Professional Documents
Culture Documents
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅርንጫፍ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት(በያሉበት)
ዝርዝር ተግባራት
1
8. በወደቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች በፀደቁ ማኑዋሎች እና ስታንዳርድ እየተሠሩ መሆኑንና በ ‘ ICT system’
የታገዘ እንዲሆን ለበላይ አካላት ሃሣብ ያቀርባል፣ተግባራዊነቱን ይከታተላል፡፡
9. ለገቢና ወጪ ዕቃዎች አገልግሎት አሰጣጥ የሚያገለግሉ ማንዋሎችና መመሪያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥልጠና መስጠትና በፀደቀው ዕቅድ መሰረት እንዲከናወን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
10. ከባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ ቅንጅት በመፍጠር የአሰራር ችግሮችን ይፈታል፡፡
11. የድርጅቱን ሃብትና ንብረት በአግባቡ ለመቆጣጠር ያመች ዘንድ በድርጅቱ የግዢና ንብረት አሥተዳደር
መመሪያ መሠረት መፈፀሙን ይከታተላል፣ይቆጣጠራል ማንኛውንም ወጪዎች፣ግዥዎችና ክፍያዎች
ቅ/ጽ/ቤቱ በተሠጠው የሥልጣን ውክልና መሠረት ይፈፀማል፣ይከታተላል፡፡
12. በቅ/ጽ/ቤቱ የዓለም አቀፍ መዳቢ ድርጅት (ISO) ያለውን የጥራት ሥራ የአመራር ሥርዓት (OMS)
ወይም ከእንዱስትሪው ሥታንዳርድ (International Standard KPI’S) ጋር የተጣጣመ እንዲሆን
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
13. በወደብና ተርሚናል ቅ/ጽ/ቤቱ ውስጥ የሚሰጡ አገልግሎቶች የደንበኛን ፍላጎት እንዲያረኩ ድጋፍ
ይሰጣል፤የተገልጋዮችን ቅሬታ አያያዝ ስርዓት በመዘርጋት ለሚነሱ ቅሬታዎች በወቅቱ ተገቢውን ምላሽ
ይሰጣል፡፡
14. የቅ/ጽ/ቤቱን ሰራተኞችና ማኔጅመንት ትምህርትና ሥልጠና እንዲያገኙ ያመቻቻል፡፡ የኦፕሬሽን የድጋፍ
ሥራዎች በጀት እንዲደገፍ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
15. የሪስክ አሰስመንት ትንተና በማካሄድ እንዲተገበሩ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
16. የቅ/ጽ/ቤቱን የዕለት፣የሣምንት፣የወር፣የሩብ ዓመት፣የስድስት ወር፣የዘጠኝ ወር እና የዓመት የሥራ
አፈፃፀም ሪፖርት ላይ ክትትልና ግምገማ ማከናወን፡፡ ለሚመለከተውም አካላት እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
17. ከዘርፍ የሚሰጡ ከስራ ጋር የሚገናኙ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት፡-
ቤት፡- ሞጆ
ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለተርሚናል ኦፕሬሽን/ ለፕላንኒግ
ዝርዝር ተግባራት
2
2. ወደ ወደቡ የሚመጡትን ጭነቶች ሙሉ መረጃ አሥቀድሞ ይቀበላል በተጨማሪም ከጅቡቲ ባህር
ወደብ የተነሱትን ጭነቶች መረጃ (Loading Report) በኢ.ሜይል በመቀበል ለሚመለከታቸው
ክፍሎች ያሠራጫል፡፡ (ለበር ቁጥጥር፣ ለተርሚናል ኦፕሬሽን ወዘተ)
3. የተቀበለውን መረጃ መሰረት በማድረግ ወደ ወደቡ የሚደርሱበትን ቀን በመገመት (ETA) ከበር
ቁጥጥርና ከኮንቴይነር ኦፕሬሽን ሠራተኞች ጋር ግንኙነት በማድረግ ኮንቴይነሮቹ የሚራገፉበትን ቦታ
ያቅዳል፣ያዘጋጃል፣መረጃውን ያስተላልፋል፡፡
4. አደገኛ ጭነቶችና ባለማቀዝቀዣ ጭነቶች ወደ ወደቡ ከመድረሳቸው በፊት ሥለ ዕቃው ምንነት
አስቀድሞ እንዲለይ በማድረግ ቀድሞ ወደተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ ለሚመለከታቸው አካላት
መረጃውን ያስተላልፋል፡፡
5. በኦፕሬሽን ወቅት የኮንቴይነሮች የቦታ ለውጥ (shifting) በሚኖርበት ወቅት በየዕለቱ ከኮንቴይነር
ሠራተኞች መረጃውን በመቀበልና ማስተካከያ በማድረግ ለቀጣይ የተርሚናል ዕቅድ ያዘጋጃል፡፡
6. በወደቡ ረጅም ቆይታ ያደረጉ ኮንቴይነሮችን በወቅቱ ዝርዝር በማዘጋጀት ሪፖርት ያደርጋል፡፡
7. በየዕለቱ በተርሚናል ውስጥ ያለውን ክፍት ቦታ (free space) ከነሎኬሽኑ በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅርንጫፍ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
3
4. ወደ ተርሚናል የገቡ ኮንቴነሮች በደህና ሁኔታ ስለመኖራቸው በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር
በማድረግ የተለየ ነገር ሲኖር ወዲያውኑ ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
9. ወደ ወደቡ የገባ ኮንቴይነር በሚወጣበት ወቅት ተገቢው የሰው ኃይል፣ የመሳሪያ ዝግጅት መደረጉን፣
የሥራ ትዕዛዝ በወቅቱ መላኩን፣ መጫኑና መውጫ በር ላይ ተገቢው ሠነድ ተዘጋጅቶ መውጣቱን
ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
10. ከወደቡ ሙሉ ኮንቴይነር ጭነው የወጡ ተሽከርካሪዎች ባዶ ኮንቴይነሩን ይዘው ወደ ወደቡ ሲመራው
የኮንቴይነር ውስጣዊና ውጫዊ ፍተሻ ተደርጎ የመግቢያ በር ፍቃድ (Gate Pass) እና የኮንቴይነር
መረካከቢያ (EIR) ሠነዶች ተዘጋጅቶላቸው ቀድሞ በተዘጋጀላቸው ቦታ (Location) መራገፉን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
12. የገቢ ጭነት መረጃ (Cargo manifest) እና ትራክ ማንፊሴት ለሥራ ክፍሎች መተላለፉንና ጭነቱን
ለማስተናገድ በሚያስችላቸው ሁኔታ አስፈላጊውን የሰው ኃይል፣ የቦታ እና የመሳሪያ ዝግጅት
እንዲደርስ ክትትል ያደርጋል፡፡
4
5
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኮንቴይነር ኦፕሬሽን ክትትልና ቁጥጥር አስተባባሪ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅርንጫፍ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
3. ክፍያ ለተፈፀመባቸው እቃዎች የመኪና መግቢያ ፈቃድና የጭነት ትዕዛዝ ያወጣል፣ መጫኑንም
ይከታተላል፡፡
6
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ሲኒየር ኦፕሬሽን ኦፊሰር
7
ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን ዋና ክፍል
ዝርዝር ተግባራት
1. ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡለትን ሰነዶች በመቀበል የመኪና ሰሌዳ፣ የኮንቴነር ቁጥር፣
የሹፌር ስምና የመንገድ ወረቀት (way bill) በማመሳከር ኮንቴነሩ ቀድሞ በተዘጋጀለት ሥፍራ (Location)
እንዲራገፍ ለማሽን ኦፕሬተር የሥራ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ስለመራገፉ “way
“way bill” ላይ ማህተምና ፊርማውን
በማኖር ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡ በመጨረሻም በአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ ሥራው የተጠናቀቀበትን ሠዓት
በመሙላት ሹፌሩን ያሰናብታል፡፡
3. ባዶ ኮንቴነሮችን ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡትን ሠነዶች በማረጋገጥ ቀድሞ
በተዘጋጀላቸው ቦታ ተረክቦ ያስቀምጣል፣ የባዶ ኮንቴነር መረጃ ለሚመለከተው የሥራ ክፍል ያሰራጫል፡፡
4. አደገኛ የሆኑ (Hazardous) ኮንቴነሮች ምንነት ቀደም ብሎ በመለየት ለብቻ በተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ
ያደርጋል፡፡
6. ኮንቴነር እንዲጫን በተላለፈለት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ተገቢውን የማሽንና የሰው ኃይል ዝግጅት በማድረግ
ጭነቱን የሚጭነው ተሽከርካሪ እንደደረሰ የሰሌዳ ቁጥር፣ የሚጫነው ኮንቴነር ቁጥርና መጠን በማመሳከር
አስጭኖ ተሽከርካሪው ወደበር እንዲሄድ ያደርጋል፡፡
7. ለጉምሩክ ፍተሻና ለአስንስታፊንግ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ኮንቴነሮች በተላለፈበት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት
ወደ ተፈለገው ቦታ እንዲዛወሩ ያደርጋል፡፡
8. ባለማቀዝቀዣ ኮንቴነር ጭነቶች መረጃ ቀድሞ በመያዝ ቀድሞ በተለየለት ቦታ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡
8
9
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር
ዝርዝር ተግባራት
1. ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡለትን ሰነዶች በመቀበል የመኪና ሰሌዳ፣ የኮንቴነር ቁጥር፣
የሹፌር ስምና የመንገድ ወረቀት (way bill) በማመሳከር ኮንቴነሩ ቀድሞ በተዘጋጀለት ሥፍራ (Location)
እንዲራገፍ ለማሽን ኦፕሬተር የሥራ ትዕዛዝ ይሰጣል፡፡ ስለመራገፉ “way
“way bill” ላይ ማህተምና ፊርማውን በማኖር
ማረጋገጫ ይሰጣል፡፡ በመጨረሻም በአገልግሎት መከታተያ ቅፅ ላይ ሥራው የተጠናቀቀበትን ሠዓት በመሙላት
ሹፌሩን ያሰናብታል፡፡
2. በተርሚናል የተቀመጠ ኮንቴነር የተራገፈበትን ትክክለኛ ቦታ የሚጠቁም መረጃ በ”EIR” ላይ ሞልቶ ወዲያውኑ
ለዳታ ኢንኮደር ኦፕሬሽን ሰራተኛ ለምዝገባ ይልካል፡፡
3. ባዶ ኮንቴነሮችን ከበር ቁጥጥር ሠራተኛ በሹፌር አማካኝነት የቀረቡትን ሠነዶች በማረጋገጥ ቀድሞ በተዘጋጀላቸው
ቦታ ተረክቦ ያስቀምጣል፣ የባዶ ኮንቴነር መረጃ ለሚመለከተው የሥራ ክፍል ያሰራጫል፡፡
4. አደገኛ የሆኑ (Hazardous) ኮንቴነሮች ምንነት ቀደም ብሎ በመለየት ለብቻ በተዘጋጀላቸው ቦታ እንዲራገፉ
ያደርጋል፡፡
6. ኮንቴነር እንዲጫን በተላለፈለት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ተገቢውን የማሽንና የሰው ኃይል ዝግጅት በማድረግ
ጭነቱን የሚጭነው ተሽከርካሪ እንደደረሰ የሰሌዳ ቁጥር፣ የሚጫነው ኮንቴነር ቁጥርና መጠን በማመሳከር አስጭኖ
ተሽከርካሪው ወደበር እንዲሄድ ያደርጋል፡፡
7. ለጉምሩክ ፍተሻና ለአስንስታፊንግ ጥያቄ የሚቀርብባቸው ኮንቴነሮች በተላለፈበት የሥራ ትዕዛዝ መሰረት ወደ
ተፈለገው ቦታ እንዲዛወሩ ያደርጋል፡፡
8. ባለማቀዝቀዣ ኮንቴነር ጭነቶች መረጃ ቀድሞ በመያዝ ቀድሞ በተለየለት ቦታ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡
ዝርዝር ተግባራት
5. ከደንበኞች የሚቀርቡ የዕቃ መልቀቂያ ጥያቄና ክሊራንስ ሠነዶች ሲቀርብለት የተሟላ መሆኑን
በማረጋገጥ ሠዓት መዝግቦ በመረከብ ቀድሞ ከያዛቸው ሠነዶች ጋር በማያያዝ ለቢሊንግ ሥራ
ያስተላልፋል፡፡
10. በክፍሉ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አሠራሮችን በመቀየስና በመተግበር ሂደት ጉልህ
ተሳትፎ ያደርጋል፡፡
ዝርዝር ተግባራት
3. ወደ ግልፅና ዝግ መጋዘን የገቡ ጭነቶች መረካከቢያ ሰነድ (GOODS RECEIPT DOCUMENT) ከመጋዘን
ሠራተኛው ሲደርሰው መዝግቦ ይረከባል፡፡
5. ከደንበኞች የሚቀርቡ የዕቃ መልቀቂያ ጥያቄና ክሊራንስ ሠነዶች ሲቀርብለት የተሟላ መሆኑን በማረጋገጥ
ሠዓት መዝግቦ በመረከብ ቀድሞ ከያዛቸው ሠነዶች ጋር በማያያዝ ቢሊንግ በማዘጋጀት ወደ ፋይናንስ
ያስተላልፋል፡፡
10. በክፍሉ የተሻለ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ አሠራሮችን በመቀየስና በመተግበር ሂደት ጉልህ
ተሳትፎ ያደርጋል፡፡
13
የሚገኝበት መምሪያ ቅርንጫፍ ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
1. ቀድሞ በደረሰ መረጃ መሰረት የጭነት ዝርዝር መግለጫዎች (Cargo Manifest) መሠረት ጭነቱን
ለማሥተናገድ የሚያስችል የሰው ኃይል፣ የቦታ እና የመሳሪያ ዝግጅት ያደርጋል፡፡
2. በፕሎም ታሽገው ከባህር ወደብ ተጭነው የደረሱ ዕቃዎችን በታሸጉበት ሁኔታ መድረሳቸውን ከጉምሩክ
ኢንስፔክተሮች ጋር በመሆን ያረጋግጣል፡፡
3. አጓጓዥ ዕቃውን ለማስረከብ መሟላት ያለበትን መስፈርት ማለትም Gate pass እና way መሟላቱን
ካረጋገጠ በኋላ
6. በደንበኛው ወይም በጉምሩክ ባለሙያ ጥያቄ መሰረት ከኮንቴነር ወጥተው ወደ መጋዘን እንዲገቡ የተጠየቁ
ገቢ ዕቃዎችን በቀረበ ልዩ ጥያቄ(Special Service Request) መሠረት አስፈላጊ ሰነዶችን መሟላታቸውን
በማረጋገጥ አገልግሎቱን ለመስጠት፡-
14
ርክክብ የተፈፀመባቸው ኦሪጅናል የዕቃ መረካከቢያ ሰነድ በመያዝ አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን ሰነድ
ዝግጅት አንድ ኮፒ ለጉምሩክ መሰራጨቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
7. ከኮንቴነር ወጥተው (unstuffed) ወይም በብትን መጥተው መጋዘን የገቡ እቃዎቸ ጉምሩክ ለፍተሻ
ሲፈልጋቸው፡-
ጭነቱን ወደተፈለገው መጓጓዢያ ለመጫን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይል እና መሳሪያ ያዘጋጃል፣
የእቃ መልቀቂያ ሰነድ(Good Delivery Document) እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
የደንበኛው ጭነት በአግባቡና በጥንቃቄ ወደቀረበለት ተሽከርካሪ ወይም ኮንቴነር እየተጫነ
ወይም እየገባ(Stuffing) መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
አስመጪው/ ተወካዩ/ በዕቃ መልቀቂያ ሰነድ ላይ ፈርመው ዕቃ መረከባቸው ያረጋግጣል፡፡
የርክክቡ ሰነድ በአግባቡ ተመዝግቦ ፋይል መደረጉን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
9. በመጋዘን የተቀመጠ ዕቃ በደህና ሁኔታ ስለመሆኑ በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡
15
ዝርዝር ተግባራት
1. ቀድሞ በደረሰ መረጃ መሰረት የጭነት ዝርዝር መግለጫዎች (Cargo Manifest) መሠረት ጭነቱን ለማሥተናገድ
የሚያስችል የሰው ኃይል፣ የቦታ እና የመሳሪያ ዝግጅት ያደርጋል፡፡
2. በፕሎም ታሽገው ከባህር ወደብ ተጭነው የደረሱ ዕቃዎችን በታሸጉበት ሁኔታ መድረሳቸውን ከጉምሩክ
ኢንስፔክተሮች ጋር በመሆን ያረጋግጣል፡፡
3. አጓጓዥ ዕቃውን ለማስረከብ መሟላት ያለበትን መስፈርት ማለትም Gate pass እና way መሟላቱን ካረጋገጠ በኋላ
5. ርክክብ የተፈፀመባቸው ጭነቶች ታግ (Tag) እና ሎኬሽን (Location) በመጋዘን ረዳት ሠራተኛ መሠጠታቸውን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
6. በደንበኛው ወይም በጉምሩክ ባለሙያ ጥያቄ መሰረት ከኮንቴነር ወጥተው ወደ መጋዘን እንዲገቡ የተጠየቁ ገቢ
ዕቃዎችን በቀረበ ልዩ ጥያቄ(Special Service Request) መሠረት አስፈላጊ ሰነዶችን መሟላታቸውን በማረጋገጥ
አገልግሎቱን ለመስጠት፡-
16
ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢውን ክፍያ እንዲፈፅም በዕቃ መረካከቢያ ሰነድ (Good Receiving
Document) ላይ የተፈተሸውን ጭነት፣ ብዛት እና ክብደት መስፈሩን ያረጋግጣል፡፡
8. ደንበኛው በመጋዘን ያለውን ዕቃ መረከብ ሲፈለግ የአስመጪው ውክልና፣ የጉምሩክ መልቀቂያ፣የተወካይ ኮፒ
መታወቂያ እና የወደቡን የአገልግሎት ክፍያ የተፈፀመበትን ደረሰኝ ማቅረቡን በማረጋገጥ፡-
ጭነቱን ወደተፈለገው መጓጓዢያ ለመጫን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይል እና መሳሪያ ያዘጋጃል፣
የእቃ መልቀቂያ ሰነድ(Good Delivery Document) እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
የደንበኛው ጭነት በአግባቡና በጥንቃቄ ወደቀረበለት ተሽከርካሪ ወይም ኮንቴነር እየተጫነ ወይም
እየገባ(Stuffing) መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
አስመጪው/ ተወካዩ/ በዕቃ መልቀቂያ ሰነድ ላይ ፈርመው ዕቃ መረከባቸው ያረጋግጣል፡፡
የርክክቡ ሰነድ በአግባቡ ተመዝግቦ ፋይል መደረጉን ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
9. በመጋዘን የተቀመጠ ዕቃ በደህና ሁኔታ ስለመሆኑ በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡
ዝርዝር ተግባራት
17
1. ከመጋዘን ኃላፊው በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት እቃዎች በተገቢውና ተለይቶ በተቀመጠላቸው ቦታ
እንዲቀመጡ ያደርጋል፡፡
2. በገቢ ዕቃ መረካከቢያ (Goods Receiving Document) ሰነድ ያዘጋጃል፡፡ በዚህም መሰረት የዕቃ ቆጠራ
ያደርጋል፣ ጉድለት ካለበት ለመጋዘን ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፡፡
3. የገቢ እቃ መረካከቢያ ሰነድ (Goods Receiving Document) ኦሪጅናሉን ለአጓጓዥ አንድ ኮፒ ለጉምሩክ እና
አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን ክፍል ያሰራጫል፡፡
6. በጭነት መለያ ፓድ ውስጥ ተገቢው መረጃ ማለትም የአስመጪው ስም፣ የዕቃው ብዛት፣ ዲክላራሲዮን እና
ክብደት ያሰፍራል፡፡
8. በጉምሩክ ጥያቄ ለፍተሻ የተፈለጉ እቃዎችን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይልና መሳሪያ በመያዝ ይከፍታል፡፡
ፍተሻው ከተጠናቀቀ በኋላም ዕቃው በነበረበት ሁኔታ እንዲታሸጉ ያደርጋል፡፡
9. ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢው ክፍያ እንዲፈጽሙ በእቃ መረከቢያ ሰነድ ላይ የተፈተሸውን ጭነት
ብዛት እና ክብደት ይሞላል፡፡
18
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ረዳት የመጋዘን ተቆጣጣሪ
ዝርዝር ተግባራት
2. በገቢ ዕቃ መረካከቢያ (Goods Receiving Document) ሰነድ ያዘጋጃል፡፡ በዚህም መሰረት የዕቃ ቆጠራ
ያደርጋል፣ ጉድለት ካለበት ለመጋዘን ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፡፡
3. የገቢ እቃ መረካከቢያ ሰነድ (Goods Receiving Document) ኦሪጅናሉን ለአጓጓዥ አንድ ኮፒ ለጉምሩክ እና
አንድ ኮፒ ለኦፕሬሽን መረጃ ክፍል ያሰራጫል፡፡
6. በጭነት መለያ ፓድ ውስጥ ተገቢው መረጃ ማለትም የአስመጪው ስም፣ የዕቃው ብዛት፣ ዲክላራሲዮን እና
ክብደት ያሰፍራል፡፡
8. በጉምሩክ ጥያቄ ለፍተሻ የተፈለጉ እቃዎችን አስፈላጊ የሆኑ የሰው ኃይልና መሳሪያ በመያዝ ይከፍታል፡፡
ፍተሻው ከተጠናቀቀ በኋላም ዕቃው በነበረበት ሁኔታ እንዲታሸጉ ያደርጋል፡፡
9. ደንበኛው ለተሰጠው አገልግሎት ተገቢው ክፍያ እንዲፈጽሙ በእቃ መረከቢያ ሰነድ ላይ የተፈተሸውን ጭነት
ብዛት እና ክብደት ይሞላል፡፡
19
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተሽከርካሪ (RORO) ተርሚናል ቡድን አስተባባሪ
ዝርዝር ተግባራት
1. ተሽከርካሪ ጭኖ የመጣ አሽከርካሪ ወይም ተነድቶ የመጣ ተሽከርካሪ የበር መግቢያ ፍቃድ (Gate pass) እና
‘Way bill’ በሹፌሩ አማካኝነት ሲቀርብ ሠነዶቹ መሟላታቸውንና ትክክለኛ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
2. ከኦፕሬሽን በተሰጠው የጭነት ዝርዝር (Cargo Manifest) መሰረት ወደ ወደቡ የመጡ ተሽከርካሪዎችን
ለማስተናገድ ቅድመ ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
7. በወደቡ ውስጥ ላሉ ተሸከርካሪዎች (RORO) በሚወጡበት ወቅት በወደቡ የተሰጡ አገልግሎቶች በአግባቡ
ገቢ እንዲሠበሠብባቸው ለማድረግ አሥፈላጊ የሖኑ መረጃዎች ለቢሊንግ መላኩን ይከታተላል፣
ይቆጣጠራል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
20
ዋና ክፍሉ ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን
ዝርዝር ተግባራት
1. በተሽከርካሪ (RORO) ተርሚናል ቡድን አስተባባሪ በሚሰጠው ትዕዛዝ መሰረት ተሽከርካሪዎች ቀድሞ
በተያዘላቸው ቦታ መሠረት በአግባቡ እንዲቀመጥ ያደርጋል፡፡
4. ከመጋዘን ኃላፊ ትዕዛዝ ሲደርሰው አገልግሎት አግኝተው ከወደብ የሚወጡ መኪናዎች ከተሽከርካሪ
ተርሚናል ያወጣል፡፡
21
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የበር ቁጥጥር
ዝርዝር ተግባር
1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill)
ላይ የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች
ተዛማች ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና
በማመሣከር፣ የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር
መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR) በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ
ሰነዶች ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ
ያደርጋል፡፡
4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል
በተላከለት ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ
ተከተላቸው ‘Gate pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል
እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት
ክፍያ የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና
የኮንቴይነሩን ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና
በመፈራረም፣ የጉምሩክ ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን
‘FULL EIR OUT’ ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡
6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል
መሰረት ቀድሞ በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’
ያለው መሆኑን ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ
እንዲስተናገድ የተፈቀደ መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ
22
‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም
ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡
11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ
ያደርጋል፣ ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባር
23
1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill) ላይ
የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች ተዛማች
ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና በማመሣከር፣
የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR)
በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ ሰነዶች
ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት መከታተያ
ቅፁን በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡
4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል
በተላከለት ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ
ተከተላቸው ‘Gate pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገቡ
ያደርጋል፡፡
5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት ክፍያ
የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና የኮንቴይነሩን
ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና በመፈራረም፣ የጉምሩክ
ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን ‘FULL EIR OUT’
ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡
6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል መሰረት
ቀድሞ በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’ ያለው መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ እንዲስተናገድ የተፈቀደ
መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN
EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ ላይ
በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡
24
11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ
ያደርጋል፣ ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
የሚገኝበት ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
1. የገቢና ወጪ ብትን ዕቃዎች ወደብ መግቢያ በር ላይ ሲደርሱ በመረከቢያ ሰነድ መሰረት ትክክለኛነታቸው
በማረጋገጥና ወደ ወደቡ መግባታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡
2. ወደ ወደቡ የገቡ ብትን ዕቃዎች ዝርዝር መረጃ ከበር ቁጥጥር ወደ ዶክመንቴነሽን ኦፊሰር እና የተለያዩ ክፍሎች
በወቅቱ መላኩን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
3. ወደ ወደቡ የገቡ ብትን ዕቃዎች የጉምሩክ ባለሙያ እና አጓጓዡ ባለበት ቀድሞ በተዘጋጀለት ቦታ በጥንቃቄ
እንዲወርድና ርክክብ እንዲፈፅም ያስደርጋል፣ የቦታ ለውጥ ካለ መረጃውን በወቅቱ ለሚመለከተው
እንዲተላለፍ ያሥደርጋል፡፡
25
4. ወደ ኮንቴነር የሚገቡ ዕቃዎች እና ከኮንቴነር የሚወጡ ዕቃዎችን በመለየት ለሥራው አመቺና አስፈላጊ የሆነ
የወደብ መሳሪያ እና የሰው ኃይል ፍላጎት ለሠው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን ጥያቄ ያቀርባል፡፡
5. ለፍተሻ ወይም ለጭነት የተጠየቀ ኮንቴነር የያዘው ዕቃ አይነትን ከቢል ኦፍ ሎዲንግ ሆነ ከኮንቴነሩ የውጭ አካል
ላይ ባለው ምልክት በመለየት ዕቃዎች ከኮንቴነር ከመውጣታቸውም ሆነ ወደ ከኮንቴነር ከመግባታቸው በፊት
አስፈላጊው ጥንቃቄ እንዲደረግ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
6. ከኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃ ለማውጣት (Unstaff) ለማድረግ ሲያስፈልግ የኮንቴነር ማሸጊያ (Seal)፣ የጉምሩክ
ባለሙያ፣ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል በተገኙበት እንዲቆረጥ ተደርጎ ኮንቴነሩ እንዲከፈት
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
8. በመጋዘን የተቀመጡ ዕቃዎች በደህና ሁኔታ ስለመኖራቸው በየእለቱ ተገቢውን ክትትልና ቁጥጥር ያደርጋል፡፡
9. ኮንቴነር ሲከፈት በውስጡ የተጫነ ዕቃ ጉዳት ያለበት ከሆነ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል በካሜራ
እንዲያነሳ በማድረግ ኢንሹራንስ እስኪያየው ድረስ ተቆልፎ ባለበት እንዲቆይ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
10. እቃ ከኮንቴነር ከወጣ በኋላ ባዶ ኮንቴነር ወደ ባዶ ኮንቴነር ተርሚናል መላኩንና ርክክብ መፈፀሙን
ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
11. በኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃዎች ለፍተሻ ወይም ለመጫን ከመውጣታቸው በፊት ያሉበትን ሁኔታ በመገምገም
የተሰበረ፣ የተቀደደ፣ የፈሰሰ ከሆነ ከአስመጪው ወይም ከአስመጪው ወኪል እንዲሁም ለፍተሻ የሚመጣ ከሆነ
ከጉምሩክ ኢንስፔክተር ጋር መተማመኛ እንዲፈረም ክትትል ያደርጋል፡፡
12. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ ተሽከርካሪ ከሆነ ከኮንቴነር እንዲወጣ የጉምሩክ ዕቃ መልቀቂያ፣ የወደብ አገልግሎት
ክፍያ እና የመሳሰሉ ተግባራትን ካጠናቀቁ ታሊ ሽት(Tally
ሽት(Tally Sheet) እንዲዘጋጅለት በማድረግ ከአስመጪው
ወይም ከአስመጪው ወኪል ጋር ርክክብ መፈፀሙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
26
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የእስታፊንግ/አንስታፊንግ ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
1. ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ቡድን በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ዕቃዎችን ከኮንቴነር ለማውጣት ወይም
ዕቃዎችን ወደ ኮንቴነር ለማስገባት እንዲቻል የኮንቴነር ቁጥርን በማገናዘብ ኮንቴነሮች ወደ CFS
ቦታ ሲቀርቡ እንዲራገፍ ያደርጋል፡፡
2. አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል እና የጉምሩክ ባለሙያ ባሉበት የኮንቴነሩ እሽግ (Seal)
እንዲቆረጥ ያደርጋል፡፡
3. በቀረበ ትዕዛዝ መሰረት ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ወደ መኪና የሚጫን ከሆነ የጉምሩክ የዕቃ መልቀቂያ
ማግኘቱን በማረጋገጥ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል ባለበት ወደ መኪና እንዲጫን
ያደርጋል፡፡
5. በተሰጠ ትዕዛዝ መሰረት ለጉምሩክ ፍተሻ ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of loading)
ኮፒ በማድረግ ለመጋዘን ኃላፊ ያስረክባል፣ ለገባው እቃ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
6. ወደ መጋዘን የሚገባው ዕቃ በከፊል ከሆነ በኮንቴነሩ የቀረ ዕቃ የጉምሩክ ባለሙያ የዕቃው ባለቤት
ወይም ወኪሉ ባለበት እንዲቆለፍ ያደርጋል፡፡
7. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በግልጥ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ታሊ ሽት በማዘጋጀት ከግልጥ መጋዘን ኃላፊ ጋር
ርክክብ ያደርጋል፡፡
8. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ አስቸጋሪ ወይም በቀላሉ የሚበላሽ መሆኑን ከገመተ ከኮንቴነር ከመውጣቱ
በፊት ለኃላፊው ያሳውቃል፡፡
9. በመጋዘን ፍተሻ የጨረሱ እቃዎች ወደ ኮንቴነር የሚመለሱ (stuffing) ከሆነ ከመጋዘን ኃላፊ
ዕቃዎችን በመረከብ ተመልሰው ወደ ኮንቴነር እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
27
10. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ ተሽከርካሪ (RORO) ከሆነ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የወደብ መጋዘን ክፍያ እና
የመሳሰሉ አገልግሎቶችን ካጠናቀቁ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅለት በማድረግ ከአስመጪው ወይም
ከአስመጪው ወኪል ጋር ርክክብ ያደርጋል፡፡
11. ከኮንቴነር የወጣ ተሽከርካሪ በዕለቱ ማጠናቀቅ የሚጠበቅበትን መስፈርት ካላሟላ ለተሽከርካሪ
(RORO) ተርሚናል ቡድን ጋር ይረካባል፡፡
12. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በዝግ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ከዝግ መጋዘን ኃላፊ ጋር በመረካከብ receiving
ይቀበላል፡፡
14. በኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃዎች ከኮንቴነር ውስጥ ከመውጣታቸው በፊት በመገምገም የፈሰሰ፣
የተሰበረ፣ ባጠቃላይ የተበላሸ ዕቃ ካለ ከዕቃው አስመጪው ወይም ከዕቃው ወኪል እንዲሁም እቃው
ለፍተሻ የሚወጣ ከሆነ ከጉምሩከ እንስፔክተር ጋር መተማመኛ ይፈራረማል፡፡
28
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የእስታፊንግ/ አንስታፊንግ ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
1. ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ቡድን በሚቀርብ ጥያቄ መሰረት ዕቃዎችን ከኮንቴነር ለማውጣት ወይም ዕቃዎችን
ወደ ኮንቴነር ለማስገባት እንዲቻል የኮንቴነር ቁጥርን በማገናዘብ ኮንቴነሮች ወደ CFS ቦታ ሲቀርቡ
እንዲራገፍ ያደርጋል፡፡
2. አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል እና የጉምሩክ ባለሙያ ባሉበት የኮንቴነሩ እሽግ (Seal)
እንዲቆረጥ ያደርጋል፡፡
3. በቀረበ ትዕዛዝ መሰረት ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ወደ መኪና የሚጫን ከሆነ የጉምሩክ የዕቃ መልቀቂያ
ማግኘቱን በማረጋገጥ አስመጪው ወይም የአስመጪው ወኪል ባለበት ወደ መኪና እንዲጫን ያደርጋል፡፡
5. በተሰጠ ትዕዛዝ መሰረት ለጉምሩክ ፍተሻ ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ ቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of loading) ኮፒ
በማድረግ ለመጋዘን ኃላፊ ያስረክባል፣ ለገባው እቃ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፡፡
6. ወደ መጋዘን የሚገባው ዕቃ በከፊል ከሆነ በኮንቴነሩ የቀረ ዕቃ የጉምሩክ ባለሙያ የዕቃው ባለቤት ወይም
ወኪሉ ባለበት እንዲቆለፍ ያደርጋል፡፡
7. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በግልጥ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ታሊ ሽት በማዘጋጀት ከግልጥ መጋዘን ኃላፊ ጋር
ርክክብ ያደርጋል፡፡
8. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ አስቸጋሪ ወይም በቀላሉ የሚበላሽ መሆኑን ከገመተ ከኮንቴነር ከመውጣቱ በፊት
ለኃላፊው ያሳውቃል፡፡
9. በመጋዘን ፍተሻ የጨረሱ እቃዎች ወደ ኮንቴነር የሚመለሱ (stuffing) ከሆነ ከመጋዘን ኃላፊ ዕቃዎችን
በመረከብ ተመልሰው ወደ ኮንቴነር እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
29
10. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ ተሽከርካሪ (RORO) ከሆነ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የወደብ መጋዘን ክፍያ እና
የመሳሰሉ አገልግሎቶችን ካጠናቀቁ ታሊ ሽት እንዲዘጋጅለት በማድረግ ከአስመጪው ወይም
ከአስመጪው ወኪል ጋር ርክክብ ያደርጋል፡፡
11. ከኮንቴነር የወጣ ተሽከርካሪ በዕለቱ ማጠናቀቅ የሚጠበቅበትን መስፈርት ካላሟላ ለተሽከርካሪ (RORO)
ተርሚናል ቡድን ጋር ይረካባል፡፡
12. ከኮንቴነር የወጣ ዕቃ በዝግ መጋዘን የሚቆይ ከሆነ ከዝግ መጋዘን ኃላፊ ጋር በመረካከብ receiving
ይቀበላል፡፡
14. በኮንቴነር ውስጥ ያሉ ዕቃዎች ከኮንቴነር ውስጥ ከመውጣታቸው በፊት በመገምገም የፈሰሰ፣ የተሰበረ፣
ባጠቃላይ የተበላሸ ዕቃ ካለ ከዕቃው አስመጪው ወይም ከዕቃው ወኪል እንዲሁም እቃው ለፍተሻ
የሚወጣ ከሆነ ከጉምሩከ እንስፔክተር ጋር መተማመኛ ይፈራረማል፡፡
30
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ ታሊ ክለርክ
1. ከኮንቴነር ለፍተሻ ወደ መጋዘን ሲገባ የጉምሩክ እንስፔክተር ሲሉን ሲቆርጥ ቆጥሮ መዝግቦ ይይዛል
የተቆጠረው እቃ ከቢል ኦፍ ሎዲንግ (Bill of lading) ጋር አመሳክሮ እኩል መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
3. ከኮንቴነር የሚወጣ ዕቃ በማሽን ወይም በሰው ኃይል ለማውጣት አስቸጋሪ ሆኖ ካገኘ ወዲያው
ለቅርብ ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
31
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የጥበቃ ሽፍት መሪ
32
1. የወደቡን አደረጃጀትና የሥራ ሂደት በተመለከተ አዳዲስ የማሻሻያ ሀሳቦች በማጥናት ለኃላፊው
እያቀረበ ሲፀድቅ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
2. በአጠቃላይ የቅርንጫፍ ጽ/
ጽ/ቤቱን የሥራ ሂደት እና አፈፃፀም አስመልክቶ አሉ የሚባሉትን ችግሮች
በመለየትና አዳዲስ እና የተሻሻሉ የአሠራር ዘዴዎች በማጥናት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
3. የቅርንጫፍ የሥራ መመሪያዎች ለሥራ እንቅፋት እንዳይሆኑ በመከታተልና በማጥናት የተሻሻሉ
መፍትሄዎች እያመነጨ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
4. ሰለአፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርት አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡
5. በኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያከናውናል
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
33
2. ከሥራ ክፍሉ በሚደርሰው የሥራ ትዕዛዝ መሠረት ተገቢውን መሣሪያ ለተገቢው ሥራ ያሰማራል
አፈፃፀማቸውንም ይከታተላል፡፡
3. በወደቡ ውስጥ አገልግሎት የሚሠጡ ማሽኖች በሥራ ቦታቸው ላይ መገኘታቸውን ያረጋግጣል፡፡
4. ከተርሚናል ሰራተኞችና ከመጋዘን ኃላፊዎች ጋር በመነጋገር የሥራ ጫና የሚበዛባቸውን ቦታ ለይቶ
በማውጣት ተመጣጣኝ የሆነ የማሽን ሥምሪት እንዲኖር ያደርጋል፡፡
5. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች በሚቀርብለት የዕለት ክንውን ሪፖርት መሠረት የማሽን ምርታማነት
(Equipment productivity) ይሞላል፡፡
6. የመሣሪያዎች የሥራ አፈፃፀም (productivity) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲሄድ የተሻሻሉ
የአሠራር ዘዴዎችን በማጥናት እና ለቅርብ ኃላፊው በማቅረብ ሲፈቀድለት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
7. በሥሩ የሚገኙ ኦፕሬተሮችንና ሌሎች ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው እየተከታተለ ይሞላል፣
ሁሉም ሠራተኞች የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንዲያስመዝግቡ ያበረታታል፣ ዶክመት ያለባቸውም
እንዲያሻሽሉ ክትትል በማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ ያደርጋል፡፡
8. የወደብ ማሽኖች በኦፕሬሽን ወቅት ችግር ሲያጋጥማቸው ለቡድን አስተባባሪው ወዲያውኑ ሪፖርት
ያደርጋል፡፡
9. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች የሚቀርብ የነዳጅ ጥያቄን በመቀበልና በማረጋገጥ ‘Store Requisition’
ያዘጋጃል፡፡
10. ለኦፕሬሽን ቅርብ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
11. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
34
4. ከተርሚናል ሰራተኞችና ከመጋዘን ኃላፊዎች ጋር በመነጋገር የሥራ ጫና የሚበዛባቸውን ቦታ ለይቶ
በማውጣት ተመጣጣኝ የሆነ የማሽን ሥምሪት እንዲኖር ያደርጋል፡፡
5. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች በሚቀርብለት የዕለት ክንውን ሪፖርት መሠረት የማሽን ምርታማነት
(Equipment productivity) ይሞላል፡፡
6. የመሣሪያዎች የሥራ አፈፃፀም (productivity) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲሄድ የተሻሻሉ
የአሠራር ዘዴዎችን በማጥናት እና ለቅርብ ኃላፊው በማቅረብ ሲፈቀድለት ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
7. በሥሩ የሚገኙ ኦፕሬተሮችንና ሌሎች ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው እየተከታተለ ይሞላል፣
ሁሉም ሠራተኞች የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንዲያስመዝግቡ ያበረታታል፣ ዶክመት ያለባቸውም
እንዲያሻሽሉ ክትትል በማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ ያደርጋል፡፡
8. የወደብ ማሽኖች በኦፕሬሽን ወቅት ችግር ሲያጋጥማቸው ለቡድን አስተባባሪው ወዲያውኑ ሪፖርት
ያደርጋል፡፡
9. ከወደብ ማሽን ኦፕሬተሮች የሚቀርብ የነዳጅ ጥያቄን በመቀበልና በማረጋገጥ ‘Store Requisition’
ያዘጋጃል፡፡
10. ለኦፕሬሽን ቅርብ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፡፡
11. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ በሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች
35
5. በድርጅቱ የሚወጡ የደህንነት ህጎችንና ሌሎች ደንቦችን ማክበር፡፡
6. በየዕለቱ የማሽኑን ሴፍቲና ደህንነት ማረጋገጥ አለበት፣ ለዚሁ ሥራ የተዘጋጀውን ቼክሊስት
መሙላት አለበት፡፡
7. የፎርክሊፍት ኦፕሬተር ከሚመለከተው ክፍል በሚሰጠው የሥራ ትዕዛዝ ብቻ መሥራት
ይኖርበታል፡፡
8. ማሽኑን በየጊዜውና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ ማፅዳት፣ንፅህናውን መጠበቅ አለበት፡፡
9. የፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ የሚጠቀምበትን ፎርክሊፍት ወይም ሌላ መሣሪያ ስራውን
ሲያጠናቅቅ ወይም በማንኛውም ጊዜ ሁሉ ሲያቆም ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ እና በጥንቃቄ
ማቆም ይጠበቅበታል፡፡
10. ለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
11. ከኃላፊ የሚሰጡት ተጨማሪ ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
36
7. በመለዋወጫ (ስፔርፓርት)
ስፔርፓርት) እጥረት ምክንያት የኦፕሬሽን ሥራዎች እንዳይስተጓጎል በቂ
እስቶክ መያዙን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
8. የወደቡ የጥገና ወርክሾፕ በተገቢው መሣሪያና ባለሙያ እንዲደራጅ ያደርጋል፡፡
9. የተሽከርካሪዎችንና የማሽነሪዎችን የጥገናና አያያዝ እንዲሁም የጋራዥ አጠቃቀም ማኑዋል
በማዘጋጀት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል ሲፀድቅም ተግባራዊ ያደርገል፡፡
10. ለባለሙያዎችን የፈጠራ ክህሎት በማበረታታት አዳዲስ ነገሮች እንዲፈጠሩ እና ውጫዊ ጊዜ
ቆጣቢ የሆኑ የአሠራር ሥርዓቶች እንዲዘረጉ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
11. የወርክሾፕ ባለሙያዎች እና የማሽን ኦፕሬተሮች በየጊዜው ተገቢውን የተሀድሶ ስልጠና
እንዲያገኙና ከአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር እንዲተዋወቁ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
12. ወደቡ በአዳዲስ ማሽነሪዎችና ልዩ ልዩ መሣሪያዎች እንዲደራጅ በማድረግና የመሣሪያዎችና
ዕቃዎች እንዲሁም የመለዋወጫ እቃዎችን ዝርዝር መግለጫ (Specification) በማዘጋጀት
ጥያቄ በማቅረብ እንዲገዙ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፡፡
13. በስሩ የሚሠሩ ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው ይከታተላል ይቆጣጠራል በየ 6 ወሩ
የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በመሙላት በቅርብ ኃላፊው አስፀድቆ ለሰው ሀብትና ጠቅላላ
አገልግሎት ያስተላልፋል፡፡
14. በተርሚናል ለሚከናወኑ ስራዎች ሞያዊ ድጋፎች እየተሰጠ ለመሆኑ ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
15. ለክፍሉ ሥራና ሠራተኞች ተገቢው የሥራ መሣሪያዎች እና የደህንነት መጠበቂያና የአደጋ
መከላከያ ቁሳቁሶችና ትጥቆች መሟላታቸው፣ በተገቢው ሁነታ በጥቅም ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፡፡
16. የዋና ክፍሉን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በተመለከተ በየወቅቱ እና ከቅርብ ኃላፊው
በሚጠየቅበት በማንኛውም ጊዜ አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡
17. ሌሎች ኃላፊው የሚሰጡትን ማናቸውንም ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡
37
የሥራ መደቡ መጠሪያ ፡ የቴክኒክ አገልግሎት አስተባባሪ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
ዋና ክፍሉ ፡ ቴክኒክ
38
13. በስሩ የሚሠሩ ሠራተኞችን የሥራ አፈፃፀም በየጊዜው ይከታተላል ይቆጣጠራል በየ 6 ወሩ
የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በመሙላት በቅርብ ኃላፊው አስፀድቆ ለሰው ሀብትና ጠቅላላ
አገልግሎት ያስተላልፋል፡፡
14. በተርሚናል ለሚከናወኑ ስራዎች ሞያዊ ድጋፎች እየተሰጠ ለመሆኑ ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡
15. ለክፍሉ ሥራና ሠራተኞች ተገቢው የሥራ መሣሪያዎች እና የደህንነት መጠበቂያና የአደጋ
መከላከያ ቁሳቁሶችና ትጥቆች መሟላታቸው፣ በተገቢው ሁነታ በጥቅም ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፡፡
16. የዋና ክፍሉን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት በተመለከተ በየወቅቱ እና ከቅርብ ኃላፊው
በሚጠየቅበት በማንኛውም ጊዜ አዘጋጅቶ ያቀርባል፡፡
17. ሌሎች ኃላፊው የሚሰጡትን ማናቸውንም ተጨማሪ ተግባራት ያከናውናል፡፡
39
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት ቡድን አስተባባሪ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
4. የወደብ መሳሪያዎች በስራ ወቅት የደረሱ ቀላልና ከባድ አደጋ ካለ ለቴክኒክ አገልግሎት ዋና ክፍል
ሪፖርት ያደርጋል፡፡
40
10. ማንኛውም የወደብ ኦኘሬተር መሳሪያውን ያለአግባብ እና ጥንቃቄ በጐደለው መልኩ ሲጠቀም
መሳሪያውን በማስቆም አስፈላጊውን እርምት ይወስዳል፡፡
41
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የሰው ኃይልና መሳሪያዎች ስምሪት አስተባባሪ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የገላን ቅ/ጽ/ቤት
4. የወደብ መሳሪያዎች በስራ ወቅት የደረሱ ቀላልና ከባድ አደጋ ካለ ለቴክኒክ አገልግሎት ዋና ክፍል
ሪፖርት ያደርጋል፡፡
42
10. ማንኛውም የወደብ ኦኘሬተር መሳሪያውን ያለአግባብ እና ጥንቃቄ በጐደለው መልኩ ሲጠቀም
መሳሪያውን በማስቆም አስፈላጊውን እርምት ይወስዳል፡፡
43
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽንና ጥገና ባለሙያ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
44
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ኤሌክትሪክ ኢንስታሌሽንና ጥገና ባለሙያ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
45
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፋሲሊቲ አስተዳደርና ጥገና ኃላፊ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
3. ሁሉም የወደብ መሳሪያ የሚንቀሳቀሱበትን ተርሚናል ከሠው ሀይልና መሳሪያ ስምሪቱ ቡድን
አስተባባሪ የሚቀርበውን ጥያቄ በመቀበል አስፈላጊውን ጥገና እንዲከናወን ያደርጋል፡፡
6. በውስጥ ሊሠሩ የማይችሉ ጥገናዎች ሲኖሩ ለቅርብ አለቃው አሣውቆ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት
ይፈፅማል፣ ያስፈፅማል፡፡
46
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፋሲሊቲ አስተዳደርና ጥገና ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የገላን ቅ/ጽ/ቤት
3. ሁሉም የወደብ መሳሪያ የሚንቀሳቀሱበትን ተርሚናል ከሠው ሀይልና መሳሪያ ስምሪቱ ቡድን
አስተባባሪ የሚቀርበውን ጥያቄ በመቀበል አስፈላጊውን ጥገና እንዲከናወን ያደርጋል፡፡
6. በውስጥ ሊሠሩ የማይችሉ ጥገናዎች ሲኖሩ ለቅርብ አለቃው አሣውቆ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት
ይፈፅማል፣ ያስፈፅማል፡፡
47
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የጠቅላላ ጥገና ቴክኒሽያን
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የሞጆ ወደብ ቅ/ጽ/ቤት
4. ለሚከናውነው የጥገና ወይም የግንባታ ስራ ፋሲሊቲ እቅድ ክፍል በኩል የሚከፈተው ስራ ትዕዛዝ
መሠረት የስራ አፈፃፀሙን በመመዝገቢያ ቅጽ (Job sheet) ይመዘግባል፡፡
5. የተሰጠውን ስራ ትዕዛዝ ሲያጠናቅቅ (Job sheet) በማዘጋት በጥገና ዕቅድ ክፍሉ እንዲረጋገጥ በማድረግ
የተከናወነውን ስራ ለጠያቂው ያስረክባል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ የገላን ወደብ ቅ/ጽ/ቤት
48
ቀጥታ ተጠሪነት ፡ ለፋሲሊቲና አስተዳደር ጥገና ኃላፊ
4. ለሚከናውነው የጥገና ወይም የግንባታ ስራ ፋሲሊቲ እቅድ ክፍል በኩል የሚከፈተው ስራ ትዕዛዝ
መሠረት የስራ አፈፃፀሙን በመመዝገቢያ ቅጽ (Job sheet) ይመዘግባል፡፡
5. የተሰጠውን ስራ ትዕዛዝ ሲያጠናቅቅ (Job sheet) በማዘጋት በጥገና ዕቅድ ክፍሉ እንዲረጋገጥ
በማድረግ የተከናወነውን ስራ ለጠያቂው ያስረክባል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ ሞጆ/ ገላን
49
1. የተሠጠውን ሞባይል ክሬን በአግባቡና በጥንቃቄ ከንብረት ውድመትና የህይወት አደጋ በመጠበቅ
በአግባቡ ይይዛል፡፡
2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ይጠቀማል፡፡
3. ኦኘሬተሩ ማንኛውንም ካርጐ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል፣ (Loading chart)
በተገቢው ሁኔታ ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል ፡፡
4. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሰዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ
የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖራቸውን ማረጋገጥና ጥንቃቄ መውሰድ፡፡
5. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎች ላይ በሚሠራበት ወቅት
በምልክት የሚያሳየው ረዳት በመጠቀም ራሱን፣ ማሽኑን፣ ማንኛውንም ንብረት ከአደጋ መጠበቅ
አለበት፡፡
6. ሁሉንም የትራፊክ ደህንነት ምልክቶችና ህጐችን ጠንቅቆ በማወቅ ይተገብራል፡፡
7. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ
በኋላ በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ ማስፈር ይኖርበታል፡፡
8. ለሥራ የተሠጠውን ክሬን በጽዳት መያዝ አለበት፡፡
9. ክሬኑን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡
10. ስለሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
11. ከኃላፊው የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡
50
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል ትራክተር ኦኘሬተር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ በሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤቶች
2. የትራክተሩን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ መጠቀም አለበት፡፡
3. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ትራክተሩ በሚጠቀምበት ወቅት ለአደጋ የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖራቸውን
ማረጋገጥና ጥንቃቄ መውሰድ አለበት፡፡
4. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎት ላይ በሚሠራበት ወቅት
በምልክት የሚያሣየው የተርሚናል ሠራተኛ በመጠቀም ራሱ ማሽኑን ማንኛውንም ንብረት
ከአደጋ መጠበቅ አለበት፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ በሁሉም ቅ/ጽ/ቤቶች
51
ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን
2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ማሽኑን መጠቀም
ይኖርበታል፡፡
3. ማንኛውንም ካርጎ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል (Loading chart) በተገቢው
ሁኔት ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል፡፡
4. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሠዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ
የሚዳርጉ ነገሮች አለመኖሩን ማረጋገጥና ጥንቃቄ በመውሰድ ይሠራል፡፡
10. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ
በኋላ በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ በማስፈር ሪፖርት ያደርጋል፡፡
52
12. ማሽኑን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡
53
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የፎርክሊፍት ኦኘሬተር (7-10 ቶን)
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/አገልግሎት ፡ በሞጆ/ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
ዝርዝር ተግባራት
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
54
ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
55
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት
56
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኦፕሬሽን ዳታ ኢንኮደር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
1. EIR in ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መረከብ EIR ላይ ያለውን መረጃ የኮንቴነር ቁጥር፣ የኮንቴነር
ሎኬሽን፣ የአስመጪ ስም እና ኮንቴነር የገባበትን ቀንና ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች
ይመዘግባል፡፡
2. ኮንቴነሮች በጭነትም ይሁን በሌላ ምክንያት የቦታ ለውጥ ሲያደርጉ ሲንቀሳቀሱ ከኮንቴነር
ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው container movement report መሰረት location update ያደርጋል፡፡
3. በጉምሩክ ወይም በሌሎች የቁጥጥር አካላት ትዕዛዝ መሠረት ደንበኛው ኮንቴነሩ ወደ CFS, መጋዘን
ወይም unstaff area እንዲቀርብ/እንዲቀሳቀስ ሲፈለግ work order ላይ container location
ይፅፋል፡፡ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር ይልካል፡፡
4. ደንበኛው ተገቢውን ክፍያ ከከፈለ በኋላ ኃላፊው እንዲጫን ፍቃድ ሲሠጥ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን
ኦፊሰር የጭነት ማዘዣው ላይ location በመፃፍ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መላክ፣ ቀሪ ሰነድ file
ያደርጋል፡፡
5. መረጃ ለሚፈልጉ ደንበኞች አገልግሎት መስጠት፡፡
6. ተገቢውን የአገልግሎት ክፍያ ፈፅመው ከተርሚናል ተጭነው የወጡትን እቃዎች መረጃ ይመዘግባል፡፡
7. በደንበኛው ጥያቄ መሰረት ወደ መጋዘን፣ CFS እና unstaff area የተንቀሳቀሱትን ኮንቴነሮች
ከተርሚናል ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው report መሠረት update ያደርጋል፡፡
8. ስለስራው አፈፃፀም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
57
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የኦፕሬሽን ዳታ ኢንኮደር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
1. EIR in ከኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መረከብ EIR ላይ ያለውን መረጃ የኮንቴነር ቁጥር፣ የኮንቴነር
ሎኬሽን፣ የአስመጪ ስም እና ኮንቴነር የገባበትን ቀንና ሌሎች አግባብነት ያላቸው መረጃዎች
ይመዘግባል፡፡
2. ኮንቴነሮች በጭነትም ይሁን በሌላ ምክንያት የቦታ ለውጥ ሲያደርጉ ሲንቀሳቀሱ ከኮንቴነር
ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው container movement report መሰረት location update ያደርጋል፡፡
3. በጉምሩክ ወይም በሌሎች የቁጥጥር አካላት ትዕዛዝ መሠረት ደንበኛው ኮንቴነሩ ወደ CFS, መጋዘን
ወይም unstaff area እንዲቀርብ/እንዲቀሳቀስ ሲፈለግ work order ላይ container location
ይፅፋል፡፡ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር ይልካል፡፡
4. ደንበኛው ተገቢውን ክፍያ ከከፈለ በኋላ ኃላፊው እንዲጫን ፍቃድ ሲሠጥ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን
ኦፊሰር የጭነት ማዘዣው ላይ location በመፃፍ ለኮንቴነር ኦፕሬሽን ኦፊሰር መላክ፣ ቀሪ ሰነድ file
ያደርጋል፡፡
5. መረጃ ለሚፈልጉ ደንበኞች አገልግሎት መስጠት፡፡
6. ተገቢውን የአገልግሎት ክፍያ ፈፅመው ከተርሚናል ተጭነው የወጡትን እቃዎች መረጃ ይመዘግባል፡፡
7. በደንበኛው ጥያቄ መሰረት ወደ መጋዘን፣ CFS እና unstaff area የተንቀሳቀሱትን ኮንቴነሮች
ከተርሚናል ኦፕሬሽን ኦፊሰር በሚደርሰው report መሠረት update ያደርጋል፡፡
8. ስለስራው አፈፃፀም ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
9. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
58
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት
1. ከደንበኛው Bill of Lading ተቀብሎ የሥራ ትዕዛዝ የተዘጋጀለት መሆኑን በማረጋገጥ መመዝገብ፡፡
2. ከታሊ ማን የዕቃውን ርክክብ መፈፀም Goods Receiving note (መረከቢያ ሰነድ) ያዘጋጃል በሰነዱም ላይ
(መረከቢያ ሰነድ)
ይፈርማል ለሚመለከታቸውም ያሰራጫል፡፡
3. ለተደረደረ እቃ ታግ መለጠፍ፣ የእቃ ቦታ (Location) መመዝገብ፡፡
4. በሰነድና ከኮንቴነር የወጣ እቃ የመጠን ልዩነት ካለው ለመጋዘን ኃላፊው ማሳወቅ፡፡
5. እቃ ለማስረከብ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የንግድ ፈቃድ፣ ውክልና፣ መታወቂያ እና የወደብ ክፍያ የተከፈለበት ኮፒ
ከተረካቢው መውሰድ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ ለርክክብ ዝግጁ እንዲሆን ለመጋዘን ኃላፊ አቅርቦ
ማስወሰን፡፡
6. ማስረከቢያ ደሊቨሪ አዘጋጅቶ ከህጋዊ ተረካቢ ጋር መፈራረም፡፡
7. የደሊቨሪ ኮፒ ለተረካቢው መስጠት ለፋይል ቀሪ ማድረግ፡፡
8. የእቃ መረከቢያ ሰነድ (Good Receipt Document) ለደንበኞቹ/
ለደንበኞቹ/ለባለንብረቱ መስጠት፡፡
9. የጉልበት ሠራተኞች እና ማሽነሪዎች የሠሩትን ክፍያዎች ማዘጋጀት በየአስራ አምስት ቀን ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
10. በየቀኑ መጋዘን የሚገቡና የሚወጡትን ሪከርድ በመያዝ በመጋዘን ውስጥ ካለ ክፍት ቦታ ጋር ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
11. በማንኛውም ጊዜ ለሚጠየቅ መረጃ ዝግጁ ማድረግ፡፡
12. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ማቅረብ፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
1. ከደንበኛው Bill of Lading ተቀብሎ የሥራ ትዕዛዝ የተዘጋጀለት መሆኑን በማረጋገጥ መመዝገብ፡፡
59
2. ከታሊ ማን የዕቃውን ርክክብ መፈፀም Goods Receiving note (መረከቢያ ሰነድ) ያዘጋጃል በሰነዱም ላይ
(መረከቢያ ሰነድ)
ይፈርማል ለሚመለከታቸውም ያሰራጫል፡፡
3. ለተደረደረ እቃ ታግ መለጠፍ፣ የእቃ ቦታ (Location) መመዝገብ፡፡
4. በሰነድና ከኮንቴነር የወጣ እቃ የመጠን ልዩነት ካለው ለመጋዘን ኃላፊው ማሳወቅ፡፡
5. እቃ ለማስረከብ የጉምሩክ መልቀቂያ፣ የንግድ ፈቃድ፣ ውክልና፣ መታወቂያ እና የወደብ ክፍያ የተከፈለበት ኮፒ
ከተረካቢው መውሰድ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ ለርክክብ ዝግጁ እንዲሆን ለመጋዘን ኃላፊ አቅርቦ
ማስወሰን፡፡
6. ማስረከቢያ ደሊቨሪ አዘጋጅቶ ከህጋዊ ተረካቢ ጋር መፈራረም፡፡
7. የደሊቨሪ ኮፒ ለተረካቢው መስጠት ለፋይል ቀሪ ማድረግ፡፡
8. የእቃ መረከቢያ ሰነድ (Good Receipt Document) ለደንበኞቹ/
ለደንበኞቹ/ለባለንብረቱ መስጠት፡፡
9. የጉልበት ሠራተኞች እና ማሽነሪዎች የሠሩትን ክፍያዎች ማዘጋጀት በየአስራ አምስት ቀን ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
10. በየቀኑ መጋዘን የሚገቡና የሚወጡትን ሪከርድ በመያዝ በመጋዘን ውስጥ ካለ ክፍት ቦታ ጋር ሪፖርት አዘጋጅቶ
ለሚመለከተው አካል መስጠት፡፡
11. በማንኛውም ጊዜ ለሚጠየቅ መረጃ ዝግጁ ማድረግ፡፡
12. የሥራ አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ማቅረብ፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
60
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የወደብ ትራፊክ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤት
61
14. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
62
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር አሰስመንትና ክሊራንስ ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን/ሠመራ ቅ/ጽ/ቤት
63
14. የዕቃ መልቀቂያ ተገኝቶላቸው በተለያዩ ምክንያቶች በዕለቱ የማይጫኑ ዕቃዎች ዝርዝር ሪፖርት
ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል በቀጣዩ ቀን እንዲጫኑ ያደርጋል፡፡
15. ዕለታዊ ሳምንታዊና ወርሐዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለሚመለከተው ያቀርባል፡፡
16. ከዋና ክፍሉ ሥራ አስኪያጅና ከሚመለከታቸው ኃላፊዎች የሚሰጡትን ተጨማሪ ሥራዎች
ያከናውናል፡፡
64
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ አሰስሜንትና ክሊራንስ ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/መቀሌ/ኮምቦልቻ/ድሬ ዳዋ ቅ/ጽ/ቤት
65
15. ከወደብ የመጣው ገቢ ዕቃ መቅረጫ ጣቢያ እንደደረሰ ኦርጅናል ሰነድ ጉምሩክ ገቢ በማድረግ
እንዲፈተሽ አድርጐ የዕቃ መልቀቂያ ይቀበላል፡፡
16. የመጋዘን ክፍያ በማስላት ደንበኛው እንደከፈለ ዕቃው ከጉምሩክ ክልል እንዲወጣ ያደርጋል፡፡
17. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ወርሃዊና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
18. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
66
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የጭነትና ሰነድ ክትትል ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
1. በየዕለቱ ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ወደ ደረቅ ወደብ የሚላኩ ዕቃዎች ዲስፓች ሪፖርት
ከሚመለከተው ይቀበላል፡፡
2. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ደረቅ ወደብ የሚገቡ ሙሉ ኮንቴነሮችን ዝርዝር መረጃ ይመዘግባል፡፡
3. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው በሶስት ቀናት ውስጥ ሞጆ ደረቅ ወደብ ሳይገቡ የሚቀሩ ሙሉ ኮንቴነሮችና
ተሽከርካሪዎች ሲኖሩ ዕቃውን ለጫነው የትራንስፖርት ድርጅትና ለሞጆ ጉምሩክ ቅ/
ቅ/ማስተባበሪያ
ጽ/ቤት ማሳወቅ፣ ጉዳዩ ፍፃሜ እስከሚያገኝ ክትትል ያደርጋል፡፡ ሁኔታውን ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
4. ከጅቡቲ ወደብ እስከ ደረቅ ወደብ ባለው ጉዞ ላይ የተለያዩ አደጋዎች ለሚደርስባቸው ጭነቶች
ዕቃው ደረቅ ወደብ ሲደርስ ወይም እንደአስፈላጊነቱ አደጋው በደረሰበት ቦታ በመገኘት
ከሚመለከተው አካል ጋር የጆይንት ሰርቬይ ሥራ በመስራት ሪፖርት ያቀርባል፡፡
5. የውጭ ፍተሻ የተፈቀደላቸውን አስመጪዎች የጉምሩክ ማስተባበሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት በግልባጭ ደብዳቤ
ለድርጅቱ /ለዋና ክፍሉ/
ክፍሉ/ ሲያሳውቅ ከሚመለከተው አስመጪ ወኪል አስፈላጊ ሰነዶችን በመቀበል
ዕቃው ወደ ደንበኛው መጋዘን በቀጥታ እንዲጓጓዝ ያሳውቃል፡፡
6. ዕቃቸው ደረቅ ወደብ መድረሱን ለደንበኞች ጊዜ ሳይወስድ ተገቢውን መረጃ ይሰጣል፡፡
7. በማስጫኛ ሰነድ ቁጥር (B/L) ላይ በተሞሉ መረጃዎችና በዕቃ ወይም በኮንቴነሮች ላይ ያለው
የአካል መረጃ ባለመመሳሰሉ ምክንያት ከአስመጪዎች/
ከአስመጪዎች/ ወኪሎቻቸው ለሚነሱ
8. መሉ ኮንቴይነር የጫኑ ተሽከርካሪዎች ከወደቡ ሲወጡ ባዶ ኮንቴይነሩ ወደ ወደቡ መመለሡን
ይከታተላል፡፡
9. በከፊል ወደ ሌሎች ወደቦች ተጓጉዘው የሚገቡ ዕቃዎች ሲኖሩ ትክክለኛ መሆኑን በማረጋገጥ
አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎቻቸው ኦሪጅናል ሰነዶች ካቀረቡ ተቀብሎ ዕቃዎቹ ለሚገኙባቸው ወደቦች
ሰነዶቹን ስለመቀበሉ ማረጋገጫ (Confirmation) ይልካል፡፡
67
10. ጅቡቲ ወደብ ላይ በ ATD የሚዘጋጁ የትራክ ማንፊስቶች እንዲሁም በጋላፊ ላይ በኢትዮጵያ
ጉምሩክ ጽ/
ጽ/ቤት በሚዘጋጁ የመንገድ ወረቀቶችና በኦሪጅናል ማስጫኛ ሰነዶች ላይ የመረጃ ልዩነት
ሲከሰት ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር /በመገናኘት/
በመገናኘት/ ትክክለኛውን መረጃ በማጣራት ለችግሩ
መፍትሔ ይሰጣል፡፡ መረጃውን መዝግቦ ይይዛል፡፡
11. በየወሩ መጨረሻ ላይ በወደብ ላይ የሚገኘውን ቀሪ ዕቃ (Out standing balance) ከነሙሉ
መረጃው ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
12. ለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርቶች ያቀርባል፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
68
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር የጭነትና ሰነድ ክትትል ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
1. በየዕለቱ ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ወደ ደረቅ ወደብ የሚላኩ ዕቃዎች ዲስፓች ሪፖርት ከሚመለከተው
ይቀበላል፡፡
2. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው ደረቅ ወደብ የሚገቡ ሙሉ ኮንቴነሮችን ዝርዝር መረጃ ይመዘግባል፡፡
3. ከጅቡቲ ወደብ ተጭነው በሶስት ቀናት ውስጥ ሞጆ ደረቅ ወደብ ሳይገቡ የሚቀሩ ሙሉ ኮንቴነሮችና
ተሽከርካሪዎች ሲኖሩ ዕቃውን ለጫነው የትራንስፖርት ድርጅትና ለሞጆ ጉምሩክ ቅ/
ቅ/ማስተባበሪያ
ጽ/ቤት ማሳወቅ፣ ጉዳዩ ፍፃሜ እስከሚያገኝ ክትትል ያደርጋል፡፡ ሁኔታውን ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ያሳውቃል፡፡
4. ከጅቡቲ ወደብ እስከ ደረቅ ወደብ ባለው ጉዞ ላይ የተለያዩ አደጋዎች ለሚደርስባቸው ጭነቶች
ዕቃው ደረቅ ወደብ ሲደርስ ወይም እንደአስፈላጊነቱ አደጋው በደረሰበት ቦታ በመገኘት
ከሚመለከተው አካል ጋር የጆይንት ሰርቬይ ሥራ በመስራት ሪፖርት ያቀርባል፡፡
5. የውጭ ፍተሻ የተፈቀደላቸውን አስመጪዎች የጉምሩክ ማስተባበሪያ ቅ/
ቅ/ጽ/ቤት በግልባጭ ደብዳቤ
ለድርጅቱ /ለዋና ክፍሉ/
ክፍሉ/ ሲያሳውቅ ከሚመለከተው አስመጪ ወኪል አስፈላጊ ሰነዶችን በመቀበል
ዕቃው ወደ ደንበኛው መጋዘን በቀጥታ እንዲጓጓዝ ያሳውቃል፡፡
6. ዕቃቸው ደረቅ ወደብ መድረሱን ለደንበኞች ጊዜ ሳይወስድ ተገቢውን መረጃ ይሰጣል፡፡
7. በማስጫኛ ሰነድ ቁጥር (B/L) ላይ በተሞሉ መረጃዎችና በዕቃ ወይም በኮንቴነሮች ላይ ያለው
የአካል መረጃ ባለመመሳሰሉ ምክንያት ከአስመጪዎች/
ከአስመጪዎች/ ወኪሎቻቸው ለሚነሱ
8. መሉ ኮንቴይነር የጫኑ ተሽከርካሪዎች ከወደቡ ሲወጡ ባዶ ኮንቴይነሩ ወደ ወደቡ መመለሡን
ይከታተላል፡፡
9. በከፊል ወደ ሌሎች ወደቦች ተጓጉዘው የሚገቡ ዕቃዎች ሲኖሩ ትክክለኛ መሆኑን በማረጋገጥ
አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎቻቸው ኦሪጅናል ሰነዶች ካቀረቡ ተቀብሎ ዕቃዎቹ ለሚገኙባቸው ወደቦች
ሰነዶቹን ስለመቀበሉ ማረጋገጫ (Confirmation) ይልካል፡፡
10. ጅቡቲ ወደብ ላይ በ ATD የሚዘጋጁ የትራክ ማንፊስቶች እንዲሁም በጋላፊ ላይ በኢትዮጵያ
ጉምሩክ ጽ/
ጽ/ቤት በሚዘጋጁ የመንገድ ወረቀቶችና በኦሪጅናል ማስጫኛ ሰነዶች ላይ የመረጃ ልዩነት
69
ሲከሰት ከሚመለከታቸው ጋር በመነጋገር /በመገናኘት/
በመገናኘት/ ትክክለኛውን መረጃ በማጣራት ለችግሩ
መፍትሔ ይሰጣል፡፡ መረጃውን መዝግቦ ይይዛል፡፡
11. በየወሩ መጨረሻ ላይ በወደብ ላይ የሚገኘውን ቀሪ ዕቃ (Out standing balance) ከነሙሉ
መረጃው ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡
12. ለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርቶች ያቀርባል፡፡
13. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ሠመራ/ድሬ ዳዋ ቅ/ጽ/ቤት
70
ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት
1. ከዋናው መ/
መ/ቤት ለደረቅ ወደብ የሚላኩትን ኢንተርቼንጅ /ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ጅቡቲ ወደብ የተመለሱበት
ሰነድ/
ሰነድ/ እና ጋላፊ የሚገኘው የጉምሩክ ማስተባበሪያ ጽ/
ጽ/ቤት ኮንቴነሮች ከአገር የወጡ ለመሆናቸው የሰጠውን
ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ የኮንቴነሮቹን ዝርዝር መረጃዎች መዝግቦ ይይዛል፡፡
2. የውጪ ፍተሻ ለተፈቀደላቸው ደንበኞች ጉምሩክ በግልባጭ በሚያሳውቁን መሠረት ከደንበኛው አስፈላጊ
ሠነዶች በመቀበል እቃው ወደ መጋዘኑ ቀጥታ እንዲሄድ ለጅቡቲ ቢሮ ሠነዶችን በ E-mail መላክና ለበር
ቁጥጥር ኮንቴይነር ዝርዝሩን በመስጠት ማሳወቅ፡፡
3. ባዶ ኮንቴይነር ከወደቡ ከወጣ በኃላ ጅቡቲ መድረሱን ይከታተላል ያልደረሱ ካሉ ወዲያውኑ ለቅርብ ኃላፊው
ሪፖርት ያደርጋል፡፡
4. ከጉምሩክ በኩል ለሚቀርቡ ከተመላሽ ኮንቴይነሮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል'
ያስተናግዳል' ከአቅም
በላይ የሆኑ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ለቅርብ አለቃው ያሳውቃል፡፡
5. ስለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
6. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን/ኮምቦልቻ/መቀሌ ቅ/ጽ/ቤት
1. ከዋናው መ/
መ/ቤት ለደረቅ ወደብ የሚላኩትን ኢንተርቼንጅ /ባዶ ኮንቴነሮች ወደ ጅቡቲ ወደብ
የተመለሱበት ሰነድ/
ሰነድ/ እና ጋላፊ የሚገኘው የጉምሩክ ማስተባበሪያ ጽ/
ጽ/ቤት ኮንቴነሮች ከአገር የወጡ
71
ለመሆናቸው የሰጠውን ማረጋገጫ መሠረት በማድረግ የኮንቴነሮቹን ዝርዝር መረጃዎች መዝግቦ
ይይዛል፡፡
2. የውጪ ፍተሻ ለተፈቀደላቸው ደንበኞች ጉምሩክ በግልባጭ በሚያሳውቁን መሠረት ከደንበኛው
አስፈላጊ ሠነዶች በመቀበል እቃው ወደ መጋዘኑ ቀጥታ እንዲሄድ ለጅቡቲ ቢሮ ሠነዶችን በ E-mail
መላክና ለበር ቁጥጥር ኮንቴይነር ዝርዝሩን በመስጠት ማሳወቅ፡፡
3. ባዶ ኮንቴይነር ከወደቡ ከወጣ በኃላ ጅቡቲ መድረሱን ይከታተላል ያልደረሱ ካሉ ወዲያውኑ ለቅርብ
ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
4. ከጉምሩክ በኩል ለሚቀርቡ ከተመላሽ ኮንቴይነሮች ጋር የተያያዙ ጥያቄዎች ተቀብሎ ያስተናግዳል'
ያስተናግዳል'
ከአቅም በላይ የሆኑ ጉዳዮች ሲያጋጥሙ ለቅርብ አለቃው ያሳውቃል፡፡
5. ስለሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
6. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
72
2. ሰነዶች መሟላታቸውን በማረጋገጥ የዕቃ መልቀቂያ (Delivery order) አዘጋጅቶና የሚመለከተው
ኃላፊ እንዲፈርም በማድረግ ለሚመለከታቸው አስመጪዎች/
አስመጪዎች/ወኪሎች ይሰጣል፡፡
3. ዕቃቸውን ከደረቅ ወደቡ በኮንቴነር መውሰድ የሚፈልጉ ደንበኞች ሲጠይቁ የተሟሉ ሰነዶች
መቅረባቸውን በማጣራትና የሚፈለግባቸውን የኮንቴነር ዲፖዚት እንዲያስይዙ በማድረግ ወይም
ያለክፍያ እንዲወሰዱ ከሚመለከታቸዉ ኃላፊዎች ደብዳቤ ከተፃፈ ተቀብሎ የኮንቴነር መልቀቂያ
(Container release) ይሰጣል፡፡
4. ዕቃቸውን (Unstuff) በማድረግ ያለኮንቴነር ለመውሰድ ለሚፈልጉ ደንበኞች የዕቃ መልቀቂያ D/O
ከመስጠቱ በፊት ከክፍያ ነፃ የሆነው ጊዜ (grace period) ያበቃ (ያለፈ)
ያለፈ) መሆኑን አለማለቁን
አረጋግጦ ለደንበኞች በማሳወቅ ዲመሬጅ እንዲከፍሉ ያደርጋል፡፡
5. ለፋይል ቀሪ የሚደረጉ የዕቃ መልቀቂያ D/O ሰነዶች አመች በሆነ ቦታ በጥንቃቄ እንዲቀመጡ
ያደርጋል፡፡ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሰነድ ሲጠየቅ ያቀርባል፡፡
6. ስለ ሥራ አፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርቶችን አዘጋጅቶ ለቅርብ አለቃውና ለሚመለከታቸው ሁሉ
ያቀርባል፡፡
7. ስለ ሥራ አፈጻጸሙ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን/ሠመራ/ድሬዳዋ/መቀሌ/ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት
73
3. ዕቃቸውን ከደረቅ ወደቡ በኮንቴነር መውሰድ የሚፈልጉ ደንበኞች ሲጠይቁ የተሟሉ ሰነዶች
መቅረባቸውን በማጣራትና የሚፈለግባቸውን የኮንቴነር ዲፖዚት እንዲያስይዙ በማድረግ
ወይም ያለክፍያ እንዲወሰዱ ከሚመለከታቸዉ ኃላፊዎች ደብዳቤ ከተፃፈ ተቀብሎ የኮንቴነር
መልቀቂያ (Container release) ይሰጣል፡፡
4. ዕቃቸውን (Unstuff) በማድረግ ያለኮንቴነር ለመውሰድ ለሚፈልጉ ደንበኞች የዕቃ መልቀቂያ
D/O ከመስጠቱ በፊት ከክፍያ ነፃ የሆነው ጊዜ (grace period) ያበቃ (ያለፈ)
ያለፈ) መሆኑን
አለማለቁን አረጋግጦ ለደንበኞች በማሳወቅ ዲመሬጅ እንዲከፍሉ ያደርጋል፡፡
5. ለፋይል ቀሪ የሚደረጉ የዕቃ መልቀቂያ D/O ሰነዶች አመች በሆነ ቦታ በጥንቃቄ እንዲቀመጡ
ያደርጋል፡፡ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ሰነድ ሲጠየቅ ያቀርባል፡፡
6. ስለ ሥራ አፈፃፀሙ ወቅታዊ ሪፖርቶችን አዘጋጅቶ ለቅርብ አለቃውና ለሚመለከታቸው ሁሉ
ያቀርባል፡፡
7. ስለ ሥራ አፈጻጸሙ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሠጡትን ሌሎች ተግባራት ያከናውናል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ መቀሌ//ኮምቦልቻ ቅ/ጽ/ቤት
74
6. በወደቡ ውስጥ የሚከናወኑ ኦፕሬሽናል ሥራዎችን እየገመገመ ለክፍሉ ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
7. በወደቡ የገቡ እቃዎች በሚወጡበት ወቅት የአገልግት ክፍያ ለመክፈል ያመች ዘንድ ቢሊንግ ሠርቶ
ወደ ፋይናንስ ያስተላልፋል፡፡
8. ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡
75
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ኦፕሬሽን ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሠመራ/ድሬ ዳዋ ቅ/ጽ/ቤት
76
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የበር ቁጥጥር አስተባባሪ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
77
78
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የበር ቁጥጥር ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
1. የወደብ በር ቁጥጥር ሠራተኛ የመድረሻ ወደብ ጉምሩክ ትራንዚት ኦፊሰር በመንገድ ወረቀቱ (Way bill)
bill) ላይ
የትራንዚት ማብቂያ መግለጫ ፊርማና ማህተም ማኖሩን አረጋግጦና ተቀብሎ በተጨማሪም ሌሎች ተዛማች
ሠነዶችን ከሹፌሩ በመቀበል ቀድሞ ከደረሰው የገቢ ዕቃዎች ዝርዝር መግለጫ ጋር በማገናዘብና በማመሣከር፣
የኮንቴይነር ውጫዊ አካል በመፈተሽ የመግቢያ ፍቃድ (Gate pass)
pass) እና የኮንቴይነር መረካከቢያ ቅፅ (EIR)
EIR)
በማዘጋጀትና ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
2. የበር ቁጥጥር ሰራተኛው ያዘጋጀውን ‘Gate pass’ እና ‘EIR’ ፓድ ላይ ከቀረው በሥተቀር ያሉትን ከአባሪ ሰነዶች
ጋር በማያያዝ ለኦፕሬሽን ዶክመንቴሽን ኦፊሰርና ለጭነትና ሰነድ ክትል ኦፊሰር እንዲደርስ ያደርጋል፡፡
3. ገቢ ጭነቶችን ጭኖ የገባው አሽከርካሪ ጭነቱን አራግፎ ሲመለስ የመግቢያ ፍቃዱንና የአገልግሎት መከታተያ
ቅፁን በመቀበል ሠዓቱን በመሙላት በተቀመጠለት ጊዜ ለማስተናገዱ በማረጋገጥ እንዲወጣ ያደርጋል፡፡
4. ጭነት ለመጫን ወደ ወደብ የሚገቡትን ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራኛው ከተርሚናል ኦፕሽን ክፍል በተላከለት
ትዕዛዝ መሠረት ተሽከርካሪዎቹ ባዶና ለጭነት የተዘጋጁ መሆናቸውን በማረጋገጥ እንደቅድመ ተከተላቸው ‘Gate
pass’ በማዘጋጀትና የሚጭኑበትን ቦታ በሠነድ ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገቡ ያደርጋል፡፡
5. ጭነት ከወደቡ ጭነው ለመውጣት የሚመጡ ተሽከርካሪዎች የበር ቁጥጥር ሠራተኛው የወደብ አገልግሎት ክፍያ
የተፈፀመባቸው ለመሆኑ የክፍያ ደረሰኝ ወይም ማረጋገጫ ሲደርሠው በማገናዘብ፣ በማመሣከርና የኮንቴይነሩን
ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘FULL EIR OUT’ በማዘጋጀት ከሹፌሩ ጋር በመተማመንና በመፈራረም፣ የጉምሩክ
ኢንስፔክተር መኖሩን በማረጋገጥ በጋራ ጭነቱ እንዲወጣ በማድረግ ያዘጋጀውን ‘FULL EIR OUT’
ለሚመለከተው ሰራተኛ ያስተላልፋል፡፡
6. ገቢ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ወደብ ሲመጣ የበር ቁጥጥር ሰራተኛው አሽከርካሪው በመጣበት ቅድመ ተከተል መሰረት ቀድሞ
በወደቡ የተስተናገደ ከሆነ ሙሉ ኮንቴይነሩን ጭኖ ሲወጣ የተሰጠው ‘FULL EIR OUT’ ያለው መሆኑን
ያረጋግጣል፣ ቀድሞ በወደቡ ያልተስተናገደ ከሆነ ከመርከብ ወኪል ጥያቄ የቀረበና በወደቡ እንዲስተናገድ የተፈቀደ
መሆኑን በማረጋገጥ የባዶ ኮንቴይነሩን ውስጣዊና ውጫዊ አካል በመፈተሽ ‘GATE PASS’ እና ‘EMPTY IN
EIR’ በማዘጋጀትና ከአሽከርካሪው ጋር በመተማመንና በመፈራረም ኮንቴይነሩን የሚያራግፍበትን ቦታ በሰነድ
ላይ በመጥቀስ ወደ ወደብ ተርሚናል እንዲገባ ያደርጋል፡፡
79
7. በፓዱ ላይ ቀሪ ከሚሆነው በስተቀር ያሉ ‘GATE PASS’ እና ‘EIR’ ¢ú c’Ê‹ KT>SKŸ}¨< W^}— ¾}LŸuƒ”
W¯ƒ uSS<Lƒ Áe}LMóM::
10. ጭነቶች በተሣሣተ መንገድ ከወደቡ እንዳይወጡ ጥብቅ ቁጥጥርና ፍተሻ ያደርጋል፡፡
11. በተለያየ ምክንያት ጭነት ከጫኑ በኋላ ወደቡ ግቢ ውስጥ የሚያድሩ ጭነቶች ተጨማሪ ክፍያ እንዲከፍሉ ያደርጋል፣
ሣይከፍሉ እንዳይወጡ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
13. ዕለታዊ፣ ሣምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
80
1. በወደብ መግቢያ በርና ውስጥ የትራፊክ ፍሰት አለመጨናነቁን ይከታተላል፡፡
2. የወደቡ ትራፊክ ሠራተኞችን በተገቢው ቦታ መሰማራታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
3. በግቢው ውስጥ የሚስተናገዱ ተሽከርካሪዎች በተፈቀደላቸው ቦታ እንዲቀሳቀሱና እንዲቆሙ ትዕዛዝ
ያስተላልፋል መፈፀሙን ይከታተላል፡፡
4. አስፈላጊ የሆነ የትራፊክ ምልክቶች በወደቡ ውስጥ እንዲኖሩ ለሚመለከታቸው ሀላፊዎች ሀሳብ ያቀርባል፤
በምልክቶቹ መሠረት የተሽከርካሪዎች ስምሪት መፈፀሙን ይከታተላል፡፡
5. ወደቡ ውስጥ ለሚከሰቱ ማንኛውም የትራፊክ ፍሰትና የትራፊክ አደጋ ሪፖርት ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፤ ህጋዊ
እልባት እስከሚያገኝ ይከታተላል፡፡ የተወሰደውን መፍትሄ ለፈፃሚ ሠራተኞች ያሳውቃል፡፡
6. የትራፊክ ሠራተኞችን ብቃታቸውን ገምግሞ በመለየት ስልጠና የሚያስፈልጋቸውን ስልጠና እንዲያገኙ
ያደርጋል፡፡
7. ለሥራው የሚያስፈልጋቸውን መሳሪያዎችና የደንብ ልብስ እንዲሟላላቸው ጥያቄ ያቀርባል አፈፃፀሙንም
ይከታተላል፡፡
8. ስለ ሥራው አፈፃፀም ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
9. ከኃላፊ የሚሰጠውን ተጨማሪ ሥራዎች ያከናውናል፡፡
81
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ አውቶመካኒክ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
5. በስራ አካባቢ፣ በወርክሾኘ ውስጥ የሥራ ደህንነትና ጤንነት እንዲጠበቅ ያደርጋል፣ ይጠብቃልም፡፡
6. የተሠጠውን ስራ በትዕዛዙ መሠረት ሲያጠናቅቅ (Job sheet) በመዝጋት ለጥገና ፈቃድ ሠራተኛው
በማቅረብ ያረጋግጣል፡፡
7. በየዕለቱ በኮምፒውተር በሚሠበሠበው መረጃ መሠረት ሳምንታዊና ወርሀዊ ሪፖርቶችን እያዘጋጀ በቅርብ
ኃላፊው እንዲረጋገጥ በማድረግ ለመረጃና ዕቅድ ክፍል ያቀርባል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
82
ዋና ክፍል ፡ ተርሚናል ኦፕሬሽን
1. የተሠጠውን ፎርክሊፍት በአግባቡና በጥንቃቄ ከንብረት ውድመትና የህይወት አደጋ በመጠበቅ በአግባቡ
ይይዛል፡፡
2. የማሽኑን የጥገናና የቅድመ ጥንቃቄ ማንዋል በተገቢው ሁኔታ በማንበብ ማሽኑን መጠቀም ይኖርበታል፡፡
3. ፎርክሊፍት ኦፕሬተሩ ማሽኑ በቅርበትና በርቀት የሚገኙ እቃዎችን የማንሳት አቅሙን እያረጋገጠ በጥንቃቄ
ይሠራል፡፡
4. ማንኛውንም ካርጒ ከመጫንና ከማውረድ በፊት የክብደት ማንዋል፡፡ (Loading chart) በተገቢው ሁኔታ
ማወቅና በሚያዘው መሠረት እንደ ስራው አይነት ይሠራል፡፡
5. ኦኘሬተሩ በስራ አካባቢ ማሽኑን በሚጠቀምበት ወቅት ሰዎች፣ ማሽኖችንና ሌሎች ለአደጋ የሚዳርጉ
ነገሮች አለመኖሩን ማረጋገጥና ጥንቃቄ መውሰድ አለበት፡፡
6. ኦኘሬተሩ በወደቡ ውስጥ በስራ ላይ በቀላሉ ለእይታ የሚያሰቸግሩ ቦታዎች ላይ በሚሠራበት ወቅት
በምልክት የሚያሣየው ሠው በመጠቀም ራሱን፣ ማሽኑንና ማንኛውንም ንብረት ከአደጋ መጠበቅ አለበት፡፡
7. ሁሉንም የትራፊክ ደህንነት ምልክቶችና ህጐችን ጠንቅቆ ማወቅና መተግበር አለበት፡፡
8. ኦኘሬተሩ ወደ ስራ ከመግባቱ በፊት የቅድመ ጥንቃቄ እይታ (Inspection) እና ስራውን ካጠናቀቀ በኋላ
በቼክ ሊስት ላይ ያለውን ሁኔታ ማስፈር ይኖርበታል፡፡
9. የተሠጠውን የወደብ መሳሪያ በጽዳት መያዝ አለበት፡፡
10. ማሽኑን በማንኛውም ጊዜ ለአደጋ በማያጋልጠው ቦታ ላይ ማቆም አለበት፡፡
11. ወቅታዊ ሪፖርቶችን ያቀርባል፡፡
12. ከኃላፊ የሚሰጡ ተጨማሪ ሥራዎችን ይሰራል፡፡
83
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ጁኒየር ተርሚናል ቁጥጥር ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤት
84
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት ª“ ¡õM ሥራ አስኪያጅ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
1. የዋና ክፍሉን እቅድ ከድርጅቱ የትኩረት መስኮችና ግቦች በተሳሰረ መልኩ ያቅዳል፤ ሲጸድቅ
ለፈፃሚ አካላት በተዋረድ መውረዱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
3. በመልቲ ሞዳል ተጓጉዘው ወደ ደረቅ ወደብና ተርሚናል ለሚመጡ እቃዎች የቦታ ዝግጅት
እንዲደረግ ማድረግና በማኒፌስት መሠረት እቃዎች እንዲራገፉ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
85
11. የመረጃ አያያዝ ጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲመጣና ስራዎች በሙሉ በሲስተም
እንዲሰሩ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
12. የተርሚናል ኦፕሬሽን ሰራተኞችን የማብቃት ሥራ ይሰራል፣ ስልጠና እንዲያገኙ የበኩሉን ጥረት
ያደርጋል፡፡
13. ለክፍሉ ሠራተኞች የሚያስፈልገውን የሴፍቲ እና የሥራ መሣሪያዎች እንዲሟላ ጥረት ያደርጋል፡፡
በጥቅም ላይ መዋሉንም ይከታተላል፡፡
16. የሀብት አጠቃቀም ከብክነት የጸዳ እንዲሆን ማንኛውም ሥራ ሲከናወን ወጪን ቆጣቢ በሆነ
መልኩ እየተገናዘበ እንዲሆን በየጊዜው ሠራተኞችን ያማከለ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራዎችን
ያከናውናል፡፡
17. የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ድርጅቱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ እየተሞላ ለቅ/
ለቅ/ጽ/ቤት
እንዲተላለፍ ያደርጋል፡፡
86
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ የተርሚናል ኦፕሬሽን አገልግሎት ኃላፊ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ገላን ቅ/ጽ/ቤት
1. የዋና ክፍሉን እቅድ ከድርጅቱ የትኩረት መስኮችና ግቦች በተሳሰረ መልኩ ያቅዳል፤ ሲጸድቅ ለፈፃሚ
አካላት በተዋረድ መውረዱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡
3. በመልቲ ሞዳል ተጓጉዘው ወደ ደረቅ ወደብና ተርሚናል ለሚመጡ እቃዎች የቦታ ዝግጅት
እንዲደረግ ማድረግና በማኒፌስት መሠረት እቃዎች እንዲራገፉ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
11. የመረጃ አያያዝ ጥራት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ እንዲመጣና ስራዎች በሙሉ በሲስተም
እንዲሰሩ ይመራል፣ ይቆጣጠራል፡፡
87
12. የተርሚናል ኦፕሬሽን ሰራተኞችን የማብቃት ሥራ ይሰራል፣ ስልጠና እንዲያገኙ የበኩሉን ጥረት
ያደርጋል፡፡
13. ለክፍሉ ሠራተኞች የሚያስፈልገውን የሴፍቲ እና የሥራ መሣሪያዎች እንዲሟላ ጥረት ያደርጋል፡፡
በጥቅም ላይ መዋሉንም ይከታተላል፡፡
16. የሀብት አጠቃቀም ከብክነት የጸዳ እንዲሆን ማንኛውም ሥራ ሲከናወን ወጪን ቆጣቢ በሆነ
መልኩ እየተገናዘበ እንዲሆን በየጊዜው ሠራተኞችን ያማከለ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራዎችን
ያከናውናል፡፡
17. የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ድርጅቱ በሚያስቀምጠው የጊዜ ገደብ እየተሞላ ለቅ/
ለቅ/ጽ/ቤት
እንዲተላለፍ ያደርጋል፡፡
88
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ረዳት ክሬን ኦፕሬተር
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ እና ገላን ቅ/ጽ/ቤት
2. የክሬን ኦፕሬተሩ እቃውን ሲያነሳ አቅጣጫ በማመልከት እቃው በደህና ሁኔታ እንዲራገፍ ወይም
እንዲጫን ያግዛል፡፡
3. ክሬኑ ወደ ሥራ ከመግባቱ በፊት የግሪስ፣ የጐማ እና ሌሎች ክፍሎችን በጥሩ ሁኔታ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፡፡
89
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ክሊኒክ ኃላፊ/ ጤና መኮንን
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ ቅ/ጽ/ቤት
8. ከክሊኒኩ አቅም በላይ ለሆኑ የጤና ችግሮች ታካሚዎች በኮንትራት ወደ ሚታከሙበት ሆስፒታል
ፎርም ሞልቶ ይልካል፡፡
11. ክሊኒኩ ከሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር የስራ ግንኙነት በመፍጠር ተባብሮ እንዲሰራ ያደርጋል፡፡
90
14. በክሊኒኩም ውስጥ ሆነ ከክሊኒኩ ውጭ ለሚፈጠሩ የጤና ችግሮች፣ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች
የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ወተዘ… ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያደርጋል፡፡
91
የስራ መደቡ መጠሪያ ፡ ነርስ
የሚገኝበት መምሪያ/
መምሪያ/ቅ/ጽ/ቤት ፡ ሞጆ/ገላን ቅ/ጽ/ቤት
1. አዲስ ታካሚዎች መጀመሪያ ሲወጡ ካርዳቸውን ተቀብሎ የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ የደም
ግፊት መለካት የልብ ምት አተነፋፈስ የሰውነት ሙቀት መለካት (V/S_BP, PR, RR, Team.)
3. በድንገተኛ አደጋ ወይም አጣዳፊ ህክምና ለሚመጡ ታካሚዎች የመጀመሪያ እርዳታ ማድረግ፡፡
9. ለድንገተኛ አደጋና ህመም ሕክምና የሚያገለግሉ እቃዎችንና መድሃኒቶችን ዝግጁ አድርጎ ይይዛል፡፡
14. በየቀኑ የሚሰሩ ወይም የሚከናወኑ ስራዎችንና ውጤቶችን መዝግቦ መያዝና በወሩ መጨረሻ
ሪፖርቱን አጠናቅሮ ለኃላፊው ማቅረብ፡፡
92
93
ቀጥታ ተጠሪነቱ ፡-
፡- ለወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ
አጠቃላይ
የወደብና ፋሲሊቲ ልማት ተጠሪነቱ ለወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ ሆኖ የሚከተሉ ዋና ዋና ተግባራት
ይኖሩታል፡፡
በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች ወደብና ተርሚናሎች እንዲቋቋሙ በተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወደብና ተርሚናሎች
ተርሚናሎች ማስተር ፕላን እና ቢዝነስ ፕላን ዝርዝር ጥናት ያዘጋጃል፣ የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማት
ግንባታ ሥራዎች ዝርዝር ዲዛይን፣ ስፔስፍኬሽን (design, specification and BOQ) እንዲሁም የጨረታ
የግንባታ ሥራቸው ሲያልቅም ተረክቦ ለሥራ ዝግጁ እንዲሆኑ ያደርጋል፣ የወደብና ተርሚናል ፋሲሊቲዎችን
ያስተዳድራል፣ ወቅታዊ ጥገና እንዲያገኑ ያደርጋል፣ ለወደብና ተርሚናል አስፈላጊ የሆኑ ማሽነሪዎችና
በአጠቃላይ የካፕታል ፕሮጅከቶችን ፊላጎት የዳሰሳ ጥናት በማድረግ ዕቅድ እና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲፈቀዱም የሥራ
አፈጻጸማቸውን ይከታተል፣ ይገመግማል፣ የሥራ አፈጻጸማቸውን ሪፖርት ያቀርባል፣ ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ
94
የመምሪያው ዳይሬክተር ዝርዝር ተግባርና ኃላፊነት፡-
ኃላፊነት፡-
1. የስራ ሂደቱን አመታዊ እቅድና በጀት ያዘጋጃል ተግባራዊነቱን ይከታተላል፣ ወረዊ፣ የሩብ ዓመትና ዓመታዊ
ሪፖርት ያቀርባል፣
2. የየብስ ወደቦችን ለማቋቋም የሚያስችል “Technical and Financial feasibility study” ጥናት ያካሄዳል፣
3. ወደብና ተርሚናሎች እንዲቋቋሙ በመንግስት በተፈቀዱ ቦታዎች ላይ ወደብና ተርሚናሎች ማቋቋሚያ
የሚያስፈልጉ ቦታ ከክልሎች በማስፈቀድ አስፈላጊውን የይዞታ ማረጋገጫ እና የግንባታ ፈቃድ እንዲሰጥ
ያደርጋል፣
4. ለወደብና ተርሚናሎች ማቋቋሚያ የሚሰጡ ቦታዎች ተስማሚ መሆናቸውን ዝርዝር ጥናት በማካሄድ
ትክክለኛ ቦታ መረጣ (Site Selection) ያከናውናል፣
5. የወደብና ተርሚናሎች ማስተር እና ቢዝነስ ኘላን በማስጠናት ዝርዝር የግንባታ ዲዛይን፣ ስፔስፍኬሽን
(design, specification and BOQ) እንዲሁም የጨረታ ሰነዶችን እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
6. የግንባታ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑበትን የተሻሉ የግዥ ዘዴ አማራጮቹን አጥንቶ የውሳኔ ሀሳብ ለበላይ
አመራረረ ያቀርባል፣ በተፈቀደው የግዥ ዘዴ መሰረትም የሥራ ተቋራጮች መረጣ እንዲከናወን ያደርጋል፣
የግንባታ ፕሮጀክቶች ግንባታ ጥራት ይከታተላል፣
7. በውስጥ አቅም ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎችን በመለየት አስፈላጊ ዲዛይንና የግንባታ ሰነዶች
እንዲዘጋጁ እና የግንባታ ሥራዎቹ እንዲከናወኑ ያደርጋል፣ የሥራውንም አፈጻጸም የሚቆጣጠሩ
ባለሙያዎችን ይመድባል፣
8. የካፕታል ፕሮጀክቶች የድጋፍና የክትትል መርሃግብር ያዘጋጃል የቅርብ ክትትል እና ግምገማ ያደርጋል፣
የግንባታው ሥራ የደረሰበትን ደረጃና ጥራት በወጣው መርሃ ግብር መሠረት በየደረጃው ባሉ አካላት
ያስገመግማል፣ ያስጎበኛል፣
9. በወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማት ግንባታ ላይ ከክልሎች የሚፈለግ ድጋፍና ትብብርን አስቀድሞ
በመለየት ዝግጁ ያደርጋል፣
10. በአማካሪ እና ሥራ ተቋራጮች የሚከናወኑ ካፕታል ፕሮጀክቶች ሥራ አፈጻጸም ላይ በውስጥ ክትትል እና
ከአማካሪው የሚቀረቡ ሪፖርቶችን በማጣጣም ወራዊ፣ የሩብ ዓመትና ዓመታዊ ሪፖርት አደራጅቶ
በየደረጃው ላሉ አካላት ያቀርባል፣
11. የወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማትና ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች ኮንትራትን ያስተዳድራል፣
12. የወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማትና ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክቶች የግንባታ ሥራቸው ሲጠናቀቅ ርክክብ
በማድረግ ለአገልግሎት ዝግጁ እንዲሆኑ ያደርጋል፣
13. የወደብና ተርሚናሎች መሰረተ ልማቶች፤ መጋዘኖች፣ ወርክሾፖች፣ ጽ/
ጽ/ቤቶች፣ ተርሚናሎችን ያስተዳድራል፣
የአጭር እና የረዥም ጊዜ የጥገና ዕቅድ እና በጀት ያዘጋጃል፣ መሰረተ ልማቶቹ ወቅታዊ ጥገና እንዲያገኑ
ያደርጋል፣ የጥገና ሥራዎቹን አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ያካሄዳል፣ ጉዳዩ ለሚመለከተው አካልም ሪፖርት
ያቀርባል፣
95
14. ሌሎች ከሥራው ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ተግባራት እና ከዘርፉ ም/
ም/ዋ/ሥ/አስ የሚሰጠውን ሥራ
ያከናውናል፡፡
96
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡ ሲኒየር ሲቪል መሐንዲስ
ዋና ክፍል፡ የለውም
97
8. የፕሮጀክቱ ሥራዎች በታሰበው ጊዜ ውስጥ በታቀደለት በጀት በዲዛይንና ስፔስፊኬሽን መሰራት የጥራት
ደረጃቸውን ጠብቀው እንድከናወኑ አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፣ የፕሮጀክቱን የሥራ አፈፃፀም
ሪፖርት ለሥራ ክፍሉ ያቀርባል፣
9. ከሥራ ተቋራጭም ሆነ ከአማካሪ ድርጅት የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የግንባታ ኮንትራት አስተዳደር እና የግንባታ
ቁጥጥር ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥያቄዎች ፈጠን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል የግንባታ ፕሮጀክቶችን
ኮንትራት አስተዳደር ሥራዎችን በተገቢው ሁኔታ ያከናውናል፣
ያከናውናል፣
10. ከሥራ ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅት ለሚቀርቡ የግንባታ ፕሮጀክቶች እና የማማከር አገልግሎት የክፊያ
ጥያቄዎችን ትክክለኛነታቸውን በይቆጣራል አስፈላጊውን የክፊያ ሰነድ አደረጅቶ ክፍያው እንዲፈጸም ያደርጋል፣
11. የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ተገቢውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል በግንባታ
ፕሮጀክቶች ሥራ ሂደት ላይ እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ እንዲሁም ለተለያዩ
የድርጅቱ የበላይ
የበላይ አመራሮች የውሳኔ ሃሣብ ያቀርባል፣
12. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በመነጋገር እና አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች በማመቻቸት የግንባታ
ሥራቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ርክክቡ እንዲፈጸም ያደርጋል፣
13. የግንባታ ፕሮጀክቶችን አጠቃላይ የግንባታ ሰነዶችና መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፣ በተጠየቀ ጊዜም ለሚፈልገው
አካል ያቀርባል፣
14. የግንባታ ፕሮጀክቶች የፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ለስራ ክፍሉም ያቀርባል፣
15. የግንባታ ፕሮጀክቶቹን ነባራዊ ሁኔታ በመከታተል በግንባታ ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የግንባታ ግብዓቶችና
የሥራ ጥራት የላብራቶሪ ናሙናዎች በተገቢው ሁኔታ መወሰዳቸውን ይቆጣራል፣ የተወሰዱ ናሙናዎች የምርመራ
ዉጤቶችን በመገምገም የግንባታ ሥራው በተገቢው ጥራት ደረጃ መከናወናቸውን መከታተል፣ ችግሮች
ከተስተዋሉም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል
16. በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ የግንባታ ፕሮጀክቶች የኮንትራት ዋጋ ለዉጦችን /contract price/ እና የጊዜ
ማራዘሚያ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተገቢነታቸውን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
17. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታቸውን በመከታተል ተገቢና ወቅታዊ
ዕድሳት እንዲያገኙ ያደርጋል
18. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል መሰረተ ልማቶች የማስፋፊያ ሥራዎችን አስፈላጊነት ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት
ጋር በማጥናት አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉ ያደርጋል
19. የግንባታ ሥራዎች በፀደቀው የግንባታ ንድፍ (Drawings) ፣ የውል ሰነዶች፣ የኘሮጀክት ዝርዝር
(specifications) እና በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ የጥራት ደረጃ የተሰራ መሆኑን ገምግሞ
ያረጋግጣል፡፡
20. መሰራት የሚችሉ የኮንስትራክሽን ዘይቤዎችንና የተሻሉ የግንባታ ቴክኖሎጂ አማራጮችን በመለየት
ያጠናል፣ ይተነትናል፣ እንዲተገበሩም ያቅዳል፣
98
21. የግንባታ ፕሮጀክቶች የመከናወኑበትን የግንባታ ቦታው (at project site) በመገኘት የግንባታ ሥራ
ከመጀመሩ በፊት ሊሟሉ የሚገባቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ይለያል፣ እንዲሟሉም ያደርጋል፣
22. በሲቪል ምህንደስና ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎችን ይቆጣጠራል፣ ተቋራጮችን ንዑስ
ተቋራጮችን ተቋራጭ ሲቪል መሐንዲሶችን፣ አማካሪዎችንና ተባባሪ ሠራተኞችን በግንባታ ቦታው
ላይ በመገኘት የሥራ ብቃታቸውን ይገመግማል፣ ያማክራል፣
23. በግንባታ ቦታ ላይ ለሚሰሩ አጠቃላይ የግንባታ ሥራዎች (All civil works) በኃላፊነት የከታተላል፣
በግንባታ ቦታ ላይ ለሚፈጠሩ ችግሮች ሙያዊ ምክር ይሰጣል፡፡ ሊፈጠሩ የሚችሉ የሥራ ክፍተቶችን
ለይቶ አስፈላጊውን ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፣ ሊወሰዱ ስለሚገባቸው የመፍትሄ ዕርምጃዎች ላይ
ለበላይ ሀላፊ ሪፖርት ያቀርባል፣ በግልፅ የማይታዩ ነገር ግን ኃላፊነት የሚያያስከትሉ ጉዳዮችን
ይጠቁማል፣ ማስተካከያ መደረጉን ይከታተላል፣
24. ድርጅቱ የሚቀጥራቸውን የኮንትራትና የግንባታ ቁጥጥር አማካሪ ድርጅት (ቶችን)
ቶችን) የሥራ አፈጻጸም ይቆጣራል፣
25. በስራ ክፍሉ ዉክልና ስሰጥ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጨረታ ላይ ይሳተፋል፣ ህደቱን ይከታተላል ይገመግማል፣
26. ከሥራ ክፍሉ ወይም ከበላይ ኃላፊዎች የሚሰጡ ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡
99
የሥራ መደብ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ሲቪል መሐንዲስ
ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
ዋና ሥራ ክፍል የለውም
የሥራ ዘርፍ፡-
ዘርፍ፡- የወደብና ተርሚናል አገልግሎት ዘርፍ
1. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የግንባታ ንድፍ (Design)፣ የግንባታ
ሥራ ዝርዝር (Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ
ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች
የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ ሥራውን ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ
ያደርጋል፣
2. ድርጅቱ የግንባታ ሥራዎችን እንዲቆጣጠር በሚወክልባቸው የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ተመድቦ
ሥራውን ይቆጣጠራል፣ የግንባታ ፕሮጀክቶቹን መረጃ ይይዛል ለሚጠይቀውም ባለድርሻ አካል
በሥራ ክፍሉ ሲፈቀድ የተሟላ መረጃ ይሰጣል፣
3. በተወከለበት የግንባታ ሥራ ላይ የተሰማሩትን አማካሪ ድርጅትና ሥራ ተቋራጩን በግንባታ ሥራ
ላይ የመደባቸውን ባለሙያዎች የሙያ ቡቃት፣ በግንባታ ሥራ በአግባቡ ተገኝተው ሥራቸውን
ማከናወናቸውን ይቆጣጠራል ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያደርጋል፡፡
4. የአማካሪ ድርጅት የሚያቀርበውን የአገልግሎት ክፍያ በውሉ መሰረት ይቆጣራል ክፍያ
እንዲፈፅም ለክፍሉ ያቀርባል፣ ሂደቱንም ይከታተላል፣
5. ከሥራ ተቋራጮች የሚቀርቡ ክፍያዎችን ከአማካሪ ድርጅት ፀድቆ የመጣውን ይመረምራል፣
ትክክለኛነቱንም ያረጋግጣል፣ ሳይዘገይ እንዲከፈልም ይከታተላል፣
6. ከአማካሪ ድርጅት ወይም ከሥራ ተቋራጭ የሚቀርቡ የተጨማሪ የሥራ ትዕዛዞችንና የሥራ
መጠን መጨመር ወይም መቀነስ (Variation and Excess in quantity) ሲያጋጥም ከግንባታ
እያንዳንዱ ሥራ ዋጋ እንዲሁም ከፕሮጀክቱ ጠቅላላ ዋጋ አንፃር በመገምገም የውሣኔ ሃሣብ
ለበላይ ኃላፊ ያቀርባል፣ ሂደቱንም ይከታተላል፣
7. ከአማካሪ ድርጅት ወይም ከሥራ ተቋራጭ የሚቀርቡ የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎችን መርምሮ
የውሣኔ ሃሣብ ለበላይ ኃላፊ ያቀርባል፣
100
8. በግንባታ ሥራው ወቅት የሚያጋጥሙ የዲዛይን ለውጥ ምክንያት የግንባታ ሥራው እንዳይጓተት
በፍጥነት ማስተካከያ እንዲደረግ ከሚመለከተው ባለድርሻ አካላት ጋር በጣምራ በመስራት
የመፍትሄ ሃሣብ ያቀርባል፣ ህደቱንም ይከታተላል
9. የግንባታ ሥራው ወርሃዊ፣ የሩብ እና የዓመት ሪፖርት ያዘጋጃል ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያደርጋል፣
10. በዋናው መስሪያ ቤት ወይም በቅ/
በቅ/መ/ቤት ወይም በተመደበበት ቦታ ሁሉ የምህንድስና አገልግሎት
ሥራ ያከናውናል፣
11. ከሥራ ክፍሉ ወይም ከበላይ ኃላፊዎች የሚሰጡ ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎችን ያከናውናል፡፡
101
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ኤሌከትሪካል መሐንዲስ
የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------
ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
1. የኤሌክትሪካል የዲዛይን ፕሮግራም ለሚፈልጉ የግንባታ ሥራዎች ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ
አካላት ጋር በመነጋገር የዲዛይን ፕሮግራም ያዘጋጃል፣
2. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የኤሌክትሪካል ንድፍ (Design)፣
(Design)፣ ሥራ ዝርዝር
(Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን
በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ የኤሌክትሪካል
ሥራውን ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ ያደርጋል፣
3. በአማካሪ ድርጅት የሚከናወኑ የኤሌክትሪካል ሥራዎቹ ዲዛይን፣ ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት
እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች ተዘጋጅተው በሚቀርቡቡት ጊዜ በተገቢው መልኩ ተዘጋጅተው የቀረቡ
መሆናቸውን በመገምገም አስተያየት ያቀርባል፣ አፈጻጹንም ይከታተላል፣
4. ፕሮጀክት/ቶች የኤሌክትሪካል
ድርጅቱ በራሱ የውስጥ አቅምና በሥራ ተቋራጮች የሚያከናውናቸውን የግንባታ ፕሮጀክት/
ሥራዎች በፀደቀው የግንባታ ንድፍ (Drawings)፣ የውል ሰነዶች፣ የኘሮጀክት ሥራ ዝርዝር
(specifications) እና በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰሩ መሆኑን ይከታተላል፣ አስፈላጊውን
ሙያዊ እገዛ ያደርጋል፣ ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያቀርባል፣
5. ድርጅት(ቶች)
በአማካሪ ድርጅት(ቶች) የሚዘጋጁ የኤሌክቲሪካል ሥራ ሰነዶች (ዲዛይን፣ የሥራ ዝርዝርና መጠን እንዲሁም
ሰነዶች) ግምገማ በማካሄድ የማሻሻያ
የጨረታ ሰነዶች) የማሻሻያ ሀሳብ ካለ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት
ጋር በመነጋገር የማሻሻያ ሀሳብ አደራጅቶ ለአማከሪው ድርጅት እንዲሰጥ ያደርጋል የግንባታዎቹ ዲዛይን፣
ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
6. የኤሌክቲሪካል ሥራዎች ላይ በተጨማሪ ሥራነት ወይም በለውጥ ሥራ ትዕዛዝ የሚሰጡ ሥራዎችን
አስፈላጊነታቸውን ማጣራት፣ የሚቀረበው የለውጥ ሥራ ዋጋ ከወቅቱ የግንበታ ዕቃዎችና አጠቃላይ የግንባታ
ሥራዎች ገበያ ጋር የተመጣጠነ መሆኑን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
7. የፕሮጀክቱ የኤልክትሪክ ሥራዎች በታሰበው ጊዜ ውስጥ በታቀደለት በጀት በዲዛይንና ስፔስፊኬሽን
መሰራት እንድከናወኑ አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል የፕሮጀክቱን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለሥራ
ክፍሉ ያቀርባል፣
102
8. ከሥራ ተቋራጭም ሆነ ከአማካሪ ድርጅት የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የግንባታ ኮንትራት አስተዳደር ከኤሌክቲሪካል
ሥራ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥያቄዎች ፈጠን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
9. የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ተገቢውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፣
የኤሌክቲሪካል ሥራ ሂደት ላይ እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ እንዲሁም ለተለያዩ
የድርጅቱ የበላይ
የበላይ አመራሮች የውሳኔ ሃሣብ ያቀርባል፣
10. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በመነጋገር እና አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች በማመቻቸት የግንባታ
ሥራቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ርክክብ ሲፈጸም የኤሌክትርክ ሥራዎች በአግባቡ መካናወናቸውን ያረጋግጣል፣
አስፈላጊ የሆኑ የእርምት እርምጃዎች እንዲፈጸሙም ያደርጋል፣
11. የግንባታ ፕሮጀክቶችን አጠቃላይ የኤሌክቲሪካል ሥራ ሰነዶችና መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፣ በተጠየቀ ጊዜም
ለሚፈልገው አካል ያቀርባል፣
12. የግንባታ ፕሮጀክቶቹን ነባራዊ ሁኔታ በመከታተል በግንባታ ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የኤሌክቲሪካል
ግብዓቶችና የሥራ ጥራት የላብራቶሪ ናሙናዎች መወሰዳቸውን ይቆጣራል፣ የተወሰዱ ናሙናዎች የምርመራ
ዉጤቶችን በመገምገም የግንባታ ሥራው በተገቢው ጥራት ደረጃ መከናወናቸውን መከታተል፣ ችግሮች
ከተስተዋሉም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል፣
13. በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ የኤሌክቲሪካል ሥራዎች የዋጋ ለዉጦችን /contract prices and values
revision/ እና የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተገቢነታቸውን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
14. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የኤሌክቲሪካል መሰረተ ልማቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታቸውን በመከታተል
ተገቢና ወቅታዊ ዕድሳት እንዲያገኙ ያደርጋል
15. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የኤሌክቲሪካል መሰረተ ልማቶች የማስፋፊያ ሥራዎችን አስፈላጊነት ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በማጥናት እንዲሟሉ ያደርጋል
16. የኤሌክቲሪካል ምህንደስና ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎችን ይቆጣጠራል፣ ይጐበኛል፣ ተቋራጮችን
ንዑስ ተቋራጮችን ተቋራጭ የኤሌክቲሪካል መሐንዲሶችን፣ አማካሪዎችንና ተባባሪ ሠራተኞችን
በግንባታ ቦታው ላይ በመገኘት በብቃት ያማክራል፣
17. በግንባታ ፕሮጀክቶች እና በወደብና ተርሚናሎች ላይ ለሚሰሩ አጠቃላይ የኤሌክቲሪካል ሥራዎች (All
electrical works) ሙያዊ ድጋፍ የመስጠት ኃላፊነት ይኖረዋል፣ ሊፈጠሩ የሚችሉ የሥራ
ክፍተቶችን ይሸፍናል፣ በግልፅ የማይታዩ ነገር ግን ኃላፊነት/
ኃላፊነት/ተጠያቅነትን የሚያስከትሉ ጉዳዮችን
ይጠቁማል፣ ማስተካከያ መደረጉን ይከታተላል፣
18. ድርጅቱ የሚቀጥራቸውን የኮንትራትና የግንባታ ቁጥጥር አማካሪ ድርጅት (ቶችን)
ቶችን) የኤሌክትሪካል ሥራ አፈጻጸም
ይቆጣራል፣
19. በስራ ክፍሉ ዉክልና ስሰጥ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጨረታ ላይ ይሳተፈል፣ ህደቱን ይከታተላል ይገመግማል፣
20. ከሥራ ክፍሉ የሚሰጡ ማናቸውንም ሥራ ያከናውናል፡፡
103
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ሳኒተሪና ወተር ሰፕላይ መሐንዲስ
የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------
ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
1. የሳኒተሪና የውሃ የዲዛይን ፕሮግራም ለሚፈልጉ የግንባታ ሥራዎች ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ
አካላት ጋር በመነጋገር የዲዛይን ፕሮግራም ያዘጋጃል፣
2. በድርጅቱ መሐንዲሶች ሊሰሩ የሚችሉ የግንባታ ሥራዎች የሳኒተሪና የውሃ ንድፍ (Design)፣
(Design)፣ ሥራ ዝርዝር
(Specification and BOQ) እና የመሐንዲስ ግምት፣ እንዲሁም የጨረታ ሰነድ ያዘጋጃል፤ የጨረታ ሂደቱን
በመከታተል አስፈላጊውን ሙያዊ እገዛ ይሰጣል፣ የሥራ ተቋራጮች የውል ሰነድ ያዘጋጃል፣ የግንባታ የሳኒተሪና
የውሃ ሥራውን ይቆጣጠራል ወይም ተቆጣጣሪ መሃንዲስ እንዲመደብ ያደርጋል፣
3. በአማካሪ ድርጅት የሚከናወኑ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎቹ ዲዛይን፣ ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት
እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች ተዘጋጅተው በሚቀርቡቡት ጊዜ በተገቢው መልኩ ተዘጋጅተው የቀረቡ
መሆናቸውን በመገምገም አስተያየት ያቀርባል፣ አፈጻጹንም ይከታተላል፣
4. ድርጅቱ በራሱ የውስጥ አቅምና በሥራ ተቋራጮች የሚያከናውናቸውን የግንባታ ፕሮጀክት /ቶች የሳኒተሪና የውሃ
ሥራዎች በፀደቀው የግንባታ ንድፍ (Drawings) ፣ የውል ሰነዶች፣ የኘሮጀክት ሥራ ዝርዝር
(specifications) እና በሀገር አቀፍ እና ዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰሩ መሆኑን ይከታተላል፣ አስፈላጊውን
ሙያዊ እገዛ ያደርጋል፣ ለሥራ ክፍሉም ሪፖርት ያቀርባል፣
5. ድርጅት(ቶች)
በአማካሪ ድርጅት(ቶች) የሚዘጋጁ የሳኒተሪና የውሃ ሥራ ሰነዶች (ዲዛይን፣ የሥራ ዝርዝርና መጠን እንዲሁም
ሰነዶች) ግምገማ በማካሄድ የማሻሻያ
የጨረታ ሰነዶች) የማሻሻያ ሀሳብ ካለ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት
ጋር በመነጋገር የማሻሻያ ሀሳብ አደራጅቶ ለአማከሪው ድርጅት እንዲሰጥ ያደርጋል የግንባታዎቹ ዲዛይን፣
ዝርዝር ስራና መጠን፣ የመሃንዲስ ግምት እንዲሁም አስፈላጊው የጨረታ ሰነዶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
6. የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች ላይ በተጨማሪ ሥራነት ወይም በለውጥ ሥራ ትዕዛዝ የሚሰጡ ሥራዎችን
አስፈላጊነታቸውን ማጣራት፣ የሚቀረበው የለውጥ ሥራ ዋጋ ከወቅቱ የግንበታ ዕቃዎችና አጠቃላይ የግንባታ
ሥራዎች ገበያ ጋር የተመጣጠነ መሆኑን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
7. የፕሮጀክቱ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች በታሰበው ጊዜ ውስጥ በታቀደለት በጀት በዲዛይንና ስፔስፊኬሽን
መሰራት እንድከናወኑ አስፈላጊውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል የፕሮጀክቱን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት ለሥራ
ክፍሉ ያቀርባል፣
104
8. ከሥራ ተቋራጭም ሆነ ከአማካሪ ድርጅት የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የግንባታ ኮንትራት አስተዳደር ከሳኒተሪና የውሃ
ሥራ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጥያቄዎች ፈጠን ምላሽ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
9. የግንባታ ሥራው ተጠናቅቆ አገልግሎት ለመስጠት እንዲችል ተገቢውን ክትትልና ግምገማ ያደርጋል፣ የሳኒተሪና
የውሃ ሥራ ሂደት ላይ እንቅፋት የሚሆኑ ጉዳዮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ እንዲሁም ለተለያዩ የድርጅቱ
የበላይ አመራሮች የውሳኔ ሃሣብ ያቀርባል፣
10. ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በመነጋገር እና አስፈላጊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች በማመቻቸት የግንባታ
ሥራቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ርክክብ ሲፈጸም የኤሌክትርክ ሥራዎች በአግባቡ መካናወናቸውን ያረጋግጣል፣
አስፈላጊ የሆኑ የእርምት እርምጃዎች እንዲፈጸሙም ያደርጋል፣
11. የግንባታ ፕሮጀክቶችን አጠቃላይ የሳኒተሪና የውሃ ሥራ ሰነዶችና መረጃ አደራጅቶ ይይዛል፣ በተጠየቀ ጊዜም
ለሚፈልገው አካል ያቀርባል፣
12. የግንባታ ፕሮጀክቶቹን ነባራዊ ሁኔታ በመከታተል በግንባታ ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸውን የሳኒተሪና የውሃ
ግብዓቶችና የሥራ ጥራት የላብራቶሪ ናሙናዎች መወሰዳቸውን ይቆጣራል፣ የተወሰዱ ናሙናዎች የምርመራ
ዉጤቶችን በመገምገም የግንባታ ሥራው በተገቢው ጥራት ደረጃ መከናወናቸውን መከታተል፣ ችግሮች
ከተስተዋሉም ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ያቀርባል፣
13. በተለያዩ ምክንያቶች የሚከሰቱ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች የዋጋ ለዉጦችን /contract prices and values
revision/ እና የጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄዎች ሲቀርቡ ተገቢነታቸውን በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣
14. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የሳኒተሪና የውሃ መሰረተ ልማቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታቸውን በመከታተል
ተገቢና ወቅታዊ ዕድሳት እንዲያገኙ ያደርጋል
15. የተለያዩ የወደብና ተርሚናል የሳኒተሪና የውሃ መሰረተ ልማቶች የማስፋፊያ ሥራዎችን አስፈላጊነት ጉዳዩ
ከሚመለከታቸው አካለት ጋር በማጥናት እንዲሟሉ ያደርጋል
16. የሳኒተሪና የውሃ ምህንደስና ጉዳዮች ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎችን ይቆጣጠራል፣ ይጐበኛል፣ ተቋራጮችን
ንዑስ ተቋራጮችን ተቋራጭ የሳኒተሪና የውሃ መሐንዲሶችን፣ አማካሪዎችንና ተባባሪ ሠራተኞችን
በግንባታ ቦታው ላይ በመገኘት በብቃት ያማክራል፣
17. በግንባታ ፕሮጀክቶች እና በወደብና ተርሚናሎች ላይ ለሚሰሩ አጠቃላይ የሳኒተሪና የውሃ ሥራዎች
(All sanitary and water works) ሙያዊ ድጋፍ የመስጠት ኃላፊነት ይኖረዋል፣ ሊፈጠሩ የሚችሉ
የሥራ ክፍተቶችን ይሸፍናል፣ በግልፅ የማይታዩ ነገር ግን ኃላፊነት/
ኃላፊነት/ተጠያቅነትን የሚያስከትሉ
ጉዳዮችን ይጠቁማል፣ ማስተካከያ መደረጉን ይከታተላል፣
18. ድርጅቱ የሚቀጥራቸውን የኮንትራትና የግንባታ ቁጥጥር አማካሪ ድርጅት (ቶችን)
ቶችን) የሳኒተሪና የውሃ ሥራ አፈጻጸም
ይቆጣራል፣
19. በስራ ክፍሉ ዉክልና ስሰጥ የግንባታ ፕሮጀክቶች ጨረታ ላይ ይሳተፈል፣ ህደቱን ይከታተላል ይገመግማል፣
20. ከሥራ ክፍሉ የሚሰጡ ማናቸውንም ሥራ ያከናውናል፡፡
105
የሥራ መደቡ መጠሪያ፡-
መጠሪያ፡- ሲኒየር የፕሮጀክት ክትትልና ግምገማ ኦፊሰር
የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------
ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
106
12. የመሬት ርክክብና የካሣ ክፍያ ይከታተል፣ ተገቢነቱን ያጣራል፣
13. የካፒታል ፕሮጀክት የመሣሪያዎችና ተርሚናል አጠቃቀም ምርታማነት ይከታተል፣ ይገምግምል፣
14. ከመምሪያዉ የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይሰራል፡፡
የሚገኝበት መምሪያ፡-
መምሪያ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
ዋና ክፍል፡-
ክፍል፡- -----------------------------------------
ቀጥተ ተጠሪነቱ፡-
ተጠሪነቱ፡- ለወደብና ፋሲሊቲ ልማት መምሪያ
107
የሥራ ተግባራትና ኃላፊነት፡-
ኃላፊነት፡-
108
109