Professional Documents
Culture Documents
የኪራይ ው ል
የኪራይ ው ል
ይህ የቤት ኪራይ ውል ስምምነት የተደረገው በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በደብረ ዘይት ከተማ በወረዳ 01
ቀበሌ……..በአኢትዮጵያ ካቶሊካውያን ምእመናን ቤተክርስቲያን ስም ተመዝግቦ የሚገኘው በም/ቤቱ ተወካይ በአቶ
ኃይሌ ሸዋና (ከአሁን በኋላ አከራይ ተብሎ ይጠራል) በ……………………………………….(ከአሁን በኋላ ተከራይ
ተብሎ ይጠራል) መካከል ተደረገ ነው፡፡
የቦታው ስፋት 3000 ሜ.ካ. ሲሆን ቤቱ በ…….ሜ.ካ. ላይ አርፏል፡፡በመሆኑም አከራይ ቤቱን በየወሩ በ
ብር……………………………….(…………………………………………………………….) ቫትን
ጨምሮ ለተከራይ ለማከራይት ተስማምቷል፡፡ተከራይ ደግሞ ከላይ በተጠቀሰው የብር መጠንና ቫት በየወሩ
ለመክፈል ተስማምቷል፡፡
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፡፡
2.2 አከራይ ወይም ወኪሉ ከ 48 ሰዓታት በፊት በስልክ ወይም በሌላ በተመቸው መንገድ አሳውቆ
3.1. ተከራይ ቤቱን ሲለቅ ቤቱን፣ግቢውንና አጥሩን ሲከራይ በነበረበት ሁኔታ ማስረከብ አለበት፡፡
3.3. ተከራይ በገባው ውል መሠረት በቤቱም ሆነ በግቢው ላይ ያለ አከራይ ዕውቅና ምንም ዓይነት
መለጠፍ ይችላል፡፡
3.5. ተከራይ የጥበቃ ሠራተኞች ደመወዝ ፣የውሃና መብራት ፍጆታዎችና ተዛማጅነት ያላቸውን
ወጪዎች ይሸፍናል፡፡
3.6. ተከራይ ቤቱንና ግቢውን ያለአከራይ የጽሑፍ ስምምነት ሶስተኛ ወገን ማስተላፍም ሆነ
ማከራየት አይችልም፡፡
3.8. ተከራይ የቤቱን ኪራይ በተስማማው ውል መሠረት ወቅቱን ጠብቆ መክፈል አለበት፡፡
አንቀፅ 5፡አጠቃላይ፡
5.6. ምናልባት ችግሮች ቢከሰቱ ወደ ሕግ ከመሄድ በፊት በውይይት እንዲፈቱ ጥረት ይደረጋል፤ይህ
ሳይሳካ ቢቀር ሁለቱም በመረጡት አስታራቂ ይዳኛሉ፤ በዚህ የማይስማሙ ከሆነ ተጎዳሁ
ገንዘብ አይመለስለትም፡፡
6.3 ተከራይ ኪራይ መክፈሉን ከ 30 (ሠላሳ) ቀናት በላይ የሚያዘገይ ከሆነ ውሉ ይቋረጣል፡፡
፡
6.4. ከዚህ ውል ስምምነት ውጪ አከራይ ወይም ተከራይ የሕግ ጥሰት ፈፅሞ ቢገኝ
አንቀፅ 7፡-የክፍያ ጊዜ
(………………………………………………) ይከፍላል፡፡
7.2. ተከራይ በቅድሚያ የከፈለው ኪራይ ሲያልቅ በየወሩ መጀመሪያ ባሉት አምስት ቀናት ውስጥ
SPS 346 ገቢ ለማድረግ ተስማምቷል፤ የገቢ ደረሰኙ ለም/ቤቱ ዋና ፀሐፊ ለአቶ ኃሌ ሸዋ በግንባር ወይም
አመቺ በሆነ መንገድ ይሰጣል፡፡
1. የም/ቤቱ ተወካይ/አከራይ፡-
ስም……………………..አድራሻ………………..ስልክ…………………………ፊርማ…………
ስም ………………….አድራሻ…………………ስልክ…………………………ፊርማ………
ምስክሮች፡-
2.ስም…………………………አድራሻ……………………..ስልክ……………………………ፊርማ……
3.ስም…………………………አድራሻ…………………….ስልክ…………………………….ፊርማ…….