You are on page 1of 3

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌዴራል ነጋሪት ጋዜጣ

FEDERAL NEGARIT GAZETA


OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

አሥራ ስምንተኛ ዓመት qÜ_R $8 በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 18th Year No. 58
አዲስ አበባ ነሐሴ 06 qN 2 ሺ 4 ዓ.ም የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ ADDIS ABABA 22nd August, 2012

¥WÅ CONTENTS
xêJ qÜ_R 7)%/2 ሺ 4 ›.M Proclamation No.760/2012

የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና የብሔራዊ መታወቂያ አዋጅ… Registration of Vital Events and National Identity
....... ገጽ 6?ሺ 3)(7 Card Proclamation. …….Page 6497

አዋጅ ቁጥር 7)%/2 ሺ 4 PROCLAMATION No. 760/2012


A PROCLAMATION ON THE REGISTRATION OF
ስለወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና ስለብሔራዊ መታወቂያ የወጣ አዋጅ VITAL EVENTS AND NATIONAL IDENTITY CARD

የፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማትን WHEREAS, establishing a system of


ለማቀድ፣ የተለያዩ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ registration of vital events plays a key role in planning
political, social and economic developments, in
አገልግሎቶችን ዜጎች ማግኘት እንዲችሉ ለማድረግ እና
providing different social and economic services to
በፍትሕ አስተዳደር ቀልጣፋና ውጤታማ አሠራር citizens and in making the justice administration
እንዲኖር ለማስቻል የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ቁልፍ ሚና expedient and effective;
የሚጫወት በመሆኑ፤
ወሳኝ ኩነቶችን ዜጎች በአግባቡና በወቅቱ WHEREAS, it has become necessary to
እንዲያስመዘግቡ የሚያስችል ተደራሽ፣ ሁሉን አቀፍ እና create accessible, comprehensive and compulsory
አስገዳጅ የሆነ የምዝገባ ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ ሆኖ registration system on the basis of which citizens can
በመገኘቱ፤ effect proper and timely registration of vital events;

WHEREAS, the issuance of national


የብሔራዊ ደህንነትን ለመጠበቅ እና identity cards to citizens has become important for the
በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ለዜጎች የሚሰጡ protection of national security, and for providing
አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ለማድረግ ብሔራዊ መታወቂያ efficient services to citizens by the public and private
ለዜጎች መስጠት አስፈላጊ በመሆኑ፤ sectors;
NOW, THEREFORE, in accordance with
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ Article 55 sub-article (1) and (6) of the Constitution of
ሕገ መንግሥት አንቀጽ $5 ንዑስ አንቀፅ (1) እና (6) the Federal Democratic Republic of Ethiopia, it is
hereby proclaimed as follows:
መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE

ጠቅላላ ድንጋጌዎች GENERAL PROVISIONS

1. Short Title
1. አጭር ርዕስ
This Proclamation may be cited as the
ይህ አዋጅ “የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና የብሔራዊ “Registration of Vital Events and National
መታወቂያ አዋጅ ቁጥር 7)%/2 ሺ 4” ተብሎ ሊጠቀስ Identity Card Proclamation No. 760/2012”.
ይችላል፡፡

2. Definitions
gA ፌ Á‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R $8 ነሐሴ 06 qqqN 2 ሺ 4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 58 22nd August 2012 ............. page 6498

2. ትርጓሜ
6 ሺ፬፻፺ 8
In this Proclamation unless the context
otherwise requires:
የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ
በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡- 1/ “vital event” means birth, marriage, divorce
or death, and includes adoption, and
1/ “ወሳኝ ኩነት” ማለት ልደት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ ወይም ሞት ሲሆን acknowledgement and judicial declaration
ጉዲፈቻን፣ ልጅነትን መቀበል እና አባትነትን በፍርድ ቤት of paternity;
ማወቅን ይጨምራል፤
2/ “register of civil status” means a register
wherein particulars of vital events are recorded
2/ “የክብር መዝገብ” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት የወሳኝ ኩነት
in accordance with this Proclamation;
መረጃዎች የሚመዘገቡበት መዝገብ ነው፤
3/ “የክብር መዝገብ ሹም” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት ወሳኝ 3/ “officer of civil status” means an officer
ኩነትን እንዲመዘግብ የተመደበ ኃላፊ ነው፤ assigned to register vital events in
accordance with this Proclamation;
4/ “አስመዝጋቢ” ማለት በዚህ አዋጅ መሠረት ወሳኝ ኩነትን
የማስመዝገብ ኃላፊነት ያለበት ሰው ነው፤ 4/ “declarant” means a person who has the
responsibility to declare a vital event for
registration in accordance with this
5/ “መደበኛ መኖሪያ ቦታ” ማለት በፍትሐ ብሔር ሕግ ከአንቀጽ Proclamation;
1)'3 እስከ አንቀፅ 1)(1 የተደነገገውን የሚያሟላ የአንድ 5/ “principal residence” means the place where
ግለሰብ መኖሪያ ቦታ ነው፤ an individual resides that satisfies the
6/ “አግባብ ያለው የፌዴራል አካል” ማለት የወሳኝ ኩነት provisions of Article 183 to Article 191 of
ምዝገባን ወይም ብሔራዊ መታወቂያ መስጠትን the Civil Code;
በሚመለከት በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ የተቋቋመ አካል 6/ “appropriate federal organ” means an organ
ነው፤
established by the Council of Ministers
regulation with respect to the registration of
7/ “አግባብ ያለው የክልል አካል” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ 5 vital events or the issuance of national
መሠረት የተቋቋመ ወይም የተሰየመ የክልል አካል ነው፤ identity card;
8/ “የአስተዳደር ጽሕፈት ቤት” ማለት የወሳኝ ኩነት ምዝገባ 7/ “appropriate regional organ” means a
የሚከናወንበት የክልል ዝቅተኛው የአስተዳደር እርከን regional organ established or designated
ጽሕፈት ቤት ነው፤ pursuant to Article 5 of this Proclamation;

9/ “ብሔራዊ መለያ ቁጥር” ማለት አንድን ኢትዮጵያዊ


8/ “administrative office” means an office of a
ከሌሎች ግለሰቦች ለመለየት የሚያገለግል ቁጥር ነው፤ region's lowest level of administrative
hierarchy where the registration of vital
0/ “ለአካለ መጠን መድረስ” ማለት የአስራ ስምንት ዓመት events carried out;
እድሜ መሙላት ሲሆን ከሞግዚት አስተዳደር ነጻ መውጣትን
ይጨምራል፤ 9/ “national identification number” means a
number used to identify an Ethiopian from
01/ “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ other individuals;
ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት አንቀጽ #7(1) የተመለከተው ክልል
ሲሆን የአዲስ አበባ እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን 10/ “attainment of majority” means attainment
ይጨምራል፤ of the age of eighteen years, and includes
emancipation;
02/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት 11/ “region” means any state referred to in Article
የተሰጠው አካል ነው፤ 47(1) of the Constitution of the Federal
03/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለፀው የሴትንም ይጨምራል፡፡ Democratic Republic of Ethiopia and includes
the Addis Ababa and Dire Dawa city
administrations;
6 ሺ፬፻
3. የተፈፃሚነት
፺9 ወሰን 12/ “person” means any natural or juridical
person;
ይህ አዋጅ፡-
13/ any expression in the masculine gender
1/ የወሳኝ ኩነት ምዝገባን በሚመለከት በማንኛውም
includes the feminine.
ኢትዮጵያዊ፤ እና
2/ ብሔራዊ መታወቂያን በተመለከተ ለአካለ መጠን በደረሰ
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ፤
3. Scope of Application
ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
This Proclamation shall apply:
gA ፌ Á‰L ነ U¶T Uz¤È qÜ_R $8 ነሐሴ 06 qqqN 2 ሺ 4 ›.M Federal Negarit Gazeta No. 58 22nd August 2012 ............. page 6499

You might also like