Professional Documents
Culture Documents
Contract Agreement
Contract Agreement
አንቀጽ አንድ
ሶል የባህል አልባሳት መሸጫ ኃለፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከሐምሌ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ
20 ቀን 2012 ዓ.ም ድረስ ዘወትር ከሰኞ እስከ ቅዳሜ በማሰራት አስፈላጊ የመንግስት ግብር የሚከፈልበት በወር
ብር 700.00 (ሰባት መቶ ብር) ይከፍላቸዋል፡፡
አንቀጽ ሁለት
አንቀጽ ሦስት
ይህ ውል ከተፈረመበት ዕለት ጀምሮ ለአንድ ዓመት የፀና ሆኖ እንደ ሥራው አስፈላጊነት እየታየ በአዲስ ውል
ካልተተካ ውሉ የተቋረጠ መሆኑን በሁለቱም ወገኖች ግንዛቤ ይደረጋል፡፡
2. የሥራ ውል መቋረጥ
ማንኛውም የድርጅቱ ሠራተኛ ሥራውን በልዩ ልዩ ምክንያቶች መቀጠል ስይችል ሲቀር ከዚህ በታች
የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች ከድርጅቱ ጋር ያለው የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡
ስራውን ለመልቀቅ የሚፈልግ ሠራተኛ የ 30 ቀን ማስጠንቀቂያ ለድርጅቱ በቅድሚያ በፅሁፍ መስጠት አለበት
አንቀጽ አራት
የሰራተኞው ተያዥ
እኔ ወ/ሪት ውብአለም ሐይሉ ገ/ፃዲቅ የጉዳይ አስፈፃሚ የስራ መደብ ተቀጥሬ በወር ብር 1200.00 (አንድ
ሺ ሁለት መቶ ብር) እየተከፈለኝ የድርጅቱን ህግና ደንብ በማክበር ለመስራት ተስማምቸሃለሁ፡፡
እኔም }Á» ለወ/ሪት ውብአለም ሐይሉ በተመደቡበት ስራ ላይ ማንኛውንም አይነት የንብረትም ሆነ የገንዘብ
ጉድለት ወይም የድርጅቱን ህግና ደንብ የሚፃረር ተግባር ከፈፀሙ ለሚደርሰው ጉዳት ሙሉ ለሙሉ ተጠያቂ
እንደምሆን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
አንቀጽ አምስት
የዚህ ውል ተዋዋዮች ከ 30 ቀን በፊት የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን ማቋረጥ ይችላሉ፡፡
ይህ ውል ከዛሬ ሐምሌ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
ስም_____________________ ስም________________________
ቀን__________________ ቀን__________________
ምስክሮች ፊርማ
1.
2.