Professional Documents
Culture Documents
አሰሪ፡ ሰዐዳ ሁላላ ኮሚፒዉተር አክሰሰሪ ንግድ (“ኤኬ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግል ማኅበር) አድራሻ አዲስ
አበባ፣ ኢትዮጵያ
እና
አሠሪው በሥራ መደቡ ሠራተኛውን ለማሰራት የሚፈልግ በመሆኑ እና ሠራተኛውም ለሚከፈለው ደመወዝ ለአሰሪው
አገልግሎት መስጠት የሚፈልግ በመሆኑ ይህ ዉል ይፈፀማል፣
4. ተግባራት እና ኃላፊነቶች
በማዋል ይመራል
ያደርጋል
የ 11 ወራት አገልግሎት ከሰጠ በኋላ ሠራተኛው የ 14 የሥራ ቀናት ፈቃድ የማግኘት መብት
አለው፡፡ ክፍያ የሚከፈልበት የዓመት ፈቃድ ቀናት ብዛት ለእያንዳንዱ የአገልግሎት ዓመት
በአንድ ቀን ይጨምራል፡፡
አንድ ሠራተኛ ይፋዊ የሕክምና ማስረጃ ሲያቀርብ የ 10 ቀናት የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ
ጋር የማግኘት መብት ይኖረዋል፡፡
በምሣ ዕረፍት ጊዜ ካልሆነ በቀር በሥራ ሰዓታት የግል ስልክ ማነጋገር የተከለከለ ነው፡፡
በሥራ ሰዓታት ማንኛውም ችግር ያጋጠመ እንደሆነ፣ ለጉዳዩ ወዲያውኑ ተገቢውን ትኩረት
በመስጠት በቀጣይ ሰላሳ ደቂቃዎች ጊዜ ውስጥ መፍትሔ መስጠት ይገባል፡፡ ሆኖም ግን
ሁኔታው ለዋናው ሥራ አስኪያጅ መገለጽ አለበት፡፡
9. የሠአሰሪዎች ግዴታ
አሠሪ ሠራተኛ
ስም ፡- ስም፡-
ቀን፡- ቀን፡-
ፊርማ፡- ፊርማ፡-
ዋስ፡-
ስም ፡-
ቀን፡-
ፊርማ፡-