You are on page 1of 109

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የሞጆ ወደብና ተርሚናል ዳይሬክተር (ለሁሉም)

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅርንጫፍ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት(በያሉበት)

ዘርፍ ፡ ወደብና ተርሚናል አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ ም/ዋና ስራ አስፈፃሚ


(ለየብስ ወደቦች ኦፕሬሽን ማስተባበሪያ መምሪያ)

ዝርዝር ተግባራት

1. የቅ/ጽ/ቤቱን የሥራ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል ሥራ ላይ በማንዋል ተግባራዊነቱን ይከታተላል፡፡


2. የድርጅቱን ተልዕኮ ለማሳካትና የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን እንቅስቃሴ በብቃት ለመምራት ስትራቴጂ
ይነድፋል፣ ባለሞያዎች በስራ ላይ በማሳተፍ የሙያ ክህሎታቸውን በማጎልበት ያቅዳል፣ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፣ ያግዛል፣ ምክር ይሰጣል፣ ከወቅቱ የቴክኖሎጂ ለውጥ ጋር ለመሄድ የቅ/ጽ/ቤቱን የሰው ኃይል
አቅም ያጎለብታል፡፡
3. ቅ/ጽ/ቤቱን የሚመለከቱ ህጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች የከፍተኛ ማኔጅመንት አቅጣጫዎች
በመንግሥት፣ የፋይናንስ ቁጥጥር ስርዓት መመሪያዎች፣ ፖሊሲና አሰራር ሥርዓት በትክክል መተግበሩን
ያረጋግጣል፣ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
4. የሰው ኃይል፣ የወደብ ማሽነሪዎችና መሳሪዎች ለቅ/ጽ/ቤቱ እንዲሟላ ማድረግና በአግባቡ በጥቅም ላይ
እንዲውል ያስተባብራል፣ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
5. በተቀናጀ የአካባቢ ጥበቃ እና የጤናና የሴፍቲ ፖሊሲ (Integrated Enviromental and health
and safety policy) መሰረት አጠቃላይ የሴፍቲና ሴኩሪቲ ስራዎችን በማቀድ ሥራ ላይ በማዋል
አፈፃፀሙን ይከታተላል፡፡
6. በቅ/ጽቤቱ በሚሰጡ አጠቃላይ የኦፕሬሽን አገልግሎቶችና የሥራ እንቅስቃሴዎችን ማለትም
በመልቲሞዳል ትራንስፖርት ሥርዓት ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡትን ኮንቴነራይዝድ ዕቃዎች፣ ብትን
ዕቃዎች፣ ተሸከርካሪዎች (RORO) የዝግና የግልጥ መጋዘን የ`CFS area` የክልሪንግና የፎርዋርዲንግ
አገልግሎትና የወጪ “Export“ ንግድ ድጋፍ ከመስጠት አኳያ ባዶ ኮንቴነሮችን ለላኪዎች መቅረቡን
ባለው የድርጅቱ መመሪዎችና ደንቦች መሰረት መፈፀሙን ያረጋግጣል፣ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
ይቆጣጠራል፡፡
7. በቅ/ጽ/ቤቱ ለሚሰጡ የወደብና ተርሚናል ክሊሪንግና ፎርዋርዲንግ አገልግሎቶች፣ የኮንቴይነር ማስያዣና
ዲሜርጅ ክፍያ ባለው የድርጅቱ ታሪፍ፣የፋይናንስ ደንቦችና መመሪዎች መሰረት መሰብሰቡን
ያረጋግጣል፣ይቆጣጠራል፡፡

1
8. በወደቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች በፀደቁ ማኑዋሎች እና ስታንዳርድ እየተሠሩ መሆኑንና በ ‘ ICT system’
የታገዘ እንዲሆን ለበላይ አካላት ሃሣብ ያቀርባል፣ተግባራዊነቱን ይከታተላል፡፡
9. ለገቢና ወጪ ዕቃዎች አገልግሎት አሰጣጥ የሚያገለግሉ ማንዋሎችና መመሪያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና መስጠትና በፀደቀው ዕቅድ መሰረት እንዲከናወን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
10. ከባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ ቅንጅት በመፍጠር የአሰራር ችግሮችን ይፈታል፡፡
11. የድርጅቱን ሃብትና ንብረት በአግባቡ ለመቆጣጠር ያመች ዘንድ በድርጅቱ የግዢና ንብረት አሥተዳደር
መመሪያ መሠረት መፈፀሙን ይከታተላል፣ይቆጣጠራል ማንኛውንም ወጪዎች፣ግዥዎችና ክፍያዎች
ቅ/ጽ/ቤቱ በተሠጠው የሥልጣን ውክልና መሠረት ይፈፀማል፣ይከታተላል፡፡
12. በቅ/ጽ/ቤቱ የዓለም አቀፍ መዳቢ ድርጅት (ISO) ያለውን የጥራት ሥራ የአመራር ሥርዓት (OMS)
ወይም ከእንዱስትሪው ሥታንዳርድ (International Standard KPI’S) ጋር የተጣጣመ እንዲሆን
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
13. በወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤቱ ውስጥ የሚሰጡ አገልግሎቶች የደንበኛን ፍላጎት እንዲያረኩ ድጋፍ
ይሰጣል፤የተገልጋዮችን ቅሬታ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት ለሚነሱ ቅሬታዎች በወቅቱ ተገቢውን ምላሽ
ይሰጣል፡፡
14. የቅ/ጽ/ቤቱን ሰራተኞችና ማኔጅመንት ትምህርትና ሥልጠና እንዲያገኙ ያመቻቻል፡፡ የኦፕሬሽን የድጋፍ
ሥራዎች በጀት እንዲደገፍ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
15. የሪስክ አሰስመንት ትንተና በማካሄድ እንዲተገበሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
16. የቅ/ጽ/ቤቱን የዕለት፣የሣምንት፣የወር፣የሩብ ዓመት፣የስድስት ወር፣የዘጠኝ ወር እና የዓመት የሥራ
አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ክትትልና ግምገማ ማከናወን፡፡ ለሚመለከተውም አካላት እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
17. ከዘርፍ የሚሰጡ ከስራ ጋር የሚገናኙ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-


መጠሪያ፡- ተርሚናል ፕላነር

የሚገኝበት ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት፡-
ቤት፡- ሞጆ

ዋና ክፍል፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን/ ፕላኒንግ

ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለተርሚናል ኦፕሬሽን/ ለፕላንኒግ

ዝርዝር ተግባራት

1. የወደቡን የኮንቴይነር ተርሚናል የመያዝ አቅምና የማስቀመጫ ቦታ (terminal layout) የተርሚናል


አጠቃቀም ምርታማነትን በሚጨምር መልኩ ዝርዝር እቅድ ያዘጋጃል፣

2
2. ወደ ወደቡ የሚመጡትን ጭነቶች ሙሉ መረጃ አሥቀድሞ ይቀበላል በተጨማሪም ከጅቡቲ ባህር
ወደብ የተነሱትን ጭነቶች መረጃ (Loading Report) በኢ.ሜይል በመቀበል ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያሠራጫል፡፡ (ለበር ቁጥጥር፣ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ወዘተ)
3. የተቀበለውን መረጃ መሰረት በማድረግ ወደ ወደቡ የሚደርሱበትን ቀን በመገመት (ETA) ከበር
ቁጥጥርና ከኮንቴይነር ኦፕሬሽን ሠራተኞች ጋር ግንኙነት በማድረግ ኮንቴይነሮቹ የሚራገፉበትን ቦታ
ያቅዳል፣ያዘጋጃል፣መረጃውን ያስተላልፋል፡፡
4. አደገኛ ጭነቶችና ባለማቀዝቀዣ ጭነቶች ወደ ወደቡ ከመድረሳቸው በፊት ሥለ ዕቃው ምንነት
አስቀድሞ እንዲለይ በማድረግ ቀድሞ ወደተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ ለሚመለከታቸው አካላት
መረጃውን ያስተላልፋል፡፡
5. በኦፕሬሽን ወቅት የኮንቴይነሮች የቦታ ለውጥ (shifting) በሚኖርበት ወቅት በየዕለቱ ከኮንቴይነር
ሠራተኞች መረጃውን በመቀበልና ማስተካከያ በማድረግ ለቀጣይ የተርሚናል ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
6. በወደቡ ረጅም ቆይታ ያደረጉ ኮንቴይነሮችን በወቅቱ ዝርዝር በማዘጋጀት ሪፖርት ያደርጋል፡፡
7. በየዕለቱ በተርሚናል ውስጥ ያለውን ክፍት ቦታ (free space) ከነሎኬሽኑ በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኮንቴይነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር ቡድን አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅርንጫፍ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለ}`T>“M *ý_i” ª“ ¡õM Y^ ›eŸ=ÁÏ

ዝርዝር ተግባራት

1. የገቢና ወጪ ኮንቴነራይዝድ ዕቃዎች በወደብ መግቢያ በር ላይ ሲደርሱ በጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሠር


የተረጋገጠ የትራንዚት ማብቂያ መመታቱንና ለበር ቁጥጥር ኦፕሬሽን ደርሶ የበር መግቢያ ፍቃድ (Gate
Pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ (EIR)
Pass) EIR) ሠነዶች ተዘጋጅቶ ወደ ተርሚናል መግባቸውን ያረጋግጣል፡፡

2. ወደ ተርሚናል የገቡ ኮንቴነራይዝድ ዕቃዎች በሰነድ ላይ በተመለከተው አኳኋን ዕቃው ቀድሞ


በተዘጋጀለት ስፍራ መራገፉን እንዲሁም የቦታ ለውጥ (Shifting) በሚኖርበት ጊዜ መረጃው በወቅቱ
በትክክል መተላለፉን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

3. በበር ቁጥጥር ሠራተኛ የሚዘጋጅ የርክክብ ሠነዶች


ሠነዶች (Gate pass and EIR)፣
EIR)፣ እና የጅቡቲ ትራክ ዌይ ቢል
ለዶክመንቴሽን ኦፊሰር እና ለሎች ለሚመለከታቸው ክፍሎች መተላለፉን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

3
4. ወደ ተርሚናል የገቡ ኮንቴነሮች በደህና ሁኔታ ስለመኖራቸው በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር
በማድረግ የተለየ ነገር ሲኖር ወዲያውኑ ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡

5. የዕቃ ርክክብ የተደረገባቸውንና ሌሎች አገልግሎት የተሰጠባቸው መረጃዎች በአግባቡ በኮምፒውተር


ተመዝገበው መያዛቸውንና ጥራታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

6. በኮንቴይነር ታሽገው የሚመጡ አደገኛ ዕቃዎችና ባለማቀዝቀዣ ኮንቴይነሮች መረጃዎችን ቀድሞ


በመለየት አስቀድሞ በተቀመጠላቸው ቦታዎች (Bay Plan) SW[ƒ ›ÑMÓKAƒ እንዲያገኙ
ያስተባብራል፣ ያጋግጣል፣ ይቆጣጠራል፡፡

7. ለጉምሩክ ፍተሻ ተግባር ለአንስታፊንግ/


ለአንስታፊንግ/ እስታፊንግ እና ወደ ተሽከርካሪ አንስታፍ ሆነው ለሚጫኑና ወደ
መጋዘን የሚቀርቡ ኮንቴይነሮችን በተላለፈው የሥራ ትዕዛዝ መሠረት መቅረባቸውን ይከታተላል፣
ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡

8. በወደቡ ውስጥ በኮንቴይነር ለመጡ ዕቃዎች የተሰጡ አገልግሎቶች በአግባ ገቢ እንዲሠበሰብላቸው


ለማድረግ አስፈላጊ የሖኑ መረጃዎች ለቢሊንግ መላኩን ይከታተላል፡፡

9. ወደ ወደቡ የገባ ኮንቴይነር በሚወጣበት ወቅት ተገቢው የሰው ኃይል፣ የመሳሪያ ዝግጅት መደረጉን፣
የሥራ ትዕዛዝ በወቅቱ መላኩን፣ መጫኑና መውጫ በር ላይ ተገቢው ሠነድ ተዘጋጅቶ መውጣቱን
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡

10. ከወደቡ ሙሉ ኮንቴይነር ጭነው የወጡ ተሽከርካሪዎች ባዶ ኮንቴይነሩን ይዘው ወደ ወደቡ ሲመራው
የኮንቴይነር ውስጣዊና ውጫዊ ፍተሻ ተደርጎ የመግቢያ በር ፍቃድ (Gate Pass) እና የኮንቴይነር
መረካከቢያ (EIR) ሠነዶች ተዘጋጅቶላቸው ቀድሞ በተዘጋጀላቸው ቦታ (Location) መራገፉን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

11. ባዶ ኮንቴይነር ወደ ጅቡቲ ለመመለስ/


ለመመለስ/ ለመጫን በአሽከርካሪዎች ጥያቄ በሚቀርብበት ወቅት ባለው
የባዶ ኮንቴይነር አሰራር መመሪያ መሠረት መፈፀሙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

12. የገቢ ጭነት መረጃ (Cargo manifest) እና ትራክ ማንፊሴት ለሥራ ክፍሎች መተላለፉንና ጭነቱን
ለማስተናገድ በሚያስችላቸው ሁኔታ አስፈላጊውን የሰው ኃይል፣ የቦታ እና የመሳሪያ ዝግጅት
እንዲደርስ ክትትል ያደርጋል፡፡

13. የኮንቴይነር ድርደራ፣ የኮንቴይነር መረጃና እንቅስቃሴዎችን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

14. በሥሩ የሚገኙ ሠራተኞችን አስተባብሮ ያሰራል፡፡

15. የቡድኑን ዕቅድ ያዘጋጃል፣ አፈፃፀሙን በተመለከተ ወቅታዊ ሪፖርት ያደርጋል፡፡

16. ¾Y^ ›ðíìU ¨p ታ© ]þ`ƒ Ák`vM::

17. Ÿp`w ኃላፊ ¾T>WÖ<ƒ” K?KA‹ }Óv^ƒ” ÁŸ“¨<“M::

4
5
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኮንቴይነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅርንጫፍ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን ኃላፊ

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለኦፕሬሽን ኃላፊ

ዝርዝር ተግባራት

1. ጉምሩክ ለፍተሻ የሚፈልጋቸውን ኮንቴይነሮች ወደ CFS እና መጋዘን እንዲቀርቡ


በትራንዚተሮች ጥያቄ ሲቀርብ የሥራ ትዕዛዝ ማውጣት፡፡

2. የጉምሩክ ፍተሻ ሲጠናቀቅ የተሰጡትን አገልግሎቶች በትክክል መቆጠራቸውን ማረጋገጥ፡፡

3. ክፍያ ለተፈፀመባቸው እቃዎች የመኪና መግቢያ ፈቃድና የጭነት ትዕዛዝ ያወጣል፣ መጫኑንም
ይከታተላል፡፡

4. የወደብ ተርሚናል፣ መሳሪያዎች፣ መጋዘኖችና የሰው ኃይል የሚያከናውኑት ተግባራት በተቀመጠላቸው


ይቆጣጠራል፡፡
ስታንደርድ መሰረት መሆኑን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡

5. በየቀኑ ከወደብና ተርሚናል የሚገቡና የሚወጡ ኮንቴይነሮች መረጃ ይከታተላል፡፡

6. የየቀኑን የኦፕሬሽን የሥራ እንቅስቃሴ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡

7. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያሰራል፡፡

6
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ሲኒየር ኦፕሬሽን ኦፊሰር

የሚገኝት መምሪያ/አገልግሎት፡ ሞጆ ወደብ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል ሥ/አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት


1. በወደቡ ውስጥ ለኮንቴራይዝድ ካርጎ፣ ለተሽከርካሪዎች (RORO) እና ለብትን ዕቃዎች የማከማቻ ቦታ (Bay
Plan) በአግባቡ መፈፀሙን ß ታ}LM::
2. የወደብ ተርሚናል፣ መሳሪያዎች፣ መጋዘኖችና የሰው ኃይል የሚያከናውኑት ተግባራት በተቀመጠላቸው
ስታንደርድ መሰረት መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል ለሚመለከተው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
3. በተርሚናል ውስጥ የሚደረጉ የኮንቴይነሮች እንቅስቃሴዎችን የድርጅቱን (የወደቡን)
የወደቡን) የማሽን አጠቃቀም
ምርታማነቱን በጠበቀ መልኩ እንዲከናወን ያስችል ዘንድ የኮንቴይነር እንቅስቃሴዎችን (Shifting) እንዲቀንስ
ያደርጋል፡፡
4. በተርሚናል ውስጥ የሚደረጉ የኮንቴይነር እንቅስቃሴዎች ላይ የቦታ ለውጥ (Shift)
Shift) በሚኖርበት ወቅት ባለው
የሥታንዳርድ ሠዓት መሠረት በወቅቱ ማስተካከያ (Update)
Update) መደረጉን ይከታተላል፡፡ የሎኬሽን ችግር
በሚከሠትበት ወቅት በአፋጣኝ መፍትሄ ይሠጣል፡፡
5. በወደቡ ውስጥ ለሚሠጡ አገልግሎቶች ደንበኛው ጥያቄ በሚያቀርብበት ወቅት ‘SSR’
‘SSR’ እና ‘work order’
ከተሠራ በኋላ ማረጋገጫ (Approve)
Approve) ይሠጣል፡፡ ሥራው መሰራቱን በመከታተል ‘Acceptance’ ይሠጣል፡፡
6. የኮንቴነር የአካል ቆጠራ (physical Counting)
Counting) በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ እንዲከናወን uTÉ[Ó Ÿ ‘OPIS
system’ "K¨< v”e Ò` S××S<” Á[ÒÓ×M፣ M¿’ƒ "KU ¾M¿’~” S”e¯@ uT×^ƒ KT>SKŸ}¨< ]þ`ƒ
ÁÅ`ÒM::
7. በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ስርዓት ወደ ወደቡ የመጡ ማናቸውም የገቢ ዕቃዎች እና ከሀገር የሚወጡ
ዕቃዎች መረጃ በአግባቡ መያዙን ያረጋግጣል ይቆጣጠራል፡፡
8. ኦፕሬሽናል በሆኑ የሥራ መስኮች ላይ በቡድን አስተባባሪዎች ላይ የሥራ ጫና በሚበዛበት ወቅት እገዛ
ያደርጋል፡፡
9. የተሰሩ ሥራዎችን ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ የ 6 ወር፣ የ 9 ወር እና አመታዊ ሪፖርት በማጠናቀርና በማዘጋጀት
ለክፍሉ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

7
ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለኮንቴይነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡለትን ሰነዶች በመቀበል የመኪና ሰሌዳ፣ የኮንቴነር ቁጥር፣
የሹፌር ስምና የመንገድ ወረቀት (way bill) በማመሳከር ኮንቴነሩ ቀድሞ በተዘጋጀለት ሥፍራ (Location)
እንዲራገፍ ለማሽን ኦፕሬተር የሥራ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ስለመራገፉ “way
“way bill” ላይ ማህተምና ፊርማውን
በማኖር ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡ በመጨረሻም በአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ ሥራው የተጠናቀቀበትን ሠዓት
በመሙላት ሹፌሩን ያሰናብታል፡፡

2. በተርሚናል የተቀመጠ ኮንቴነር የተራገፈበትን ትክክለኛ ቦታ የሚጠቁም መረጃ በ”EIR” ላይ ሞልቶ


ወዲያውኑ ለዳታ ኢንኮደር ኦፕሬሽን ሰራተኛ ለምዝገባ ይልካል፡፡

3. ባዶ ኮንቴነሮችን ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡትን ሠነዶች በማረጋገጥ ቀድሞ
በተዘጋጀላቸው ቦታ ተረክቦ ያስቀምጣል፣ የባዶ ኮንቴነር መረጃ ለሚመለከተው የሥራ ክፍል ያሰራጫል፡፡

4. አደገኛ የሆኑ (Hazardous) ኮንቴነሮች ምንነት ቀደም ብሎ በመለየት ለብቻ በተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ
ያደርጋል፡፡

5. የኮንቴነር ቦታ ለውጥ (Shifting)


Shifting) በሚኖርበት ወቅት ይህንኑ የኮንቴነር እንቅስቃሴ መረጃ በተቀመጠው
ሥታንዳርድ መሰረት በወቅቱ ይልካል፡፡
ይልካል፡፡

6. ኮንቴነር እንዲጫን በተላለፈለት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ተገቢውን የማሽንና የሰው ኃይል ዝግጅት በማድረግ
ጭነቱን የሚጭነው ተሽከርካሪ እንደደረሰ የሰሌዳ ቁጥር፣ የሚጫነው ኮንቴነር ቁጥርና መጠን በማመሳከር
አስጭኖ ተሽከርካሪው ወደበር እንዲሄድ ያደርጋል፡፡

7. ለጉምሩክ ፍተሻና ለአስንስታፊንግ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ኮንቴነሮች በተላለፈበት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት
ወደ ተፈለገው ቦታ እንዲዛወሩ ያደርጋል፡፡

8. ባለማቀዝቀዣ ኮንቴነር ጭነቶች መረጃ ቀድሞ በመያዝ ቀድሞ በተለየለት ቦታ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡

9. ስለሥራ አፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

8
9
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ኃላፊ

ዝርዝር ተግባራት

1. ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡለትን ሰነዶች በመቀበል የመኪና ሰሌዳ፣ የኮንቴነር ቁጥር፣
የሹፌር ስምና የመንገድ ወረቀት (way bill) በማመሳከር ኮንቴነሩ ቀድሞ በተዘጋጀለት ሥፍራ (Location)
እንዲራገፍ ለማሽን ኦፕሬተር የሥራ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ስለመራገፉ “way
“way bill” ላይ ማህተምና ፊርማውን በማኖር
ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡ በመጨረሻም በአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ ሥራው የተጠናቀቀበትን ሠዓት በመሙላት
ሹፌሩን ያሰናብታል፡፡

2. በተርሚናል የተቀመጠ ኮንቴነር የተራገፈበትን ትክክለኛ ቦታ የሚጠቁም መረጃ በ”EIR” ላይ ሞልቶ ወዲያውኑ
ለዳታ ኢንኮደር ኦፕሬሽን ሰራተኛ ለምዝገባ ይልካል፡፡

3. ባዶ ኮንቴነሮችን ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡትን ሠነዶች በማረጋገጥ ቀድሞ በተዘጋጀላቸው
ቦታ ተረክቦ ያስቀምጣል፣ የባዶ ኮንቴነር መረጃ ለሚመለከተው የሥራ ክፍል ያሰራጫል፡፡

4. አደገኛ የሆኑ (Hazardous) ኮንቴነሮች ምንነት ቀደም ብሎ በመለየት ለብቻ በተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ
ያደርጋል፡፡

5. የኮንቴነር ቦታ ለውጥ (Shifting)


Shifting) በሚኖርበት ወቅት ይህንኑ የኮንቴነር እንቅስቃሴ መረጃ በተቀመጠው ሥታንዳርድ
መሰረት በወቅቱ ይልካል፡፡
ይልካል፡፡

6. ኮንቴነር እንዲጫን በተላለፈለት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ተገቢውን የማሽንና የሰው ኃይል ዝግጅት በማድረግ
ጭነቱን የሚጭነው ተሽከርካሪ እንደደረሰ የሰሌዳ ቁጥር፣ የሚጫነው ኮንቴነር ቁጥርና መጠን በማመሳከር አስጭኖ
ተሽከርካሪው ወደበር እንዲሄድ ያደርጋል፡፡

7. ለጉምሩክ ፍተሻና ለአስንስታፊንግ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ኮንቴነሮች በተላለፈበት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ወደ
ተፈለገው ቦታ እንዲዛወሩ ያደርጋል፡፡

8. ባለማቀዝቀዣ ኮንቴነር ጭነቶች መረጃ ቀድሞ በመያዝ ቀድሞ በተለየለት ቦታ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡

9. ስለሥራ አፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡


10
11
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት/ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለኮንቴይነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. ወደ ኦፕሬሽን ዋና ክፍል የሚመጡለትን የኦፕሬሽን ሠነዶች ተገቢውን የመረካከቢያ ሠነድ


በመሙላት ይረከባል፡፡

2. የተረከባቸውን ሠነዶች ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡

3. ወደ ግልፅና ዝግ መጋዘን የገቡ ጭነቶች መረካከቢያ ሰነድ (GOODS RECEIPT DOCUMENT)


ከመጋዘን ሠራተኛው ሲደርሰው መዝግቦ ይረከባል፡፡

4. ከኮንቴነር ለሚወጡና ወደ ኮንቴነር ለሚገቡ ጭነቶች የሚዘጋጀውን ታሊ ሽት ቅጂ ከታሊማን


ሠራተኛው ሲደርሰው በመረከብ ለቢሊንግ ግብዓት እንዲሆን ቀድሞ ከያዘው ሰነዶች ጋር
በማቀናጀት እንዲያያዝ ያደርጋል፡፡

5. ከደንበኞች የሚቀርቡ የዕቃ መልቀቂያ ጥያቄና ክሊራንስ ሠነዶች ሲቀርብለት የተሟላ መሆኑን
በማረጋገጥ ሠዓት መዝግቦ በመረከብ ቀድሞ ከያዛቸው ሠነዶች ጋር በማያያዝ ለቢሊንግ ሥራ
ያስተላልፋል፡፡

6. ከደንበኞች የሚቀርቡ ልዩ ልዩ ኦፕሬሽናል አገልግሎቶች ጥያቄ በመቀበል የጉምሩክ መልቀቂያ እና


የኮንቴይነርና እቃ መልቀቂያ መሟላቱን በማረጋገጥ ተገቢውን GRR (GOODS RECEIVING
REQUEST) እንዲሞላ ያደርጋል፡፡

7. አገልግሎት የተጠየቀበትን SSR አገልግሎት ማግኘቱን በማረጋገጥ አንድ ኮፒ ከ GRR ሠነድ ጋር


እንዲያያዝ ያደርጋል፡፡

8. በየእለቱ ለቢሊንግ የተላለፉ ሰነዶችን መዝግቦ ይይዛል፡፡

9. እለታዊና ሣምንታዊ ክንውን ሪፖርቶችን ያዘጋጃል፡፡

10. በክፍሉ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አሠራሮችን በመቀየስና በመተግበር ሂደት ጉልህ
ተሳትፎ ያደርጋል፡፡

11. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡


12
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ ቅርንጫፍ ፡ ድሬዳዋ፣ ኮምቦልቻ፣ መቀሌ ቅ/ጽ/ቤቶች

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ኃላፊ

ዝርዝር ተግባራት

1. ወደ ኦፕሬሽን ዋና ክፍል የሚመጡለትን የኦፕሬሽን ሠነዶች ተገቢውን የመረካከቢያ ሠነድ በመሙላት


ይረከባል፡፡

2. የተረከባቸውን ሠነዶች ይመዘግባል፣ ያደራጃል፡፡

3. ወደ ግልፅና ዝግ መጋዘን የገቡ ጭነቶች መረካከቢያ ሰነድ (GOODS RECEIPT DOCUMENT) ከመጋዘን
ሠራተኛው ሲደርሰው መዝግቦ ይረከባል፡፡

4. ከኮንቴነር ለሚወጡና ወደ ኮንቴነር ለሚገቡ ጭነቶች የሚዘጋጀውን ታሊ ሽት ቅጂ ከታሊማን ሠራተኛው


ሲደርሰው ለቢሊንግ ግብዓት እንዲሆን ቀድሞ ከያዘው ሰነዶች ጋር በማቀናጀት እንዲያያዝ ያደርጋል፡፡

5. ከደንበኞች የሚቀርቡ የዕቃ መልቀቂያ ጥያቄና ክሊራንስ ሠነዶች ሲቀርብለት የተሟላ መሆኑን በማረጋገጥ
ሠዓት መዝግቦ በመረከብ ቀድሞ ከያዛቸው ሠነዶች ጋር በማያያዝ ቢሊንግ በማዘጋጀት ወደ ፋይናንስ
ያስተላልፋል፡፡

6. ከደንበኞች የሚቀርቡ ልዩ ልዩ ኦፕሬሽናል አገልግሎቶች ጥያቄ በመቀበል የጉምሩክ መልቀቂያ እና


ኮንቴይነርና እቃ መልቀቂያ መሟላቱን በማረጋገጥ ተገቢውን GRR (GOODS RECEIVING
REQUEST) እንዲሞላ ያደርጋል፡፡

7. አገልግሎት የተጠየቀበትን SSR አገልግሎት ማግኘቱን በማረጋገጥ አንድ ኮፒ ከ GRR ሠነድ ጋር


እንዲያያዝ ያደርጋል፡፡

8. በየእለቱ ለቢሊንግ የተላለፉ ሰነዶችን መዝግቦ ይይዛል፡፡

9. እለታዊና ሣምንታዊ ክንውን ሪፖርቶችን ያዘጋጃል፡፡

10. በክፍሉ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አሠራሮችን በመቀየስና በመተግበር ሂደት ጉልህ
ተሳትፎ ያደርጋል፡፡

11. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የዝግ መጋዘን ኃላፊ

13
የሚገኝበት መምሪያ ቅርንጫፍ ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለመጋዘን ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. ቀድሞ በደረሰ መረጃ መሰረት የጭነት ዝርዝር መግለጫዎች (Cargo Manifest) መሠረት ጭነቱን
ለማሥተናገድ የሚያስችል የሰው ኃይል፣ የቦታ እና የመሳሪያ ዝግጅት ያደርጋል፡፡

2. በፕሎም ታሽገው ከባህር ወደብ ተጭነው የደረሱ ዕቃዎችን በታሸጉበት ሁኔታ መድረሳቸውን ከጉምሩክ
ኢንስፔክተሮች ጋር በመሆን ያረጋግጣል፡፡

3. አጓጓዥ ዕቃውን ለማስረከብ መሟላት ያለበትን መስፈርት ማለትም Gate pass እና way መሟላቱን
ካረጋገጠ በኋላ

 አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይልና መሳሪያ ያሰማራል፣


 ጭነቱን ጉምሩክ እና አጓጓዥ ባሉበት በጥንቃቄ እንዲወርድ ያደርጋል፡፡
 ጭነቱ ቀድሞ በተዘጋጀለት ቦታ በእቃው ባህሪ፣ በዕቃው ይዘትና ዓይነት መሰረት እንዲቀመጥ
ያዛል መቀመጡን ይቆጣጠራል፡፡
 የዕቃ መረከቢያ ሰነድ (Good Receiving Document) እንዲዘጋጅ በማድረግ ተቆጥሮ በተገኘ
መረጃ መሠረት ርክክብ ያደርጋል፣ ጉድለት ካለም አስተያየት (Remark) እንዲፃፍ ያደርጋል፡፡
 አጓጓዡን የዕቃ መረከቢያ ሰነድ ላይ በማስፈረም ኦሪጅናሉን ለአጓጓዡ ኦሪጅናል ዌይቢል (way
bill) ላይ በመፈራረም ማህተም በማድረግ ለአጓጓዥ ይሰጣል፡፡
4. ከበር ቁጥጥር ተሞልቶ የተላለፈለትን የአገልግሎት መከታተያ ቅፅን አገልግሎት መስጠት የተጀመረበትን
አገልግሎቱ ተሰጥቶ ያለቀበትን ሰዓት እንዲሞላ ተደርጎ አጓጓዡ መሰናበቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

5. ርክክብ የተፈፀመባቸው ጭነቶች ታግ (Tag) እና ሎኬሽን (Location) በመጋዘን ረዳት ሠራተኛ


መሠጠታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

6. በደንበኛው ወይም በጉምሩክ ባለሙያ ጥያቄ መሰረት ከኮንቴነር ወጥተው ወደ መጋዘን እንዲገቡ የተጠየቁ
ገቢ ዕቃዎችን በቀረበ ልዩ ጥያቄ(Special Service Request) መሠረት አስፈላጊ ሰነዶችን መሟላታቸውን
በማረጋገጥ አገልግሎቱን ለመስጠት፡-

 ከኮንቴነር የወጣው ጭነት ወደ ዝግ መጋዘን


መጋዘን በሚገባበት ወቅት በዕቃ መረከቢያ ሰነድ እና ታሊ
ሽት እንዲዘጋጅ በማድረግ ርክክብ እንዲፈፀም የደርጋል፡፡
 እቃዎች ወደ መጋዘን ሲገቡም ሆነ አቀማመጣቸው በጥንቃቄና በአግባቡ መሆኑን ይከታተላል፣
ይቆጣጠራል፡፡

14
 ርክክብ የተፈፀመባቸው ኦሪጅናል የዕቃ መረካከቢያ ሰነድ በመያዝ አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን ሰነድ
ዝግጅት አንድ ኮፒ ለጉምሩክ መሰራጨቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
7. ከኮንቴነር ወጥተው (unstuffed) ወይም በብትን መጥተው መጋዘን የገቡ እቃዎቸ ጉምሩክ ለፍተሻ
ሲፈልጋቸው፡-

 አስፈላጊ የሆነ የሰው ኃይል እንዲመደብ ያደርጋል፣


 ፍተሻውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣
 በፍተሻ ወቅት የተከፈቱ ጭነቶችን ከፍተሻ በኋላ በነበሩበት ሁኔታ እንደታሸጉ ያደርጋል
ይከታተላል፡፡
 ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢውን ክፍያ እንዲፈፅም በዕቃ መረካከቢያ ሰነድ
(Good Receiving Document) ላይ የተፈተሸውን ጭነት፣ ብዛት እና ክብደት መስፈሩን
ያረጋግጣል፡፡
8. ደንበኛው በመጋዘን ያለውን ዕቃ መረከብ ሲፈለግ የአስመጪው ውክልና፣ የጉምሩክ መልቀቂያ፣የተወካይ
ኮፒ መታወቂያ እና የወደቡን የአገልግሎት ክፍያ የተፈፀመበትን ደረሰኝ ማቅረቡን በማረጋገጥ፡-

 ጭነቱን ወደተፈለገው መጓጓዢያ ለመጫን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይል እና መሳሪያ ያዘጋጃል፣
 የእቃ መልቀቂያ ሰነድ(Good Delivery Document) እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
 የደንበኛው ጭነት በአግባቡና በጥንቃቄ ወደቀረበለት ተሽከርካሪ ወይም ኮንቴነር እየተጫነ
ወይም እየገባ(Stuffing) መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
 አስመጪው/ ተወካዩ/ በዕቃ መልቀቂያ ሰነድ ላይ ፈርመው ዕቃ መረከባቸው ያረጋግጣል፡፡
 የርክክቡ ሰነድ በአግባቡ ተመዝግቦ ፋይል መደረጉን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
9. በመጋዘን የተቀመጠ ዕቃ በደህና ሁኔታ ስለመሆኑ በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የዝግ መጋዘን ተቆጣጣሪ

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ኃላፊ

15
ዝርዝር ተግባራት

1. ቀድሞ በደረሰ መረጃ መሰረት የጭነት ዝርዝር መግለጫዎች (Cargo Manifest) መሠረት ጭነቱን ለማሥተናገድ
የሚያስችል የሰው ኃይል፣ የቦታ እና የመሳሪያ ዝግጅት ያደርጋል፡፡

2. በፕሎም ታሽገው ከባህር ወደብ ተጭነው የደረሱ ዕቃዎችን በታሸጉበት ሁኔታ መድረሳቸውን ከጉምሩክ
ኢንስፔክተሮች ጋር በመሆን ያረጋግጣል፡፡

3. አጓጓዥ ዕቃውን ለማስረከብ መሟላት ያለበትን መስፈርት ማለትም Gate pass እና way መሟላቱን ካረጋገጠ በኋላ

 አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይልና መሳሪያ ያሰማራል፣


 ጭነቱን ጉምሩክ እና አጓጓዥ ባሉበት በጥንቃቄ እንዲወርድ ያደርጋል፡፡
 ጭነቱ ቀድሞ በተዘጋጀለት ቦታ በእቃው ባህሪ፣ በዕቃው ይዘትና ዓይነት መሰረት እንዲቀመጥ ያዛል
መቀመጡን ይቆጣጠራል፡፡
 የዕቃ መረከቢያ ሰነድ (Good Receiving Document) እንዲዘጋጅ በማድረግ ተቆጥሮ በተገኘ መረጃ መሠረት
ርክክብ ያደርጋል፣ ጉድለት ካለም አስተያየት (Remark) እንዲፃፍ ያደርጋል፡፡
 አጓጓዡን የዕቃ መረከቢያ ሰነድ ላይ በማስፈረም ኦሪጅናሉን ለአጓጓዡ ኦሪጅናል ዌይቢል (way bill) ላይ
በመፈራረም ማህተም በማድረግ ለአጓጓዥ ይሰጣል፡፡
4. ከበር ቁጥጥር ተሞልቶ የተላለፈለትን የአገልግሎት መከታተያ ቅፅን አገልግሎት መስጠት የተጀመረበትን አገልግሎቱ
ተሰጥቶ ያለቀበትን ሰዓት እንዲሞላ ተደርጎ አጓጓዡ መሰናበቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

5. ርክክብ የተፈፀመባቸው ጭነቶች ታግ (Tag) እና ሎኬሽን (Location) በመጋዘን ረዳት ሠራተኛ መሠጠታቸውን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

6. በደንበኛው ወይም በጉምሩክ ባለሙያ ጥያቄ መሰረት ከኮንቴነር ወጥተው ወደ መጋዘን እንዲገቡ የተጠየቁ ገቢ
ዕቃዎችን በቀረበ ልዩ ጥያቄ(Special Service Request) መሠረት አስፈላጊ ሰነዶችን መሟላታቸውን በማረጋገጥ
አገልግሎቱን ለመስጠት፡-

 ከኮንቴነር የወጣው ጭነት ወደ ዝግ መጋዘን


መጋዘን በሚገባበት ወቅት በዕቃ መረከቢያ ሰነድ እና ታሊ ሽት እንዲዘጋጅ
በማድረግ ርክክብ እንዲፈፀም የደርጋል፡፡
 እቃዎች ወደ መጋዘን ሲገቡም ሆነ አቀማመጣቸው በጥንቃቄና በአግባቡ መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
 ርክክብ የተፈፀመባቸው ኦሪጅናል የዕቃ መረካከቢያ ሰነድ በመያዝ አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን ሰነድ ዝግጅት አንድ
ኮፒ ለጉምሩክ መሰራጨቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
7. ከኮንቴነር ወጥተው (unstuffed) ወይም በብትን መጥተው መጋዘን የገቡ እቃዎቸ ጉምሩክ ለፍተሻ ሲፈልጋቸው፡-

 አስፈላጊ የሆነ የሰው ኃይል እንዲመደብ ያደርጋል፣


 ፍተሻውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣
 በፍተሻ ወቅት የተከፈቱ ጭነቶችን ከፍተሻ በኋላ በነበሩበት ሁኔታ እንደታሸጉ ያደርጋል ይከታተላል፡፡

16
 ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢውን ክፍያ እንዲፈፅም በዕቃ መረካከቢያ ሰነድ (Good Receiving
Document) ላይ የተፈተሸውን ጭነት፣ ብዛት እና ክብደት መስፈሩን ያረጋግጣል፡፡
8. ደንበኛው በመጋዘን ያለውን ዕቃ መረከብ ሲፈለግ የአስመጪው ውክልና፣ የጉምሩክ መልቀቂያ፣የተወካይ ኮፒ
መታወቂያ እና የወደቡን የአገልግሎት ክፍያ የተፈፀመበትን ደረሰኝ ማቅረቡን በማረጋገጥ፡-

 ጭነቱን ወደተፈለገው መጓጓዢያ ለመጫን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይል እና መሳሪያ ያዘጋጃል፣
 የእቃ መልቀቂያ ሰነድ(Good Delivery Document) እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
 የደንበኛው ጭነት በአግባቡና በጥንቃቄ ወደቀረበለት ተሽከርካሪ ወይም ኮንቴነር እየተጫነ ወይም
እየገባ(Stuffing) መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
 አስመጪው/ ተወካዩ/ በዕቃ መልቀቂያ ሰነድ ላይ ፈርመው ዕቃ መረከባቸው ያረጋግጣል፡፡
 የርክክቡ ሰነድ በአግባቡ ተመዝግቦ ፋይል መደረጉን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
9. በመጋዘን የተቀመጠ ዕቃ በደህና ሁኔታ ስለመሆኑ በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ረዳት የመጋዘን ፀሀፊ

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለመጋዘን ኃላፊ

ዝርዝር ተግባራት
17
1. ከመጋዘን ኃላፊው በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት እቃዎች በተገቢውና ተለይቶ በተቀመጠላቸው ቦታ
እንዲቀመጡ ያደርጋል፡፡

2. በገቢ ዕቃ መረካከቢያ (Goods Receiving Document) ሰነድ ያዘጋጃል፡፡ በዚህም መሰረት የዕቃ ቆጠራ
ያደርጋል፣ ጉድለት ካለበት ለመጋዘን ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፡፡

3. የገቢ እቃ መረካከቢያ ሰነድ (Goods Receiving Document) ኦሪጅናሉን ለአጓጓዥ አንድ ኮፒ ለጉምሩክ እና
አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን ክፍል ያሰራጫል፡፡

4. ከበር ቁጥጥር ተሞልቶ ወደ ሥራ ክፍሉ የተላለፉትን የአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ አገልግሎት መስጠት


የተጀመረበትን አገልግሎት ተሰጥቶ ያለቀበትን ሰዓት በመሙላት ደንበኛውን ያሰናብታል፡፡

5. ርክክቡ የተፈፀመባቸው ዕቃዎች ‘Tag’


Tag’ እና ‘Location’
Location’ እንዲሰጣቸው ያደርጋል፡፡

6. በጭነት መለያ ፓድ ውስጥ ተገቢው መረጃ ማለትም የአስመጪው ስም፣ የዕቃው ብዛት፣ ዲክላራሲዮን እና
ክብደት ያሰፍራል፡፡

7. ርክክብ የተፈፀመባቸው ሰነዶች በአግባቡ ያስቀምጣል፣ መዝግቦ ይይዛል፡፡

8. በጉምሩክ ጥያቄ ለፍተሻ የተፈለጉ እቃዎችን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይልና መሳሪያ በመያዝ ይከፍታል፡፡
ፍተሻው ከተጠናቀቀ በኋላም ዕቃው በነበረበት ሁኔታ እንዲታሸጉ ያደርጋል፡፡

9. ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢው ክፍያ እንዲፈጽሙ በእቃ መረከቢያ ሰነድ ላይ የተፈተሸውን ጭነት
ብዛት እና ክብደት ይሞላል፡፡

10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

18
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ረዳት የመጋዘን ተቆጣጣሪ

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለመጋዘን ተቆጣጣሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. ከመጋዘን ኃላፊው በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት እቃዎች በተገቢውና ተለይቶ በተቀመጠላቸው ቦታ


እንዲቀመጡ ያደርጋል፡፡

2. በገቢ ዕቃ መረካከቢያ (Goods Receiving Document) ሰነድ ያዘጋጃል፡፡ በዚህም መሰረት የዕቃ ቆጠራ
ያደርጋል፣ ጉድለት ካለበት ለመጋዘን ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፡፡

3. የገቢ እቃ መረካከቢያ ሰነድ (Goods Receiving Document) ኦሪጅናሉን ለአጓጓዥ አንድ ኮፒ ለጉምሩክ እና
አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን መረጃ ክፍል ያሰራጫል፡፡

4. ከበር ቁጥጥር ተሞልቶ ወደ ሥራ ክፍሉ የተላለፉትን የአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ አገልግሎት መስጠት


የተጀመረበትን አገልግሎት ተሰጥቶ ያለቀበትን ሰዓት በመሙላት ደንበኛውን ያሰናብታል፡፡

5. ርክክቡ የተፈፀመባቸው ዕቃዎች ‘Tag’


Tag’ እና ‘Location’
Location’ እንዲሰጣቸው ያደርጋል፡፡

6. በጭነት መለያ ፓድ ውስጥ ተገቢው መረጃ ማለትም የአስመጪው ስም፣ የዕቃው ብዛት፣ ዲክላራሲዮን እና
ክብደት ያሰፍራል፡፡

7. ርክክብ የተፈፀመባቸው ሰነዶች በአግባቡ ያስቀምጣል፣ መዝግቦ ይይዛል፡፡

8. በጉምሩክ ጥያቄ ለፍተሻ የተፈለጉ እቃዎችን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይልና መሳሪያ በመያዝ ይከፍታል፡፡
ፍተሻው ከተጠናቀቀ በኋላም ዕቃው በነበረበት ሁኔታ እንዲታሸጉ ያደርጋል፡፡

9. ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢው ክፍያ እንዲፈጽሙ በእቃ መረከቢያ ሰነድ ላይ የተፈተሸውን ጭነት
ብዛት እና ክብደት ይሞላል፡፡

10. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

19
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተሽከርካሪ (RORO) ተርሚናል ቡድን አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል ሥራ አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባራት

1. ተሽከርካሪ ጭኖ የመጣ አሽከርካሪ ወይም ተነድቶ የመጣ ተሽከርካሪ የበር መግቢያ ፍቃድ (Gate pass) እና
‘Way bill’ በሹፌሩ አማካኝነት ሲቀርብ ሠነዶቹ መሟላታቸውንና ትክክለኛ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

2. ከኦፕሬሽን በተሰጠው የጭነት ዝርዝር (Cargo Manifest) መሰረት ወደ ወደቡ የመጡ ተሽከርካሪዎችን
ለማስተናገድ ቅድመ ሁኔታ ያመቻቻል፡፡

3. ተሽከርካሪው ወደ RORO ተርሚናል የሚያስገባ ኦፕሬተር ይመድባል፡፡ በአስመጪው ስም መሠረት ለይቶ


እንዲያቆም ያዛል፡፡

4. በተርሚናሉ የተቀመጡ ተሽከርካሪዎች በደህና ሁኔታ ስለመሆናቸው በየእለቱ ተገቢውን ክትትል እና


ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

5. በአሽከርካሪዎች እና በመጋዘን ኃላፊው መካከል የሚደረጉትን የመረከብና የማስረከብ ሥራዎችን


ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

6. የተሽከርካሪ (RORO) ርክክብ የተደረገባቸውንና ሌሎች አገልግሎት የተሰጠባቸው መረጃዎች በአግባቡ


በኮምፒውተር ተመዝግበው መያዛቸውንና ጥራታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

7. በወደቡ ውስጥ ላሉ ተሸከርካሪዎች (RORO) በሚወጡበት ወቅት በወደቡ የተሰጡ አገልግሎቶች በአግባቡ
ገቢ እንዲሠበሠብባቸው ለማድረግ አሥፈላጊ የሖኑ መረጃዎች ለቢሊንግ መላኩን ይከታተላል፣
ይቆጣጠራል፡፡

8. የቡድኑን ሥራ ያቅዳል፣ እለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ እና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

9. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

10. በሥሩ የሚገኙ ሠራተኞችን አስተባብሮ ያሠራል፡፡

11. ከቅርብ ኃላፊ የሚሰጠቱን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተሽከርካሪ ኦፕሬተር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
20
ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተሽከርካሪ (RORO) ተርሚናል ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. በተሽከርካሪ (RORO) ተርሚናል ቡድን አስተባባሪ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ተሽከርካሪዎች ቀድሞ
በተያዘላቸው ቦታ መሠረት በአግባቡ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡

2. ወደ ተርሚናሉ የመጡ ተሽከርካሪዎች የተሽከርካሪውን ዓይነትና ምንነት በአግባቡ መረዳት፣ በጥንቃቄ


ማሽከርከር፡፡

3. በተለያዩ ቴክኒክ ችግር ምክንያት ወደ ተርሚናሉ ለመግባት የማይችሉ ተሽከርካሪዎች ሲያጋጥሙ


ችግራቸውን ከቴክኒክ ባለሙያ ጋር በመሆን ችግሩ እንዲፈታ ማድረግ፡፡

4. ከመጋዘን ኃላፊ ትዕዛዝ ሲደርሰው አገልግሎት አግኝተው ከወደብ የሚወጡ መኪናዎች ከተሽከርካሪ
ተርሚናል ያወጣል፡፡

5. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

21
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የበር ቁጥጥር

የሚገኝበት መምሪያ ፡ በሁሉም ቅርንጫፍ

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለበር ቁጥጥር አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባር

1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill)
ላይ የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች
ተዛማች ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና
በማመሣከር፣ የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር
መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR) በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡

2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ
ሰነዶች ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ
ያደርጋል፡፡

3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት


መከታተያ ቅፁን በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ
ያደርጋል፡፡

4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል
በተላከለት ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ
ተከተላቸው ‘Gate pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል
እንዲገቡ ያደርጋል፡፡

5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት
ክፍያ የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና
የኮንቴይነሩን ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና
በመፈራረም፣ የጉምሩክ ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን
‘FULL EIR OUT’ ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡

6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል
መሰረት ቀድሞ በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’
ያለው መሆኑን ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ
እንዲስተናገድ የተፈቀደ መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ

22
‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም
ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡

7. በፓዱ ላይ ቀሪ ከሚሆነው በስተቀር ያሉ ‘GATE PASS’ እና ‘EIR’ ¢ú c’Ê‹ KT>SKŸ}¨< W^}—


¾}LŸuƒ” W¯ƒ uSS<Lƒ Áe}LMóM::

8. ከወደቡ ለሚወጡ ወጪ ባዶ ኮንቴይነሮች ተገቢውን ሰነድ ማሟላታቸውን በማረጋገጥ እና የኮንቴይነሩን


ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘EMPTY OUT EIR’
EIR’ በማዘጋጀት እንዲወጡ ያደርጋል፡፡

9. የክፍያ ሰነድ ሥህተት ሲኖር ወደ ፋይናንስ ክፍል በመመለስ እንዲስተካከል ያደርጋል፡፡

10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡

11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ
ያደርጋል፣ ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

12. የገቢና ወጪ ጭነቶች መረጃ መዝግቦ ይይዛል፡፡

13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

14. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎችት ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የበር ቁጥጥር

የሚገኝበት መምሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለበር ቁጥጥር አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባር

23
1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill) ላይ
የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች ተዛማች
ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና በማመሣከር፣
የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR)
በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡

2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ ሰነዶች
ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ ያደርጋል፡፡

3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት መከታተያ
ቅፁን በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡

4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል
በተላከለት ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ
ተከተላቸው ‘Gate pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገቡ
ያደርጋል፡፡

5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት ክፍያ
የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና የኮንቴይነሩን
ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና በመፈራረም፣ የጉምሩክ
ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን ‘FULL EIR OUT’
ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡

6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል መሰረት
ቀድሞ በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’ ያለው መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ እንዲስተናገድ የተፈቀደ
መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN
EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ ላይ
በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡

7. በፓዱ ላይ ቀሪ ከሚሆነው በስተቀር ያሉ ‘GATE PASS’ እና ‘EIR’ ¢ú c’Ê‹ KT>SKŸ}¨< W^}—


¾}LŸuƒ” W¯ƒ uSS<Lƒ Áe}LMóM::

8. ከወደቡ ለሚወጡ ወጪ ባዶ ኮንቴይነሮች ተገቢውን ሰነድ ማሟላታቸውን በማረጋገጥ እና የኮንቴይነሩን


ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘EMPTY OUT EIR’
EIR’ በማዘጋጀት እንዲወጡ ያደርጋል፡፡

9. የክፍያ ሰነድ ሥህተት ሲኖር ወደ ፋይናንስ ክፍል በመመለስ እንዲስተካከል ያደርጋል፡፡

10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡

24
11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ
ያደርጋል፣ ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

12. የገቢና ወጪ ጭነቶች መረጃ መዝግቦ ይይዛል፡፡

13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

14. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎችት ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል መጋዘን ቡድን አስተባባሪ

የሚገኝበት ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል ሥራ አሥኪያጅ

ዝርዝር ተግባራት

1. የገቢና ወጪ ብትን ዕቃዎች ወደብ መግቢያ በር ላይ ሲደርሱ በመረከቢያ ሰነድ መሰረት ትክክለኛነታቸው
በማረጋገጥና ወደ ወደቡ መግባታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

2. ወደ ወደቡ የገቡ ብትን ዕቃዎች ዝርዝር መረጃ ከበር ቁጥጥር ወደ ዶክመንቴነሽን ኦፊሰር እና የተለያዩ ክፍሎች
በወቅቱ መላኩን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

3. ወደ ወደቡ የገቡ ብትን ዕቃዎች የጉምሩክ ባለሙያ እና አጓጓዡ ባለበት ቀድሞ በተዘጋጀለት ቦታ በጥንቃቄ
እንዲወርድና ርክክብ እንዲፈፅም ያስደርጋል፣ የቦታ ለውጥ ካለ መረጃውን በወቅቱ ለሚመለከተው
እንዲተላለፍ ያሥደርጋል፡፡

25
4. ወደ ኮንቴነር የሚገቡ ዕቃዎች እና ከኮንቴነር የሚወጡ ዕቃዎችን በመለየት ለሥራው አመቺና አስፈላጊ የሆነ
የወደብ መሳሪያ እና የሰው ኃይል ፍላጎት ለሠው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን ጥያቄ ያቀርባል፡፡

5. ለፍተሻ ወይም ለጭነት የተጠየቀ ኮንቴነር የያዘው ዕቃ አይነትን ከቢል ኦፍ ሎዲንግ ሆነ ከኮንቴነሩ የውጭ አካል
ላይ ባለው ምልክት በመለየት ዕቃዎች ከኮንቴነር ከመውጣታቸውም ሆነ ወደ ከኮንቴነር ከመግባታቸው በፊት
አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

6. ከኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃ ለማውጣት (Unstaff) ለማድረግ ሲያስፈልግ የኮንቴነር ማሸጊያ (Seal)፣ የጉምሩክ
ባለሙያ፣ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል በተገኙበት እንዲቆረጥ ተደርጎ ኮንቴነሩ እንዲከፈት
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

7. ርክክብ የተፈፀመባቸው ሰነዶች በአግባቡ ተመዝግበው እንዲያዙ ያደርጋል፡፡

8. በመጋዘን የተቀመጡ ዕቃዎች በደህና ሁኔታ ስለመኖራቸው በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡

9. ኮንቴነር ሲከፈት በውስጡ የተጫነ ዕቃ ጉዳት ያለበት ከሆነ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል በካሜራ
እንዲያነሳ በማድረግ ኢንሹራንስ እስኪያየው ድረስ ተቆልፎ ባለበት እንዲቆይ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

10. እቃ ከኮንቴነር ከወጣ በኋላ ባዶ ኮንቴነር ወደ ባዶ ኮንቴነር ተርሚናል መላኩንና ርክክብ መፈፀሙን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

11. በኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃዎች ለፍተሻ ወይም ለመጫን ከመውጣታቸው በፊት ያሉበትን ሁኔታ በመገምገም
የተሰበረ፣ የተቀደደ፣ የፈሰሰ ከሆነ ከአስመጪው ወይም ከአስመጪው ወኪል እንዲሁም ለፍተሻ የሚመጣ ከሆነ
ከጉምሩክ ኢንስፔክተር ጋር መተማመኛ እንዲፈረም ክትትል ያደርጋል፡፡

12. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ ተሽከርካሪ ከሆነ ከኮንቴነር እንዲወጣ የጉምሩክ ዕቃ መልቀቂያ፣ የወደብ አገልግሎት
ክፍያ እና የመሳሰሉ ተግባራትን ካጠናቀቁ ታሊ ሽት(Tally
ሽት(Tally Sheet) እንዲዘጋጅለት በማድረግ ከአስመጪው
ወይም ከአስመጪው ወኪል ጋር ርክክብ መፈፀሙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

13. የቡድኑን ሥራ ያቅዳል፣ ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊና አመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

14. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

15. በሥሩ የሚገኙትን ሠራተኞች አስተባብሮ ያሠራል፡፡

16. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

26
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የእስታፊንግ/አንስታፊንግ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል መጋዘን ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ቡድን በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ዕቃዎችን ከኮንቴነር ለማውጣት ወይም
ዕቃዎችን ወደ ኮንቴነር ለማስገባት እንዲቻል የኮንቴነር ቁጥርን በማገናዘብ ኮንቴነሮች ወደ CFS
ቦታ ሲቀርቡ እንዲራገፍ ያደርጋል፡፡

2. አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል እና የጉምሩክ ባለሙያ ባሉበት የኮንቴነሩ እሽግ (Seal)
እንዲቆረጥ ያደርጋል፡፡

3. በቀረበ ትዕዛዝ መሰረት ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ወደ መኪና የሚጫን ከሆነ የጉምሩክ የዕቃ መልቀቂያ
ማግኘቱን በማረጋገጥ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል ባለበት ወደ መኪና እንዲጫን
ያደርጋል፡፡

4. ከኮንቴነር ወጥቶ ወደ መኪና ለተጫነ ዕቃ ታሊ ሽት (Tally sheet) እንዲዘጋጅ ያስደርጋል፡፡

5. በተሰጠ ትዕዛዝ መሰረት ለጉምሩክ ፍተሻ ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of loading)
ኮፒ በማድረግ ለመጋዘን ኃላፊ ያስረክባል፣ ለገባው እቃ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡

6. ወደ መጋዘን የሚገባው ዕቃ በከፊል ከሆነ በኮንቴነሩ የቀረ ዕቃ የጉምሩክ ባለሙያ የዕቃው ባለቤት
ወይም ወኪሉ ባለበት እንዲቆለፍ ያደርጋል፡፡

7. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በግልጥ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ታሊ ሽት በማዘጋጀት ከግልጥ መጋዘን ኃላፊ ጋር
ርክክብ ያደርጋል፡፡

8. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ አስቸጋሪ ወይም በቀላሉ የሚበላሽ መሆኑን ከገመተ ከኮንቴነር ከመውጣቱ
በፊት ለኃላፊው ያሳውቃል፡፡

9. በመጋዘን ፍተሻ የጨረሱ እቃዎች ወደ ኮንቴነር የሚመለሱ (stuffing) ከሆነ ከመጋዘን ኃላፊ
ዕቃዎችን በመረከብ ተመልሰው ወደ ኮንቴነር እንዲገቡ ያደርጋል፡፡

27
10. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ ተሽከርካሪ (RORO) ከሆነ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የወደብ መጋዘን ክፍያ እና
የመሳሰሉ አገልግሎቶችን ካጠናቀቁ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅለት በማድረግ ከአስመጪው ወይም
ከአስመጪው ወኪል ጋር ርክክብ ያደርጋል፡፡

11. ከኮንቴነር የወጣ ተሽከርካሪ በዕለቱ ማጠናቀቅ የሚጠበቅበትን መስፈርት ካላሟላ ለተሽከርካሪ
(RORO) ተርሚናል ቡድን ጋር ይረካባል፡፡

12. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በዝግ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ከዝግ መጋዘን ኃላፊ ጋር በመረካከብ receiving
ይቀበላል፡፡

13. እቃ ከወጣላቸው ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ባዶ ኮንቴነር ተርሚናል በመላክ ከባዶ ኮንቴነር ሠራተኛ ጋር


ርክክብ ያደርጋል፡፡

14. በኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃዎች ከኮንቴነር ውስጥ ከመውጣታቸው በፊት በመገምገም የፈሰሰ፣
የተሰበረ፣ ባጠቃላይ የተበላሸ ዕቃ ካለ ከዕቃው አስመጪው ወይም ከዕቃው ወኪል እንዲሁም እቃው
ለፍተሻ የሚወጣ ከሆነ ከጉምሩከ እንስፔክተር ጋር መተማመኛ ይፈራረማል፡፡

15. ወቅታዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች ያዘጋጃል ለሚመለከታቸው ያሰራጫል፡፡

16. ከኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

28
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የእስታፊንግ/ አንስታፊንግ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ኃላፊ

ዝርዝር ተግባራት

1. ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ቡድን በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ዕቃዎችን ከኮንቴነር ለማውጣት ወይም ዕቃዎችን
ወደ ኮንቴነር ለማስገባት እንዲቻል የኮንቴነር ቁጥርን በማገናዘብ ኮንቴነሮች ወደ CFS ቦታ ሲቀርቡ
እንዲራገፍ ያደርጋል፡፡

2. አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል እና የጉምሩክ ባለሙያ ባሉበት የኮንቴነሩ እሽግ (Seal)
እንዲቆረጥ ያደርጋል፡፡

3. በቀረበ ትዕዛዝ መሰረት ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ወደ መኪና የሚጫን ከሆነ የጉምሩክ የዕቃ መልቀቂያ
ማግኘቱን በማረጋገጥ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል ባለበት ወደ መኪና እንዲጫን ያደርጋል፡፡

4. ከኮንቴነር ወጥቶ ወደ መኪና ለተጫነ ዕቃ ታሊ ሽት (Tally sheet) እንዲዘጋጅ ያስደርጋል፡፡

5. በተሰጠ ትዕዛዝ መሰረት ለጉምሩክ ፍተሻ ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of loading) ኮፒ
በማድረግ ለመጋዘን ኃላፊ ያስረክባል፣ ለገባው እቃ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡

6. ወደ መጋዘን የሚገባው ዕቃ በከፊል ከሆነ በኮንቴነሩ የቀረ ዕቃ የጉምሩክ ባለሙያ የዕቃው ባለቤት ወይም
ወኪሉ ባለበት እንዲቆለፍ ያደርጋል፡፡

7. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በግልጥ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ታሊ ሽት በማዘጋጀት ከግልጥ መጋዘን ኃላፊ ጋር
ርክክብ ያደርጋል፡፡

8. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ አስቸጋሪ ወይም በቀላሉ የሚበላሽ መሆኑን ከገመተ ከኮንቴነር ከመውጣቱ በፊት
ለኃላፊው ያሳውቃል፡፡

9. በመጋዘን ፍተሻ የጨረሱ እቃዎች ወደ ኮንቴነር የሚመለሱ (stuffing) ከሆነ ከመጋዘን ኃላፊ ዕቃዎችን
በመረከብ ተመልሰው ወደ ኮንቴነር እንዲገቡ ያደርጋል፡፡

29
10. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ ተሽከርካሪ (RORO) ከሆነ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የወደብ መጋዘን ክፍያ እና
የመሳሰሉ አገልግሎቶችን ካጠናቀቁ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅለት በማድረግ ከአስመጪው ወይም
ከአስመጪው ወኪል ጋር ርክክብ ያደርጋል፡፡

11. ከኮንቴነር የወጣ ተሽከርካሪ በዕለቱ ማጠናቀቅ የሚጠበቅበትን መስፈርት ካላሟላ ለተሽከርካሪ (RORO)
ተርሚናል ቡድን ጋር ይረካባል፡፡

12. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በዝግ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ከዝግ መጋዘን ኃላፊ ጋር በመረካከብ receiving
ይቀበላል፡፡

13. እቃ ከወጣላቸው ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ባዶ ኮንቴነር ተርሚናል በመላክ ከባዶ ኮንቴነር ሠራተኛ ጋር


ርክክብ ያደርጋል፡፡

14. በኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃዎች ከኮንቴነር ውስጥ ከመውጣታቸው በፊት በመገምገም የፈሰሰ፣ የተሰበረ፣
ባጠቃላይ የተበላሸ ዕቃ ካለ ከዕቃው አስመጪው ወይም ከዕቃው ወኪል እንዲሁም እቃው ለፍተሻ
የሚወጣ ከሆነ ከጉምሩከ እንስፔክተር ጋር መተማመኛ ይፈራረማል፡፡

15. ወቅታዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች ያዘጋጃል ለሚመለከታቸው ያሰራጫል፡፡

16. ከኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

30
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ታሊ ክለርክ

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ለሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለክፍሉ ኃላፊ

ዝርዘር የሥራ ተግባራት

1. ከኮንቴነር ለፍተሻ ወደ መጋዘን ሲገባ የጉምሩክ እንስፔክተር ሲሉን ሲቆርጥ ቆጥሮ መዝግቦ ይይዛል
የተቆጠረው እቃ ከቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of lading) ጋር አመሳክሮ እኩል መሆኑን ያረጋግጣል፡፡

2. በቆጠራ የተገኘ ዕቃ ከ ‘bill of lading’


lading’ ጋር ካለው ቁጥር ልዩነት ካለው CFS Aea ከሆነ
ለእስታፊንግ/
ለእስታፊንግ/ አንስታፊንግ ኦፊሰር ያሳውቃል፡፡ ወደ መጋዘን ከሆነ ደግሞ ለመጋዘን ኃላፊ ያሳውቃል፡፡

3. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ በማሽን ወይም በሰው ኃይል ለማውጣት አስቸጋሪ ሆኖ ካገኘ ወዲያው
ለቅርብ ኃላፊው ያሳውቃል፡፡

4. ታሊ ሸት (Tally sheet) ያዘጋጃል፡፡

5. ዕቃው ወጥቶ የተጠናቀቀ ኮንቴነር በ‘stacking form’


form’ መሠረት ለባዶ ኮንቴነር ኦፕሬሽን ሠራተኛ
ያስተላልፋል፡፡

6. ባዶ ኮንቴነር ከ CFS ወይም ከመጋዘን ስፍራ ወደ ባዶ ኮንቴነር ተርሚናል እንዲጓጓዝ ያደርጋል፡፡

7. ስለ ሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡

8. ከኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

31
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የጥበቃ ሽፍት መሪ

የሚገኝበት መምሪያ ፡ ለሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች

ዋና ክፍሉ ፡ ለሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለወደብ ሴፍቲና ሴኩሪቲ ኃላፊ

ዝርዘር የሥራ ተግባራት

1. በተመደበበት ሽፍት የወደቡን የጥበቃ ሥራ በበላይነት ይመራል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡


2. ከቅርብ ኃላፊው ጋር በመተባበር በተመደበበት ሽፍት ተረኛ የጥበቃና ደህንነት ሠራተኞች በሙሉ
ተሟልተው መገኘታቸውን ያረጋግጣል፣ የተጓደለ ካለ በምትኩ እንደመደብ ያደርጋል፡፡
3. ለጥበቃ ሥራው አስፈላጊ የሆኑ ዕቃዎችና መሣሪያዎች በበቂ ሁኔታ መሟላታቸውን ያረጋግጣል፡፡
4. እርሱ በሚመራው ሽፍት የተመደቡት የጥበቃ ሠራተኞች ከአቅም በላይ ችግር ካልሆነ በስተቀር
የጥበቃ ዩኒፎርማቸውን አሟልተው በመልበስ በስራ ላይ መገኘታቸውን ያረጋግጣል፣ ይህ ሳይፈፀም
ከተገኘ ለቅርብ ኃላፊው በማሳወቅ ተገቢው እርምጃ እንዲወስድ ያደርጋል፡፡
5. ለጥበቃና ለወደብ ደህንነት አደጋ ሊያስከትሉ የሚችሉ አጠራጣሪ ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ለቅርብ
ኃላፊው በማሳወቅ ተገቢው የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ ያደርጋል፡፡
6. ወደ ወደቡ የሚገቡም ሆነ ከወደቡ የሚወጡ ግለሰቦችም ሆነ ተሽከርካሪዎች በሚገባ ተፈትሸውና
ህጋዊነታቸው ተረጋግጦ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ይቆጣጣራል፡፡
7. የዕለት ሁኔታ መዝግቦ ይረከባል፣ ያስረክባል፡፡
8. ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ሥራዎችን ይሰራል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የወደብ ሲስተም አናሊስት

የሚገኝበት መምሪያ ፡ የየብስ ወደብ ኣፕሬሽን ማስተባበሪያ መምሪያ

ዋና ክፍሉ ፡ የወደብ ሴፍቲና ስታንዳርድ ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ የወደብ ሴፍቲና ስታንዳርድ ዋና ክፍል ሥራ አስኪያጅ

ዝርዘር የሥራ ተግባራት

32
1. የወደቡን አደረጃጀትና የሥራ ሂደት በተመለከተ አዳዲስ የማሻሻያ ሀሳቦች በማጥናት ለኃላፊው
እያቀረበ ሲፀድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
2. በአጠቃላይ የቅርንጫፍ ጽ/
ጽ/ቤቱን የሥራ ሂደት እና አፈፃፀም አስመልክቶ አሉ የሚባሉትን ችግሮች
በመለየትና አዳዲስ እና የተሻሻሉ የአሠራር ዘዴዎች በማጥናት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
3. የቅርንጫፍ የሥራ መመሪያዎች ለሥራ እንቅፋት እንዳይሆኑ በመከታተልና በማጥናት የተሻሻሉ
መፍትሄዎች እያመነጨ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
4. ሰለአፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡
5. በኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያከናውናል

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ስምሪት ኦፊሠር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለሰው ሀይል መሣሪዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር የሥራ ተግባራት

1. የወደቡ ልዩ ልዩ ማሽነሪዎች በየዕለቱ ለሥራ ብቁ መሆናቸውን በማረጋገጥ ለስምሪት ብቁና ዝግጁ


መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡

33
2. ከሥራ ክፍሉ በሚደርሰው የሥራ ትዕዛዝ መሠረት ተገቢውን መሣሪያ ለተገቢው ሥራ ያሰማራል
አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፡፡
3. በወደቡ ውስጥ አገልግሎት የሚሠጡ ማሽኖች በሥራ ቦታቸው ላይ መገኘታቸውን ያረጋግጣል፡፡
4. ከተርሚናል ሰራተኞችና ከመጋዘን ኃላፊዎች ጋር በመነጋገር የሥራ ጫና የሚበዛባቸውን ቦታ ለይቶ
በማውጣት ተመጣጣኝ የሆነ የማሽን ሥምሪት እንዲኖር ያደርጋል፡፡
5. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች በሚቀርብለት የዕለት ክንውን ሪፖርት መሠረት የማሽን ምርታማነት
(Equipment productivity) ይሞላል፡፡
6. የመሣሪያዎች የሥራ አፈፃፀም (productivity) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲሄድ የተሻሻሉ
የአሠራር ዘዴዎችን በማጥናት እና ለቅርብ ኃላፊው በማቅረብ ሲፈቀድለት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
7. በሥሩ የሚገኙ ኦፕሬተሮችንና ሌሎች ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው እየተከታተለ ይሞላል፣
ሁሉም ሠራተኞች የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንዲያስመዝግቡ ያበረታታል፣ ዶክመት ያለባቸውም
እንዲያሻሽሉ ክትትል በማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ ያደርጋል፡፡
8. የወደብ ማሽኖች በኦፕሬሽን ወቅት ችግር ሲያጋጥማቸው ለቡድን አስተባባሪው ወዲያውኑ ሪፖርት
ያደርጋል፡፡
9. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች የሚቀርብ የነዳጅ ጥያቄን በመቀበልና በማረጋገጥ ‘Store Requisition’
ያዘጋጃል፡፡
10. ለኦፕሬሽን ቅርብ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
11. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ስምሪት ኦፊሠር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለሰው ሀይል መሣሪዎች ስምሪት አስተባባሪ

ዝርዝር የሥራ ተግባራት

1. የወደቡ ልዩ ልዩ ማሽነሪዎች በየዕለቱ ለሥራ ብቁ መሆናቸውን በማረጋገጥ ለስምሪት ብቁና ዝግጁ


መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
2. ከሥራ ክፍሉ በሚደርሰው የሥራ ትዕዛዝ መሠረት ተገቢውን መሣሪያ ለተገቢው ሥራ ያሰማራል
አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፡፡
3. በወደቡ ውስጥ አገልግሎት የሚሠጡ ማሽኖች በሥራ ቦታቸው ላይ መገኘታቸውን ያረጋግጣል፡፡

34
4. ከተርሚናል ሰራተኞችና ከመጋዘን ኃላፊዎች ጋር በመነጋገር የሥራ ጫና የሚበዛባቸውን ቦታ ለይቶ
በማውጣት ተመጣጣኝ የሆነ የማሽን ሥምሪት እንዲኖር ያደርጋል፡፡
5. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች በሚቀርብለት የዕለት ክንውን ሪፖርት መሠረት የማሽን ምርታማነት
(Equipment productivity) ይሞላል፡፡
6. የመሣሪያዎች የሥራ አፈፃፀም (productivity) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲሄድ የተሻሻሉ
የአሠራር ዘዴዎችን በማጥናት እና ለቅርብ ኃላፊው በማቅረብ ሲፈቀድለት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
7. በሥሩ የሚገኙ ኦፕሬተሮችንና ሌሎች ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው እየተከታተለ ይሞላል፣
ሁሉም ሠራተኞች የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንዲያስመዝግቡ ያበረታታል፣ ዶክመት ያለባቸውም
እንዲያሻሽሉ ክትትል በማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ ያደርጋል፡፡
8. የወደብ ማሽኖች በኦፕሬሽን ወቅት ችግር ሲያጋጥማቸው ለቡድን አስተባባሪው ወዲያውኑ ሪፖርት
ያደርጋል፡፡
9. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች የሚቀርብ የነዳጅ ጥያቄን በመቀበልና በማረጋገጥ ‘Store Requisition’
ያዘጋጃል፡፡
10. ለኦፕሬሽን ቅርብ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
11. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፎርክሊፍት ኦፕሬተር (2.5-6 ቶን)

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ በሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች

ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለሰው ሀይል መሣሪዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር የሥራ ተግባራት

1. የተሰጡትን የደህንነት መመሪያዎች ማክበርና መጠበቅ፣ የኦፕሬሽንና ጥገና ማኑዋል በጥንቃቄ


ማንበብና የሚያንቀሳቅሰውን ማሽን ብቃቱን ማረጋገጥ፡፡
2. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ክብደት የማንሳት አቅም የሚያሳየውን መሳሪያ በመጠቀም አደጋ
የሚያስከትልና ከአቅም በላይ አለመሆኑን በመረዳት ጥንቃቄ ማድረግ፡፡
3. የስራ ቦታው በቂ መንቀሳቀሻ ያለው መሆኑንና ከሰዎች ወይም ህይወት ካላቸው እንስሳት
የፀዳ እንዲሁም አደናቃፊ ነገሮች አለመኖራቸውን ማረጋገጥ አለበት፡፡
4. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ለእይታ የሚጋርዱ ሁኔታዎች
ወይም የሠው እንቅስቃሴ በሚበዛበት አካባቢ በሚሠራበት ጊዜ ምልክት የሚሠጡትን
ረዳቶች መጠቀም እና በረዳቱ የሚሰጡትን ምልክቶች በሚገባ መገንዘብና መግባባቱን
እርግጠኛ መሆን አለበት፡፡

35
5. በድርጅቱ የሚወጡ የደህንነት ህጎችንና ሌሎች ደንቦችን ማክበር፡፡
6. በየዕለቱ የማሽኑን ሴፍቲና ደህንነት ማረጋገጥ አለበት፣ ለዚሁ ሥራ የተዘጋጀውን ቼክሊስት
መሙላት አለበት፡፡
7. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ከሚመለከተው ክፍል በሚሰጠው የሥራ ትዕዛዝ ብቻ መሥራት
ይኖርበታል፡፡
8. ማሽኑን በየጊዜውና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ማፅዳት፣ንፅህናውን መጠበቅ አለበት፡፡
9. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የሚጠቀምበትን ፎርክሊፍት ወይም ሌላ መሣሪያ ስራውን
ሲያጠናቅቅ ወይም በማንኛውም ጊዜ ሁሉ ሲያቆም ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እና በጥንቃቄ
ማቆም ይጠበቅበታል፡፡
10. ለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
11. ከኃላፊ የሚሰጡት ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የቴክኒክ ዋና ክፍል ኃላፊ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ቴክኒክ ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ

ዝርዝር የሥራ ተግባራት

1. የቴክኒክ ዋና ክፍሉን ሥራ ከቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጁ በሚሠጠው መመሪያ መሠረት


በበላይነት ይመራል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
2. ለቴክኒክ ዋና ክፍሉ ሥራ መቀላጠፍ የሚያግዙ ልዩ ልዩ የአሠራር ዘዴዎችን በማጥናት
በቅርብ ኃላፊው ሲፈቅድ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
3. የዋና ክፍሉን ዓመታዊ የስራ እቅድና በጀት በማዘጋጀት ለኃላፊው ያቀርባል፣ ሲፀድቅ
ይተገብራል፡፡
4. የተሽከርካሪዎች፣ የማሽነሪዎችና ልዩ ልዩ መሣሪያዎች በማዘጋጀትና በኃላፋ በማስፀደቅ
ተግባራዊ ያደርጋል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፡፡
5. የታቀደ እና የመከላከያ ጥገናዎች ፕሬግራም ተዘጋጅቶ በተቀመጠላቸው የጊዜ እስታንዳርድ
መስራት መፈፀማቸውን ይቆጣጠራል፡፡
6. በተለያየ ምክንያት ብልሽት አጋጥሟቸው ወደ ወርክሾፕ ለጥገና የሚገቡ መስሪያዎች
በአፋጣኝ ተጠግነው ወደ ሥራ እንዲገቡ ይከታተላል፤ ይቆጣጠራ፡፡

36
7. በመለዋወጫ (ስፔርፓርት)
ስፔርፓርት) እጥረት ምክንያት የኦፕሬሽን ሥራዎች እንዳይስተጓጎል በቂ
እስቶክ መያዙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
8. የወደቡ የጥገና ወርክሾፕ በተገቢው መሣሪያና ባለሙያ እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡
9. የተሽከርካሪዎችንና የማሽነሪዎችን የጥገናና አያያዝ እንዲሁም የጋራዥ አጠቃቀም ማኑዋል
በማዘጋጀት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርገል፡፡
10. ለባለሙያዎችን የፈጠራ ክህሎት በማበረታታት አዳዲስ ነገሮች እንዲፈጠሩ እና ውጫዊ ጊዜ
ቆጣቢ የሆኑ የአሠራር ሥርዓቶች እንዲዘረጉ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
11. የወርክሾፕ ባለሙያዎች እና የማሽን ኦፕሬተሮች በየጊዜው ተገቢውን የተሀድሶ ስልጠና
እንዲያገኙና ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር እንዲተዋወቁ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
12. ወደቡ በአዳዲስ ማሽነሪዎችና ልዩ ልዩ መሣሪያዎች እንዲደራጅ በማድረግና የመሣሪያዎችና
ዕቃዎች እንዲሁም የመለዋወጫ እቃዎችን ዝርዝር መግለጫ (Specification) በማዘጋጀት
ጥያቄ በማቅረብ እንዲገዙ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
13. በስሩ የሚሠሩ ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው ይከታተላል ይቆጣጠራል በየ 6 ወሩ
የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በመሙላት በቅርብ ኃላፊው አስፀድቆ ለሰው ሀብትና ጠቅላላ
አገልግሎት ያስተላልፋል፡፡
14. በተርሚናል ለሚከናወኑ ስራዎች ሞያዊ ድጋፎች እየተሰጠ ለመሆኑ ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
15. ለክፍሉ ሥራና ሠራተኞች ተገቢው የሥራ መሣሪያዎች እና የደህንነት መጠበቂያና የአደጋ
መከላከያ ቁሳቁሶችና ትጥቆች መሟላታቸው፣ በተገቢው ሁነታ በጥቅም ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፡፡
16. የዋና ክፍሉን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በተመለከተ በየወቅቱ እና ከቅርብ ኃላፊው
በሚጠየቅበት በማንኛውም ጊዜ አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡
17. ሌሎች ኃላፊው የሚሰጡትን ማናቸውንም ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

37
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የቴክኒክ አገልግሎት አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍሉ ፡ ቴክኒክ

ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡ ለቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ

ዝርዝር የሥራ ተግባራት

1. የቴክኒክ ዋና ክፍሉን ሥራ ከቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጁ በሚሠጠው መመሪያ መሠረት


በበላይነት ይመራል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
2. ለቴክኒክ ዋና ክፍሉ ሥራ መቀላጠፍ የሚያግዙ ልዩ ልዩ የአሠራር ዘዴዎችን በማጥናት
በቅርብ ኃላፊው ሲፈቅድ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
3. የዋና ክፍሉን ዓመታዊ የስራ እቅድና በጀት በማዘጋጀት ለኃላፊው ያቀርባል፣ ሲፀድቅ
ይተገብራል፡፡
4. የተሽከርካሪዎች፣ የማሽነሪዎችና ልዩ ልዩ መሣሪያዎች በማዘጋጀትና በኃላፋ በማስፀደቅ
ተግባራዊ ያደርጋል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፡፡
5. የታቀደ እና የመከላከያ ጥገናዎች ፕሬግራም ተዘጋጅቶ በተቀመጠላቸው የጊዜ እስታንዳርድ
መስራት መፈፀማቸውን ይቆጣጠራል፡፡
6. በተለያየ ምክንያት ብልሽት አጋጥሟቸው ወደ ወርክሾፕ ለጥገና የሚገቡ መስሪያዎች
በአፋጣኝ ተጠግነው ወደ ሥራ እንዲገቡ ይከታተላል፤ ይቆጣጠራ፡፡
7. በመለዋወጫ (ስፔርፓርት)
ስፔርፓርት) እጥረት ምክንያት የኦፕሬሽን ሥራዎች እንዳይስተጓጎል በቂ
እስቶክ መያዙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
8. የወደቡ የጥገና ወርክሾፕ በተገቢው መሣሪያና ባለሙያ እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡
9. የተሽከርካሪዎችንና የማሽነሪዎችን የጥገናና አያያዝ እንዲሁም የጋራዥ አጠቃቀም ማኑዋል
በማዘጋጀት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርገል፡፡
10. ለባለሙያዎችን የፈጠራ ክህሎት በማበረታታት አዳዲስ ነገሮች እንዲፈጠሩ እና ውጫዊ ጊዜ
ቆጣቢ የሆኑ የአሠራር ሥርዓቶች እንዲዘረጉ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
11. የወርክሾፕ ባለሙያዎች እና የማሽን ኦፕሬተሮች በየጊዜው ተገቢውን የተሀድሶ ስልጠና
እንዲያገኙና ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር እንዲተዋወቁ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
12. ወደቡ በአዳዲስ ማሽነሪዎችና ልዩ ልዩ መሣሪያዎች እንዲደራጅ በማድረግና የመሣሪያዎችና
ዕቃዎች እንዲሁም የመለዋወጫ እቃዎችን ዝርዝር መግለጫ (Specification) በማዘጋጀት
ጥያቄ በማቅረብ እንዲገዙ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡

38
13. በስሩ የሚሠሩ ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው ይከታተላል ይቆጣጠራል በየ 6 ወሩ
የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በመሙላት በቅርብ ኃላፊው አስፀድቆ ለሰው ሀብትና ጠቅላላ
አገልግሎት ያስተላልፋል፡፡
14. በተርሚናል ለሚከናወኑ ስራዎች ሞያዊ ድጋፎች እየተሰጠ ለመሆኑ ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
15. ለክፍሉ ሥራና ሠራተኞች ተገቢው የሥራ መሣሪያዎች እና የደህንነት መጠበቂያና የአደጋ
መከላከያ ቁሳቁሶችና ትጥቆች መሟላታቸው፣ በተገቢው ሁነታ በጥቅም ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፡፡
16. የዋና ክፍሉን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በተመለከተ በየወቅቱ እና ከቅርብ ኃላፊው
በሚጠየቅበት በማንኛውም ጊዜ አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡
17. ሌሎች ኃላፊው የሚሰጡትን ማናቸውንም ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡

39
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና አገልግሎት ፡ ተርሚናል ኦኘሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለተርሚናል ኦኘሬሽን ዋና ክፍል ሥራ አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ለሥራ ዝግጁ የሆኑ የወደብ መሳሪያዎችን በተገቢው ቦታና ለተገቢው ስራ መሰማራታቸውን


ይከታተላል፣

2. ሁሉም የወደብ መሳሪያዎች ከማንኛውም አደጋና ጉዳት የተጋለጡ አለመሆናቸውን ይቆጣጠራል፣


ያረጋግጣል፡፡

3. የወደብ መሳሪያዎች አስፈላጊው (Preventive Maintenance) የመከላከል ጥገና እንዲካሄድ


ያስተባበራል፡፡

4. የወደብ መሳሪያዎች በስራ ወቅት የደረሱ ቀላልና ከባድ አደጋ ካለ ለቴክኒክ አገልግሎት ዋና ክፍል
ሪፖርት ያደርጋል፡፡

5. የዕቅድ ጥገና (Scheduled maintenance) ለማከናወን ከቴክኒክ አገልግሎት ጥያቄ ሲቀርብለት


መሳሪያውን ያስረከባል፡፡

6. የሁሉም የወደብ መሳሪያ ኦኘሬተሮችን ብቃት ይገመግማል፣ ጉድለታቸውንም ይከታተላል፣


አስፈላጊውን ስልጠና እንዲሠጥ ለቅርብ ኃላፊው ሀሳብ ያቀርባል፡፡

7. የወደብ መሣሪያዎችን ማሽነሪዎች የተቀዳ ነዳጅ ለተፈላጊው ሥራ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን


ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

8. ሁሉም የወደብ መሳሪያዎች የሚንቀሳቀሱበትን ቦታ ለስራ ምቹ መሆኑን ያረጋግጣል፣


ለመሳሪያዎች እንቅስቃሴ የማይመች ሆኖ ሲገኝ የማስተካከያ ስራ እንዲሠራ ለሰው ሀብትና
ጠቅላላ አገልግሎት ዋና ክፍል ያቀርባል፡፡

9. የወደብ መሣሪያዎችን ምርታማነት (productivity) ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

40
10. ማንኛውም የወደብ ኦኘሬተር መሳሪያውን ያለአግባብ እና ጥንቃቄ በጐደለው መልኩ ሲጠቀም
መሳሪያውን በማስቆም አስፈላጊውን እርምት ይወስዳል፡፡

11. የቡድኑን እቅድ ያዘጋጃል፣ ዕለታዊ፣ሣምንታዊ፣ ወርሃዊና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

12. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡት ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

41
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና አገልግሎት ፡ ተርሚናል ኦኘሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለተርሚናል ኦኘሬሽን ዋና ክፍል ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ለሥራ ዝግጁ የሆኑ የወደብ መሳሪያዎችን በተገቢው ቦታና ለተገቢው ስራ መሰማራታቸውን


ይከታተላል፣

2. ሁሉም የወደብ መሳሪያዎች ከማንኛውም አደጋና ጉዳት የተጋለጡ አለመሆናቸውን ይቆጣጠራል፣


ያረጋግጣል፡፡

3. የወደብ መሳሪያዎች አስፈላጊው (Preventive Maintenance) የመከላከል ጥገና እንዲካሄድ


ያስተባበራል፡፡

4. የወደብ መሳሪያዎች በስራ ወቅት የደረሱ ቀላልና ከባድ አደጋ ካለ ለቴክኒክ አገልግሎት ዋና ክፍል
ሪፖርት ያደርጋል፡፡

5. የዕቅድ ጥገና (Scheduled maintenance) ለማከናወን ከቴክኒክ አገልግሎት ጥያቄ ሲቀርብለት


መሳሪያውን ያስረከባል፡፡

6. የሁሉም የወደብ መሳሪያ ኦኘሬተሮችን ብቃት ይገመግማል፣ ጉድለታቸውንም ይከታተላል፣


አስፈላጊውን ስልጠና እንዲሠጥ ለቅርብ ኃላፊው ሀሳብ ያቀርባል፡፡

7. የወደብ መሣሪያዎችን ማሽነሪዎች የተቀዳ ነዳጅ ለተፈላጊው ሥራ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን


ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

8. ሁሉም የወደብ መሳሪያዎች የሚንቀሳቀሱበትን ቦታ ለስራ ምቹ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ለመሳሪያዎች


እንቅስቃሴ የማይመች ሆኖ ሲገኝ የማስተካከያ ስራ እንዲሠራ ለሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት ዋና
ክፍል ያቀርባል፡፡

9. የወደብ መሣሪያዎችን ምርታማነት (productivity) ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

42
10. ማንኛውም የወደብ ኦኘሬተር መሳሪያውን ያለአግባብ እና ጥንቃቄ በጐደለው መልኩ ሲጠቀም
መሳሪያውን በማስቆም አስፈላጊውን እርምት ይወስዳል፡፡

11. የቡድኑን እቅድ ያዘጋጃል፣ ዕለታዊ፣ሣምንታዊ፣ ወርሃዊና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

12. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡት ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

43
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽንና ጥገና ባለሙያ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና አገልግሎት ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለፋሲሊቲና አስተዳደር ጥገና ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በወደቡ ያሉትን የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታና ጥገና ያከናውናል፡፡

2. የንድፈ ሀሳቦችን /ስዕሎችን/


ስዕሎችን/፣ ምልክቶችን ያነባል፣ ይተረጉማል ወደ ተግባር ይገባል፡፡

3. የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ከረንት፣ ሬዚዝታንስ፣ ቮልቴጅና ኮንቲኒቲ ያያል/


ያያል/ይፈትሻል/
ይፈትሻል/
ችግር ካለም መፍትሄ ይሠጣል፡፡

4. የትራንስፎርመር፣ ስዊች ቦርድ፣ ሬጉሊተር፣ ሪአክተር ወዘተ የመሳሰሉትን ይፈትሻል ይጠግናል፡፡

5. ኤሌክትሪካል ሞተሮችን፣ ጄኔሬተሮችን፣ ኦልተርኔተሮች፣ ባትሪዎችን ወዘተ የመሳሰሉትን


ይፈትሻል፣ አስፈላጊ ሲሆንም ይጠግናል፡፡

6. የመከላከል ጥገናን በመተግበር የኤሌክትሪክ እቃዎችን ደህንነት ይጠብቃል፡፡

7. ከኤሌክትሪክ አጠቃቀም ጉድለት የሚነሱ አደጋዎች እንዳይኖሩ የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃዎችን


ይወስዳል፣ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

8. ስለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

9. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

44
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽንና ጥገና ባለሙያ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና አገልግሎት ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በወደቡ ያሉትን የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታና ጥገና ያከናውናል፡፡

2. የንድፈ ሀሳቦችን /ስዕሎችን/


ስዕሎችን/፣ ምልክቶችን ያነባል፣ ይተረጉማል ወደ ተግባር ይገባል፡፡

3. የኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን ከረንት፣ ሬዚዝታንስ፣ ቮልቴጅና ኮንቲኒቲ ያያል/


ያያል/ይፈትሻል/
ይፈትሻል/
ችግር ካለም መፍትሄ ይሠጣል፡፡

4. የትራንስፎርመር፣ ስዊች ቦርድ፣ ሬጉሊተር፣ ሪአክተር ወዘተ የመሳሰሉትን ይፈትሻል ይጠግናል፡፡

5. ኤሌክትሪካል ሞተሮችን፣ ጄኔሬተሮችን፣ ኦልተርኔተሮች፣ ባትሪዎችን ወዘተ የመሳሰሉትን


ይፈትሻል፣ አስፈላጊ ሲሆንም ይጠግናል፡፡

6. የመከላከል ጥገናን በመተግበር የኤሌክትሪክ እቃዎችን ደህንነት ይጠብቃል፡፡

7. ከኤሌክትሪክ አጠቃቀም ጉድለት የሚነሱ አደጋዎች እንዳይኖሩ የቅድመ ጥንቃቄ እርምጃዎችን


ይወስዳል፣ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

8. ስለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

9. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

45
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፋሲሊቲ አስተዳደርና ጥገና ኃላፊ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና አገልግሎት ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለዋና ክፍሉ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በድርጅቱ ውስጥ ያሉትን የኢንዱስትሪያል ኤሌክትሪክ የኰንስትራክሽን ስራዎችን ዕቅድ ይይዛል


በእቅዱ መሠረት እንዲፈፀም ክትትል ያደርጋል፡፡

2. ማንኛውንም የኢንዲስትሪያልና የኤሌክትሪክ የሚቀርቡ ስራዎችን እንደየአስፈላጊነቱ ተፈፃሚ


እንዲሆን ያደርጋል፡፡

3. ሁሉም የወደብ መሳሪያ የሚንቀሳቀሱበትን ተርሚናል ከሠው ሀይልና መሳሪያ ስምሪቱ ቡድን
አስተባባሪ የሚቀርበውን ጥያቄ በመቀበል አስፈላጊውን ጥገና እንዲከናወን ያደርጋል፡፡

4. የሲቪልና የኢንዲስትሪያል ኤሌክትሪክ ስራዎችን በአግባቡ መሠራታቸውን ክትትል ያደርጋል፣


ይቆጣጠራል፡፡

5. በድርጅቱ ውስጥ ለሚካሄድ ማንኛውም የሲቪል ስራዎችና የኢንዲስትሪያል ስራዎችን ያከፋፍላል፣


ሰዎችን ያሠማራል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፡፡

6. በውስጥ ሊሠሩ የማይችሉ ጥገናዎች ሲኖሩ ለቅርብ አለቃው አሣውቆ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት
ይፈፅማል፣ ያስፈፅማል፡፡

7. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

8. ስለ ሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

46
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፋሲሊቲ አስተዳደርና ጥገና ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና አገልግሎት ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለዋና ክፍሉ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በድርጅቱ ውስጥ ያሉትን የኢንዱስትሪያል ኤሌክትሪክ የኰንስትራክሽን ስራዎችን ዕቅድ ይይዛል


በእቅዱ መሠረት እንዲፈፀም ክትትል ያደርጋል፡፡

2. ማንኛውንም የኢንዲስትሪያልና የኤሌክትሪክ የሚቀርቡ ስራዎችን እንደየአስፈላጊነቱ ተፈፃሚ


እንዲሆን ያደርጋል፡፡

3. ሁሉም የወደብ መሳሪያ የሚንቀሳቀሱበትን ተርሚናል ከሠው ሀይልና መሳሪያ ስምሪቱ ቡድን
አስተባባሪ የሚቀርበውን ጥያቄ በመቀበል አስፈላጊውን ጥገና እንዲከናወን ያደርጋል፡፡

4. የሲቪልና የኢንዲስትሪያል ኤሌክትሪክ ስራዎችን በአግባቡ መሠራታቸውን ክትትል ያደርጋል፣


ይቆጣጠራል፡፡

5. በድርጅቱ ውስጥ ለሚካሄድ ማንኛውም የሲቪል ስራዎችና የኢንዲስትሪያል ስራዎችን ያከፋፍላል፣


ሰዎችን ያሠማራል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፡፡

6. በውስጥ ሊሠሩ የማይችሉ ጥገናዎች ሲኖሩ ለቅርብ አለቃው አሣውቆ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት
ይፈፅማል፣ ያስፈፅማል፡፡

7. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

8. ስለ ሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

47
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የጠቅላላ ጥገና ቴክኒሽያን

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ወደብ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ሰው ሀይልና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለፋሲቲና አስተዳደር ጥገና አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የወደቡ መገልገያ ቢሮዎች፣ መጋዘኖች የንብረት መሳረፊያ ተርሚናሎችን፣ መተላለፊያ መንገዶችና


ቦዮችን እንዲሁም የግቢዉን አጥርና ማማዎች ወዘተ በየዕለቱ እየተመለከተ ጉዳቶችን በማረጋገጥ የጥገና
ጥያቄው በሚመለከተው ክፍል እንዲረጋገጥ በማድረግ የጥገና ኘሮግራም ወይም ዕቅድ እንዲዘጋጅለት
ለፋሲሊቲ አስተዳደርና ጥገና ዝግጅት ክፍል ያቀርባል፡፡

2. የውሀ፣ የመብራትና የስልክ ብልሽቶች ሲያጋጥሙ፣ በሪፖርት/


በሪፖርት/ ጥያቄ መሠረት በአካል በቦታው ተገኝቶ
ችግሩ መኖሩን በማረጋገጥ በራሱ የሚከናወነውን ለይቶ በመያዝ ሌሎችን ለሚመለከተው የጥገና ባለሙያ
በማቅረብ የጥገና ትዕዛዝ እንዲሠጥበትና እንዲጠገን ይከታተላል፡፡

3. ጠቅላላ አገልግሎትን የሚመለከቱ የግንባታ ጥያቄዎችን ሲቀርቡለት በሚመለከተው ሐላፊ እንዲፈቀድ


በማድረግ የሚዘጋጅው ዕቅድ መሠረት ተፈላጊ ዕቃዎች እንዲቀርቡለት በማድረግ ያከናውናል፡፡

4. ለሚከናውነው የጥገና ወይም የግንባታ ስራ ፋሲሊቲ እቅድ ክፍል በኩል የሚከፈተው ስራ ትዕዛዝ
መሠረት የስራ አፈፃፀሙን በመመዝገቢያ ቅጽ (Job sheet) ይመዘግባል፡፡

5. የተሰጠውን ስራ ትዕዛዝ ሲያጠናቅቅ (Job sheet) በማዘጋት በጥገና ዕቅድ ክፍሉ እንዲረጋገጥ በማድረግ
የተከናወነውን ስራ ለጠያቂው ያስረክባል፡፡

6. ስለ ሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

7. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ስራዎችን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁ/የጠቅላላ ጥገና ቴክኒሽያን

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የገላን ወደብ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ሰው ሀይልና ጠቅላላ አገልግሎት

48
ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለፋሲሊቲና አስተዳደር ጥገና ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የወደቡ መገልገያ ቢሮዎች፣ መጋዘኖች የንብረት መሳረፊያ ተርሚናሎችን፣ መተላለፊያ


መንገዶችና ቦዮችን እንዲሁም የግቢዉን አጥርና ማማዎች ወዘተ በየዕለቱ እየተመለከተ ጉዳቶችን
በማረጋገጥ የጥገና ጥያቄው በሚመለከተው ክፍል እንዲረጋገጥ በማድረግ የጥገና ኘሮግራም ወይም
ዕቅድ እንዲዘጋጅለት ለፋሲሊቲ አስተዳደርና ጥገና ዝግጅት ክፍል ያቀርባል፡፡

2. የውሀ፣ የመብራትና የስልክ ብልሽቶች ሲያጋጥሙ፣ በሪፖርት/


በሪፖርት/ ጥያቄ መሠረት በአካል በቦታው
ተገኝቶ ችግሩ መኖሩን በማረጋገጥ በራሱ የሚከናወነውን ለይቶ በመያዝ ሌሎችን ለሚመለከተው
የጥገና ባለሙያ በማቅረብ የጥገና ትዕዛዝ እንዲሠጥበትና እንዲጠገን ይከታተላል፡፡

3. ጠቅላላ አገልግሎትን የሚመለከቱ የግንባታ ጥያቄዎችን ሲቀርቡለት በሚመለከተው ሐላፊ


እንዲፈቀድ በማድረግ የሚዘጋጅው ዕቅድ መሠረት ተፈላጊ ዕቃዎች እንዲቀርቡለት በማድረግ
ያከናውናል፡፡

4. ለሚከናውነው የጥገና ወይም የግንባታ ስራ ፋሲሊቲ እቅድ ክፍል በኩል የሚከፈተው ስራ ትዕዛዝ
መሠረት የስራ አፈፃፀሙን በመመዝገቢያ ቅጽ (Job sheet) ይመዘግባል፡፡

5. የተሰጠውን ስራ ትዕዛዝ ሲያጠናቅቅ (Job sheet) በማዘጋት በጥገና ዕቅድ ክፍሉ እንዲረጋገጥ
በማድረግ የተከናወነውን ስራ ለጠያቂው ያስረክባል፡፡

6. ስለ ሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

7. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ስራዎችን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ክሬን ኦኘሬተር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ ሞጆ/ ገላን

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

49
1. የተሠጠውን ሞባይል ክሬን በአግባቡና በጥንቃቄ ከንብረት ውድመትና የህይወት አደጋ በመጠበቅ
በአግባቡ ይይዛል፡፡
2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ይጠቀማል፡፡
3. ኦኘሬተሩ ማንኛውንም ካርጐ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል፣ (Loading chart)
በተገቢው ሁኔታ ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል ፡፡
4. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሰዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ
የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖራቸውን ማረጋገጥና ጥንቃቄ መውሰድ፡፡
5. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎች ላይ በሚሠራበት ወቅት
በምልክት የሚያሳየው ረዳት በመጠቀም ራሱን፣ ማሽኑን፣ ማንኛውንም ንብረት ከአደጋ መጠበቅ
አለበት፡፡
6. ሁሉንም የትራፊክ ደህንነት ምልክቶችና ህጐችን ጠንቅቆ በማወቅ ይተገብራል፡፡
7. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ
በኋላ በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ ማስፈር ይኖርበታል፡፡
8. ለሥራ የተሠጠውን ክሬን በጽዳት መያዝ አለበት፡፡
9. ክሬኑን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡
10. ስለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
11. ከኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

50
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል ትራክተር ኦኘሬተር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ በሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤቶች

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የተሠጠውን ተርሚናል ትራክተር በአግባቡና በጥንቃቄ ከንብረት ውድመትና የህይወት አደጋ


በመጠበቅ በአግባቡ ይይዛል፡፡

2. የትራክተሩን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ መጠቀም አለበት፡፡

3. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ትራክተሩ በሚጠቀምበት ወቅት ለአደጋ የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖራቸውን
ማረጋገጥና ጥንቃቄ መውሰድ አለበት፡፡

4. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎት ላይ በሚሠራበት ወቅት
በምልክት የሚያሣየው የተርሚናል ሠራተኛ በመጠቀም ራሱ ማሽኑን ማንኛውንም ንብረት
ከአደጋ መጠበቅ አለበት፡፡

5. ሁሉንም የትራፊክ ደህንነት ምልክቶችና ህጐችን ጠንቅቆ ማወቅና መተግበር ፡፡

6. ኦኘሬተር ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ


በኋላ በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ ማስፈር ይኖርበታል፡፡

7. የተሠጠውን የተርሚናል ትራክተር በጽዳት መያዝ አለበት፡፡

8. ኦኘሬተሩ ትራክተሩን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡

9. ስለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

10. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የሪች ስታከር ኦኘርተር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ በሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች

51
ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የተሠጠውን ሪች ስታከር በአግባቡና በጥንቃቄ ከንብረት ውድመትና የህይወት አደጋ በመጠበቅ


በአግባቡ ይይዛል፡፡

2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ማሽኑን መጠቀም
ይኖርበታል፡፡

3. ማንኛውንም ካርጎ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል (Loading chart) በተገቢው
ሁኔት ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል፡፡

4. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሠዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ
የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖሩን ማረጋገጥና ጥንቃቄ በመውሰድ ይሠራል፡፡

5. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎች ላይ በሚሠራበት


ወቅት ሌላ ከሥራው ጋር ግንኙነት ያለው ሰው በሚያመላክተው መሠረት ማሽኑን እና
ማንኛውንም ንብረት ከአደጋ በመጠበቅ ይሠራል፡፡

6. ሁሉንም የትራክ ደህንነት ምልክቶችና ህጐችን ጠንቅቆ ማወቅና መተግበር አለበት፡፡

7. በሚጭንበት ወይም በሚያራግፍበት ጊዜ የዕቃውን (ኮንቴነር)


ኮንቴነር) እና ጭነት የሚጭን ተሽከርካሪ
ደህንነት መጠበቅ ይኖርበታል፡፡

8. ኮንቴነሮች በአግባቡ (standard) በጠበቀ መልኩ መደርደር እና በማሽኑ እንዳይጋጩ ጥንቀቄ


ማድረግ አለበት፡፡

9. ኦፕሬተሩ በተርሚናል ውስጥ በተገቢው ፍጥነት እና በጥንቃቄ ብቻ ማሽከርከር አለበት፡፡

10. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ
በኋላ በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ በማስፈር ሪፖርት ያደርጋል፡፡

11. የተሠጠውን ሪች ስታከር በጽዳት መያዝ አለበት፡፡

52
12. ማሽኑን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡

13. ኦፕሬተሩ ከሚመለከተው ክፍል በሚሰጠው የሥራ ትዕዛዝ ብቻ ይሰራል፡፡

14. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

15. ከኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

53
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፎርክሊፍት ኦኘሬተር (7-10 ቶን)

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ በሞጆ/ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባራት

1. የተሰጡትን የደህንነት መመሪያዎች ማክበርና መጠበቅ፣ የኦፕሬሽንና ጥገና ማኑዋል በጥንቃቄ


ማንበብና የሚያንቀሳቅሰውን ማሽን ብቃቱን ማረጋገጥ፡፡
2. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ክብደት የማንሳት አቅም የሚያሳየውን መሳሪያ በመጠቀም አደጋ
የሚያስከትልና ከአቅም በላይ አለመሆኑን በመረዳት ጥንቃቄ ማድረግ፡፡
3. የስራ ቦታው በቂ መንቀሳቀሻ ያለው መሆኑንና ከሰዎች ወይም ህይወት ካላቸው እንስሳት
የፀዳ እንዲሁም አደናቃፊ ነገሮች አለመኖራቸውን ማረጋገጥ አለበት፡፡
4. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች ለእይታ የሚጋርዱ ሁኔታዎች
ወይም የሠው እንቅስቃሴ በሚበዛበት አካባቢ በሚሠራበት ጊዜ ምልክት የሚሠጡትን
ረዳቶች መጠቀም እና በረዳቱ የሚሰጡትን ምልክቶች በሚገባ መገንዘብና መግባባቱን
እርግጠኛ መሆን አለበት፡፡
5. በድርጅቱ የሚወጡ የደህንነት ህጎችንና ሌሎች ደንቦችን ማክበር፡፡
6. በየዕለቱ የማሽኑን ሴፍቲና ደህንነት ማረጋገጥ አለበት፣ ለዚሁ ሥራ የተዘጋጀውን ቼክሊስት
መሙላት አለበት፡፡
7. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ከሚመለከተው ክፍል በሚሰጠው የሥራ ትዕዛዝ ብቻ መሥራት
ይኖርበታል፡፡
8. ማሽኑን በየጊዜውና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ማፅዳት፣ ንፅህናውን መጠበቅ አለበት፡፡
9. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የሚጠቀምበትን ፎርክሊፍት ወይም ሌላ መሣሪያ ስራውን
ሲያጠናቅቅ ወይም በማንኛውም ጊዜ ሁሉ ሲያቆም ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እና በጥንቃቄ
ማቆም ይጠበቅበታል፡፡
10. ለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
11. ከኃላፊ የሚሰጡት ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኦፕሬሽን ማስተናገጃ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

54
ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለኮንቴይነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ደንበኛው በዶክመንቴሽን አፊሰር የተፈረመ ኮፒ ‘Delivery Order’


Order’ እንዲያቀርብ ያደርጋል፡፡
2. ጉምሩክ እና ሌሎች የመንግስት አካላት በሚጠይቁትና በሚያዙት መሠረት ለደንበኛው SSR
(Special service request) በመሙላት ደንበኛው ጥያቄውን በፊርማ እንዲያረጋግጥ ያደርጋል፡፡
የጉምሩክ ማዘዣውን ፋይል ያደርጋል፡፡
3. ደንበኛው በጠየቀው SSR መሠረት የስራ ትዕዛዝ (Work order) ሞልቶ በኃላፊ ያፀድቃል፡፡
4. ደንበኞች ከወደቡ ዕቃ ለማውጣት በሚመጡበት ወቅት የተሟላ ሰነድ ማቅረባቸውን በማረጋገጥ
ይሞላል፡፡
5. ደንበኞች ተገቢውን የወደብ አገልግሎት ከፍለው ሲመጡ በ finance ደረሰኝ እና በ bill of lading
መሠረት የጭነት ማዘዣ ማዘጋጀት እና ለ location ኦፊሰር በመስጠት location እንዲፅፍበት
ያደርጋል፡፡
6. የተዘጋጀውን የወጪ ኮንቴነር ጭነት ማዘዣ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር ይልካል፡፡
7. ስለ ስራው አፈፃፀም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኦፕሬሽን ማስተናገጃ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት ኃላፊ

55
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ደንበኛው በዶክመንቴሽን አፊሰር የተፈረመ ኮፒ ‘Delivery Order’


Order’ እንዲያቀርብ ያደርጋል፡፡
2. ጉምሩክ እና ሌሎች የመንግስት አካላት በሚጠይቁትና በሚያዙት መሠረት ለደንበኛው SSR
(Special service request) በመሙላት ደንበኛው ጥያቄውን በፊርማ እንዲያረጋግጥ ያደርጋል፡፡
የጉምሩክ ማዘዣውን ፋይል ያደርጋል፡፡
3. ደንበኛው በጠየቀው SSR መሠረት የስራ ትዕዛዝ (Work order) ሞልቶ በኃላፊ ያፀድቃል፡፡
4. ደንበኞች ከወደቡ ዕቃ ለማውጣት በሚመጡበት ወቅት የተሟላ ሰነድ ማቅረባቸውን በማረጋገጥ
ይሞላል፡፡
5. ደንበኞች ተገቢውን የወደብ አገልግሎት ከፍለው ሲመጡ በ finance ደረሰኝ እና በ bill of lading
መሠረት የጭነት ማዘዣ ማዘጋጀት እና ለ location ኦፊሰር በመስጠት location እንዲፅፍበት
ያደርጋል፡፡
6. የተዘጋጀውን የወጪ ኮንቴነር ጭነት ማዘዣ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር ይልካል፡፡
7. ስለ ስራው አፈፃፀም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

56
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኦፕሬሽን ዳታ ኢንኮደር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋ/ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ኮንቴነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. EIR in ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መረከብ EIR ላይ ያለውን መረጃ የኮንቴነር ቁጥር፣ የኮንቴነር
ሎኬሽን፣ የአስመጪ ስም እና ኮንቴነር የገባበትን ቀንና ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች
ይመዘግባል፡፡
2. ኮንቴነሮች በጭነትም ይሁን በሌላ ምክንያት የቦታ ለውጥ ሲያደርጉ ሲንቀሳቀሱ ከኮንቴነር
ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው container movement report መሰረት location update ያደርጋል፡፡
3. በጉምሩክ ወይም በሌሎች የቁጥጥር አካላት ትዕዛዝ መሠረት ደንበኛው ኮንቴነሩ ወደ CFS, መጋዘን
ወይም unstaff area እንዲቀርብ/እንዲቀሳቀስ ሲፈለግ work order ላይ container location
ይፅፋል፡፡ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር ይልካል፡፡
4. ደንበኛው ተገቢውን ክፍያ ከከፈለ በኋላ ኃላፊው እንዲጫን ፍቃድ ሲሠጥ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን
ኦፊሰር የጭነት ማዘዣው ላይ location በመፃፍ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መላክ፣ ቀሪ ሰነድ file
ያደርጋል፡፡
5. መረጃ ለሚፈልጉ ደንበኞች አገልግሎት መስጠት፡፡
6. ተገቢውን የአገልግሎት ክፍያ ፈፅመው ከተርሚናል ተጭነው የወጡትን እቃዎች መረጃ ይመዘግባል፡፡
7. በደንበኛው ጥያቄ መሰረት ወደ መጋዘን፣ CFS እና unstaff area የተንቀሳቀሱትን ኮንቴነሮች
ከተርሚናል ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው report መሠረት update ያደርጋል፡፡
8. ስለስራው አፈፃፀም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

57
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኦፕሬሽን ዳታ ኢንኮደር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋ/ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. EIR in ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መረከብ EIR ላይ ያለውን መረጃ የኮንቴነር ቁጥር፣ የኮንቴነር
ሎኬሽን፣ የአስመጪ ስም እና ኮንቴነር የገባበትን ቀንና ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች
ይመዘግባል፡፡
2. ኮንቴነሮች በጭነትም ይሁን በሌላ ምክንያት የቦታ ለውጥ ሲያደርጉ ሲንቀሳቀሱ ከኮንቴነር
ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው container movement report መሰረት location update ያደርጋል፡፡
3. በጉምሩክ ወይም በሌሎች የቁጥጥር አካላት ትዕዛዝ መሠረት ደንበኛው ኮንቴነሩ ወደ CFS, መጋዘን
ወይም unstaff area እንዲቀርብ/እንዲቀሳቀስ ሲፈለግ work order ላይ container location
ይፅፋል፡፡ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር ይልካል፡፡
4. ደንበኛው ተገቢውን ክፍያ ከከፈለ በኋላ ኃላፊው እንዲጫን ፍቃድ ሲሠጥ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን
ኦፊሰር የጭነት ማዘዣው ላይ location በመፃፍ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መላክ፣ ቀሪ ሰነድ file
ያደርጋል፡፡
5. መረጃ ለሚፈልጉ ደንበኞች አገልግሎት መስጠት፡፡
6. ተገቢውን የአገልግሎት ክፍያ ፈፅመው ከተርሚናል ተጭነው የወጡትን እቃዎች መረጃ ይመዘግባል፡፡
7. በደንበኛው ጥያቄ መሰረት ወደ መጋዘን፣ CFS እና unstaff area የተንቀሳቀሱትን ኮንቴነሮች
ከተርሚናል ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው report መሠረት update ያደርጋል፡፡
8. ስለስራው አፈፃፀም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የመጋዘን ፀሐፊ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለመጋዘን ኃላፊ

58
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ከደንበኛው Bill of Lading ተቀብሎ የሥራ ትዕዛዝ የተዘጋጀለት መሆኑን በማረጋገጥ መመዝገብ፡፡
2. ከታሊ ማን የዕቃውን ርክክብ መፈፀም Goods Receiving note (መረከቢያ ሰነድ) ያዘጋጃል በሰነዱም ላይ
(መረከቢያ ሰነድ)
ይፈርማል ለሚመለከታቸውም ያሰራጫል፡፡
3. ለተደረደረ እቃ ታግ መለጠፍ፣ የእቃ ቦታ (Location) መመዝገብ፡፡
4. በሰነድና ከኮንቴነር የወጣ እቃ የመጠን ልዩነት ካለው ለመጋዘን ኃላፊው ማሳወቅ፡፡
5. እቃ ለማስረከብ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የንግድ ፈቃድ፣ ውክልና፣ መታወቂያ እና የወደብ ክፍያ የተከፈለበት ኮፒ
ከተረካቢው መውሰድ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ ለርክክብ ዝግጁ እንዲሆን ለመጋዘን ኃላፊ አቅርቦ
ማስወሰን፡፡
6. ማስረከቢያ ደሊቨሪ አዘጋጅቶ ከህጋዊ ተረካቢ ጋር መፈራረም፡፡
7. የደሊቨሪ ኮፒ ለተረካቢው መስጠት ለፋይል ቀሪ ማድረግ፡፡
8. የእቃ መረከቢያ ሰነድ (Good Receipt Document) ለደንበኞቹ/
ለደንበኞቹ/ለባለንብረቱ መስጠት፡፡
9. የጉልበት ሠራተኞች እና ማሽነሪዎች የሠሩትን ክፍያዎች ማዘጋጀት በየአስራ አምስት ቀን ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
10. በየቀኑ መጋዘን የሚገቡና የሚወጡትን ሪከርድ በመያዝ በመጋዘን ውስጥ ካለ ክፍት ቦታ ጋር ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
11. በማንኛውም ጊዜ ለሚጠየቅ መረጃ ዝግጁ ማድረግ፡፡
12. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ማቅረብ፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የመጋዘን ፀሐፊ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለመጋዘን ተቆጣጣሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ከደንበኛው Bill of Lading ተቀብሎ የሥራ ትዕዛዝ የተዘጋጀለት መሆኑን በማረጋገጥ መመዝገብ፡፡

59
2. ከታሊ ማን የዕቃውን ርክክብ መፈፀም Goods Receiving note (መረከቢያ ሰነድ) ያዘጋጃል በሰነዱም ላይ
(መረከቢያ ሰነድ)
ይፈርማል ለሚመለከታቸውም ያሰራጫል፡፡
3. ለተደረደረ እቃ ታግ መለጠፍ፣ የእቃ ቦታ (Location) መመዝገብ፡፡
4. በሰነድና ከኮንቴነር የወጣ እቃ የመጠን ልዩነት ካለው ለመጋዘን ኃላፊው ማሳወቅ፡፡
5. እቃ ለማስረከብ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የንግድ ፈቃድ፣ ውክልና፣ መታወቂያ እና የወደብ ክፍያ የተከፈለበት ኮፒ
ከተረካቢው መውሰድ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ ለርክክብ ዝግጁ እንዲሆን ለመጋዘን ኃላፊ አቅርቦ
ማስወሰን፡፡
6. ማስረከቢያ ደሊቨሪ አዘጋጅቶ ከህጋዊ ተረካቢ ጋር መፈራረም፡፡
7. የደሊቨሪ ኮፒ ለተረካቢው መስጠት ለፋይል ቀሪ ማድረግ፡፡
8. የእቃ መረከቢያ ሰነድ (Good Receipt Document) ለደንበኞቹ/
ለደንበኞቹ/ለባለንብረቱ መስጠት፡፡
9. የጉልበት ሠራተኞች እና ማሽነሪዎች የሠሩትን ክፍያዎች ማዘጋጀት በየአስራ አምስት ቀን ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
10. በየቀኑ መጋዘን የሚገቡና የሚወጡትን ሪከርድ በመያዝ በመጋዘን ውስጥ ካለ ክፍት ቦታ ጋር ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
11. በማንኛውም ጊዜ ለሚጠየቅ መረጃ ዝግጁ ማድረግ፡፡
12. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ማቅረብ፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

60
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የወደብ ትራፊክ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሣሪያዎች ስምሪት አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. እቃ ለመጫን ከውጭ ወደ ወደብ ውስጥ የሚገቡ ተሽከርካሪዎችን ወደ ጭነቱ ያለበት ቦታ


ማመላከት/
ማመላከት/ እንዲሄድ ማድረግ፡፡
2. ተርሚናል ውስጥ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይኖር ኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰሮች ጋር በመነጋገር
መጥኖ ማስገባት፡፡
3. ከባህር ወደብ ሙሉ ጭነት ይዘው ወደ ወደቡ የሚገቡ ተሽከርካሪዎች በተቀላጠፈ ሁኔታ
እንዲያራግፉ ከተርሚናል ኮንቴይነር ኦፕሬሽን ጋር በመሆን በመነጋገር መጥኖ እንዲገቡ ማድረግ፡፡
4. ማንኛውም ወደብ ውስጥ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች በወደቡ በተወሰነው ፍጥነት
እንዲንቀሳቀሱ ማድረግ፡፡
5. ከወደብ ጭነት ጭነው ወደ ውጭ የሚወጡ መኪኖችን ሌሎችን ወደ ወደቡ የሚገቡ መኪኖች
መንገድ እንዳይዘጉ ክትትል በማድረግ የተሳለጠ አገልግሎት እንዲኖር ማድረግ፡፡
6. በግቢው ውስጥ የሚስተናገድ ተሽከርካሪ በተፈቀደለት ቦታ መቆሙን ያረጋግጣል፡፡
7. ተፈትሾ የተለቀቀ ኮንቴነር ለመጫን የሚገቡ መኪኖች በ CFS የፍተሻ ቦታ ላይ መንገድ ይዘው
እንዳይቆሙ መከልከል፡፡
8. በተመደበበት የሥራ አካባቢ ላይ ያሉትን የትራፊክ እንቅስቃሴዎች የመመልከትና ተገቢውን
ማስተካከያ ማድረግ፡፡
9. ማንኛውም ጭነት ለመጫን ጌት ፓስ የሌለው መኪና በግቢ ውስጥ እንዳይቆም ማድረግ፡፡
10. በተርሚናል ውስጥ ትራክተሮች ኮንቴነር ጭነው ሲንቀሳቀሱ ሌሎች መኪኖች መንገድ
እንዳይዘጉባቸው ማድረግ፡፡
11. በድርጅቱ የወደብ አስተዳደር መመሪያ መሰረት ማንኛውም ተሽከርካሪ የስራ እንቅስቃሴ አደናቅፎ
ሲገኝ በመመሪያው መሠረት እርምጃ እንዲወሠድ ማድረግ፡፡
12. በግቢ ውስጥ አግባብነት ያላቸው የትራፊክ ምልክቶች መሰረት ተሽከርካሪዎች እየተንቀሳቀሱ
መሆኑን መከታተል፡፡
13. ወቅታዊ ሪፖርት ማቅረብ፡፡

61
14. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

62
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር አሰስመንትና ክሊራንስ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን/ሠመራ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ በመልቲ ሞዳልና ክሊሪንግና ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ሲኒየር አሠሥመንትና ክሊራንስ ኦፊሰር

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በአሰስመንትና ክሊራንስ ኦፊሰር የተዘጋጀውን የጉምሩክ ዲክላራሲዮንና ሌሎች ሰነዶችን ከጉምሩክ


ቀረጥና ታክስ ጋር በመቀበል የተሟሉና ትክክል መሆኑን በማመሳከር ለጉምሩክ ገቢ ያደርጋል፡፡
2. የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ክፍያ መፈጸምና ደረሰኝ ይቀበላል፡፡
3. የትራንዚት ፈቃድ እንዲያገኝ ክትትል ማድረግና እንደተገኘ ለጅቡቲ እንዲተላለፍ ለሚመለከተው ክፍል
ይልካል፡፡
4. ለወጭ ዕቃዎች የተቆጣጣሪ ባለስልጣን ፍቃድ መገኘቱን ያረጋግጣል፡፡
5. ዲክላራሲዮን እንዲዘጋጅ ለሚመለከተው ያሳውቃል፡፡
6. የወጪ ዕቃ ሰነድና ዲክላራሲዮን እንደተቀበለ በማመሳከር ለጉምሩክ ኢንስፔክተር በመስጠት ዕቃው
እንዲፈተሽና እንዲታሸግ ያደርጋል፡፡
7. የዕቃ መልቀቂያ ፈቃድ ከጉምሩክ አሴሰር በመቀበል ለአጓጓዡ በመስጠት ከጉምሩክ ክልል እንዲወጣ
ይደረጋል፡፡
8. ገቢ ዕቃ መቅረጫ ጣቢያ እንደደረሰ ሰነዱን ጉምሩክ ገቢ በማድረግ ፈታሽ ያስመድባል፡፡
9. ከጉምሩክ ኢንስፔክተር ጋር በመሆን ዕቃውን ያስፈትሻል፡፡
10. የዕቃ መልቀቂያ ከጉምሩክ በመቀበል እንዲሁም የዴሊቨሪ ኦርደር ከሚመለከተው በመውሰድ የመጋዘንና
ሌሎች ወጪዎችን በሚመለከታቸው በማስተመን ደንበኛው /ወኪሉ/
ወኪሉ/ እንዲከፍል ያሳውቃል፡፡
እንደአስፈላጊነቱ ከደንበኛው ክፍያውን በመቀበል የመጋዘን ክፍያ ይፈጽማል፡፡
11. ዕቃውን ለመጫን የተመደበውን አጓጓዥ ድርጅት ስምና የማጓጓዣ ታሪፍ ከቅርብ ኃላፊው ይጠይቃል፡፡
12. በዕቃ አጓጓዡ /ትራንስፖርተሩ/
ትራንስፖርተሩ/ የሚቀርቡት ተሽከርካሪዎች የመጫን አቅምና ብቃት ካረጋገጠ በኋላ
ዕቃው እንዲጫን ያደርጋል፡፡
13. ጭነቱን የሚጭነው ተሽከርካሪ ከባለንብረቱ /አጓጓዥ ድርጅቶች/
ድርጅቶች/ የጭነት ማዘዥያ ሰነድ የተዘጋጀለት
መሆኑን በማረጋገጥ በኢባትሎአድ የመንገድ ወረቀት (Waybill) ላይ የሚገኙትን ዝርዝር መረጃዎች
በሙሉና በጥንቃቄ በመሙላት አዘጋጅቶ ለሚመለከተው ሹፌር አስፈርሞ ይሰጣል፡፡ ቀሪ ሰነዶችን
ለቅርብ አለቃው ያስረክባል፡፡ ዕቃው ለደንበኛው መድረሱን ተከታትሎ ያረጋግጣል፡፡

63
14. የዕቃ መልቀቂያ ተገኝቶላቸው በተለያዩ ምክንያቶች በዕለቱ የማይጫኑ ዕቃዎች ዝርዝር ሪፖርት
ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል በቀጣዩ ቀን እንዲጫኑ ያደርጋል፡፡
15. ዕለታዊ ሳምንታዊና ወርሐዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለሚመለከተው ያቀርባል፡፡
16. ከዋና ክፍሉ ሥራ አስኪያጅና ከሚመለከታቸው ኃላፊዎች የሚሰጡትን ተጨማሪ ሥራዎች
ያከናውናል፡፡

64
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ አሰስሜንትና ክሊራንስ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/መቀሌ/ኮምቦልቻ/ድሬ ዳዋ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ በመልቲ ሞዳልና ክሊሪንግና ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሲኒየር አሰስሜንትና ክሊራንስ ኦፊሰር

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በደንበኞች የሚቀርቡ ሰነዶች ትክክለኛና የተሟሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡


2. የጉምሩክ ዲክላሬሲዮን በ Asycuda++ ሲስተም በመጠቀም መረጃዎችን ይሞላል፡፡
3. የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ከዋጋና ከታሪፍ አንጻር ሰነዶችን በመመርመር ማስላትና ደንበኛ ክፍያ
እንዲፈጽም ያደርጋል፡፡
4. የወደብ አገልግሎት ክፍያ መተመንና ደንበኞች ክፍያውን እንዲፈጽሙ ያሳውቃል፡፡
5. ደንበኛው የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ እንዲሁም የወደብ አገልግሎት ክፍያ እንደፈጸመ ሰነዶችን
ወደ ጉምሩክ ጣቢያ እንዲላክ ያደርጋል፡፡
6. ሰነዱን ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ ገቢ በማድረግ የትራንዚት ፈቃድ ያገኛል፡፡
7. የትራንዚት ፈቃዱን ኮፒ ለጅቡቲ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት በፋክስ ወይም ኢሜል መላክና መድረሱን
ይከታተላል፡፡
8. የተቆጣጣሪ ባለስልጣናት ፍቃድ ከተገኘ በኃላ የወጪ ዲክላሬሲዮን በማዘጋጀት በመተመን
ሰነዱን ለጉምሩክ ኢንስፔክተር በመስጠት እንዲፈተሽ እና ዕቃው እንዲታሸግ ያደርጋል፡፡
9. ወጪ ዕቃ የጫነው መኪና ወደ ወደብ እንዲጓዝ የዕቃ መልቀቂያ ፍቃድ ከጉምሩክ በመቀበል
ለአጓጓዥ ይሰጣል፡፡
10. የዲስፓች ሪፖርት በማዘጋጀት ለጅቡቲ ጽ/
ጽ/ቤት ይልካል፡፡
11. ከዋናው መ/
መ/ቤት የተላኩ ሰነዶች ጅቡቲ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት መድረሳቸውን የጉምሩክና የወደብ
ፎርማሊቲ መጠናቀቁን መከታተል ችግር ካጋጠመ ከሚመለከታቸዉ ጋር በመነጋገር መፍትሄ
እንዲያገኝ ያደርጋል፡፡
12. የደንበኞች ጭነት ከወደብ መነሳቱን መከታተልና ለደንበኞች ያሳውቃል፡፡
13. የገቢም ሆነ የወጪ ዕቃዎች ሰነዶች ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ያለውን የክሊራንስ ሂደት
በመፈፀም ኦፕሬሽኑ እንዲዘጋ ያደርጋል፡፡
14. ከጉምሩክ ተጓዳኝ መ/
መ/ቤቶች ለሚጠየቁ መጠይቆች ምላሽ ይሰጣል፡፡

65
15. ከወደብ የመጣው ገቢ ዕቃ መቅረጫ ጣቢያ እንደደረሰ ኦርጅናል ሰነድ ጉምሩክ ገቢ በማድረግ
እንዲፈተሽ አድርጐ የዕቃ መልቀቂያ ይቀበላል፡፡
16. የመጋዘን ክፍያ በማስላት ደንበኛው እንደከፈለ ዕቃው ከጉምሩክ ክልል እንዲወጣ ያደርጋል፡፡
17. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ወርሃዊና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
18. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

66
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የጭነትና ሰነድ ክትትል ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ መልቲ ሞዳልና ክሊሪንግ ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሲኒየር ጭነትና ሰነድ ክትትል ኦፊሰር

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በየዕለቱ ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ወደ ደረቅ ወደብ የሚላኩ ዕቃዎች ዲስፓች ሪፖርት
ከሚመለከተው ይቀበላል፡፡
2. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ደረቅ ወደብ የሚገቡ ሙሉ ኮንቴነሮችን ዝርዝር መረጃ ይመዘግባል፡፡
3. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው በሶስት ቀናት ውስጥ ሞጆ ደረቅ ወደብ ሳይገቡ የሚቀሩ ሙሉ ኮንቴነሮችና
ተሽከርካሪዎች ሲኖሩ ዕቃውን ለጫነው የትራንስፖርት ድርጅትና ለሞጆ ጉምሩክ ቅ/
ቅ/ማስተባበሪያ
ጽ/ቤት ማሳወቅ፣ ጉዳዩ ፍፃሜ እስከሚያገኝ ክትትል ያደርጋል፡፡ ሁኔታውን ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
4. ከጅቡቲ ወደብ እስከ ደረቅ ወደብ ባለው ጉዞ ላይ የተለያዩ አደጋዎች ለሚደርስባቸው ጭነቶች
ዕቃው ደረቅ ወደብ ሲደርስ ወይም እንደአስፈላጊነቱ አደጋው በደረሰበት ቦታ በመገኘት
ከሚመለከተው አካል ጋር የጆይንት ሰርቬይ ሥራ በመስራት ሪፖርት ያቀርባል፡፡
5. የውጭ ፍተሻ የተፈቀደላቸውን አስመጪዎች የጉምሩክ ማስተባበሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት በግልባጭ ደብዳቤ
ለድርጅቱ /ለዋና ክፍሉ/
ክፍሉ/ ሲያሳውቅ ከሚመለከተው አስመጪ ወኪል አስፈላጊ ሰነዶችን በመቀበል
ዕቃው ወደ ደንበኛው መጋዘን በቀጥታ እንዲጓጓዝ ያሳውቃል፡፡
6. ዕቃቸው ደረቅ ወደብ መድረሱን ለደንበኞች ጊዜ ሳይወስድ ተገቢውን መረጃ ይሰጣል፡፡
7. በማስጫኛ ሰነድ ቁጥር (B/L) ላይ በተሞሉ መረጃዎችና በዕቃ ወይም በኮንቴነሮች ላይ ያለው
የአካል መረጃ ባለመመሳሰሉ ምክንያት ከአስመጪዎች/
ከአስመጪዎች/ ወኪሎቻቸው ለሚነሱ
8. መሉ ኮንቴይነር የጫኑ ተሽከርካሪዎች ከወደቡ ሲወጡ ባዶ ኮንቴይነሩ ወደ ወደቡ መመለሡን
ይከታተላል፡፡
9. በከፊል ወደ ሌሎች ወደቦች ተጓጉዘው የሚገቡ ዕቃዎች ሲኖሩ ትክክለኛ መሆኑን በማረጋገጥ
አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎቻቸው ኦሪጅናል ሰነዶች ካቀረቡ ተቀብሎ ዕቃዎቹ ለሚገኙባቸው ወደቦች
ሰነዶቹን ስለመቀበሉ ማረጋገጫ (Confirmation) ይልካል፡፡

67
10. ጅቡቲ ወደብ ላይ በ ATD የሚዘጋጁ የትራክ ማንፊስቶች እንዲሁም በጋላፊ ላይ በኢትዮጵያ
ጉምሩክ ጽ/
ጽ/ቤት በሚዘጋጁ የመንገድ ወረቀቶችና በኦሪጅናል ማስጫኛ ሰነዶች ላይ የመረጃ ልዩነት
ሲከሰት ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር /በመገናኘት/
በመገናኘት/ ትክክለኛውን መረጃ በማጣራት ለችግሩ
መፍትሔ ይሰጣል፡፡ መረጃውን መዝግቦ ይይዛል፡፡
11. በየወሩ መጨረሻ ላይ በወደብ ላይ የሚገኘውን ቀሪ ዕቃ (Out standing balance) ከነሙሉ
መረጃው ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
12. ለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርቶች ያቀርባል፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

68
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የጭነትና ሰነድ ክትትል ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ መረጃና ክሊሪንግ ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለመረጃና ክሊሪንግ አገልግሎት ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. በየዕለቱ ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ወደ ደረቅ ወደብ የሚላኩ ዕቃዎች ዲስፓች ሪፖርት ከሚመለከተው
ይቀበላል፡፡
2. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ደረቅ ወደብ የሚገቡ ሙሉ ኮንቴነሮችን ዝርዝር መረጃ ይመዘግባል፡፡
3. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው በሶስት ቀናት ውስጥ ሞጆ ደረቅ ወደብ ሳይገቡ የሚቀሩ ሙሉ ኮንቴነሮችና
ተሽከርካሪዎች ሲኖሩ ዕቃውን ለጫነው የትራንስፖርት ድርጅትና ለሞጆ ጉምሩክ ቅ/
ቅ/ማስተባበሪያ
ጽ/ቤት ማሳወቅ፣ ጉዳዩ ፍፃሜ እስከሚያገኝ ክትትል ያደርጋል፡፡ ሁኔታውን ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
4. ከጅቡቲ ወደብ እስከ ደረቅ ወደብ ባለው ጉዞ ላይ የተለያዩ አደጋዎች ለሚደርስባቸው ጭነቶች
ዕቃው ደረቅ ወደብ ሲደርስ ወይም እንደአስፈላጊነቱ አደጋው በደረሰበት ቦታ በመገኘት
ከሚመለከተው አካል ጋር የጆይንት ሰርቬይ ሥራ በመስራት ሪፖርት ያቀርባል፡፡
5. የውጭ ፍተሻ የተፈቀደላቸውን አስመጪዎች የጉምሩክ ማስተባበሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት በግልባጭ ደብዳቤ
ለድርጅቱ /ለዋና ክፍሉ/
ክፍሉ/ ሲያሳውቅ ከሚመለከተው አስመጪ ወኪል አስፈላጊ ሰነዶችን በመቀበል
ዕቃው ወደ ደንበኛው መጋዘን በቀጥታ እንዲጓጓዝ ያሳውቃል፡፡
6. ዕቃቸው ደረቅ ወደብ መድረሱን ለደንበኞች ጊዜ ሳይወስድ ተገቢውን መረጃ ይሰጣል፡፡
7. በማስጫኛ ሰነድ ቁጥር (B/L) ላይ በተሞሉ መረጃዎችና በዕቃ ወይም በኮንቴነሮች ላይ ያለው
የአካል መረጃ ባለመመሳሰሉ ምክንያት ከአስመጪዎች/
ከአስመጪዎች/ ወኪሎቻቸው ለሚነሱ
8. መሉ ኮንቴይነር የጫኑ ተሽከርካሪዎች ከወደቡ ሲወጡ ባዶ ኮንቴይነሩ ወደ ወደቡ መመለሡን
ይከታተላል፡፡
9. በከፊል ወደ ሌሎች ወደቦች ተጓጉዘው የሚገቡ ዕቃዎች ሲኖሩ ትክክለኛ መሆኑን በማረጋገጥ
አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎቻቸው ኦሪጅናል ሰነዶች ካቀረቡ ተቀብሎ ዕቃዎቹ ለሚገኙባቸው ወደቦች
ሰነዶቹን ስለመቀበሉ ማረጋገጫ (Confirmation) ይልካል፡፡
10. ጅቡቲ ወደብ ላይ በ ATD የሚዘጋጁ የትራክ ማንፊስቶች እንዲሁም በጋላፊ ላይ በኢትዮጵያ
ጉምሩክ ጽ/
ጽ/ቤት በሚዘጋጁ የመንገድ ወረቀቶችና በኦሪጅናል ማስጫኛ ሰነዶች ላይ የመረጃ ልዩነት

69
ሲከሰት ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር /በመገናኘት/
በመገናኘት/ ትክክለኛውን መረጃ በማጣራት ለችግሩ
መፍትሔ ይሰጣል፡፡ መረጃውን መዝግቦ ይይዛል፡፡
11. በየወሩ መጨረሻ ላይ በወደብ ላይ የሚገኘውን ቀሪ ዕቃ (Out standing balance) ከነሙሉ
መረጃው ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
12. ለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርቶች ያቀርባል፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ሲኒየር ከስተምስ ቦንድ ክትትልና ሪኮንስሌሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ሠመራ/ድሬ ዳዋ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ መልቲ ሞዳልና ክሊሪንግና ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለዋና ክፍሉ

70
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ከዋናው መ/
መ/ቤት ለደረቅ ወደብ የሚላኩትን ኢንተርቼንጅ /ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ጅቡቲ ወደብ የተመለሱበት
ሰነድ/
ሰነድ/ እና ጋላፊ የሚገኘው የጉምሩክ ማስተባበሪያ ጽ/
ጽ/ቤት ኮንቴነሮች ከአገር የወጡ ለመሆናቸው የሰጠውን
ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ የኮንቴነሮቹን ዝርዝር መረጃዎች መዝግቦ ይይዛል፡፡
2. የውጪ ፍተሻ ለተፈቀደላቸው ደንበኞች ጉምሩክ በግልባጭ በሚያሳውቁን መሠረት ከደንበኛው አስፈላጊ
ሠነዶች በመቀበል እቃው ወደ መጋዘኑ ቀጥታ እንዲሄድ ለጅቡቲ ቢሮ ሠነዶችን በ E-mail መላክና ለበር
ቁጥጥር ኮንቴይነር ዝርዝሩን በመስጠት ማሳወቅ፡፡
3. ባዶ ኮንቴይነር ከወደቡ ከወጣ በኃላ ጅቡቲ መድረሱን ይከታተላል ያልደረሱ ካሉ ወዲያውኑ ለቅርብ ኃላፊው
ሪፖርት ያደርጋል፡፡
4. ከጉምሩክ በኩል ለሚቀርቡ ከተመላሽ ኮንቴይነሮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል'
ያስተናግዳል' ከአቅም
በላይ የሆኑ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ለቅርብ አለቃው ያሳውቃል፡፡
5. ስለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
6. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ከስተምስ ቦንድ ክትትልና ሪኮንስሌሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን/ኮምቦልቻ/መቀሌ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ መልቲ ሞዳልና ክሊሪንግና ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለዋና ክፍል ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ከዋናው መ/
መ/ቤት ለደረቅ ወደብ የሚላኩትን ኢንተርቼንጅ /ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ጅቡቲ ወደብ
የተመለሱበት ሰነድ/
ሰነድ/ እና ጋላፊ የሚገኘው የጉምሩክ ማስተባበሪያ ጽ/
ጽ/ቤት ኮንቴነሮች ከአገር የወጡ

71
ለመሆናቸው የሰጠውን ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ የኮንቴነሮቹን ዝርዝር መረጃዎች መዝግቦ
ይይዛል፡፡
2. የውጪ ፍተሻ ለተፈቀደላቸው ደንበኞች ጉምሩክ በግልባጭ በሚያሳውቁን መሠረት ከደንበኛው
አስፈላጊ ሠነዶች በመቀበል እቃው ወደ መጋዘኑ ቀጥታ እንዲሄድ ለጅቡቲ ቢሮ ሠነዶችን በ E-mail
መላክና ለበር ቁጥጥር ኮንቴይነር ዝርዝሩን በመስጠት ማሳወቅ፡፡
3. ባዶ ኮንቴይነር ከወደቡ ከወጣ በኃላ ጅቡቲ መድረሱን ይከታተላል ያልደረሱ ካሉ ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
4. ከጉምሩክ በኩል ለሚቀርቡ ከተመላሽ ኮንቴይነሮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል'
ያስተናግዳል'
ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ለቅርብ አለቃው ያሳውቃል፡፡
5. ስለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
6. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ዴሊቨሪ ኦርደር ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ በመልቲ ሞዳልና ክሊሪንግ ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለመልቲሞዳልና ክሊሪንግ ኦፕሬሽን ዋና ክፍል ሥራ አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የዕቃ መልቀቂያ የሚጠይቁ አስመጭዎች/


አስመጭዎች/ወኪሎች የሚያቀርባቸውን ሰነዶች የተሟሉና ሕጋዊ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡

72
2. ሰነዶች መሟላታቸውን በማረጋገጥ የዕቃ መልቀቂያ (Delivery order) አዘጋጅቶና የሚመለከተው
ኃላፊ እንዲፈርም በማድረግ ለሚመለከታቸው አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎች ይሰጣል፡፡
3. ዕቃቸውን ከደረቅ ወደቡ በኮንቴነር መውሰድ የሚፈልጉ ደንበኞች ሲጠይቁ የተሟሉ ሰነዶች
መቅረባቸውን በማጣራትና የሚፈለግባቸውን የኮንቴነር ዲፖዚት እንዲያስይዙ በማድረግ ወይም
ያለክፍያ እንዲወሰዱ ከሚመለከታቸዉ ኃላፊዎች ደብዳቤ ከተፃፈ ተቀብሎ የኮንቴነር መልቀቂያ
(Container release) ይሰጣል፡፡
4. ዕቃቸውን (Unstuff) በማድረግ ያለኮንቴነር ለመውሰድ ለሚፈልጉ ደንበኞች የዕቃ መልቀቂያ D/O
ከመስጠቱ በፊት ከክፍያ ነፃ የሆነው ጊዜ (grace period) ያበቃ (ያለፈ)
ያለፈ) መሆኑን አለማለቁን
አረጋግጦ ለደንበኞች በማሳወቅ ዲመሬጅ እንዲከፍሉ ያደርጋል፡፡
5. ለፋይል ቀሪ የሚደረጉ የዕቃ መልቀቂያ D/O ሰነዶች አመች በሆነ ቦታ በጥንቃቄ እንዲቀመጡ
ያደርጋል፡፡ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሰነድ ሲጠየቅ ያቀርባል፡፡
6. ስለ ሥራ አፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርቶችን አዘጋጅቶ ለቅርብ አለቃውና ለሚመለከታቸው ሁሉ
ያቀርባል፡፡
7. ስለ ሥራ አፈጻጸሙ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ዴሊቨሪ ኦርደር ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን/ሠመራ/ድሬዳዋ/መቀሌ/ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ መልቲ ሞዳልና ክሊሪንግና ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ በዋና ክፍል ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የዕቃ መልቀቂያ የሚጠይቁ አስመጭዎች/


አስመጭዎች/ወኪሎች የሚያቀርባቸውን ሰነዶች የተሟሉና ሕጋዊ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
2. ሰነዶች መሟላታቸውን በማረጋገጥ የዕቃ መልቀቂያ (Delivery order) አዘጋጅቶና
የሚመለከተው ኃላፊ እንዲፈርም በማድረግ ለሚመለከታቸው አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎች
ይሰጣል፡፡

73
3. ዕቃቸውን ከደረቅ ወደቡ በኮንቴነር መውሰድ የሚፈልጉ ደንበኞች ሲጠይቁ የተሟሉ ሰነዶች
መቅረባቸውን በማጣራትና የሚፈለግባቸውን የኮንቴነር ዲፖዚት እንዲያስይዙ በማድረግ
ወይም ያለክፍያ እንዲወሰዱ ከሚመለከታቸዉ ኃላፊዎች ደብዳቤ ከተፃፈ ተቀብሎ የኮንቴነር
መልቀቂያ (Container release) ይሰጣል፡፡
4. ዕቃቸውን (Unstuff) በማድረግ ያለኮንቴነር ለመውሰድ ለሚፈልጉ ደንበኞች የዕቃ መልቀቂያ
D/O ከመስጠቱ በፊት ከክፍያ ነፃ የሆነው ጊዜ (grace period) ያበቃ (ያለፈ)
ያለፈ) መሆኑን
አለማለቁን አረጋግጦ ለደንበኞች በማሳወቅ ዲመሬጅ እንዲከፍሉ ያደርጋል፡፡
5. ለፋይል ቀሪ የሚደረጉ የዕቃ መልቀቂያ D/O ሰነዶች አመች በሆነ ቦታ በጥንቃቄ እንዲቀመጡ
ያደርጋል፡፡ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሰነድ ሲጠየቅ ያቀርባል፡፡
6. ስለ ሥራ አፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርቶችን አዘጋጅቶ ለቅርብ አለቃውና ለሚመለከታቸው ሁሉ
ያቀርባል፡፡
7. ስለ ሥራ አፈጻጸሙ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ኦፕሬሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ መቀሌ//ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለቅርንጫፍ ሥ/አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የተርሚናል ኦፕሬሽን ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡


2. በወደቡ ውስጥ ለኮንቴራይዝድ ካርጎ፣ ለተሽከርካሪዎች (RORO) እና ብትን ዕቃዎች የማከማቻ ቦታ
(Bay Plan) ያዘጋጃል፡፡
3. ወደ ወደቡ የሚገቡ ኮንቴነሮች፣ ብትን ዕቃዎችና ተሽከርካሪዎች በቀጥታ በተዘጋጀላቸው ቦታ
ያስቀምጣል፡፡
4. የወደብ ተርሚናል፣ መሳሪያዎች፣ መጋዘኖችና የሰው ኃይል የሚያከናውኑት ተግባራት
በተቀመጠላቸው ስታንደርድ መሰረት መሆኑን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
5. በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ስርዓት ወደ ወደቡ የመጡ ማናቸውም የገቢ ዕቃዎች እና ከሀገር
የሚወጡ ዕቃዎችና ባዶ ኮንቴይነሮች መረጃ በአግባቡ ይይዛል፡፡

74
6. በወደቡ ውስጥ የሚከናወኑ ኦፕሬሽናል ሥራዎችን እየገመገመ ለክፍሉ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
7. በወደቡ የገቡ እቃዎች በሚወጡበት ወቅት የአገልግት ክፍያ ለመክፈል ያመች ዘንድ ቢሊንግ ሠርቶ
ወደ ፋይናንስ ያስተላልፋል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

75
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ኦፕሬሽን ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሠመራ/ድሬ ዳዋ ቅ/ጽ/ቤት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለቅርንጫፍ ሥ/አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የተርሚናል ኦፕሬሽን ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡


2. በወደቡ ውስጥ ለኮንቴራይዝድ ካርጎ፣ ለተሽከርካሪዎች (RORO) እና ብትን ዕቃዎች የማከማቻ ቦታ
(Bay Plan) ያዘጋጃል፡፡
3. ወደ ወደቡ የሚገቡ ኮንቴነሮች፣ ብትን ዕቃዎችና ተሽከርካሪዎች በቀጥታ በተዘጋጀላቸው ቦታ
ያስቀምጣል፡፡
4. የወደብ ተርሚናል፣ መሳሪያዎች፣ መጋዘኖችና የሰው ኃይል የሚያከናውኑት ተግባራት
በተቀመጠላቸው ስታንደርድ መሰረት መሆኑን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
5. በመልቲ ሞዳል ትራንስፖርት ስርዓት ወደ ወደቡ የመጡ ማናቸውም የገቢ ዕቃዎች እና ከሀገር
የሚወጡ ዕቃዎችና ባዶ ኮንቴይነሮች መረጃ በአግባቡ ይይዛል፡፡
6. በወደቡ ውስጥ የሚከናወኑ ኦፕሬሽናል ሥራዎችን እየገመገመ ለክፍሉ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
7. በወደቡ የገቡ እቃዎች በሚወጡበት ወቅት የአገልግት ክፍያ ለመክፈል ያመች ዘንድ ቢሊንግ ሠርቶ
ወደ ፋይናንስ ያስተላልፋል፡፡
8. ከኃላፊ የማሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን የከናውናል፡፡

76
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የበር ቁጥጥር አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ኮንቴነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. ዋና ክፍሉ ያቀደውን ከግብ ለማድረስ ዘንድ ሠራተኛ ያስተባብራል፡፡


2. የበር ቁጥጥር ሠራተኞች በስራ ሠዓት በስራ ቦታቸው ላይ መኖራቸውን ያረጋግጣል፡፡
3. ጭነት ይዘው ከጅቡቲ የሚገቡ መኪኖች በተፈቀደላቸው መቆሚያ ፓርኪንግ ላይ መቆማቸውን
የበር ቁጥጥር ሰራተኞች የኢንስፔክሽን ተግባር በዚሁ ቦታ ላይ ማከናወናቸውን ያረጋግጣል፡፡
4. ሙሉ ኮንቴነር ጭነው የሚገቡ መኪኖች የተሟላ ሰነድ ማቅረባቸውን በማረጋገጥ በቅደም
ተከተላቸው መሠረት ሠነድ የተሠራላቸው መሆኑን ያከታተላል፡፡
5. መንገድ ላይ ተገልብጠው የሚመጡ ኮንቴነሮች/
ኮንቴነሮች/ ጭነቶች ከመራገፋቸው በፊት ለሚመለከተው
ክፍል በማሳወቅ ተገቢው ሪማርክ ተደርጐ ወደ ወደብ እንዲገቡ መደረጉን ይከታተላል፡፡
6. ሁሉም መረጃዎች በሲስተም መያዛቸውን ማረጋገጥ፡፡
7. ወደ ሲስተም ያልገቡ ሥራዎች ለ IT እና ኦፕሬሽን ክፍል በማሳወቅ መረጃዎች ወደ ሲስተም
እንዲገቡ ማድረግ፡፡
8. ከጅቡቲ ሙሉ ኮንቴነር/
ኮንቴነር/ጭነት ይዘው የሚመጡ ሹፌሮች ያልተሟላ ሠነድ ይዘው ከቀረቡ ከቅርብ
ኃላፊ ጋር በመነጋገር ውሳኔ ማሠጠት፡፡
9. በበር ቁጥጥር ሠራተኛ እና ኮንቴነር/
ኮንቴነር/ጭነት/
ጭነት/ሮሮ ጭነው የሚገቡና በማወጡ ሹፌሮች መካከል
የሚነሱ የሪማርክ አለመግባባቶች ላይ ውሳኔ መስጠት ከአቅም በላይ ከሆነ ለቅርብ አለቃ ማሳወቅ
10. ከግቢ ሙሉ ኮንቴነር/
ኮንቴነር/ጭነት ይዘው የሚወጡ መኪኖች የተሟላ የክፍያ ደረሠኝ መያዛቸውን
መቆጣጠር፣ ያልተከፈለ ክፍያ ካለ እንዲከፍሉ ማድረግ፡፡
11. ጭነው ከወደብ ሳያወጡ ያደሩ መኪኖች ያደሩበትን ተጨማሪ የመጋዘን ክፍያ እንዲከፍሉ መድረግ፡፡
12. የሲስተም መቆራረጦች ሲኖሩ ለ IT ክፍል እና ለቅርብ ኃላፊ በማሳወቅ በአስቸኳይ መፍትሄ
እንዲያገኝ ማድረግ፡፡
13. ወቅታዊ ሪፖርቶችን ማቅረብ፡፡
14. ከኃላፊ የሚቀርቡ ተጨማሪ ሥራዎችን ማከናወን፡፡

77
78
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የበር ቁጥጥር ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለክፍሉ ኃላፊ

ዝርዝር የሥራ ተግባር

1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill) ላይ
የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች ተዛማች
ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና በማመሣከር፣
የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR)
በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡

2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ ሰነዶች
ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ ያደርጋል፡፡

3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት መከታተያ
ቅፁን በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡

4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል በተላከለት
ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ ተከተላቸው ‘Gate
pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገቡ ያደርጋል፡፡

5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት ክፍያ
የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና የኮንቴይነሩን
ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና በመፈራረም፣ የጉምሩክ
ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን ‘FULL EIR OUT’
ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡

6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል መሰረት ቀድሞ
በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’ ያለው መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ እንዲስተናገድ የተፈቀደ
መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN
EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ
ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡

79
7. በፓዱ ላይ ቀሪ ከሚሆነው በስተቀር ያሉ ‘GATE PASS’ እና ‘EIR’ ¢ú c’Ê‹ KT>SKŸ}¨< W^}— ¾}LŸuƒ”
W¯ƒ uSS<Lƒ Áe}LMóM::

8. ከወደቡ ለሚወጡ ወጪ ባዶ ኮንቴይነሮች ተገቢውን ሰነድ ማሟላታቸውን በማረጋገጥ እና የኮንቴይነሩን ውስጣዊና


ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘EMPTY OUT EIR’
EIR’ በማዘጋጀት እንዲወጡ ያደርጋል፡፡

9. የክፍያ ሰነድ ሥህተት ሲኖር ወደ ፋይናንስ ክፍል በመመለስ እንዲስተካከል ያደርጋል፡፡

10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡

11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ ያደርጋል፣
ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

12. የገቢና ወጪ ጭነቶች መረጃ መዝግቦ ይይዛል፡፡

13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡

14. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎችት ተግባራትን ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የወደብ ትራፊክ አስተባባሪ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሣሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

80
1. በወደብ መግቢያ በርና ውስጥ የትራፊክ ፍሰት አለመጨናነቁን ይከታተላል፡፡
2. የወደቡ ትራፊክ ሠራተኞችን በተገቢው ቦታ መሰማራታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
3. በግቢው ውስጥ የሚስተናገዱ ተሽከርካሪዎች በተፈቀደላቸው ቦታ እንዲቀሳቀሱና እንዲቆሙ ትዕዛዝ
ያስተላልፋል መፈፀሙን ይከታተላል፡፡
4. አስፈላጊ የሆነ የትራፊክ ምልክቶች በወደቡ ውስጥ እንዲኖሩ ለሚመለከታቸው ሀላፊዎች ሀሳብ ያቀርባል፤
በምልክቶቹ መሠረት የተሽከርካሪዎች ስምሪት መፈፀሙን ይከታተላል፡፡
5. ወደቡ ውስጥ ለሚከሰቱ ማንኛውም የትራፊክ ፍሰትና የትራፊክ አደጋ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፤ ህጋዊ
እልባት እስከሚያገኝ ይከታተላል፡፡ የተወሰደውን መፍትሄ ለፈፃሚ ሠራተኞች ያሳውቃል፡፡
6. የትራፊክ ሠራተኞችን ብቃታቸውን ገምግሞ በመለየት ስልጠና የሚያስፈልጋቸውን ስልጠና እንዲያገኙ
ያደርጋል፡፡
7. ለሥራው የሚያስፈልጋቸውን መሳሪያዎችና የደንብ ልብስ እንዲሟላላቸው ጥያቄ ያቀርባል አፈፃፀሙንም
ይከታተላል፡፡
8. ስለ ሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
9. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያከናውናል፡፡

81
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ አውቶመካኒክ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ቴክኒክ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለጋራዥ ኃላፊ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የወደብ መሳሪያዎች ጥገናና የሰርቪስ ስራ በሚደርሠው ስራ ትዕዛዝ መሠረት ያከናውናል፣ በራሱ ብቻ


የሚሠራ ከሆነ በክንዉን መመዝገቢያ (Job sheet) ላይ አፈፃፀሙን ይመዘግባል፣ በቡድን ለሚሠራ ስራ ግን
አንድ መመዝገቢያ (Job sheet) በጋራ ተይዞ ይመዘገባል፡፡

2. ለጥገና ወይም ለሠርቪስ የሚያስፈልገውን ዕቃ ይጠይቃል፣ ዕቃው እስቶር ላይ ካለ ተረክቦ በመግጠም


ስራውን ያከናውናል፣ ዕቃው እስቶር ላይ ከሌለ በግዥ እንዲቀርብለት ተከታትሎ በመረከብ ስራውን
ያጠናቅቃል፡፡

3. ቋሚና ተንቀሳቃሽ የሆኑትን የወደብ መሳሪያዎች ወደ ስራ ከመግባታቸው በፊት ቅድመ ክትትል


(Inspection) ያደርጋል፣ በወቅቱ የታዩትን ችግሮች ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፣ እንደአስፈላጊነቱ
ወደ ስራ ይገባል፡፡

4. የመከላከል፣ የማስተካከል፣ የድንገተኛ ጥገናዎች የቢሮ ሥራ አገልግሎት ለሚሰጡ ተሽከርካሪዎች እና


ለወደብ መሳሪያዎች በጥገና ኘሮግራሙ መሠረት ያካሂዳል፡፡

5. በስራ አካባቢ፣ በወርክሾኘ ውስጥ የሥራ ደህንነትና ጤንነት እንዲጠበቅ ያደርጋል፣ ይጠብቃልም፡፡

6. የተሠጠውን ስራ በትዕዛዙ መሠረት ሲያጠናቅቅ (Job sheet) በመዝጋት ለጥገና ፈቃድ ሠራተኛው
በማቅረብ ያረጋግጣል፡፡

7. በየዕለቱ በኮምፒውተር በሚሠበሠበው መረጃ መሠረት ሳምንታዊና ወርሀዊ ሪፖርቶችን እያዘጋጀ በቅርብ
ኃላፊው እንዲረጋገጥ በማድረግ ለመረጃና ዕቅድ ክፍል ያቀርባል፡፡

8. መረጃዎችንና የሪፖርት ፋይሎችን በጥንቃቄ በየርእሳቸው ከፋፍሎ ይይዛል፡፡

9. ሊሎች ተጨማሪ ስራዎችን ከቅርብ ኃላፊው ሲታዘዝ ያከናውናል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ቴለስኮፒክ ፎርክሊፍት ኦፕሬተር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

82
ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የተሠጠውን ፎርክሊፍት በአግባቡና በጥንቃቄ ከንብረት ውድመትና የህይወት አደጋ በመጠበቅ በአግባቡ
ይይዛል፡፡
2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ማሽኑን መጠቀም ይኖርበታል፡፡
3. ፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ ማሽኑ በቅርበትና በርቀት የሚገኙ እቃዎችን የማንሳት አቅሙን እያረጋገጠ በጥንቃቄ
ይሠራል፡፡
4. ማንኛውንም ካርጒ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል፡፡ (Loading chart) በተገቢው ሁኔታ
ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል፡፡
5. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሰዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ የሚዳርጉ
ነገሮች አለመኖሩን ማረጋገጥና ጥንቃቄ መውሰድ አለበት፡፡
6. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎች ላይ በሚሠራበት ወቅት
በምልክት የሚያሣየው ሠው በመጠቀም ራሱን፣ ማሽኑንና ማንኛውንም ንብረት ከአደጋ መጠበቅ አለበት፡፡
7. ሁሉንም የትራፊክ ደህንነት ምልክቶችና ህጐችን ጠንቅቆ ማወቅና መተግበር አለበት፡፡
8. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ በኋላ
በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ ማስፈር ይኖርበታል፡፡
9. የተሠጠውን የወደብ መሳሪያ በጽዳት መያዝ አለበት፡፡
10. ማሽኑን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡
11. ወቅታዊ ሪፖርቶችን ያቀርባል፡፡
12. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ይሰራል፡፡

83
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ተርሚናል ቁጥጥር ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ለተርሚናልና መጋዘን ቡድን አሥተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. CFS area ላይ ፍተሻቸው የተጠናቀቁ ኮንቴነሮችን ወደ ማቆያ ቦታ መላክ፡፡

2. ለድጋሚ ፍተሻ ማቆያ ቦታ ካሉ ኮንቴነሮች መካከል በደንበኛው ተጠይቆ ሲፈቀድ ግራውንድ


ማድረግ፡፡

3. ከ CFS እና ከማቆያ ቦታ ኮንቴይነሮች ተገቢውን ሂደት አጠናቀው እንዲጫኑ ሲፈቀድ “Good


release order” ከኦፕሬሽን ክፍል ሲላክ ማስጫን፡፡

4. ኮንቴይነሮች ለ unstuff ወደ unstuffing area ሲላሉ በ work order ላይ የተጠቀሱትን


ኮንቴይነሮች ጉምሩክ ሲሉን ሲቆርጥላቸው ጉልበት ሠራተኞችን ወይም ፎርክ ሊፍት
ኦፕሬተሮችን በማዘዝ unstuff ማስድረግ፡፡
5. ፍተሻቸው ተጠናቆ ማቆያ ቦታ ወይም CFS area ያሉ ኮንቴይነሮች ደንበኛው unstaff አድርጎ
መወሰድ ሲፈለግ በ work order መሠረት ወደ unstuffing area መላክና Unstaff ማድረግ
6. Unstuff ተደርገው ባዶ የሆኑ ኮንቴይነሮችን የባዶ ኮንቴይነር መረካከቢያ ቅጽ ላይ በመሙላት
ለ D/O ሠራተኛ ማስረከብ በተጨማሪ DPOIS ሲስተም ላይ ኮንቴይነሩን መመዝገብ፡፡
7. Unstuff ተደርገው ባዶ የሆኑ ኮንቴይነሮችን ወደ Empty ተርሚናል መላክ፡፡
8. ስለስራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
9. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሌሎች ሥራዎች ያከናውናል፡፡

84
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት ª“ ¡õM ሥራ አስኪያጅ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሞጆ ወደብና ተርሚናል ዳይሬክተር

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የዋና ክፍሉን እቅድ ከድርጅቱ የትኩረት መስኮችና ግቦች በተሳሰረ መልኩ ያቅዳል፤ ሲጸድቅ
ለፈፃሚ አካላት በተዋረድ መውረዱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

2. ለዋና ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መሟላታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

3. በመልቲ ሞዳል ተጓጉዘው ወደ ደረቅ ወደብና ተርሚናል ለሚመጡ እቃዎች የቦታ ዝግጅት
እንዲደረግ ማድረግና በማኒፌስት መሠረት እቃዎች እንዲራገፉ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡

4. እቃዎች ለፍተሻ ወደ መጋዘንና ‘CFS’


CFS’ ሲቀርቡ በተያዘላቸው የጊዜ ስታንዳርድና በቅደም
ተከተላቸው ለመስተናገዳቸው ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

5. የገቢ እቃ ለመራገፍና ከወደብ አገልግሎት አግኝተው የሚወጡ እቃዎች በተያዘላቸው የጊዜ


ስታንዳርድ/
ስታንዳርድ/ እቅድ መሠረት መሆኑን ይከታተላል፣ ይገመግማል፡፡

6. የኦፕሬሽን የሥራ ማሽነሪዎች ሥምሪትንና ምርታማነት ሪፖርት እየተቀበለ አፈፃፀሙን


ይከታተላል፡፡

7. በኦፕሬሽን ክፍል የሚሰጡ አገልግሎቶች የደንበኞችን ፍላጐት ያረኩ መሆኑን ይከታተላል፣


ይገመግማል፡፡

8. በሚሰጡት አገልግሎቶች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡

9. የኦፕሬሽን ስራዎችን ለማቀላጠፍ አዳዲስ አሰራሮችን በማጥናት ማንዋሎች እንዲሻሻሉ


ያደርጋል፡፡

10. ደንበኞች የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ የተርሚናልና የመጋዘን ምርታማነት


እንዲጨምር ያደርጋል፡፡

85
11. የመረጃ አያያዝ ጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲመጣና ስራዎች በሙሉ በሲስተም
እንዲሰሩ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፡፡

12. የተርሚናል ኦፕሬሽን ሰራተኞችን የማብቃት ሥራ ይሰራል፣ ስልጠና እንዲያገኙ የበኩሉን ጥረት
ያደርጋል፡፡

13. ለክፍሉ ሠራተኞች የሚያስፈልገውን የሴፍቲ እና የሥራ መሣሪያዎች እንዲሟላ ጥረት ያደርጋል፡፡
በጥቅም ላይ መዋሉንም ይከታተላል፡፡

14. በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ይፈታል፡፡

15. የተሻሉ የወደብ አሰራር ተሞክሮዎችን በመቀመር በወደብና ተርሚናሉ ሥራ ላይ እንዲውሉ


ያደርጋል፡፡

16. የሀብት አጠቃቀም ከብክነት የጸዳ እንዲሆን ማንኛውም ሥራ ሲከናወን ወጪን ቆጣቢ በሆነ
መልኩ እየተገናዘበ እንዲሆን በየጊዜው ሠራተኞችን ያማከለ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራዎችን
ያከናውናል፡፡

17. የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ድርጅቱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ እየተሞላ ለቅ/
ለቅ/ጽ/ቤት
እንዲተላለፍ ያደርጋል፡፡

18. የክፍሉን ወቅታዊ ሪፖርቶች እንዲዘጋጁ በማድረግ ለሚመለከታቸው አካል ያስተላልፋል፡፡

19. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

86
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት ኃላፊ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለገላን ቅ/ጽ/ቤት ሥራ አስኪያጅ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የዋና ክፍሉን እቅድ ከድርጅቱ የትኩረት መስኮችና ግቦች በተሳሰረ መልኩ ያቅዳል፤ ሲጸድቅ ለፈፃሚ
አካላት በተዋረድ መውረዱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

2. ለዋና ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን መሟላታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

3. በመልቲ ሞዳል ተጓጉዘው ወደ ደረቅ ወደብና ተርሚናል ለሚመጡ እቃዎች የቦታ ዝግጅት
እንዲደረግ ማድረግና በማኒፌስት መሠረት እቃዎች እንዲራገፉ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡

4. እቃዎች ለፍተሻ ወደ መጋዘንና ‘CFS’


CFS’ ሲቀርቡ በተያዘላቸው የጊዜ ስታንዳርድና በቅደም
ተከተላቸው ለመስተናገዳቸው ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡

5. የገቢ እቃ ለመራገፍና ከወደብ አገልግሎት አግኝተው የሚወጡ እቃዎች በተያዘላቸው የጊዜ


ስታንዳርድ/
ስታንዳርድ/ እቅድ መሠረት መሆኑን ይከታተላል፣ ይገመግማል፡፡

6. የኦፕሬሽን የሥራ ማሽነሪዎች ሥምሪትንና ምርታማነት ሪፖርት እየተቀበለ አፈፃፀሙን


ይከታተላል፡፡

7. በኦፕሬሽን ክፍል የሚሰጡ አገልግሎቶች የደንበኞችን ፍላጐት ያረኩ መሆኑን ይከታተላል፣


ይገመግማል፡፡

8. በሚሰጡት አገልግሎቶች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን አፋጣኝ ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡

9. የኦፕሬሽን ስራዎችን ለማቀላጠፍ አዳዲስ አሰራሮችን በማጥናት ማንዋሎች እንዲሻሻሉ


ያደርጋል፡፡

10. ደንበኞች የተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ የተርሚናልና የመጋዘን ምርታማነት


እንዲጨምር ያደርጋል፡፡

11. የመረጃ አያያዝ ጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲመጣና ስራዎች በሙሉ በሲስተም
እንዲሰሩ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፡፡

87
12. የተርሚናል ኦፕሬሽን ሰራተኞችን የማብቃት ሥራ ይሰራል፣ ስልጠና እንዲያገኙ የበኩሉን ጥረት
ያደርጋል፡፡

13. ለክፍሉ ሠራተኞች የሚያስፈልገውን የሴፍቲ እና የሥራ መሣሪያዎች እንዲሟላ ጥረት ያደርጋል፡፡
በጥቅም ላይ መዋሉንም ይከታተላል፡፡

14. በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን ከሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ጋር በመሆን ይፈታል፡፡

15. የተሻሉ የወደብ አሰራር ተሞክሮዎችን በመቀመር በወደብና ተርሚናሉ ሥራ ላይ እንዲውሉ


ያደርጋል፡፡

16. የሀብት አጠቃቀም ከብክነት የጸዳ እንዲሆን ማንኛውም ሥራ ሲከናወን ወጪን ቆጣቢ በሆነ
መልኩ እየተገናዘበ እንዲሆን በየጊዜው ሠራተኞችን ያማከለ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራዎችን
ያከናውናል፡፡

17. የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ድርጅቱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ እየተሞላ ለቅ/
ለቅ/ጽ/ቤት
እንዲተላለፍ ያደርጋል፡፡

18. የክፍሉን ወቅታዊ ሪፖርቶች እንዲዘጋጁ በማድረግ ለሚመለከታቸው አካል ያስተላልፋል፡፡

19. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

88
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ረዳት ክሬን ኦፕሬተር

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ እና ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለሰው ሃብት መሣሪያዎች ሥምሪት ቡድን አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የክሬን ኦፕሬተሩ እቃ በሚያራግፍበትና በሚጭንበት ጊዜ እቃውን በካቦ ያሥራል፡፡

2. የክሬን ኦፕሬተሩ እቃውን ሲያነሳ አቅጣጫ በማመልከት እቃው በደህና ሁኔታ እንዲራገፍ ወይም
እንዲጫን ያግዛል፡፡

3. ክሬኑ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት የግሪስ፣ የጐማ እና ሌሎች ክፍሎችን በጥሩ ሁኔታ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፡፡

4. ክሬኑን ከሌሎች ቆሻሻዎች በማፅዳት አስፈላጊውን የግሪስና ቅባቶች እንዲያገኝ ያደርጋል፡፡

5. ከክሬኑ በተጨማሪ የሚጠቀሙባቸውን ካቦ እና ሻክል በጥንቃቄ ይይዛል፡፡

6. ከኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ሥራዎችን ይሰራል፡፡

89
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ክሊኒክ ኃላፊ/ ጤና መኮንን

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ የሰው ሀብት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ የሰው ሀብት አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. የክሊኒኩን ስራ በኃላፊነት ይመራል፣ በበላይነት ይቆጣጠራል፣ አስተባብሮ ሰርቶ ያሰራል፡፡

2. አዲስ ለሚመጡ ታካሚዎች የበሽተኛውን የህመም ታሪክ ይወስዳል፣ አስፈላጊውን ምርመራ


ያደርጋል፡፡

3. የላብራቶሪ ምርመራ ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች ወደ ላብራቶሪ ይልካል ላብራቶሪ


ለሚያስፈልጋቸው ግን መድሃኒት ማዘዣ ይሰጣል ወይም ህክምና ያደጋል፡፡

4. በላብራቶሪ ውጤት መሠረት ለበሽተኛው መድሃኒት ያዛል፡፡

5. የህክምና እረፍት ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች የህመም እረፍት (Sick Leave) ይሰጣል፡፡

6. የክሊኒኩ ደረጃ በሚፈቅደው መሠረት አነስተኛ ቀዶ ጥገናዎችን ያከናውናል፡፡

7. ከክሊኒኩ አቅም በላይ ለሆኑ የጤና ችግሮች የሪፈራል አገልግሎት ይሰጣል፡፡

8. ከክሊኒኩ አቅም በላይ ለሆኑ የጤና ችግሮች ታካሚዎች በኮንትራት ወደ ሚታከሙበት ሆስፒታል
ፎርም ሞልቶ ይልካል፡፡

9. ሕክምናው በትክክል በፈረሙት የኮንትራት ውል መሠረት መሰጠቱን ይከታተላል፡፡

10. የኮንትራት ውል ከመጠናቀቁ 2 ወር ቀደም ብሎ ውል እንዲታደስ ማድረግ ወይም አዲስ ውል


እንዲፈጸም ቅድመ-
ቅድመ-ሁኔታዎችን ያመቻቻል፡፡

11. ክሊኒኩ ከሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር የስራ ግንኙነት በመፍጠር ተባብሮ እንዲሰራ ያደርጋል፡፡

12. ለክሊኒኩ ሠራተኞች የዓመት እረፍታቸውን እና ልዩ ልዩ ጥቅሞቻቸውን እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡


ለምሳሌ የትምህርት እድል የስልጠናና የደረጃ እድገት ወተዘ…

13. ለክሊኒኩ ሠራተኞች በተዋረድ ውክልና ይሰጣል፡፡

90
14. በክሊኒኩም ውስጥ ሆነ ከክሊኒኩ ውጭ ለሚፈጠሩ የጤና ችግሮች፣ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች
የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ወተዘ… ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያደርጋል፡፡

15. የክሊኒኩን ወርሃዊ ሪፖርት ገምግሞ ለሚመለከታቸው ክፍሎች ያስተላልፋል/


ያስተላልፋል/ ያቀርባል፡፡

91
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ነርስ

የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤት

ዋና ክፍል ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

ቀጥታ ተጠሪነት ፡ የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት አስተባባሪ

ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት

1. አዲስ ታካሚዎች መጀመሪያ ሲወጡ ካርዳቸውን ተቀብሎ የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ የደም
ግፊት መለካት የልብ ምት አተነፋፈስ የሰውነት ሙቀት መለካት (V/S_BP, PR, RR, Team.)

2. በሃኪም የታዘዙ መድሃኒቶችንና ህክምናዎችን መስጠት ውጤቱንም መከታተል፡፡

3. በድንገተኛ አደጋ ወይም አጣዳፊ ህክምና ለሚመጡ ታካሚዎች የመጀመሪያ እርዳታ ማድረግ፡፡

4. ቆስለው ለመጡ ታካሚዎች ደም ማቆም ቁስል መስፋት፣ ማሸግና መንከባከብ፡፡

5. በተመላላሽነት መርፌ ለታዘዘላቸው ታካሚዎች መርፌ መውጋት፡፡

6. በተመላላሽነት የቁስል ህክምና ለታዘዘላቸው ታካሚዎች የቁስሉን እሽጋት ማድረግ ወይም


ማከም፡፡

7. የተጠቀሙበትን የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ማፅዳትና ወይም እንዲፀዳ ማድረግና


ከተህዋሲያን ነፃ ማድረግ ለሚቀጥለው ሥራ ዝግጅት ማድረግ፡፡

8. በክሊኒኩ ውስጥ ለሚሰሩ መለስተኛ ቀደ ጥገናዎች ሃኪሙን በማገዝ ተሳታፊ መሆን፡፡

9. ለድንገተኛ አደጋና ህመም ሕክምና የሚያገለግሉ እቃዎችንና መድሃኒቶችን ዝግጁ አድርጎ ይይዛል፡፡

10. በክሊኒኩ ውስጥም ሆነ ከክሊኒኩ ውጪ የጤና ትምህርት ይሰጣል፡፡

11. የምክር አገልግሎት ለሚያስፈልጋቸው ታካሚዎች የማማከር አገልግሎት ይሰጣል፡፡

12. በእጅቻቸው ያለውን የክሊኒኩን/


የክሊኒኩን/ የመስሪያ ቤቱን ንብርት በጥንቃቄ መዝግቦ መያዝ ቢጠፉ ወይም
ቢበላሹ በአስቸኳይ ሪፖርት ማድረግ፡፡

13. በኃላፊው የሚሰጡ ልዩ ልዩ የውክልና ስራዎችን ማከናወን፡፡

14. በየቀኑ የሚሰሩ ወይም የሚከናወኑ ስራዎችንና ውጤቶችን መዝግቦ መያዝና በወሩ መጨረሻ
ሪፖርቱን አጠናቅሮ ለኃላፊው ማቅረብ፡፡

92
93
ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡-
፡- ለወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ

በሥሩ የሚኖሩ ዋና ክፍፍሎች፡-


ክፍፍሎች፡- ---------------------------------------------

አጠቃላይ
የወደብና ፋሲሊቲ ልማት ተጠሪነቱ ለወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ ሆኖ የሚከተሉ ዋና ዋና ተግባራት

ይኖሩታል፡፡

በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ወደብና ተርሚናሎች እንዲቋቋሙ በተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወደብና ተርሚናሎች

እንዲቋቋሙ እና እንደአስፈላጊነቱም የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፣ የወደብና

ተርሚናሎች ማስተር ፕላን እና ቢዝነስ ፕላን ዝርዝር ጥናት ያዘጋጃል፣ የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማት

ግንባታ ሥራዎች ዝርዝር ዲዛይን፣ ስፔስፍኬሽን (design, specification and BOQ) እንዲሁም የጨረታ

ሰነዶችን ያዘጋጃል፣ የግንባታ ፕሮጀክቶችን ኮንትራት ያስተዳድራል፣ የሥራ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣

የግንባታ ሥራቸው ሲያልቅም ተረክቦ ለሥራ ዝግጁ እንዲሆኑ ያደርጋል፣ የወደብና ተርሚናል ፋሲሊቲዎችን

ያስተዳድራል፣ ወቅታዊ ጥገና እንዲያገኑ ያደርጋል፣ ለወደብና ተርሚናል አስፈላጊ የሆኑ ማሽነሪዎችና

ተሸከርካሪዎችን አጠቃቀምና ፍላጎት በማጥናት የግዥ ዕቅድ ያዘጋጃል፣ አፈጻጻሙንም ይከታተላል፣

በአጠቃላይ የካፕታል ፕሮጅከቶችን ፊላጎት የዳሰሳ ጥናት በማድረግ ዕቅድ እና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲፈቀዱም የሥራ

አፈጻጸማቸውን ይከታተል፣ ይገመግማል፣ የሥራ አፈጻጸማቸውን ሪፖርት ያቀርባል፣ ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ

የሰው ሐይልና የተለያዩ ግብዓቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ ያስተዳድራል፡፡

94
የመምሪያው ዳይሬክተር ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት፡-
ኃላፊነት፡-

1. የስራ ሂደቱን አመታዊ እቅድና በጀት ያዘጋጃል ተግባራዊነቱን ይከታተላል፣ ወረዊ፣ የሩብ ዓመትና ዓመታዊ
ሪፖርት ያቀርባል፣
2. የየብስ ወደቦችን ለማቋቋም የሚያስችል “Technical and Financial feasibility study” ጥናት ያካሄዳል፣
3. ወደብና ተርሚናሎች እንዲቋቋሙ በመንግስት በተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወደብና ተርሚናሎች ማቋቋሚያ
የሚያስፈልጉ ቦታ ከክልሎች በማስፈቀድ አስፈላጊውን የይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ እንዲሰጥ
ያደርጋል፣
4. ለወደብና ተርሚናሎች ማቋቋሚያ የሚሰጡ ቦታዎች ተስማሚ መሆናቸውን ዝርዝር ጥናት በማካሄድ
ትክክለኛ ቦታ መረጣ (Site Selection) ያከናውናል፣
5. የወደብና ተርሚናሎች ማስተር እና ቢዝነስ ኘላን በማስጠናት ዝርዝር የግንባታ ዲዛይን፣ ስፔስፍኬሽን
(design, specification and BOQ) እንዲሁም የጨረታ ሰነዶችን እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
6. የግንባታ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑበትን የተሻሉ የግዥ ዘዴ አማራጮቹን አጥንቶ የውሳኔ ሀሳብ ለበላይ
አመራረረ ያቀርባል፣ በተፈቀደው የግዥ ዘዴ መሰረትም የሥራ ተቋራጮች መረጣ እንዲከናወን ያደርጋል፣
የግንባታ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጥራት ይከታተላል፣
7. በውስጥ አቅም ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎችን በመለየት አስፈላጊ ዲዛይንና የግንባታ ሰነዶች
እንዲዘጋጁ እና የግንባታ ሥራዎቹ እንዲከናወኑ ያደርጋል፣ የሥራውንም አፈጻጸም የሚቆጣጠሩ
ባለሙያዎችን ይመድባል፣
8. የካፕታል ፕሮጀክቶች የድጋፍና የክትትል መርሃግብር ያዘጋጃል የቅርብ ክትትል እና ግምገማ ያደርጋል፣
የግንባታው ሥራ የደረሰበትን ደረጃና ጥራት በወጣው መርሃ ግብር መሠረት በየደረጃው ባሉ አካላት
ያስገመግማል፣ ያስጎበኛል፣
9. በወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ ከክልሎች የሚፈለግ ድጋፍና ትብብርን አስቀድሞ
በመለየት ዝግጁ ያደርጋል፣
10. በአማካሪ እና ሥራ ተቋራጮች የሚከናወኑ ካፕታል ፕሮጀክቶች ሥራ አፈጻጸም ላይ በውስጥ ክትትል እና
ከአማካሪው የሚቀረቡ ሪፖርቶችን በማጣጣም ወራዊ፣ የሩብ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት አደራጅቶ
በየደረጃው ላሉ አካላት ያቀርባል፣
11. የወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማትና ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች ኮንትራትን ያስተዳድራል፣
12. የወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማትና ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች የግንባታ ሥራቸው ሲጠናቀቅ ርክክብ
በማድረግ ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆኑ ያደርጋል፣
13. የወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማቶች፤ መጋዘኖች፣ ወርክሾፖች፣ ጽ/
ጽ/ቤቶች፣ ተርሚናሎችን ያስተዳድራል፣
የአጭር እና የረዥም ጊዜ የጥገና ዕቅድ እና በጀት ያዘጋጃል፣ መሰረተ ልማቶቹ ወቅታዊ ጥገና እንዲያገኑ
ያደርጋል፣ የጥገና ሥራዎቹን አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ያካሄዳል፣ ጉዳዩ ለሚመለከተው አካልም ሪፖርት
ያቀርባል፣

95
14. ሌሎች ከሥራው ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ተግባራት እና ከዘርፉ ም/
ም/ዋ/ሥ/አስ የሚሰጠውን ሥራ
ያከናውናል፡፡

96
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሲኒየር ሲቪል መሐንዲስ

የሚገኝበት መምሪያ፡ ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

ዋና ክፍል፡ የለውም

ተጠሪነቱ፡ ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

የሥራ ተግባርና ኃላፊነት፡-

1. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የግንባታ ንድፍ (Design)፣


(Design)፣ የግንባታ ሥራ ዝርዝር
(Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን
በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ ሥራውን
ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ ያደርጋል፣ የክፊያ ስርቲፍኬቶች ተዘጋጅቶ ሲቀርቡ ወይም
አዘጋጅቶ ተገብነታቸውን አረጋግጦ በማጽደቅ ለክፊያ ያቀርባል፣
2. አዳዲስ ለሚገነቡ ወደብና ተርሚናሎች የሚሰጡ ቦታዎች የአመቺነት ጥናት በማካሄድ የቦታ መረጣ ያከናውናል፣
3. በሥራ ተቋራጭ ለሚከናወኑ የግንባታ ሥራዎች የግንባታ ቦታ አመቺነትን አረጋግጦ የቦታ ርክክብ ያደርጋል፣
4. አዳዲስ ለሚገነቡ ወደብና ተርሚናሎች በአማካሪ ድርጀት ለሚከናወኑ የማስተር ፕላንና ቢዝነስ ፕላን ጥቶች
ብጋሮችን ያዘጋጃል፣ ጥናቱንም በበላይነት ያስተባብራል፣
5. የዲዛይን ፕሮግራም ለሚፈልጉ የግንባታ ሥራዎች ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት ጋር
በመነጋገር የዲዛይን ፕሮግራም ያዘጋጃል፣ በዚሁ መሰረት የግንባታ ሥራዎቹ ዲዛይን፣ ዝርዝር ስራና መጠን፣
የመሃንዲስ ግምት እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣ ሰነዶቹም ተዘጋጅተው
በሚቀርቡበት ጊዜ በተገቢው መልኩ ተዘጋጅተው የቀረቡ መሆናቸውን በመገምገም አስተያየት ያቀርባል፣
6. ድርጅት(ቶች)
በአማካሪ ድርጅት(ቶች) የሚዘጋጁ የግንባታ ፕሮጀክት ሰነዶች (ዲዛይን፣ የሥራ ዝርዝርና መጠን እንዲሁም
ሰነዶች) ግምገማ በማካሄድ የማሻሻያ
የጨረታ ሰነዶች) የማሻሻያ ሀሳብ ካለ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ
አካላት ጋር በመነጋገር የማሻሻያ ሀሳብ አደራጅቶ ለአማከሪው ድርጅት እንዲሰጥ ያደርጋል፣ የግንባታዎቹ
ዲዛይን፣ ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች ተሟልቶ እንዲዘጋጁ
ያደርጋል፣
7. በግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ በተጨማሪ ሥራነት ወይም በለውጥ ሥራ ትዕዛዝ የሚሰጡ ሥራዎችን
አስፈላጊነታቸውን ማጣራት፣ የሚቀረበው የለውጥ ሥራ ዋጋ ከወቅቱ የግንበታ ዕቃዎችና አጠቃላይ የግንባታ
ሥራዎች ገበያ ጋር የተመጣጠነ መሆኑን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣

97
8. የፕሮጀክቱ ሥራዎች በታሰበው ጊዜ ውስጥ በታቀደለት በጀት በዲዛይንና ስፔስፊኬሽን መሰራት የጥራት
ደረጃቸውን ጠብቀው እንድከናወኑ አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፣ የፕሮጀክቱን የሥራ አፈፃፀም
ሪፖርት ለሥራ ክፍሉ ያቀርባል፣
9. ከሥራ ተቋራጭም ሆነ ከአማካሪ ድርጅት የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የግንባታ ኮንትራት አስተዳደር እና የግንባታ
ቁጥጥር ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥያቄዎች ፈጠን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል የግንባታ ፕሮጀክቶችን
ኮንትራት አስተዳደር ሥራዎችን በተገቢው ሁኔታ ያከናውናል፣
ያከናውናል፣
10. ከሥራ ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅት ለሚቀርቡ የግንባታ ፕሮጀክቶች እና የማማከር አገልግሎት የክፊያ
ጥያቄዎችን ትክክለኛነታቸውን በይቆጣራል አስፈላጊውን የክፊያ ሰነድ አደረጅቶ ክፍያው እንዲፈጸም ያደርጋል፣
11. የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ተገቢውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል በግንባታ
ፕሮጀክቶች ሥራ ሂደት ላይ እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ እንዲሁም ለተለያዩ
የድርጅቱ የበላይ
የበላይ አመራሮች የውሳኔ ሃሣብ ያቀርባል፣
12. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በመነጋገር እና አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች በማመቻቸት የግንባታ
ሥራቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ርክክቡ እንዲፈጸም ያደርጋል፣
13. የግንባታ ፕሮጀክቶችን አጠቃላይ የግንባታ ሰነዶችና መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፣ በተጠየቀ ጊዜም ለሚፈልገው
አካል ያቀርባል፣
14. የግንባታ ፕሮጀክቶች የፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉም ያቀርባል፣
15. የግንባታ ፕሮጀክቶቹን ነባራዊ ሁኔታ በመከታተል በግንባታ ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የግንባታ ግብዓቶችና
የሥራ ጥራት የላብራቶሪ ናሙናዎች በተገቢው ሁኔታ መወሰዳቸውን ይቆጣራል፣ የተወሰዱ ናሙናዎች የምርመራ
ዉጤቶችን በመገምገም የግንባታ ሥራው በተገቢው ጥራት ደረጃ መከናወናቸውን መከታተል፣ ችግሮች
ከተስተዋሉም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል
16. በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ የግንባታ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ዋጋ ለዉጦችን /contract price/ እና የጊዜ
ማራዘሚያ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተገቢነታቸውን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
17. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታቸውን በመከታተል ተገቢና ወቅታዊ
ዕድሳት እንዲያገኙ ያደርጋል
18. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማቶች የማስፋፊያ ሥራዎችን አስፈላጊነት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት
ጋር በማጥናት አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉ ያደርጋል
19. የግንባታ ሥራዎች በፀደቀው የግንባታ ንድፍ (Drawings) ፣ የውል ሰነዶች፣ የኘሮጀክት ዝርዝር
(specifications) እና በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ የተሰራ መሆኑን ገምግሞ
ያረጋግጣል፡፡
20. መሰራት የሚችሉ የኮንስትራክሽን ዘይቤዎችንና የተሻሉ የግንባታ ቴክኖሎጂ አማራጮችን በመለየት
ያጠናል፣ ይተነትናል፣ እንዲተገበሩም ያቅዳል፣

98
21. የግንባታ ፕሮጀክቶች የመከናወኑበትን የግንባታ ቦታው (at project site) በመገኘት የግንባታ ሥራ
ከመጀመሩ በፊት ሊሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ይለያል፣ እንዲሟሉም ያደርጋል፣
22. በሲቪል ምህንደስና ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎችን ይቆጣጠራል፣ ተቋራጮችን ንዑስ
ተቋራጮችን ተቋራጭ ሲቪል መሐንዲሶችን፣ አማካሪዎችንና ተባባሪ ሠራተኞችን በግንባታ ቦታው
ላይ በመገኘት የሥራ ብቃታቸውን ይገመግማል፣ ያማክራል፣
23. በግንባታ ቦታ ላይ ለሚሰሩ አጠቃላይ የግንባታ ሥራዎች (All civil works) በኃላፊነት የከታተላል፣
በግንባታ ቦታ ላይ ለሚፈጠሩ ችግሮች ሙያዊ ምክር ይሰጣል፡፡ ሊፈጠሩ የሚችሉ የሥራ ክፍተቶችን
ለይቶ አስፈላጊውን ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፣ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የመፍትሄ ዕርምጃዎች ላይ
ለበላይ ሀላፊ ሪፖርት ያቀርባል፣ በግልፅ የማይታዩ ነገር ግን ኃላፊነት የሚያያስከትሉ ጉዳዮችን
ይጠቁማል፣ ማስተካከያ መደረጉን ይከታተላል፣
24. ድርጅቱ የሚቀጥራቸውን የኮንትራትና የግንባታ ቁጥጥር አማካሪ ድርጅት (ቶችን)
ቶችን) የሥራ አፈጻጸም ይቆጣራል፣
25. በስራ ክፍሉ ዉክልና ስሰጥ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጨረታ ላይ ይሳተፋል፣ ህደቱን ይከታተላል ይገመግማል፣
26. ከሥራ ክፍሉ ወይም ከበላይ ኃላፊዎች የሚሰጡ ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

99
የሥራ መደብ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ሲቪል መሐንዲስ

ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

ዋና ሥራ ክፍል የለውም

የሥራ ዘርፍ፡-
ዘርፍ፡- የወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ

የሥራ ተግባራትና ኃላፊነት፡-

1. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የግንባታ ንድፍ (Design)፣ የግንባታ
ሥራ ዝርዝር (Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ
ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች
የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ ሥራውን ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ
ያደርጋል፣
2. ድርጅቱ የግንባታ ሥራዎችን እንዲቆጣጠር በሚወክልባቸው የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ተመድቦ
ሥራውን ይቆጣጠራል፣ የግንባታ ፕሮጀክቶቹን መረጃ ይይዛል ለሚጠይቀውም ባለድርሻ አካል
በሥራ ክፍሉ ሲፈቀድ የተሟላ መረጃ ይሰጣል፣
3. በተወከለበት የግንባታ ሥራ ላይ የተሰማሩትን አማካሪ ድርጅትና ሥራ ተቋራጩን በግንባታ ሥራ
ላይ የመደባቸውን ባለሙያዎች የሙያ ቡቃት፣ በግንባታ ሥራ በአግባቡ ተገኝተው ሥራቸውን
ማከናወናቸውን ይቆጣጠራል ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያደርጋል፡፡
4. የአማካሪ ድርጅት የሚያቀርበውን የአገልግሎት ክፍያ በውሉ መሰረት ይቆጣራል ክፍያ
እንዲፈፅም ለክፍሉ ያቀርባል፣ ሂደቱንም ይከታተላል፣
5. ከሥራ ተቋራጮች የሚቀርቡ ክፍያዎችን ከአማካሪ ድርጅት ፀድቆ የመጣውን ይመረምራል፣
ትክክለኛነቱንም ያረጋግጣል፣ ሳይዘገይ እንዲከፈልም ይከታተላል፣
6. ከአማካሪ ድርጅት ወይም ከሥራ ተቋራጭ የሚቀርቡ የተጨማሪ የሥራ ትዕዛዞችንና የሥራ
መጠን መጨመር ወይም መቀነስ (Variation and Excess in quantity) ሲያጋጥም ከግንባታ
እያንዳንዱ ሥራ ዋጋ እንዲሁም ከፕሮጀክቱ ጠቅላላ ዋጋ አንፃር በመገምገም የውሣኔ ሃሣብ
ለበላይ ኃላፊ ያቀርባል፣ ሂደቱንም ይከታተላል፣
7. ከአማካሪ ድርጅት ወይም ከሥራ ተቋራጭ የሚቀርቡ የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎችን መርምሮ
የውሣኔ ሃሣብ ለበላይ ኃላፊ ያቀርባል፣

100
8. በግንባታ ሥራው ወቅት የሚያጋጥሙ የዲዛይን ለውጥ ምክንያት የግንባታ ሥራው እንዳይጓተት
በፍጥነት ማስተካከያ እንዲደረግ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካላት ጋር በጣምራ በመስራት
የመፍትሄ ሃሣብ ያቀርባል፣ ህደቱንም ይከታተላል
9. የግንባታ ሥራው ወርሃዊ፣ የሩብ እና የዓመት ሪፖርት ያዘጋጃል ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያደርጋል፣
10. በዋናው መስሪያ ቤት ወይም በቅ/
በቅ/መ/ቤት ወይም በተመደበበት ቦታ ሁሉ የምህንድስና አገልግሎት
ሥራ ያከናውናል፣
11. ከሥራ ክፍሉ ወይም ከበላይ ኃላፊዎች የሚሰጡ ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡

101
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ኤሌከትሪካል መሐንዲስ

የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------

ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

የሥራ ተግባራትና ኃላፊነት፡-


ኃላፊነት፡-

1. የኤሌክትሪካል የዲዛይን ፕሮግራም ለሚፈልጉ የግንባታ ሥራዎች ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ
አካላት ጋር በመነጋገር የዲዛይን ፕሮግራም ያዘጋጃል፣
2. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የኤሌክትሪካል ንድፍ (Design)፣
(Design)፣ ሥራ ዝርዝር
(Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን
በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ የኤሌክትሪካል
ሥራውን ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ ያደርጋል፣
3. በአማካሪ ድርጅት የሚከናወኑ የኤሌክትሪካል ሥራዎቹ ዲዛይን፣ ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት
እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች ተዘጋጅተው በሚቀርቡቡት ጊዜ በተገቢው መልኩ ተዘጋጅተው የቀረቡ
መሆናቸውን በመገምገም አስተያየት ያቀርባል፣ አፈጻጹንም ይከታተላል፣
4. ፕሮጀክት/ቶች የኤሌክትሪካል
ድርጅቱ በራሱ የውስጥ አቅምና በሥራ ተቋራጮች የሚያከናውናቸውን የግንባታ ፕሮጀክት/
ሥራዎች በፀደቀው የግንባታ ንድፍ (Drawings)፣ የውል ሰነዶች፣ የኘሮጀክት ሥራ ዝርዝር
(specifications) እና በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰሩ መሆኑን ይከታተላል፣ አስፈላጊውን
ሙያዊ እገዛ ያደርጋል፣ ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያቀርባል፣
5. ድርጅት(ቶች)
በአማካሪ ድርጅት(ቶች) የሚዘጋጁ የኤሌክቲሪካል ሥራ ሰነዶች (ዲዛይን፣ የሥራ ዝርዝርና መጠን እንዲሁም
ሰነዶች) ግምገማ በማካሄድ የማሻሻያ
የጨረታ ሰነዶች) የማሻሻያ ሀሳብ ካለ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት
ጋር በመነጋገር የማሻሻያ ሀሳብ አደራጅቶ ለአማከሪው ድርጅት እንዲሰጥ ያደርጋል የግንባታዎቹ ዲዛይን፣
ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
6. የኤሌክቲሪካል ሥራዎች ላይ በተጨማሪ ሥራነት ወይም በለውጥ ሥራ ትዕዛዝ የሚሰጡ ሥራዎችን
አስፈላጊነታቸውን ማጣራት፣ የሚቀረበው የለውጥ ሥራ ዋጋ ከወቅቱ የግንበታ ዕቃዎችና አጠቃላይ የግንባታ
ሥራዎች ገበያ ጋር የተመጣጠነ መሆኑን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
7. የፕሮጀክቱ የኤልክትሪክ ሥራዎች በታሰበው ጊዜ ውስጥ በታቀደለት በጀት በዲዛይንና ስፔስፊኬሽን
መሰራት እንድከናወኑ አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል የፕሮጀክቱን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለሥራ
ክፍሉ ያቀርባል፣

102
8. ከሥራ ተቋራጭም ሆነ ከአማካሪ ድርጅት የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የግንባታ ኮንትራት አስተዳደር ከኤሌክቲሪካል
ሥራ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥያቄዎች ፈጠን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
9. የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ተገቢውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፣
የኤሌክቲሪካል ሥራ ሂደት ላይ እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ እንዲሁም ለተለያዩ
የድርጅቱ የበላይ
የበላይ አመራሮች የውሳኔ ሃሣብ ያቀርባል፣
10. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በመነጋገር እና አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች በማመቻቸት የግንባታ
ሥራቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ርክክብ ሲፈጸም የኤሌክትርክ ሥራዎች በአግባቡ መካናወናቸውን ያረጋግጣል፣
አስፈላጊ የሆኑ የእርምት እርምጃዎች እንዲፈጸሙም ያደርጋል፣
11. የግንባታ ፕሮጀክቶችን አጠቃላይ የኤሌክቲሪካል ሥራ ሰነዶችና መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፣ በተጠየቀ ጊዜም
ለሚፈልገው አካል ያቀርባል፣
12. የግንባታ ፕሮጀክቶቹን ነባራዊ ሁኔታ በመከታተል በግንባታ ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የኤሌክቲሪካል
ግብዓቶችና የሥራ ጥራት የላብራቶሪ ናሙናዎች መወሰዳቸውን ይቆጣራል፣ የተወሰዱ ናሙናዎች የምርመራ
ዉጤቶችን በመገምገም የግንባታ ሥራው በተገቢው ጥራት ደረጃ መከናወናቸውን መከታተል፣ ችግሮች
ከተስተዋሉም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል፣
13. በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ የኤሌክቲሪካል ሥራዎች የዋጋ ለዉጦችን /contract prices and values
revision/ እና የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተገቢነታቸውን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
14. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የኤሌክቲሪካል መሰረተ ልማቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታቸውን በመከታተል
ተገቢና ወቅታዊ ዕድሳት እንዲያገኙ ያደርጋል
15. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የኤሌክቲሪካል መሰረተ ልማቶች የማስፋፊያ ሥራዎችን አስፈላጊነት ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በማጥናት እንዲሟሉ ያደርጋል
16. የኤሌክቲሪካል ምህንደስና ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎችን ይቆጣጠራል፣ ይጐበኛል፣ ተቋራጮችን
ንዑስ ተቋራጮችን ተቋራጭ የኤሌክቲሪካል መሐንዲሶችን፣ አማካሪዎችንና ተባባሪ ሠራተኞችን
በግንባታ ቦታው ላይ በመገኘት በብቃት ያማክራል፣
17. በግንባታ ፕሮጀክቶች እና በወደብና ተርሚናሎች ላይ ለሚሰሩ አጠቃላይ የኤሌክቲሪካል ሥራዎች (All
electrical works) ሙያዊ ድጋፍ የመስጠት ኃላፊነት ይኖረዋል፣ ሊፈጠሩ የሚችሉ የሥራ
ክፍተቶችን ይሸፍናል፣ በግልፅ የማይታዩ ነገር ግን ኃላፊነት/
ኃላፊነት/ተጠያቅነትን የሚያስከትሉ ጉዳዮችን
ይጠቁማል፣ ማስተካከያ መደረጉን ይከታተላል፣
18. ድርጅቱ የሚቀጥራቸውን የኮንትራትና የግንባታ ቁጥጥር አማካሪ ድርጅት (ቶችን)
ቶችን) የኤሌክትሪካል ሥራ አፈጻጸም
ይቆጣራል፣
19. በስራ ክፍሉ ዉክልና ስሰጥ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጨረታ ላይ ይሳተፈል፣ ህደቱን ይከታተላል ይገመግማል፣
20. ከሥራ ክፍሉ የሚሰጡ ማናቸውንም ሥራ ያከናውናል፡፡

103
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ሳኒተሪና ወተር ሰፕላይ መሐንዲስ

የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------

ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

የሥራ ተግባራትና ኃላፊነት፡-


ኃላፊነት፡-

1. የሳኒተሪና የውሃ የዲዛይን ፕሮግራም ለሚፈልጉ የግንባታ ሥራዎች ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ
አካላት ጋር በመነጋገር የዲዛይን ፕሮግራም ያዘጋጃል፣
2. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የሳኒተሪና የውሃ ንድፍ (Design)፣
(Design)፣ ሥራ ዝርዝር
(Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን
በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ የሳኒተሪና
የውሃ ሥራውን ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ ያደርጋል፣
3. በአማካሪ ድርጅት የሚከናወኑ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎቹ ዲዛይን፣ ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት
እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች ተዘጋጅተው በሚቀርቡቡት ጊዜ በተገቢው መልኩ ተዘጋጅተው የቀረቡ
መሆናቸውን በመገምገም አስተያየት ያቀርባል፣ አፈጻጹንም ይከታተላል፣
4. ድርጅቱ በራሱ የውስጥ አቅምና በሥራ ተቋራጮች የሚያከናውናቸውን የግንባታ ፕሮጀክት /ቶች የሳኒተሪና የውሃ
ሥራዎች በፀደቀው የግንባታ ንድፍ (Drawings) ፣ የውል ሰነዶች፣ የኘሮጀክት ሥራ ዝርዝር
(specifications) እና በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰሩ መሆኑን ይከታተላል፣ አስፈላጊውን
ሙያዊ እገዛ ያደርጋል፣ ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያቀርባል፣
5. ድርጅት(ቶች)
በአማካሪ ድርጅት(ቶች) የሚዘጋጁ የሳኒተሪና የውሃ ሥራ ሰነዶች (ዲዛይን፣ የሥራ ዝርዝርና መጠን እንዲሁም
ሰነዶች) ግምገማ በማካሄድ የማሻሻያ
የጨረታ ሰነዶች) የማሻሻያ ሀሳብ ካለ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት
ጋር በመነጋገር የማሻሻያ ሀሳብ አደራጅቶ ለአማከሪው ድርጅት እንዲሰጥ ያደርጋል የግንባታዎቹ ዲዛይን፣
ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
6. የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች ላይ በተጨማሪ ሥራነት ወይም በለውጥ ሥራ ትዕዛዝ የሚሰጡ ሥራዎችን
አስፈላጊነታቸውን ማጣራት፣ የሚቀረበው የለውጥ ሥራ ዋጋ ከወቅቱ የግንበታ ዕቃዎችና አጠቃላይ የግንባታ
ሥራዎች ገበያ ጋር የተመጣጠነ መሆኑን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
7. የፕሮጀክቱ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች በታሰበው ጊዜ ውስጥ በታቀደለት በጀት በዲዛይንና ስፔስፊኬሽን
መሰራት እንድከናወኑ አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል የፕሮጀክቱን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለሥራ
ክፍሉ ያቀርባል፣

104
8. ከሥራ ተቋራጭም ሆነ ከአማካሪ ድርጅት የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የግንባታ ኮንትራት አስተዳደር ከሳኒተሪና የውሃ
ሥራ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥያቄዎች ፈጠን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
9. የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ተገቢውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፣ የሳኒተሪና
የውሃ ሥራ ሂደት ላይ እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ እንዲሁም ለተለያዩ የድርጅቱ
የበላይ አመራሮች የውሳኔ ሃሣብ ያቀርባል፣
10. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በመነጋገር እና አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች በማመቻቸት የግንባታ
ሥራቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ርክክብ ሲፈጸም የኤሌክትርክ ሥራዎች በአግባቡ መካናወናቸውን ያረጋግጣል፣
አስፈላጊ የሆኑ የእርምት እርምጃዎች እንዲፈጸሙም ያደርጋል፣
11. የግንባታ ፕሮጀክቶችን አጠቃላይ የሳኒተሪና የውሃ ሥራ ሰነዶችና መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፣ በተጠየቀ ጊዜም
ለሚፈልገው አካል ያቀርባል፣
12. የግንባታ ፕሮጀክቶቹን ነባራዊ ሁኔታ በመከታተል በግንባታ ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የሳኒተሪና የውሃ
ግብዓቶችና የሥራ ጥራት የላብራቶሪ ናሙናዎች መወሰዳቸውን ይቆጣራል፣ የተወሰዱ ናሙናዎች የምርመራ
ዉጤቶችን በመገምገም የግንባታ ሥራው በተገቢው ጥራት ደረጃ መከናወናቸውን መከታተል፣ ችግሮች
ከተስተዋሉም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል፣
13. በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች የዋጋ ለዉጦችን /contract prices and values
revision/ እና የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተገቢነታቸውን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
14. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የሳኒተሪና የውሃ መሰረተ ልማቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታቸውን በመከታተል
ተገቢና ወቅታዊ ዕድሳት እንዲያገኙ ያደርጋል
15. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የሳኒተሪና የውሃ መሰረተ ልማቶች የማስፋፊያ ሥራዎችን አስፈላጊነት ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በማጥናት እንዲሟሉ ያደርጋል
16. የሳኒተሪና የውሃ ምህንደስና ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎችን ይቆጣጠራል፣ ይጐበኛል፣ ተቋራጮችን
ንዑስ ተቋራጮችን ተቋራጭ የሳኒተሪና የውሃ መሐንዲሶችን፣ አማካሪዎችንና ተባባሪ ሠራተኞችን
በግንባታ ቦታው ላይ በመገኘት በብቃት ያማክራል፣
17. በግንባታ ፕሮጀክቶች እና በወደብና ተርሚናሎች ላይ ለሚሰሩ አጠቃላይ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች
(All sanitary and water works) ሙያዊ ድጋፍ የመስጠት ኃላፊነት ይኖረዋል፣ ሊፈጠሩ የሚችሉ
የሥራ ክፍተቶችን ይሸፍናል፣ በግልፅ የማይታዩ ነገር ግን ኃላፊነት/
ኃላፊነት/ተጠያቅነትን የሚያስከትሉ
ጉዳዮችን ይጠቁማል፣ ማስተካከያ መደረጉን ይከታተላል፣
18. ድርጅቱ የሚቀጥራቸውን የኮንትራትና የግንባታ ቁጥጥር አማካሪ ድርጅት (ቶችን)
ቶችን) የሳኒተሪና የውሃ ሥራ አፈጻጸም
ይቆጣራል፣
19. በስራ ክፍሉ ዉክልና ስሰጥ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጨረታ ላይ ይሳተፈል፣ ህደቱን ይከታተላል ይገመግማል፣
20. ከሥራ ክፍሉ የሚሰጡ ማናቸውንም ሥራ ያከናውናል፡፡

105
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ሲኒየር የፕሮጀክት ክትትልና ግምገማ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------

ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

የሥራ ተግባራትና ኃላፊነት

1. የፕሮጀክቶች አጠቃላይ ክንዋኔና ዉጤት ይከታተላል፣ ይገመግማል፣


2. ለፕሮጀክቶች ክትትልና ግምገማ የሚረዱ መከታታያ ቅጻቅጾችን ያዘጋጀል፣ በመርሃ-
በመርሃ-ግብሩ
መሠረት የፕሮጀክቶችን ፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅድ አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ይከታተል፣
ይገመግመል፣
3. የፕሮጀክቶችን ፊዚካልና ፋይናንሻል፣ ዕቅዱንና አፈጻጸም ልዩነት (deviation) ያጣራል ፕሮጀክቱ
የተፋጠነበትን ወይም የዘገዩበትን ዋና ዋና ምክንያቶች ለይቶ ለሚመለከተው አካል በሪፖርት
ያሰዉቃል፣
4. ተከታተይ የመስክ ምልከታ ያደርጋል የፕሮጀክቱ ነባራዊ ሁኔታ በመከታተልና በመገምገም
በአፈፃፀም፣ በጥራትና የሰዉ ኃይል ያለበትን ደረጀ ለመምሪያዉና ለዘርፉ በሪፖርት ያሳዉቃል፣
5. የፕሮጀክት ሥራ ያለበትን ጥራት ይፈትሻል (internal/external monitoring & evaluation)፡
evaluation)፡-
የፕሮጀክቱ እየተሰራበት ያለዉ ማቴሪያል በስፔስፊኬሽን መሰረት መሆኑንና የማቴሪያል የቴስት
ዉጤት በአማካሪ ድርጅትና በክፍሉ መሃንዲስ ማጽደቀቸዉን ያጣራል፣
6. በተለያዩ ምክንያቶች የተከሰቱ የዋጋ ለዉጦችን /financial revision/ ተገቢነት እንዲጣራ
ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
7. የፕሮጀክቱ ስምምነት እንዲራዘም ሲጠየቅ ወይም የተራዘመ ከሆነ ዋና ዋና ምክንያቶቹን
ይገምግም (justified or unjustified) መሆናቸዉን ያጣራል፣
8. በፕሮጀክቶች አፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ይለያል፣ የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን
ይገምግምል፣
9. የከፒታል ፕሮጀክቶች ላይ ፍላጎት (need assessment) አጥንቶ ለሥራ ክፍሉ ያቀርበል፣
10. የአዳዲስ ፕሮጀክቶችን ቢዝነስ ፕላን ጥናት አስተያየት ያቀርበል፣ ይከታተልና ይገምገም፣
11. የፕሮጀክቶች ጊዜያዊና የመጨረሸ ርክክብ ይከታተል፣ ግድፈቶችን ይይዘል ግድፈቶች
መስተካከላቸዉን ይከታተል፣ ይገምግምል፣

106
12. የመሬት ርክክብና የካሣ ክፍያ ይከታተል፣ ተገቢነቱን ያጣራል፣
13. የካፒታል ፕሮጀክት የመሣሪያዎችና ተርሚናል አጠቃቀም ምርታማነት ይከታተል፣ ይገምግምል፣
14. ከመምሪያዉ የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይሰራል፡፡

የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-


መጠሪያ፡- ጁኒየር የፕሮጀክት ክትትልና ግምገማ ኦፊሰር

የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------

ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ

107
የሥራ ተግባራትና ኃላፊነት፡-
ኃላፊነት፡-

1. የፕሮጀክቶች አጠቃላይ መረጃ ይሰበስባል፣ያደራጀል፣


2. ለፕሮጀክቶች በመርሃ-
በመርሃ-ግብሩ መሠረት የፕሮጀክቶችን ፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅድ አፈጻጸም
ያለበትን ደረጃ ይከታተል፣ ይቆጣጠራል፣ ይገመግመል፣
3. የፕሮጀክቶችን ፊዚካልና ፋይናንሻል፣ ዕቅዱንና አፈጻጸም ልዩነት (deviation) ያጣራል፣
ፕሮጀክቱ የፋጠነበትን ወይም የዘገዩበትን ዋና ዋና ምክንያቶች ለይቶ ለሚመለከተው አካል
በሪፖርት ያሰዉቃል፣
4. ተከታተይ የመስክ ምልከታ ያደርጋል የፕሮጀክቱ ነባራዊ ሁኔታ በመከታተልና በመገምገም
በአፈፃፀም፣ በጥራትና የሰዉ ኃይል ያለበትን ደረጀ ለመምሪያዉና ለዘርፉ በሪፖርት ያሳዉቃል፣
5. የፕሮጀክቶች ሥራ ያለበትን ጥራት ይፈትሻል (internal & external monitoring
evaluation)፡- የፕሮጀክቱ እየተሰራበት ያለዉ ማቴሪያል ስፔስፊኬሽን መሰረት መሆኑንና
evaluation)፡
የማቴሪያል የቴስት ዉጤት በአማካሪ ድርጅትና በክፍሉ መሃንዲስ ማጽደቀቸዉን ያጣራል፣
6. የፕሮጀክቱ እየተሰራበት ያለዉ ማቴሪያል በስፔስፊኬሽን መሰረት መሆኑንና የማቴሪያል
ይቴስት ዉጤት በአማካሪ ድርጅትና በክፍሉ መሃንዲስ ማጽደቀቸዉን ያጣራል፣
7. በተለያዩ ምክንያቶች የተከሰቱ የዋጋ ለዉጦችን /financial revision/ ተገቢነት እንድጣረ
ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
8. የፕሮጀክቶች ስምምነት እንዲራዘም ሲጠየቅ ወይም የተራዘመ ከሆነ ዋና ዋና ምክንያቶቹን
መገምገም (justified or unjustified) መሆናቸዉን ያጣራል፣
9. በፕሮጀት አፈፃፀም ላይ ያጋጠሙ ችግሮችን ይለያል፣ የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን
ይገምግምል፣
10. .የፕሮጀክቶች ጨረታ አየር ላይ መዋሉን ይከታተል፣
11. የመሬት ርክክብና የካሣ ክፍያ መከታተልና ተገቢነቱን ያማጣራል ለበላ ድርሻ አካል ግብረ-
ግብረ-መልስ
መስጠት፣
12. የካፒታል ፕሮጀክቶች ማሽነሪዎችና ተሸከርካሪዎች የግዥና ኪራይ ህደት ይከታተል፣
ይገምገምል፣
13. የካፒታል ፕሮጀክት መሣሪያዎች ምርታማነት እና ተርሚናል አጠቃቀም ምርታማነት
ይከታተል፣ ይገምግምል፣
14. የፕሮጀክቶችን ወረሃዊ ሪፖርት ያዘጋጀል፣
15. በመምሪያዉ የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይሰራል፡፡

108
109

You might also like