Professional Documents
Culture Documents
የቤት ኪራይ ውል ስምምነት (2)
የቤት ኪራይ ውል ስምምነት (2)
እኔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክ/ከተማ ወረዳ 13 የካርታ ቁጥር የካ/218801/11 የተሰጠበትን ቀን
20/06/2011 ዓ.ም የቦታው ስፋት 500 ካሬ ሜትር ሙሉ ግቢ የሆነውን ለተከራይ ለመኖርያ ቤትነት ሊገለገሉበት በወር
ብር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ እየከፈሉ ከህዳር 06 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 05 ቀን 2015 ዓ.ም
ድረስ ማለትም በሁለት ዓመት ውል አከራይቻቸዋለሁ፡፡ የገንዘቡን አከፋፈል በተመለከተ የሶስት ወር ቅድሚያ ክፍያ ብር
እኔም ተከራይ ከላይ አድራሻው እና የካርታ ቁጥሩ የተገለፀውን ሙሉ ግቢ የሆነውን ለመኖሪያነት ልገለገልበት
በወር 20,000.00 /ሃያ ሺህ ብር/ ሂሳብ ከፍዬ ህዳር 1 ቀን 2013 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ጥቅምት 30, 2015 ዓ.ም
ተከራይቼ ተስማምተን ተዋውለናል፡፡
ተከራይ ቤቱን ሲያስረክቡ ቤቱን በአያያዝ ወይም በአጠቃላይ ጉድለት የተነሳ ለሚደርሰው ማንኛውም ብልሽት
ተከራይ በግል ወጪያቸው አድሰው እና አስተካክለው የተሰበረ እና የተበላሸ ቢኖር ጉድለቱን በነበረበት አሟልተው
የተከራይ ግዴታ፡-
1. ተከራይ ቤቱን እና በቤቱ ውስጥ የተረከቡትን እንዲሁም የግቢን አትክልት የመንከባከብ ግዴታ አለባቸው፡፡
2. ተከራ ቤቱን በሙሉም ሆነ በከፊል ለሌላ ሶስተኛ ወገን ማስተላለፍም ሆነ ማከራየት እንዲሁም ከተከራዩበት
3. ተከራይ ቤቱን ከተከራዩበት ቀን ጀምሮ እንደ አጠቃቀማቸው ወርሃዊ የመብራት እና የውሃ ቢል እና የጥበቃ
መክፈል አለባቸው፡፡ ሳይከፍሉ ጊዜ አሳልፈው አገልግሎቱ ቢቋረጥ የአገልግሎቱን ማስቀጠያ ከግል ወጭያቸው
ሸፍነው ያስቀጥላሉ፡፡
4. ተከራይ ቤቱን ለመልቀቅ ሲፈልጉ ለአከራይ የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ግዴታ አለባቸው፡፡
5. አከራይ ስምምነቱን ለማቋረጥ ከፈለጉ የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለተከራይ ሲሰጡ ተከራይ ይህ
6. አከራይ ቤቱን በከፊልም ሆነ በሙሉ የአከራይን ስምምነት ሳያገኙ በምንም አይነት መቀየር የለባቸውም፡፡
የአከራይ ግዴታ፡-
1. አከራይ ቤቱን ካከራዩ በኋላ የተከራዮች ሰላም እንዳይበላሽ በማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡
2. አከራዮች በቤቱ ውስጥ የሚገኙትን አገልግሎት የሲስተም ችግር ካጋጠመው አፋጣኝ የጥገና ሥራ የማድረግ
ግዴታ አለባቸው፡፡
3. አከራይ ቤቱን ለማስለቀቅ ሲፈልጉ ለተከራይ የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ የመስጠት ግዴታ
አለባቸው፡፡
የዚህ ውል ጊዜ ገደብ ካለቀ እና ሁለቱም ወገኖች ከተስማሙ ውሉን ለማደስ ካልተስማሙ ግን የአንድ ወር ቅድሚያ
ማስጠንቀቂያ አንዱ ወገን ለሌላው ወገን በመስጠት ይህንን ውል በተፈፀመው መሰረት ለማፍረስ የውል ግዴታ
ገብተናል፡፡
የምስክሮች ስም እና ፊርማ