Professional Documents
Culture Documents
Rent Agreement Amendment
Rent Agreement Amendment
በዚህ ውል በግልፅ በሁለቱም ወገን ዉሉ እንድፈርስ የተስማማን ስሆነን በ… ቀን… ዓ.ም በተደረገው የአከራይ እና
የተከራይ ውል ውስጥ የተገለፁት የአከራይና የተከራይ ሌሎች መብቶችና ግዴታዎች እንደፀኑ ይቆያሉ፡፡
1
የቢሮ ኪራይ ውል 002/2023
ይህ የተሻሻለው የንግድ ቤት ኪራይ ስምምነት በቀን… የተፈረመው የንግድ ቤት ኪራይ ስምምነት አካል ሆኖ በአከራይ
እና በተከራይ መካከል ተፈፃሚ እንዲሆን ሁለቱም ተዋዋይ ወገኖች ተስማምተዋል፡፡
ስለ ተከራዩ ስለ አከራዩ
ስም፡ አቶ ሙሉጌታ ኃይሌ ስም
የስራ ኃላፊነት፡ ____ _____ የስራ ኃላፊነት ____
ፊርማ ____ _____ ፊርማ ___ _______
ቀን __ _______ ቀን ___ _ _________
ምስክሮች
1. ስም ___ 2. ስም ____ ___
ፊርማ _____ _ ፊርማ ____ _
ቀን------------------------
2.ተወካይ አቶ አለማየሁ ለታ ደቻሳ ከዚህ በፊት “አከራይ” እየተባለ/ሉ በሚጠራው/በሚጠሩት… አድራሻ አድስ አበባ
ቦሌ ክ/ከተማ፣ ወረዳ 11፣ የቤት ቁጥር አድስ የስልክ ቁጥር ……. እና ከዚህ በኋላ “ተከራይ” እየተባለ በሚጠራው
2
የቢሮ ኪራይ ውል 002/2023
በቀድሞ ስሙ ኦሮምያ ብድርና ቁጠባ በአሁኑ ሲንቄ ባንክ አ.ማ. … ኤረር ቅርንጫፍ አድራሻ፤ በአሮምያ ክልል ፍንፍኔ
ዙሪያ ልዩ ሆን ጫንጮ ከተማ ቀበሌ 03 ስሆን በመካከላችን የነበረዉ ዉል የካቲት 25/ ቀን 2013 ዓ.ም ነበር
1.4.የብህራዊ ባንክ ደምቦች እና ህግን የማያማላ ለምሣሌ፡-ካሽ ሩም፤አርቻይቭ ሩም፤የጥበቃ ቤት የሌለዉ በመሆኑ
ስሆን ባንካችን በቀን 25/06/2013 በተጻፈዉ ከ 4 ዓመት ዉል የ 2 ዓመት ክፍያን የፈጸመ ስሆን ያልተከፈለዉ የ 4 ወር
ማለትም ከግንቦት ወር ነሃሴ 30/2015 ድረስ ከፍለን ዉሉን ለማፍረስ ተስማምተናል፡፡
በዚህ ውል በግልፅ በሁለቱም በቀን 25/06/2013 ዓ.ም የተደረገው የአከራይ እና የተከራይ ውል በፍ/ሔር ሕግ
አንቀጽ 1819(1-3) መሰረት ፈርሷል፡፡
2.እኛም ተከራዮች በአንቀጽ 3(1) መሰረት በቀን 25/06/2013 ዓ.ም የተደረገው የንግድ ቤት ኪራይ ስምምነት ያፈረስን
ስሆን ያልተከፈለዉ ብር ከግንቦት አስከ ነሃሴ 30/2015 ያለዉን የ 4 ወር ብር ከቫት 15 % ጭምር 211600(ሁለት መቶ
አስራ አንድ ሺ ስድት መቶ ብር የከፈልን ስሆን ከመስከረም 1 2016 ጀምረዉ ቤቱን የምንለቅ መሆኑን በተለመደዉ
ፈርማችን አረጋግጠና፡፡
ስለ ተከራዩ ስለ አከራዩ
ስም፡ ---------------------------------- ስም
የስራ ኃላፊነት፡ ____ _____ የስራ ኃላፊነት ____
ፊርማ ___ _______ 3
ቀን ___ _ _________
የቢሮ ኪራይ ውል 002/2023
ቀን __ _______
ምስክሮች
2. ስም ___ 2. ስም ____ ___
ፊርማ _____ _ ፊርማ ____ _