You are on page 1of 86

I.

የሪፖርት ማጠቃለያ (Executive Summary)


የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ እቅድ የህዳር ወር 2011 ዓ.ም የዋና እና ደጋፊ የስራ ሂደቶች

የቁልፍና የአቢይ ተግባር ዕቅድ አፈፃፀም፣ያጋጠሙ ችግሮችና ለችግሮቹ የተወሰዱ መፍትሔዎችና

አቅጣጫዎች ያመላከተ ማጠቃለያ ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1. ቁልፍ ተግባር አፈጻጸም

1.1. ደንቦችና መመሪያዎችን በተሟላና በፅናት ከማከናወን አንጻር የተሰሩ ስራዎች


መመሪያዎች በ 2010 በጀት አመት ማለቅ የነበረባቸው በመሆኑ ድርጅቱ ይሄን ከማከናወን አንጻር
ድክመት እንዳለው በሁሉም ክፍሎች ተገምግሟል፡፡
በመንገድ ፕሮጀክቶች የሚገኙ መኪኖች ላጋጠማቸው ብልሽት መመርያው በሚፈቅደው መሰረት ግዥ
ተፈፅሞ እና የጥገና ስራውን ተከናውኖ በፍጥነት ወደ ስራ እንዲገቡ እየተደረገ ነው፡፡
በቅርቡ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የተሰጠው አጣዳፊ የዲዛይን ስራ የስራው አጣዳፊነት ግምት
ውስጥ በማስገባት መመሪያው በሚፈቅደው መልኩ የቅየሳ ስራውን የሚሰሩ ሶስት ድርጅቶች በውስን
ጨረታ በመጋበዝ አሸናፊው ድርጅት ተለይቶ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርገዋል፡፡
በእያንዳንዱ መመሪያዎችና አሰራሮች ላይ ክፍተቶች ያሉ ቢሆንም በአብዛኛው የሥራ
አፈፃፀም ደንብና መመሪያዎቹን መሰረት በማድረግ የሚሰሩ ናቸው፡፡
የግልፀኝትና የተጠያቂነት አሰራርን ከማስፈን ረገድ ሁሉም ሰራተኛ በደንብና መመሪያዎች ላይ
የተሟላ ግንዛቤ አለው ማለት አይቻልም፡፡
1.2. ያሉንን ቋሚ አሰራሮች የማጠናከርና በፅናት ለመተግበር የተደረገ እንቅስቃሴ

የየሳምንቱ ሪፖርት በየሳምንቱ እያንዳንዱ ባለሙያ ለቅርብ አለቃው እንዲያስረክብ በስራ ሂደቱ

የሰራተኞች አጠቃላይ ስብሰባ ላይ በድጋሚ ማሳሰቢያ ከተሰጠ በኃላ መሻሻሎች መታየት

ጀምረዋል፡፡

የበጀት ዓመቱን እቅድ መነሻ በማድረግ ሁሉም ፈፃሚዎች እቅዱን በተደራጀ ሁኔታ ተግባራዊ
ለማድረግ ቅርብ የሆነ ክትትልና ቁጥጥር በመደረግ ላይ ነው፡፡
የዲዛይን ስራዎች በቼክ ሊስት መሰረት ለማከናወን የሙከራ ስራዎች ተጀምረዋል

በኮሚቴ መወሰን ያለባቸው ጉዳዮች ሲገጥሙ በማኔጅመንት ደረጃም ሆነ በስራ ሂደት ደረጃ

በጋራ እየተወሰነ ነው፡፡

የሰው ሃይል ቅጥርን በተመለከተ ለትልልቅ የመንገድ ፕሮጀክቶች በጎደሉት ባለሙያዎች ምትክ

በማኔጅመንት ደረጃ በተወሰነው መሰረት በ ‘recommendation’ እተከናወነ ነው፡፡

1
1.3. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ዲሞክራሲያዊና ደስተኛ የአሃድ ህይወት ከማረጋገጥ አንጻር፡-

የሰላም ማሰከበር ኮታ የመጣውን ቀድሚያ መሄድ የሚገባቸው የሰራዊት አባላት ለመመልመል እንዲቻል
ያልሄዱ እና የሄዱ ደግሞ ቅድም ተከተል መዝግቦ በመያዝ ሁለት ሰዎች ተሰጥትቶን የነበረው ኮታ
አስፈላጊው ዳታ ለዘርፍ በማቅረብ ተጨማሪ ሁለት ሰዎች ስለተሰጠን ባጠቃላይ አራት ሰዎች
ከድርጅታችን እንዲካተቱ የተደረገ ሲሆን ምርመራቸው ጨርሶ ወደ ስልጠና ቦታው እንዲሄዱ ተደርጓልሉ፡፡
ድርጅቱ መመሪዎች እና ጥቅማ ጥቅም ማዘጋጀት ጉዳይ ከስራ ቦርዱ በሰጠው አቅጣጫ ኮሚቴ
ተቋቁሞ በአዲሱ ስራስኪያጅ ከተመደቡ በኋላ እንዲታይ በሚል ስለተያዘ እና የደመወዝ እና
የድርጅቱ መዋቅር ጉዳይ መናጅመንቱ ቅዳሜ እየገባ በማየት ላይ የረገኛል፡
ባለፉት ስድስት ወራት ውሰጥ በስራ ሂደት ደረጃ ውሳኔ የሚሻቸው ጉዳዮች የውሳኔ ሃሳብ

ከመተላለፉ በፊት በጋራ አንዲታዩ በማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡


በመከላከያ እንዲሰራ ከተሰጡ ስራዎች ውስጥ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ዋንጫ አቀባበል የድርጅቱ ሰራተኞች
የቦንድ ግዢ እንዲያከናውኑ ተደርጓል፡፡
የቦንድ ግዢው በፋይናንስ በኩል ተጣርቶ ስላልተዘጋጀ በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ለሰራተኞች ማቅረብ
አልተቻለም፡፤
ህዳሴ ዋንጫ አቀባበል መሰረት በማድረግ የድርጅቱ ሰራተኞች የቦንድ ግዢ እና ወርሃዊ መዋጮ ፈቃደኛ
የሆኑ ሰራተኞች እንዲሳተፉ ተደርጎ የተወሰኑ ሰራተኞች እና ሁሉም የማናጅመንት አባላት በቦንድ ግዢው
ተሳትፈዋል፡፡
የህዳሴ ዋንጫ ምክንያት በማድረግ ሁሉም የድርጅቱ ሰራተኞች እና ማናጅመንት አባላት የጽዳት ስራ
እንዲያከናውን የተደረገ ሲሆን በየወሩ ወር በገባ ሮብ ሁሉም ሰራተኛ እየወጣ የአካባቢ ጽዳት እየተከናወነ
ተደርጓል፡፡

በ ‘DB’ የመንገድ ፕሮጀክቶች ላይ እየሰሩ የሚገኙ ሙያተኞች ለስራ የሚገለገሉበት የስልክ ክፍያ
ባለፉት ስድስት ወራት (ከጥቅምት ወር ጀምሮ) ብር 200 እንዲከፈል ተደርገዋል፡፡
ባለፉት ስድስት ወራት ውሰጥ በ ‘DB’ የመንገድ ፕሮጀክቶች ላይ እየሰሩ የሚገኙ የሦስት
ሙያተኞች የደሞዝ ጭማሪ ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ ተደርገዋል፡፡
የሙያተኛውን የስራ ተነሳሸነትና የሞራል አቅም ለማሳደግ መ/ቤቱ በዓመት የሚያገኘውን የትርፍ
መጠን በማየት የአንድ ወር ደሞዝ ቦነስ እና የአንድ ደረጃ እርከን እንዲሰጣቸው ተደርጓል፡፡
I.4. የለውጥ እንቅስቃሴ ውጤቶችንና ምርጥ ስራዎችን በማሰባሰብ በመመሪያና በአሰራር በመደገፍ

ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ


አዲሱ የተጠናወ BPR እና የደመወዝ ጥናት ተጠቃልሎ ካለቀ የቆየ ቢሆንም ማናጅመንቱ አይቶ
ስራ የሚጀምርበት ሁኔታ አልተከናወነም ተብሎ የተነሳ ሲሆን ማናጅመንቱም ትክክል መሆኑ
የተቀበለው ስለሆነ በ 2011 በጀት አመት እንዲጠቃለል በእቅድ ተይዟል፡፡

2
የ IFRS ትግበራው በወቅቱ ውሳኔ ስላልተሰጠው የዘገየ ቢሆንም በስድሰተኛው ወር ላይ በ IFRS
የሂሳብ ስርአት ለማከናወን ግንዛቤው ይኖር ዘንድ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በተጨማሪም ስልጠናው
ከሰጠው ድርጅት ውል ታስሮ ወደ ትግበራ የገባ ሲሆን እስከአሁን Gap analysis xena policy
አማራጭ ቀርቦ በተወሰነው መሰረት ፖሊሲ ተዘጋጅቶ የቋሚ ንብረት፤የአላቂ ንብረቶችና
የተሰብሳቢ ምዝገባ በፋይናንስ በኩል የሰራተኞች የዓመት ፈቃድ እና የአገልግሎት ክፊያ ያላቸው
ሰራተኞች ከ 2006 ጀምሮ ተዘጋጅቶ ለአማካሪ ድርጅቱ እንዲቀርብ በመሰራት ላይ ይገኛል
ኮንቨርዥን ለመሰራት የተሟላ ዶክሜንት ስለሚጠይቅ፡፡ የከፍተኛ ትምህርት መማር የሚፈልግ
አባል ከተመደበበት ስራ ጋር ተያያዥዥነት እስካለው ድረስ እና ተወዳድሮ ማለፍ እስከቻለ ድረስ
ከስራ ጋር በተጣጣመ መልኩ የሚማርበት ዕድል የተመቻቸ ነው፡፡
1.5. ያሉንን ልምዶችና ዕውቀት ማሰባሰብና ተቋማዊ ለማድረግ የተደረገ እንቅስቃሴ

በድርጅቱ ውስጥ በተለያዩ ፕሮጀክቶች ላይ በሚደረጉ የሳይት የመስክ ዳሰሳ ጥናት ስራዎች
ጁኒየር ባለሙያዎች ከሲየር ባለሙያዎች ጋር ደርቦ በመላክ አቅማቸውን ለማሳደግ ጥረት
ተደርገዋል፡፡
ባለፉት ስድስት ወራት ወደተለያዩ ፕሮጀክቶች የሳይት ጉብኝት በማድረግ በስራ ወቅት ያጋጠሙ
ችግሮች ለመፍታት ጥረት ተደርገዋል፡፡

2. በዓቢይ ተግባር

2.1. የአቅም ግንበታ ስራዎችን አጠናክሮ ከመቀጠል አንጻር

በአንዳነድ የድርጅቱ የስራ ሒደቶች ውስጥ የስራ ልምድን ጁኒየር ባለሙያ ከሲየር ባለሙያ

እንዲቀስም እተደረገ ነው ለምሳሌ በመንገድ ዲዛይን ቡድን በህዳር ወር ውስጥ በአንድ ፕሮጀክት

ላይ በተደረገ የሳይት የመስክ ዳሰሳ ጥናት ስራ ጁኒየር ባለሙያ ከሲየር ባለሙያ ጋር ደርቦ በመላክ

ልምድ እንዲቀስም ጥረት ተደርገዋል፡፡

በስራ ላይ የሚያጋጥሙ አንዳንድ የዋጋ ጭማሪ ጉድለቶችን ለማስተካከል የሚመለከታቸው

ባለሙያዎች የአንድ ቀን ስልጠና ወስደዋል፡፡

2.2. አደረጃጀት የማስተካከልና አስፈላጊውን የሰው ኃይልና የማቴሪያል ስታንዳርድ ማዘጋጀት


በመስሪያ ቤታችን ክለሳ የተደረገባቸው አንዳንድ የአሰራር ማኑዋሎችና የለውጥ ስራዎች (BPR)
ቢኖሩም ተጠናቅቀው ወደ ስራ የገቡ አይደሉም፡፡
አዲስ በተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት መሰረት የቅየሳ ባለሙያዎች በአንድ ኬዝ ቲም ስር
መደራጀት ያለባቸው ሲሆን በዚሁ መሰረት የውስጥ ማሰታወቂያ ወጥቶ የኬዝ ቲም መሪ ተመድቦ በአንድ
አደረጃጀት ስር እንዲሆኑ በሃምሌ ወር ላይ የተከናወነ ቢሆንም ከዚህ ውጪ ከአደረጃጀት ጋር ተያይዞ
የተከናወነ ስራ የለም፡፡

3
2.3. የአጭር ጊዜ ስልጠና ፡-
የድርጅቱ ስልጣና የቀረበውን ፍላጎት በማናጅመንቱ ተለይቶ ሰባት የስልጠና ዓይነቶች ተለይተዋል
ማለትም፤
 መሰረታዊ ኮምፒተር ስልጥና አዲስ ተመድቦ ለመጡ መሃንዲሶች
 ኮንትራት አዲሚኒስትሬሽን ከሁሉም ዋና ስራ ሂደት መሰልጠን የሚገባቸው ተለይቶ ሲቀርቡ
 ኮንሽትራክሽን ፕሮጀክት ማናጅመንት
 Legal and Contractual Procedure
 MS project
 Program budget and research methodologies
 Modern documentation በስልጠናው እንዲካተቱ ስለተወሰነ ከክፍሎች አስተካክሎ እያቀረቡ
ይገኛሉ፡፡
በመ/መ/ዲ/ኮ/አስተ የስራ ሂደት ስር በተለያዩ የሙያ መስኮች የተለያዩ ስልጠናዎች ሲሰጡ ቆይተዋል፡፡
(የሲቪል 3D ፡ በመሰረታዊ የአውቶካድ ትምህርት፤ በ ’INROADS’ ፤ በ ‘EAGLE POINT’ እና በ
‘STADPRO’ የተስጡ የተለያዩ ስልጠናዎች ተጠናቋል)
በስድስት ወራት እቅድ ውስጥ የተካተተ ባይሆንም በስራ ላይ የሚያጋጥሙ አንዳንድ የዋጋ
ጭማሪ ጉድለቶችን ለማስተካከል በዘርፍ ደረጃ በተዘጋጀ መርሃ ግብር መሰረት የሚመለከታቸው
ባለሙያዎች የአንድ ቀን ስልጠና ወስደዋል፡፡
ከኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ተመርቀው ለመጡት አዲሰ ምድብተኞች እንዲሁም ለአንዳንድ ነባር

ሰራተኞች አስፈላጊ ነው ተብሎ የታመነበት የስልጠና ፍላጎት ዝርዝር ለሚመለከተው ክፍል ገቢ

ተደርጎ የቅድመ ዝግጅት ስራ እየተከናወነ ነው፡፡

2.4. የረጀም ጊዜ ትምህርት በተመለከተ፡- ፡


የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ ለማድረግ ሠራተኞችን በተለያዩ የትምህርት ውል ፈፅመው
የት/ት ክፍያ እየተፈፀመላቸው በመማር እራሳቸውን እንዲያበቁ ተደርጓል፡፡
ረጅም ጊዜ ትምህርት እየወሰዱ የሚገኙ ሠራተኞች በድምሩ 15 ትምህርታቸውን
እየተከታተሉ ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 8 ሲቪል እንዲሁም 7 የሠራዊት አባላት ናቸው፡፡
2.5. የአመለካከት ግንባታ በተመለከተ
በዘርፍ ደረጃ የተዘጋጀው የጸረ ሙስና ስልጠና ከኬዝ ቲም መሪ እና ከፍተኛ መኮነኖች
ስልጠናው እንዲከታተሉ ተደርጎ ግናዛቤ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
በዘርፍ ደረጃ በቼክሊስት እና በታቀደው መሰረት ስራ እንዲሰራ እና የስራ አፈጻጸም በግዜው
ሪፖርት እንዲደረግ ወጥ የሆነ የእቅድ ናሙና ለሁሉም ኬዝ ቲም ከእቅድና ገበያ ልማት ኬዝ
ቲም በድጋሜ እነዲደርስ ተደርጓል፡፡
4
3. በቁልፍ እና በዓቢይ ተግባራት ዕቅድ አፈፃፀም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች፣ዋና ዋና

ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ


3.1. በቁልፍ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ
ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የታዩ ጠንካራ ጎኖች፡
እቅዱ በሰኔ ወር የተዘጋጀ ቢሆንም በድርጅት ደረጃ ተጠቃልሎ ሲወጣ አንድ ላይ ውይይቱ ስለሚደረግ
በሚል በድርጅት ደረጃ ባለማለቁ ምክንያት ለክፍሎች በአስተዳደርና ፋይናንስ ደረጃ የተዘጋጀውን እቅድ
እንዲያውቁት ተደርጎ መሰከረም አጋማሽ ላይ በድርጅት ደረጃ ዘግይቶ ቢሆንም ውይይት ተካሂዶበታል፡፡

በሁሉም የመንገድ በሰራተኞችና በተለይም በሰራዊት አባላት የሚታየው በትልቅ ደረጃ ለመስራት

ያለው ተነሳሽነት በነበረው መቀጠሉ፡፡

የአመቱን የስራ እቅድ ለማሳካት ገበያ የማፈላለግ እና ድርጅታችን የማስተዋወቅ ስራ ከሁሉም

ድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑ፡፡


ድርጅታችንን ወደ ላቀ ደረጃ የሚደርሱ የተለያዩ ጥናቶች በእቅድና በገበያ ልማት ኬዝ ቲም
እየተጠና መሆኑ፡፡
የነበሩ ዳካ ማጎኖች

ከፕሮጀክት የሚመጡ ወርሃዊ ሪፖርቶችና አቴንዳስ በተፈለገው ጊዜ ያለማድረስ ችግር አለ፡፡

ከ አንድ (1) ስራ ሂደት ውጪ ሑሉም የስራ ሂደቶች ወጥ በሆነ መለኩ በተላከላቸው የሪፖርት

ናሙና መሰረት አለመላክ፡፡


አዲስ የተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ አለመግባት፤

3.3. በዓቢይ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ
የመፍትሄ ዕርምጃዎችና የወደፊት የአፈጻጸም አቅጣጫ
የታዩ ጠንካራ ጎኖች

ስራ ቆጥሮ መስጠትም ሆነ መቀበል አሁንም መቀጠሉ፡፡

በሰራተኞች በተለይም በሰራዊት አባላት የሚታየው በትልቅ ደረጃ ለመስራት ያለው ተነሳሽነት

በነበረው መቀጠሉ፡፡

የነበሩ ዳካማ ጎኖች

5
የድርጅቱ ተሰብሳቢ ከመሰብሰብ አንጻር የድርጅቱ አመራሮች በ 2010 የተወሰነ የተሞከረ ቢኖርም
ክፍተኛው ገንዘብ መሰብሰብ አልቻለም በሚል በግምገማው ተነስቷል

አዲስ የተጠናው የመንገድ የስራ ሂደት የ BPR ጥናት ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ ለመግባት

በውጪ አማካሪ ድርጅት የተጠናው የመዋቅር ጥናት በቅድሚያ ታይቶ መጽደቅ ስላለበት

ይህንንም ስራ በሚፈለገው ፍጥነት አለመሄዱ፤

የድርጅታችን የመኪና ግዢ በዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን

በድርጅታችን የአቅም ግንባታ እና ወጪ ቅነሳ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ መቀጠሉ፡፡

የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎች

ከስራ ቀናት ውጪ መመሪያዎችን ማየት ተጀምረዋል፡፡

3.4. በ 2011 በጀት አመት በ 6 ወር በዓቢይ ተግባር ዕቅድ አፈጻጸም ወቅት በሁለቱ ዋና ዋና ስራ ሂደቶች

የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች እና ዋና ዋና ችግሮች፣የተወሰዱ የመፍትሄ ዕርምጃዎች

 በህንጻ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር ዋና የስራ ሂደት


ጠንካራ ጎኖች

 በገበያ ልማት ኬዝ ቲምና በውስጣችን ለሚመጡ የጨረታ ሰነድ የመሳተፍ ስራ መጀመር፡


 የስራ ተነሳሽነት በመጠኑም ቢሆን መነቃቃት ሰራተኛው ማሳየቱ፡፡

ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣

ስራዎች በተለያዩ ምክንያቶች(ውጫዊ) መዘግየት ለምሳሌ, የባለቤት ፍላጎት ጥርት ብሎ

አለመቅረብና ስራዎች ከተሰሩ በኃላ በባለቤት ተሎ መልስ አለማግኘት፡፡

ከደንበኞቻችን የተማላ ሰነድ አለማግኘት ለምሳሌ በጃቸው የሰጠናቸው ደብዳቤ እና ውሎች


አለማግኘት፡፡
የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

የፕሮጀክቶች የስብሰባ ቃለ ጉባኤ ለሚመለከተው ሁሉ እንዲደርስ ተጠይቀዋል፡፡


ደንበኞቻችን እኛጋር ያላቸውን ቀሪ ማህደራቸውን በማየት መፍትሔ መስጠት፡፡
 በመንገድ መስኖ እና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር ዋና የስራ ሂደት

የታዩ ጠንካራ ጎኖች

6
በሁሉም የቡድኑ አባላት ደረጃ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት እና ፍላጎት መኖሩ ከዚህ ጋር
ተያይዞም የተሰጣቸውን ስራ በተለይም ደግሞ ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በኩል የሚመጡ
የጨረታ ስራዎች በተሰጠው አጭር የጊዜ ሰሌዳ ለማስረከብ ከፍተኛ ርብርብ የሚደረግ መሆኑ፡፡
የአመቱ የስራ እቅድ ለማሳካት ሲባል ወደተለያዩ ክልሎች በአካል በመሄድ ገበያ የማፈላለግ እና
ድርጅታችንን የማስተዋወቅ ስራ ተሰርተዋል፡፡
በሁሉም የቡድኑ አባላት ደረጃ በሚባል መልኩ ከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት መቀጠሉና በቅርቡ
ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የተሰጠው የዲዛይን ስራ በተስጠው አጭር ጊዜ ውስጥ
ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ርብርቡ አሁንም መቀጠሉ፡፡
የአመቱ የስራ እቅድ ለማሳካት ሲባል ከገበያ እቅድ ኬዝ ቲም ጋር በመቀናጀት በተለያዩ
ጨረታዎች ለመሳተፍ ባለፉት ስድስት ወራትም ጥረቱ ቀጥለዋል፡፡

የነበሩ ዳካማ ጎኖች/ያጋጠሙ ችግሮች

በተለያዩ ምክንያቶች አንዳንድ ዲዛይኖች በተያዘላቸው የጊዜ ሰሌዳ አለመጠናቀቅ


የድርጅታችን የመኪና ግዢ በመዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን
በድርጅታችን የአቅም ግንባታ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ ማሳደሩ
አሁንም የዲዛይን ችግሮች በየቦታው መከሰታቸው

የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ላይ ከባለ ድርሻ አካለት በሚፈለገው

ፍጥነት ተፈላጊ ዳታዎች ማግኘት አለመቻሉ

ለሚቀርቡት የዲዛይን ጥያቄዎች በሚፈለገው ፍጥነት መልስ መስጠት አለመቻሉ

ከፕሮጀክት የሚመጡ ወርሃዊ ሪፖርቶችና አቴንዳስ በተፈለገው ጊዜ ያለማድረስ ችግር

የድርጅታችን የመኪና ግዢ በዘግየቱ ምክንያት ለመኪና ኪራይ የሚወጣው የገንዘብ መጠን


በድርጅታችን የአቅም ግንባታ እና ወጪ ቅነሳ ቀላል የማይባል አሉታዊ ተፅእኖ መቀጠሉ፡፡
ለፕሮጀክቶች የተመደቡ መኪኖች በየጊዜው ብልሽት ማጋጠሙ
ለቅየሳ ስራ ወደ ሆሚቾ አሙኒሽን ፕሮጀክት ተጉዞ የነበረው ቡድን ውስጥ መጠነኛ
አለመግባባት መፈጠሩ
ምንም እንኩዋን የዲዛይን ስራው ቀደም ብሎ የተከናወነ ቢሆንም የአየር ሃይል የውስጥ ለውስጥ
መ/ድ ፕሮጀክት ላይ የዲዛይን ችግር መከሰቱና ከዚህ ጋር ተያይዞም መጉዋተት በመፈጠሩ የስራ
ተቀራጩ ተጨማሪ የጊዜ ማካካሻ መጠየቅ ችለዋል፡፡
ምንም እንኩዋን በጣም የተጋነነ መጉዋተት ባይሆንም የበለስ መካነ ብርሃን ፕሮጀክት ላይ
በጂኦቴክኒካል ሪፖርቱ ላይ በነበሩ አንዳንድ ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮች ምክንያት የቀሪ ድልድዮች
ዲዛይን ለማጠናቀቅ ከታሰበው ጊዜ በላይ በጥቂት ቀናት መዘግየቱ
የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ላይ ከባለ ድርሻ አካለት በሚፈለገው

ፍጥነት ተፈላጊ ዳታዎች ማግኘት አለመቻሉ

7
የችግሩ ባለቤት

የሚመለከታቸው የመንግስት መ/ቤቶች

በዲዛይን ላይ የሚሳተፉ የተለያዩ ባለሙያዎች


በዲዛይን ስራውና በቅየሳ ስራው የተሳተፉ የቡድኑ አባላት
የጂኦቴክኒካል ጥናቱን ያከናወነው ንኡስ ስራ ተቁዋራጭ

የተወሰዱ የመፍትሄ አቅጣጫዎች

ባለሙያዎች ሳይት ላይ በመሄድ ለተፈጠሩት ችግሮች መፍትሄ ሰጥተው እንዲመጡ ተደርገዋል

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ጣልቃ እንዲገባ በማድረግ የተፈለገው ዳታ ከዛም በላይ

እንዳይዘገይ ተደርገዋል፡፡

በዳታ ምክንያት የተጉዋተተውን ጊዜ የሚያካክስ የተከለሰ የስራ መርሃ ግብር ተዘጋጅቶ

ለኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ቀርበዋል፡፡

የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ዲዛይን ከመውጣቱ በፊት ሳይት ላሉ መሃንዲሶች ተልኮ አስተያየት

እንዲሰጡበት ተደርገዋል፡፡

ለተሰብሳቢ ቅድሚያ በመስጠት ከመደበኛው ስራ ባልተናነሰ መልኩ ያለማቋረጥ እንዲከናወን

አቅጣጫ ተቀምጠዋል፡፡

ሪፖርቱ ቀደም ብሎ የሚዘጋጅ ቢሆንም በተለያዩ መንገዶች አቴንዳንስ የሚደርስበት መንገድ

እየተመቻቸ ነው፡፡

መኪኖች ባሉበት አካባቢ እንዲጠገኑ እየተደረገ በተቻለ ፍጥነት ወደ ስራ የሚመለሱበት አሰራር

መከተል ተጀምረዋል፡፡
ዋናው መ/ቤት ወደ ፕሮጀክቱ ሰው በመላክ በተደረገ ስብሰባ ችግሩን መፍታት ተችለዋል፡፡
ምንም እንኩዋን ጊዜ ወስዶም ቢሆን የዲዛይን ችግሩ የተስተካከለ ቢሆንም ፕሮጀክቱ ላይ
ካስከተለው ተፅእኖ አንፃር ለችግሩ ምክንያት ለሆነው ሰው ማስጠንቀቂያ ተሰጥተዋል፡፡

8
4. የ 2011 በጀት ዓመት የስድስት ወራት አፈጻጸም ከገቢ አንጻር በብር ማጠቃለያ

4.1. የህንጻ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር የስራ ሂደት የስድስት ወራት አፈጻጸም ከገቢ አንጻር በብር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ

ተ.ቁ ክፍል/ቡድን የታህሳስ ወር የታህሳስ ወር ንጽጽር በ% የስድስት ወራት የስድስት ወራት ንጽጽር በ% ከአመቱ እቅድ አንጻር ያለበት ደረጃ በ%
እቅድ ክንውን እቅድ ክንውን
የአመቱ ዕቅድ ንጽጽር በ%
1. ህንፃ ዲዛይን 681,673.40 750,314.90 110.07 3,164,669.80 2,127,230.50 67.22 14,315,382.89 15

ህንፃ
2. ኮንትራት
7,831,032.50 6,044,580.51 51,585,646.40 56
አስተዳደር 77.19 20,816,161.96 29,090,489.63
139.75

ጠቅላላ ድምር 8,512,705.9 6,794,895.41 79.8 23,980,861.76 31,217,720.13 130.18 65,901,029.29 47

4.2. የመንገድ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር የስራ ሂደት የ 2011 ዓ.ም. የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ከገቢ አንጻር በብር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ
ተ.ቁ. ክፍል/ቡድን የታህሳስ ወር የታህሳስ ወር ንጽጽር በ የስድስት ወራት እቅድ የስድስት ወራት ንጽጽር በ% ከአመቱ እቅድ አንጻር ያለበት ደረጃ በ
እቅድ ክንውን % ክንውን %
የአመቱ ዕቅድ ንጽጽር በ%
1 መንገድ ዲዛይን 3,288,000.00 2,301,600.00 70.00 10,604,490.99 9,489,988.49 89.49 27,289,346.41 35

መንገድ ኮንትራት 3,286,057.21 3,150,635.46 95.88 18,493,145.85 20,294,450.76 109.74 41,492,911.69 49


1 አስተዳደር

ጠቅላላ ድምር 6,574,057.21 5,452,235.46 82.94 29,097,636.84 29,784,439.25 102.36% 68,782,258.1 43

9
4.3. የሁለቱም የስራ ሂደት የ 2011 ዓ.ም. የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም ከገቢ አንጻር በብር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ
ተ.ቁ. ክፍል/ቡድን የታህሳስ ወር የታህሳስ ወር ንጽጽር በ የስድስት ወራት እቅድ የስድስት ወራት ንጽጽር በ% ከአመቱ እቅድ አንጻር ያለበት ደረጃ በ%
እቅድ ክንውን % ክንውን
የአመቱ ዕቅድ ንጽጽር በ%
1 ህንፃ 8,512,705.9 6,794,895.41 79.8 23,980,861.76 31,217,720.13 130.18 65,901,029.29 47

መንገድ 6,574,057.21 5,452,235.46 82.94 29,097,636.84 29,784,439.25 102.36 68,782,258.1 43


1
ጠቅላላ ድምር 15,086,763.11 12,247,130.87 81.18 53,078,498.60 61,002,159.38 114.93 134,683,287.39 45

10
5. የህንጻ፣ የመንገድ፣ የመስኖና ግድብ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር አፈጻጸም
5.1. የህንፃ ዲዛይን ቡድን የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት

1. የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ ፕሮጀክቶች


1.1. በመቀሌ ከተማ ሊገነባ የታቀደው የሰራዊት የጋራ መኖሪያ የውስጡ ዲዛይን ከሞላጎደል
የተጠናቀቀ ሲሆን ከግንባታው ቦታ ማጣጣምና የሳይት ዎርክ ስራን ለመስራት ብር
239,628.00 ተይዞለት በታህሳስ ወር ተጀምሮ በየካቲት ወር መጨረሻ የሚያልቅ ስራ ሲሆን፤
በግማሽ አመቱ የ 79,876.00 ብር ስራ ለመስራት ታቅዶ ምንም ስራ ለመስራት አልተቻልም፡፡
ምክንያቱም የግንባታ ቦታ ከባለቤት ባለምቅረቡ ነው፡፡
1.2. በጅጅጋ ከተማ ሊገነባ የታቀደው የሰራዊት የጋራ መኖሪያ ከመቀሌው ተመሳሳይ ስራ ሲሆን
239,628.00 ብር ተይዞለት በጥቅምት ወር ተጀምሮ በታህሳስ ወር መጨረሻ የሚያልቅ ስራ
ሲሆን፤ በግማሽ አመቱ የ 239,628.00 ብር ስራ ለመስራት ታቅዶ ምንም ስራ ለመስራት
አልተቻልም፡፡ ምክንያቱም የግንባታ ቦታው ቢታወቅም በያዝነው አመት የግንባታ እቅድ
መኖሩን ተወስኖ የስራ ትእዛዝ ከባለቤት ባለምቅረቡ ነው፡፡
1.3. በመከላከያ ምድር ሃይል ግቢ የሚሰራው የመከላከያ ሃወልት ቀደም ብሎ በሌላ ንዑሰ አማካሪ
የተጀመረ ሲሆን በግማሽ አመቱ የብር 85,714.20 ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 64,285.70
ወይም 75% ለመስራት ተችለዋል፡፡የሃወልቱ፣ የሳይት እና የመንገድ ስራ ያካተተ የጨረታ ሰነድ
ተዘጋጅቶ አልቀዋል፡፡
1.4. በባህርዳር ከተማ ለሚገነባው የሜ/ጄነራል ሃየሎም አርአያ ወታደራዊ አካዳሚ የዲዛይን ስራ
በግማሽ አመቱ ብር 507,650.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ 90% ወይም 461,500.00 ብር
ለመስራት ተችለዋል፡፡ የቅየሳ፣ የመግቢያ መንገድ፣ የሳይት ፐላን እንዲሁም የዋናው መግቢያ
መንገድ ዲዛይን የመሳሰሉት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
1.5. የአየር ሃይል የባንከር ስራ በነባሩ ፕሮጀክት ላይ ያልተሟሉና አዳዲስ ፋላጎቶችን በማካተት
ሙሉ ዲዛይን የሚሰራ ስራ ሲሆን በግማሽ አመቱ የብር 180,000.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ
ሙሉ ወይም 100% ተጠናቀዋል፡፡

2. የአርሚ ፋውንዴሽን ፕሮጀክቶች


2.1. በባህርዳር ሳይት ለሚገነቡ ህንፃዎች የውስጥ ዲዛይን የተዘጋጀ ሲሆን ስራው ነሐሴ ወር
መጠናቀቅ የነበረበት ቢሆንም ከዚህ በፊት በሌሎች የግንባታ ቦታዎች የታዩ ችግሮችን

11
ለማስወገድ እንዲቻል እንደገና የክልሳ ስራ እንድንሰራ ተገደናል፡፡ በዚሁ መሰረት በግማሽ
አመቱ ብር 86,235.60 ለመስራት ታቅዶ ሙሉ ወይም 100% ተጠናቀዋል፡፡
2.2. በአዳማ-1 ሳይት ለሚገነቡ ህንፃዎች የውስጥ ዲዛይን የተዘጋጀ ሲሆን ከባህርዳር ተመሳሳይ
ስራ ሲሆን ስራው ጉንበት ወር ተጀምሮ ሰኔ ወር መጠናቀቅ የነበረበት ቢሆንም የግንባታው
ቦታ ሊያሰራ የሚችል በመሆኑ ቀደም ብለን መጀምር የተቻለ ሲሆን፤ በዚሁ መሰረት በግማሽ
አመቱ የተያዘለት እቅድ ባይኖርም የ 69,931.70 ብር ወይም ከጠቅላላ ዋጋው 35% ስራ
ለመስራት ተችለዋል፡፡
3. የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ ፕሮጀክቶች
3.1. የሰላም ማስከበር ሀውልት መስከረም ተጀምሮ በጥር ወር መጨረሻ የሚያልቅ ስራ ሲሆን፤
ከዚህ በፊት ስራው በሌላ ንዑስ አማካሪ እንዲስራ ታስቦ የነበረ ቢሆንም የስራው መጠን ሲታይ
ግን በውስጥ አቅም መስራት እንደምንችል ስለወሰን በግማሽ አመቱ የብር 75-000.00 ስራ
ለመስራት ታቅዶ 75% ወይም ብር 67,500.00 መስራት ተችለዋል፡፡
3.2. የምዕራብ ዕዝ ነባሩ ዋና መ/ቤት የጥገና ስራ የስራው መጠንና ጠቅላላ ፍላጎት ለማወቅ ወደ
ቦታው ሞያተኛ ልከን ስራውን የጀመርን ሲሆን በግማሽ አመቱ ከታቀደው የብር 150,000.00
ስራ በመስራት መጠናቀቅ የነበረበት ቢሆንም የብር 30,000.00 ወይም 20% የሚሆን ስራ
ለማከናወን ተቸሏል፡፡ የክንውኑ ማነስ ምክኒያት ስራው ተጨማሪ ጥናት ስለሚያስፈልገው
ነው፡፡
4. ሌሎች ስራዎች
4.1. የጦር ሃይሎች ሆስፒታል ስራ የሙሉ ዲዛይን ስራ ሲሆን፤ ስራው ሀምሌ ተጀምሮ የካቲት ወር
መጨረሻ የሚያልቅ ሲሆን በግማሽ አመቱ የብር 460,250.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ 71%
ወይም የብር 326,777.50 የተሰራ ሲሆን፣ የመጀመያ የዲዛይን ደረጃ በመጠናቀቁ ለሌሎች
ሞያተኞች ተከፋፍሎ ስራ መጀምር ተችለዋለ፡፡
4.2. በአየር ሃይል ዋና መምሪያ በመቐሌ እና በድሬዳዋ ከተማ ለሚገነቡ የአብራሪዎች ቢሮ
በጥቅምት ወር ማለቅ የነበረበት ስራ ቢሆንም በግማሽ አመቱ 129,158.00 ብር የተያዘለት
ቢሆንም ምንም አይነት ስራ መስራት አልተቻለም፡፡ ምክንያቱም ከዚህ በፊት የተዘጋጀው
የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን ማብራሪያ “Presentation” በጠየቁት መሰረት እንድናቀርብ
ብንጠየቅም በባለቤት የግዜ መጠበብ ምክንያት ማየት ባለመቻላቸው ነው፡፡
5. በመከላከያ እንዲሰሩ የታዘዙ አዳዲስ ስራዎች
5.1. የመከላከያ ዋና መስራቤት የፈርኒቸር ስራ የዲዛይንና የእስፐስፊኬሽን ስራ ሲሆን እስከ አሁን
ወይም በግማሽ አመቱ የ 168,000.00 ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 190,000.00 ወይም
113% ለመስራት ተችለዋል፡፡

12
5.2. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ስራ ከሆነው የደብረዘይት ሃይቴክ ሆስፒታል የልብና
የኩላሊትዲዛይን ማሰተካከያ ስራ ሲሆን እስከ አሁን ወይም በግማሽ አመቱ የ 100,000.00
ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 100,000.00 ወይም 100% በመስራት ተጠናቀዋል፡፡
5.3. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ስራ ከሆነው የደብረዘይት ሃይቴክ ሆስፒታል የፈርኒቸር ስራ
የዲዛይንና የእስፐስፊኬሽን ስራ ሲሆን እስከ አሁን ወይም በግማሽ አመቱ የ 92,000.00 ብር
ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 98,000.00 ወይም 106.5% ስራ ለመስራት ተችለዋል፡፡
5.4. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ስራ ከሆነው የመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል የፈርኒቸር ስራ
የዲዛይንና የእስፐስፊኬሽን ስራ ሲሆን እስከ አሁን ወይም በግማሽ አመቱ የ 96,000.00 ብር
ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 80,000.00 ወይም 83.3% ስራ ለመስራት ተችለዋል፡፡
5.5. የመከላከያ ጤና ዋና መምሪያ ስራ ከሆነው የባሀርዳር ሪፈራል ሆስፒታል ከመቀሌው ተመሳሳይ
ስራ ሲሆን እስከ አሁን ወይም በግማሽ አመቱ የ 96,000.00 ብር ስራ ለመስራት ታቅዶ
የብር 80,000.00 ወይም 83.3% ለመስራት ተችለዋል፡፡
5.6. የመሃንዲስ ዋና መምሪያ ስራ ከሆነው የምዕራብ ዕዝ የኮማንድ አዲስ የዲዛይን ፍላጎት የግቢ
ማስዋብና ተጨማሪ ህንጻዎች ያሉት ሲሆን እስከ አሁን ወይም በግማሽ አመቱ የ
140,000.00 ብር ስራ ለመስራት ታቅዶ የብር 60,000.00 ወይም 42.9% ስራ ለመስራት
ተችለዋል፡፡
5.7. የአየር ሀይል ዋና መምሪያ ስራ ከሆነው የፓይለቶች የመኖሪያ አፓርትመንት ሙሉ የዲዛይን
ስር ሲሆን እስከ አሁን ወይም በግማሽ አመቱ የ 160,000.00 ብር ስራ ለመስራት ታቅዶ
የብር 120,000.00 ወይም 75% ስራ ለመስራት ተችለዋል
 በአጠቃላይ በግማሽ አመቱ ለመስራት ዕቅድ ከተያዘለት የብር 3,164,669.80 ስራ የብር
2,127,230.50 ወይም 67.22% ስራ መከናወን ተችለዋል፡፡

13
Building Design Report for Decenber and Up to this Month of 2011 FEY Plan
Design work plan & executed in Executed up to date vs to the year
Design work plan in this month executed in this month
Up to this Month revenue 2010EFY estimated
Remark
design revenue
plan in executed in
SN Project Activities in birr in birr in% executed in % in Birr In %
birr birr
1 Infrustracture
design proposal
1.1 Mekelle Appartment Site Work 79,876.0 0.0 0.0% 79,876 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00
is done
design proposal
1.2 Bahirdar Appartement Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 189,732.00
is done
design proposal
1,3 Bisheftu Appartement Site Work 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00
is done
design proposal
1.4 Jigjiga Appartment site work 79,876.0 0.0 0.0% 239,628.00 0 0.0% 0 0.00% 239,628.00
is done
Monument part
1.5 MOND Monument All design works 28,571.4 28,571.4 100.0% 85,714.2 64,285.7 75.0% 64,285.7 75.00% 85,714.20
is almost done

1.6 Bahirdar staff college design work 92,300.0 138,450.0 150.0% 507,650.00 461,500.00 90.9% 461,500.00 55.56% 830,700.00

1.7 Air force banker design revision back log 9,000.0 100.0% 180,000.00 180,000.00 100.0% 180,000.00 100.00% 180,000.00 Site visit done

1.8 Infrasturcture & army foundation office design program 0.0 0.0 0.0% 0 0 0.0% 0 0.00% 0.00 Proposal sent

Sub Total 1 280,623.40 176,021 350.0% 1,092,868.20 705,785.70 265.9% 705,786 230.56% 2,005,030.20

2 Army Foundation
on design
21 Bahidar Site Work back log 4,311.8 5.0% 86,235.60 86,235.6 100.0% 86,235.6 100.0% 86,235.52
revision
1.2 Adama 1 Site Work 0.0 69,931.7 35.0% 0 69,931.7 35.0% 69,931.7 35.00% 199,804.96

Sub Total 2 0.00 74,244 40.0% 86,235.60 156,167.30 135.0% 156,167 135.00% 286,040.48

MoND Engneering Main


3
Department
3.1 PSO Monument All design works 25,000.0 25,000.0 100.0% 75,000 67,500.0 90.0% 67,500.0 54.00% 125,000.00
AR, EL, ST &
3.2 Centeral Command Head Office All design works back log
BOQ done
3.3 Western Command Head Office Design M aintenance back log 0.0 0.0% 150,000.00 30,000.00 20.0% 30,000.00 20.00% 150,000.00
Sub Total 3 25,000.00 25,000 100.0% 225,000.00 97,500.00 110.0% 97,500 74.00% 275,000.00

4 Others
design proposal
4.1 Toorhaylochi Hospital All design works 92,050.00 92,050.0 100.0% 460,250.00 326,777.50 71.0% 326,777.50 44.38% 736,400.00
is done
design proposal
4.2 Air Force Mekele Office All design works back log 0.0 0.0% 129,158.00 0 0.0% 0.00 0.00% 129,158.00
is done
design proposal
4.3 Air Force Diredawa Office All design works back log 0.0 0.0% 129,158.00 0 0.0% 0.00 0.00% 129,158.00
is done

Sub Total 4 92,050.00 92,050 100.0% 718,566.00 326,777.50 71.0% 326,778 44.38% 994,716.00

14
5 በመከላከያ እንዲሰሩ ታዘዙ አዳዲስ ስራዎች
የመ ከላከያ መ ሰ ረ ተልማት ፕሮጆክቶች
5.1 1.1 የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የፈርኒቼር ስራ
42,000.0 70,000.0 166.7% 168,000.00 190,000 113.1% 190,000.00 90.48%
210,000.00

Sub Total 5.1 42,000.00 70,000.00 1.67 168,000.00 190,000.00 1.13 190,000.00 90.48% 210,000.00

5.2 የ መ ከ ላከ ያ ጤ ና ዋ ና መ ምሪያ ፕ ሮ ጆክ ቶች

1.1  የደ /ዘይት ሃ ይቴክ ሆሰፒታ ል የል ብና


የኩ ላሊት ዲዛይን ማስተካከያ
0.00 0.0 0.0% 100,000.00 100,000 100.0% 100,000.00 100.00% 100,000.00
1.2  የደ /ዘይት ሃ ይቴክ ሆሰፒታ ለ የፈርኒቼር
24,000.00 55,000.0 229.2% 92,000.00 98,000 106.5% 98,000.00 81.67% 120,000.00
ስራ
1.3  የመ ቀሌ ሪፈራል ሆሰፒታ ል የፈር ኒቼር ስራ
24,000.00 24,000.0 100.0% 96,000.00 80,000 83.3% 80,000.00 66.67% 120,000.00

1.4  የባሀር ዳር ሪፈራል ሆሰፒታ ል የፈር ኒቼር ስራ


24,000.00 24,000.0 100.0% 96,000.00 80,000 83.3% 80,000.00 66.67% 120,000.00
1.5  የደ /ዘይት ሃ ይቴክ ሆሰፒታ ል የመ ኖሪያ
50,000.00 50,000.0 100.0% 190,000.00 113,000 59.5% 113,000.00 32.29% 350,000.00
ሕንጻዎ ች

Sub Total 5.2 122,000.00 153,000.00 5.29 574,000.00 471,000.00 82.06% 471,000.00 58.15% 810,000.00

5.3 የ መ ሃ ን ዲ ስ ዋ ና መ ምሪያ
ፕ ሮ ጆክ ቶች
1.1  የምዕራብ ዕዝ የኮማንድ መ ኖሪያ አዲስ
40,000.00 60,000.0 150.0% 140,000.00 60,000 42.9% 60,000.00 30.00% 200,000.00
የዲዛይን ፍ ላጎት

Sub Total 5.3 40,000.00 60,000.00 1.50 140,000.00 60,000.00 0.43 60,000.00 0.30 200,000.00

5.4 የ አየ ር ሃ ይ ል ዋ ና መ ምሪ ያ ፕ ሮ ጆክ ቶች
1.1  የአየር ሃ ይል የፓ ይሎ ቶች የመ ኖሪያ
80,000.00 100,000.0 125.0% 160,000.00 120,000 75.0% 120,000.00 25.00% 480,000.00
አፓርት መ ንት

Sub Total 5.4 80,000.00 100,000.00 1.25 160,000.00 120,000.00 0.75 120,000.00 25.00% 480,000.00

Work Executed Vs Schedule 681,673.4 750,314.9 110.07% 3,164,669.8 2,127,230.5 67.22% 2,127,230.5 40.44% 5,260,786.7

15
5.2. የህንጻ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች
የ 6 ወር የስራ አፈፃፀም ሪፖርት
የመስክጉብኝት
በ 6 ወር ውስጥ ድርጅቱ የቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ስራዎች በሚሰራባቸው የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶች
ጉብኝት ከተደረገባቸው አርሚ ፋውንዴሽን(ደብረዘይት ፣አዳማ ፣አዋሳ ፣መቀሌ ፣ሰሚት አንድ እና ሁለት፣
ቃሊቲ አንድና ሁለት እንዲሁም መቀሌ ባለ ሶስት ኮኮብ)፣መ/ዋና መ/ቤት፣መቀሌ ሆስፒታል ፣ባህርዳር
ሆስፒታል VIP ጎፋ አፓርትመንት፣ ድሬዳዋ አፓርትመንትና ምስራቅ እዝ እና አዲስ አበባ ቤቶች ገላንና ባሻ
ወልዴ ሳይት ላይ የመሰክ ጉብኝትና ስብሰባ ተከናውኗል፡፡እንዲሁም የኢንሳ ሪሞት ሳይት ፕሮጀክቶች
የመጀመሪያ ርክክብ ለማከናወን ከባለቤት ባለሙያዎች ጋር በመሆን በጋራ ለ 15 ሳይቶች ወደየ ፕሮጀክቶቹ ጉዞ
የተደረገ ሲሆን ቀሪ ሳይቶች ደግሞ ስራዎችን እንዲያጠናቅቁ ድጋፍ ለማድረግ ከባለቤት ጋር በመሆን የሳይት
ጉብኝት ተከናውኗል፡፡ እነሱም፡- ሰለክላካ፣ እንጢጮ፣ ባሌጎባ፣ ኮረም፣ ሰቆጣ፣ ቢስቲማ፣ ህዳሴ ግድብ፣ በደሌ
እና ባኮ ናቸው፡፡
የሳይት ርክክብ
በ 6 ወር አንድ አዲስ የሚጀመር ፕሮጀክት (ቆሬ አቅምግንባታ) ለሰራ ተቌራጩ ሳይቱ የተረከበ ሲሆን
እንዲሁም ሁለት የመከላከያ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ፕሮጀክቶች (ደብረ ዘይት ኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ፌዝ አንድ
እና ፌዝ ሁለት) እናየተጠናቀቁ በመሆናቸው የመጀመሪያ ርክክብ (provisional acceptance) ተደርጔል፡፡
በተጨማሪም ለ 17 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት የሪሞት ሳይት ፕሮጀክቶች የመጀመሪያ ርክክብ
ተከናውኗል፡፡
የማማከር የቁጥጥርና የኮንትራት አስ/ክፍያ መጠየቂያ
ድርጅቱ የቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ስራዎች በሚሰራባቸው የህንፃ ግንባታ ፕሮጀክቶች በ 6 ወር
የቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር አገልግሎት የክፍያ ምሥክር ወረቀቶች በማዘጋጀት የአገልግሎት ገቢውን
ለመሰብሰብ ብር 20,816,161.96 በእቅድ የተያዘ ሲሆን በዚሁ መሰረት ብር 29,090,489.63(140%)
በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው የፕሮጀክት ባለቤቶች ቀርቧል፡፡በ 6 ወሩ የተከናወነው ስራ ከፍ ያለ አፈፃፀም
ያሳያል፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት ይጠናቀቃሉ ተብሎ የታሰቡ ፕሮጀክቶች (የኢንሳ ሪሞት ሳይት) በወቅቱ
ባለመጠናቀቀቸው የመጣ ጭማሪ ነው፡፡

ለስራ ተቋራጮች የክፍያ ምስክር ወረቀት ማዘጋጀት


በ 6 ወር ውስጥ የተለያዩ የህንጻ ፕሮጀክቶችን የግንባታ ስራ ከሚያካሂዱ ስራ ተቋራጮች ለቀረቡ 97
የክፍያ ጥያቄዎች ተገቢውን የሆነ ምላሽ እንዲያገኙ ሲደረግ የክፍያ ምስክር ወረቀት ከተዘጋጀላቸው

16
ፕሮጀክቶች የአርሚ ፋውንዴሽን (ቃሊቲ ሁለት፤ሰሚት ሁለት፣ሰሚት አንድ) ፣የመ/ዋና መ/ቤት፣የኢንሳ ሪሞት
የተለያዩ ፕሮጀክቶች፣ ድሬዳዋ አፓርተመንት እና የመቀሌ እና ባህርዳር ሆስፒታል ክፍያዎች ይጠቀሣሉ፡፡
የለውጥ እና ተጨማሪ ሥራ ውል ሰነድ ዝግጅት
በ 6 ወር ውስጥ 44 የለውጥና ተጨማሪ የግንባታ ሥራዎች የውል ሰነድ በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት
ተልኳል፡፡ከነዚህም ውስጥ ባኮ፣ደንቢ ዶሎ፣ ቻግኒ፣ጎባ፣ የባለስልጣን መኖሪያ እና ድሬዳዋ አፓርትመንት
ይገኙበታል፡፡
የግንባታ ጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች መመርመር
በ 6 ወር ውስጥ ከሥራ ተቋራጮች የቀረቡ የ 36 ኘሮጀክቶች የግንባታ ጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎችን በመመርመር
አስፈላጊው ውሣኔ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ እንዲሁም ተጨማሪ መረጃ ለሚያስፈልጋቸው ስራ ተቋራጮች
ማስረጃቸውን እንዲያስገቡ በደብዳቤ ተጠይቋል፡፡ ከነዚህም ውስጥ መቀሌ አዲሀ፣የባለስልጣናት
መኖሪያእናድሬዳዋ አፓርትመንት እና መቀሌ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ ፕሮጀክት ይገኙበታል፡፡
ወርሐዊ ሪፖርት ማዘጋጀት
ባለፉት 6 ወራት ውስጥ በግንባታ ሥራ ላይ ላሉ የተለያዩ የህንፃ ግንባታ ኘሮጀክቶች ወርሐዊ ሪፖርት በየወሩ
በማዘጋጀት ለየኘሮጀክት ባለቤቶችና ለሚመለከታቸው አካላት ተልኳል፡፡
ባለቤት ለአማካሪ እንዲከፍል የተዘጋጁ ክፍያዎች
በ 6 ወር ለ 2 አማካሪ ድርጅቶች 18 የክፍያ ሰነድ በማዘጋጀት ክፍያው እንዲፈፀም ተልኳል፡፡ የክፍያ ምስክር
ወረቀት የተዘጋጀላቸው አማካሪዎች ኦቲቲ እና ኤስቢ ኮንሰልት ናቸው፡፡
የቼክ ሊስትና ፎርማት ዝግጅት
በ 6 ወር ውስጥ በህንፃ ኮንትራት አስተዳደር ክፍል ስር ያሉ ፎርማትና ቼክ ሊስቶች ወጥና ተመሳሳይነት
እንዲኖራቸው ለማድረግ በዋና ስራ አስኪያጅ ኮሚቴ ተዋቅሮ ስኬጁል በማዘጋጀት በስኬጁሉ መሰረት
የድርጅታችንን ነባር ፎርማቶችና የሌሎች ተመሳሳይ ድርጅቶችን እንደተሞክሮ በመውሰድ ዝግጅቱ ሲከናወን
የቆየ ሲሆን በአሁኑ ሰአት ተጠናቆ ወደ ትግበራ በመግባት ሂደት ላይ ነው፡፡
ስራ ቆጥሮ መስጠትና መቀበል
ስራዎችን ለሚመለከታቸው ሰራተኞች ከተመሩ በኌላ ስራዎች እስከሚመለሱ ተከታትለን እንጠይቃለን በዚህ
ረገድ በ 6 ወር ጊዜያት ውስጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ የተሻለ አፈፃፀም ታይቷል፡፡
የስራ ሰአት ማክበር
የስራ ሰአት ማክበርን በተመለከተ ሰራተኛው ከአሁን በፊት ከነበረው በተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡
ተሰብሳቢ
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደር ክፍል ስር በ 6 ወር ውስጥ ለመሰብሰብ 38,937,499.45 ብር በእቅድ የተያዘ ሲሆን
በዚሁ መሰረት ብር 10,283,707.58(26.41%) ለመሰብሰብ ተችሏል

17
18
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከታህሳስ 1 ቀን እስከ ታህሳስ 30 ቀን
2011 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

ተ/ቁ የሥራው ዓይነት


  ለሥራ ተቋራጭ የተከፈለ ክፍያ
1 ዋና መ/ቤት የዋጋ ማካካሻ      
2 መቀሌ ሆስፒታል የዋጋ ማካካሻ ቁጥር 3
3 ዋና መ/ቤት ክፍያ ቁጥር 51      
4 ድሬ ዳዋ አፓርትመንት የዋጋ ማካካሻ      
5 የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አጣዬ የመጨረሻ ክፍያ
6 አርሚ ፋውንዴሽን ቃሊቲ ሁለት ክፍያ ቁጥር 6
7 VIP ፕሮጀክት ክፍያ
8 ጃንሜዳ ጅምናዝየም ክፍያ ቁጥር 01
9 ድሬዳዋ አፓርትመንት ክፍያ ቁጥር 16
10 አርሚ ፋውንዴሽን ቃሊቲ 2 ክፍያ ቁጥር 17
11 መቀሌ ሆስፒታል ክፍያ ቁጥር 23
12 ደ/ዘይት ኢንጂ/ኮሌጅ ፌዝ 3 ክፍያ ቁጥር
13 ባህርዳር ሆስፒታል የዋጋ ማካካሻ ቁጥር 1
14 አርሚ ፋውንዴሽን ቃሊቲ አንድ
15 ብርሃን ጦቢያው
         
   
   
   
  ለአማካሪ የተዘጋጀ ክፍያ
1 ባህርዳር ሆስፒታል ቁጥር 49
2 መቀሌ ሆስፒታል ክፍያ ቁጥር 45
3 SB የአማካሪ ክፍያ
4  
  ቅድመ ክፍያ
1 ጃንሜዳ የተማሪዎች ማደሪያ
  ለድርጅቱ የቁጥጥርና የዲዛይን ክፍያ መጠየቂያ
   
1 የኘሮጀክቶች የቁጥጥር ክፍያ የታህሳስ ወር 2011 ተስብሳቢ
2  

19
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከታህሳስ 1 ቀን እስከ ታህሳስ 30 ቀን
2011 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

ተ/ቁ የሥራው ዓይነት


  ሣይት መቆጣጣርና ስብሰባ

  በመ/ዋናው መ/ቤት፣ መቀሌ አድሃ፣ ሰሚት አንድ፣ ሰሚት ሁለት፣ መቀሌ ባለ ሶስት ኮከብ ሆቴል
  ሐዋሣ ኘሮጀክት፣ የኢንሣ ኘሮጀክቶች ፣መቀሌ ሆስፒታል፣ባሀርዳር ሆስፒታል፣ድሬዳዋ አፓርተመንት፣ደ/ዘይት ኢንጂነሪንግ
  ኮሌጅ ፣ደ/ዘይት ሆስፒታል ፣ ጎፋ አፓርትመንት፣ ጃንሜዳ ጅምናዝየም ፣ቃሊቲ 1 ና 2 የጋራ መኖሪያ ፣
  ባሻወልዴ ችሎት እና ገላን ሣይት
  የኘሮጀክት ርክክብ
1  
2  
3        
         
  የጊዜ ማራዘሚያ
1 ነነዌ የጊዜ ማራዘሚያ ቁጥር 1
2 ባለ 3 ኮኮብ ሆቴል ኮስት ክሌም
3 ካራ መድሀኒያለም
4  
  የግንባታ ውለታ እና የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት
1 የአዲስ አበባ ቤቶች የዋጋ ማስተከከያ የመጨረሻ ሰነድ ዝግጅት      
2 የጌጃና ረጲ የጨረታ ሰነድ ዝግጅት ክለሳ
3 ባህርዳር አፓርትመንት
  የስራ መርሃ ግብር መመርመር
1  
2  
  የለውጥ ሥራ እና ተጨማሪ ሥራ
1 የቆሬ ሳይት ጀነራል አይተም ቫሬሽን
2 ዶሎ ኦደ የለውጥ ስራ
3 አየሻ ሌ የለውጥ ስራ ቁጥር
4 የባለስልጣን መኖሪያ የለውጠ ስራ

20
በህንፃ ኮንትራት አስተዳደርና ኘሮጀክት ክትትል ቡድን ከታህሳስ 1 ቀን እስከ ታህሳስ 30 ቀን
2011 ዓ.ም ድረስ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም

ተ/ቁ የሥራው ዓይነት እቅድ አፈፃፀም

  ሪፖርት √ √
1 ጎፋ አፓርትመንት √ √
2 ጨርቃ ጨርቅ √ √
3 ደብረ ዘይት ኢንጂ/ኮሌጅ Phase 1,2&3 √ √
4 VIP ኘሮጀክት √ √
5 መ/ዋና መ/ቤት √ √
6 ደ/ዘይት ሆስፒታል √ √
7 መቀሌ ሆስፒታል √ √
8 መቀሌ ባለ ሶስት ኮኮብ ሆቴል √ √
9 ድሬደዋ አፓርትመንት √ √
10 ጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ √ √
11 ጃንሜዳ ጅምናዝየም √ √
12 ቆሬ አቅም ግንባታ   √ √
13 ባህርዳር ሆስፒታል √ √
14 ምስራቅ እዝ   √ √
15 አዲሰ አበባ የኪራይ ቤቶች   √ √
16 የኢንሳ ሪሞት ሳይት 3 ፕሮጀክቶች √  
17 ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች √ √
18 ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ √ √
19 ቴክሮም ኮንስትራክሽን ቃሊቲ አንድ እና ሁለት √ √
20 ሰሚት አንድና ሁለት የሠራዊት ፋውንደሽን ኘሮጀክቶች √ √
21 ጳውሎስ ዘለቀ፣ ብርሃን ጦቢያው፣ማን ኢንጀነሪንግ፣ ደሣለኝ አስረዳ፣ ቴክሮም ኮንስትራክሽን √ √
22 ቃሊቲ አንድ እና ሁለት ፣መቀሌ አዲሃ √ √
       
       

21
በ ህ ን ፃ ዲ ዛይ ን ና ኮን ት ራ ት አስ ተ ዳ ዳር

የህ ን ፃ ኮን ት ራ ት አስ ተ ዳደ ር የኘ ሮ ጀ ክ ት ቁ ጥ ጥ ር ና ክ ት ት ል ቡ ድ ን የ2011 በጀት የ6 ወ ር
የሥ ራ አፈ ፃፀ ም ማ ጠ ቃ ለ ያ ሠ ን ጠ ረ ዥ
ስራው ከእቅድ
የህ ን ፃ ኮን ት ራ ት አስ ተ ዳ ደ ር በላይ ሥ ራው የተወሰደ
በታ ህሳስ ወር ገቢ የ 6 ወር ገቢ
የኘ ሮ ጀ ክ ት ቁ ጥ ጥ ር ና ክ ት ት ል የተከናወነበት ያል ተከናወነበት የማስተካከያ
ተ.ቁ የታ ቀ ዱ ተ ግ ባ ራ ት ምክንያት ምክንያት እርምጃ
ዕቅድ ዕቅድ
ዕቅድ አፈፃፀም አፈፃፀም ዕቅድ አፈፃፀም አፈፃፀም
የኘ ሮ ጀ ክ ት ቁ ጥ ጥ ር ና ክ ት ት ል በመ ቶኛ በመ ቶኛ
1 የመ ከላ ከያ ኢ ን ተ ር ፕ ራ ይ ዝ ዘ ር ፍ -
1.1 ደብረዘይ ት ኢንጂ ነሪንግ ኮለጅ 134,960.73 134,960.73 100% 809,764.38 809,764.38 100% -
1.2 የድ ሬ ደዋ አፓ ርትመ ንት 143,419.67 85,975.79 60% 783,926.18 515,854.74 66%
1.3 የጃንሜዳ ስታ ፍ ኮሌጅ ጅምናዝየም 64,448.40 257,793.60 386,690.40 150%
1.4 አርምድ ፎርስ ሆ ስፒታ ል 123,552.08 123,552.07 100% 741,312.48 741,312.42 100%
1.5 ጃንሜዳ የተማሪዎ ች ማደሪያ 98,803.69 0% 592,822.14 0% ስራው ባለመጀመሩ

ድምር 500,736.17 408,936.99 82% 3,185,618.78 2,453,621.94 77%


2 የመ ከላ ከያ ሰ ራ ዊ ት ፋ ው ን ዴ ሽ ን
2.1 አዲስ አበባ ሰሚት አንድ 109,826.30 439,321.16 658,957.80 150%
2.2 አዲስ አበባ ሰሚት ሁ ለት 172,347.58 172,347.58 100% 1,034,085.48 1,034,085.48 100%
2.3 መ ቀሌ አዲሃ 133,494.54 133,494.54 100% 800,967.24 800,967.24 100%
2.4 አዳማ 1 እና 2 121,083.49 121,083.49 100% 726,500.94 726,500.94 100%
2.5 በቢሾፍ ቱ 115,312.62 115,317.62 100% 691,875.72 691,905.72 100%
2.6 አዋሳ 127,137.13 127,137.13 100% 762,822.78 762,822.78 100%
2.7 ቃሊቲ አንድ 109,830.29 109,826.30 100% 658,981.74 658,957.80 100%
2.8 ቃሊቲ ሁ ለት 109,830.29 109,826.30 100% 658,981.74 658,957.80 100%
2.9 ሶስት ኮከብ ሆ ቴል 122,127.96 0% 732,767.76 - 0% ውል ባለመፈረሙ ውል ለባለቤት ተል ኳ ል
2.1 ባህር ዳር 133,494.54 0% 400,483.62 ስራው ባለመጀመሩ

ድምር 1,144,658.44 998,859.26 87% 6,906,788.18 5,993,155.56 87%


3 የመ ሀ ን ዲ ስ ዋ ና መ ም ሪ ያ
3.1 ጎፋ አፓ ርትመ ንት 155,821.03 155,821.03 100% 934,926.18 934,926.18 100%
3.2 ቆሬ አቅም ግ ንባታ 100,000.00 125,993.19 126% 300,000.00 125,993.19 42%
ድምር 255,821.03 281,814.22 110% 1,234,926.18 1,060,919.37 86%
ሌሎ ች
4 ሰራና ከተማ ል ማት የመ ንግ ስት ቤቶች 89,700.00 358,800.00 538,200.00 150%

5 አደስ አበባ ኪራይ ቤቶች 991,865.76 0% 22


5,951,194.56 3,970,932.51 67%
6 የጨ ርቃ ጨ ርቆች ወርክ ሾኘ 187,501.71 0% 1,125,010.26 817,633.85 73%
እስካሁ ን ድረስ የተሰበሰበ ተሰብሳቢ

እሰ ከ አ ሁ ን ድ ረ ስ በ ታ ህ ሳ ስ በ ዕቅ ድ በታ ህ ሳ ስ ወ ር
ያለ የ ተ ያዘ ተ ሰ ብ ሳ ቢ ገቢ የ ሆ ነ ተ ሰ ብ ሳ ቢ ገቢ በ 6 ወ ር በ እቅ ድ ያል ተ ሰ በሰ በበት
ተ /ቁ የተ ሰ ብ ሳ ቢ ዝ ር ዝ ር ተስብሳቢ ሂሣብ ሂሣብ ሂሣብ በመ ቶ ኛ የ ተ ያ ዘ ገቢ የ 6 ወ ር ገቢ በመ ቶ ኛ ም ክን ያት
የሠ ራ ዊ ት ፋ ው ን ዴ ሽ ን
1 ቃሊቲ ሜዳል ያንና ባጅ ፋብሪካ ዲዛይን 979,154.29 979,154.29 0.00%
2 ደ /ዘይት ፣ ሐዋሣ ፣ ናዝሬት የማማከር ክፍ ያ 1,817,693.85 1,817,693.85 0.00%
3 ናዝሬት የማማከር ክፍ ያ 121,083.49 121,083.49 0.00%
4 ሠሚት የማማከር ክፍ ያ 109,826.30 109,826.30 109,826.30 109,826.30 100.00%
5 ደ /ዘይት የማማከርና ቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 115,317.61 115,317.61 0.00%
6 UBM የማማከር ና የቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 749,324.10 749,324.10 0.00%
7 ሪል ስቴት የዲዛይን ክፍ ያ 2,287,803.40 2,287,803.40 0.00% 2,287,803.40 0.00%
8 መ ቀሌ ላጪ የማማከር ና ቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 133,494.54 133,494.54 0.00% 133,494.54 0.00%
ድምር 6,313,697.58 2,421,297.94 109,826.30 4.54% 6,313,697.58 109,826.30 1.74%

የመ ሐ ን ዲ ስ ዋ ና መ ም ሪ ያ
1 የጐፋ አፓ ርት መ ንት የማማከር ና የቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 1,854,270.28 1,558,210.33 1,854,270.28 1,558,210.33 84.03%
2 Dire Dam Hanger የዲዛይን ክፍ ያ 2,410,447.66 2,410,447.66 0.00%
3 ቃሊቲ የዲዛይን ክፍ ያ 2,306,974.36 2,306,974.36 0.00%
4 Archive የማማከር ና የቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 155,432.16 155,432.16 0.00%
ድምር 6,727,124.46 - 1,558,210.33 6,727,124.46 1,558,210.33 23.16%

የኢን ፎ ር ሜ ሽ ን መ ረብ ደህ ን ነት ኤ ጀ ን ሲ
1 የጌጃና ረጲ የማከርና የቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 1,999,117.35 1,999,117.35 533,099.16 26.67% በበጀት ምክንያት
2 የጌጃና ረጲ የት ራንስፖ ርት ክፍ ያ 486,864.00 486,864.00 0.00 0.00% በመጣራት ሂደት ለይ
3 የሪሞት ሣ ይት የማማከር ና የቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 18,000,961.50 18,000,961.50 3,706,027.91 20.59%
ድምር 20,486,942.85 - 20,486,942.85 4,239,127.07 20.69%
ብ ረ ታ ብ ረ ት ኮር ፖ ሬ ሸን
1 የብረታ ብረት እና ኢንጂ ነሪንግ የቢሮ ግንባታ የማማከር 2,008,723.86 2,008,723.86 2,008,723.86
2 የኳ ሊቲ ኢንጂ ነሪንግ የሳይት ወርክ ስራ የማመ ከር 87,612.03 87,612.03 87,612.03
3 ቢሾፍ ቱ አውቶሞቲቨ የዲዛይን ክፍ ያ 431,250.00 431,250.00 431,250.00
ድምር 2,527,585.89 2,527,585.89 2,527,585.89
የኢት ዮጵ ያ ጨ ር ቃ ጨ ር ቅ ኢን ደት ሪ
የተለያዩ ህንፃዎ ች ግንባታ የማማከርና ቁጥ ጥ ር ክፈያ 817,633.85 817,633.85 817,633.85
ድምር 817,633.85 817,633.85 817,633.85
የ መ ከ ላከ ያ ኢ ን ተ ር ፕ ራ ይ ዝ ዘ ር ፍ
ጃንሜዳ G+7 የተማሪዎ ች ማደሪያ የዲዛይን ክፍ ያ 624,737.50 624,737.50 624,737.50
ጃንሜዳ ጅምናዝየም የማማከር ና ቁጥ ጥ ር ክፍ ያ 1,439,777.32 1,439,777.32 1,439,777.32
ድምር 2,064,514.82 2,064,514.82 2,064,514.82
የአዲስ አበባ ቤቶች ፕሮጀክት 4,376,543.88 4,376,543.88
አ ጠ ቃ ላይ ድ ም ር 38,937,499.45 7,831,032.50 6,044,580.51 77.19% 38,937,499.45 10,283,707.58 26.41%

23
7,231,871.02 19,419,467.09 283,865.90 10,394,750.05 6,727,124.46
5,993,158.68 2,527,585.89 7,231,871.02 2,290,172.38
6,313,697.58
1,366,129.19 2,811,451.79 17,626,621.07
4,239,126.87
6,727,124.46
4,376,543.88
2,877,079.26
20,486,942.85
448,500.00
8,404,186.80 460,000.00
269,366.05
2,064,514.82

39,449,371.02
460,000.00
38,989,371.02
39,449,371.02
2,527,585.89

817,633.85
0.716823934

55,033,557.27

55,033,557.27

24
ጠንካራ ጎኖች

 በገበያ ልማት ኬዝ ቲምና በውስጣችን ለሚመጡ የጨረታ ሰነድ የመሳተፍ ስራ መጀመር፡


 የስራ ተነሳሽነት በመጠኑም ቢሆን መነቃቃት ሰራተኛው ማሳየቱ፡፡
ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፣

ስራዎች በተለያዩ ምክንያቶች(ውጫዊ) መዘግየት ለምሳሌ, የባለቤት ፍላጎት ጥርት ብሎ

አለመቅረብና ስራዎች ከተሰሩ በኃላ በባለቤት ተሎ መልስ አለማግኘት፡፡


ከደንበኞቻችን የተማላ ሰነድ አለማግኘት ለምሳሌ በጃቸው የሰጠናቸው ደብዳቤ እና ውሎች
አለማግኘት፡፡
የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

የፕሮጀክቶች የስብሰባ ቃለ ጉባኤ ለሚመለከተው ሁሉ እንዲደርስ ተጠይቀዋል፡፡


ደንበኞቻችን እኛጋር ያላቸውን ቀሪ ማህደራቸውን በማየት መፍትሔ መስጠት፡፡

6. የመንገድ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር የስራ ሂደት የ 2011 ዓ.ም. የስድስት ወራት
(ከሃምሌ እስከ ታህሳስ) የስድስት ወራት የስራ አፈጻጸም
 የመንገድ ዲዛይን ቡድን የስራ አፈጻጸም

25
1. የሆሚቾ አሙኒሽን መቃረቢያ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ
የሆሚቾ አሙኒሽን መቃረቢያ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ የዲዛይን ስራ በዚህ የበጀት አመት ከተያዙት
የዲዛይን ስራዎች አንዱ ሲሆን በእቅዱ መሰረት የቅየሳ ስራውን እስከ ሃምሌ ወር መጨረሻ ድረስ መጠናቀቅ
ተችላል፡፡ በመሆኑም በእቅዱ መሰረት በሃምሌ ወር ውስጥ የ 201,433.83 (ሁለት መቶ አንድ ሺ አራት
መቶ ሰላሳ ሶስት ከ 83/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማለትም የእቅዱን 100% ተከናውነዋል፡፡ምንም
እንኩዋን የቅየሳ ስራው ቀደም ብሎ መጨረስ ይቻል የነበረ ቢሆንም አካባቢው ጫካ የበዛበት ከመሆኑ ጋር
ተያይዞ በባለቤት በኩል ሚከናወነው የምንጠራ ስራ በሚፈለገው ፍጥነት ባለመሄዱ እስከ ሃምሌ ወር
መጨረሻ ድረስ ሊገፋ ችለዋል፡፡
ምንም እንኩዋን ከፊሉን የዲቴይል ጥናት እስከ ነሃሴ መጨረሻ ድረስ ለማከናወን እቅድ ይዘን የነበረ ቢሆንም
በመሃል ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመጡ የጨረታ ስራዎች ምክንያት በተወሰነ ደረጃ
መግፋት አስፈላጊ ሆኖ ተገኝተዋል፡፡ በመሆኑም ከላይ በተገለጸው ምክንያት በነሃሴ ወር ውስጥ መስራት
የተቻለው በመስክ ደረጃ የማቴርያል፤ የሃይድሮሎጂ እና የ ‘minor’ ስትራክቸር ዲቴይል ጥናት በመሆኑ
ለማከናወን ከታቀደው 224,949.12 (ሁለት መቶ ሃያ አራት ሺ ዘጠኝ መቶ አርባ ዘጠኝ ከ 12/100)
ውስጥ መስራት የተቻለው የእቅዱን 25% ማለትም 56,237.28 (ሃምሳ ስድስት ሺ ሁለት መቶ ሰላሳ ሰባት
ከ 28/100) የሚገመት ስራ ብቻ ነው፡፡
በእቅዱ መሰረት የዲቴይል ዲዛይን ስራው ሙሉ በሙሉ አስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ ድረስ መጠናቀቅ
የነበረበት ቢሆንም የዲችኦቶ ጋላፊ ፕሮጀክት አንዲሁም በቅርቡ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በኩል
የተገኘው የመሎዶኒ-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀከቶች የዲቱር ዲዛይን ለመስራት ሲባል ማጠናቀቅ የተቻለው

በህዳር ወር መጨረሻ ሲሆን በአጠቃላይ በስድስት ወራት ውስጥ የታቀዱት ስራዎች በማጠናቀቅ

የምህንድስና ግምት ለአሰሪው መ/ቤት ለውሳኔ ማስገባት በመቻሉ የብር 822,799.47 (ስምንት

መቶ ሃያ ሁለት ሺ ሰባት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ከ 47/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን

ተችለዋል፡፡
2. የበለስ መካነብርሃን ቀሪ የዲዛይን ስራዎች
የበለስ መካነብርሃን የዲዛይን ስራ በአብዛኛው በባለፈው የበጀት አመት ተጠናቆ የተለያዩ የክለሳ ስራዎች
እያከናወነ የቆየ ቢሆንም ወደ 2011 የበጀት አመት የተሸጋገሩ ቀሪ የድልድዮች ስትራክቸራል ዲዛይን ስራዎች
በመጀመሪያዎቹ ሶስት ወራት ለማጠናቀቅ አቅድ በተያዘው መሰረት የቀሪ ድልድዮች ስትራክችራል ዲዛይን
በማጠናቀቅ ለመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ገቢ ማድረግ የተቻለ በመሆኑ በእቅዱ መሰረት
የ 185,658.87 (አንድ መቶ ሰማንያ አምስት ሺ ስድስት መቶ ሃምሳ ስምንት ከ 87/100) የሚገመት ስራ
ማለትም የእቅዱን 100% ማከናወን ተችላል፡፡
3. በበጀት አመቱ እቅድ ውስጥ ያልነበሩ ስራዎች
3.1. የጨረታ ስራዎች

26
ከመከላከያ ኮንሰትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በቀረበልን ጥያቄ መሰረት የሁለት ፕሮጀክቶች ለጨረታ
መወዳደሪያ የሚያገለግል የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን በማከናወን ማስረከብ ተችለዋል፡፡ ምንም እንኩዋን
ስራዎቹ በእቅድ ላይ ያልነበሩ ቢሆንም ቀደም ሲል ለጨረታ ማስገቢያ የተሰጠው ጊዜ አጭር ከመሆኑ የተነሳ
በእቅድ ላይ የነበሩትን ስራዎች ለጊዜው እንዲቆዩ በማድረግ ስራዉን ማጠናቀቅ በመቻሉ ከሁለቱም
ፕሮጀክቶች በድምሩ የ 500,000.00 (አምስት መቶ ሺ ብር) የሚገመት ስራ እስከ ነሃሴ ወር መጨረሻ
ድረስ ማከናወን ተችለዋል፡፡
3.2. የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ዲቴይል ዲዛይን ስራ

የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በኩል

በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቅ በተሰጠው ትእዛዝ መሰረት በአብዛኛው ከፍሪላንሰሮች

በማዋቀር የዲዛይን ስራው በተሰጠው የጊዜ ገደብ እና በተከለሰው የስራ መርሃ ግብር መሰረት

ለማጠናቀቅ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡

በእቅዱ መሰረት የቅየሳ ስራ እንዲሁም የማቴሪያል ጥናት ስራ እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ

ድረስ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ሲሆን የመጀመሪያ ምእራፍ ስራ አካል የሆነው የ ‘Feasibility

Study’ ከእቅዱ ጋር ሲነጻጸር በሁለት ሳምንታት ዘግይቶም ቢሆን ማጠናቀቅ ተችለዋል፡፡

የ ‘Feasibility Study’ ጥናቱ ከእቅዱ በሁለት ሳምንት ዘግይቶ ማጠናቀቅ የተቻለ ሲሆን

ለዚህም ምክንያቱ ከሚመለከታቸው አካላት ዲዛይኑን የሚመለከቱ የተለያዩ ዳታዎች በወቅቱ

ማግኘት ባለመቻሉ እንዲሁም ቀደም ሲል በስራው መጀመሪያ ላይ ያልተካተቱ የተለያዩ

አማራጮች አንዲካተቱ በአሰሪው መ/ቤት በኩል ትእዛዝ በመሰጠቱ ነው፡፡ ስለሆነም በዚህ

ምክንያት የዘገየውን ስራ ለማካካስ ሲባል የተከለስ ዲዛይን መርሃ ግብር በማዘጋጀት ለኢትዮጵያ

መንገዶች ባለስልጣን ተልከዋል፡፡ በመሆኑም እስከ ታህሳስ ወር መጨረሻ ድረስ የእቅዱን 83.0%

ማለትም 7,307,897.50 (ሰባት ሚሊዮን ሶስት መቶ ሰባት ሺ ስምንት መቶ ዘጠና ሰባት

ከ 50/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡

በመሆኑም ባለፉት ስድሰት ወራት ውስጥ የተለያዩ ሪፖርቶች ማለትም ‘Surveying Report ‘፤

‘Environmental Impact Assessment Report ‘፤‘Specific Design Standards

Report’፤‘Structural Selection Report’፤ ‘Structural & Hydrology Report’ ፤ ‘2nd Draft

Feasibility Study Report’ እና ‘Material & Site Investigation Report’ ለአሰሪው መ/ቤት

ገቢ ማድረግ ተችለዋል፡፡
3.3. የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት እና የዲቺኦቶ ጋላፊ የዲቱር ዲዛይን ስራ
27
ከዋናው ዲዛይን በተጨማሪ በርእሱ ላይ የተጠቀሱት ሁለት ፕሮጀክቶች የዲቱር ዲዛይን ስራ ከኢትዮጵያ
መንገዶች ባለስልጣን እንዲሁም ከመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በተሰጠ የስራ ትእዛዝ መሰረት
የዲቺኦቶ ጋላፊ ፕሮጀክት የዲቱር ዲዛይን ስራ ተጠናቆ ለአስተያየት ወደ ኮንሳልታንቱ የተላከ ሲሆን
የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ፕሮጀክት የዲቱር ዲዛይን ስራ ቀደም ሲል በአብዛኛው

ተጠናቆ የነበረ ቢሆንም የዋናው መንገድ ዲዛይን ስራ ላይ አንዳንድ ማሻሻያዎች በመደረጋቸው

ከዋናው መንገድ ዲዛይን ጋር የማጣጣም ስራ ለመስራት ሲባል የክለሳ ስራ ተከናውነዋል፡፡

3.4. የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ ዲዛይን ስራ


የመከላከያ ዋና መስሪያ ቤት የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ብሎ ተጠናቆ የነበረ ቢሆንም የባለቤት
ፍላጎት ወደ አውሮፕላን ማረፊያ በመቀየሩ የክላሳ ስራው የተከናወነ ሲሆን ምንም አንኩዋን አሁንም
ከዲዛይን ጋር ያልጠሩ ጉዳዮች ቢኖሩም ቀደም ሲል በተሰጠው የስራ ትእዛዘ እና በተያዘለት እቅድ

መሰረት የአውሮፕላን ማረፊው ዲዛይን እንዲሁም ከአውሮፕላን ማረፊው ጋር እና ከዋናው

ህንጻ ጋር ተያያዥነት ያላቸው የፍሳሽ ማስወገጃ ዲዛይን ስራዎች እስከ ጥቅምት ወር መጨረሻ

ድረስ በማጠናቀቅ የእቅዱን 100% ማለትም 436,032.65 (አራት መቶ ሰላሳ ስድስት ሺ ሰላሳ

ሁለት ከ 65/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ ማከናወን ተችለዋል፡፡


3.5. የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ የዲዛይን ክለሳ ስራ
የድሬዳዋ የጋራ መኖሪያ ቤቶች የውስጥ ለውስጥ መንገድ ዲዛይን ቀደም ሲል ሙሉ የዲዛይን ስራው
በማጠናቀቅ ለስራ ተቋራጩ ተልኮ የነበረ ቢሆንም አስገዳጅ በሆነ ሁኔታ ሳይት ፕላኑ ላይ በተደረገ ለውጥ
ከህንጻ ዲዛይን ጋር በመናበብ ሙሉ የክለሳ ስራ በመስራት እንዲሁም ወደ ሳይት ተልኮ የሳይት

መሃንዲሶች የሰጡት አንዳንድ ተጨማሪ ግብአቶች በማካተት የመጨረሻው (Final) ዲዛይን ወደ

ስራ ተቋራጩ መላክ ተችለዋል፡፡

3.6. የአዲሹሁ ደላ ሳምረ መንገድ ዲዛይን

የአዲ ሹሁ ደላ ሳምረ የመንገድ ፕሮጀክት ቀደም ሲል መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የጨረታው አሸናፊ መሆኑ በመታወቁና ዲቴይል ዲዛይኑንም እንድናዘጋጅላቸው በሰጡት የስራ

ትእዛዝ መሰረት አንዳንድ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በህዳር ወር ላይ በመጀመር ዲዛይኑ ላይ

የሚሳተፉ ባለሙያዎች በመለየት የዲዛይን ስታፍ የማደራጀት ስራ የተጠናቀቀ ሲሆን ከቅየሳ

ስራ ጋር የተያያዘ ‘ToR’ የማዘጋጀት ስራም ከተጠናቀቅ በኃላ በህዳር ወር መጨረሻ ላይ

በተዘጋጀው ‘ToR’ መሰረት በዘርፉ የተሰማሩ ድርጅቶች በጨረታ ለመጋበዝ ተቅዶ የነበረ

28
ቢሆንም በስራ መደራረብ ምክንያት ወደ ታህሳስ ወር መሻገር ችለዋል፡፡በአሁኑ ወቅት

የጨረታው አሸናፊ ተለይቶ የታወቀ ሲሆን የ’Location Survey’ እንዲሁም የ‘Route

selection’ ስራ በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ለመጀመር እቅድ ተይዘዋል፡፡ በመሆኑም የቅድመ

ዝግጅት ስራ በመጠናቀቁና የ’Desk Study’ ስራ በመጀመሩ በስድስት ወራት ውስጥ ለመስራት

በእቅድ ተይዞ ከነበረው 360,000.00 ውስጥ 66.0% ማለትም 237,600.00 (ሁለት መቶ ሰላሳ

ሰባት ሺ ስድስት መቶ ከ 00/100) ማከናወን ተችለዋል፡፡

3.7. የዋጋ ድርድር ስራዎች

በስድሰት ወራት ውስጥ ከተካተቱት ስራዎች አንዱ የባህርዳር ሆስፒታል የ ‘Landscape’

ስራዎች የዋጋ ድርድር ስራ ሲሆን በህዳር ወር ውስጥ ተጠናቆ ለስራ ዝግጁ እንዲሆን በተያዘው

እቅድ መሰረት ድርድሩን ማጠናቀቅ ተችለዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም በተለያየ ምክንያት ተንጠልጥለው የነበሩት የተጨማሪ ስራዎች

ሰነድ ዝግጅት ለማጠናቀቅ በተያዘው እቅድ መሰረት የአየር ሃይል ጠቅላይ መምሪያ የውስጥ

ለውስጥ መንገድ ፕሮጀክት ላይ በተለያየ ጊዜ የተሰጡ ተጨማሪ ስራዎች አንድ ላይ በማጠቃለል

ወደ ባለቤት ለማጸደቅ የተላከ ሲሆን የባህርዳር ሆስፒታል የውስጥ ለውሰጥ መንገድ የ

‘Addition Omission’ ሰነድ ተዘጋጅቶ ባለቤት አፅድቆታል፡፡

3.8. የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ፕሮጀክቶች የክለሳ ስራዎች

ምንም እንኩዋን ቀደም ሲል የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን ፕሮጀክቶች የውስጥ ለውስጥ

መንገድ ዲዛይን ተጠናቆ የነበረ ቢሆንም በባለቤት የፍላጎት ለውጥ ምክንያት ሳይት ፕላኖች ላይ

በተደረገው ማሻሻያ ምክንያት ቀደም ሲል የተዘጋጀው ዲዛይን መከለስ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ

የሁሉም ፕሮጀክቶች የክለሳ ዲዛይን በማጠናቀቅ ወደ ባለቤት መላክ ተችለዋል፡፡

29
የ 2011 የበጀት አመት የስድስት ወራት የመንገድ ዲዛይን ቡድን የስራ አፈፃፀም ከእቅድ ጋር የተደረገ ንፅፅር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ (ከገቢ አንጻር)

ተ/ቁ የኘሮጀክቱ ስም የታህሳስ የታህሳስ ንፅፅር በ% የስድስት ወራት የስድስት ወራት ንፅፅር በ ከአመቱ እቅድ አንጻር ያለበት

ወር ዕቅድ ወር ክንውን እቅድ አፈጻፀም % ደረጃ በ%


1 የመከላከያ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ኘሮጀክቶች

1.1 የመቀሌ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - - 0.0%

1.2 የባህርዳር ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - - 0.0%

1.3 የቢሾፍቱ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ - - - - - - 0.0%

1.4 የጅግጅጋ ሳይት የውስጥ ለውስጥ መንገድ 0.0%

2 የመከላከያ ሠራዊት ፋውንዴሽን ኘሮጀክቶች - - -

2.1 የአዳማ-1 ሳይት የው/ለው/መንገድ - - - - - - 0.0%

3 የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

3.1 የበለስ-መካነብርሃን መንገድ - - - 185,658.87 185,658.87 100 % 100 %

4 ሌሎች ስራዎች

4.1 የአምቦ ሆሚቾ አሙኒሽን እንዱስትሪ የውስጥ - - - 822,799.47 822,799.47 100 % 100 %

ለውስጥ መንገድ
5 ቀደም ሲል በእቅድ ውስጥ ያልነበሩ በእቅድ ውስጥ

የተካተቱ አዳዲስ ስራዎች

5.1 የሁለት የመንገድ ፕሮጀክቶች ለጨረታ - - - - 500,000.00

የሚያገለግል የመጀመሪያ ደረጃ ዲዛይን ስራ


5.2 የመሎዶኒ ጀንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ዲዛይን 3,000,000.00 2,100,000.00 70.00% 8,800,000.00 7,307,897.50 83.00% 73.07%

ስራ
5.3 የመከላከያ ዋና መ/ቤት የአውሮፕላን ማረፊያ እና - - - 436,032.65 436,032.65 100 % 100 %

የውስጥ ለውስጥ መ/ድ ስራ


5.4 የአዲሹሁ ደላ ሳምረ የመንገድ ዲዛይን ስራ 288,000.00 201,600.00 70.70% 360,000.00 237,600.00 66.00% 3.3%

ጠቅላላ ድምር 3,288,000.00 2,301,600.00 70.00% 10,604,490.99 9,489,988.49 89.49%

30
31
በአጠቃላይ በመንገድ ዲዛይን ቡድን ስር በአመቱ ውስጥ ሊከናወን ከታቀደው አጠቃላይ የዲዛይን ስራ
ማለትም 20% ተጨማሪውን ጨምሮ 27,289,346.41 (ሃያ ሰባት ሚሊዮን ሁለት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ሺ
ሶስት መቶ አርባ ስድስት ከ 41/100) ውስጥ በስድስት ወራት ውስጥ የ 9,489,988.49 (ዘጠኝ ሚሊዮን አራት
መቶ ሰማኒያ ዘጠኝ ሺ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ ስምንት ከ 49/100) የሚገመት የዲዛይን ስራ የተከናወነ በመሆኑ
ከአመቱ እቅድ አንጻር ሲመዘን 34.78% ላይ ይገኛል፡፡

 መንገድ፤መስኖና ግድብ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር

የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት

በስድስት ወራት ውስጥ በመንገድ ፕሮ/ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ቡድን ስር እስከ ታህሳስ ወር 2011

ዓ/ም መጨረሻ ድረስ የተከናወኑት አበይት ተግባራት እንደሚከተለው ቀርበዋል፡፡

 ነባር ፕሮጀክቶችን የመጀመሪያ እና/ወይም የማጠቃለያ ርክክብ መፈጸም፤

 ስራ የማፈላለግ እና ድርጅታችን የማስተዋወቅ ስራ ፤

 ስ/ተቋራጩ ለሚያቀርባቸው የክፍያ ጥያቄዎች መርምሮ ማጸደቅና ወደ አሰሪው መ/ቤት ማስተላለፍ፤

 አማካሪ ድርጅቱ ለፈፀማቸው የቁጥጥርና የማማከር አገልግሎት ክፍያ እንዲፈፀምለት መጠየቅ እና

ተሰብሳቢዎችን መከታተል፡

 ሳይት ላይ የሚነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች (claim, material approval, work schedule, etc) ካሉ

ከተመደቡት ተቆጣጣሪ መሃንዲሶች ጋር በመነጋገር መልስና ማብራሪያዎች መስጠት፤

 ለተጨማሪ ስራዎች የውል ሰነዶችን (suppl.agr, variationorder, add/omission) እንደአስፈላጊነቱ

ማዘጋጀት፤

 አዲስ የሚጀመሩ ፕሮጀክቶች ካሉ የውል ስምምነቶችን ማዘጋጀትና፤እንዲሁም ለስራው

የሚያስፈልገውን ሙያተኛና ተሽከርካሪ የማሟላት ስራ መስራት፤

 ሁሉም ስራዎች በተያዘላቸው የስራ መርሃ-ግብር መሰረት መፈፀማቸውን መከታተል፤

 ወርሃዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል ማቅረብ ፤


 በአጠቃላይ በቡድኑ ስር ባለፉት ስድሰት ወራት የተከናወኑ ዝርዝር አበይት ተግባራት የሚከተሉት ናቸው፡፡
ዋና፣የለውጥና ተጨማሪ የስራ ውል ሰነድ ማዘጋጀት

 09 የውል ሰነድ ተዘጋጅቷል (መቀሌ ሆ/ል፣ባ/ዳር ሆ/ል፣ቢሾፍቱ

አውቶሞቲቭ፣አየርሃይል፣ካሊብሬሽን…)

32
ከንኡስ ሥራ ተቃራጭ እና ከፍሪላንሰር ባለሙያዎች ጋር የውል ሰነድ ማዘጋጀት

 24 የውል ስምምነቶች (ለ 9 የመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች)

የዲዛይን፣የማማከርና ኮንትራት አስተዳደር የውል ሰነድ ማዘጋጀት

 09 የውል ሰነድ ተዘጋጅቷል (መቀሌና ባ/ዳር ሆ/ል እንዲሁም ለተለያዩ መንገዶች የመጀመርያ ደረጃ

የዲዛይን ስራ)

ለስራ ተቋራጭ፣ለፍሪላንሰሮችና ንኡስ ሥራ ተቃራጭ የክፍያ ምስክር ወረቀት ማዘጋጀት

 78 የክፍያ ምስክር ወረቀት በመመርመርና በማዘጋጀት ወደሚመለከተው አካል ለክፍያ ተላልፈዋል

በድርጅቱ ለተሰሩ የዲዛይን፣ የማማከርና ኮንትራት አስተዳደር ክፍያዎችን አዘጋጅቶ መጠየቅ

 67 ክፍያዎችን አዘጋጅተን ለባለቤት ጥየቄ ቀርበዋል (ባ/ዳር ሆ/ል፤መቀሌ ሆ/ል፤-ደ/ዘይት አየር

ሃይል፤ደ/ዘይት ኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ማስፋፊያ፤ዲቾቶ ጋላፊ፤ሙስሊ ባዳ፤በለስ መካነ ብርሃንና

አፍዴራ…)

የ 05 ፕሮጀክት የግዜ የይገባኛ ጥያቄ በመመርመር ምላሽ እንዲያገኙ ተደርገዋል

የ 01 ፕሮጀክት የተከለሰ የስራ መርሃ ግብር ጥያቄ በመመርመር ማጽደቅ ተችለዋል

ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን በግብዣ የተሰጠንን የሜሌዶኒ ጃንክሽን-ማንዳ-ቡሬ የመንገድ ስራ

ፕሮጀክት ዋጋ በመሙላትና የሚያስፈልጉ ሙያተኞች ሲቪ አዘጋጅተን ወደ መ/ቤታቸው ተልከዋል

እንዲሁም በተደጋጋሚ የዋጋ ድርደር ተካሂደዋል ፡፡

የ 02 ፕሮጀክት የመጀመርያ ደረጃ ርክክብ ተፈጽመዋል (ባ/ዳርና መቀለ ሆ/ል)

የ 01 ፕሮጀክት የመጨረሻ ደረጃ ርክክብ ተፈጽመዋል (ካሊብሬሽን)

የ 01 ፕሮጀክት የተከለሰ የስራ መርሃ ግብር ጥያቄ በመመርመር ማጽደቅ ተችለዋል

(አየር ሃይል)

24 ወርሃዊ ሪፖርቶች ተሰርቷል፡፡

የድርጅታችን በተሰብሳቢ ያለ የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ ከባለድርሻ አካላት በማነጋገር ጥረት የተደርገ
ሲሆን ከፊሉ የገንዘብ መጠን ለመሰብሰብ ተችለዋል 9,988,426.71 ብር
ለአራት የመንገድ ስራ የማማከርና ድዛይን አገልግሎት ለመስጠት በሚወጡ ጨረታዎች ላይ የቴክኒካልና

ፋይናንሻል ሰነድ አዘጋጅተን ልከናል፡፡

 የሃረሪ ክልል የገጠርና የከተማ መንገዶች ጥገና ስራ

 የድሬዳዋ ከተማ መንገድ ጥገና ስራ

33
 የሶማሌ ክልል የገጠርና የከተማ መንገዶች ጥገና

 ቤኒሻንጉል ክልል የጠጠር መንገድ ስራ

በተለያየ ጊዜ ለመንገድ ስራ የማማከርና ዲዛይን አገልግሎት ለመስጠት በሚወጣ ጨረታ መሰረት

በአምስት ፕሮጀክቶች ለመሳተፍ ፍላጎታችንን በደብዳቤ ገልጸናል፡፡

 አዲስ-ሞጆ-መቂ መንገድ ስራ

 አለምገና-ቡታጅራ መንገድ ስራ

 ቡታጅራ-አረካ-ሶዶ መንገድ ስራ

 ሰለክላካ-ሽሬ መንገድ ስራ

 ቢሸፍቱ ከተማ የአስፋልት መንገድ ስራ

34
የ 2011 የበጀት አመት የስድስት ወራት የመንገድ ኮንትራት አስተዳደር ቡድን የስራ አፈፃፀም ከእቅድ ጋር የተደረገ ንፅፅር ማጠቃለያ ሰንጠረዥ

ROAD SUPERVISION FEE

December,2018 TO DATE
CONTRACT
NO. PROJECT CLIENT
AMOUNT
Plan Executed % plan Executed %

Defence Infrastructure &


1 Bahirdar Hospital Compound Road 141,416.34 141,416.34 133,872.34 94.7 522,757.71 669,361.70 128.0
Construction Sector
Defence Infrastructure &
2 Mekelle Hospital Compound Road 141,416.34 141,416.34 133,872.34 94.7 522,757.71 655,059.14 125.3
Construction Sector
Defence Engineering Main
3 Debrezeyit Air Force 135,143.03 135,143.03 135,143.03 100.0 810,858.18 810,858.18 100.0
Department
Ditchoto Galafi Junction-Elidar-Belho Road Defence Construction
4 721,835.27 721,835.27 721,835.27 100.00 4,331,011.62 4,181,427.54 96.5
DB Project Enterprise
Defence Construction
5 Musli-Bada DB Project 721,835.27 721,835.27 721,835.27 100.00 4,331,011.62 4,316,818.66 99.7
Enterprise
Defence Construction
6 Beles-Mekane Birhan DB Project 1,234,093.75 1,234,093.75 1,130,435.00 91.60 7,032,945.75 7,750,731.46 110.2
Enterprise
Defence Engineering Main
7 Afdera-bidu DB road project 100,050.00 100,050.00 83,375.00 83.33 400,200.00 1,368,590.82 342.0
Department
Defence Construction
8 Eng/college expansion project 90,267.21 90,267.21 90,267.21 100.00 541,603.26 541,603.26 100.0
Enterprise

TOTAL 3,286,057.21 3,286,057.21 3,150,635.46 95.88 18,493,145.85 20,294,450.76 109.7

 ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ የብር 18,493,145.85 ስራ ለመስራት ታቅዶ የዕቅዱን 109% ማለትም የብር 20,294,450.576 ስራ የተከናወነ
ሲሆን ከአመቱ እቅድ ጋር ሲነጻጸር የ 49% ስራ የማማከር ስራ የተከናወነ ሲሆን በቀሪው ስድስት ወራት ውስጥ የ 51% ስራ መሰራት እንዳለበት
አመላካች ነው፡፡

35
 የፕሮጀክቶች ግንባታዝርዝር አፈፃፀም፡-

በመስራት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች
1. የባህርዳር ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ መንገድ

የሥራው ባለቤት ................................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ....................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ...............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................... ብር 71,443,056.80

ተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል……………………ብር (490,557.71)

አጠቃላይ የሥራ ውል............................................. ብር 70,952,499.09

የሥራ ውል የተፈረመበት..................................... July 13, 2016

ስራው የተጀመረበት ቀን................................ Nov. 11, 2016

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ......................................... 240 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪ ስራዎች ምክንያት የተሰጠ ጊዜ……43 ካላንደር ቀናት

በጊዜ ይገባኛል ጥያቄ የተሰጡ ቀናት………….303 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ……586 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ ያለፉ ጊዜያት …………….194 ካላንደር ቀናት (33.11%)

እስከ አሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ) ….66, 263,676.26 (93.39%)

1.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................................……………ብር 21,432,917.04

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ...............ብር 41,949,729.82

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ.................................................. ……………ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)…………………………………………. ብር 2,881,029.40

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ....................................................……………. ብር 63,382,646.86

1.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

ስ/ተቋራጩ የመንገድ ስራውን ያጠናቀቀ በመሆኑየመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ ተካሄዷል፡፡

36
ባለቤት የሰጠውን የስራ ትዕዛዝ መነሻ በማድረግ ለግቢ ማስዋብ ስራው አዲስ የውል ሰነድ ተዘጋጅቶ

ለሁሉም ወገኖች እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

1.3 ያጋጠሙ ችግሮች-

የሥራ አፈፃፀም ከእቅዱ በታች መሆን፣

1.4 የተወሰደ እርምጃ-

ፕሮጀክቱ በቂ ጊዜ ተሰጥቶት የሚዘጋበት ሁኔታ እንዲፈጠር አሰሪው መ/ቤት አቅጣጫ

አስቀምጠዋል፡፡

በአሁኑ ጊዜ የግቢ ማስዋብ ስራው ተጀምሯል፡፡

Current view of Bahirdar Hospital (1)

37
Current view of Bahirdar Hospital (2)

2. የመቀሌ ሆስፒታል የውስጥ ለውስጥ መንገድ

የሥራው ባለቤት................................................... የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቅራጭ...................................................... መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ................................................. መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል................................................ ብር 56,906,648.21

ተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል……………………ብር 4,575,111.61

አጠቃላይ የሥራ ውል............................................ ብር 52,331,536.60

የሥራ ውል የተፈረመበት...................................... August 26,2016

ስራው የተጀመረበት ቀን............................... November 13,2016

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ........................................... 240 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪ ስራዎች ምክንያት የተሰጠ ተጨማሪ ጊዜ….34 ካላንደር ቀናት

በጊዜ ይገባኛል ጥያቄ የተሰጡ ቀናት……………………193 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ……………467 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ የወሰደው ጊዜ………………….323 ካላንደር ቀናት (69.16%)

እስከ አሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ).....ብር 45,174,873.26 (86.32%)

38
2.1 የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ………………………………………………….ብር 17,071,994.47

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…. ብር 26,138,753.87

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ………………………………… ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)………………………………………ብር 1,964,124.92

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ................................................……… ብር 43,210,748.34

2.2 የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

ስ/ተቋራጩ የመንገድ ስራውን ያጠናቀቀ በመሆኑ የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ ተካሄዷል፡፡

ባለቤት የሰጠውን የስራ ትዕዛዝ መነሻ በማድረግ ለግቢ ማስዋብ ስራው አዲስ የውል ሰነድ ተዘጋጅቶ

ለሁሉም ወገኖች እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

2.3 ያጋጠሙ ችግሮች-

የሥራ አፈፃፀም ከእቅዱ በታች መሆን፣

የግቢ ማስዋብ ስራ በተሟላ መንገድ ስራው መጀመር ላይ መዘግየትን የታያል፡፡

2.4 የተወሰደ እርምጃ-

ፕሮጀክቱ በቂ ጊዜ ተሰጥቶት የሚዘጋበት ሁኔታ እንዲፈጠር አሰሪው መ/ቤት አቅጣጫ አስቀምቷል፡፡

በአሁኑ ጊዜ የግቢ ማስዋብ ስራው በፍጥነት እንዲጀምሩ አቅጣጫ ተሰተዋል፡፡

Current view of Mekelle Hospital (1)

39
Current view of Mekelle Hospital (2)

3 . አየር ሃይል ጠ/መምሪያ (phase-1) ፡-

የሥራው ባለቤት ........................................የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ

ሥራ ተቋራጭ............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ........................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል....................................... ብር 36,643,574.82

ተጨማሪ የስራ ውል…………………… ብር 9,320,808.74

አጠቃላይ የሥራ ውል.................................. ብር 45,964,383.56

የሥራ ውል የተፈረመበት............................. April 28, 2017

ስራው የተጀመረበት ቀን..........................June 06, 2017

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ.................................. 365 ካላንደር ቀናት

በጊዜ ይገባኛል ጥያቄ ምክንያት የተሰጠ ጊዜ….170 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪ የስራ ውል የተሰጠ ጊዜ……………93 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ……628 ካላንደር ቀናት

ጠቅላላ እስከ አሁን የወሰደው ጊዜ…………….573 ካላንደር ቀናት (91.24%)

እስከአሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ) …ብር 19,584,706.57(53.45%)

40
3.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ …………………………………………………. ብር 10,993,072.44

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…. ብር 7,132,490.18

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ…………………………………. ብር 7,733,855.07

የመያዣ ገንዘብ (5%)………………………………………ብር 472,350.34

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ................................................……… ብር 10,391,707.55

3.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

Manhole & Curb stone የማምረትና የማስቀመጥ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡

ዋናው በር ላይ ስላብ ከልቭርት የማስቀመጥ ስራ ተሰርቷል፡፡

Base coarse የማንጠፍ ስራ እየተሰራ ነው፡፡

የጎርፍ የተፋሰስ ስራ እየተሰራ ነው፡፡

የቅርጫትና የመረብ ኳስ ሜዳዎች እንዲሰራላቸው በባለቤት የስራ ትዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡

ቀሪ ስራዎች
 የ Base Course ስራ
 የ Asphalt ስራ
 የፋውንቴን ስራ
 የቅርጫትና የመረብ ኳስ ሜዳዎች
3.3 ያጋጠሙ ችግሮች

በሳይቱ ላይ የተዘረጉ የስልክ መስመሮች ለስራ እንቅፋት ሆነው ቆይተዋል


3.4 የተወሰደ እርምጃ

በአሁኑ ስአት የስልክ መስመሮችን ችግር ለመፍታ ተችለዋል፡፡

41
Drainage System, Base Course layer & Curb Stone

4. ደ/ዘይት ኢንጅ/ኮሌጅ የማስፋፊያ ፕሮጀክት

የሥራው ባለቤት .........................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ...........................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ....................................……. 365 ካላንደር ቀናት

ጠቅላላ እስከ አሁን የወሰደው ጊዜ…………… 332 ካላንደር ቀናት (91.06%)

እስከ አሁን የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ) ….ብር 3,352,415.28 (8.89%)

4.1 የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

የውል ስምምነቱ ከህንጻ ስራ ጋር በጋራ የተዘጋጀ ሲሆን የመንገድስራው Feb.01/2018 ተጀምሯል፡፡


የቁፋሮ ሥራ በአብዛኛው የተሰራ ሲሆን ሌሎች ስራዎች ግን በአብዛኛውአልተጀመሩም፡
ቀሪ ስራዎች-የተፋሰስ ስራ
 የ Sub base ስራ

42
 የ Base Course ስራ
 የ Asphalt ስራ

በንኡስ ስራ ተቃራጩ አሰፈላጊው እርምጃ ከተወሰደ ግንባታውን በ 5 ወራት ውስጥ ይጠናቀቃል

ተብሎ ይገመታል፡፡

4.2. ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆን፣


ስ/ተቋራጩ ባቀረበው የስራ መርሃ ግብር መሰረት ስራውን ማከናወን አልቻለም፡፡
በንኡስ ስራ ተቃራጩ በቂ የሆነ የሰው ሃይልና ማሽነሪ ማቅረብ አልቻለም፡፡
በሳይቱ የተወሰነ ቦታ ላይ የኤሌክትሪክ መስመሮች መኖር ለስራው መፋጠን እንቅፋት ሆነዋል፡፡
4.3 የተወሰደ እርምጃ

ስ/ተቋራጩ ስራውን በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲጨርስ በደብዳቤ አሳውቀናል፤


የኤሌክትሪክ መስመሮች እንዲነሱልን ለመሓንዲስ ዋና መምሪያ በደብዳቤ አሳውቀናል፤

Capping layer

5. ዲቾቶ -ጋላፊ-ኤሊዳር-በልሆ፡-

5.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የዲዛይንና የኮንትራት አስ/ ስራ ለሰራንበት ክፍያ ተጠይቋል፡፡

43
የፕሮጀክቱ ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሁሉም ደረጃ ጥረቶች እየተካሄዱ ናቸው

የሙያተኞች የትርፍ ሰዓት ክፍያ ተከፍሏል፡፡

6. ሙስሌ-ባዳ፡-

6.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የዲዛይንና የኮንትራት አስ/ ስራ ለሰራንበት ክፍያ ተጠይቋል፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሁሉም ደረጃ ጥረቶች እየተካሄዱ ናቸው፡፡

7. በለስ-መካነ ብርሃን፡-

7.1. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የዲዛይንና የኮንትራት አስ/ ስራ ለሰራንበት ክፍያ ተጠይቋል፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ በሁሉም ደረጃ ጥረቶች እየተካሄዱ ናቸው፡

8. አፍድራ-ቢዱ፡-

8.1 የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፡-

የፕሮጀክቱ ስራ በታህሳስ ወር 2011 ዓ/ም መጀመርያ ላይ ተጠናቀዋል ፡፡

 የመጀመርያ ርክክብ የተካሄደባቸው ፕሮጀክቶች፡-


1. ጎፋ አፓር/ት፡-

የሥራው ባለቤት .............................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ..................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 11,294,612.60

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-5)............................... ብር 2,825,312.68

አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር 14,119,925.28

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት ቀን……Feb.07,2014

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………145 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪ ስራዎች ምክንያት የተሰጠ ተጨማሪ ጊዜ….76 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…135 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………356 ካላንደር ቀናት

44
ኘሮጀክቱ የወሰደው የሥራ ጊዜ (ሳይት ወርክ ሳይጨምር) …283 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) ….11, 654,027.0(82.54%)

1.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ................................................................……. ብር 3,388,383.78

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 7,758,946.43

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ...............................................……. ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………. ብር 506,696.83

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ..................................................……...ብር 11,147,330.21

1.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም፡-

በተፈጠረው ተጨማሪ የስራ ትዕዛዝ ምክንያት፡

 አዲስ የስራ ውል (Electrical & Sanitary works) ከቫት ጋር……ብር 833,775.74

 አዲስ የስራ ውል (Electrical power supply works) ቫትን ሳይጨምር… ብር 378,752.70

ተዘጋጅቶ ለስ/ተቋራጭ ተልኳል፡፡

የመንገድ ስራው የማጠቃለያ ርክክብ ከተካሄደ ብዙ ጊዜያትን ያስቆጠረ ቢሆንም የሳይት ወርክ ስራው

ግን እስካሁን ድረስ ርክክብ አልተፈጸመም፡፡

1.3. ያጋጠሙ ችግሮች

የኤሌክትሪክ እቃ (ፊውዝ) በተፈለገው መጠን ያለማቅረብ

ወደ ፓምፕ የሚሄደው የኤሌክትሪክ ገመድ ሃይል አለማስተላለፉ

1.4. የተወሰደ እርምጃ

የሚፈለገው የፊውዝ መጠን እነዲገዛ ተደረገዋል

ወደ ፓምፕ የሚሄደው የኤሌክትሪክ ገመድ ተቆፍሮ እነዲታይ ታዘዋል

2. ጎልፍ ኮርስ ፕሮጀክት፡-

የሥራው ባለቤት ...............................................የመከላከያ ሰራዊት ፋውንዴሽን

ሥራ ተቋራጭ...................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ..............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

45
ዋናው የሥራ ውል............................................. ብር 201,188,906.22

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል (1) ……............ ብር (91,113,935.77)

አጠቃላይ የሥራ ውል......................................... ብር 110,074,970.29

የሥራ ውል የተፈረመበት................................... Nov.17, 2011

ስራው የተጀመረበት ቀን............................... Feb.22, 2011

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ……... ……1335 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…453 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………1788 ካላንደር ቀናት

ርክክብ እስከሚፈፀም ድረስ የወሰደውጊዜ……………2109 ካላንደር ቀናት (117.95%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) ………...83,630,332.79 (75.98%)

2.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ ..............................................................……………ብር 40,237,781.24

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ...........ብር 45,052,843.70

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ ……………………………….……. ብር 6,894,367.56

የመያዣ ገንዘብ (5%)…………………………………………. ብር 3,636,101.43

ዋጋ ጭማሪ (price escalation) ………………………………. ብር 1,598,691.98

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ................................................……………. ብር 78,395,539.38

2.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም

የሳር ተከላ ስራው ተጠናቅቆ ከፊል ርክክብ ተካሂዷል፡፡

የኤሌክትሮ መካኒካል ሲስተምና የፓይፕ ጥገና ስራ እየተሰራ ቢሆንም የጥራት ደረጃው አጥጋቢ

አይደለም፡፡

ስ/ተቋራጩ የጠየቀው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ ጸድቆ የወጣ ቢሆንም አሁንም ብዙ ያለፉ ጊዜያት አሉ፡፡

2.3. ያጋጠሙ ችግሮች

ሥራ ተቋራጭ ለቀሪ ስራዎች ባቀረበውና በፀደቀው መርሃ ግብር መሰረት ስራዎችን ማጠናቀቅ

አልቻለም፡፡

46
ከውለታ ስምምነቱ በላይ ብዙ ቀናትን አሳልፈዋል፤

ለሥራ ተቋራጭ የተሰጡት የማስተካከያ ስራዎች በተለይም የኤሌክትሮመካኒካል ስራውተጠናቅቆ

ለርክክብ ዝግጁ ማድረግ አልቻሉም፡፡

ከአሁን በፊት ስራ የተሰራባቸው የ 3 ወራት የማማከርና ቁጥጥር ክፍያዎች አልተከፈሉንም፡፡

ስ/ተቋራጩ ዋጋ ያልተተከለላቸው ስራዎችን በመለየት በተሟላ መልኩ ሊያቀርብ አልቻለም፡፡

2..4. የተወሰደ እርምጃ

ፕሮጀክቱን ሙሉ ጊዜያዊ ርክክብ ለማድረግ ቀሪ የማስተካከያ ስራዎችንበአንድ ሳምንት ውስጥ

አጠናቅቀው እንደሚጨርሱ ቀጠሮ የተያዘ ቢሆንም እስካሁን ድረስ ማጠናቀቅ አልተቻለም፡፡

የፕሮጀክቱ ስራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ባይሆንም ከሚያዚያ ወር 2010 ዓ.ም ጀምሮ የማማከርና

የቁጥጥር ክፍያአቋርጠናል፡፡

ከአሁን በፊት ስራ የተሰራባቸው የ 3 ወራት የማማከርና ቁጥጥር ክፍያዎች እንዲከፈሉን ለባለቤት

በድጋሚ ጥያቄ አቅርበናል፡፡

ዋጋ ያልተተከለላቸው ስራዎች ተሟልተው እንዲቀርቡ ለስ/ተቋራጩ ደብዳቤ ተጽፏል፡፡

3. ቶጋ ካምፕ፡-

የሥራው ባለቤት ...............................................የመከላከያ መሃንዲስ ዋና መምሪያ

ሥራ ተቋራጭ...................................................እሸቱ ለማ መንገድ ስራ ተቋራጭ

አማካሪ መሃንዲስ..............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................. ብር 16,212,352.83

ያልጸደቀ ተጨማሪ/ተቀናሽ የስራ ውል................. ብር 1,258,008.90

አጠቃላይ የሥራ ውል......................................... ብር 16,212,352.83

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት......................... April 28, 2012

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ……………………180 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…230 ካላንደር ቀናት

በአሰሪው መ/ቤት ውሳኔ መሰረት የፀደቀ ጊዜ……….120 ካላንደር ቀናት

47
በሦስትዮሽ ስብሰባ ውሳኔ መሰረት……………………45 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………575 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ኘሮጀክቱ የወሰደው የሥራ ጊዜ……………1858 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ኘሮጀክቱ የዘገየው………………………….1283 ካላንደር ቀናት (223.13%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) …………15,346,932.44(94.66%)

3.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................................……. ብር 3,242,470.57

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 11,437,203.93

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ................................................……...ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………. ብር 667,257.94

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ...................................................……. ብር 14,679,674.50

3.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

ግንቦት 25/2009 ዓ.ም የመጀመሪያ ርክክብ ተካሂዷል፡፡

3.3. ያጋጠሙ ችግሮች

ከውል ስምምነቱ በላይ ረጅም ጊዜ ወስደዋል፡፡

የተጨማሪ ስራ ውል ለፌርማ ወደ ሥራ ተቋራጭ ከተላከ ብዙ ጊዜያትን ያስቆጠረ

ቢሆንምእስካሁንድረስፈርመውሊመልሱትአልቻሉም፡፡

የፕሮጀክቱ የአንድ አመት ቆይታ ጊዜ (Defect liability period) የተጠናቀቀ ቢሆንም የማጠቃለያ

ርክክብ አልተፈጸመም፡፡

3.4. የተወሰደ እርምጃ

የተጨማሪ ስራ ውል ተፈርሞ እንዲላክ ለሥራ ተቋራጭ ተደጋጋሚ ደብዳቤ ከመጻፋችንም

በተጨማሪ በስልክ ለማነጋገር ተሞክሯል፡፡

ከተያዘለት የውል ጊዜ በላይ ላለፉት ቀናት ከውል ስምምነቱ የገንዘብ መጠን 10% የጉዳት ካሳ ለውሳኔ

ወደ ባለቤት በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡

48
ለስ/ተቋራጩ የማጠቃለያ ርክክብ እንዲፈጸም በደብዳቤ ከማሳወቃችንም በተጨማሪ በስልክም

ለማነጋገር ሞክረናል፡፡

4. ሰ/ማስከበር ማዕከል፡-

የሥራው ባለቤት ...............................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ...................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ..............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................. ብር 42,483,413.41

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-3)................................ ብር 12,408,025.50

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል…………. ብር (6,436,989.25)

አጠቃላይ የሥራ ውል......................................... ብር (48,454,449.66)

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት......................... Febr. 05, 2015

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………161 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….116 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…134 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………411 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ ያለፉ ጊዜያት …………………467 ካላንደር ቀናት (113.63%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) …………. 48,454,449.05(100%)

4.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................................……. ብር 12,745,024.02

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 29,389,279.44

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ................................................……...ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (5%)…………………………………ብር 2,106,715.18

የጉዳት ካሳ (10%)……………………………………. ብር 4,213,430.41

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ...................................................……...ብር 42,134,303.46

4.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

49
የማጠቃለያ ርክክብ ለማድረግ ሃምሌ 19/2010 ዓ.ም ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ

ባለሙያዎች ሳይቱ ላይ የስራ ጉብኝት የተደረገ ቢሆንም አንዳንድ ያልተስተከከሉ ስራዎች

በመኖራቸው ምክንያት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ሊከናወን አልቻለም፡፡

ከ 5%የመያዣ ገንዘብ በስተቀር ሁሉም ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

የሥራ አፈፃፀሙ በተያዘለት የጊዜ ገደብ አልተጠናቀቀም ፣

በማጠቃለያ ርክክቡ ወቅት የመብረቅ መከላከያ አልተገጠመም፡፡

ለስ/ተቋራጩ የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው እንዲመልሱ የላክንላቸው ቢሆንም እስካሁን

ሊመለስልን አልቻለም፡፡

4.3. የተወሰደ እርምጃ

ሥ/ተቋራጩከውል ስምምነት ገንዘብ 10% የጉዳት ካሳ እንዲቀጣ ተደርጓል፡፡

የመብረቅ መከላከያ በአስቸኳይ እንዲገጠምና የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው እንዲመልሱ

ለስ/ተቋራጩ በድጋሜ በደብዳቤ ጠይቀናል፡፡

5. ጃንሜዳ ስታፍ ኮሌጅ፡-

የሥራው ባለቤት ...............................................የመከላከያ መሠረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ

ሥራ ተቋራጭ...................................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ..............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................. ብር 40,405,241.12

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-3)................................ ብር 14,008,513.46

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል (1-3) ……......... ብር (5,701,869.37)

አጠቃላይ የሥራ ውል......................................... ብር 48,706,885.21

ዋናው የሥራ ውል የተፈረመበት......................... Nov.05, 2013

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………150 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ….212 ካላንደር ቀናት

50
በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…229 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………591 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ ያለፉ ጊዜያት …………………641 ካላንደር ቀናት (108.46%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) …………. 48,706,883.94(100%)

5.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................................……. ብር 12,121,572.34

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 34,467,620.99

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ................................................……. ብር 0

የመያዣ ገንዘብ (5%)…………………………………ብር 2,117,690.61

የጉዳት ካሳ (10%)……………………………………. ብር 4,235,381.32

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ...................................................……...ብር 46,589,193.33

5.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

የማጠቃለያ ርክክብ ለማድረግ ሃምሌ 17/2010 ዓ.ም ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ

ባለሙያዎች ሳይቱ ላይ የስራ ጉብኝት የተደረገ ቢሆንም አንዳንድ ያልተስተከከሉ ስራዎች

በመኖራቸው ምክንያት በተያዘው ፕሮግራም መሰረት ሊከናወን አልቻለም፡፡

5.3. ያጋጠሙ ችግሮች

የሥራ አፈፃፀሙ በተያዘለት የጊዜ ገደብ አልተጠናቀቀም ፣

በማጠቃለያ ርክክቡ ወቅት አንዳንድ ማስተካከያዎች በመኖራቸው ምክንያት ርክክቡ በተያዘለት

ፕሮግራም መሰረት ሊፈጸም አልቻለም፡፡

ለስ/ተቋራጩ የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው እንዲመልሱ የላክንላቸው ቢሆንም እስካሁን

ሊመለስልን አልቻለም፡፡

5.4. የተወሰደ እርምጃ

51
ከውለታ ስምምነቱ በላይ ላለፉት ቀናትከውል ስምምነት ገንዘብ 10% የጉዳት ካሳ እንዲከፍል ወደ

ባለቤት ተልከዋል፡፡

ቀሪ የማስተካከያ ስራዎች በአጭር ጊዜ እንዲጠናቀቁና የመጀመሪያ ርክክብ ሰነድ ፈርመው

እንዲመልሱ ለስ/ተቋራጩ በድጋሜ በደብዳቤ ጠይቀናል፡፡

6. ቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ፡-

የሥራው ባለቤት ………………….... በብ/ብ/ኢንጅ/ኮርፖ/ቢሾፍቱአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪ

ሥራ ተቋራጭ..................................................አሰር ኮንስትራክሽን ሃ/የተ/የግ/ማ

አማካሪ መሃንዲስ.............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል............................................ ብር 47,904,887.60

የለውጥ ስራ ውል……………………………. ብር (13,389,045.13)

አጠቃላይ የሥራ ውል........................................ ብር 34,515,842.47

የሥራ ውል የተፈረመበት..................................June 29,2016

ስራው የተጀመረበት ቀን……………………. Nov. 30,2016

የኘሮጀክቱ የሥራ ጊዜ....................................... 40 ካላንደር ቀናት

የተከለሰ የስራ ማጠናቀቂያ ጊዜ………………Dec.5,2018

የጸደቀ የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ...............................212 ካላንደር ቀናት

የተከናወነ ሥራ በብር (ቫትን ጨምሮ)................. 29,538,587.43(85.58%)

6.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .................................................................……. ብር 14,371,466.28

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ…. ብር 14,524,977.94

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ.............................................…….ብር 0.00

የመያዣ ገንዘብ (2.5%)…………………………………ብር 642,143.21

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ................................................……...ብር 28,896,444.22

6.2. የኘሮጀክቱ አፈፃፀም፤

ከ 2.5%የመያዣ ገንዘብ በስተቀር ሁሉም ክፍያ ተፈጽሟል፡፡

ስ/ተቋራጩ ባቀረበው የማጠቃለያ ክፍያ መሰረት ተመርምሮና ጸድቆ ወቷል፡፡


52
የማጠቃለያ ርክክብ ጊዜው አልደረሰም፡፡

ስ/ተቋራጩ የቀረበው የ interest claim እየተመረመረ ነው

 የማጠቃለያ ርክክብ የተካሄደባቸው ፕሮጀክቶች


1. ካሊብሬሽን ሴንተር፡-

የሥራው ባለቤት ...........................................በብ/ብ/ኢን/ኮርፖ/የካሊብሬሽን ማዕከል

ሥራ ተቋራጭ...............................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርኘራይዝ

አማካሪ መሃንዲስ...........................................መከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት

ዋናው የሥራ ውል.......................................... ብር 11,951,405.99

ተጨማሪ የሥራ ውል (1-2)............................ ብር 8,126,677.51

የተጨማሪ/ተቀናሽ የሥራ ውል (1-4) ……..... ብር (55,936.10)

አጠቃላይ የሥራ ውል..................................... ብር 20,022,147.40

የሥራ ውል የተፈረመበት................................ Feb.19, 2014

ለኘሮጀክቱ የተያዘለት የሥራ ጊዜ…………146 ካላንደር ቀናት

በተጨማሪስራዎችምክንያትየተሰጠተጨማሪጊዜ……107 ካላንደር ቀናት

በቀረበው የጊዜ ይገባኛል ጥያቄ መሰረት የፀደቀ ጊዜ…60 ካላንደር ቀናት

አጠቃላይ ለኘሮጀክቱ የተሰጠው የሥራ ጊዜ…………313 ካላንደር ቀናት

ከውል ስምምነት በላይ የወሰደው ጊዜ………………….803 ካላንደር ቀናት (256.55%)

አጠቃላይ የተከናወነ ሥራ (ቫትን ጨምሮ) ………. 19,137,710.94(95.58%)

1.1. የኘሮጀክቱ የፋይናንስ ሁኔታ

ቅድመ ክፍያ .............................................................……. ብር 0.00

ለተከናወነ ሥራ በክፍያ ሰርተፍኬት የተፈፀመ ክፍያ……ብር 18,305,636.55

ቅድመ ክፍያ ያልተመለሰ.............................................……. ብር 0

የመያዣ ገንዘብ (5%)……………………………………. ብር 832,074.39

ጠቅላላ የተከፈለ ክፍያ................................................……...ብር 18,305,636.55

1.2. የኘሮጀክቱ ዝርዝር አፈፃፀም

53
ከውለታ ስምምነቱ በላይ ላለፉት ቀናት የ 10% የጉዳት ካሳ እንዲቀጡ ባለቤትውሳኔ ውን

አሳውቆናል:

ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የተውጣጡ ባለሙያዎችህዳር 13/2011 ዓ.ም ሳይቱ ላይ የስራ ጉብኝት

በማድረግ የማጠቃለያ ርክክብ ተደርጓል፡፡

1.3. ያጋጠሙ ችግሮች

ፕሮጀክቱ ከተያዘለት ጊዜ በላይ ወስዷል ፡፡

1.4. የተወሰደ እርምጃ

የጉዳት ካሳ በርክክብ ሰነዱ ላይ በመሙላት ወደ አሰሪው መ/ቤት ለመላክ በሂደት ላይ ነው፡፡

II. የደርጅቱ ደጋፊ የሥራ ሂደቶች የ 2011 በጀት ዓመት የስድስት (6) ወር የስራ አፈጻጸም
6. የአስተዳደርና ፋይናንስ ቡድን የስራ አፈጻጸም ሪፖርት
1. የፋይናንስ ኬዝ ቴም

ከሓምሌ 2010 እስከ መስከረም 2011 የዚሁ በጀት ዓመት እና የባለፈው በጀት አመት ተሰብሳቢ

ከነበረው ብር 39,512,183.71 የተሰበሰበ ሲሆን በአሁኑ ጊዜ እስከ ጥቅምት 30


ቀን 2011 በተሰብሳቢ የሚገኘው ብር 73,629,728.86 ያመለክታል፡፡
የድርጅቱ ከሓምሌ እስከ ህዳር 2010 ዓ/ም የባንክ ምዝገባ ሚዛን እና ከፋይናንስ የመዝገብ ሚዛን
ጋር የማስታረቅ ስራ ተከናኗል፡፡
የድርጅቱን ከሁምሌ 2010 እስከ ህዳር 2011 የመንግስት ግዴታ የሆኑ የገቢ ግብር፤የተ.እ. ታ ተከፋይ
ተቀናሽ ግብር እና የጡረታ መዋጮ እና ሌሎች ተቀናናሾችን በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው
የመንግስት ተቋማት በወቅቱ መክፈልና ማሳወቅ ስራ ተከናውኗል፡፤
ከውስጥ ኦዲት የስራ ክፍል ጋር በተገኙ ኦዲት ግኝቶች ላይ ውይይት በማድረግ ምላሽና ማስተካከያ
በሚያስፈልጋቸው ላይ ማስተካከያ የመስራት ስራ ተከናውናል፡፡
የድርጅቱ ሽያጭ መሳሪያ የሆነውን ካሽ ሬጂስተር ዓመታዊ ምርመራ እንዲደረግ ተድርጓል፡፡

1.1. በፋይናንስ ሳይሰሩ የቀሩ ስራዎች


ለረጅም ጊዜ በተሰብሳቢነት እና በእዳ ተከፋይነት የተያዙ ተሰብሳቢዎች እንዲሁም ተከፋይ
የህግን አግባብ ተብቆ ከመዝገብ እንዲወጣ አለማድረግ
ተጀመረውን የድርጅቱን ንብረት ቋሚ ንብረት ዋጋ መሙላት እና መወገድ ያለባቸውን ንብረቶች
ተገቢውን የአወጋገድ ስርአት መሰረት አድርጎ የማስተካከያ ሂሳብ መስራት እና ከሂሳብ መዝገብ
ላይ እንዲወጡ ማድረግ ስራ እየተከናወነ የሚገኝ ሲሆን የህንጻ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር
ተሰርቶ የመንገድ ዲዛይን ተጀምረዋል፡፡
የአለቃ እቃዎች ገቢና ወጪ ምዝገባ አለማከናወን፡፤

54
S/No Customer Name 2003 2005 2006 2007 2008 2009 2010 2011 Total
Defence Infrastructure Construction
1 sector 1,631,592.02           1,181,983.72 882,531.10 3,696,106.84
2 Defence Army Foundation 627,451.50   1,989,814.21 428,185.20 649,373.85 497,033.31 2,729,855.26 236,401.10 7,158,114.43
3 Zequala steel rolling Building 238,924.00               238,924.00
4 Gafat Industry Building supervsion 28,750.00               28,750.00
5 Metal Engineering Coroporation         761,929.74 831,196.08 503,210.07   2,096,335.89
6 Defence Construction Enterprise   27,772.50 610,254.45   32,220.67   16,142,370.93 8,595,857.44 25,408,475.99
7 Western command HQ   25,864.72 77,594.16           103,458.88
House Adminstration /Combat
8 Engineering Main department/ 384,647.40       647,592.44 162,439.53 6,668,355.65 1,028,713.21 8,891,748.23
9 Meles Zenawi Foundation     366,399.11           366,399.11
Urban development presidential
10 House     570,533.76       184,000.00 89,700.00 844,233.76

11 Air Force Head Quarter       57,500.00         57,500.00


Tekelebirhan Ambaye Construction
12 PLC       275,374.65         275,374.65
Ethiopian Textile Industry
13 Development Inistitute             163,526.77 654,107.08 817,633.85
14 INSA           133,274.79 10,498,163.15 7,785,382.34 18,416,820.28
15 Ethiopian Investment Commission           116,736.56     116,736.56
Metal Engineering Coroporation
16 Bishoftu Automotive             431,250.00   431,250.00
A/A Housing Constraction Project
17 Office (Koye Feche Site)             4,122,785.16   4,122,785.16
18 Defense south eastern             88,112.63 187,102.70 275,215.33
19 Homicho Amunition Engi. Industry             283,865.90   283,865.90
Total 2,911,364.92 53,637.22 3,614,595.69 761,059.85 2,091,116.70 1,740,680.27 42,997,479.24 19,459,794.97 73,629,728.86
ድርጅቱ ተሰብሳቢ በአሁኑ ጊዜ በተሰብሳቢነት የሚገኘው እስከ ጥቅምት 30 ቀን 2011 ዓ/ም ያለው ቀጥሎ በቀረበው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡፡

55
በስድስት ወር እስከ ታህሳስ 17 ቀን 2011 ዓ/ም ከተለያዩ ደንበኞች የተሰበሰበ ቀጥሎ በቀረበው ዝርዝር

ከሐምሌ 1 ቀን 2010 ዓ/ም እስከ ታህሳስ 17 ቀን 2011 የተሰበሰበ ገንዘብ


S/
No ገንዘቡ የከፈሉን ክፍሎች የገንዘብ መጠን

1 Defence Construction Enterprise 19,419,467.09

2 Defence Army foundation 5,993,158.68


Urban development presidential
3 House 448,500.00

4 Defense Intrprise sector 2,877,079.26

5 INSA 4,239,126.87

6 Defense engineering Department 1,366,129.19

7 Addis Ababa housing administration 4,376,543.88

8 Legendary 460,000.00

9 Defense south eastern Comand 269,366.05


   

ጠቅላላ ድምር 39,449,371.02

56
1.2. የድርጅቱ የትርፍ እና ኪሳራ መግለጫ
Defence Construction Design Enterprise
Income statement
For the Months of November30 2011 EC
Percen
REVENUE Revenue & expense t

Building design Revenue 1,382,753.40 4%

Building Supervision and contract administration 21,157,716.59 56%

Road Designe - 0%
Road Supervision and Contract
Administration   15,157,702.41 40%

Total Revenue 37,698,172.40 100%

EXPENSES    
Spare Parts
  Consumption 25,040.11 0%

  fuel Oil &Lubricant 236,555.84 1%

  Supplies expenses 28,910.85 0%

  Salary expenses 18,762,374.10 74%

  Employee Benefits 233,894.99 1%

  Operating expenses 1,628,101.97 6%

  Repair & maintenance 542,794.09 2%

  Rent expenses 1,979,255.74 8%

  Utilities expense 187,652.54 1%

  Insurance Expense 5,638.76 0%

  professional fee 1,750,126.74 7%


Miscellaneous
  expenses 144,133.15 1%

  Total Expenses 25,524,478.88 100%

  Net Income before tax 12,173,693.52 48%

57
2. የንብረትና ግዢ
2.1. የግዢ እና ንብረት አስተዳደር
በፕሮጅክት ተመድቦ ለሚሰሩ የድርጅቱ ተሸከርካሪዎች ጥገና መለዋወጫ የሚሆን በቀረቡ መጠየቅያዎች
መሰረት የኤሲ ኮመፕሬሰር እና ሌሎች መለዋወቻዎች ከሶስት ድርጅቶች በጨረታ አሸናፊ ከሆኑ እና
በቀጥታ ከአቅራቢ ተግዝቶ ጥገና እንዲከናወን ተድርጓል፡፡
የፎቶ ኮፒ መለዋወጫ ግዢ፤ኮምፒተርና ፈርኒቸር ለመግዛት ፕሮፎርማ የተስበሰበ በሂደት ላይያለ
እንዲሁም የዋና ስራአስኪያጅ ፕሪንተር ጥገና በሂደት ላይ የተከናወነ ሲሆን ሌሎች ስራዎችም
ተከናወነዋል፡፡
የኤ 4 ወረቀት ግዢ፤ የሞባይል ካርድ ግዢ፤የመስተንግዶ ግዢ፤የአዲስ ጎማ 35 ጎማ ግዢዎች ተከናወኖ
ገቢ አድረገዋል፡፡
ለፕሮጅክት ተሸከርካሪዎች የሚሆኑ የመለዋወጫ ንብረቶች ተግዝቶ ገቢ በመስራት አስፈላጊው የወጪ
ማድረግያ ሰነድ ተሞልቶ እንዲወጣ ተደርጓል፡፡
በኦደት ግኝት የተነሱ በፋይናንስ፤በእቅድ እና ገበያ ልማት ኬዝ ቲም ዝውውር ያልተደረገላቸው
ንብረተቶች የማስተካከያ ስራ ተሰርቶ በየራሳቸው እንዲሆን በማድረግ ተስተካክሏል፡፡
ድርጅቱ የ A4 ወረቀት ግዢ በወቅቱ ስለማይቀርብ የቀረበውን በተገቢው መጠቀም እንዲቻል ክፍሎች
ያለችው ትንሽ ወረቀት እየጠየቁ እንዳይሰበስቡት ለሁሉም የሚዳረስበት የእደላ ስረአት በማድረግ
ያለወን እጥረት ለመፍታት ጥረት ተደርጓል፡፡
ለሰሌዳ ቁጥር ኮ 3-67007 ቶዮታ ፒካፕ ተሸከርካሪ የተለያዩ መለዋወጫዎች ፕረፐፎርማ ተሰብስቦ
እንዲገዛ ተደርጓል፡፡
ከገነት ወንድሙ፤ከዘርኡ በርሄ፤ከበአለም እና ሞኤንኮ ከፕሮጀክት ለመጡ ተሸከርካሪዎች መለዋወጫ
የሚሆኑ ፕሮፎርማ ተሰብስቦ አሽናፊ ከሆነው ድርጅት እንዲገዛ ተደርጓል፡፡
የተለያዩ የህንጻ እና ኤለክትሮኒክስ እቃዎች ከብራና የአውቶማቲከ ቲተር፤ለመዝገብ ቤት በረንዳ የሚሆን
እቃ፤የሰው ኃይል ቅጥር በሪፖርተር የማውጣት፤ የበር መዝጊያ ጡት የመሳሰሉ ግዢዎች ተከናወነዋል፡፡
ከተለያዩ ድርጅቶች በጨረታ ለመሳተፍ ከተለያዩ ድርጅቶች አምስት የጨረታ ሰነድ ተገዝቶ ለስራ
ሂደቶች ተሰጥቷል፡፡
ለፕሮጅክት የሚላክ የሰባት ተሸከርካሪዎች 35 ጎማ በቀጥታ ከአቅራቢው ድርጅት አዲስ ጎማ ተገዝቶ ገቢ
ሆኗል፡፡
የ A4 ወረቀት ከመንግስት ግዢ ከተፈቀደው 200 ደስጣ ተገዝቶ ገቢ የሆነ ሲሆን በመጨረሻ ደግሞ
የመንግስት ግዢ አሸናፊ የሆነው ድርጅት አላቀርብም ስላሉ ከሌላ ድርጅት 150 ደስጣ ተገዝቶ ገቢ
ሆኗል፡፡
የተለያዩ እቃዎች ተገዝቶ የገቡ እና በግምጃ ቤት ከነበሩ ሲገቡ ገቢ በሆኑበት መንገድ በክፍሎች ተጠይቆ
በቀረበው የማውጫ ሰነድ ተዘጋጅቶ እና በሚመለከተው ኃላፊ ሲወስን እደላው ተከናወኗል፡፡

58
የህዳሴ ዋንጫ ለመረከብ የሚያስፈልጉ እንደ ባነር፤ትንሹ እና መደበኛ ባንዴራ፤ሲዲ፤ዲቪዲ፤ግዢ
እንዲፈጸም በታዘዘው መሰረት ግዢው በማከናወን ገቢ እንዲሆን ተደርጓል፡፡
ከስራ ክፍሎች በሚቀረበው ፍላጎት እና በሚመለከታቸው የስራ ኃላፊዎች ሲረጋገጥ እንደ የጽህፈት
መሳሪያ፤ የጽዳት የመሳሰሉ እቃዎች በሚቀረበው መጠየቅያ መሰረት ንብረቱ ለሚመለከታቸው
ታድለዋል፡፡

3. ሰው ሀብት ልማት
1. ተግባር አንድ ፡- የሰው ኃይል አስተዳደር ሥራዎች የተሟላ የሰው ኃይል እንዲኖር የክፍሎችን ፍላጎት
በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት እና በዝውውር/በምደባ እንዲሟላ ማድረግ፡፡
1.1 ከላይ በተገለፁት ዓላማ እና ግብ አንፃር ከውጪ በሪፓርተር ጋዜጣ እና በውስጥ ማስታወቂያ
ማስታወቂያ በማውጣት በቅጥር እንዲሟላ የተደረገ፤
 ክፍት የሥራ መደቦች ……………………………………06
 የተፈፀመ ቅጥር ………………………........................ 06

1.2 ማስታወቂያ ወጥቶ ቅጥራቸው ያልተፈፀመ


 ክፍት የሥራ መደቦች …………………………………………… 02

1.3 የውስጥ ማስታወቂያ የወጣ የሥራ መደብ


 ክፍት የሥራ መደቦች ……………………………………………. 04
1.4 በሪኮመንዴሽን የተቀጠሩ

ለመንገድ ሥራ ኘሮጀክት እና ለህንፃ ኘሮጀክት


 ክፍት የሥራ መደቦች ……………………………………………………… 04
1.5. የደረጃ ዕድገት የተሰጣቸው ሲቪል እና የሠራዊት አባላት
 ክፍት የሥራ መደቦች ……………………………………………………… 07

1.6. በሐምሌ 2010 ዓ/ም የማዕረግ ዕድገት ያገኙ


 በተለያዩ የማዕረግ እድገት ያገኙ አባላት …………………………………….. 10

1.7. የሠራዊቱ ማዕረግ እድገት ጥር 2011 ዓ/ም የሚሾሙ

 ከሻምበል ወደ ሻለቃ …………………………………………………………. 04


1.8. ወደ ሠላም ማስከበር የተላኩ የሠራዊት አባላት እና አዲስ ምልመላን በተመለከተ ሠላም
ማስከበር የተሰማሩ የሠራዊት አባላት እና ሲቪል ሠራተኞች ………………08

1.9. ዝውውር/ምደባ
 በተለያዩ የሥራ ክፍል ምደባ የተደረገ ………………………………………. 05

59
2. ተግባር ሁለት፡- በዲስፒሊን ግድፈት ደመወዝ የተቀጡና የፅሑፍ ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው
……………………………………………………………………… 11

1. በኘሮጀክት መጠናቀቅ እና በገዛ ፈቃዳቸው ሥራ ለመልቀቅ ባመለከቱት መሠረት ቅድመ


ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ……………………………………………… 07

2. ስንብት፤
የሠራዊት እና ሲቪል ሠራተኞች
 በተለያዩ ምክንያቶች የተሰናበቱ ………………………………………… 14
3. ሠላም ማስከበር የተሰማሩ
 ወደ ሠላም ማስከበር ግዳጅ የተላኩ የሠራዊት አባላት ……………………………04

3. ተግባር ሦስት ፡- የድርጅቱን የሥራ ክንውን ውጤታማ ለማድረግ ሠራተኞችን በተለያዩ


ሥልጠናዎች ማብቃት፤ እንዲሁም የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ እየተፈፀመላቸው
በመማር እራሳቸውን እንዲያበቁ ተደርጓል፡፡
1. የትምህርት ውል ፈፅመው የት/ት ክፍያ የሚፈፀምላቸው ሲቪል እና የሠራዊት አባላት
ተ/ቁ የሚማሩት የትምህርት ዓይነት/ዘርፍ አጠቃላይ ድምር
ዲኘሎማ ዲግሪ ሁለተኛ ዲግሪ

ሴት ወንድ ሴት ወንድ ወንድ ሴ

01 ሠራዊት - 01 - 04 02 -

02 ሲቪል 04 - 01 01 02 -

ድምር ……… 04 01 01 05 04 - 15

2. ሥልጠናን በተመለከተ
 በተለያዩ ሥልጠና ያጠናቀቁ አባላት …………………………………. 16

4. ተግባር አራት፡-
1. በድርጅቱ ጥቅማ ጥቅም መመሪያ እና ህብረት ስምምነት መሠረት ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅም
ክፍያዎችና የመብት ጥያቄዎች ምላሽ የተሰጠ ……… 646
2. በድርጅታችን ያለዉ ወቅታዊ የሰዉ ኃይል፡
 ቋሚ ሲቪል ሠራተኛ ………………. 85
 ኮንትራት ሠራተኛ ………………… 140

60
 የሠራዊት አባላት …………………… 49
በድምሩ……. 274
ማጠቃለያ
የቅጥር ሁኔታ የትምህርት ደረጃ
ተ/ቁ የሠራተኛው ቋሚ ሲቪል የሠራዊት ትምህርት በሁለተኛ ጠቅላላ
ፆታ ሲቪል ኮንትራት አባል ድምር የሌላቸው የቀለም ሰርተፍኬት በዲኘሎማ ዲግሪ ዲግሪ ድምር

1 ወንድ 38 118 46 202 1 15 4 45 124 13 202


2 ሴት 47 22 3 72 3 15 3 22 28 1 72
ጠ/ድምር … 85 140 49 274 4 30 7 67 152 14 274

7. በቁልፍ እና በአብይ ተግባራት ዕቅድ አፈፃፀም ወቅት የነበሩ ጠንካራና ደካማ ጎኖች፣ የተወሰዱ
የመፍትሄ አቅጣጫ
7.1 የታዩ ጠንካራ ጎኖች
በ 2011 በጀት ዓመት እርከን ያገኙ ሠራተኞች የደመወዝ ጭማሪ ማረጋገጫ ደብዳቤ እንዲደርሳቸው
ተደርጓል፡፡
ከመልካም አስተዳደር አንፃር በሠራተኞች የሚቀርቡ ጥያቄዎች በአብዛኛው የሥራ ልምድ እና የሙያ
ፈቃድ ለማሳደስ ለኮንስትራክሽን ሚ/ር በአስቸኳይ እየተስተናገደ ይገኛል፡፡
መረጃዎችን በሚገባ በማህደር አደራጅቶ በወቅቱ እንዲያዝ የማድረግ ስራው እየተከናወነ ይገኛል፣
የመቆያ ጊዜያቸውን የሸፈኑ የሠራዊት አባላት ወደ ሚቀጥለው ማዕረግ እንዲያድጉ የሥራ
አፈፃፀማቸው በወቅቱ ተሞልቶ ወደ ዘርፍ ተልኳል፡
7.2. ያልተከናወኑ ሥራዎች

በእቅድ ተይዞ ያልተከናወነ ሥራ የለም


የሠራተኞችን ዳታ በ Access እንዲያዙ ኘሮግራም የተያዘ ቢሆንም ሙሉ ዳታውን
ለማስገባት ተደራራቢ ሥራዎች በመኖራቸው ሊሰራ አልተቻለም፣

61
4. የጠቅላላ አገልግሎት ኬዝ ቲም

1. የተሸከርካሪ ስምሪትና ክትትል ስራዎችን በተመለከተ

በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይ ከተገዙ በኋላ ለመከላከያ መሰረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ
ከተላለፉ በኋላ በድርጅታች ካፒታል እንዲከተተቱ ከተደረጉ በኋላ የተሸከርካሪዎች መረጃ በመጥፋቱ
ምክንት ቤለቤትነት ስም ሳይዛወር መቆይት የተሸከርካሪዎቹ መረጃ በአዳማ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት
በመገኙቱ የተሽከርካሪዎች የባለቤትነት ስም ወደ ድርጅታችን ተዛውሮ አዲስ የሰሌዳ ቁጥር
ወጥቶላቸዋል፡፡ ይህንንም የሚመለከታቸው አካላት እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡
ድርጅታችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ለሚያከናውናቸው የመረጃ ደህንነት ኤጀንሲ ፕሮጀክትች
የመስክ ጉብኝነት ለማካሄድ ባለሙያዎችን ይዞ ወደ ፕሮጅክቶቹ የሚንቀሳቀስ ተሽከርካሪ
ተመድቦላቸዋል፡፡
ከስራ ክፍሎች የሚቀርቡ የተሽከርካሪ ስምሪት ጥያቄዎችን መሰረት በማድረግ የተቀናጀና
የተቀላጠፈና የተቀናጀ የከተማ ውስጥና የመስክ ስራ የትራንስፖርት ስምሪት አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 187/2002

ሲቋቋም ድርጅቱን ለማጠናከሪያ ከተሰጡት ስድስት (6) ቶዮታ ፒክአፕ ተሽከርካሪዎች መካካል

የሰሌዳ ቁጥር ኢት - 3 – 44133 የሆነው ተሽከርካሪ የባለቤት ስም ዝውውር ለማድረግ ስራዎች


ተጀምረው በሂደት ላይ ይገኛሉ፡፡
የ 2011 በጀት ዓመት የድርጅቱ ንብረት የሆኑ የሁሉም ተሸከርካሪዎች የቴክኒክ ምርመራ
ተካሂዶላቸዋል፡፡

2. የተሽከርካሪ ጥገና ስራዎችን በተመለከተ

በ 2011 በጀት ዓመት አጋማሽ የድርጅቱ ንብረት የሆኑና በዋናው መ/ቤት የሚገኙ ተሽከርካሪዎች
የሚያጋጥማቸውን ብልሽት የማስተካከልና እንዲሁም የኪሎ ሜትር መጡኑን ጠብቆ ሙሉ ሰርቪስ የተደረገላቸው
ሲሆን በመንገድ ፕሮጀክቶች ለሚገኙ ተሸከርካሪዎች የሚያስፈልጋቸው የመለዋወጫ እቃዎች ግዥ ተፈጽሞ
የተላከላቸው ከመሆኑም በተጨማሪ ከባድ ብልሽት ያጋጣቸው የመስክ ስራ ተሸከርካሪዎች ወደ ዋናው መ/ቤት
እንዲመለሱ ተደርጎ የጥገና ስራ ውል ከተያዘው ድርጅት አማካኝነት የጥገና ስራ ተከናውኖላቸዋል፡፡ ዋናዋናዎቹም
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡፡
የድርጅታችን ንብረት የሆነው በዲኦችቶ - ጋላፊ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ተመደበው የሰሌዳ ቁጥር

ኢት -3- 47466 ቶዮታ ፒክእፕ ተሸከርካሪ ባጋጠመው የመሪ መስመር ዘንግ ብልሽት ምክንያት
ስራ አቁሞ ወደ አዲስ አባባ እንዲመለስ ተደርጎ በገነት ወንድምአገኘሁ የመሪ ዘንግና ሌሎች የጥገና

ስራዎች እንዲከናወን በተወሰነው መሰረት ብር 77,110.00 አስፈላጊው የጥገና ስራ ተካሂዶለት

ወደ ፕሮጀክቱ እንዲመለስ ተደርጓል፡

62
በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ውስጥ ዲቸቶ ጋላፊ - ጋላፊ እና በሙስሊ - ባዳ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት

የተመደቡት የሰሌዳ ቁጥር አአ -3- 67007 እና ኢት -3-44133 የሆኑት ቶዮታ ፒክ አፕ ተሸከርካሪዎች


በገነት ወንድማገኝ ጋራዥ ታይቶ የሚያስፈልጉ ዝርዝር በቀረበው መሰረት የመለዋወጫ እቃዎች በተለያዩ ጊዜያት
 ለኢት በብር 118,865.78 ግዥ ተፈጽሞ አስፈላጊው ጥገና ተካሂዶለታል፡፡

 ለአአ -3- 67007 በብር 193,684.02 ግዥ ተፈጽሞ የጥገና ስራው በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ሆኖም
ግን የመለዋወጫ እቃዎች የግዥ ሂደት በመዘግየቱ ምክንያት ተሽከርካሪው ከሶስት ሳምንታት በላይ ያለ
ምንም ስራ በጋራዥ እንዲቆም ተደርጓል
 ከዚህም በተጨማሪ የሰሌዳ ቁጥር ኢት -3- 43255 ቶዮ ፒክአፕ ተሸከርካሪ ብልሽት አጋጥሞት ወደ
ዋና መ/ቤት እንዲመለስ ተደርጎ በጋራዡ ታቶ የሚያስፈልጉ የመለዋወቻ እቃዎች ግዥ በመፈጸም ላይ
ይገኛል፡፡
በሙስሊ - ባዳ፣ ዲቸቶ - ጋላፊ እና አፍዴራ - ቢዱ የመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች ለተመደቡ የመስክ ስራ

ተሽከርካሪዎች 35 ጎማ ከሆራይዘን አዲስ ጎማ ብር 115,517.50 ወጪ ተደርጎ ግዥ ተፈጽሞ


ተልኮላቸዋል፡፡
3. የነዳጅ አጠቃቀምን በተመለከተ
ድርጅታችን ከመከላከያ ኮን/ኢንተርፕራይዝ ጋር በገባው ውል መሰረት በጀት ዓመቱ እስከ ህዳር

ወር መጨረሻ ድረስ ለድርጅቱ ተሸከርካሪዎችና በኪራይ ለምንጠቀምባቸው 13338 ሊትር ናፍጣ እና

10667 ሊትር ዜንዚን ተሞልቶላቸዋል፡፡ ለአገልግሎት ክፍያ እንዲፈጸም ተጠርቶ ደብዳቤ ተዘጋጅቶ
ለፋይናንስ አስተዳደር በየወሩ እየተላከ ይገኛል፡፡
4. ኢንተርኔት የስልክና ሌሎች የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎቶችን በተመለከተ
ኢትዮ ቴሌኮም ባደረጋው የአገልግሎት ታሪፍ ማሻሻያ መሰረት የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት

አገልግሎት መጠን ከእኤአ ከመስከረም 2018 ጀምሮ ከከ 10 MBps ወደ 20 MBps ማሻሻያ


ተደርጎበታል፡፡
ድርጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገነቡ የመኖሪያ ህንጻ ፕሮጀክቶች
ለሚካሂደው የክትትል ቁጥጥርና ኮንስትራት አስተዳደር ስራዎች በፕሮጀክቶቹ ለተመደቡት
ተቆጣጣሪ መሀንዲሶችን የተገዙ ሶስት የሞባይል ኢንተርኔት ከድህረ- ክፍያ ወደ ቅድመ ክፍያ

አገልግሎት ለቁጥጥር እንዲያመች እኤአ ከኦገስት 2018 ጀምሮ እንዲቀየርላቸው ተደርጓል፡፡

በድርጅታችን አገልግሎት እየሰጡ ለሚገኙት አስራ ሰባት (17) የገመድ አልባ፣ የሞባይልና
የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት አገልግሎት በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት መጨረሻ ድረስ ብር

79,026.67 የአገልግሎት ክፍያ እንዲፈጸም ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ አስታደር ተልኳል፡፡

5. የሃገር ውስጥና ውጪ የአውሮፕላን ጉዞዎችን ከማመቻቸት አኳያ

63
ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በተፈረመው የዱቤ ሽያጭ ውል መሰረት ለድርጅቱ የስራ

አመራር አባላትና ሰራተኞች በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ውስጥ 138 የመሄጃና

የመመላሻ እንዲሁም 33 የመሄጃ ወይም የመመለሻ ብቻ በአጠቃላይ 171 የሀገር ውስጥ


በረራዎች ተደርገዋል፡፡
 ከዚህ ተጨማሪ ከሰኔ ወር 2010 ዓ/ም ጀምሮ እስከ በጀት ዓመቱ ስድስት ወራት
መጨረሻ ድረስ ከተደረጉ በረራዎች መካከል ክፍያ ለተጠየቀባቸው በረራዎች

ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ብር 723,331.00 ክፍያ እንዲፈጸም ሰነዶችን


በማጣራት ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ ክፍል ተላልፏል፡፡
6. የውል ስምምነቶችን ከማዘጋጀትና ተግባራዊነታቸውን ከመከታተል አኳያ
ድርጅታችን በጌጃና ረጲ ለሚያካሂዳቸው የህንጻ ፕሮጀክት ክትትልና ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች ለፕሮጀክት
ተቆጣጣሪዎች በኪራይ ሲቀርቡላቸው የነበሩ ሁለት ቶዮታ ቪትዝ ተሸከርካሪዎች የግንባታ ስራው የተቋረጠ
በመሆኑ የኪራይ ውሉ እንዲቋረጥ የ 15 ቀናት የማስጠንቀቂያ ጊዜ ደብዳቤ ለአከራይ ድርጅቱ ሆሳእና የመኪና
ኪራይ ኮሚሽን ኤጀንት ተሰጥቶ ውሉ እንዲቋረጥ ተደርጓል፡፡
ድርጅታችን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች እያካሄደ ለሚገኛቸው የህንጻ ፕሮጀክተ ክትትል፣ ቁጥጥርና
ኮንትራት አስተዳደር ስራዎች የመጀመሪያ ደረጃ ርክክብ ለማከሄድ ለሚንቀሳቀሱ ባለሙያዎች
የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ተሽከርካሪ በኪራይ ለማቅረብ በመጣው ማስታወቂያ መሰረት
አሸናፊ ከሆነው ድርጅት ጋር የኪራይ ውል ተይዞ ወደ ስራ የተገባ ቢሆንም የተሰጠውን ስራ አቋርጦ
ተመልሷል፡ በምትኩም የድርጅታችን ተሸከርካሪ ተተክቷል፡፡
ከድርጅታችን ከተለያዩ ድርጅትች ጋር ተፈራረማቸውን የስራና የአገልግሎት አቅርቦት የውል
ስምምነቶችን የለሚመለከታቸው አካላት ደብዳቤ ተዘጋጅቶ እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡እነዚህም፡-
 ከጋላክሲ ኦፊስ ቴክኖሎጅ የኤሌለክትሮኒክስ እቃዎች
 ከኒያላ ሞተር አማ የተሽከርካሪ ጥገናና ሰርቪስ
 ከአባይነህ አይቸው የመኪራ ኪራይ የአንድ ቶዮታ ኮሮላ ተሽከርካሪ
 አስራት መስፍን የመኪና ኪራይ አንድ ቶዮታ ቪትዝ እና ለተለያዩ የመንገድና የህንጻ ስራ

ፕሮጀክቶች የሚሆኑ በተለያዩ ጊዜያት ሰባት (7) ፒክአፕ ተሸከርካራዎች ነዳጅ ከተከራይ

ሾፌር ከአከራይ ሆኖ በቀን ብር 2,507.00 የኪራይ ውል ተይዞ ተሸከርካሪው እንዲቀርብ


ተደርጓል፡፡
 ለባህር ዳር የሪፈራል ሆስፒታል የቀድሞው አከራይ ድርጅት ውሉን በሟረጡ የኪራይ
ማስታወቂያ በማውጣት ዝቅተኛ ዋጋ ካቀረበው ሀይሉ አቻሜ አልማው የመኪና ኪራይ

64
አገልግሎት ከተባለ አከራይ ጋር ከዳነጅ ከፕሮጀክቱ ሾፌር ከአከራይ ሆኖ በቀን ብር

960.00 ውል ተይዞ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡


 ለሜ/ጀ ሃየሎም አርአያ ማሰልጠኛ ማዕከል የቅየሳ ስራዎችን ለማካሄድ ለባህር ዳር
የሪፈራል ሆስፒታል ካቀረበው ሀይሉ አቻሜ አልማው የመኪና ኪራይ አገልግሎት ከተባለ
አከራይ ጋር ከዳነጅ ከፕሮጀክቱ ሾፌር ከአከራይ ሆኖ ሁለት ተሸከርካሪዎችን በቀን ብር

1,100.00 እና ብር 1,200.00 የቅየሳ ስራው እስኪጠናቀቅ ድረስ ውል ተይዞ ወደ ስራ


ተገብቷል፡፡
 ለሳላም ማስከበር ማስተባበሪ በሁርሶ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል የመስክ ዳሰሳ ጥናት
ለሚያካሂዱ ባለሙያወች የሚሆን አንድ ሚኒባስ ተሽከርካሪ መላኩ ሃይ የኮንስትራክሽን
ማሽነሪ እና የመኪና ኪራይ ከተባለ ድርጅት ከዳነጅ ከተከራይ ሾፌር ከአከራይ ሆኖ በቀን

ብር ብር 1,725.00 የመስክ ጥናት ስራው እስኪጠናቀቅ ድረስ ውል ተይዞ ወደ ስራ


ተገብቷል፡፡
 ድርጅታችን ለመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ለሚያካሂዳቸው በሃገሪቱ የተለያዩ ቦታዎች
የገንባታ ስራቸው እየተከናወነ ለሚገኙት የህንጻ ስራ ፕሮጀክቶች የሚሆኑ ርክክብ
ለማካሄድ ለሚንቀሳቀሱ ባለሙያዎች የትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጥ ተሽከርካሪ
ኪራይ ማስታወቂያ አሸናፊ ከሆነው ግሎሪ የመኪና ኪራይ ለአንድ ፒክአፕ ተሸከርካሪ

ነዳጅ ከተከራይ ሾፌር ከአከራይ ሆኖ በቀን ብር 2,507.00 የመስክ ስራው እስኪጠናቀቅ


ድረስ የኪራይ ውል ተይዞ ወደ ስራ የተገባ ቢሆንም ስራው ሳይጠናቀቅ አከራይ ድርጅቱ
ስራውን ትቶ ተመልሷል፡፡
 በድርጅታችን ዋና መ/ቤትና በመንገድና ህንጻ ፕሮጀክቶች ያጋጠሙ የተሸከርካሪ እጥረት ለማቃለቀል
በኪራይ ለምንጠቀምባቸው ተሽከርካሪዎች በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት የተሰጡ የኪራይ
አገልግሎቶች ብር 740,305.00 ክፍያ እንዲፈጸም ደብዳቤ ተዘጋጅቶ ለፋይናንስ አስተዳደር ኬዝ
ቲም በየወሩ ተልኳል፡
በጠቅላላ አገልግሎት ያሉ ጠንካራና ደካማ ጎኖች
1.1 ጠንካራ ጎኖች
በድርጅታችን ዋና መ/ቤት ያሉ ሁሉም ተሽከርካሪዎች ከመንገድ ፕሮጀክቶች ለተመደቡ ሁለት

ተሽከርካሪዎች የ 2011 በጀት ዓመት ቴክኒክ ምርመራ እንዲደረግላቸው መደረጉ

ድርጅታችን የዲዛይን ቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር አገልግሎቶችን በሚሰጥባቸው የመንገድ


ግንባታ ፕሮጀክቶች የተመደቡ የመስክ ተሽከርካሪዎች በወቅቱ የሚያስፈልጋቸው የጥገና
ስራዎችና ሙሉ ሰርቪስ ተደርጎላቸው ወደ ስራ እንዲሰማሩ ማደረጉ እንዲሁም የዋና መ/ቤት

65
የሚገኙ ተሽከርካሪዎች ወቅቱን የጠበቀ የሙሉ ሰርቪስና የጥናገና ስራዎች እንዲከናወንላቸው
መደረጉ
መልካም የስራ ግንኙነት ያለ መሆኑ

በመከላከያ መሰረተ ልማት ግንባታ ዘርፍ ባለቤትነት የነበሩ ሁለት ለ 520 ተሽከርካሪዎችን
የባለቤትነት ስም በፍጥናት አዛውሮ ወደ ስራ መገባቱ
1.2. ደካማ ጎኖች
ድርጅቱ ሲቋቋም ለመጠናከሪያ ከተሰጡት ስድስት የመስክ ስራ ተሸከርካሪዎች መካከል
በመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከቀረጥ ነጻ የገባው ተሸከርካሪ የባለቤት ስም
የማዛወር ሲደት በሚፈለገው ደረጃ አለመሄድ
ህጋዊ የሆኑና በሌሎችን ምክንያት እየፈጠሩ ከስራ መቅረት እንዲሁም አርፍዶ ወደ ስራ
መግባት ቀድሞ መውጣት በአንዳንድ ሰራተኞች ላይ መታየት
ባጋጠማቸው ብልሽት ምክንያት አገልግሎት የማይሰጡ የቢሮ መገልገያ/ ፈርኒቸሮችን ጥገና
አለማካሄድ

1.3. ያጋጠሙ ችግሮች


ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎችን ለመሰብሰብ ከዋና የስራ ሂደቶች ለደንበኞች የሚላኩ የክፊያ
መጠየቅያ ሰነዶች ለደንበኞች ፋይናንስ ክፍል እንዲደርሱ ግፊት አለማድረግ፡፡
የእቃ የእና የአገልግሎት ፕሮፎርማ ግዢ ከፕሮፎርማ ውጪ በቀጥታ እና በአስቸኳይ ግዢ
መብዛት፡፤
ከግምጃ ቤት የሚወጡ ንብረቶች የመለያ ቁጥር እየተሰጣቸው ወጪ አለመደረግ እና
ትክክለኛ ዋጋ አለሞምላት፡፡
ከዋና ስራ የሂደት ሂደት የሚመጡ ክፊያዎች የተሟላ ሰነድ አብሮ ተያይዞ አመቅረብ
ለምሳሌ ቃለ ጉባኤዎች፤ ኢቫሎሽን፤የመኪና ኪራይ የሰአት መቆጣጠሪያዎች የመሳሰሉ
በፕሮፎርማ የሚገዡ ግዢዎች ደንበኞች በሰጡት ጊዜ ውሰጥ ግዢው ስለማይፈጸም
የሚሰረዙ የቼኮች ቅጥል መብዛት፤
ከሰው ኃይል የሚመጡ ከደመወዝ ጋር የተያያዙ ደብዳቤዎች በተደጋጋሚ ስህተት መኖር፤
የተጀመረውን የቋሚ ንብረት ዋጋ መሙላት ስራ በፋይናንስ ኬዝ ቲም መሪ የሚሰራ
በመሆኑ እና ሌሎች ተደራራቢ ስራዎች በመኖራቸው ምክንያት በታቀደለት ጊዜ ውስጥ
በስራ መደራረብ ምክንያት መከናወን አልተቻለም፡፡
የተሽከርካሪ አከራይ ድርጅቶች ግዴታቸውን በአግባቡ አለመወጣት፡- ከአዲስ አባባ ወደ
ተለያዩ ፕሮጀክቶች ለመስክ ስራ ከተንቀሳቀሱ በኋላ አቋርጦ መመለስ፡፡
በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈጸሙ ግዥዎች መዘግየት፡- ለአብነትም ለሰሌዳ ቁጥር ኢት -3-

43254 እና የአአ -3- 67007 የመስክ ስራ ተሽከርካሪ የሚያስፈልጉ መለዋወጫ እቃዎች


ግዥ
የመስክ ስራ ተሽከርካሪ እጥረት፡- በተለይም የበህንጻና መንገድ ስራ ፕሮጀክቶች

66
በዋና መ/ቤት የሚገኙ አሽከርካሪዎች በመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች ተመድቦ ለመስራት
ፈቃደኛ አለመሆን
አስቸኳይ ስራዎች በማለት በመደበኛ የስራ ሰዓት መጨረሻ ላይ በተደጋጋሚ መምጣት
ለምሳሌ የአውሮፕላን ትኬት ግዥ እና ወጪ የሚደረጉ ደብዳቤዎችና ሰነዶች
በድርጅታችን ንብረት የሆኑ የሊፋን 520 እና 620 ሞዴል ተሽከርካሪዎች ተደጋጋሚ ጥገና
የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ለተጨማሪ የጥገና ወጪ በየጊዜው እየጨመረ መምጣቱ
እንዲሁም እስከአሁን ድረስ ውሳኔ አለመሰጠቱ
የፎቶ ኮፒ ማሽኖች የቀለም ጥራት ችግር ያለበት እና እንደገና የተሞላ በመሆኑ በማሽኖቹ

ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ መሆኑ


የተሸከርካሪ ኪራይ አቅርቦት ጥያቄ ቀድሞ ከመጠየቅ ይልቅ ያለ ፕሮግራም አስቸኳይ በሚል
ስለሚቀርቡ ለአፈጻጸም መቸገር ታይቷል፡፡

1.4. ላጋጠሙ ችግሮች የተወሰዱ መፍትሄዎች


ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች ጋር በመነጋገር ተሟልተው የማይመጡ ሰነዶች
እንዲሟሉ የተደረገ ሲሆን ግዢዎችን በተመለከተ ፕሮፎርማ እንደተሰበሰበ የግዢ አጽዳቂ
ኮሚቴ እንዲከፍተው ተደርጓል፡፤
ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎችን በተመለከተ ከስራ ሂደቶች ጋር በመነጋገር ፋይናንስም
ጭምር የተላኩ የክፊያ መጠየቅያዎች በምን ምክንያት እንዳልደረሱ ጥብቅ ክትትል
መደረግ እንዳለበት እና ምክንያቶችን ከስራ ሂደቶች ጋር በመነጋገር በመፍታት ለመሰብሰብ
ጥረት ተደርጓል፡፡
ከግምጃ ቤት የሚወጡንብረቶች መለያ ቁጥር እየተሰጣቸው እንዲወጡ ከሚመለከተው
ስራ ክፍል ስራ ክፍል ጋር መግባባት በመፍጠር ለመፍታት ጠረት ተደርጓል፡፡
የመስክ ስራው አቋርጦ የተመለሰውን ተሽከርካሪ በድርጅታችን የተሸከርካሪ የተተካ
ሲሆን በአከራይ ድርጅቱ ላይ በኪራይ ውሉ መሰረት አስፈላጊው እርምጃ የሚወሰድ
ይሆናል፡፡
በድርጅታችን ያለውን የመስክ ስራ (ለመንገድና ለህንጻ ፕሮጀክቶች) ተሸከርካሪ እጥረት
ለማቃለል በኪራይ እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
በመንገድ ስራ ፕሮጀክቶች ተመድቦ ለመስራት ያለውን ተነሳሽነት ማጣጣት በዋናነት
ከደበወዝና ከጥቅማ ጥቅም ማነስ ምክንያት ቢሆንም ውይይት በማካሄድ ከመግባባት
ላይ ተደርሶ የተነሳሽነት ችግሩ ለማቃለል ተችሏል፡፡
የሚመጡ አስቸኳይ ስራዎችን ከመደበኛ ስራ ሰዓት ውጪ በትርፍ ሰዓት እንዲከናወኑ
ተደርጓል፡፡

8. በድርጅቱ ትኩረት ሊሰጣቸው የሚገባ ስራዎች

67
የድርጅቱ የ 2011 በጀት ዓመት ግዢ በወቅቱ እንዲገዛ የድርጅቱ የጸደቀ የግዢ ፍላጎት በወቅቱ ቢደርሰን እና
ግዢው ቀድሞ በግልጽ ጨረታ የሚፈጸምበት ሁኔታ ከወዲሁ ቢመቻች ተደጋጋሚ የሆነ በፕረሮፎርማ እና
ቀጥታ ግዢ እየተፈጸመ ስለሆነ፤
ደርጅቱ የተፈቀደለትን ካፒታል ገደብ በ 2002 ዓ/ም ሲቋቋም የተፈቀደለት የተከፈለ የብር 11 ሚልዮን
እና ያልተፈቀደ ብር 30 ሚልዮን ገደብን ቀደም ብሎ ማለፉ እና አሁን ደግሞ በድርጅቱ 2010 በጀት አመታዊ
የሃብት ማሳወቅያ ቅጽ ላይ ከብር 90 ሚልን በላይ መሆኑ ጊዝያዊ የሂሳብ ሪፖርቱ ስለሚያመላክት የህግ አግባብነት
የሌለው ከመሆኑም በላይ ተጠያቂነት ሊያስከትል ስለሚችል በተስብሳቢ፤ ተከፋይ እና የተሸከርካዎች የሚታየው ችግር
ተፈትቶ የድርጅቱ ካፒታል የሚስተካከልበት ሁኔታ ቢታሰብበት፡፡
ለረጅም ጊዜ ያልተሰበሰቡ ተሰብሳቢዎች በዋና ስራ ሂደቶች በተሰጠው ዝርዝር ምክንያት መሰረት ሊሰበሰቡ
የሚገባቸው በበርካታ ሚልዮን የሚቆጠር ገቢ ሳይሰበሰብ መቅረቱ እና በምክንያትነት ከሚነሱት ውስጥ አልሰራችሁም
ወይም ሰነድ አልተሟላም የሚል ስለሆነ በስራሂደቶች በኩል አስፈላጊው ማሰረጃ በማቅረብ ገቢ የሚሆንበት
እንዲመቻች፡፡
የተንቀሳቃሽ ገንዘብ እጥረት በዋነኛነት ድርጅቱ ከተቋቋመበት የኮንስትራክሽን ዲዛይን እና ማማከር ስራዎች ማግኘት
የነበረበትን ገቢ በወቅቱ እና በሚፈለገው መጠን ካለማግኘቱም በላይ በገቢው ግብአቶችን በሚፈለገው መጠን እና ጊዜ
በሟሟላት ተልእኮውን ከጊዜ ከጥራት እና ከወጪ ቆጣቢነት አንጻር ለማሳካት ከፍተኛ ተግዳሮት ስለሆነ ቢስተካከል፡፡
በድርጅቱ ስም ያልተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች ድርጅቱ ሲቋቋም ከእህት ድርጅት በተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ
ለማቋቋሚያነት የተሰጡ ስድስት ተሸከርካሪዎች ጉዳይ ከግብአት የመጡ አምስት ተሸከርካሪዎች በተለየ
መልኩ ከኢንተርፕራይዝ ዘርፍ እና ከክፍሉ በመነጋገር መፍትሄ ሊሰጠው እንደሚገባ፡፡
የድርጅቱን የገቢ እና የወጪ ሰነዶችን ወደ ፋይናንስ ኬዝ ቲም በጊዜው ከዋና ስራ ሂደቶች የተሰሩ ገቢዎች
እና ወጪዎች በየወሩ ተጠቃለው ስለማይደርስ ወርሃዊ የድርጅቱ ፋይናንስ አቋም ለሚመለከታቸው
የውስጥ እና የወጪ አካላት ማሳወቅ ባለመቻሉ በሚመለከታቸው የስራ ክፍል በሰኔ ወር ቀድሞ
ሊስተካከል እንደሚገባ፡፡
ሂሳብ በጊዜው አለመወራረድ እየታየ ስለሆነ ሰራተኞች ከመስክ እንደተመለሱ እንዲያወራርዱ ቢደረግ፡፡
ድርጅቱ የደመወዝ ስኬልና ጥቅማ ጥቅም ፓኬጅ የሚቀርብለትን በጊዜው መልስ ስለማይሰጥ ስራው
እየተጓተተ ይገኛል ስለሆነም ማናጅምንቱ በስራ ምክንያት የማይመቻቸው ከሆነ ሃላፍነቱ ለሌላ
በመስጠት ሰራው የሚሰራበት ሁኔታ ትኩረት ሰጥቶ ቢሰራበት፡፡
አዲስ ተጠንቶ የቀረበው መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ከጥቅማ ጥቅም ፓኬጁ ጋር በማዋሀድ
ስራው እንዲሰራ አስፈላጊው የሰው ኃይል ተመድቦ የሚዘጋጅበት ሁኔታ ትኩረት ቢሰጠው፡፡
የተጠናው የድርጅቱ መዋቅር መሰረት ተደርጎ ለድርጅቱ ሰራተኞች የደረጃ ምደባ ፤የደረጃ እድገት እና
አገልግሎት አያያዝ ፍትሃዊ እንዲሆን የማስፈጸሚያ ማንዋል የሚያዘጋጅ ኮሚቴ ቢደራጅ እና እንዲዘጋጅ
ትኩረት ቢሰጠው የተሻለ ይሆናል፡፡
በአጠቃላይ የድርጅቱ ማናጅመንት በስራ ምክንያት ተዘጋጅቶ የቀረቡ ማንዋሎች እና ሌሎች ስራዎች
በጊዜው እየታዩ ስላልሆነ ማናጅመንቱ ቅዳሜ እና እሁድ እንዱሁም አምሽቶ የሚሰራበት ፕሮግራም
በማመቻቸት ስራው የሚሰራበት ሁኔታ እንዲመቻች ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት፡፡

68
በድርጅቱ ነባር መዋቅር ያልተካተቱ ሰራተኞች እድገት እና ምደባ ሲደረግ አዲስ በተጠናው ቢደረግ የተሻለ
መፍትሄ ይሆናል ተብሎ የሚታሰብ ቢሆንም በድሮው መዋቅር የተካተተው ግን በአዲሱ ማስተናገድ ተገቢ
ባለመሆኑ እና ጥያቄ የሚያስነሳ ስለሆነ ባልጸደቀ ምደባ ወይም እድገት ባይደረግ የተሻለ ስለሆነ የቀረበውን
ጥናት ታይቶ ወደ ተግባር የሚገባበት ሁኔታ ቢታሰብበት፡፡

69
9. የማኔጅመንት ደጋፊ የስራ ሂደቶች በ 2011 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
1. የዕቅድ፣ጥናትናቢዝንስ ዴቨሎፕመንት
የድርጅቱን የ 2011 በጀት ዓመት አጠቃለይ ዓመታዊ እቅድ እና በጀት አዘጋጅቶ በማፀደቅ ብሎም የእቅድ አፈፃፀም
ለመከታተል ይረዳ ዘንድ በአዲሱ በጀት ዓመት በሚኖሩ የእቅድ አፈፃፀም የክትትል እና ግምገማ አካሄድ እና የሪፖርት
ዝግጅት አቅጣጫዎች ላይ በስራ ሂደቶች መካከል ወጥ አረዳድ እንዲኖር ይደረጋል፡፡

ድርጅቱ በ 2011 በጀት ዓመት በቢዝነስ ዲቨሎፕመንት ተግባራቱ የድርጅቱን የገበያ ስትራቴጂያዊ እቅድ መሰረት ያደረገ
የገበያ ግንኙነትን ከነባር ደንበኞች ጋር በጊዜ (Time)፣በስራ ጥራት(quality)፣በአቤቱታ/የአለመግባባት አፈታት ሁኔታ
(complain handling) ፣ በቅንጅታዊ አሰራር (coordination and integration) እና በሌሎች መስፈርቶች ነባር
ደንበኛን በማርካት (satisfaction) በተያያዘም የድርጅቱ አጠቃለይ የገበያ ዝንቅ (Marketing mix) ወቅታዊ የዳሰሳ
ጥናቶችን ማከናወን በሌላ በኩል ድርጅቱ ወደ አዳዲስ ደንበኞች፣ አገልግሎቶች እና ገበያዎች የሚገባበትን ስልቶችን እና
ታክቲኮች በመንደፍ እና አፈፃፀሞችን ክትትል ማድረግ ይሆናል፡፡
1.1. የዕቅዱ አጠቃላይ ዓላማ
ድርጅቱ የተዘረዘረ፣የሚለካ፣ተደራሽ፣እውነተኛ(የሚተማመኑበት) እና በጊዜ የተለካ ዓመታዊ እቅድ፣ በጀት
እና የቢዝነስ ዲቨሎፕመንት አቅጣጫ እንዲኖረው በማድረግ ዝርዝር ተግባራቱ በተያዘላቸው እቅድ መሰረት
ስለመተግበራቸው የክትትል እና ግምገማ አሰራር መዘርጋት እና መፈፀም፡፡
1.1.1. አጠቃላይ ግብ
ድርጅቱ በአግባቡ የታቀደ አሰራር ስርዓት ከጊዜ፣ ከጥራት፣ ከወጪ እና ከደንበኛ ዕርካታ አንጻር ያለው እና
ደንበኛን ማዕከል ያደረገ የንግድ ጠብቆ ማቆየት እና ማስፋፋት ስራ ይሰራል፡፡
1.1.2. የበጀት ዓመቱ ዋና ዋና ግቦች
ግብ አንድ፤የድርጅቱን ስትራቴጂያዊ እቅድ እና የ 2010 በጀት አፈጻጸም ግምገማን መሰረት ያደረገ የ 2011
በጀት ዓመት ዓመታዊ እቅድ ማዘጋጀትና ከስራ እቅድ ጋር የተቀናጀ የበጀት ዝግጅት እስከ ሐምሌ 20 ድረስ
አዘጋጅቶ ያጠናቅቃል
ግብ ሁለት ፤ የ 2011 በጀት ዓመት ዓመታዊ እቅድ እና በጀት አፈጻጸም ወጥ የሆነ ወርሃዊ የሪፖርት አሰራር ይዘረጋል ፤
ግብ ሶስት፤ድርጅቱ በመከላከያ ሰራዊት የመሰረተ ልማት ግንባታ 100% የገበያ ድርሻ ይኖረዋል፤
በገበያ ውስጥ በመሳተፍ የተገኘ ተጨማሪ የገቢ መጠን ከአጠቃላይ ገቢ አንጻር ከ 70 በመቶ በላይ ይደርሳል፤
ግብ አራት፤የአፈር ምርመራ ላቦራቶሪን አገልግሎት አዋጭነት ማጥናት፤
ግብ አምስት፤በዓመት 2 ጊዜ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ፣እንዲሁም ከተመረጡ ሁለት
ደንበኞች ጋር የገበያ ግንኙነት ጥናት ይከናወናል፡፡

70
2. የእቅድ፣በጀት ዝግጀት እና ክትትልና ግምገማ ዝግጅት እና አፈጻጸም

ይህ ዓመታዊ እቅድ ከድርጅቱ አጠቃለይ ስትራቴጂያዊ እቅድ የተመነዘረ እና የስራ ክፍሉ የድርጅቱን አጠቃላይ
የ 2011 በጀት ዓመት ዕቅድ እና በጀት የ 2010 በጀት ዓመት ግምገማ፣የድርጅቱን የስትራቴጂያዊ እቅድ እና
ሌሎች የመከላከያን ፍላጎት መሰረት ያደረገ ዓመታዊ እቅድ በቁልፍ ተግባራት እና በአበይት ተግባራት ከፋፍሎ
በየስራ ሂደቶቹ የተዘረዘረ፣የሚለካ፣ተደራሽ፣አስተማማኝ እና በግዜ መስፈርት የሚለካ ዝርዝር እቅድ
እንዲኖር በማድረግ አፈጻጸሙን በየወቅቱ የሚከታታል እና የሚገመግም እና ውጤቱን ሪፖርት የሚያደርግ
ይሆናል፡፡ በተያያዘም የድርጅቱ የበጀት ዝግጅት ከስራ እቅድ ወይም ፕሮግራም ጋር የተሳሰረ እንዲሆን
ይደረጋል፡፡ በጀት ሲያዝ በተቻለ መጠን የፕሮግራም በጀት (Program Budgeting) አሰራርን የተከተለ
እንዲሆን በማድረግ ድርጅቱ ስራንና በጀት አቀናጅቶ የሚያቅድበትን አሰራር የሚዘረጋበት እና እያንዳንዱ
የተዘረዘረ እቅድ ወደ ማስፈጸሚያ በጀት በመቀየር ያስፈለገበት ምክንያቶች በግልጽ እንዲቀመጡ
ያደረጋል

2.1. ንዑስፕሮግራም፤የእቅድናበጀትዝግጅትናአፈጻጸም
የፕሮግራሙ ግብ
ድርጅቱ ስትራቴጂያዊ እቅዱን መሰረት ያደረገ ዓመታዊ እቅድ ማዘጋጀትና ከስራ እቅድ ጋር የተቀናልጀ የበጀት
ዝግጅት እና የሪፖርት አሰራር መዘርጋት በእቅድ የያዘ በመሆኑ የሚከተሉት ተግባራት እስከ በጀት ዓመቱ
አጋማሽ ድረስ ተከናውኗል፡፡

2.1.1. የዓመታዊ እቅድ ዝግጅት


ዋና ዋና ተግባራት
የድርጅቱ ዋና የስራ ሂደቶች እና ደጋፊ የስራ ሂደቱ የድርጅቱን አጠቃላይ ስትራቴጂያዊ እቅድ ዝርዝር መነሻዎች
እና ወጥ የሆነ የእቅድ ዝግጅት ቅፆች (format templates) በዝርዝር በመላክ የዝግጅቱን አቅጣጫ እንዲያውቁ
ተደርጓል፡፡
የስራ ሂደቶች ዓመታዊ ረቂቅ እቅዶቻቸው በድርጅቱ የስራቴጂያዊ እቅድ ማዕቀፍ ውስጥ ስለማጠንጠኑ እና ከላይ
በተላከላቸው ወጥ የዝግጅት አቅጣጫ መሰረት መሆኑን ለማረጋገጥ ተሞክሯል፡፡
የስራ ሂደቶቹን ረቂቅ እቅዶች በማደረጃት ወጥ እቅድ ተሰናድቷል፡፡
የድርጅቱን ዓመታዊ ረቂቅ እቅድ በማኔጅመንቱ ውይይት እንዲደረግበት በማስደረግ ተጨማሪ ግብአቶችን
ተወስዷል፡፡
ከድርጅቱ ማህበረሰብ (መላ ሰራተኛ) ማኔጅመንት አባላት የተወሰዱ ተጨማሪ ግብአቶችን በማካተት የድርጅቱን
የመጨረሻ ዓመታዊ ረቂቅ እቅድ ለየሚመለከታቸው የተቆጣጣሪ ባለስልጣን እና ለድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ
ተልኳል፡፡

71
የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ በስራ አመራር ቦርዱ ማስተቸት፣ ተጨማሪ አስተያየት መቀበል በግብአቱ መሰረት
ማፀደቅ፡፡
ያልተከናውኑ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግሮች
የድርጅቱን ዓመታዊ ረቂቅ እቅድ በድርጅቱ አጠቃላይ ማህበረሰብ (መላ ስራተኛ) ውይይት እንዲደረግበት
በማስደረግ ተጨማሪ ግብአቶችን መውሰድ
ያልተከናወነበት ምክንያት
የድርጅቱ የስራ ክፍሎች ረቂቅ እቅዶቻቸውን የበጀት ዓመቱ ከመጀመሩ በፊት ያለማዘጋጀታቸው አንዱ ቢሆንም
ማኔጅመንቱ ይህን የማድረግ ልምድ የሌለው መሆኑ እና የሚገባውን ትኩረት አለመስጠት ፡፡

2.1.2. የዓመታዊ የበጀት ዝግጀት


የድርጅቱን የ 2011 በጀት ዓመት አጠቃለይ ዓመታዊ እቅድ መሰረት ያደረገ በጀት ማዘጋጀት
የድርጅቱ ዋና የስራ ሂደቶች እና ደጋፊ የስራ ሂደቱ የድርጅቱን ዓመታዊ እቅድ መሰረት ያደረገ (transforming
the annual plan in monitory terms) የእቅድ ማስፈፀሚያ በጀት ለማዘጋጀት ይረዳ ዘንድ ዝርዝር አቅጣጫ
እና የዝግጅት ቅፆች በመላ እንዲያውቁት ተደርጓል፡፡
የስራ ሂደቶቹ ዓመታዊ ረቂቅ እቅዶቻቸው ማስፈፀሚያ ይሆን ዘንድ ያዘጋጁትን ረቂቅ በጀት ከተሰጠው አቅጣጫ
አንፃር ስለመሆኑ ተረጋግጧል፡፡
የስራ ሂደቶቹን ረቂቅ የበጀት ፍላጎት በማደረጃት የድርጅቱን ረቂቅ በጀት ተሰናድቶ ለዋና ስራ
አስኪያጅ ተልኳል፡፡
ያልተከናወኑ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግሮች
የድርጅቱን ዓመታዊ ረቂቅ የበጀት ፍላጎት በማኔጅመንቱ ውይይት እንዲደረግበት በማስደረግ
ተጨማሪ ግብአቶችን አልተወሰዱም
የድርጅቱን ዓመታዊ ረቂቅ የበጀት ፍላጎት በድርጅቱ አጠቃላይ ማህበረሰብ (መላ ስራተኛ) ውይይት
እንዲደረግበት በማስደረግ ተጨማሪ ግብአቶችን አልተወሰዱም
ከድርጅቱ ማህበረሰብ (መላ ሰራተኛ) ማኔጅመንት አባላት የተወሰዱ ተጨማሪ ግብአቶችን
በማካተት የድርጅቱን የመጨረሻ ዓመታዊ ረቂቅ የበጀት ፍላጎት ባለመጽደቁ ለተቆጣጣሪ ባለስልጣኑ
እና ለድርጅቱ ስራ አመራር ቦርድ አልተላከም፡፡
ያልተከናወነበት ምክንያት
የድርጅቱ አጠቃለይ እቅድ ሲዘጋጅ የስራ ክፍሎች የዕቅዱ ማስፈጸሚያ ብለው ያሉትን የበጀት
ፍላጎት የላኩ እና በእቅድ እና ገበያ ልማት የስራ ክፍል በጥቅሉ ተጠናቅሮ ለዋና ስራ አስኪያጁ የቀረበ
ቢሆንም ማኔጅመንቱ ተሰብስቦ ያላጸደቀው መሆኑ፡፡

72
2.1.3. ወርሃዊ እና ዓመታዊ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ዝግጀት
የድርጅቱን ወርሃዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ወጥ የሆነ የአዘገጃጀት አካሄድ፣ ስልቶች፣ቅጾች እና ቼክ
ሊስት አዘጋጅቶ ለየስራ ሂደቶቹ ተስጥቷል፡፡
የድርጅቱ የስራ ሂደቶች በተቀመጠላቸው የሪፖርት አካሄድ እና ስልት መሰረት የእቅድ አፈጻጸም
ሪፖርት በማሰባሰብ ወጥ የሆነ ሪፖርት ተዘግጅቷል፡፡
የድርጅቱን ወርሃዊ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ላይ በማኔጅመንቱ ደረጃ ውይይት እንዲደረግበት እና
የጋራ መግባባት ላይ ተደርሶ ተጨማሪ ግብአቶችን በመውሰድ የመጨረሻ ሪፖርቶች በየወሩ
ተደርጓል፡፡
ከየስራ ሂደቶቹ የተሰባሰበውን አጠቃለይ የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ወጥ በሆነ መልኩ ለተቆጣጣሪ
ባለስልጣኑ እና ለስራ አመራር ቦርዱ ተልኳል፡፡

ያተከናወኑ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግሮች


የእቅድ አፈጻጸም መከታተያ ቼክሊስት በማዘጋጀት ወቅታዊ ክትትል በማድረግ የአፈጻጸም ግምገማ
ሪፖርቶችን አዘጋጀቶ ማቅረብ ፡፡
ያልተከናወነበት ምክንያት
ምንም እንኳን በስራ ክፍሉ የሰው ሃብት እጥረት አንዱ ምክንያት ቢሆንም ባለው የሰው ሃይል
ሊከናወን የሚገባ ስራ በመሆኑ የስራ ክፍሉ ድክመት ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል፡፡

2.1.4. የመስክ የእቀድ አፈጻጸም ምልከታ እና ግምገማ በጋራ ማከናወን


ያተከናወኑ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግሮች
የመስክ ግምገማ የመቆጣጠሪያ ቅጽ ሊስት ማዘጋጀት
በተመረጡ ፕሮጀክቶች ላይ የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ማከናወን
የመስክ ምልከታ እና ግምገማ ሪፖርት በማዘጋጀት ለየሚመለከታቸው አካላት ማከናወን
ያልተከናወነበት ምክንያት
ከላይ የተጠቀሱ ስራዎች ሲታቀዱ የስራ ክፍሉ በሙሉ የሰው ሃይል ይኖረዋል በሚል እሳቤ የነበረ በመሆኑ እና
የስራ ክፍሉ በቂ የሰው ሀይል ያልተቀጠረለት በመሆኑ ሊከናወኑ አልቻሉም

73
2.2. የገበያ ልማትና የደንበኞች ግንኙነት ፕሮግራም

2.2.1. ንዑስፕሮግራምአንድየገበያማስፋፊያጥናትናትግበራ
ድርጅቱ በገበያ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ እና ድርሻ አሁን ካለበት እጅግ ዝቅተኛ ደረጃ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሳደግ
የገበያ ልማት ጥናትና ትግበራ ሌላው ወሳኝ እርምጃ ነው፡፡ ይህ የገበያ ልማት ፕሮግራም የሚያካትታቸው
ጉዳዮች፡-
የገበያ ልማት እቅድ ማዘጋጀት፡– የገበያ ልማት እቅድ ዝግጅት ትብብር፣ ተሳትፎና መልካም ግንኙነትን
ማጎልበት፤ የገበያ ድርሻ ማስፋት፣ እንዲሁም የገበያ ስራ አመራር ስርዓትን ማጎልበት የሚሉትን የድርጅቱ
ስትራተጂያዊ ግቦች ስኬታማ ለማድረግ መሰረት ይጥላል፡፡ የገበያ ልማት እቅድ ዘርፉ ካለው የተወዳዳሪነት
ሁኔታ አኳያ ድርጅቱ ሰፊ የገበያ ድርሻ እንዲኖረው ለማድረግ የሚከተላቸውን ስትራተጂያዊ አቅጣጫዎች
ያመላክታል፡፡
የገበያ መረጃን ማሰባሰብና ጥቅም ላይ ማዋል፡– የገበያ ድርሻን ከፍ ለማድረግ ጠቃሚ የገበያ መረጃዎችን
ያለማቋረጥ ማሰባሰብና ጥቅም ላይ ማዋል ፡፡ የገበያ መረጃዎችን ለማሰባሰብ ትክክለኛ የመረጃ ምንጮችን
መለየትና ቀልጣፋ የመረጃ አሰባሰብ ዘዴን መጠቀም ፡፡
የማስተዋወቅ፣ ገበያ ማፈላለግና ክትትል ስራዎችን ማከናወን፡– የገበያ ድርሻን ከፍ ለማድረግ ቁልፍ ከሆኑት
ተግባራት መካከል ውጤታማ የማስተዋወቂያ መንገዶችን መጠቀም ይጠቀሳል፡፡ የገበያ እቅዱ ላይ የሚኖሩትን
የደንበኞች ክፍል (Customer Segments) መሰረት በማድረግ የተለያዩ የህትመትና ኤሌክትሮኒክ የመገናኛ
መንገዶችን በመጠቀም ማስተዋወቅ ይጠበቃል፡፡ ገበያ የማፈላለግ የክትትል ስራ አገልግሎቶችን ማስተዋወቅ
ባለፈ ከነባርና አዳዲስ ደንበኞች ጋር ግንኙነት በመፍጠርና የገበያ መረጃዎችን በመዳሰስ የድርጅቱን
አገልግሎቶች የሚፈልጉ ደንበኞችን በመለየት ምላሽ መስጠት ነው፡፡

የፕሮግራሙ ግብ
ድርጅቱ በመከላከያ ሰራዊት የመሰረተ ልማት ግንባታ 100% የገበያ ድርሻ ይኖረዋል፤
በገበያ ውስጥ በመሳተፍ የተገኘ ተጨማሪ የገቢ መጠን ከአጠቃላይ ገቢ አንጻር ከ 70 በመቶ በላይ ይደርሳል፤
ዋና ዋና ተግባራት
የገበያ ስራ አመራር አደረጃጀትና አሰራርን ለመዘርጋት የስራ ክፍል የተቋቋመ ቢሆንም በሙሉ የሰው
ሃብት እና የመፈጸም ኃላፊነት፣ አደረጃጀት እና አቅም ያተደራጀ አይደለም ፤
የድርጅቱን ተጨባጭ እና እምቅ የመተግበር አቅም (actual or potential capacity) ለማጥናት
የሚያስችል የድርጅቱን ሰራተኞችን በየሙያቸው፣በትምህርት ዝግጅታቸው፣ አሁን በተጨባጭ
(በእጃቸው ላይ ያለ) የሰራ መጠን እና የባለሙያዎችን እምቅ አቅም የማጥናት ስራ አካል የሆነ በህንጻ
ዲዛይን የስራ ክፍል ላይ ተከናውኖ ለሚመለከተው የስራ ክፍል ተስጥቷል፡፡

74
ድርጅቱ በዋንኛነት ከተሰጠው የመከላከያን የግንባታ ዲዛይን እና ኮንትራት አስተዳደር ፍላጎት
ከማሟላት ተልዕኮ ጎን ለጎን በሀገሪቱ የልማት ስራዎች ላይ በመሳተፍ እና በርካታ የጨረታ ስራዎችን
ከገበያ በማፈላለግ ወደ ሰላሳ (30) የሚሆኑ ለየዋና የስራ ሂደቶቹ የተሰጠ ሲሆን አፈጻጸማቸውን
በቅርብ በመከታተል ላይ ይገኛል፡፡
የድርጅቱን የተፎካካሪነት ብልጫ (competitive advantage) ለመለየት የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት
ተከናውኗል፡፡
በሁለቱ ዋና የስራ ሂደቶች ያሉ ነባር ደንበኞችን በመለየት እና በተጨባጭ የያዙትን የፕሮጀክት መጠን
እና ሌሎች ለገበያ ግንኙነት የሚረዱ መረጃዎች ተሰባስቧል፡፡
የድርጅቱን የገበያ ስብጥር (marketing mix) ጥናት እና የዘርፉን የገበያ ጥናት ከድርጅቱ አንጻር
ጠቃሚ ማስረጃዎች በማሰባሰብ የዳሰሳ ጥናት ተካሂዷል፡፡
የድርጅቱን በገበያው እና በተጨባጭ እና በእምቅ ደንበኞች (actual and potential) ዘንድ
ስለሚተዋወቅበት ስልት የዳሰሳ ጥናት በማካሄድ አቅጣጫዎችን ለይቷል፡፡
ቀደም ሲል የነበረውን የድርጅቱን የቢዝነስ ፕሮፋይል ላይ መጠነኛ ማስተካከያዎች አድረጎ በማዘጋጀት
ለህትመት ከመሄዱ በፊት ለዋና ስራ አስኪያጅ ተልኮ ውሳኔ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል፡፡
ያልተከናወኑ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግሮች
የገበያ ስራ አመራር አደረጃጀትና አሰራርን መዘርጋት፤
የድርጅቱን የስራ ሃላፊዎች የሚገኙበትን አድራሻ የሚያመላክት ቢዝነስ ካርድ አሳትሞ ያሰራጫል
ድርጅቱ መራጃዎችን ከተጨባጭ (actual) ደንበኞቹ ጋር እና ከእምቅ (potential) የሚለዋወጥበት
የራሱ የሆነ ድረ ገጽ እንዲኖረው በማድረግ
ድርጅቱ ስለሚሰጣቸው አገልግሎቶቹ በተጠና መልኩ የህትመት፣ የኤሌክትሮኒክስና የገጽ ለገጽ
ግንኙነት ዘዴዎችን በመጠቀም ማስተዋወቅ፤
ያልተከናወነበት ምክንያቶች
የድርጅቱ የገበያ ስራ አመራር አደረጃጀትና አሰራር የስራ ክፍሉ ሲቋቋም እንደሌሎች መሰል የንግድ
ተቋማት በሚፈለግበት የሰው ሀብት ልክ እና የመፈጸም ኃላፊነት፣ አደረጃጀት እና አቅም ያልተደራጀበት
ዋንኛ ምክንያት በማኔጅመንቱ ስላልታመነበት ነው፡፡

2.2.2. ንዑስ ፕሮግራም ሁለት፤ የአዳዲስ አገልግሎቶች ጥናትና ትግበራ


የመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በአሁኑ ወቅት የተሰማራባቸው የግንባታ ዘርፎች የህንጻ እንዲሁም
በተወሰነ መጠን በመንገድ ዘርፍ ሲሆን በማቋቋሚያ ደንቡ ላይ የተገለጹት የመስኖ እና የግድብ ግንባታ ዘርፎች
ድርጅቱ እሰከ አሁን ምንም አይነት እንቅስቃሴ ያላደረገባቸው ናቸው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ድርጅቱ የአፈር
ምርመራ ላቦራቶሪን የማቋቋምና ለውስጥም ሆነ ለውጭ አገልግሎት የመስጠት አቅም ያለው በመሆኑ ይህም
ሌላው አዲስ አገልግሎት ዘርፍ ነው፡፡ ከዚህም ሌላ በየወቅቱ ያለውን የገበያ ሁኔታዎች በመዳሰስ የተፋሰስ

75
ዲዛይን፣ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ኪራይና መሰል አዳዲስ የአገልግሎት ዘርፎችን በመምረጥ መሰማራት
ይችላል፡፡ በመሆኑም ድርጅቱ አዳዲስ አገልግሎቶችን በመለየት፣ የአዋጭነት ጥናት በማካሄድ እና ተግባራዊ
በማድረግ ተጨማሪ ገቢ ማግኘት እና አዳዲስ ደንበኞችን በማፍራት እና በሀገሪቱ ልማት ላይ ዘርፈ ብዙ
ተሳትፎ እንዲኖረው ለማድረግ ከዚህ በታች በዋና ዋና ተግባራቱ የተጠቀሱ ስራዎች በ 2011 በጀት ዓመት
ይከናወናል፡፡
የፕሮግራሙ ግብ
የአፈር ምርመራ ላቦራቶሪን ጨምሮ የሌላ አንድ አዳዲስ አገልግሎቶች አዋጭነታቸው ተጠንቶ አገልግሎት
መስጠት ይጀመራል፤
ዋና ዋና ተግባራት
የአፈር ምርመራ ላቦራቶሪ እና የተፋሰስ ዲዛይን አዳዲስ የአገልግሎት ዘርፎች አዋጭነት ጥናት
ለማካሄድ የስራ ክፍሉ ከድርጅቱ አቅጣጫዎች ይሰጡት ዘንድ ሁለት ጊዜ የጠየቀ ቢሆንም ምላሽ
ባለማግኘቱ ስራው ሊከናውን አልቻለም፤

2.2.3. ንዑስ ፕሮግራም ሶስት፤ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ግንኙነት


የአንድ ድርጅትን ትርፋማነትና ህልውና ከሚወስኑት ጉዳዮች የመጀመሪያው ውጤታማ ግንኙነት ከደንበኞችና
ባለድርሻ አካላት ጋር መፍጠር ነው፡፡ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት በድርጅቱ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ
ያላቸውን አስተያየት በወቅቱ በማሰባሰብ የማሻሻያና የማስተካከያ እርምጃዎችን በዘላቂነት መውሰድ
የደንበኞችን እርካታ ከመፍጠሩም በላይ ድርጅቱ በዚህ በኩል የሚገነባው መልካም ስም የደንበኞች እርካታ
(Customer satisfaction) እና ያደገ የገበያ ድርሻ እንዲኖር ያደርጋል፡፡ በመሆኑም ድርጅቱ እስከ አሁን የሰራው
ይህ ነው የሚባል ስራ ባይኖርም ድርጅቱ በዚህ የ 2011 በጀት ዓመት የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ተሳትፎን
የላቀ ለማድረግ የሚሰራ ይሆናል፡፡
የፕሮግራሙ ግብ
በዓመት 2 ጊዜ የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ፣ እንዲሁም ከተመረጡ ደንበኞች ጋር ስላለው
የገበያ ግንኙነት ጥናት ይከናወናል፡፡
ዋና ዋና ተግባራት
የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት የአገልግሎት እርካታ መጠን ጥናት ለማከናውን በመከላከያ
ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመገንባት ላይ ባሉ የሰራዊት ፋውንዴሽን አፓርትመንት ፕሮጀክቶች
ላይ ጥናቱ ተከናውኖ ለዋና ስራ አስኪያጅ ቀርቧል፡፡
የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ጋር መደበኛ የግንኙነት መድረክ ለማዘጋጀት ጥያቄ ለሚመለከተው
ቀርቧል፡፡
ያልተከናወኑ ተግባራት እና ያጋጠሙ ችግሮች

76
ከነባር ደንበኞች(Active customers) ጋር የገጽ ለገጽ ማስተዋወቅ( direct marketing) ስራ ዋንኛው
የዚህ ዘርፍ የማስተዋወቅ ዘዴ ቢሆንም የስራ ክፍሉ ከሌሎች አስረጂ የየዋና የስራ ሂደቱ አባላት ጋር
ተቀናጅቶ ሊያከናውን ያልቻለበት ምክንያት ትኩረት ያለመስጥት ነው

77
ጨረታው የወጣበት ጨረታው ጨረታዉ የተመራለት ክፍል
ተ.ቁ የድርጅቱ ስም ቀን የስራው ዓይነት የሚዘጋበት ቀን ስራውን ያደረሰበት ደረጃ

1 ናይል ኢንሹራንስ ጥቅምት 11፣ 2011 December 1,


ዓ.ም 2018 GC

በሪፖርተር ጋዜጣ Ware House Building and site


work
2 አዋሽ ባንክ
ጥቅምት 11፣ 2011 የቅርንጫፍ መስሪያ ቤት B+G+4 mixed use ህንፃ
ዓ.ም የዲዛይን ስራ በማወዳደር ለአሸናፊው ድርጅት November 20,
የቁጥጥርና ኮንትራት አስተዳደር ስራ 2018 GC
3 የኢትዮጵያ ኢንደስትሪ ልማት
ኮርፖሬሽን ለደብረ - ብርሃን፣ ባህር ዳር፣ ኮምቦልቻ እና ጅማ
October 04, 2018 የኢንደስትሪ ፓርክ (Level 1 contractor for the Before
GC design and build of common effluent November 20,
treatment plant) 2018 GC
4 የኢትዮጵያ መንገዶች
ባለስልጣን October 06, 2018 በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ በተለያዩ የአገሪቱ Before
GC የመንገድ ፕሮጀክቶች (Design and Build of November 29,
bridge replacement projects) 2018 GC
5 የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ ,

መንግስት የመንገድና Ethiopian Herald Magazine, Consultancy


ትራንስፖርት ቢሮ service for contract Administration and
October 07, 2018 Supervision of Manbuk-Belaya-chemech Ds6 Before
GC high level gravel road construction project November 07,
which is located in metekel zone dangur 2018 GC
wereda
6 የኢትዮጵያ መንገዶች
ባለስልጣን ኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ ለቦንጋ አመያ ጭዳ እና
October 10, 2018 ለፈለገ ሰላም መያ ጭዳ መንገዶች Geotechnical Before October
GC investigation, detail design of slide mitigation 26, 2018 GC
measure and supervision service
7 ብሔራዊ ባንክ
ጥቅምት 4፣ 2011 በሪፖርተር ጋዜጣ ለአቃቂ ካምፓስ የማማከር Before
ዓ.ም አገልግሎት (Consultancy services for Akaki November 28,

78
campus Renovation) 2018 GC

8 የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ Ethiopian Herald Magazine, Building


November 02, Renovation and other new construction design Before
2018 GC work consultancy service November 17,
2018 GC
9 የድሬድዋ መንገዶች Ethiopian Herald Magazine, maintenance
ባለስልጣን October 30, 2018 supervision of roads under the jurisdiction of Before
GC Dire Dawa, Harari and Somali region road November 17,
agencies 2018 GC
10 የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ Ethiopian Herald Magazine, Consultancy
መንግስት ኮንስትራክሽን services for geotechnical investigation,
ስራዎች ኢንተርፕራይዝ November 03, Analysis, Detail structural foundation design Before
2018 GC and revising and checking of super structural December 21,
elements of VIP G+6 dormitory to oromiya 2018 GC
police commission
11 የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ Ethiopian Herald Magazine, building and
ባለስልጣን November 03, operation of decentralized waste water Before
2018 GC treatment plant for bole Arabsa condominium December 25,
houses 2018 GC
12 የኢትዮጵያ መንገዶች Before
ባለስልጣን November 11, በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ፣ የአውራ ጎዳና ጥገና ላይ November 26,
2018 GC የማማከር ስራ 2018 GC
13 የኢ.ፌ.ድ.ሪ መንግስት የግል በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ፣በአዳማ፣ ባህር ዳር፣
ድርጅቶች የማህበራዊ ዋስትና ሃዋሳና መቀሌ ከተሞች ለሚገነቡት 2B+G+6
ኤጀንሲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የህንፃ ዲዛይን፣ የአፈር ምርምር
November 13, ጥናት፣ የአዋጭነት ጥናት፣ የከባቢያዊ ምህዳር Before
2018 GC ጥናት፣ የማማከርና ኮንትራት አስተዳደር ስራ December 14,
2018 GC

79
14 በአ/ብ/ክ/መ ምዕራብ ጎጃም
ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የቤተ-መፅሃፍት ዲዛይንና የላህ Before
አስተዳድር ከተማ ልማት November 20, ወንዝ ድልድይ የአካባቢ ተፅዕኖ ግምገማ ስራ December 06,
ቤቶችና ኮንስትራክሽን 2018 GC 2018 GC
አገልግሎት ጽ/ቤት

15 የአዲስ አበባ የወንዝና የወንዝ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ consultancy service of 16


ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት November 18, river and river side development projects Before
ጽ/ቤት 2018 GC የአዋጭነት ጥናት፣ዲዛይን ጥናት፣ የኮንስትራክሽን December 03,
ማማከርና ኮንትራት አስተዳደር ስራ 2018 GC

16 የአዲስ አበባ ዉሃና ፍሳሽ


ባለስልጣን November 18, Ethiopian Herald Magazine, consultancy Before
2018 GC service for detail design tender document December 06,
preparation and construction supervision of 2018 GC
kality catchment sewer line (phase 11)
17 የጎንደር ከተማ አስተዳደር November 24, Before
ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን 2018 GC በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የተለያዩ የዲዛይንና የማማከር December 21,
ስራዎች 2018 GC
18 የወላይታ ዞን ፋይናንስና November 24,
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ 2018 GC Ethiopian Herald Magazine, Detailed Before
Architectural and engineering design service December 25,
of the wolita zone higher court and justice 2018 GC
department
19 የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር December 01, Before
2018 GC በአዲስ ዘመን ጋዜጣ Consultancy service for December 18,
Bishoftu city asphalt Road 2018 GC

80
ጨረታው ጨረታው የሚዘጋበት ጨረታዉ የተመራለት ክፍል
ተ.ቁ የድርጅቱ ስም የወጣበት ቀን የስራው ዓይነት ቀን ስራውን ያደረሰበት ደረጃ

20 የኢትዮጵያ መንገዶች (Dec 11, 2018) No specific date


ባለስልጣን

Ethiopian hearal Consultancy Services for


the Construction Supervision of Jimma -
Chida
21 የወላይታ ዞን ፋይናንስ እና
ኢኮኖሚ ቢሮ (Dec 11, 2018) በ Ethiopian hearal ጋዜጣ ላይ
INVITATION TO ALL CATEGORY FIVE 31st date from Dec
AND ABOVE ARCHITECTURAL AND 11, 2018
ENGINEERING CONSULTANT
22. የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ
Jigjiga University invites sealed bids from 31st date from Dec
(Dec 11, 2018) eligible bidders for design of:  Detail 11, 2018
engineering design, Preparation of
specification, BOQ and Bidding Document
23. የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት
(Dec 6, 2018 በኢንደስትሪ ፓርክ ልማት ላይ የማማከር 10 days starting
ስራ.በኢትዮጵያ ሄራልድ ጋዜጣ Request for from Dec 6, 2018
Expression of Interest for Consultancy
Service for.
24 የቤሻነጉል ጉሙዝ ክልላዊ (Dec 6, 2018 Ethiopian Herald Magazine,Consultancy 31st date from በድጋሚ የወጣ
መንግስት የመንገድና Service for contract Administiration and Dec6,2018
ተራነስፖርት ቢሮ Supervision of Manbuk-Belaya-Chemech Ds6
high level gravel road construction project
which is located in metekel Zone dangur
wereda.
ጨረታው ጨረታው የሚዘጋበት ጨረታዉ የተመራለት ክፍል
ተ.ቁ የድርጅቱ ስም የወጣበት ቀን የስራው ዓይነት ቀን ስራውን ያደረሰበት ደረጃ

81
25 The Government of the 31st date of this
South Nations Nationalities በሪፖርተር ጋዜጣ Detail Engineering Design and announcement
& Peoples' Regional State (Dec16,2018) Social & Environmental Impact Assessment of
the following road projects

26 የአዲስ አባባ ቄራዎች ድርጅት Addis Ababa Abattoirs Enterprise here


The Reporter by invites all interested and eligible Feb 20, 2019 10:30
(ዘ ሪፖርተር) bidders for Design Build of Addis Ababa AM
(Dec 15, 2018 Abattoirs Enterprise Akaki Branch Abattoir
waste water treatment plant

27. የጂግጂጋ ከተማ አስተዳደር (ኢትዮጵያን Consultancy Service: consultancy service for
ሔራልድ) (Dec designs and contract management Qorahay
18, 2018 asphalt.)

28 የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባህል ሚኒስቴር Addis Zemen ( Request for Expression of Interest for January 04/2019
አዲስ ዘመን) Conceptual Architectural Design conceptual
(Dec 22, 2018) competition to get the most creative and iconic
Memorial Museum for Adwa Victory.)

29. በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን (Dec23, 2018) በ 16 ኛው ቀን 4፡00


ሥራዎች ኮርሬሽን የሕንፃ (Addis Zemen ( አዲስ ዘመን) (Mixed use ሰዓት of this
ቴክኖሎጂና ኮንስትራክሽን commercial bulding ) እና የዎል ፓኔል ፋብሪካ announcement
ዘርፍ (EPS wall Panel Factory)

82
1. የኢንፎርሜሽን ኮምኒኬሽን ቴክኖሎጂ ደጋፊ ስራ ሂደት የ 2011 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም
ሪፖርት፡፡
10.1. በማኔጅመንትኢንፎርሜሽን ሲስተም ክፍል የኮምፒዩተር ሀርድዌርና ሶፍትዌር፣የኔትወርክ
መስመር፣የኢንተርኔት አገልግሎት እና ሌሎች ተዛማጅ ሙያዊ እገዛዎችን በተመለከተ የተከናወኑ
ተግባራት፤

ህጋዊ ፈቃድ ያለው ካስፐርስኪ አንቲቫይረስ ፕሮግራም ዓመታዊ አገልግሎቱን ለመጨረስ


የቀረው አጭር ጊዜ በመሆኑ እና ፍቃዱ መታደስ ስላለበት ግዢ እንዲፈፀም የሚፈለገውን
መስፋርት አሟልተን ጠይቀናል፣
የቀጥታ ግዥ ለማከናወን እንዲያገለግል በተለያዩ ክፍሎች በቀረበልን ጥያቄ መሰረት ወቅቱን
የጠበቀ የኮምፒዩተር እና ፕሪንተር መስፈርቶችን በማዘጋጀት ለጠየቀው ክፍል አቅርበናል፣
ከተገልጋዮች በሚቀርብ ጥያቄ ተመርኩዘን የኮምፒዩተራቸውን ኦፕሬቲንግ ሲስተምና
አፕልኬሽን ሶፍትዌር እንደ አዲስ በመጫን በተሻሻለ ሁኔታ ደረጃው ከፍ እንዲል አድርገናል፣
በተለያዩ የስራ ክፍሎች ችግር የገጠማቸውን ኮምፒዩተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ የኔትወርክ መስመር
እና የኢንተርኔት አገልግሎት ብልሽቶችን በመለየት የሶፍትዌር እና የሲስተም ማስተካከያ
ተደርጎላቸዋል፣
በልዩ ልዩ ምክንያት አገልግሎት መስጠት ያልቻሉ ዴስክቶፕ እና ላፕቶፕ ኮምፒዩተሮችን
የተለያዩ አፕልኬሽን ሶፍትዌሮች እና አንቲቫይረስ ፕሮግራም በመጫን ሥራቸውን በአግባቡ
ማከናወን እንዲችሉ ተደርጓል፣
ህጋዊ ፈቃድ የሌለው አንቲቫይረስ ፕሮግራም የተጫነባቸውን ኮምፒዩተሮች አንቲቫይረስ
ዴፍኔሽን ከኢንተርኔት ተከታትሎ በማውረድ እንዲሻሻሉ በማድረግ የቫይረስ ጥቃት እንዳይኖር
ተደርጓል፣
የብሮድ ባንድ ኢንተርኔት ግንኙነት በተለያየ ምክንያት ከማሰራጫ ጣቢያው አገልግሎቱ
የመቋረጥ ችግር ሲገጥመው ለኢትዮ ቴሌኮም በስልክ በማስመዝገብ እና ረጅም ጊዜ
እንዳይወስድ የቅርብ ክትትል በማድረግ ተገቢው የስርጭት አገልግሎት እንዲቀጥል ተደርጓል፡፡

እያጋጠሙ ያሉ ችግሮች፤

ቀደም ሲል ከኢትዮ ቴሌኮም እናገኝ የነበረውን የኢንተርኔት አገልግሎት በወቅቱ ካለው የድርጅቱ
ተጠቃሚ ሠራተኛ ቁጥር በየጊዜው እየጨመረ መሄድ ጋር ለማመጣጠን ይረዳ ዘንድ እንደ ኤሮፓውያን
አቆጣጠር ከሴብቴምበር 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ የነበረውን የብሮድ ባንድ ፍጥነት መጠን በእጥፍ

83
ብናሳድግም እየተገለገልንበት የሚገኘው የኔትወርክ መስመር በወቅቱ ለአጭር ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጥ
ታስቦ የተወጠነ እና መስፈርቱን ያልጠበቀ ዝርጋታ በመሆኑ ምክንያት እያስከተለ ያለው ችግር፤

1. የኔትወርክ መስመሩ ከኤሌክትሪክ መስመር ገመዶች ጋር ጎን ለጎን በቅርበት መገኘት በኔትወርክ


መስመር ውስጥ የሚያልፉትን መረጃዎች እንዲረበሹና ተገቢውን ዝውውር እንዳይኖራቸው
ማስተጓጎሉ፣
2. የኔትወርክ ገመዱ ያለምንም መከላከያ ሙሉ በሙሉ ለአደጋ ተጋልጦ በየክፍሎቹ ወለል ላይ
መገኘት እና ጉዳት የደረሰበት ገመድ በውስጡ ያሉት የተለያዩ ክሮች እርስ በእርሳቸው
በሚገናኙበት ጊዜ በሚፈጠረው አላስፈላጊ ንክኪ ምክንያት የመረጃ ስርጭት መረበሽና
መቆራረጥ ማስከተሉ እንዲሁም የኢንተርኔት ፍጥነት አቅምን በማዳከም አገልግሎቱ
ለተጠቃሚው በአግባቡ እንዳይደረስ ከፍተኛ ተፅእኖ መፍጠሩ፣
3. የኔትወረክ ገመዱ እና ማከፋፈያ ስዊቹ ወለል ላይ በመገኘታቸው በቢሮ ፅዳት ጊዜ እና በመሳሰሉ
እንቅስቃሴዎች የኔትወርክ ገመዱ ከማከፋፈያው ላይ በቀላሉ በመነቀል የግንኙነት መቋረጥ
ማስከተል እንዲሁም ተጠቃሚዎች ያላግባብ ባልተፈቀደ መንገድ የገመዶቹን ሁለት አቅጣጫ
በአንድ ማከፋፋያ ስዊች ላይ በማገናኘት የኢንተርኔት ስርጭቱ ሙሉ በሙሉ እንዲዳከም
ማድረጉ፣
4. በተጨማሪ ደግሞ በተለያየ ምክንያት የኔትወርክ ግንኙነት ብልሽት ሲከሰት መስመሮቹን በቀላሉ

መለየት አለመቻልና ለጥገና አመቺ አለመሆን እንዲሁም አዳዲስ ተጠቃሚዎችን ወደ ግንኙነት


መስመር ማስገባት እንዲቻል ታሳቢ ያልተደረገ አደረጃጀት መሆኑ ችግሩን እንዲባባስ
አድርጎታል፡፡

የመፍትሄ አቅጣጫዎች

እያጋጠመ ያለውን ውስብስብ ችግር ከግምት ውስጥ በማስገባት ዘላቂና አስተማማኝ፣ ስርዓት እና ደንቡን
የጠበቀ ዲዛይን ተሰርቶለት እንዲሁም ትክክለኛ መስፈርቱን የሚያሟላ አዲስ የኔትወርክ መስመር
ዝርጋታ በቂ በጀት ተመድቦለት ተግባራዊ እንዲደረግ በተለያየ ጊዜ ባቀረብነው ወርሃዊ ሪፖርት
ብንገልፅም እስካሁን ድረስ ተግባራዊ አልተደረገም፡፡ በመሆኑም መስፈርቱን የጠበቀ የኔትወርክ መስመር
ዝርጋታ ለፈጣን የኢንተርኔት ግንኙነት እና ለሌሎች የኮምፒዩተር መረጃ ዝውውሮች ያለውን የላቀ
ጠቀሜታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ያቀረብነውን የመፍትሄ አቅጣጫ ትኩረት በመስጠት በቅርቡ
ተግባራዊ የሚደረግበት ሁኔታ እንዲመቻች ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
11. የሴቶች ጉዳይ ኬዝ ቲም
11.1. የበሴቶች ጉዳይ ደጋፊ ስራ ሂደት በ 2011 በጀት ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት፡፡

84
የድርጅታችን ሴቶች የት/ት ደረጃቸዉ ሃላፍነታቸዉ የሚያሳይ ስታቲክስ ዳታና ኑዑስ ኦርኔል
መሙላት
 በማዕርግ ደረጃ ም/ም/አ = 2, )/አ = 1
 በኃላፊነት በቡደን ተወካይ መሪ = 1 በኬዝ ቲም መሪ = 4
 በት/ት ደረጃ
 በማስተር = 1 በድግር = 27 ድፕሎማ = 21 12 ኛ = 5 11 ኛ = 1 10 ኛ= 5 8 ኛ = 1 7 ኛ = 1
6 ኛ= 5 አጠቃላይ 67 ሴቶች አሉን
በየ 3 ቱ ወር የድርጅታችን ሴት ሰራተኞች የእርስ በእርስ ግንኙነት እና ራሳችን እንዴት
እያበቃን ነዉ በት/ት ይሁን በስራችን እንዴት እየሰራን ነዉ በሚል ዉይይት አድርገናል ፡፡
በዚህ ዉይይት የ 2011 የተሰሩ ስራዎች አይተናል በዚህ ዉይይት ላይ በዕቅድ የተያዙት ስራዎች
ከመላጎደል በጡሩ ሁኔታ እየተሰሩ ናቸዉ ፡፡
በዚህ ዉይይት ላይ የተነሱ ሀሳቦች
ህገ-መግስታችን ያስቀመጠልን Affirmative action / ልዩ ድጋፍ ለሴቶች / በድርጅታችን ሴት
ሰራቶኞች መስፈርቱን አማልቶ ለዉድድር በቀረቡበት በማንኛዉም የዕድገት ዉድድር ሴት
በምትኖርበት ወቅት እኩል ዉጤት ካላት ዕድሉ ቅድምያ ለሴት ይሰጣታል ከአጠቃላይ ዉጤት
ተጨማሪ 3% አስከ አሁን በድርጅታችን አይተገበርም የመወዳደሪያ ነጥቦች ላይ ሴቶችን
ከመበራታታት አንፃር ተጨማሪ ከአጠቃላይ ነጥብ የሞያ ዕድገት ፣ለሐላፊነት ፣ለቅጥር 3% በድርጅቱ
መመሪያ አንዲካተትልን ጥያቄ አቅርበናል ፡፡
የሴቶች የወልድ ፊቃድ በአሰርና ሰራተኛ አዋጅ የተቀመጠዉ በመንግስት ሠራተኞች አዋጅና
በመከላከያ በተቀመጠዉ መሰረት እንዲሻሻል ጥያቄ እንድመለስልን ማለት የመግስት ሰራተኛ
ሲቪል 1 ወር ቅድም ወልድ 3 ወር ድሕረ ወልድ ፀዲቃል የመከላከያ ቅድመ ወልድ 1 ወር ድሕረ ወልድ
3 ወር ከ 4 ወር ዕርፍት በኃላ 2 ወር ግማሽ ቀን ፀድቆዋል ፡፡
የልማት ድርጅቶች የራሳቸዉ መተዳደርያ ደንብ ስለ አለቸዉ አስከ ሚሻሻል መጠበቅ አንደአለብን
ተነጋግረናል በዚህ ጉዳይ ግን ሴት ሴት ነን አሁንም ግፊት አድደረግልን የሚል ሀሳብ ተነሰተዋል
አየጠየቅን ነዉ ፡፡
ድርጅቱ ከፍሎ ያስተማራቸዉ በተላላክ ያሉ ሠራተኞች " በፋናንስ የሚሰሩ ሰራቶኞች የስራ መሻሻል
ብደረግላቸዉ ለራሳቸዉም ለድርጁቱም ትልቅ ጥቅም አለዉ ፡፡
በ 2011 ዓ/ም መግስታዊና መግስታዊ ያልሆኑት ድርጅቶች በነጻ ስልጠና አንድሰጡልን በዕቅድ ተይዞ
ነበር በአካል ሄደን ስንጠይቃቸዉ የለንም ድሮ ነበር በነጻ በህግ ዙሪያ ስራ መማከር የሴቶች ጉዳይ
በመክስኮ ያሉት በነፃ እንድያሰለጡነሉን ጠይቀን ነበር ከአሁን በፊት በነጻ ይሰጡ ነበር አሁን ግን
አንችልም ምክንያቱ የበጀት እጠረት ስላለን ነዉ ያሉን በዚህ ምክንያት ስልጠና ልናገኝ አልቻልንም ፡፡

85
በመከላከያ ኮንስትራክሽን ዲዛይን ድርጅት በሴቶች ጉዳይ ጥያቄ በመዘጋጀት በድርጁቱ ለምገኙ የስራ
ኃላፊዎች ዕቅድ ሲያቅዱ ስርዓተ -ጾታ ታካቲታላቹሁ የሚል ጥያቄ በመዘጋጀት የተገኘዉ መልስ
አናካቲትም የምል ነዉ ያሉን ክፍተት ለመስተካከል ትልቅ ጥቅም አንዳለዉ ነዉ ፡፡
የ 2010 የድርጅታችን ሴት ሰራተኞች በስራ አፈጻጸማቸዉ ጡሩ የሆኑት ሴት ሰራተኞች ቡዙ ናቸዉ
ከነሱም የተወሰኑ የተሻሉት የምበሉት የሰርትፍኬትና የተወሰነ የገንዘብ ሽልማት ሰጥተናል ፡፡
የ 2011 ዓ/ም አለም አቀፍ የፀረ-ፆታ ጥቃት /የነጭ ሪቫን/ ቀን አከባበር በተመለከተ “ጀግኒት ወንድ
ልጇን በማስተማር ፆታዊ ጥቃትን ትከላከላለች” በሚል መሪ ቃል የራሳችን አቅም በመጠቀም አጭር
የፓነል ዉይይት በመዛገጀት በአሉን አስመልክቶ የጥያቄና መልስ ዉድድር በመዘጋጀት አና ስለ HIV
ፑረሸሮች በመለጠፍና በለ ሙያ በመጋበዝ የድርጅታችን ሰራተኞች በሙሉ አጠር ያለ ግንዘቤ
አንድያገኙ ተደርገዋል ፡፡

86

You might also like