You are on page 1of 57

የደ/ማ/ከ/አስ/ኢንዱ/ኢንቨ/ጽ/ቤት

የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ እና ኢንዱስትሪ


ዞን ልማት ቡድን
የ 2012 በጀት ዓመት
የቢኤስሲ/BSC/ዕቅድ

ሰኔ 2011 ዓ.ም

ማዉጫ

0
// መግለጫ

ደረጃ አንድ:- ተቋማዊ ዳሰሳ


1.1 የዘርፉ ተገልጋዮችናባለድርሻአካላት
1.1.2 የተገልጋይ/ የባለድርሻ አካላት ፍላጎትና የተፅዕኖ ደረጃ
1.1.3 በዘርፉ የተለዩ ዋና ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላትና የፍላጎት ትንተና
1.2 የዘርፉ ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ዳሰሳ (SWOT Analysis)
1.2.1 የተቋሙ ውስጣዊ ሁኔታዎች ትንተና /የጥንካሬና ድክመት መግለጫ/

1.2.2 የተቋሙ ዉጫዊ ሁኔታዎች /መልካምአጋጣሚናሥጋት/ ትንተና

1.2.3 አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች

1.2.4 ስትራቴጅያዊ ጉዳዮች /strategic issue/

1.3 የዘርፉ ተልዕኮና ራዕይ


1.4 የዘርፉ ዕሴቶችና የአሰራር መርሆዎች
ደረጃ ሁለት፡ ስትራቴጅያዊ የትኩረት መስኮች ፣ ውጤቶች እና እይታዎች

2.1 የተመረጡ ስትራቴጅያዊ መስኮችና ዉጤቶቻቸዉ


2.2 የትኩረት መስኮችና ውጤቶች መግለጫ
2.3 ተቋማዊ የአፈጻጸም ዕይታዎችና የአጠቃቀም መግለጫ
ደረጃ ሦስትና አራት፡ ስትራቴጅያዊግቦችን መቅረጽና ስትራቴጅያዊ ማፕማዘጋጀት

3.1.ስትራቴጂያዊግቦችና ስትራቴጅ ማፕ

3.2 የኢንቨስትመንት መስፋፋት የትኩረት መስክ ስትራቴጂያዊ ግቦችና ስትራቴጅ

3.2. የተጠቃለሉ የሂደገቱ ስትራቴጅያዊ ግቦችና ስትራቴጂ ማፕ


ደረጃ አምስት፡ የስትራቴጅዊ ግቦችመለኪያዎችንናዒላማዎችን ማዘጋጀት
5.1. የሂደቱ የተጠቃለሉ ግቦች መለኪያዎችና ዒላማዎች
ደረጃስድስት፡ ስትራቴጂያዊእርምጃዎችንማዘጋጀት
6.1 የተመረጡስትራቴጂያዊእርምጃዎች
6.2 የተመረጡትስትራቴጂያዊእርምጃዎች ወሰን፣የሚሸፍኗቸዉግቦችና መግለጫና ፕሮፋይል
ደረጃሰባት፡ የአፈጻጸም መረጃ ሥርዓት መዘርጋት
7.1 የአጭርጊዜየመሸጋገሪያየመረጃስርአትመዘርጋት
7.2 የረጅምጊዜየመረጃስርአትመዘርጋት

ደረጃስምንት ፡ ስትራቴጂን በየደረጃዉ ማዉረድ /Cascading/


8.1 ስትራቴጅክ ዕቅድንበየደረጃዉለሚገኙፈፃሚአካላትየማዉረድ ሞዴል/Template/

8.2 የየሂደቱ ስትራቴጅዊ ግቦች በየደረጃዉለሚገኙ ለዋና የስራ ሂደቶችና ፈፃሚዎች ማዉረድ

8.2.1 የኢንቨስትመነት ማስፋፊያ ዋና የስራ ሂደት ስትራቴጅያዊ ግቦች፣ መለኪያዎችና ዒላማዎች

ደረጃዘጠኝ ፡ የአፈጻጸም ክትትል፣ ግምገማና ምዘና ሥርዓት /Monitoring and Evaluation/

1
9.1 ክትትል
9.2 ግምገማ
9.3 የአፈጻጸም ምዘናና ሽልማት ስርዓት
9.4 የክትትልናግምገማፎርማቶች

I. መግቢያ
በአገር አቀፍ ብሎም በክልል ደረጃ የተቀረፀውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማሳካት ረገድ ዞናችን የሚኖረውን ድርሻ
በአይነትም ሆነ በመጠን ከፍ ለማድረግና ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ ብሎም የህዝቡን የላቀ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይቻል ዘንድ
በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብ የተቃኘ የመንግስት አደረጃጀት ፈጥሮ ወደ ሥራ መግባት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖ
የንግድኢንዱስትሪና ገበያ ልማት መምሪያም በአዲስ መልክ ከተደራጁት ሴ/መ/ቤቶች አንዱ ነው፡፡ ተቋሙ በአዲስ መልክ ከተደራጀ
ወዲህ የኢንዱስትሪውንና የኢንቭስመንቱን ዘርፉን በተቀናጀ መልኩ ፈጣንና ዘላቂ ልማት ለማምጣት ለኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ
ልዩ ትኩረት በመስጠትና ከኢንቨስትመንት መሬት ጋር የነበረውን ችግር ለመፍታት የሚያስችል በርካታ የዝግጅት ስራዎችን
2
ለመስራት የተቻለ ሲሆን ከ 2010 በጀት አመት የተንጠባጠቡ ስራዎችን እና የ 2010 እቅድን በሙሉአቅም ለመተግበር የሚያስችሉ
በአመራሩ ላይ የሚታዩ የኪራይ ሰብሳቢነት አሰተሳሰቦችን ለመናድ የሚያሰችል አቅም ለመፍጠር ስልጠናዎች የተሰጡ ሲሆን
በቀጣይ ወደ ህብረተሰቡ ዘልቆ በመግባት በኢንቨስትመንት ልማቱ ላይ ለውጥ ለማምጣት የሚያሰችል አቅም መፍጠር ተገቢ ነው፡፡
ከዚህም በተጨማሪ አሁን ያለንበት ዘመን የኢንፎርሜሽን ዘመን በመሆኑ በዚህ ተለዋዋጭና ፈጣን የኢንፎርሜሽን ዘመን ውስጥ የመንግስትም ሆነ
የግል ተቋማት በርካታ ውስብስብና ፈታኝ ሁኔታዎችን ለማለፍ ብቁ ተወዳዳሪና ተመራጭ አገልግሎት ሰጭ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡ ተቋማት
ከሚያጋጥሟቸው ፈተናዎች መካከል ዋነኛው የሚጠበቅባቸውን ውጤት በከፍተኛ ደረጃ ለማሳካት ምን ስልት / strategy / መከተል እንዳለባቸው
ለይቶ ማወቅና ውጤታማ መሆን አለመቻል ነው ፡፡

ከዚሁ ፈጣንና ተለዋዋጭ የንግድና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ጋር የሚጣጣም የተቋማትን የትራንስፎርሜሽን ፍላጐት ሊያሟላ የሚችልና
ተመጣጣኝ ዕይታ / balanced perspective /ያለዉ የአገልግሎትን ሆነ የምርት አካባቢን መቆጣጠር የሚያስችል የአፈፃፀም አመራርና መለኪያ
ሥርዓት የመፍጠር አስፈላጊነት የግድ እየሆነ መጧል፡፡

በመሆኑም ተቋማትን በራሳቸው ብቁ ተወዳዳሪዎች ለማድረግ ነባራዊ ሁኔታዎችን ተከትለው የተለያዩ የለውጥ እርምጃዎችን ይወስዳሉ ፡፡
ወጥነትና ዘላቂነት ያለው የለውጥ እንቅስቃሴ የአፈፃፀም አመራርና የመለኪያ ሲስተሞችን መለወጥና አጠቃላይ ለውጡን ከተቋማት ስትራቴጅዎች
ጋር ማስተሳሰር ይገባዋል ይህንም ለማድረግና ከለውጡ ጋር ጥብቅ ትስስርና ቁርጠኝነት ያለው የውጤት ተኮር / BSC/ ሥርዓት መዘርጋትና
ተግባራዊ ማድረግ አስፈላጊ ነው ፡፡
በመሆኑም ከላይ የተጠቀሱትን ቁልፍ ጉዳዮች ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት በንግድ ኢንዱስትሪና ልማት መምሪያ የኢንቭስትመንተ
ማስፋፊ ዋና የስራሂደትየሁለተኛው /የ 5 ዓመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን/ የ BSC ዕቅድ የተዘጋጀ ሲሆን ለዚህም
ዕቅድ ዝግጅት በዘርፉ የወጡ አገራዊ ፖሊሲዎች ስትራቴጂዎችና ፓኬጆች፣ በሀገር አቀፍ በክልልና በዞን ደረጃ የተቀረፀውን
የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ፣ የሂደቱ የ 2 ዐ 10 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ላይ የታዩትን ጥንካሬና ድክመቶች
እንዲሁም ወደፊት ሊኖር የሚችለውን መልካም አጋጣሚና ስጋት በግብዓትነት በመጠቀም ተዘጋጅቷል፡፡

II. ዓላማ፣ የጥናቱ ስልት፣የሚጠበቅ ዉጤትና የዕቅዱ ወሰን


2.1 ዓላማ
ሂደቱ የተቋቋመበትን ተግባርና ኃላፊነት ቀልጣፋና ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመተግበር የሚያስችል የማኔጅመንት፣የመለኪያና የመግባቢያ
ሥርዓት በመዘርጋት ከተቋሙ የትኩረት መስኮች አኳያ ለተቀመጡለት ስትራቴጅያዊ ግቦች ስኬት ሁሉም ፈጻሚዎች የጋራ ርብርብ በማድረግ
ሁሉም ህብረተሰብ የውጤቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡
2.2 የጥናቱ ስልት
ይህ የእቅድ ሰነድ ፡-
 ኢንቸስትመንትን ለማስፋፋት የወጡፖሊሲዎችን ስትራቴጅዎችንና የኢንቨስትመነንት ኮሚስን.ና በከተማ የተዘጋጀውን የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ከግንዛቤ ውስጥ በማስገባት፣
 በከተማዉ የተዘጋጀውን የ 5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ (S.P.M.) እና የ 2008 በጀት ዓመት የከተማዉ የእቅድ አፈፃፀም በመገምገም፣

 ከተማዉ የተቋቋመበትን ተግባርና ኃላፊነትን መነሻ በማድረግ፣

 የከተማዉ የከተሞችን መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ /BPR/ ጥናት ሰነዶች መሠረት በማድረግ፣

 ከተገልጋዮች ፣ ከማኔጅመንትና ሠራተኞች መረጃና አስተያየት በማሰባሰብና በመወያየት እንዲሁም ሌሎች መረጃዎችን በግብዓትነት
በመጠቀም የተዘጋጀ ነዉ፡፡

2.3 የሚጠበቅ ዉጤት

3
በኢንቨስትመንተ ልማት ዘርፉ ከተቋም እስከ ፈጻሚ ድረስ የወረደ የማኔጅመንት፣የአፈፃፀም ምዘናና የመግባቢያ ሥርዓት በመዘርጋት ውጤት ለማምጣት
የሚያስችል ተቋማዊ ስትራቴጅክ የውጤት ተኮር (BSC) ዕቅድ በማዘጋጀት በየደረጃዉ ላሉ የስራ አመራር፣ የምዘናና የግንኙነት ስርዓት መዘርጋት ነዉ፡፡

2.4 የዕቅዱ ወሰን

ዕቅዱ ከክልል፤ከዞን እስከ ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት የሚሰሩ ስራዎችን የሚያካትት ሲሆን ከተማ አስተዳደሮችና መሪ-ማዘጋጃ
ቤቶች ከዚህ ዕቅድ በመነሳት ዕቅዳቸዉን ያዘጋጃሉ፡፡

ደረጃ አንድ

1.ተቋማዊ ዳሰሳ

ሂደቱ የተሰጠዉን ስልጣንና ተግባር ለማከናወን እንዲያስችል አገራዊ ፖሊሲና ስትራቴጂዎችመቃኘት፣ያለፈውን ዓመት አፈፃፀምና የአምስት አመት
ስትራቴጅክ እቅድ መነሻ በማድረግ፣ የሂደቱን ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት መለየትና ፍላጎታቸውን መተንተን፣ የጥንካሬ ድክመት መልካም አጋጣሚና
ስጋቶችን ትንተና ማካሄድ እንዲሁም የተቋሙን ተልዕኮ ራዕይና እሴቶችን መቃኘት ቀጣይ አስፈላጊ ተግባራትን ለማከናወን የሚያስችል ስልት ለመንደፍ
ያግዛል ፡፡

1.1 የዘርፉ ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት፣

ተገልጋዮች

 ኢንቨስተሮች/ባለሀብቶች፤

 የንግድና ዘርፍ ማህበራት መ/ ቤቶች

 የዘርፍ መ/ቤቶች

 የልማት ድርጅቶች

 የጥቃ/አነስ/ንግ/ሥራዎች አንቀሳቃሾች፣

 የህብረተ ስራ ማህበራት

 የዞኑ ማህበረሰብ

ባለድረሻ አካላት

 የዞን ኢንቨስትመንት
 የዞንንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ቢሮ፤

 የዞን አካባቢጥበቃ፣መሬትአስተዳደርናአጠቃቀምመምሪያ፤
 የከተማዉን ህዝብ፤
 የከተማ አስተዳደር ጽ/ቤት፤
 የከተማገንዘብናኢኮኖሚልማትመምሪያ፤
 የከተማሲቪል-ሰርቪስመምሪያ፤
 የከተማትምህርት መምሪያና በዞኑ ውስጥ ያሉት የትምህርት ተቋማት፤
4
 የከተማ ግብርና መምሪያ፤
 የከተማ ጤናጥበቃመምሪያ፤
 የከተማ የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ፤
 የመሠረተ-ልማትአቅራቢተቋማት/ቴሌ፣ ውሀ፣ገጠር መንገድ፣መብራት ሀይል፣
 የገንዘብተቋማት /ባንኮች፣ኢንሹራንስ፣ ማይካሮ ፋይናንስ ወዘተ
 የከተማ የሕብረት-ሥራማስፋፊያ ተጠሪ ጽ/ቤት፤
 መንግስታዊያልሆኑድርጅቶች፤
 የከተማ ባህል መምሪያ፣
 የከተማ አካባቢጥበቃ፣መሬትአስተዳደርናአጠቃቀምመምሪያ፤
 የንግድናየዘርፍማህበራትም/ቤቶች፣የነጋዴሴቶችማህበራት
 የከተማ ገቢዎችመምሪያ
 የከተማ ሠራተኛናማህበራዊጉዳይመምሪያ፤
 የከተማ ሴቶች ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ መምሪያ፤
 የከተማ ፍትህ መምሪያ፤
 የከተማ ከፍተኛው ፍርድ ቤት፤
 የከተማ አስተዳደርና ፀጥታ ጉዳዮች መምሪያ፤
 የእምነት ተቋማት፤ሌሎች ተቋማት፤

5
1.1.2 የሂደቱ ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ፍላጎትና የተፅኖ ደረጃ

ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

1 ኢንቨስተሮች/ ጥራት ያለው የምርትናአገልግሎትአቅርቦት፣ በኢንዱስትሪዉና ከተማ ልማት ዘርፍ እድገትእንዲመጣየሚያስችል የአደረጃጀትና የኢንዱስትሪዉና ኢንቨስትመንት ልማት ዕድገት ከፍተኛ
ባለሀብቶች፤ የአሰራርሥርዓትመዘርጋትና አቅም መገንባት፣ ይጓተታል.
የዳበረ ልማታዊአስተሳሰብና ተግባር፡
የንግድና ዘርፍ ቀልጣፋ፣ዉጤታማናበተገልጋዮችፍላጎትላይየተመሠረተየአገልግሎትአሰጣጥእንዲኖር፡ የተገልጋዮችእርካታና አመኔታ ይቀንሳል፡፡
ሰፊ የሥራዕድልመፍጠር፣
መ/ ቤቶች
የተለያዩ ግብዓቶች አቅርቦት፣ የተቀናጀድጋፍና ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር፣ ስራ አጥነትና ድህነት ይስፋፋል፣
በአዳጊ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ መሠማራትና
የዘርፍ መ/ቤቶች ውጤታማመሆን፣ የወጡ ፖሊሲዎች፣ አዋጅች፣ መመሪያዎችና ደንቦች በአግባቡ ተግባራዊእዲሆኑወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ
የመረጃ አገልግሎት፣
በልማቱ ላይ የባለድርሻነት ሚና እናቅንጅታዊ አሰራርን
የጥቃ/አነስ/ንግ/ ማዳበር፣ አሳታፊ የሆነ የምክክርመድረክ፣
ሥራዎች
ከሙስና የፀዳ ብቁ አመራርና ፈጻሚ፣
አንቀሳቃሾች፣
የልማት ማህበራት

2 የዞኑ ማህበረሰብ በልማትና መልካም አስተዳደር ሁለንተናዊ ተሳትፎ ልማቱን በማፋጠን ሥራአጥነትና ድህነትእንዲቀንስ፣ በዘርፉየተፋጠነልማት አይመጣም፣ ከፍተኛ
/በጉልበቱ፣በእውቀቱእናበገንዘብ/ እንዲኖር
ምቹ፣ግልጽናፍትሐዊ፣ ወጭ ቆጣቢናቀልጣፋ የሆነ አገልግሎት፡፡ የኑሮ ውድነትና የኢኮኖሚ አለመረጋጋት
ህገ-
መንግስታዊመብቱንየሚያስከብርናግዴታውንየሚወጣመሆን፣ የህብረተሰቡንማህበራዊናኢኮኖሚያዊችግርሊቀርፉየሚችሉ አደረጀጀቶችና አሳታፊ የሆነ ስራ አጥነትና ድህነት ህገ-ወጥነት ይስፋፋል፣
የአሠራርሥርዓቶችን፣
ያደገ የስራ ባህል እንዲኖር ፣ የኪራይሰብሳቢነትየፖለቲካየኢኮኖሚየበላይነትንይ
ይዛል፡፡
የኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብና ተግባርን መዋጋት፣

የወጡየመንግስትፖሊሲዎችንናስትራቴጂዎችንወዘተበሚገባተረ
ድቶመፈፀም፡፡

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

3 የምሥራቅ ጎጃም በየደረጃውየሚገኙአመራርአካላት ለኢንዱስትሪና ከተማ ልማት የኢንዱስትሪውሴክተርእድገትናልማትንበማፋጠንድህነትንማስወገድየሚያስችልዕቅድእንዲቀርጽናተግባራዊ የመልካምአስተዳደርእጦትና በዘርፉ ከፍተኛ
ዞን አስተዳደር ትኩረትሠጥተውእንዲሠሩማድረግ፡ እንዲሆን፣ የሚፈለገውለውጥእንዳይመጣእንቅፋትይፈጠራል፣

ለዘርፉ የተደረጉ ድጋፎችንና ለውጦችን እንዲሁም የዕቅድ ግልጽ፣ቀልጣፋ፣ፍትሐዊናከሙስናየፀዳየአገልግሎትአሰጣጥእንዲኖር፡፡ የዘርፉየልማትዕድገት በትክክል ለማወቅ አይቻልም
አፈጻጻም መገምገምና አቅጣጫ ማስቀመጥ፣
ወቅታዊናተአማኒነትያለውየአፈፃፀምመረጃ፣ ሕገወጥነትስርዓት አልበኝነት ይስፋፋል፡፡
ለዘርፉ ልማት ሚና ያላቸው መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ
ተቋማት ተቀናጅተው እንዲሰሩ ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ የሚወጡ አዋጆች መመሪያዎችና ደንቦች በአግባቡ ተግባራዊ እንዲሆኑ ስራ አጥነትንናድህነት ይስፋፋል

በቂ የማስፈፀሚያ ሃብት መመደብ፣ ቀጣይነት ያለዉ የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ዕድገት፣

በቂ የብድር አገልግሎትና የማበረታቻ ስርዓት እንዲኖር


ማድረግ፣

4 ገንዘብናኢኮኖሚ ወቅታዊየፊዚካልናየፋይናንስ ዕቅድመነሻ፣ ጥራት ያለዉና ወቅታዊየፊዝካልናየፋይናንስዕቅድ እንዲሁም የአፈፃፀምሪፖርት /መረጃ/፡፡ የፋይናንስአስተዳደርችግርይገጥመዋል፡፡ መካከለኛ
ልማትመምሪያ
ግልጽ የሆነ በተዘረጋው የፋይናንስአስተዳደርየአሠራር ሥርዓትመሠረትተግባራትንማከናወን፣ ገንዘብናንብረትያላግባብይባክናል፣
የዕቅድአፈጻጸምናየፋይናንስአስተዳደርሥርዓትበመዘርጋትድጋፍ
ናክትትልማድረግ፣ የተመደበ በጀትን ለታቀዱ ተግባራት በወቅቱ ስራ ላይ እንዲዉል፣ ወቅቱንያልጠበቀየበጀትአጠቃቀም ይከሰታል፣

ከመምሪያዉ የተላከለትን እቅድ ትኩረት በመስጠት በበጀት ቅንጅታዊሥራንያዳክማል፡


በማስደገፍ ለሚመለከተዉ አካል በማቅረብ ማጸደቅና
በጀትበወቅቱለመምሪያዉ ማስተላለፍ፣ ዕቅድ፣ሪፖርትናመረጃዎቹንበወቅቱማቅረብአይቻል
ም፡፡

የተዋጣለት የልማት ስራ መስራት አይቻልም፣

5 ሲቪል- ዘርፉን የሚመለከቱየአቅምግንባታሥራዎችን ቀጣይነትና የሲ/ሰ/ማ/ፕ/ ተግባራዊእንዲደረጉ፡፡ የሠራተኞችየሥራተነሳሽነትመቀነስ፣ መካከለኛ


ሰርቪስመምሪያ ተከታታይነት እንዲኖረው ማድረግ / የአጭርና የረጅም ጊዚ
ስልጠናዎችን ማዘጋጀትና መስጠት፤ የወጡየሰው ሃይል አሰተዳደር ልማት የሕግማዕቀፎችንተግባራዊእንዲሆኑ፣ የተቀላጠፈግልፅነትናፍትሐዊነትየተላበሰውጤትያለ
ውአገልግሎትመስጠትአለመቻል፡፡
የሰው ሃይል አሰተዳደር ተግባራትን በግልጽና ፍትሃዊ የሆነ ትክክለኛና ወቅታዊ የሰው ሃይል መረጃ
አሰራር እንዲከተል፤ የዘርፉልማትበተገቢውለማፋጠንእንቅፋት

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

ምቹ የሥራ ከባቢና የማበረታቻ ሥርዓት፣ ብቃት ያለዉ ፈጻሚ ይፈጥራል፣

6 ግብርናመምሪያ ለኢንዱስትሪውግብዓትናገበያ-መር የሆኑ ለግብርናልማትየሚያገለግሉየኢንዱስትሪ ዉጤቶችን ማምረት፣ ማስተዋወቅ፣ ማሰራጨትና ከፍተኛ


የግብርናምርቶችበጥራትናበብዛትእንዲመረቱ፣ በግብዓትነት እንዲጠቀሙ ማስቻል፣
የግብርናውምሆነየኢንዱስትሪውእድገትየሚጠበቀ
የኢንዱስትሪውና የግብርና ዘርፉ መካከል ጠንካራ ትስስር የግብርናምርትንበግብአትነትየሚጠቀሙኢንዱስትሪዎችን ለማስፋፋትልዩትኩረትእንዲሰጥና ውን ዉጤት አያመጣም፣
እንዲኖር፣ ምቹሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ማመቻቸት፡፡
የወጭና ገቢ ንግድ ሚዛን ይዛባል፣
በግብርናው መስክ ለተሰማሩ የዘርፉ ባለሃብቶች ሙያዊ ድጋፍ ለኢንዱስትሪና ግብርና ትስስር እንዲሁም የግብርና ኢንቨስትመንት ወቅታዊ መረጃዎች፣
ማድረግ፣
በገጠር የሚፈጠረዉን የኢኮኖሚ ዕድገት ሊሸከም የሚችል የከተማ ልማት፣
የከተማ -ገጠር ትስስር፣

7 ጤናጥበቃመምሪያ ጤናማአምራችኃይል እንዲኖር፣ የኤች አይቪ ስራ በእቅድ ዝግጅት፣ በበጀት አመዳደብና በአተገባበር ላይ ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ፣ በሙያ ብቃት ማነስ ምክንያት መካከለኛ
በዘርፉየሠውኃይልላይ የጤናችግርይከሰታል፡፡
በጤናዉ ልማት ዘርፍለተሠማሩባለሃብቶችናሙያተኞችሙያዊ
ድጋፍና ክትትል ማድረግ፣ በበሽታዎችመስፋፋትምክንያትአምራችየሰውኃይልእ
ጥረትይገጥማል የህብረተሰቡጤናይጓደላል፡፡
ቀልጣፋና ዉጤታማ አገልግሎት፣
ምርትናምርታማነትይቀንሳል፡፡

8 የኮምኒኬሽን የተሻለስኬትያስመዘገቡ የኢንዱስትሪ የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ዘርፍአንቅስቃሴንየሚያሳዩወቅታዊናትክከለኛመረጃዎችን መስጠት ህብረተሰቡበዘርፉየልማትእንቅስቃሴላይየተሟላእ መካከለኛ
ጉዳዮች መምሪያ ባለሀብቶችናኢንተርፕራይዞችየሚዲያሽፋንእንዲያገኙማስቻል፣ /የጽሁፍ፣የቃልየኤሌክትሮኒክስ/ እና ሥራዎቹንበተግባር /በአካልበማሣየት፣የፕሮሞሽን ሥራ/ ውቅናናግንዛቤአይኖረውም፡፡

አዳዲስቴክኖሎጂዎችንማስተዋወቅ፣ ህብረተሰቡለዘርፉያለውግምትየተዛባይሆናል፡፡

በዘርፉ ልማታዊ አስተሳሰብ እንዲዳብርና በዘርፉየሚሠማሩአካላትተሳትፎ ይቀንሳል፡፡


አሉታዊአመለካከቶችንለመለወጥየሚያስችሉተግባራትንማከናወ
ን፣ የዘርፉልማትይጓተታል፡፡

በዘርፉላይየገጽታግንባታና የምክክር መድረክማካሄድ፣

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

9 የመሠረተልማትአ ለኢንዱስትሪና ከተማ ልማት የመሠረተልማት እቅድ ፣ ፍላጎትናለዝርጋታውየሚሆኑመረጃዎችን መስጠት፣ የዘርፉልማትና ዕድገትይጓተታል፡፡ ከፍተኛ
ቅራቢተቋማት/ ዘርፉአስተዋጽኦየሚያበረክቱመሠረተልማቶችንልዩ ትኩረት
በመስጠት መዘርጋት፣ወቅታዊ ጥገናማድረግ፣ በመሠረተልማትዙሪያብልሽትሲያጋጥምመረጃበወቅቱማድረስ፣ የኢንቨስትመንቱና የባለሃብቱእንቅስቃሴይገታል፡፡
ቴሌ፣ ውሃ፣ገጠር
መንገድ፣መብራት
በመሠረተልማቱሥራላይየግልባለሃብቱን በማሳተፍ ሰፊ ህብረተሰቡን በሰፊዉ በማሳተፍ የመሠረተልማቶች ጥበቃና እንክብካቤ፣ የመረጃግንኙነትይጓተታል፡፡
ሀይል፣/
የሥራዕድልመፍጠር፣
በመሰረተ-ልማት ላይ ተቀናጅቶመሥራት፣

10 የፋይናንስተቋማት በዘርፉለሚሠማሩ ባለሃብቶችቀልጣፋና በቂ የዘርፉንየልማትዕቅድየብድር ፍላጎት መለየት፣ በዘርፉየሚሠማሩተቋማትየፋይናንስእጥረት ከፍተኛ


/ባንኮች፣ኢንሹራን የብድርአቅርቦትማመቻቸት፣ ያጋጥማቸዋል፤
ቅንጅታዊአሠራርንና የመረጃልውውጥንማጠናከር፤
ስ፣ ማይካሮ
የሚሠጡትንብድርውጤታማነትመከታተልናመገምገም፤ለተበዳሪ የዘርፉልማትበተፈለገውመጠንአያድግም፡፡
ፋይናንስ ወዘተ ዎችአስፈላጊውንድጋፍማድረግ፣ የተሠራጨብድርበአግባቡሥራላይእንዲውልናእንዲመለስድጋፍማድረግ፣
በሥራዕድልፈጠራላይአሉታዊጫናይፈጠራል፡፡
በዘርፉልማትየተሠማሩባለሃብቶችየዋስትናንጠቀሜታእንዲገነዘ በዘርፉልማትለተሠማሩተቋማትየብድርአጠቃቀምናአመላለስላይግንዛቤእንዲያገኙድጋፍና ክትትል
ቡናተጠቃሚእንዲሆኑማድረግ፣ ማድረግ፣ በዘርፉልማትላይየተሠማሩባለሃብቶችከገበያየመው
ጣትዕድላቸውየሠፋይሆናል፡፡
የአዳዲስ የዋስትና ሽፋን አይነቶችን በማስተዋወቅ ተግባራዊ ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባ የኢንዱስትሪ ሴክተሮች በመለየት መረጃ መስጠት፣
ማድረግ፣

የቁጠባ ባህል እንዲዳብር የግንዛቤ ስራዎችን መሥራት፤

11 የፍትህአካላት/ የህግየበላይነት በማረጋገጥ ለዘርፉ ልማት ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ በዘርፉያሉ አዋጆች፣ ደንቦችና መመሪያዎች በማያሻማመልኩተዘጋጅተዉእንዲላኩላቸው፣ ሕገ-ወጥነትይስፋፋል፡፡ መካከለኛ
ፍትህመምሪያ፣ከ
  ፍተኛውፍ/ የህብረተሰቡንናበዘርፉየተሠማሩአካላትንቃተ- በዘርፉ የሚወጡየሕግማዕቀፎች በፍትሃዊነትና በአግባቡ ተግባራዊ እንዲደረጉ፣ ህይወት፣ሐብትናንብረት ያለአግባብ ይጠፋል፡፡
ሕግአንዲዳብርማድረግ፤
ቤት፣አስተዳድርና
ትክክለኛና ወቅታዊመረጃ፣ የመልካምአስተዳዳርችግርይከሰታል፣
  ፀጥታ ጉዳዮች
በዘርፉ በሚወጡየሕግማዕቀፎችሙያዊ እገዛና የምክር
አገልግሎት መስጠት፣ ቅንጅታዊአሠራር፣
 
ቅንጅታዊ አሰራርን ማዳበር፣  

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

12 የሕብረትሥራ የመደራጀትጠቀሜታንለህብረተሰቡግንዛቤ በመፍጠር በልማቱ የአቅርቦትናየፍላጎትዳሠሣጥናትመሰረት ያደረገ የኢንዱስትሪዉና የግብርና ምርት ፍላጎት መረጃ፣ የተደራጀ የአግሮፕሮሰሲንግኢንዱስትሪዎችግብዓት መካከለኛ
ማህበራት ተሳታፊ መሆን፣ አቅርበት
ማስፋፊያተጠሪ ማህበራት በኢንዱስትሪዉና በከተማ ልማት ዘርፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ፣ እጥረትይከሠታል፣በአምራቾችናየምርትሂደትላይአ
የግብርናዉ ምርት በተደራጀ መልኩ ከኢንዱስትሪውና ከከተማ ሉታዊተፅዕኖያሣድራል /
ጽ/ቤት ልማቱ ጋር በማስተሳሰር በኩል ማህበራት ተገቢውን ሚና ጥራቱን የጠበቀ የኢንዱስትሪ ምርት አቅርቦት፣ የጥሬዕቃበተመጣጣኝዋጋበተፈለገውጊዜናመጠንአ
እንዲጫወቱ፣ ይገኝም/

13 መንግስታዊያልሆ ለኢንዱስትሪውና ከተማ ልማትአስተዋጽኦበሚያደርጉመስኮች በዘርፉ ልማት በቅንጅት ሊያሠራየሚችል ተስማሚ የአሰራርሥርዓት፣ በዘርፉእንቅስቃሴላይየተወሠነተፅዕኖይኖረዋል፡፡ ዝቅተኛ
ኑድርጅቶች ላይ የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ማድረግ /የልማት አጋርነት/
ቀልጣፋናየተደራጀየመረጃልውውጥእንዲኖር፣

የሚያደርጓቸዉ የፕሮጀክትድጋፎችውጤታማእንዲሆኑ፣

በዘርፉ ልማት ላይ ዉጤታማና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ፕሮጀክቶች እንዲቀርቡ፣

14 ባህል መምሪያ በዘርፉ ልማት ለተሰማሩ አስፈላጊየሆኑመረጃዎች የቱሪዝም ኢንቨስትመንትፍሰትይቀንሳል፣ መካከለኛ


ባለሃብቶችበቱሪዝምገበያተጠቃሚእንዲሆኑሁኔታዎችንማመቻቸ
ት፣ ቅንጅታዊአሠራር በሥራዕድልፈጠራላይአሉታዊጫናይፈጠራል፡፡

ለግልባለሃብቶችበተለይምበሆቴልናቱሪዝምመስክለተሠማሩተቋ ቱሪዝም ተኮር ማትጊያዎች


ማትሙያዊድጋፍማድረግ፣

15 አካባቢጥበቃ፣መ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችየአካባቢውተጽዕኖ ወቅታዊ የሆነ የፕሮጀክቶችና የመሬት ፍላጎት መረጃዎችን ማስተላለፍ በገጠር የሚካሄደዉ ልማት ይጓተታል ከፍተኛ
ሬትአስተዳደርናአ ጥናትናግምገማማካሄድ፣
ጠቃቀምመምሪያ የተሰጠ መሬት ለታለመለት ዓላማና በተያዘለት ጊዜ ገደብ ዉስጥ ጥቅም ላይ እንዲዉል በአካባቢዉ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የሚያሳድሩ
በገጠርለሚካሄዱ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንትፕሮጀክቶች ፕሮጀክቶች ሊፈቀዱና ተግባራዊ ሊሆኑ ስለሚችሉ
መሬትዝግጅትና አቅርቦት ልዩ ትኩረት በመስጠት፣ ፕሮጀክቶች ከአካባቢ ጥበቃ መርህ ጋር የተጣጣሙና የማይጻረር እንዲሆን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር ሊያስከትል ይችላል

ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር እንዲኖርና እንዲፈጠር

10

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

16 ገቢዎች መምሪያ ለዘርፉልማትአስፈላጊየሆኑና ወቅታዊየመረጃአገልግሎት እንዲኖር፣ የኮንትሮባንድንግድይስፋፋል፡ መካከለኛ


የተፈቀዱተሽከርካሪዎችናመሣሪያዎችንከጉምሩክቀረጥነፃእንዲጉ
ቡ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት፤ የተቀናጀአሰራርእንዲጠናከር፣ የዘርፉልማትሊጓተትይችላል፡፡

ለንግዱማህበረሰብቀልጣፋናፍትሐዊአገልግሎትመስጠት፣ የምርትጥራትመጓደልይከሰታል፤

ከዘርፉ ጋር ቅንጅታዊ አሰራር እንዲጠናከር ማስቻል፣ ገቢይቀንሳል፡፡

የመረጃ እጥረት ይፈጠራል፡፡

17 ሠራተኛናማህበራ የሥራደህነነት በኢንዱስትሪና በኢንቨስትመንት የፕሮጀክት ላይ የተሰማሩ ሰራተኞች መረጃ፣ የሥራዋስትናማረጋገጥአይቻልም፡፡ መካከለኛ 
ዊጉዳይመምሪያ ዋስትናየተጠበቀየኢንዱስትሪሠራተኛእንዲኖርማድረግ፣
የአሠሪናሠራተኞችአዋጆችናደንቦች በአግባቡ እንዲተገበሩ፣ የኢንዱስትሪሠላምይጠፋል፡፡
የሥራአጥወገኖችንመረጃአደራጅቶመያዝናመስጠት፣
ልማቱንበተፈለገውመጠንማፋጠንአይቻልም፡፡
የአሠሪናሠራተኞችአዋጅዙሪያግንዛቤእንዲፈጠርመሥራትና
የኢንዱስትሪ ሰላም መፍጠር፣ ሕገ-ወጥነትይስፋፋል፡፡

18 ሴቶች ህጻናትና በሴቶች፣ህጻናትና ወጣቶች ዙሪያ የወጡ ፖሊሲዎችንና አዋጆች የሴቶችና ወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲኖር በዘርፉ የሚወጡ አዋጆች፣ደንቦች መመሪያዎችና የሴቶችና ወጣቶች የልማትና እድገት ፓኬጅ አላማ መካከለኛ
ወጣቶች መምሪያ ላይ ግንዛቤ መፍጠር፣ ፊዚካል ዕቅዶች የሴቶችንና ወጣቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ያገናዘቡ እንዲሆኑ፣ አይሳካም፣

ቅንጅታዊ አሰራርና መረጃ ልውውጥ እንዲኖር ለሴቶች ህጻናትና ወጣቶች የወጡ ፖሊሲዎችንና አዋጆች በአግባቡ እንዲተገበሩና በዘርፉ የሚገኙ ብቃት ሴቶችና ወጣቶች በዘርፉ ያላቸዉን ተሳትፎና
ያላቸዉ ሴቶችና ወጣቶች የኃላፊነት ደረጃ እንዲያድግ፣ ተጠቃሚነት መገምገም አይቻልም

ቅንጀታዊ አሰራር እንዲፈጠርና ለሴቶችና ወጣቶች የተፈጠረ የስራ እድል መረጃ በዘርፉ የልማት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ
ያሳድራል፡

19 የከተሞች ፕላን ከተሞችን ምቹና ዉብ ለማድረግ ደረጃዉን የጠበቀ ግንባታና የለማ የከተማ መሬት አቅርቦት፣ የኢንዱስትሪ መስፋፋትና ሥራ ዕድል ከፍተኛ
ኢንስቲትዩት መሬትን በቁጠባ ለመጠቀም የሚያስችል የቤቶች ልማት ይቀንሳል፣የመኖሪያ ቤት እጥረት ይባባሳል፣
እንዲኖር፣ ወቅታዊ የአሰራርና የአመራር አቅጣጫ፣
የከተሞችን መሬት በቁጠባ ለመጠቀምና
ጥራቱን የጠበቀና አሳታፊ የከተማ ፕላን ዝግጅት፣ የከተሞች ፕላን አፈጻጸም ግምገማ፣ ዕድገታቸዉን በትክክል ለመምራት ችግር
ይፈጠራል፣

11

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ. ተገልጋዮች/ባለ ሂደቱ ከተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከሂደቱ የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት በከሂደቱ የተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ
ቁ ድርሻ አካላት የሚፈልጋቸዉ ባህርያት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድሩባቸዉ አካላት በዘርፉ ላይ
ጉዳዮች የሚኖረዉ ተጽዕኖ ደረጃ/

20 የእምነት ተቋማት በዘርፉ ልማት ላይ ያላቸዉ ተሳትፎና አጋርነት እንዲጠናከር፣ ለእምነት ተቋማት መገንቢያ ቦታ ጥያቄ ፍትሃዊና ቀልጣፋ አገልግሎት፣ በሥነ-ምግባርና በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ አሉታዊ መካከለኛ
ተጽዕኖ ያሳድራል፣
የዕምነት መቻቻል፣ በተለያዩ የልማት ሥራዎችና የዉይይት መድረኮች ላይ ተሳታፊ መሆን፣
በሰላምና መረጋጋት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል፣
በሥነ-ምግባር የታነፀ ዜጋ ማፍራት፣ መልካም አስተዳደር የሰፈነበት አሰራር፣

21 ሌሎች ተቋማት የጋራ ልማትና ዕድገት፣ የዘርፉ ትብብር መስኮች በግልፅ ተለይተዉ የተጠናከረ የትብብርና ልማት መስክ እንዲኖር፣ በጋራጥቅም ላይ የተመሰረቱ ልማቶች መካከለኛ
ይደናቀፋሉ፣
በዘርፉ የልምድ፣ የዕዉቀትና ሙያዊ ቴክኒካል እገዛ ማገኘት፣
ሚዛናዊ የሆነ ልማትና ዕድገት እይኖርም-በዚህም
የልማት ጥቅም ግጭቶች ይከሰታሉ፣

12

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


1.1.3 በዘርፉ የተለዩ ዋና የተገልጋይ/ የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና

ተ.ቁ ተገልጋዮች/ባለ ድርሻ ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከመምሪያዉ የአገልግሎቱ/ ምርቱ ባህርያት ግንኙነት የተቋሙ ገጽታ
አካላት የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጥራት አገልግሎቱን ለአገልግቱ
ጠቀሜታ ለማግኘት የሚከፈል ዋጋ
የሚወስደዉ ጊዜ

1 ኢንቨስተሮች/ባለሀብች፤ የኢንዱስትሪዉን አቅም ማሳደግ፣/የንግድ ልማት አገልግሎት፣ ኢንዱስትሪውንለማስፋፋትናለማጠናከ በምርትና አገልገሎት በሚፈለግበት ጊዜ ነጻ ወይም ቀጣይነት ያለዉ ብቁና ተወዳዳሪ የልማት ሀይል
የስራ አመራርና የሙያ ስልጠና ፣ የክህሎትና የልምድ ልዉዉጥ/ ር/አቅምን ለማሳደግ/ ተወዳዳሪ መሆን ተመጣጣኝ የሚፈጥር
ሥራ ተቋራጮች፤
ለኢንዱስትሪዉና ለከተማ ልማትግብአትበቂአቅርቦ እንዲኖር የኢንዱስትሪዎችን ዘላቂነት በሚፈለገዉ ስታንዳርድ በሚፈለግበት ጊዜ ተመጣጣኝ ግልጸኝነት ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
አማካሪ ድርጅቶች፣ ምቹሁኔታ መፍጠር፣/በመሬት በመሰረተ ልማት፣ በብድር፣ ለማረጋገጥና ከተማ ልማትን አሰራርን የተከተለ
የጥቃ/አነስ/ኢን/ሥ፣ የኢንዱስትሪ ጥሬ ዕቃ ወዘተ/ ለማፋጠን
አንቀሳቃሾች፣ የልማት
የከተማ መሬት አስተዳደርና ፕላን አፈጻጸም፣ ጽዳትና መሬትን በቁጠባና ህጋዊና ፍትሃዊ በተቀመጠው ፕላን በሚፈለግበት ጊዜ ተጠቃሚዎችን ›› ›› ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
ማህበራት ውበትሥራዎች በሆነ መንገድ በፕላን ለማልማት መሰረት ያገናዘበ

የዲዛይንና ግንባታ ጥራት ማስጠበቅ፣ የጥራትደረጃቸዉየተረጋገጠ በህንጻ ኮድ ህግ ደንበኛዉ በሚፈልገዉ ነጻ ወይም ›› ›› ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
ዉብ፣ ለሥራ ምቹና ካባቢን ጊዜ ተመጣጣኝ
ያገናዘበ እንዲሆን
የከተማ አደረጃጀትና ደረጃ ፣ሽግግርና የሰዉ ኃይል አስተዳደር በከተሞች ዘላቂ ልማትንና ደንበኛዉ በሚፈልገዉ በየጊዜዉ ነጻ ›› ›› ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
ሥራዎች መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ፣ የጥራት ደረጃ

ቤቶችን ማስተላለፍና ማስተዳደር፣ የ ቤት አቅረቦት እጥረትን ደንበኛዉበሚፈልገዉ ደንበኛዉ በሚፈልገዉ የተጠቃሚዎችንአ ›› ›› ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
ለመቀነስ፣ የጥራት ደረጃ ጊዜ ቅምያገናዘበ

ባለሃብትን መሳብና መደገፍ፣ ኢንቨስትመንትን ለማስፋፋት በተቀመጠው ደንበኛዉ በሚፈልገዉ ነጻ እና ተመጣጣኝ ›› ›› ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
ስታንዳርድ ጊዜ
ግልጽ የህግ ማዕቀፎችና ማበረታቻዎች ለግልጸኝነትና ለተነሳሽነት ተቀባይነታ ያለዉ በሚፈለግበት ጊዜ በነጻ ›› ›› ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
አሰራር
ቀልጣፋና ዉጤታማ አገልግሎት የደንበኛ እርካታ በተቀመጠው በተቀመጠው በነጻ ወይም ቀጣይነት ያለዉ አመኔታ እና ዕርካታ
ስታንዳርድ ስታንዳርድ ተመጣጣኝ

መረጃዎች አገልግሎት የደንበኞችን የመረጃ ፍላጎት ተአማኒና ሙሉ በሚፈለግበት ጊዜ ነጻ ቀጣይነት ተጠያቂነትና ግልጸኝነት የሰፈነበት
በማሟላት ተጠቃሚ እንዲሆኑ፣
ያለዉ

13

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ.ቁ ተገልጋዮች/ባለ ድርሻ ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከመምሪያዉ የአገልግሎቱ/ ምርቱ ባህርያት ግንኙነት የተቋሙ ገጽታ
አካላት የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጥራት አገልግሎቱን ለአገልግቱ
ጠቀሜታ ለማግኘት የሚከፈል ዋጋ
የሚወስደዉ ጊዜ

ተከታታይ ድጋፍ ክትትልና ግምገማ፣ የደንበኞችን አቅም ለማሳደግና በተቀመጠዉ በተቀመጠው ጊዜ በነጻ ወይም መተማመን፣ ተጠያቂነትና አገልጋይነት የሰፈነበት
የሥራ ጥራትን ለማስጠበቅ ሥታንዳርድ መሰረት ተመጣጣኝ መደጋገፍ
የሰፈነበትና
ቀጣይነት ያለዉ

2 የዞኑ ህዝብ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ኢኮኖሚና ማህበራዊ እድገትን ተወዳዳሪና ዉጤታማ ተከታታይነት ያለዉ ነጻ ወይም የአመራር ብቃት፣ ተጠያቂነትና
ለማፋጠን የሆነ ልማት በተመጣጣኝ አሳታፊ፣በየደረጃ ግልጸኝነት የሰፈነበት
ህብረተሰቡን በማሳተፍ ተጠቃሚ ያደረገና ቀጣይነት ያለዉ ዉ ተጠቃሚ
የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ዕድገት እንዲኖር፣ ያደረገና ቀጣይነት
ያለዉ
የዘርፉን እድገትናልማት የሚያሳይ
ወቅታዊናተአማኒነትያለውየአፈፃፀምመረጃ፣

ልማቱን በማፋጠን ሥራአጥነትና ድህነትእንዲቀንስ፣ ድህነትንና ስራ አጥነትን በመቀነስ ዘላቂነት ያለዉና የተሻለ ወቅታዊ በነጻ ወይም ቀጣይነት ተጠያቂነትና ግልጸኝነት
የኑሮ ደረጃን ማሻሻል ገቢ የሚያስገኝ በተመጣጣኝ
ያለዉ የሰፈነበት

ምቹ፣ግልጽፍትሐዊ፣ ወጭ ቆጣቢናቀልጣፋ የሆነ አገልግሎት የደንበኛ እርካታ በተቀመጠው በተቀመጠው በነጻ ወይም ቀጣይነት አመኔታ እና ዕርካታ
ስታንዳርድ ስታንዳርድ ተመጣጣኝ
ያለዉ

3 ትምህርት መምሪያና የጋራዕቅድማዘጋጀት/ቅንጅታዊአሠራርንና ልምድ ዘርፉ የሚፈልገዉን ብቃት ያለዉ በሚፈለገዉ የጥራት በወቅቱ በነጻ የተቀናጀና የጋራ አሰራር
የትምህርት ተቋማት፤ ልውውጥእንዲጠናከር፣ የሰዉ ሀይልና ቴክኖሎጅ ደረጃ፣ ቀጣይነት ያለዉ
ለማቅረብ እንዲችሉ፣
የጥናት፣ የምርምር፣የቴክኖሎጂና የስልጠናፍላጎትንማሣወቅ፡

የአካባቢእምቅሐብቶችንበመለየትለጥናትናምርምርየሚያግዝመረጃ
መስጠት፣

በዘርፉ የሚታዩ የሙያ ክፍተቶች መረጃ፣

14

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ.ቁ ተገልጋዮች/ባለ ድርሻ ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከመምሪያዉ የአገልግሎቱ/ ምርቱ ባህርያት ግንኙነት የተቋሙ ገጽታ
አካላት የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጥራት አገልግሎቱን ለአገልግቱ
ጠቀሜታ ለማግኘት የሚከፈል ዋጋ
የሚወስደዉ ጊዜ

4 ግብርናመምሪያ ለግብርናልማትየሚያገለግሉየኢንዱስትሪ ዉጤቶችን ማምረት፣ ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ በሚፈለገዉ የጥራት በወቅቱ በነጻ የተቀናጀና የጋራ አሰራር
ማስተዋወቅ፣ ማሰራጨትና በግብዓትነት እንዲጠቀሙ ማስቻል፣ የሚደረገዉ ሽግግር ለማፋጠን ደረጃ፣ ቀጣይነት ያለዉ

የግብርናምርትንበግብአትነትየሚጠቀሙኢንዱስትሪዎችን
ለማስፋፋትልዩትኩረትእንዲሰጥና ምቹሁኔታዎች እንዲፈጠሩ /
አግሮፕሮሰሲንግ/፡፡

ለኢንዱስትሪና ግብርና ትስስር እንዲሁም የግብርና


ኢንቨስትመንት ወቅታዊ መረጃዎች፣

በገጠር የሚፈጠረዉን የኢኮኖሚ ዕድገት ሊሸከም የሚችል


የከተማ ልማት፣

5 መሠረተልማትአቅራቢተቋ የመሠረተልማት እቅድ ፣ ፍላጎትናለዝርጋታውየሚሆኑመረጃዎችን ፈጣንና ቀልጣፋ የመሰረተ ልማት በሚፈለገዉ የጥራት በወቅቱ በነጻ ወይም የተቀናጀና የጋራ አሰራር
ማት/ቴሌ፣ ውህ፣ገጠር መስጠት፣ አገልግሎት እንዲኖር ደረጃ፣ በተመጣጣኝ ዋጋ ቀጣይነት ያለዉ
መንገድ፣መብራት ሀይል፣/
በመሠረተልማትዙሪያብልሽትሲያጋጥምመረጃበወቅቱማድረስ፣

ህብረተሰቡን በሰፊዉ በማሳተፍ የመሠረተልማቶች ጥበቃና


እንክብካቤ፣

በመሰረተ-ልማት ላይ ተቀናጅቶመሥራት፣

6 የገንዘብተቋማት የዘርፉንየልማትዕቅድየብድር ፍላጎት መለየት፣ የዘርፉ ልማት እንቅስቃሴ በተቀመጠ ሥታንዳርድ በወቅቱ በነጻ የተቀናጀና ታአማኒነት ያለዉ
/ባንኮች፣ኢንሹራንስ፣ ዉጤታማና ቀልጣፋ በሆነ የብድር መሰረት ቀጣይነት ያለዉ
ቅንጅታዊአሠራርንና የመረጃልውውጥንማጠናከር፤ አገልግሎት እንዲታገዝ ለማድረግ፣
ማይካሮ ፋይናንስ
የተሠራጨብድርበአግባቡሥራላይእንዲውልናእንዲመለስድጋፍማ
ድረግ፣

በዘርፉልማትለተሠማሩተቋማትየብድርአጠቃቀምናአመላለስላይግ
ንዛቤእንዲያገኙድጋፍና ክትትል ማድረግ፣

ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባ የኢንዱስትሪ ሴክተሮች በመለየት


መረጃ መስጠት፣

15

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ.ቁ ተገልጋዮች/ባለ ድርሻ ተገልጋዮች/ ባለ ድርሻ አካላት ከመምሪያዉ የአገልግሎቱ/ ምርቱ ባህርያት ግንኙነት የተቋሙ ገጽታ
አካላት የሚፈልጉት ምርት/ አገልግሎት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጥራት አገልግሎቱን ለአገልግቱ
ጠቀሜታ ለማግኘት የሚከፈል ዋጋ
የሚወስደዉ ጊዜ

8 አካባቢጥበቃ፣መሬትአስተዳ ወቅታዊ የሆነ የፕሮጀክቶችና የመሬት ፍላጎት መረጃዎችን ከአካባቢ ጋር በሚፈለገዉ በወቅቱ በነጻ የተቀናጀና ቅንጅታዊና ቀጣይነት ያለዉ አሰራር
ደርናአጠቃቀምመምሪያ ማስተላለፍ የሚስማማ/environmental ቀጣይነት ያለዉ
የጥራት ደረጃ፣
Friendship/ ያለዉ የገጠር
የተሰጠ መሬት ለታለመለት ዓላማና በተያዘለት ጊዜ ገደብ ዉስጥ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት
ጥቅም ላይ እንዲዉል እንዲስፋፋ

ፕሮጀክቶች ከአካባቢ ጥበቃ መርህ ጋር የተጣጣሙና የማይፃረር


እንዲሆን

ጠንካራ ቅንጅታዊ አሰራር እንዲኖርና እንዲፈጠር

9 መንግስታዊያልሆኑድርጅቶ በዘርፉ ልማት በቅንጅት ሊያሠራየሚችል ተስማሚ የዘርፉን ልማት ለመደገፍ፣ በሚፈለገዉ የጥራት በወቅቱ በነጻ በመተባበርና ተጠያቂነትና ግልጸኝነት
ች የአሰራርሥርዓት፣ ደረጃ፣ በመደጋገፍ ላይ
የተመሰረተ የሰፈነበት አሰራር
ቀልጣፋናየተደራጀየመረጃልውውጥእንዲኖር፣

የሚያደርጓቸዉ የፕሮጀክትድጋፎችውጤታማእንዲሆኑ፣

በዘርፉ ልማት ላይ ዉጤታማና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ


የሚያደርጉ ፕሮጀክቶች እንዲቀርቡ፣

10 ሌሎች ተቋማት የዘርፉ ትብብር መስኮች በግልፅ ተለይተዉ የተጠናከረ ለጋራ ልማት ዕድገት፣ በሚፈለገዉ የጥራት በወቅቱ በነጻ በመተባበርና ቅንጅታዊና ቀጣይነት ያለዉ አሰራር
የትብብርና ልማት መስክ እንዲኖር፣ ደረጃ፣ በመደጋገፍ ላይ
የተመሰረተ
በዘርፉ የልምድ፣ የዕዉቀትና ሙያዊ ቴክኒካል እገዛ ማገኘት፣

11 የእምነት ተቋማት ለእምነት ተቋማት መገንቢያ ቦታ ጥያቄ ፍትሃዊና ቀልጣፋ በዘርፉ ልማት ላይ ተሳታፊ በሚፈለገዉ የጥራት በወቅቱ በነጻ በመተባበርና ታአማኒነት ያለዉ አሰራር
አገልግሎት፣ ለመሆን፣ ደረጃ፣ በመደጋገፍ ላይ
የተመሰረተ
በተለያዩ የልማት ሥራዎችና የዉይይት መድረኮች ላይ ተሳታፊ
መሆን፣

መልካም አስተዳደር የሰፈነበት አሰራር፣

16

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


1.2 የዘርፉውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ዳሰሳ (SWOT Analysis)

1.2.1 የሂደቱ ጥንካሬና ድክመት ትንተና


ቁ የጥንካሬና ድክመት ማሳያዎች ጥንካሬ ድክመት

የአሰራርሂደትና ሥርዓቶች  የጥቃቅን እና አነሰተኛ ሰትራቴጅ መነደፉ እና የነበረው የአደረጃጀት ችግር መፈታቱ
 የአንድ ማዕከል አገልግሎትመስጠትየሚያስችልአደረጃጀት የመፍጠር ሥራ መጀመሩ፣
 የውጤት ተኮር ስርአት መዘርጋቱ ስራን ቆጥሮ ለመስራት ጅምሮች መታየታቸው  መልካም ተሞክሮዎችን በተደራጀ መልኩ ቀምሮ ለሌሎች በግብዓትነት
 በጥቃቅንና አነስተኛ ንግድ ስራዎችና ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ሰፊ የስራ እድል እየተፈጠረ በሚያገለግል መልኩ አለማስፋት፣
መሆኑ፡  መደበኛ ሥራዎችን በጥራት አለማከናወን፣በአግባቡ አለመከታተል
 የዞኑን ሃብት አማራጮቾች ለማሰተዋወቅ ጥረት መደረጉ፡- አለመደገፍና በየጊዜው ገምግሞ አቅጣጫዎችን አለማስቀመጥ፣
 ለኢንቨስትመንት ቦታ ወስደው አጥረው ባስቀመጡ ባለሃብቶች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩ  የመረጃ አያያዝ ሥርዓት አጠቃቀም ደካማ መሆን/ጥራት፣ወቅታዊነት/
 መሬት እና ከመሬት ጋር የተያያዙ ችግሮችን ለመለየት ጥረት መደረጉ፤  ቅንጅታዊ አሰራር አለመኖር፣
 መሬትና መሬት ነክ ሃብቶችን ቆጥሮ ለማወቅ ዘመናዊና ባህላዊ የመረጃ ሥርዓትና መሬት ቆጠራ  ህብረተሰቡን በዘርፉ ሥራዎች በሰፊዉ አለማሳተፍ፣
ሥራዎች መጀመራቸዉ፤

የአገልግሎት አሰጣጥ  ተጠቃሚው በሚሰጠው አገልግሎት ሀሳብ መስጠት መጀመሩ፣


 የተለያዩ መድረኮችንና ሚዲያዎችን በመጠቀም የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የህዝብ
 ለደንበኞች እየተሰጠ ያለዉ አገልግሎት በሚፈለገው ደረጃ እርካታን
መድረኮች መዘጋጀታቸው
 ሠራተኛው በ 1 ለ 5 እና በልማት ሰራዊት ቡድን በየዕለቱና በየሣምንቱ በሚያደርጋቸው አለማምጣቱ፣
ውይይቶች የአገልግሎት አሰጣጡ እየተሸሻለ መምጣቱ፤

17

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተ የጥንካሬና
ድክመት ጥንካሬ ድክመት
ማሳያዎች

 በተዘረጋው አደረጃጀት የተሟላ የሰው ኃይል አለመኖር፣


 የፈጻሚዉን የመፈጸም አቅም ክፍተቶች ለመሙላት የአጫጭርና የረጅም ጊዜ ስልጠናዎች
 የዘርፉ የሰው ኃይል ልማት በዕቅድ የሚመራና በፍላጎት ላይ ያልተመሰረተ መሆኑ፣
መሰጠታቸዉ፣
የሰው ሀይል  ሠራተኛው የውሳኔ ሰጭነት ሚና እንዲኖረው Empowerment/፣አለመደረጉና የባለቤትነት
ስሜት እየቀዘቀዘ መምጠቱ፣
ልማት  ፈጻሚው ከኪራይ ሰብሳቢነት አመካከትና ተግባር የጸዳ እንዲሆን ተከታታይነት ያለው ስልጠና
 የሰው ኃይል መቀያየርና ፍልሰት /Turn over/ በስፋት መኖሩ፣
መሰጠት መጀመሩ
 ፈጻሚዉ የአመለካከት፣ የእውቀትና የክህሎት ችግር ያለበት መሆኑ፣
 ከፈጻሚዎች ውስጥ ግንባር ቀደሞችን በመለየት እየደገፉ በማብቃት ቀሪውን ፈጻሚ አቅም
ለማጎልበት የሚደረገው ጥረት አናሳ መሆን

 ተተኪ አመራርና ግንባር ቀደም ሃይል ለማፍራት ጥረት እየተደረገ መሆኑ፣  አመራሩ አዳዲስ አሰራሮችን ተቀብሎ ወደ ተግባር ለመለወጥ ያለው ቁርጠኝነት አናሳ መሆን፣
 አመራሩ የኪራይ ሰብሳቢነት ፖለቲካል ኢኮኖሚን ለመታግል የሚያሰችለው አቅም ለመፍጠር  አመራሩ ሃላፊነትና ተግባሩን ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች ላይ አለማተኮርና ሥራዎችን በዕቅድ
የአመራር መምራት አለመቻል፣- በስብሰባዎችና በደራሽ ሥራዎች መጠመድ፣
ብቃት የሚያስችል ተከታታይ ግምገማዊ ስልጠና በመስጠት አቅሙን ለማሳደግ ጥረት መደረጉ  የሠራተኛዉን የአፈጻጸም ክፍተት በመለየት አቅሙን አለማሳደግና በአፈጻጸም ተወዳዳሪ
 አመራሩ ወደ ህዝቡ ዘልቆ በመግባት ተከታታይነት ያላቸውን የህዝብ ኮንፈረንሶችን ማካሄድ አለማድረግ፣
 በአመራሩና በሰራተኛው መካከል የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠር የሚያስችሉና ወደ መግባባት
መቻሉ የሚያመጡ መድረኮችን በቋሚነት አለማዘጋጀት፣
 ዘርፉን ለማጠናከር ከመንግስት በጀት በተጨማሪ የፋይናንስ አቅምን ለማሳደግ ሌሎች
የፋይናንስ የፋይናንስ ምንጮችን አለማየትና አለማፈላለግ፣
 የበጀት እጥረትን ግንዛቤ ዉስጥ በማስገባት ተግባራትን እንደ አስፈላጊነታቸዉ
 የግዥ አሰራሩ በዕቅድ አለመመራት፣ ቀልጣፋ አለመሆኑና የተጠየቁ እቃዎች ግዥም
አቅም
በቅደም ተከተል ለማከናወን ጥረት እየተደረገ መሆኑ፣ ጥራታቸውን አለመጠበቅ፣
 ፍትሃዊ የሆነ የበጀት ምደባ በከተሞችና በቀበሌዎች እንዲሁም በወረዳዎችና ማዘጋጃ ቤቶች
መካከል አለመኖር፣
 የማስተግበሪያ መሣሪያዎችና ፋሲሊቲዎች እጥረት መኖርና ክፍተት ለይቶ እንዲሟላ
 ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በገበያ ውስጥ መኖር፤ አለማገዝ፣
ፋሲሊቲዎች
 የሚቀርቡ የማስተግበሪያ መሣሪያዎች የጥራት ደረጃ ዝቅተኛነትና በተፈለገው ወቅት
ያለመቅረብ፣
 ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን የመግዛትና የመጠቀም አቅም ውስንነት፣
ተቋማዊ ባህል  የሥራ ሰዓትን በአግባቡ ያለመጠቀም ባህል እየተለመደ መምጣት፣
 በሰራተኛው መካከል ተግባብቶ የመሥራት ባህል እየተሻሻለ መምጣት፣  አዳዲስ ፈጠራዎችን የማመንጨትና በራስ ተነሳሽነት የመፈፀም ባህል ውስንነት መኖር፣
 በተቋሙ ዉስጥ የተለያዩ ማህበራዊ አደረጃጀቶች መኖራቸዉ/ የመረዳጃና የቁጠባ ወ.ዘ.ተ/  ተቆራርጦ የመሥራት ባህል አለመዳበር፣
 የጠባቂነት ባህል መኖር፣

18

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


1.4.2 የኢንቭስትመንት ውጫዊ ሁኔታዎች /መልካም አጋጣሚና ሥጋት/ ትንተና (SWOT Analysis)

ተ ሁኔታዎች መልካም አጋጣሚ ስጋቶች

ፖለቲካዊና ሕጋዊ ሁኔታዎች  ልማትና መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ እየተወሰዱ ያሉ


ማሻሻያዎችና ለውጦች መኖራቸዉ፣
 መንግስት ለኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ዘርፉ ትኩረት መስጠቱ፣  በዞኑ ውስጥ ባሉ አጎራባች ወረዳዎች አልፎ አልፎ የሚከሰቱ የድንበር ግጭቶች መኖር፤
 ህብረተሰቡ በ 1 ለ 5 እና በልማት ሠራዊት ቡድን በመደራጀት  የከተሞችን ልማት በበቂ ሁኔታ በመደገፍ ወደተፈለገው ደረጃ እንዲደርስ በቂ ቁርጠኝነት አለመኖር
የከተሞችን የልማት ዕቅዶች ከማጽደው እስከ ተሳታፊነት
የሚያደርገው አስተዋጽኦ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገብ መቻሉ፤
 የዘርፉ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች የተለያዩ የህግ ማዕቀፎች
መዘጋጀታቸዉና የህብረተሰቡ ግንባዜ እያደገ መምጣት፡፡ ያልተማከለ
አስተዳደር ሥርዓት መዘርጋቱ፣
 የኢኮኖሚ ልማቱን ለማፋጠን የሚያስችሉ መሠረተ ልማቶች
መስፋፋት /መንገድ፣ ቴሌ፣ መብራት፣/፡፡
 ደረጃቸውን ያልጠበቁና በህገ-ወጥ መንገድ የሚገቡ ምርቶች የአገር ውስጥ ምርቶች ላይ ተፅዕኖ
 በአለም አቀፍ ደረጃ የግብርና ምርት ዉጤቶች ዋጋ እየጨመረ
ማሳደር (ምሳሌ የአግሮ ፕሮሰሲንግ ምርቶች)
መምጣት አግሮፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪዎች እንዲስፋፉ የሚያስችል
ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ምቹ ሁኔታ መኖሩ፡  በዘርፉ እያደገ ካለው የህብረተሰብ የልማት ፍላጎት ጋር የተጣጣመ የፋይናንስ አቅርቦት አለመኖር
/የመንግስት ገቢ ከሕዝቡ የልማት ጥያቄና ፍላገት ጋር አለመጣጣም/፡፡
 ሰፊ የሰው ኃይል ፣ጉልበት፣ መሬትና ውሃ መኖር፡፡
 በግሎባላይዜሽን ምክንያት እየተፈጠረ ባለው ጠንካራ ውድድር የአገር ዉስጥ የኢንዱስትሪ ምርቶች
 አገሪቱ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገበች መሆኑየኢንቨስትመንት
ጥራት ማነስና ህብረተሰቡ ለምርቶቹ ያለዉ አመለካከት አናሳ መሆን፤
ማበረታቻዎች መፈቀዳቸዉ ለግል ባለሃብቶች ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ፣
 የብር ምንዛሬ ተመን በየጊዜው እቀነሰ መምጣት ከዉጭ በሚገቡ የኢንዱስትሪ ምርቶች ላይ ሊኖረዉ
 በዞኑ ለኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪ ልማት የሚውል ጥሬ ሀብት
የሚችለዉ ጫና፣
በስፋት መኖር፣
 በየጊዜው በመጨመር ላይ ያለው የዋጋ ንረት

 የከፍተኛ ትምህርትና ማህበራዊ አገልግሎት ተቋማትና ሽፋን  የማህበራዊ ችግሮች መስፋፋት /ጫት ቤቶች፣ ቪዲዮ ቤቶች ወዘተ/ መስፋፋት፣
መስፋፋት /የትምህርት፣ የጤና/፣  የጥገኝነት አመለካከት እየሰፋ መሄድ፣
ማህበራዊ ሁኔታዎች  ምቹ ማህበራዊ ፖሊሲዎች መኖር፣  ሕጋዊነትን ለማስፈን ለሚደረጉ ጥረቶች ማህበረሰቡ የራሱን ድርሻ ከመወጣት ይልቅ ለመንግስት
መተውና ሁሉንም ነገር መንግስት ያድርግልን የሚል አመለካከት መስፋፋት፣
 የስራ አጥ ቁጥር እየጨመረ መምጣቱና የገጠር -ከተማ ፍልሰት መጨመር፣

 አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች በሠፊው በገበያ ላይ መኖር፣  የሚገዙ ቴክኖሎጅዎች ጥቅም ላይ ሳይውሉ ጊዜያቸው ማለፍና ፈጥነው ከገበያ ውጭ
ቴክኖሎጂያዊ ሁኔታዎች (Obsolete) መሆን፣
 በገበያ ላይ ያሉ ቴክኖሎጂዎች ተለዋዋጭነትና የጥራት ችግር፣
ሌሎች አካባቢያዊ ሁኔታዎች  የአካባቢ ብክለትን ለመከታተል የሚያስችል አደረጃጀት  የተፈጥሮ ሀብቶች መመናመን፣
መፈጠሩናየአካባቢ እንክብካቤ ልዩ ትኩረት እያገኘ መምጣት  የአየር መዛባት፣
 በዞኑ ሰፊ የተፈጥሮ የሀብት መኖሩ /ለአግሮ ፕሮሰሲንግ ግብዓት ሠፊ
የግብርና ልማት፣
 ምቹና የተለያዩ አግሮ ክላይማቲክ ዞን

19

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


1.2.3 አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች

ከላይ በዝርዝር ከቀረበዉ የሂደቱ ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ትንታኔ ዉስጥ ለተሙ ተልዕኮ መሳካትና ዉጤታማነት አስቻይና ፈታኝ የሆኑ ሁኔታዎችና በስራ
እንቅስቃሴዉ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ ዋና ዋና ውስጣዊና ውጫዊ ገቺ ሁኔታዎች ከዚህ እንደሚከተልው በሠንጠረ ቀርቧል፡፡

አስቻይ ሁኔታዎች / enablers/ ፈታኝ ሁኔታዎች /Pains/

.የአገሪቱ የፖለቲካ ሁኔታ የዲሞክራሲ፣ የሰላምና መልካም የለዉጥ አቅጣጫዎችን በቀጣይነትና በተሟላ ሁኔታ አለመተግበርና ዉጤታማነቱንም አለመለካት፣
አስተዳደር ሁኔታ እየተሻሻለ የመጣ መሆን
የኢንዱስትሪው አለመስፋፋትና የማምረት አቅማቸው ዝቅተኛ መሆንና የኢንተርፕራይዞችና
.ሕብረተሰቡን በየደረጃዉ ተጠቃሚ ሊያደርጉ የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች የዘላቂነት ችግር፣
ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጅዎችና አሰራሮች መኖር
የግንባታና መሰረተ ልማት ሥራዎች ጥራት ችግር
.ልማቱን ለማፋጠን የሚያስችሉ መሰረተ ልማቶች ዝርጋታ በከተማ መሬት ዝግጅት፣ አቅርቦት፣ መረጃ አያያዝና አስተዳደር ዙሪያ ውስብስብ ችግሮች መኖር
እየተስፋፋ መምጣትና የገበያ ሁኔታ መመቻቸት
በአመራሩና በፈጻሚዉ የአመለካከት፣ የክህሎት፣ የጠባቂነት፣ የተጠያቂነት ዉስንነትና የኪራይ
.ሰፊ መሬት፣ ዉሀና የሰዉ ሀይል መኖር ሰብሳቢነት አመለካከት መኖር ፣

.በ 1 ለ 5 የልማት ሠራዊትና በልማት ቡድን በመደራጀቱ በመጠን በጥራትና በዋጋ ተወዳዳሪ የሆነ ምርትና አገልግሎት አለመቅረብ
የህብረተሰቡ የስራ ባህል እያደገ መምጣት
መረጃን በዘመናዊ መልክ አደራጅቶ አለመያዝና በአግባቡ ለተጠቃሚ አለማድረስ
.አዳዲስ ቴክኖሎጅዎች ገበያ ላይ መኖርና የመጠቀም ልምድ
የሰዉ ሀይል ልማት በእቅድ አለመመራት፣ የመፈጸም ብቃቱን በዉጤት አለመለካትና የማበረታቻ
እያደገ መመጣት
ስርዓት አለመዘርጋት
.ምቹና የተለያየ አግሮ ክላይማቲክ ዞን መኖር የበጀት ዕጥረትና የአጠቃቀም ዉስንነት
.በ 1 ለ 5 እና በልማት ቡድን በሚደረጉ መመማሮች ከሚመለከታቸውና ከአጋር አካላት ጋር ያለዉ ተቋማዊ ግንኙነትና ቅንጅታዊ አሰራር ዝቅተኛ መሆን
የሰራተኛዉ የአገልጋይነትና የዉሳኔ ሰጭነት ባህል እየዳበረ ድህነትና ሥራ አጥነት
መምጣት
ለኢንዱስትሪና ግንባታ ሥራዎች ተፈላጊ የሆኑ ግብዓቶች በበቂ መጠን፣ በጥራት በተመጣጣኝ ዋጋና
.ተቋሙን ለማብቃት የሚደረግ ጥረት መኖር በወቅቱ ያለመቅረብ

.የዞኑየሀብትመሠረቶችናየልማት ቀጣናዎች መለየታቸው ጥራቱን የጠበቀ የቴክኖሎጅ አቅርቦትና አጠቃቀም እጥረትና አዳዲስ አሰራርና ፈጠራዎችን
የማመንጨት ዉስንነት መኖር፣
.በኢንዱስትሪዉና በከተማ ልማትዘርፉ አበረታች የስራ እድል
እየተፈጠረ መሆኑ፡ የኤች አይቪ ወባና ሌሎች ተዛማጅ ችግሮች፣

የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ዉስንነት፣

የአካባቢ ልማትና ጥበቃ ዉስንነትና አካባቢ ብክለት ችግር

1.2.4 ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች /strategic issue/

20

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ከላይ በዝርዝር በተደረገዉ ሃገራዊ የፖሊሲና ስትራቴጅ፣የተገልጋዮች ፍላጎት ትንተና እንዲሁም ከተለያዩ አስቻይና ፈታኝ ሁኔታዎች በመነሳት ትኩረት የሚሹ
ስትራቴጅዊ ጉዳዮችን መለየት በቀጣይ ስትራቴጅዊ የትኩረት መስኮችንና ዉጤቶችን የማስቀመጥ ሒደት የዳሰሳዉን ግኝት መሰረት ያደረገ እንዲሆን ስለሚያስችል
የዘርፉ መሠረታዊ ጉዳዮች (strategic issue/) የሚከተሉት ናቸው፡፡ እነዚህም፡-

 ከመምሪያው እስከ ታችኛው አደረጃጀት ድረስ ያለውን ፈጻሚ ኃይል በ 1 ለ 5 እና በልማት ቡድን አደረጃጀቶች ላይ ተከታታይነት ያለው ውይይትና ሥርፀት
ያለመፍጠር ችግር፤

 በአስፈፃሚው፣ በፈጻሚውና በህብረተሰቡ ዘንድ የማስፈጸም ፣ የመፈፀምአቅምናየመልካምአስተዳደርችግርመኖር /የግብዓት፣የአመለካከት፣ የእውቀት፣


የክህሎትና የልምድ ችግር መኖር/

 በዞኑ የኢንቨስመንት ፕሮጀክቶች ብዛት፣ ዓይነትና የካፒታል መጠን እንዲሁም ወደ ግንባታና ማምረት/አገልግሎት መስጠት ደረጃ የተሸጋገሩ ፕሮጀክቶች ብዛት
ዝቅተኛ መሆን፣

 የዘመናዊ ቴክኖሎጂና የተደራጀ የመረጃ አገልግሎት አቅርቦትና አጠቃቀም አለመኖር፣

 ፈጻሚና በአጋር አካላት መካከል ግልጽና ተጠያቂነት ያለበት ቅንጅታዊ አሰራር አለመኖር፣

 የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥና የኤች. አይ.ቪ ኤድስ ጉዳትን ወይም ተጽዕኖን ለመቀነስ ትኩረት ሰጥቶ አለመስራት፣

1.3 የተቋሙ ተልዕኮና ራዕይ

ተልዕኮ፡-

ኢንቨስትመንትና ኢንዳስትሪን በማስፋፋት ዘላቂናየተቀናጀ ልማትና መልካምአስተዳደርን በማፋጠን ሰፊየሥራእድል እንዲፈጠር፣ የውጭ ምንዛሬ እንዲያድግ
የኢንዱስትሪው ድርሻ በዞኑ ኢኮኖሚ የላቀ እንዲሆን በማድረግ የህዝቦችን እኩል ተጠቃሚነት ማረጋገጥ

ራዕይ 2005፡-

“ የደ/ማ/ከ/አስተዳደር ኢኮኖሚ በኢንዱስትሪ የሚመራና ከተሞቹም ለመኖሪያና ለሥራ ምቹ ሆነው ማየት ”


1.4 የተቋሙ እሴቶችና የአሠራር መርሆዎች

ዕሴቶች/Values/

 ልማታዊ ለሆነ የአገር ውስጥ ባለሀብት ቅድሚያ እንሰጣለን፤

 የአካባቢ እምቅ ሀብትን ትኩረት ባደረገ የኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ላይ ተግተንእንሰራለን፤

 ለአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትርናለኤክስፖርት ምርት ቅድሚያ እንሰጣለን፤

 በአመለካከት፤በክህሎት፤በዕውቀትና በአሠራር የዳበረ የልማት ሠራዊት እንገነባለን፤

 ለአካባቢ ልማትና ጥበቃ ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን፣

 የተቀናጀና ዘላቂ የኢንዱስትሪ ልማት እውን ለማድረግ ጠንክረን እንሰራለን፤

 በከተሞች ልማትና መልካም አስተዳደርእንዲረጋገጥትኩረት ሰጥተን እንሰራለን፣

የአሠራር መርሆዎች

 የዜጎች አመኔታና ዕርካታ የዉጤታችን መለኪያ ነዉ ፣


 የአገልግሎት አሰጣጥን ፍትሃዊ ቀልጣፋና ዉጤታማ እናደርጋለን፣

 ህብረተሰቡን በልማት ቡድን በማደራጀት በሁሉም የልማት መስኮች ላይ በንቃት እንዲሳተፍ ትኩረት ሰጥተን እንሰራለን፣
21

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


 የግል ባለሀብቶችና የባለድርሻ አካላት የዘርፉ ተልእኮ ወሳኝ ማሳኪያ አጋሮቻችን በመሆናቸዉ በጋራ እንሰራለን፣

 የሥራ ክብርን መልካም ሥነ ምግባርንና አርዓያነትን በማሳደግ የቡድን አሰራርን እናጠናክራለን፣

ደረጃ ሁለት
2. ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች፣ዉጤቶችና እይታዎች፤

2.1 የተመረጡ ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ውጤቶች፡-

ስትራቴጅዊ የትኩረት መስኮች/Strategic Themes/ የመምሪያውን ዋና ተግባር የሚገልጹና የትኩረት አቅጣጫን የሚያመላክቱ የስኬት አምድ /Pillars of
Excellence/ ናቸዉ፡፡ የመምሪያውን ራዕይ ዕዉን ከማድረግ አኳያ ዉጤት የሚያስገኙና የተቋሙ ሰራተኞች ሙሉ ትኩረት ሊያርፍባቸዉ የሚገባ ጉዳዮች ናቸዉ፡፡
እያንዳንዱ ስትራቴጅያዊ የትኩረት መስክ አንድ ስትራቴጅያዊ ዉጤት ያለዉ ሲሆን እነዚህም ዉጤቶች መምሪያው ለይቶ ያስቀመጣቸዉን የትኩረት መስኮች በተሳካ ሁኔታ
ተግባራዊ ሲያደርግ በስተራቴጅ ዘመኑ የሚደርስባቸዉ ናቸዉ፡፡በመሆኑም በደረጃ 1 ላይ በተደረገዉ የጥንካሬ ድክመት፣መልካም አጋጣሚና ስጋት ትንተና፣የተገልጋዮችና
ባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና እንዲሁም ከተቋሙ ተልዕኮና ራዕይ በመነሳት የመምሪያዉ ስትራቴጅዊ የትኩረት መስኮችና ዉጤቶች እንደሚከተለዉ ተለይተዉ
ተቀምጠዋል፡፡

ተ.ቁ ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮች ስትራቴጂያዊ ዉጤቶች

1 የኢንቨስትመንት ለኢኮኖሚ እድገት የላቀ ድርሻ ያለው ኢንቨስትመንትና ያደገ የካፒታል ፍሰት
መስፋፋት

2 የልማት ሠራዊት ግንባታ የመፈጸም አቅሙ የጎለበተ ሲቪል-ሰረቫንት

22

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


2.2 ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ዉጤቶች መግለጫ
ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስክና ውጤት ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስክና ውጤት መግለጫ

የትኩረት መስክ፡- የማስፈጸም አቅም ግንባታ የከተሞችን ዘላቂ ልማት ለማረጋገጥ የሰዉ ሃይል ልማት ዋናዉና ቁልፍ ጉዳይ ነዉ፡፡ የመፈጸምና የማስፈጸም አቅሙ የጎለበተ ከተማና ወረዳ አስተዳደርና ብቃትና ክህሎት ያለዉ የሠዉ ሃይል መፍጠር የግድ
የመሆኑን ያህል ብቻዉን የሚፈለገዉን ዉጤት ሊያመጣ እንደማይችል ይታመናል፡፡ የተሻለ አመራር፣ አሰራርና አደረጃጀት መፍጠርን ይጠይቃል፡፡ ወረዳወችንከተሞችን አደረጃጀትና የደረጃ ሽግግር በብቃት
ዉጤት፡- አቅማቸው ያደገ ከተሞች ማከናወን፣ መምራትና ነባራዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ የህግ ማዕቀፍ እንዲኖር ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ከዚህም አኳያ ይህ የትኩረት መስክ በወረዳወችና ኬሞች የተዋጣለት ሥራ አመራር አደረጃጀት፤የልማት ሠራዊትና
የደረጃ ሽግግር እንዲኖር የመፈጸምና የማስፈጸም አቅሙ የጎለበተ የሰዉ ሃይል ልማትና ሥርዓት እንዲሰፍን ለማድረግ ያለመ ነዉ፡፡

የትኩረት መስክ ፡-የኢንቨስትመንት ያለኢንቨስትመንት የኢኮኖሚ እድገት የማይታሰብ ቢሆንም እስከ አሁን ባለዉ ሂደት በዞናችን በኢንቨስትመንት የተፈለገዉን ያህል እድገት ማምጣት አልተቻለም፡፡ ስለሆነም ያለንን የሀብት መሰረትና የኢንቨስትመንት
መስፋፋት አማራጮችን በመለየት፣ የተለያዩ ማበረታቻዎችን በመፍቀድ፣ የአገልግሎት አሰጣጡን በማሻሻል ፣ ምቹ ሁኔታ የመፈጠርና የማስተዋወቅ ስራ መስራት፣ ጠንካራ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ የኢንቨስትመንት
ፕሮጀክቶች በአይነትና በብዛት እንዲጨምር በማስቻል በዞናችን የኢኮኖሚ እድገት የላቀ ድርሻ ያለዉ የካፒታል ፍሰት እንዲኖር ማድረግን ይጠይቃል፡፡
ዉጤት፡- ለኢኮኖሚ እድገት የላቀ ድርሻ ያለው ኢንቨስትመንትና
ያደገ የካፒታል ፍሰት

የትኩረት መስክ፡- የልማት ሠራዊት ግንባታ በሃገር አቀፍ ብሎም እንደ ክልል በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የተቋማትን የመፈጸም አቅም ለማጉልበትና ሁለንተናዊ የከተሞች ዕድገት ለማረጋገጥ ዋናው ቁልፍ
ተግባር የልማት ሠራዊት ግንባታ በመሆኑ መምሪያችንም ይህንን ተግባር እስከታችኛው አደረጃጀት ድረስ በቁልፍ ተግባርነት ይዞ በመፈጸም
ውጤት፡- የመፈጸም አቅሙ የጎለበተ ሲቪል-ሰረቫንት በዕውቀቱ፤በክህሎቱና በአሰራሩ ያደገ ሲቪል-ሰረቫንት ለመፍጠር ያለመ ነው፡፡

23

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


2.3 ተቋማዊ የአፈጻጸም አመልካች ዕይታዎችና የአጠቃቀም መግለጫ

ዕይታዎች የሂደቱንን አፈጻጸም ከተለያዩ አቅጣጫዎች አንጻር ለማየት የሚያስችሉ ሌንሶች ሲሆኑ በባላንስድ ስኮርካርድ የተለመዱትም አራት ናቸዉ፡፡
እነዚህም የተገልጋይ/ባለድርሻ አካል፣ የፋይናንስ/የበጀት፣ የዉስጥ አሰራር/የሥራ ሂደት እና የመማማርና ዕድገት ሲሆኑ የሂደቱን አፈጻጸም ዉጤታማነት
ከምን ዕይታ አኳያ ታይቶ ተቋሙ ያለበት ሁኔታ ሙሉ ጤናማነት ለማረጋገጥ ይቻላል የሚለዉን ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ያስችላል፡፡ ዕይታዎች
የመምሪያውን አፈጻጸም በተሟላና ሚዛናዊ በሆነ ሁኔታ ለማየት እንዲያሥችሉ እርስ በርሳቸዉ በምክንያትና በዉጤት መተሳሰር አለባቸዉ፡፡ በመንግስት
ተቋማት አብዛኛዉን ጊዜ የተገልጋዮች/ዜጎች/ ዕይታ የትስስሩ የመጨረሻ እሴት/ግብ/ ቦታ ይዞ ይገኛል፡፡ ለዚህም ዋናዉ ምክንያት መምሪያዉ የተቋቋመዉ
ደንበኛን/ ዜጋን ለማገልገል በመሆኑ ነዉ፡፡ ይህም የዘርፉን አፈጻጸም ከተለያዩ አቅጣጫዎች አንጻር ለማየት እንዲቻል አራቱም ዕይታዎች/ ተገልጋይ ፣
ፋይናንስ፣ የአሰራር ሂደት፣ መማማርና እድገት/ ጥቅም ላይ ማዋል አስፈላጊ ነዉ፡፡ በመሆኑም ከላይ ወደ ታች እንደ ቅደም ተከተላቸዉ ጥቅም ላይ
ይዉላሉ፡፡ በጀትን በአግባቡ በመጠቀም በዘመናዊ መንገድ በተደራጀ ሁሉን አቀፍ መፍትሄ የሚሠጥ አሰራር መዘርጋት መሰረት በመሆኑና ለዚህም
መማማርና እድገትን መነሻ በማድረግ የደንበኞችን እርካታ ማምጣት የመጨረሻ ግብ ለማድረግ የአራቱ ዕይታዎች አቀማመጥ በሚመለከተዉ አግባብ
በቅደም ተከተል ተለይተዉ ተቀምጠዋል፡፡

 የተገልጋይ/ዜጋ ዕይታ፣

 የፋይናንስ/የበጀት ዕይታ ፣

 የዉስጥ አሰራር/የሥራ ሂደት ዕይታ እና

 የመማማርና ዕድገት ዕይታ ናቸዉ፡

24

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የዕይታዎች የአጠቃቀም መግለጫ

እይታዎች የአጠቃቀም መግለጫ የዕይታዉ ትኩረት

ተገልጋይ /ዜጋ ቀልጣፋ፣ ግልጽና ተደራሽ አገልግሎት በመስጠት የተገልጋዩን ጊዜና ወጭ መቀነስ እርካታና አመኔታ

ዕይታ የግንዛቤ፣ የዕዉቀትና ክህሎት ማደግ ተሳትፎና ተጠቃሚነት

የመወዳደር አቅም መጎልበት

የምርትና የአገልግሎት መስፋፋትና የትርፋማነት መጨመር

ፈጣን ልማት መምጣትና የህብረተሰቡ ገቢና የኑሮ ሁኔታ መሻሻል

ፋይናንስ /በጀት የፋይናንስና የፊዚካል እቅድን አቀናጅቶ መምራት የፋይናንስ አፈጻጸምን ማሻሻል

ዕይታ የተቀመጡ የፋይናንስ አጠቃቀም ስርዓቶችን መተግበር

ተጨማሪ የበጀት ምንጭ ማፈላለግ

የአጠቃቀም ስታንዳርድ ማዘጋጀት

እሴት ለማይጨምሩ ነገሮች ወጭን ማስቀረት

የዉስጥ አሰራር ፍትሃዊ የሆነ የከተማ መሬት አስተዳደርና አቅርቦት ስርዓት መዘርጋት ዉጤታማነትና ቅልጥፍና

ዕይታ በየደረጃው ያሉ አመራሮችና ፈጻሚዎች አቅም ማደግ

የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪው ማደግ

የመሰረተ ልማት መስፋፋት

የከተሞችን ውበትና ጽዳት መጠበቅ

የኢንቨስትመንት መጠናከር

የተደራጀ የመረጃ ስርዓት መዘርጋት

መማማርና ዕድገት የአመራሩና የሰራተኛዉ እዉቀትና ክህሎት ማደግ አመለካከትና አስተሳሰብ ፣


ዕይታ ዕዉቀትና ፈጠራ፣
የቴክኖሎጅ አቅርቦትና አጠቃቀም መሥፋፋት

የፋሲሊቲ አቅርቦት መጠናከር

የተሞክሮ ልዉዉጥና የቡድን ስራ መጠናከር

የስራ ባህል መዳበር የሰራተኛ ጥቅማጥቅምና ማበረታቻ ስርዓትን መተግበር

25

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ደረጃ 3
3. ስትራቴጂያዊ ግቦችና ስትራቴጂ ማኘ

ስትራቴጂያዊ ግቦች የትኩረት መስኮችን ለማሳካት የሚቀረጹ እና የትኩረት መስኩን ወደ ተግባር ለመለወጥ የሚያስችሉ ዋና ዋና ድርጊቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ግቦች ሊለኩ
የሚችሉና ስትራቴጂያዊ ውጤቶች የሚያሳኩ ቀጣይነት ያላቸው የማሻሻያ ክንውኖች ሲሆኑ የዘርፉ ስትራቴጂ የሚገነባባቸው ዋና ጉዳዮች ናቸው፡፡ ስትራቴጂያዊ ግቦች በዕቅድ
ዘመኑ መሠራት ላለባቸው ተግባራት መነሻ በመሆን ያገለግላሉ፡፡ የግቦች ስኬት/ውጤት ሙሉ በሙሉ የሚታየው በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ሲሆን እነዚህ
የተመረጡስትራቴጅያዊግቦችንበአራቱእይታዎችስርበማስቀመጥስትራቴጅያዊግቦችበምክንያትናውጤትተሳስረውእንዴትተጨማሪእሴትእንደሚፈጥሩናስትራቴጅያዊውጤቱንእን
ደሚያስገኙየምንመለከትበት፣የግቦችተመጋጋቢነትየሚታይበትናስትራቴጅውበአጭሩየሚተረክበትንስዕላዊመግለጫስትራቴጅያዊማፕነው፡፡

በሂደቱየተመረጡትአምስትየትኩረትመስኮችንወደተጨባጭስራዎችበመመንዘርውጤትያላቸው፣ሊለኩየሚችሉናለአጠቃላይየዘርፉስትራቴጅያዊውጤቶችመሳካትአስተዋፅዖያላ
ቸው የየትኩረት መስኩ ስትራቴጅያዊግቦችና ስትራቴጅዊ ማፕ እንደሚከተለዉ ተዘጋጅተዋል፡፡

3.1 የማስፈጸም አቅም ግንባታ የትኩረት መስክ ስትራቴጅዊ ግቦችና ስትራቴጂ ማኘ

እይታዎች ስትራቴጂያዊ ግቦች


ተገልጋይ - የተገልጋዬችን ዕርካታና አመኔታን ማሳደግ፣

ፋይናንስ - የበጀት አጠቃቀምን ማሻሻል፣

የውስጥ አሰራር - የዘርፉን የሰው ሃይል ልማት ማሳደግ፣

- የከተሞችን የህዝብ ተሳትፎና ያልተማከለ አስተዳደርን ማሳደግ፣

- የከተሞችን ገቢና ፋይናንስ አስተዳደር ማሻሻል፣

- የለውጥ ኘሮግራሞችን ውጤታማነት ማሳደግ፣

- የመረጃ አያያዝና አጠቃቀምን ማሳደግ፣

መማማርና ዕድገት - የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀምን ማሻሻል፣

- የሰራተኞችን ዕዉቀትና ክህሎት ማሻሻል፣

- የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣

26

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ደረጃ-4 ስትራቴጂያዊ ማኘ

ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስክ- የማስፈጸም አቅም ግንባታ፣

ስትራቴጂያዊ ውጤት- አቅማቸው ያደጉ ከተሞች

ተገልጋይ /ዜጋ
የተገልጋዮች ዕርካታና አመኔታ ማሳደግ

ፋይናንስ /በጀት የበጀት አጠቃቀምና ዉጤታማነትን ማሻሻል


የከተሞችን የህዝብ ተሳትፎና ያልተማከለ
የዉስጥ አሰራር የዘርፉን የሰው ሃይል ልማት አስተዳደር ማሻሻል፣
ሴ ማሳደግ፣ የከተሞችን ገቢና ፋይናንስ አስተዳደር
ማሻሻል፣

V
የመረጃ አያያዝና አጠቃቀምን
የለውጥ ኘሮግራሞችን ውጤታማነት ማሳደግ፣
A ማሳደግ

U
የሰራተኞችን ዕዉቀትና ክህሎት ማሻሻል፣
E የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀምን ማሻሻል፣

መማማርና ዕድገት

የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣

27

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


3.2 የኢንቨስትመንት መስፋፋት የትኩረት መስክ ስትራቴጅዊ ግቦችና ስትራቴጂ ማኘ

እይታዎች ስትራቴጂያዊ ግቦች


ተገልጋይ /ደንበኛ - የደንበኞችን/የባለሀብቶችን/ እርካታና አመኔታ ማሳደግ

- የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ


ፋይናንስ /በጀት/ - የበጀት/ፋይናንስ አጠቃቀምን ማሻሻል
የውስጥ አሰራር /የስራ ሂደት/ - የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ፍሰትን ማሳደግ

- የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ማሳደግ

- የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል

- የመረጃ አያያዝና አጠቃቀምን ማሳደግ

መማማርና እድገት - የቴክኖሎጅ አቅርቦትና አጠቃቀምን ማሳደግ፣

- የሠራተኛውንዕዉቀትና ክህሎትማሣደግ፣

- የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣

28

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ስትራቴጂ ማኘ
ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስክ- የኢንቨስትመንት መስፋፋት

ስትራቴጂያዊ ውጤት፡ለኢኮኖሚ እድገት የላቀ ድርሻ ያለው ኢንቨስትመንትና ያደገ የካፒታል ፍሰት

ተገልጋይ
የደንበኞችን/ባለሀብቶችን/ እርካታና አመኔታ ማሳደግ
የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ

ፋይናንስና በጀት የበጀት/ፋይናንስ አጠቃቀምን ማሻሻል

የፕሮጀክቶችን አፈጻጸም ማሳደግ


የፕሮጀክቶችንፍሰትማሳደግ
የሥራ ሂደት

የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል የመረጃ አያያዝና አጠቃቀምን ማሳደግ

የሠራተኛውንዕዉቀትናክህሎትማሣደግ የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀምን ማሳደግ

መማርና ዕድገት

የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣

29

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


3.7 የተጠቃለሉ ተቋማዊ ስትራቴጂያዊ ግቦች መግለጫ /Strategic objectives commentary/ እና ስትራቴጂ ማፕ፡-

እይታዎች የግቡ ስያሜ የግቡ ይዘትና ወሰን ከግቡ የሚጠበቅ ዉጤት

ተገልጋይ የተገልጋዬችን ዕርካታና አመኔታን ወቅታዊ መረጃ ፣ ውሳኔዎችንና ዕርምጃዎችን ለህዝብ ማሳወቅ እና ከህዝቡ ግብረ መልስ በማግኘት አፋጣኝ ምላሽ -ግልጽነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት አሰራር፣
ማሳደግ፣ መስጠት፣ለተገልጋዮች ፍትሀዊ ቀልጣፋና ውጤታማ የአገልግሎት ስርጭት መኖሩን ማረጋገጥና ማሳደግ፣ዜጎች ያለ አድሎ
የሚስተናገዱበትን ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣በአገልግሎት ተደራሽነት የተገልጋዮች ወጭና ጊዜ መቀነሱን ማረጋገጥ፤ የተገልጋዩ - ቀልጣፋ የህዝብን ፍላጎት የሚያረካ አገልግሎት፣
የመወዳደር አቅምና ትርፋማነት መጎልበቱን ማረጋገጥ፤በከተሞች ዕድገት የነዋሪውን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ማጎልበት ያስፈልጋል፡፡ - በመንግሰት አገልግሎት አመኔታው ያደገ ዜጋ

- ሙስና የሚከላከል ተገልጋይ ፣


- የመወዳደር አቅማቸው የጎለበቱ ደንበኞች
- ትርፋማና ቀጣይነታቸው የተረጋገጠ ደንበኞች

በጀት/ የበጀት አጠቃቀምና የተቋሙን የሀብት (ገንዘብና ንብረት) አያያዝና አጠቃቀም ማሻሻል፣ የክዋኔና ፋይናንስ ኦዲት ሽፋንን ማሳደግ፣ የሂደቶችን የሃብት - የተሻሻለና ተመጣጣኝ የአገልግሎት ወጪ አሸፋፈን
ዉጤታማነትን ማሻሻል ድልድል ፍትሃዊነት እና ውጤታማነት ማሳደግ፣ የፋይናንስ ፣ግዥና ንብረት አስተዳደር ቅልጥፍና፣ ግልጽነትና ተጠያቂነትን - ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያረጋገጠ የፋይናንስና ንብረት
ፋይናንስ ማጠናከር፣በአጠቃላይ የተመደበውን በጀት በአግባቡ በመጠቀምና ለታለመለት አላማ እንዲውል በማድረግ ውጤታማነትን አስተዳደር፣
ማሻሻል ያስፈልጋል፣ -ቅድሚያ ለሚሰጣቸውተግባራትስራላይ የዋለ በጀት
- ወቅቱን የጠበቀ፣በፍላጎት ላይ የተመሰረተግዥ

ሃብት የማፈላለግና የመጠቀም ህብረተሰቡ በዓይነት፣ በጉልበት እና በገንዘብ የሚኖረውን ተሳትፎ በማሳደግና የተለያዩ ፕሮጀክት ፕሮፖዛሎችን በማዘጋጀት - ከህዝብ ተሳትፎ የተገኘ ያደገ የልማት ፋይናንስ
አቅምን ማሳደግ ከተለያዩ ምንጮች ሃብት በማፈላለግ ተግባራዊ ማድረግና አጠቃቀም ማሳደግ ያስፈልጋል። - ከተለያዩ አካላት የተገኘና የጎለበተ የገቢ አቅም

30

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የዉስጥ አሠራር የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን መረጃ ማደራጀትና፣ በአፈፃፀም ላይ ያጋጠማቸዉን ችግር መለየት፣ ለፕሮጀክቶች የተሰጠ ብድርን ማምረትና አገልግሎት መስጠት የጀመሩ በቁጥር፣ በዓይነትና
ፍሰትና አፈፃፀም ማሳደግ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ከሚመለከታቸው ጋር መሥራት፣ የአጋር አካላት የአፈፃፀም መግባቢያ ሰነድ ዝግጅት፣ በካፒታል ያደጉ ፕሮጀክቶች
ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመተባበር መደበኛ የባለሃብቶች የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀት፣ ለፕሮጀክቶች የሚያስፈልጉ
የድጋፍ አይነት መረጃዎችን በማሰባሰብና በማደራጀት ወቅታዊ ማድረግ፣ ለፕሮጀክቶች የቅርብ ድጋፍና ክትትል ለማድረልዩ
ትኩረት ለሚሹ ፕሮጀክቶች ድጋፍና ክትትል እንዲሁም የስልጠና ስራዎችን በመስጠት ፈጥነው ወደ አፈፃፀም እንዲገቡ ማድረግ፣
ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመሆን አስፈላጊ የግብዓትና የመሠረተ ልማት አቅርቦቶችን ማመቻቸት፣ ወደ ተግባር
የማይገቡትን የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ፈቃዳቸውንና ሌሎች በማበረታቻ መልክ ያገኟቸውን ጥቅማ ጥቅሞች እንዲመልሱ
ማድረግ፣

የዞኑን የሀብት መሠረትና የመልማት አቅም በጥናት መለየት፣ ኢንቨስትመንት ወደ ዞኑ እንዳይመጣ የሚያደርጉትን በጥናት ለመለየት
የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ማሻሻል፣ ልዩ ልዩ የማትጊያ ስርዓቶችን እዲወጡና ነባሮችንም የማሻሻል ሥራ መሥራት፣ የማልማት አቅም
ያላቸውን ባለሃብቶች ፕሮፋይል ማዘጋጀት የኢንቨስትመንት አማራጮችን የተለያዩ የፕሮሞሽን ዘዴዎችን በመጠቀምና መረጃዎችን
በማቅረብ ማስተዋወቅ፣ የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠት፡፡

የሰው ሃይል ልማት ማሳደግ፣ በየደረጃው የሚገኙትን አመራሮችና ፈጻሚዎች የአጭር፣ መካከለኛና የረዥም ጊዜ ስልጠና እንዲሁም የልምድ ልዉዉጥእንዲያገኙ - የመፈፀም አቅሙ ያደገና ዉጤታማ የሆነ የሰዉ ኃይል/ፈጻሚ
በማድረግ አቅማቸውን ማሳደግ፣የሰው ሃይሉን ለረዥም ጊዜ ለማቆየት ምቹ የሥራ አካባቢን መፍጠርና የማበረታቻ ሥርዓት
መዘርጋትና ማሻሻል፣በግሉ ዘርፍ የተሰማሩ አማካሪዎች፣ስራ ተቋራጮችና ኢንተርፕራይዞችን አቅም ለማሳደግ የተለያዩ - የሰዉ ኃይሉን ያረካ የሥራ ከባቢና የማበረታቻ ሥርዓት
ስልጠናዎችን መስጠት፣ከተሞች ያልተማከለ አስተዳደር ስርዓቱን ውጠታማ በማድረግ ተገቢውን አመራር እያገኙ ልማትና መልካም
አስተዳደርን እንዲያጠናክሩ የከተማና የቀበሌ ምክር ቤት አባላትን የአመራር ብቃት በስልጠና ማሳደግ፣ የሰው ሃይል መረጃ - የተደራጀ የከተማ የሰው ሃይል አስተዳደር መረጃ
ሥርዓቱን ማጎልበት ያስፈልጋል።

የለውጥ ኘሮግራሞችን የአገልግሎት አሰጣጡን የተሳለጠና ውጤታማ ለማድረግ ቀልጣፋናዉጤታማየሆኑአሰራሮችንመቀየስና አደረጃጀቶችን በወቅታዊ - ስኬታማ የለዉጥ ፕሮግራም፣
ውጤታማነት ማሳደግ፣ አሰራር መደገፍ፣ነባርና አዲስ አደረጃጀቶችንና አሰራሮችን ዉጤታማነትመገምገምናማሻሻል፣ዉጤታማ የሆኑ ተሞክሮዎችን
ማስፋትና ተግባራዊ ማድረግ፣የለውጥ አመራርና ሰራዊት መገንባት፣ተኪ አመራሮችን ማፍራት፣ የሴቶችን የአመራርነት አቅም - የተቀመሩና የሰፉ ዉጤታማ ተሞክሮዎችና አሰራሮች.
ማሳደግ፣የህዝብ ንቅናቄ መድረኮችን ማካሄድና ግልጽና ውጤታማ የመረጃ ልውውጥ እንዲኖር ማድረግ፣ የሥራ አፈጻጸምና ምዘና
ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ያስፈልጋል።

የአገልግሎት አቅርቦትን ማሳደግ በኢንቨስትመንትነ ኢንዱስትሪው የሚሰማሩ ባለሀብቶች የዘርፍን ልማት እዲያፋጥኑ በመሬትግንባታ ዕቃዎችና መሳሪያዎችና -አዳዲስ ቴክኖሎጂን የሚፈጥርና የሚጠቀም
ሌሎች አቅርቦት ድጋፍ ሊደረግላቸው ይገባል። ኢንተርፕራይዝ

የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል ተገልጋዩ በቂና ጥራት ያለው አገልግሎት እንዲያገኝ የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድን ግልጽ ማድረግና ለተገልጋዮች ቀልጣፋ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት
አገልግሎት መስጠት ፣ የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽ ማድረግ፤ ውጤታማ የአሰራር ስርዓቶችን መዘረጋትና ተገልጋዮችን
በአግባቡ የማስተናገድ ስራዎች ይሰራሉ፣

31

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የመረጃ አያያዝና አጠቃቀምን ለዘርፉ ልማትና ዕድገት ወሳኝ የሆኑ የመረጃ ዓይነቶችን መለየትና ማሳባሰብ ቀላልና ታዳጊ የመረጃ ሥርዓት መዘርጋት፣ በዘመናዊ ወቅታዊ፣ጥራትና ታዐማኒነት ያለዉ የመረጃ አገልግሎት
ማሳደግ፣ መንገድ የተደራጀ የመረጃ አገልግሎትና አጠቃቀም እንዲኖር ማድረግ ያስፈልጋል። በተለይ የከተማ መሬት መረጃ በተቀናጀና
በአስተማማኝ ሁኔታ እንዲኖር አስፈላጊውን ሁሉ ማድረግ ያስፈልጋል። ተመጋጋቢ፣ታዳጊና የተደራጀ የመረጃ ሥርዓት

መማማርና አዳዲስና ጥራት ያለው ቴክኖሎጅን እየመረጡ የማላመድ፣የተቋሙን የቴክኖሎጅ ፍላጎትና ክፍተቶች መለየት፣ፈፃሚዎችን የዘመናዊ - ያደገ ተስማሚ የቴክኖሎጅ አቅርቦትና አጠቃቀም
የቴክኖሎጅ አቅርቦትና
ዕድገት ቴክኖሎጅ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ስራዎች ይሰራሉ። - በቴክኖሎጅ የታገዘ ቀልጠፋ አገልግሎትና በመረጃ የረካ
አጠቃቀምን ማሳደግ፣
ዜጋ/ባለድርሻ አካላት

• በቴክኖሎጅው ተጠቃሚ የሆነ ፈፃሚ

የፈጻሚዎች ዕዉቀትና ክህሎት የፈፃሚዉን የማትጊያ ስርዓት በመዘርጋት ተግባራዊ ማድረግ፣የፈፃሚዉን የእዉቀት፣ክህሎት እና አመለካከት ክፍተት በመለየት - የስራ ባህሉ የዳበረ፣የአገልጋይነት ግንዛቤዉና የመፈጸም አቅሙ
ማሻሻል፣ እንዲሻሻል የማድረግ ስራዎች ይሰራሉ፣ ያደገ በአገልግሎቱ የተመሰገነ የልማት ሠራዊት/ፈጻሚ/ ማፍራት፤

የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣ የከተማ አመራር የማትጊያ ስርዓት መዘርጋትና መተግበር፣ የበላይ አመራሩን በፖሊሲና ስትራቴጅዎች ላይ የጠራ ግንዛቤ - የጋራ ራእይ ያለው፣ የላቀ ልማት እና ዴሞክራሲ ማምጣትና
እንዲኖረዉ የማድረግ ስራ ይሰራል፣ ሁሉንም የልማት ሀይሎች በብቃት ማሰማራት የቻለ አመራር፣

የተጠቃለለ ስትራቴጂ ማፕ የኢንዱስትሪና ከተማ ልማትመምሪያተልዕኮ ራዕይ -2005

ተገልጋይ የህዝቡን ሁለንተናዊ ተሳትፎ ባለቤትነትና ተጠቃሚነትማሳደግ፣


የተገልጋዮችን ዕርካታና አመኔታማሳደግ

ፋይናንስ
ዕ የበጀት አጠቃቀምና ዉጤታማነትን ማሻሻል ሃብት የማፈላለግና የመጠቀም አቅምን ማሳደግ፣

A
32
L

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የአሠራር
ሂደቶች የገበያ ትስስርና ግብይትን ማሳደግ
የኢንቨስትመንት ፕሮጀክትፍሰትና አፈጻጸም
የአገልግሎት አሰጣጥን
ማሳደግ
ማሻሻል፣

የአገልግሎት አቅርቦትን ማሳደግ ማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎቶችን


ማሳደግ

የከተሞችን የህብረተሰብ ተሳትፎና


ያልተማከለ አስተዳደርን ማሳደግ፣

የለውጥ
በ ዕዉቀት፣ በክህሎትና በአመለካከት የከተሞችን ገቢና
ኘሮግራሞችንውጤታማነትማሳደግ፣
የተገነባ የልማት ሰራዊት ሲቪል-ሰረቫንት ፋይናንስአስተዳደር ማሻሻል
ማብቃት፤

የሰው ሃይል ልማትንማሳደግ፣


የመረጃ አያያዝና
አጠቃቀምንማሳደግ፣

መማማርና
ዕድገት የቴክኖሎጂ አቅርቦትና አጠቃቀምን ማሻሻል፣

የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣

ደረጃ- አምስት 5. ስትራቴጂያዊ መለኪያዎችና ዒላማዎች

5.1yxfÚ™M mlkþà በተጠቃለለውየስትራቴጂማፕየተቀመጡግቦችን ySk¤T dr© (W«¤T) lmmzN y¸ÃSCLm ሳ¶Ã nW”” yxfÚ™M mlkþÃã ቻችን y መምሪያዉን ST‰t½©þ ያዊግቦች xfÚ™M
lmk¬tL y¸ÃSClù# bST‰t½©þ zmnù በታቀደውናእየተፈጸመባለውመካከልያለውንልዩነትየሚያሳዩ፣W«¤¬¥ነትናቅልጥፍና bGLA y¸mlkTÆcW y ዘርፉናየተቋሙውጤትተኮርዕቅድ xfÚ™M xm‰R
XMBRT ተደርገውየሚወሰዱ ÂcW”” yxfÚ™M mlkþÃ በሚገኘውውጤት፣ሂደትናግብዓትሊታይየሚችልቢሆንምየመምሪያዉትኩረትየሚያደርገውበውጤትመለኪያዎችላይይሆናል፡፡
በዚሁመሰረትየተጠቃለሉግቦችመለኪያናዒላማዎችተጠቃለውእንደሚከተለውቀርበዋል፡፡
ዕይታዎች ስትራቴጅዊ ግቦች የአፈጻጸም መለኪያ አሁን ያለበት አፈፃፀም ኢላማ

2009 በጀት ዓመት


33

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ተገልጋይ የተገልጋዬችን ዕርካታና አመኔታን የተገልጋዮች ዕርካታና አመኔታ በመቶኛ 80 95
ማሳደግ፣
በጀት/ የበጀት አጠቃቀምና የበጀትና የፊዚካል ዕቅድ አፈጻጸም ውጤታማነት ንጽጽር /Ratio/ 1፡1 1፡1
ዉጤታማነትን ማሻሻል
ፋይናንስ
ሃብት የማፈላለግና የመጠቀም ከህብረተሰብ ተሳትፎ በጥሬ ገንዘብ የተገኘ ገቢ ብር/ሚ 6.6 5.9
አቅምን ማሳደግ፣ ከህብረተሰብ ተሳትፎ በጉልበትና በማቴሪያል የተገኘ የገቢ ግምት ብር/በሚሊየን 35.04 40.

በድጋፍ የተገኘ ገቢ አጠቃቀም በመቶኛ 75 95


የዉስጥ አሰራር የማምረቻና ማቀነባበሪያ የተቋቋመየኢንዱስትሪ ዞን ብዛት 2 2
ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም የተቋቋሙኢንዱስትሪዎችብዛት(መካከለኛናከፍተኛ)
ማሳደግ በስምምነትየተፈቱየኢንዱስትሪ ግጭትበ% 80 90
የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ፈቃድ ወስደውወደአፈጻጸም የተሸጋገሩ ፕሮጀክቶችበ%እስከ 2006 መሬት ወስደው ወደ 41 84
ፍሰትና አፈጻጸም ማሳደግ አፈጻጸም ያልገቡ ፕሮጀክቶችን 84 ቱን መበደገፍ በዕቅድ ዘመኑ 100% ወደ አፈጻጸም
ማስገባት፤)
የተመዘገበኢንቨስትመንትካፒታልመጠን በቢሊዮንብር 0.613 0.744
ወደተግባርየገባየአገርውስጥፕሮጀክትበቁጥር 74
ፈቃድ ያወጡ ፕሮጀክቶች በቁጥር 74 160
ፈቃድ ያወጡ ፕሮጀክቶች ያስመዘገቡት ካፒታል ብር 612815840.44 0.744
ፈቃድ ያወጡ ፕሮጀክቶች በሴክተር ስብጥር በ%/ቁጥር ግብርና 26 5
ኢንዱስትሪ 28 25
ማህበራዊ አገ/ -- 1 5
ኮንስት.ማሽነሪ ኪራይ 16 15
ንግድ --- 1 2
ሆቴልና ቱሪዝም 2 12
ማዕድንና ኢነርጂ --- 5
ትኩረት በተሰጣቸው የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ በበጀት ዓመቱ 1327 850
የተደረገየፕሮሞሽን ማስተዋወቅሥራ
የመጠጥ ውሃ ሽፋን በመቶኛ 98
የቴክኖሎጂ አቅርቦትና ደረጃቸው የተሻሻለ የግንባታ ቴክኖሎጂዎች በቁጥር --- 1
አጠቃቀምን ማሻሻል፣ የዘመናዊ ቴክኖሎጅዎች አቅርቦትና ተጠቃሚ የሆኑ ሠራተኞች ብዛት በመቶኛ ---- 80

የመምሪያዉ ኢንተርኔት አክሰስ ሽፋን በመቶኛ 100 100


አማካኝ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ዉጤታማነት በመቶኛ 75 100
የሰራተኞችን ዕዉቀትና ክህሎት የአጭር የሙያ ስልጠና የወሰዱ ሰራተኞ ብዛት በቁጥር 24 168
መማማርና እድገት ማሳደግ፣
የአመራር ብቃትን ማሻሻል፣ የአጭር ጊዜ የአመራር ስልጠና የልምድ ልዉዉጥ የወሰዱ አመራሮች ብዛት

34

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ደረጃ- ስድስት

6. ስትራቴጅያዊ እርምጃዎች

6.1 የተመረጡ ስትራቴጅዊ እርምጃዎች

ስትራቴጅዊ እርምጃዎች በተቋሙ የአፈጻጸም መነሻ/Performance baseline/ እና በተቀረጹ ዒላማዎች መካከል ያለዉን ክፍተት ለመሙላት የሚቀረጹ
ፕሮግራሞች ፕሮጀክቶችና ዋና ዋና ተግባራት ወይም ስትራቴጅዊ ግቦችን በማስፈጸም ስኬታማነትን ለማረጋገጥ የሚረዱ፣ ስትራቴጅዊ ግቦች ጋር ቁርኝት
ያላቸዉና ወደ ተግባር የሚቀየሩ እና ትርጉም ያለዉ ተቋማዊ ለዉጥ ለማምጣት ሰፊ ዕድል የሚፈጥሩ የአጭርና የረጅም ጊዜ ፕሮጀክቶቸ ናቸዉ፡፡
ከመንግስት ሴ/መ/ቤቶች አኳያ ስትራቴጅዊ እርምጃዎችን ለመቅረጽ ቅድሚያ የሚሰጠዉ ሃገራዊ ክልላዊና ዞናዊ የመንግስት ፍላጎት ሲሆን መንግስት
ለእያንዳንዱ ሴክተር ያስቀመጣቸዉ ስትራቴጅዎች ስላሉ እነዚህን በመዉሰድ ወደ ራስ ሁኔታ በመመንዘር መጠቀምና ተቋሙ በራሱ ሊለያቸዉ
የሚችላቸዉ ስትራቴጅዊ እርምጃዎች ይኖራሉ፡፡ Brainstorminng በማድረግ የተለያዩ ዕጩ ስትራቴጅክ እርምጃዎችን በመለየት ስትራቴያዊ
እርምጃዎቹ የተቋሙን ራዕይ ለማሳካት ያለዉ ዕድል የሚሸፍኗቸው ግቦች ብዛት ፣ ከሚጠይቀው ወጭ ከሚወስደው ጊዜና ጠቀሜታ አኳያ
በማወዳደርና ነጥብ በመስጠት መመረጥ አለባቸዉ፡፡ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች በመጠቀምና ዕጩ ስትራቴጅያዊ እርምጃዎችን በማወዳደር
ለመምሪያው የተመረጡት ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡

 የማስፈጸም አቅም ግንባታ ፕሮግራም

 የኢንቨስትመንት ፍሰትና አፈጻጸም ማሻሻያ ፕሮግራም

 የበጀትአጠቃቀምናየፋይናንስ አቅም ማሻሻያፕሮግራም

 የአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ ፕሮግራም

35

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


6.2 የተመረጡ ስትራቴጅያዊ እርምጃዎች ወሰን፣ የሚሸፍናቸዉ ግቦችና መግለጫቸዉ፡-

ተ. ስትራቴጅያዊ እርምጃዎች የፕሮግራሙ ወሰን የሚሸፍናቸዉ ግቦች የሚጠበቅ ዉጤት የፕሮግራሙ/ አስተባባሪ/ፈጻሚ
ቁ ፕሮጀክቱየሚጠይቀዉ አካል
በጀት
1 የማስፈጸም አቅም በኢንዱስትሪናከተማልማትዘርፍከዞንእስከቀበሌመዋቅርድረ - የለውጥ አመራርና ሰራዊት ግንባታ - የተበራከተ የልማት ሰራዊት የከተሞች
ግንባታ ፕሮግራም ስያሉትንተቋማትየሰውሃይልማፍራት፣ማሰማራት፣ማ አሰራርን ማሳደግ መልካም
ብቃት፣መገምገም፣መደገፍእናግብረ- - ቀጣይነት ያለው ግምገማና ግብረመልስ
አስተዳደርና
መልስመስጠትላይይሆናል፡፡ - የአደረጃጀትና የአሰራር ስርዓት ግንባታን
- የጎለበተ የማስፈጸም አቅም አቅምግንባታ
ማሻሻል
በዘርፉ ከዞን እስከ ከተሞች ባለው መዋቅር የውስጥ የሥራ ሂደት
አሰራርን ለማሻሻል የሚያስችሉ የአሰራርና - የለውጥ አተገባበር፣ ክትትል፣ ግምገማና - የተዘረጉ የውስጥ አሰራር ስርዓቶች
የአፈጻጸም ስርዓቶችን ማዘጋጀትና መተግበርን ግብረመልስ አሰራርን ማሳደግ
ያካትታል፡፡ - የተተገበሩ የአሰራር ስርዓቶች
- የከተሞች የህዝብ ንቅናቄን ማሳደግ - የተናበበ ውጤታማና ቀልጣፋ አደረጃጀት
የኮንስትራክሽንኢንዱስተሪልማትንየሚያፋጥንየመሬት
ናመሬት ነክ መረጃን ለማሳለጥ
የሚያስችል፣እናየማዘጋጃቤታዊአገልግሎትን
የሚያቀላጥፍውጤታማ፣ቀልጣፋና የተናበበ
አደረጃጀትከከተሞች እስከ ቀበሌ መፍጠር፡፡

2 የኢንቨስትመንት ፍሰትና የአገር ውስጥ ባለሃብቶችን በመሳብ እና ኢንቨስትመንትን የኢንቨስትመንትፕሮጀክቶችንፍሰትማሳደ ኢንቨስትመንት


አፈጻጸም ማሻሻያ ግ መሳብና መደገፍ
በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ እድልን መፍጠርና ልማቱን
ፕሮግራም የሥራ ሂደት
ማፋጠን፡፡ o የዜጎችን ተጠቃሚነት ማሳደግ

3 የበጀትአጠቃቀምናየፋ - ለስራዎች ማስፈጸሚያ የሚውል በጀትን ለተመደበለት አላማ  የበጀት አጠቃቀም ዉጤታማነትን - የልማትአቅምይፈጠራል የዕቅድ ዝግጅት
ማዋል ነው፡፡ ክትትልና ግምገማ
ይናንሰ አቅም ማሻሻል፣
ደጋፊ የሥራ ሂደት፤
ማሻሻያፕሮግራም -
 ሃብት የማፈላለግና የመጠቀም አቅምን ውጤታማየሀብትአመዳደብናአጠቃቀምይ
ማሳደግ፣ ኖራል

36

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


4 የኢንፎርሜሽን - የአዳዲስቴክኖሎጅአቅርቦትና አጠቃቀም  የመረጃ አያያዝና አጠቃቅምን ማሻሻል፣ - የቴክኖሎጂዕድገትይመጣል፣ የዕቅድ ዝግጅት
ክትትልና ግምገማ
ቴክኖሎጂ ልማት ደጋፊ የሥራ ሂደት፤
- የመረጃ ፍላጎት ጥናትና መረጃ አሰባሰብ  የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ አጠቃቅምን -የፈጠራክህሎትይዳብራል፣
ፕሮግራም
ማሻሻል
- የአይሲቲ/ICT/ ማዕከልማስፋፊያና የመረጃስርዓትንማሻሻል - የሀብትአጠቃቀምይሻሻላል፣
 የደንበኞችን እርካታና አመኔታ ማሳደግ
- የዕቅድ አመራርና አፈጻጸም ማሻሻል - የመረጃአቅርቦትስርዓት ይሻሻላል
 የአገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል፣
- የተሻለየዕቅድአፈፃፀምይኖራል

- ስትራቴጂካዊአመራርይጠናከራል

37

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ደረጃ- ሰባት
7. የአፈጻፀም መረጃ ስርአትመዘርጋት

የአፈጻፀምመረጃስርአትንበኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሣሪያዎችመደገፍየዘርፉን የበጀት


አመትዕቅድአፈጻፀምቀጣይነትያለውናቀልጣፋእንዲሆንቀላልናግልፅየመረጃአሰባሰብ፣ትንተናእናሪፖርትአደራረግማዕቀፉንለማስፈንያግዛል፡፡
በተጨማሪምየመረጃልውውጥግንኙነትንየሰመረለማድረግናየእውቀትሽግግርንናመማማርንበማፋጠንየመምሪያውን ፈጻሚ አካላት አቅምያጎለብታል፡፡
ስለዚህየጀመርነውንለውጥውጤታማለማድረግናበግምገማየታየውንከፍተኛየመረጃክፍተትለመሙላትለመምሪያውየመረጃስርአትዝርጋታ ከፍተኛትኩረትመስጠትያስፈልጋል፡፡
ይህምበመሆኑበእውቀትላይየተመሰረተውሳኔአሰጣጥእንዲኖር፣መምሪያዉ ለዘርፉየሚያስፈልገውንየመረጃፍላጎትናአቅምንያገናዘበየመረጃስርአት መዘርጋትናመጠቀምተገቢይሆናል፡፡
ስለሆነምመምሪያዉየሚከተሉትንአማራጮችበመጠቀም የዘርፉን የመረጃ ችግር ለመቅረፍና የተደራጃ የመረጃ ሥርዓትና አጠቃቀም እንዲኖር በማድረግ የሴክተሩን
ሀገራዊናክልላዊየእድገትናየትራንስፎርሜሽንዕቅዱንለመደገፍታስቧል፡፡

7.1 የአጭርጊዜየመሸጋገሪያየመረጃስርአትመዘርጋት፡-

እንደሚታወቀው ከክልላችንየዕድገትናየትራንስፎርሜሽንእቅድ የዞናችን የ5 ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድከዞንእስከቀበሌአውርዶተግባራዊየማድረግስራየተጀመረሲሆን


መረጃንየመሰብብ፣የማደራጀት፣የመተንተንእናለዉሳኔመነሻግብአትአድርጎመጠቀምጊዜየማይሰጠዉስራመሆኑበሁሉምአካላትዘንድትኩረትየሚያስፈልገዉነዉ፡፡በመሆኑይህንለውጥበተመረጠና
በዘመናዊ የመረጃ ሥርዓትመደገፍአስፈላጊነቱከፍተኛቢሆንምመረጃንከወዲሁለመሰብሰብ፣ለመተንተንእንዲሁምድጋፍናክትትልለማድረግየአጭርጊዜአማራጭመጠቀምተገቢይሆናል፡፡በመሆኑም
በቅድሚያ የዘርፉን መረጃ ክፍተትና በሴክተሩ የሚፈለጉ የመረጃ ዓይነትና ፍላጎት በጥናት መለየት ያስፈልጋል፡፡ ይህንኑ መረጃ ግልጽና ወጥነት ባላቸዉ ፎርማቶች /ቅጾች/
መሰረት በአጭር ጊዜ ዉስጥ በመሰብብናበማደራጀት በመምሪያውና የኮምፒዩተርአቅርቦትባለባቸው የከተማ መ/ቤቶችሁሉቀላልናእቅዱንሊደግፍየሚችል የመረጃ አያያዝ ሥራዓት
በመዘርጋትና በመጠቀምየመረጃልውውጡንለማከናወንታቅዷል፡፡በዚህመልኩመረጃንየማሰባሰብ፣የማጠቀርናየመለዋወጥሥራዎችበኢንተርኔትጭምርእንዲታገዙማድረግይገባል፡፡ይህ ቀላልና
የዘርፉን ዕቅድ ስኬታማነት ሊደግፉ የሚችሉ ፕሮግራሞችከዞኑእቅድጋርእንዲጣጣሙተደርጎበመምሪያዉ የዕቅድ ዝግ/ክት/ግምገማ ደጋፊ የሥራ ሂደትባለቤትነትበአጭርጊዜ ጥናቱ
እንዲከናወንና የመረጃ ማሰባሰብና ማደራጀት ስራዉተሰርቶወደተግባርእንደሚገባይጠበቃል፡፡ከዚህበተጨማሪም ለመረጃ ክፍተትና ፍላጎት ጥናት በማድረግ በዞን፣ በከተማ
አስተዳደሮች፣ በወረዳና በቀበሌሊመነጩየሚችሉመረጃዎችንመለየትየሚሰባበሰቡበትንአግባብየመወሰንሥራዎች ፣መረጃ ማሰባሰብና ማደራጀት ተግባራትን በማከናወን ሁሉም የዞን
ከተሞች ወቅቱንና ጥራቱን የጠበቀ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ይደረጋል፡፡

7.2 የረጅምጊዜየመረጃስርአትመዘርጋት፡-

ወጥነትናቀጣይነትያለውንየመረጃስርአትተግባራዊለማድረግ ዞናዊ ይዘት ያለውና የወረዳ ተቋማት ሊጠቀሙበት የሚያስችል የመረጃ ቋት እንዲኖር ለማስቻል በኢንዱስትሪና
ከተማ ልማት ቢሮ በኩል የተያዘውን ዘመናዊ የመረጃ ማዕከላት የማቋቋም ዕቅድ ለተግባራዊነቱ ዞናችን አስፈላጊውን ሁሉ ትብብርና ድጋፍ ማድረግ ይሆናል፡፡

38

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ደረጃ- ስምንት
8. ለኢንቨስትመንት ማስፋፋት ስትራቴጅን በየደረጃው ላሉ አካላት ማውረድ(cascading)

ስትራቴጅን በየደረጃው ላሉ አካላት ማውረድ ሲባል የተቋሙን ሰትራቴጅ ሁሉም አካላት ተገንዝበውት የዕለት ተዕለት ስራቸው እንዲያደርጉት ማስቻል
ማለት ሲሆን ይህም በየደረጃው የሚገኙ ፈጻሚ አካላት ለስትራቴጅው ስኬታማነት የበኩላቸውን ድርሻ ሊያበረክቱ የሚችሉበት ሁኔታ ይፈጠራል፡፡ በየደረጃው ያሉ
የዘርፉ አካላት ስትራቴጅውን ወደራሳቸው ሲያወርዱስትራቴጅያዊ ትስስሩን ጠብቀው ለስኬታማነቱም ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ መሆናቸውን በማረጋገጥ ሊሆን
ይገባል፡፡ ይህምበአንድበኩልበራሳቸውየሚረጋገጥሲሆንበሌላበኩልደግሞ በመምሪያዉ በኩል የዋና ስትራቴጂው መጋቢ ዕቅድ መዘጋጀቱን በመገምገም የሚያረጋግጠው
ይሆናል፡፡ ከዚሁ ጋር በማያያዝ በሂደት ደረጃ የተቀመጡ ግቦችን በየደረጃው ላሉ ከተሞችና ወረዳዎች የሥራ ሂደቶችና ፈጻሚዎች ትስስሩን በጠበቀ መልኩ የማውረድ
ሥራ ይከናወናል፡፡ የሂደታችን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በተለያዩ መንገዶች እንዲወርድና እንዲሰርጽ ለፈጻሚው፣ ለሚመለከታቸው አካላት እንዲሁም
ለመላው የዞኑ ህብረተሰብ የማሳወቅ፣ የመቀስቀስ፣ የማሰልጠንና አጠቃላይ ንቅናቄ የመፍጠርና የማስረጽ ሥራ ሲከናወን የቆየ ሲሆን በተጀመረው አግባብ የዘርፉን
አደረጃጀት ተከትሎ የተዘጋጀዉ የበጀት ዓመቱ የዘርፉ የውጤት ተኮር (BSC) ዕቅድ በዞን ደረጃ የተቀመጡ ግቦችን ትስስር በጠበቀ መልኩ በየደረጃውላሉ
፣ሂደቶችና ፈጻሚዎች የማውረድ ሥራ ይከናወናል፡፡ በዚህ ሂደት ግቦች ተገቢውን ትስስር ጠብቀው መውረዳቸውን በየደረጃው ያለስትራቴጂያዊ አመራር ትኩረት ሰጥቶ
ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡ ከዚሁ ጐን ለጐን መምሪያዉ የድርሻውን ወስዶ ለስትራቴጅው ስኬት ጠንካራ አመራር የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ስትራቴጅዉ ከዞን እስከ ከተማ
/ወረዳ ደረጃ ወደ ተቋም፣ ሂደትና ፈጻሚ በሚወርድበት ጊዜ ተመሳሳይና ወጥነት ያለዉ አካሄድይከተላል፡፡

ይህን ለማሳካት በየደረጃው ስትራቴጂውን ወደ ራስ ተቋም የሚያወርድ ካስኬዲን ቡድን ማቋቋምያስፈልጋል፡፡ይህ በዞንና በከተማ ደረጃየሚቋቋምቡድን ዘርፉ አሁን
ካለበት ሁኔታ አኳያ ስትራቴጂውን በመረዳትና የተዘጋጀዉን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ትስስሩን ጠብቀው ማውረድ የሚችሉ ባለሙያዎችን ያቀፈ መሆን
አለበት፡፡ ለዚህም ሲባል ቡድኑ
ስትራቴጂውንከመ/ቤቶችናከፈፃሚዎችጋርበቀላሉለማስተሳሰርይችልዘንድበተቋሙስትራቴጂዝግጅትየተሳተፉአባላትንያቀፈእንዲሆንመደረግይኖርበታል፡፡

39

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


8.1 የኢንቨስትመንት ማስፋፋት ዋና የስራ ሂደት የውጤት ተኮርስትራቴጅዊ ግቦች መለኪያዎችና ዒላማዎች/የ 2009/፡-

ተ.ቁ የተቋሙ ስትራቴጅዊ ግብ የሂደቱ ስትራቴጅዊ ግብ መለኪያ ዒላማ /Target/ ስትራቴጂያዊ እርምጃዎች

2009 ዓ.ም
ተገልጋይ/ዜጋ የተገልጋዬችን ዕርካታና አመኔታን የተገልጋዬችን ዕርካታና አመኔታን የተገልጋዮች ዕርካታና አመኔ በመቶኛ 90 የአገለግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ
ማሳደግ፣ ማሳደግ፣ ፕሮጀክት
የዜጎችን ተጠቃሚነትን ማሳደግ፣ የዜጎችን ተጠቃሚነት የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸዉ ዜጎችን ብዛት 8080
ማሳደግ፣ የሴቶች ተጠቃሚነት በመቶኛ 20
በጀት/ፋይናንስ የበጀት አጠቃቀምና ዉጤታማነትን የበጀት አጠቃቀምና የበጀትና የፊዚካል ዕቅድ አፈጻጸም ውጤታማነት ንጽጽር 90 የበጀትአጠቃቀምናየፋይናንስ አቅም
ማሻሻል ዉጤታማነትን ማሻሻል ማሻሻያ ፕሮግራም
የዉስጥ አሰራር ዓላማ 1፡ ዞኑን ዋነኛ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወደተግባርየገባየአገርውስጥፕሮጀክትበቁጥር 104 የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ፍሰት
አዉጥተዉ ወደ አፈጻጸም እስከ 2006 በጀት ዓመት ድረስ ፈቃድ ከወሰዱ/730/ እና በስትራቴጀክ ዘመኑ ፈቃድ 50 ማሳደግና ውጤታማ ማድረግ
የኢንቨስትመንት መዳረሻ የሚገቡ ፕሮጀክቶችን ቁጥርና ከሚወስዱ 755 ዉስጥ ወደ ግንባታና ማምረት የተሸጋገሩ ፕሮጀክቶች በ% ፕሮጀክት
በማድረግ ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የካፒታል መጠን ማሳደግ፣

ማድረግ፣ በኢንቨስትመንትልማት ላይየዋለሀብትመጠንበቢሊዮንብር 1.41

የኢንቨስትመንት መሰረተ-ልማት ከአጋር አካላትጋርየተፈረመ መሰረተ-ልማት አቅርቦት መግባቢያ ሰነድ


አቅርቦትን ማሳደግ

የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ክትትልና ድጋፍ የተደረገላቸዉ ፕሮጀክቶች ብዛት 90


ክትትልና ድጋፍ አሰጣጥ ማሳደግ ለባለሀብቶቸ ዉይይት የተፈጠረ የጋራ መድረክ በቁጥር 1

የፕሮጀክቶችን ፍሰት ማሳደግ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ፈቃድ ያወጡ ፕሮጀክቶች በቁጥር 120
ቁጥርና የሚያስመዘግቡትን
የካቢታል መጠን ማሳደግ በስትራቴጂክ ዘመኑ ፈቃድ ያወጡ ፕሮጀክቶች ያስመዘገቡት ካፒታል መጠን በቢሊዮን 0.744
ብር

ግብ 1፡ ዘመናዊና እሴት በሚጨምሩ የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች በመቶኛ 30


ውጤታማ የፕሮሞሽን በቱሪዝም ኢንቨስትመንት መስክ በመቶኛ 15
ስልቶችን በመጠቀም በገጠር የሚቀቆቋሙ አምራች ኢንዱስትሪዎቹ በመቶኛ 5

ለ 120 ባለሃብቶች አዲስ በዞኑ በአዲስ የሚቋቋሙ ኢንዱስትሪዎች በመቶኗ 44


በዞኑ ስትራቴጅካዊ ጠቀሜታ ባለው ደጀን ዙሪያ ወረዳ ከፍተኛ 1
የኢንቨስትመንት ፈቃድ
በሲሚንቶና የግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ በቁጥር
መስጠት፤ የሴቶች ድርሻበመቶኛ 20
ዘመናዊና ውጤታማ ልዩ ትኩረት በተሰጣቸዉ የኢንቨስትመንት ዓይነቶች ላይ ትዉዉቅየተደረገላቸዉ 1600
ባለሃብቶች ብዛት

40

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የፕሮሞሽን ስልቶችን በተደረገላቸዉ የፕሮሞሽን ሥራ ተስበዉ ፈቃድ ያወጡ ባለሃብቶች ብዛት በቁጥር 250
በመጠቀም ባለሃብቶች
የተካሀሄ ፕሮጀክት ተግዳሮቶችን ጥናት በቁጥር 1
የማስተዋወቅ ስራ
በማከናወን የኢንቨስትመንት ፎረም /መድረክ/ ዝግጅት በቁጥር 21
ዘመናዊና ውጤታማ የፕሮሞሽን ስልቶችን በመጠቀም 102 ባለሀብቶችን
ባለሀብቶችን መመልመል፣
መመልመል ቋሚ ኤግዚቢሽን ማቋቋምና መጠቀም በቁጥር 1
በንግድ ትርኢትና ኤግዚቢሽን መሳተፍ 2
ግብ ፡5 የዘርፉን መረጃ በማሰብሰብ፣ የመረጃ አያያዝና አጠቃቅምን የኢንቨስትመንት ፈቃድ የተሰጣቸውን ፕሮጀክቶች የአፈፃፀም ደረጃቸውን 866
ማሳደግ፣
ማጠናቀርና ማሰራጨት በሚያሳይ መልኩ ወደ መረጃ ቋት ማስገባት በቁጥር
በበጀት አመቱ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ያወጡ ኘሮጀክቶችን ወደ መረጃ ቋት 120
ማስገባት በቁጥር
በበጀት አመቱ የአፈጻጸም ለውጥ ያመጡ ፕሮጀክቶችን ወደ መረጃ ቋት ማስገባት 104
በተደረገዉ ጥናት መሰረት የተሰበሰበና በአግባቡ ተደራጅቶ የተያዘ መረጃ በ% 90

ከደ/ማርቆስ ዩኒቨርስቲ ጋር በመተባበር አዋጭ የኢንቨስትመንት ኘሮጀክቶችን 2


በቁጥር
የሚጠየቁ መረጃዎችን ለተጠቃሚዎች መስጠት መረጃ ማጠናቀር በመቶኛ 100
መማማርና ዕድገት የዘመናዊ ቴክኖሎጂ አቅርቦትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀምና የቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ባለሙያዎች ብዛት 7
አጠቃቀምን ማሻሻል፣ ተጠቃሚ ባለሙያዎችን ቁጥር የሂደቱ የዳታ ሸሪንግና ኢንተርኔት አክሰስ ሽፋን በመቶኛ 100
ማሳደግ፣
ቴክኖሎጅውን ለሙያቸው በግብአትነት ተጠቅመዉ ዉጤታማ የሆኑ ሰራተኞች ብዛት 7

የሰራተኞችን ዕዉቀትና ክህሎት ማሳደግ፣ የፈጻሚዎችን ዕዉቀትና ክህሎት የአጭር ጊዜ የሙያ ስልጠናና ልምድ ልዉዉጥ ያገኙ ፈጻሚዎች ብዛት በመቶኛ 60
ማሳደግ፣

41

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


42

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የ 2012 በጀት አመት በየ ወሩ የተሸነሸነ እቅድ
ዕቅ ምር
ድ ወራት መራ
የ6
መለኪ የአ ሀ መ ጥ ህ ታጥ የ መ ሚ
ተ/ ወ ነሀ ግን ሰኔ
ያ መቱ ም ስ ቅ ዳ ህ ር ካ ጋ ያ
ቁ የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ር  
1
የክልሉን የኢንቨስትመንት
 
አማራጮች ማስፋት፣    
1.1
ለ 410 የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ
ሁነቶች ግንዛቤ መፍጠር 410
3 3
/ማስተዋወቅ፣ በቁጥር 205 34 34 34 35 34 4 34 34 4 34 35 35  
1.2
ለ 33 የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ
የፎረም ዝግጅቶች ግንዛቤ 33

መፍጠር/ማስተዋወቅ፣ በቁጥር 33
1.3
ፎረሞችን ማካሄድ የመ/
ተሳታ
165

በቁጥር 165

የመ/
ተሳታ
1

በቁጥር 1

ለ 55 የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ


1.4
 

የፓናል ውይይቶች ግንዛቤ 55

መፍጠር/ማስተዋወቅ፣ በቁጥር 55 55

ለ 17 የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ


የልምድ ልውውጦች ግንዛቤ 17

መፍጠር/ማስተዋወቅ/ በቁጥር
 ለ 110 የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ 1
1.5
110 1 1
በቁጥር 55 10 10 10 10 10 0 10 10 0 10 10 -
የህትመት ውጤቶች ግንዛቤ
አይነ
መፍጠር/ማስተዋወቅ፣
ት1
ብሮሸ ብዛ
ር ት 55 55 27 28

አይነ
በራሪ ት3
ወረቀ ብዛ
ት ት 100 40 30 30

ለ 88 የህብረተሰብ ክፍሎች በተለያዩ


1.6
 

የሶሻል ሚዲያዎች ግንዛቤ 88

መፍጠር/ማስተዋወቅ፣ በቁጥር 44 22 22 22 22
1.7
3 ጊዜ በአካባቢ ሬዲዮ ትዉዉቅ በቁጥር 3
3

43

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ማድረግ፣
1.8
66 ባለሃብቶች ያላቸውን አቅም መነሻ
66
በማድረግ መመልመል በቁጥር 33 5 5 5 5 5 5 6 6 6 6 6 6
1.9
የተዘጋጀ የማህበራዊ መድረክ ብዛት በቁጥር 2
2
1.10
የተሰጠ መግለጫ ብዛት በቁጥር 2
2
1.11
ለሚድያ የዋሉ ዜናወችና የህትመመት
4
አይነቶች ብዛት በቁጥር 3 1 1 1 1
2   66
የኢንቨስትመንት ፈቃድ የሚያወጡ
ፕሮጀክቶች ዓይነትና ቁጥር
መጨመርና አገልግሎት አሰጣጥን
ማሻሻል 33 5 5 5 5 5 5 6 6 6 6 6 6
2.1 66
ለ 60 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት በቁጥር
ፈቃድ መስጠት 33 5 5 5 5 5 5 6 6 6 6 6 6
2.2 22
ፈቃድ ከሚሰጣቸው ውስጥ 39% በቁጥር
የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች እንዲሆኑ
መስራት 11 1 1 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2
2.3 12
15% በቱሪዝም ኢንቨስትመንት መስክ በቁጥር
እንዲሆኑና መስራት 6 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
2.4 32
በሌሎች የኢንቨስትመንት መስክ በቁጥር
ባለሃብቶች እንዲሰማሩ አልሞ
መስራት 16 3 3 3 3 3 3 3 3 2 2 2 2
2.5 0.48 0.04 0. 0.04 0. 0 0.0 0.0 0. 0. 0.04 0.04
የኢንቨስትመንት ፈቃድ የሚያወጡ በቢሊ 04 04 . 4 4 0 04

ፕሮጀክቶች የሚያስመዘግቡት ዮንብር 0


4
4

ካፒታል 0.24 0.04


2.6
የኢንቨስትመንት ፈቃድ የሚያወጡ
ፕሮጀክቶች ሊፈጥሩት የሚችል
የስራ እድል
1636 1 1
 ቋሚ የስራ እድል በቁጥር 13 13 3 3 13
818 136 136 6 136 6 6 136 136 7 7 137 137
3498 291 2 29 2 2 29 29 2 2
 ጊዜያዊ የስራ እድል በቁጥር
9 1 9 9 2 2 9 9
174
1 1 1 2 2
9 291 292 292

2.7 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 10 100
ምትክ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ በ% 0 0

ባለሃብቶች ፈቃዱን መስጠት


2.8 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 10 100
ለውጥ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ በ% 0 0

ባለሃብቶች ፈቃዱን መስጠት


2.9 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 10 100
ማሻሻያ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ለሚፈልጉ በ% 0 0

ባለሃብቶች ፈቃዱን መስጠት


2.10 88 44 7 7 7 7 7 7 7 7 8 8 8 8
88 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ በቁጥ
44

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


እንዲያሳድሱ ማድረግ ር
2.11 37 19 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 4
መሰረዝ አለባቸው ተብለው የተለዩ
37 በ
የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች መሰረዝ ቁጥር
3
የአገልግሎት አሰጣጥ ስራዓትን ማሻሻል
3.1
የምክርና የመረጃ አገልግሎት ለሚፈልጉ
 
100
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10
0
10
0
100

ደንበኞች 100% አገልግሎቱን መስጠት በ%


4 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 10 100
የሂደቱን አሰራርና አደረጃጀት ማጠናከር በ% 100
0 0

4.1
  የሪፎርም ተግባራትን 100% መፈፀም በ% 100
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10
0
10
0
100

4.2 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 10 100
የሂደቱን ፈፃሚዎች በልማት ሰራዊት መንፈስ
50% 0 0

መገንባት/ሰራዊት ማድረግ በ%
4.3 1
 1 ምርጥ ተሞክሮዎችን ቀምሮ ማስፋት በቁጥ
ር 1

የኢንቭስትመንት ፕሮጀክቶችን ክትትልና ድጋፍ


5 ውጤታማነት ማሻሻል  

5.1
ለክትትልና ድጋፍ የፕሮጀክቶች ፕሮፋይል በቁጥ
የተዘጋጀላቸዉ ፕሮጀክቶች ብዛት ር 60 30 30 30

5.2
ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር የተፈረመ የጋራ በቁጥ
ዕቅድ/ስምምነት ሰነድ/ ብዛት ር 11 6 11

5.3
የተፈጠረ የአጋር አካላት መድረክ ብዛት በቁጥ
ር 5 3 1 1 1 1 1

5.4
የቦታ ችግር የተፈታላቸው ፕሮጀክቶች ብዛት በቁጥ
ር 6 3 6

5.5 12
ለ 12 የማበረታቻ ተጠቃሚ ፕሮጀክቶች በቁጥ
ማበረታቻ ተጠቃሚ እንዲሆኑ መደገፍ/መፍቀድ ር
ፈቃድ 6 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1

5.6
የብድር ችግር የተፈታላቸው ፕሮጀክቶች በቁጥ
ር 7 4 2 2 2 1

5.7
የመብራት ችግር የተፈታላቸው ፕሮጀክቶች በቁጥ
ር 9 5 1 1 1 1 1 1 1 1

45

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


5.8
ሌሎች የአፈፃፀም ችግሮች/ውሃ፣ መንገድ፣ ቴሌ በ%
100
ወዘተ የተፈታላቸው ፕሮጀክቶች %

5.5.1
ዉሀ በቁጥ
ር 11 6 2 2 2 2 2 1

5.5..2 1 1 1 1 1
መንገድ በቁጥ
ር 5 3

5.5.3 3 1 1 1 1 1
ቴሌ (ኢንዱስትሪ መንደር በሙሉ ተፈቷል) በ
ቁጥር 5

6
ወደ አፈፃፀም የሚገቡ ፕሮጀክቶችን በአይነትና ቁጥር
መጨመር

ወደ አፈጻጻም የገቡ ፕሮጀክቶች ብዛት በቁጥር 24 12 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2

በዕቅድ ዘመኑ ፈቃድ የወሰዱና ወደ አፈፃፀም የገቡ በቁጥር


የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች ድርሻ 30% በመቶኛ 5 3 1 1 1 1 1

ወደ አፈፃፀም የገቡ የቱሪዝም ኢንዱስትሪዎች በቁጥር


ድርሻ 15% በመቶኛ 4 2 1 1 1 1

ወደ አፈፃፀም የገቡ ሌሎች ፕሮጀክቶች ድርሻ በቁጥር


በመቶኛ/13.44%/ 3 1 1 1 1

ወደ አፈፃፀም በገቡ ፕሮጀክቶች የተፈጠረ የስራ በቁጥር


ዕድል ብዛት
4 4 4 4 4
ቋሚ በቁጥር 495 248 41 41 41 41 41 41 1 1 1 42 2 2

5 5 5 5 5
ጊዜያዊ በቁጥር 605 303 50 50 50 50 50 50 0 1 1 51 1 1

0.01 0.01 0.01 0.01 0. 0 0 0. 0.01 0 0


ወደ አፈፃፀም በገቡ ፕሮጀክቶች ስራ ላይ የዋለ በቢሊ 01 . . 0 . .

ካፒታል በቢሊዮን ብር ዮን 0.04 0.02 0.01


0
1
0
1
1 0
1
0
1

46

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


.

7 ህጋዊ አሰራርን ማሻሻል


100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
የኢንቨስትመንት ፈቃድ በ% 1 0

የተሠጣቸውን ፕሮጀክቶች መረጃ 00


0
0
ወደ መረጃ ቋት ማስገባት
100%

100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
በበጀት አመቱ የአፈጻጸም ለውጥ በ% 0

ያመጡ ፕሮጀክቶችን መረጃ ወደ


100%

መረጃ ቋት ማስገባት
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
የማበረታቻ ተጠቃሚ የሆኑ በ% 0

ፕሮጀክቶችን ወደ መረጃ ቋት
ማስገባት
ክትትል የተደረገባቸው ከቀረጥ ነጻ በቁጥ
ማበረታቻ ተጠቃሚ ፕሮጀክቶች ር
ብዛት 38 19 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 4 4

ክትትል የተደረገባቸው መሬት በቁጥ


ማበረታቻ ተጠቃሚ ፕሮጀክቶች ር 60 30 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5 5

ማበረታቻን ለታለመለት አላማ በቁጥ


ያዋሉ ፕሮጀክቶች ብዛት ር 38 19 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 4 4

ምክርና መረጃ አገልግሎት ያገኙ በቁጥ


ተገልጋዩች ር 132 66 11 11 11 11 11 11 11 11 11 11 11 11

ድጋፍ የተደረገላቸዉ ፕሮጀክች በቁጥ


በመቶኛ ር 132 66 11 11 11 11 11 11 11 11 11 11 11 11

የኢንቨስትመንት አገልግሎት
8 አሰጣጥን ማሻሻል
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
በስታንዳርዱ መሰረት ምክርና በመቶ 0

8.1 የመረጃ አገልግሎት መስጠት ኛ 100


100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
በስታንዳርዱ መሰረት ድጋፍ በመቶ 0

8.2 የተደረገላቸዉ ባለሀብቶች ኛ 100

47

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


መሬት ፈልገዉ የሚመጡ በቁጥ
ባለሀብቶች ከሚመለከታቸዉ ር
አካላት ጋር በመሆን ፈጣን
8.3 አገልግሎት መስጠት 14 7 2 2 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1

ብድር ፈልገዉ የሚመጡትን በቁጥ


ባለሀብቶች ከሚመለከታቸዉ ር
አካላት ጋር በመሆን ፈጣን
8.4 አገልግሎት መስጠት 5 3 1 1 1 1 1

መብራት ፈልገዉ የሚመጡትን በቁጥ


ባለሀብቶች ከሚመለከታቸዉ ር
አካላት ጋር በመሆን ፈጣን
8.5 አገልግሎት መስጠት 17 6 1 1 1 1 1 1 1 2 2 2 2 2

ማበረታቻ ፈልገዉ የሚመጡ በቁጥ


ባለሀብቶችን በስታንዳርዱ መሰረት ር
ከጉምሩክ ቀረጥ ነጻ ተጠቃሚ
8.6 እንዲሆኑ መፍቀድ 12 6 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1

ማበረታቻ ፈልገዉ የሚመጡ በቁጥ


ባለሀብቶችን በስታንዳርዱ መሰረት ር
ከጉምሩክ ቀረጥ ነጻ ተጠቃሚ
8.7 እንዲሆኑ መደገፍ 12 6 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1

አዲስ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በቁጥ


ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ር
በእስታንዳርዱ መሰረት ፈቃድ
0.8 መስጠት 66 33 5 5 5 5 5 5 6 6 6 6 6 6

የኢንቨስትመንት ፈቃድ በቁጥ


ለሚያሳድሱ በእስታንዳርዱ መሰረት ር
8.9 ማደስ 44 22 3 3 3 3 4 4 4 4 4 4 4 4

መሰረዝ አለባቸዉ ተብለዉ የተለዩ


33 በቁጥ
የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ር
9 መሰረዝ 37 19 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 3 4
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
ለዉጥ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በ% 0

ለሚፈልጉ ባለሀብቶች
9.1 በእስታንዳርዱ መሰረት መስጠት 100
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
ምትክ የኢንቨስትመንት ፈቃድ በ% 0

ለሚፈልጉ ባለሀብቶች
9.2 በእስታንዳርዱ መሰረት መስጠት 100

መረጃ አያያዝና አገልግሎት አሰጣጥ


10 ማሳደግ
የኢንቨስትመንት ፈቃድ የተሰጣቸዉ በቁጥ
ፕሮጀክቶች ወደ መረጃ ቋት ር
10.1 ማስገባት 66 33 5 5 5 5 5 5 6 6 6 6 6 6

48

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


በበጀት አመቱ የአፈጻጸም ለዉጥ በቁጥ
ያመጡ ፕሮጀክቶች መረጃ ወደ ር
10.2 መረጃ ቋት ማስገባት 22 11 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 1 1

ከጉምሩክ ቀረጥ ነጻ ማበረታቻ በቁጥ


ተጠቃሚ ፕሮጀክቶች ወደ መረጃ ር
10.3 ቋት ማስገባት 11 6 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1 1
100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
ሁሉም በሀርድ ኮፒ መረጃዎች 100% በመቶ 0

10.4 በሶፍት ኮፒ በቀየር ኛ 100


100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 100 10 100
ተተነተነ መረጃን ለአገልግሎት 100% በመቶ 0

10.5 ዝግጁ ማድረግ ኛ 100


3 3 3 3 3 4 4 4 4 4 4 4
አዲስ የተቀላቀሉ እና በሂደት ላይ በቁጥ
ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ ወደ ር
10.6 ግንባታ እና ምርት ማሸጋገር 43

አዳዲስ ፕሮጀክቶች ወደ ዘርፉ በቁጥ


10.7 መቀላቀል ር 22 11 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 1 1

ቅ ግንባታ ላይ የሚገኙ ፕሮጀክቶችን


/

ወደ ግንባታ ማስገባት (ፕሮጀክቶች


10.8 ብዛት በቁጥር)
1 1 1 1 1 1 1 1 1 2 2 2 2
ግንባታ ላይ ያሉ የኢንዱስትሪ በቁጥ
ፕሮጀክቶችን በመደገፍ ወደ ር
ግንባታቸው እንዲያጠናቅቁና ወደ
10.9 ማምረት እንዲገቡ መደገፍ 17
3 1 1 1 1 1 1
ግንባታቸውን ያጠናቀቁና መንግስት በቁጥ
በገነባቸው ክላስተር ሸዶች ወደ ር
ማምረት የገቡ የአምራች
110 ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች ብዛት 6

ለአምራች ኢንዱስትሪዎች መሬት በሄ/ር


111 ማዘጋጀት
ለሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ መሬት በሄ/ር
112 ማዘጋጀት
ለኢንዱስትሪ ክላስተር ማዕከላት በሄ/ር
113 መሬት ማዘጋጀት
ለማኒፋክቸሪንግ አምራች ወረዳ
ኢንዱስትሪዎች አዳዲስ ክላስተር
ማዕከላት ማስከለልና በሳይት ፕላን
114 ማመለካት
ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር ትስስር በቁጥ
የሚፈጥር ባለ ሄ ር መሬት
100 / ር
የክላስተር ማዕከላት ማቋቋምና
115 በሳይት ፕላን ማመለካት በከተማ( ))

49

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ጋር ትስስር በቁጥ
የሚፈጥር ባለ ሄ ር መሬት
50 / ር
የክላስተር ማዕከላት ማቋቋምና
116 በሳይት ፕላን ማመለካት በከተማ( ))

1 1 1
ለኢንዱስትሪ ፓርኮችና ክላስተር በቁጥ
117 ማዕከላት መሰረተ ልማት ማሟላት ር 2
1 1 1
ለሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ መንገድ በቁጥ
118 መሰረተ ልማት መዘርጋት ር 2

ለፕሮጀክቶች እንዲያሰሩ ማሰራት


ela በቁጥ
119 ር 22 11 2 2 2 2 2 2 2 2 2 2 1 1
1 1 1 1 1 1 1 1
በማምረት ላይ ያሉ ከፍተኛና በቁጥ
መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የአካባቢ ር
120 ደህንነት ላይ ግንዛቤ መፍጠር 8

ደረጃ ዘጠኝ

9. የአፈጻጸም ክትትል ግምገማ

የአፈጻጸምክትትልናግምገማከእቅድ ዝግጅት አንስቶ እስከ ትግበራ ድረስ መከናወንያለበትሂደታዊተግባርነው፡፡


ክትትልና GMg¥የአንድሳንቲምሁለትገጽታዎችናቸው፡፡ዕቅድእስካለድረስክትትልየአፈጻጸምግምገማናምዘናየወጣውን እቅድ ተግባራዊ
ለማድረግናለቀጣይመሻሻልግብዓትለመስጠትየሚከናወኑዋናዋናተግባራትናቸዉ፡፡
ክትትልአንድሥራበታቀደውፍጥነት፣ጥራት፣መጠን፣ወጪእንዲሁምውጤትእየተካሄደመሆኑንለማረጋገጥበተቀመጡአመላካቾችላይመረጃን በስርዓት
ለመሰብሰብ፣ለማጠናቀር፣ለመተንተንናለመተንበይየሚያስችልመሳሪያነው፡፡
ስለዚህውጤታማየሆነየዕድገትናየትራንስፎርሜሽንስራለመስራትናዘላቂነትያለውክትትልና“ GMg¥ስርዓትለመዘርጋትየሚከተሉትአደረጃጀቶች፣ቅፃቅፆች፣ይዘቶች
(መቼ፣በማን፣ምን፣) ላይክትትልናግምገማእንደሚደረግልብማለትናከየደረጃውአንፃርአጣጥሞማዘጋጀትተገቢይሆናል፡፡

9.1 የአፈጻጸምክትትል

 መቼበየስንትጊዜውክትትልይደረግ?

50

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


ከዚህአንፃርበየጊዜውበፈፃሚአከላትናበተቋማትኃላፊዎችክትትልማድረግእንደተጠበቀሆኖ፡በመምሪያናበከተማ/ወረዳ/ ደረጃበስርዓትናበተደራጀመንገድ
ክትትልናድጋፍማድረግአስፈላጊይሆናል፡፡

በዞን፣ በከተማአስተዳደር፡

 በዘርፉ አመራር ደረጃበየወሩ፣

 የወረዳና የከተማ አስተዳደሮች በተገኙበት በየሩብ ዓመቱ፤

 በሂደት ደረጃ በየሳምንቱ፣

 ማንክትትልያድርግ?

ለክትትልስርዓቱባለቤትመስጠትንበተመለከተበየደረጃውያለሁሉምፈፃሚእናኃላፊለክትትልናምዘናስርዓቱባለቤትመሆኑእንደተጠበቀሆኖየመደበኛስራዎችን
አፈጻጸምናየግቦችንአመልካቾችየተጠቃለለአፈፃፀምበተመለከተበየደረጃውመረጃበመሰብሰብ፣በማጠናቀርናበመተንተንለዘርፉ
የበላይአመራርውሳኔአጋዥናመነሻየሆነስራመስራትየሚችል የክትትልና ግምገማ ቡድን በሂደቱና ባለሙያወች ይሆናል፡፡

 ምንክትትልይደረግ?

በዚህክፍልየሚተኮረውምንይዘቶችንመከታተልእንዳለብንየመለየትስራይሆናል፡፡
ስለሆነምበደረጃከፋፍሎማየትእንደተጠበቀሆኖበዋናነትየክትትልናምዘናጉዳዮችየስትራቴጂያዊእርምጃዎች፣የመደበኛስራዎችናየግቦችአመላካቾችአፈፃፀምንየሚመለከ
ቱይሆናል፡፡ከዚህአጠቃላይእሳቤበመነሳትአፈፃፀሞችንከዚህእንደሚከተለውበደረጃከፋፍሎመከታተልናመመዘንይቻላል፡፡

ሀ. በእቅድ ደረጃ የሚካሄድግምገማ፡-

የዕድገትናትራንስፎርሜሽንዕቅዱ (ባላንስድ ስኮርካርድ) ተግባራዊ ከመደረጉ በፊት በየደረጃውካሉስትራቴጂያዊዕቅዶች


(ወደታችም፣ወደጎንም፣ወደላይም) የሚናበብናተጣጥሞየተዘጋጀመሆኑን (Alignment) ማረጋገጥይገባል፡፡
ይህንለማድረግየክትትልናምዘናውይዘትበሚከተሉትነጥቦችዙሪያሊያተኩርይችላል::

o የዕቅዱአነሳሽነት፣

o የዕቅዱቅንጅታዊነት፣

o የዕቅዱግልጽነትና ሊረዱት የሚችሉት ስለመሆኑ፣

o የዕቅዱአጠቃላይ ወይም ሁሉን አቀፍነት፣

o የዕቅዱተቀባይነት ያለውናተደራሽነት፣

o የዕቅዱየለውጥናተግባቦትዝግጅትናክንውን፣

o ዕቅዱበትክክልናለሁሉምስለመውረዱ፣

በመሆኑምበአባሪ ተራ ቁጥር 1 የተመለከተዉንቸክ-ሊስትበመጠቀም በከተማ አስተዳደርና በመሪ-ማዘጋጃ ቤቶች ደረጃ ያለዉንእቅድመገምገምይቻላል፡፡

ለ. በትግበራሂደትየሚካሄድክትትልናድጋፍ

ወቅታዊክትትልናምዘናከክልልየዕደገትናትራንስፎርሜይሽንዕቅድ የወረዱ የዞን ስትራቴጅካዊ ግቦችን ወደ ከተማ አስተዳደር ከሚደረግሙሉሽግግርእስከ


ሙሉ ትግበራ የሚደረግየክትትልናምዘናእንቅስቃሴንየሚያካትትሲሆን ክንውኑምበሚከተሉት ተግባራት ዙሪያየሚያጠነጥንይሆናል::

51

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


o የሥራ ፍሰቶች፣ አካሄዶችንና ድርጊቶችን ይፈትሻል፣

o ዕቅዶችበምን አይነት መልኩ እየተተገበሩ መሆኑን ይመለከታል፣

o ጥንካሬዎችን፣ድክመቶችን፣ያጋጠሙችግሮችን፣የወደፊትስጋቶችን፣ወዘተበተመለከተ መረጃዎችንይሰበስባል፣ያደራጅል፣ይተነትናል፣እንዴት
መተላለፍ እንዳለባቸውምአቅጣጫ ይቀመጣል፡፡

በመሆኑምበአባሪ ተራ ቁጥር 2 ላይ የተመለከተዉንቼክሊስትበመጠቀምበትግበራሂደትያለዉንየእቅድአፈጻጸምመከታተልናመደገፍይቻላል፡፡

9.2 የአጻጸምግምገማ

ግምገማወቅታዊየሆነአፈፃፀምንበመመዘንጥንካሬዎችን፣ድክመቶችንእንዲሁምችግሮችንበመለየትእናተገቢመፍትሄበመስጠትበዕድገትናትራንስፎርሜሽንዕቅዱየተቀረጹአጠቃላይየሆኑ
ስትራቴጂያዊ ግቦችንናውጤቶችንተግባራዊለማድረግፋይዳውየጎላነው፡፡
ስለዚህይህንጠቀሜታበአግባቡለመፈጸምይቻልዘንድምን፣መቼእናበማንመገምገምእንደሚገባበጥንቃቄናበስርዓትመለየትእናመተግበርተገቢይሆናል፡፡

ግምገማየእድገትናትራንስፎርሜሽንዕቅዱንስኬቶችበመለየትግቦችየተሳኩመሆናቸውን
ለማሳየት፤እየተተገበሩያሉተግባራትቀደምሲልያስቀመጥናቸውንግቦችስለማሳካታቸዉ፤የዕቅዱአተገባበርናሥራአመራርግቡንከማሳካትአኳያውጤታማስለመሆኑስለማረጋገጥ፤በአጠቃላ
ይእየመጣያለውለውጥየዜጋውንማሕበራዊ፣ኤኮኖሚያዊእናፖለቲካዊተጠቃሚነትያሳካመሆኑንለማረጋገጥእናየህዝብተጠያቂነትስርዓትእንዲጎለብትለማደረግነው፡፡

 ምንይገማገማል ?

በዕድገትናትራንስፎርሜሽንዕቅዱላይበአራቱዕይታዎችየተቀመጡግቦችመሳካትከተቀመጡዒላማዎችአኳያበዝርዝርማየትያለብንመሆኑእንደተጠበቀሆኖ
በተቋምደረጃግምገማውበዋናኝነትበሚከተሉትዋናዋናጉዳዮችላይማተኮርአለበት፡፡እነዚህም፡-

o በኅብረተሰቡአኗኗርላይለውጥማምጣት ሚችል ምን ሥራ ተከናወነ

o የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴዉ ምን ይመስላል

o የሰዉ ኃይል ልማት፣አስተዳደርና አጠቃቀም ሁኔታ

o የበጀት አጠቃቀም፣ ሃብት የማፈላለግና ለተፈላጊውልማትየማዋል አቅም

o የሪፎርም ትግበራና አገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታ

o የቴክኖሎጅ አቅረቦትና አጠቃቀም መሻሻል

o የመረጃ ሥርዓት ዝርጋታ ፣መረጃ አያያዝና አጠቃቀም ሁኔታ

o የህብረተሰብ ተሳትፎ፣የሴቶችናወጣቶችተጠቃሚነትሁኔታ

52

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


o የተፈጠረየስራዕድል፣እናመሰልጉዳዮችንግምትውስጥበማስገባት የአፈጻጸም ስኬቶች፣ያጋጠሙ ችግሮች የተወሰዱ የመፍትሄ
አቅጣጫዎች በዝርዝር ይገመገማሉ፡፡

 መቼና በማንይገመገማል?

የዕድገትናትራንስፎርሜሽንዕቅዱንተግባራዊለማድረግናየሚጠበቀውንውጤታማነት/ስኬትለማረጋገጥበዘርፍ ደረጃ በየግማሽ ዓመቱና በየዓመቱ ግምገማ


የሚደረግ ሲሆን እንደ የአስፈላጊነቱ በየሩብ ዓመቱ ግምገማ ሊደረግ የሚችል ሲሆን በተቋም ደረጃ ግን በየሩብ፣ በግማሽ አመት፣ .በዘጠኝ ወርና በበጀት ዓመቱ
መጨረሻ ላይ ግምገማይካሄዳል፡፡በዘርፍ ደረጃ የዕድገትናትራንስፎርሜሽን/BSC/ዕቅዱንተግባራዊነት አፈጻጸምና ስኬታማነት በዘርፉ የበላይ፣ የመካከለኛና
ዝቅተኛ አመራርአማካኝነትየሚገመገም ሲሆን በመ/ቤት ወይም በተቋም ደረጃ ደግሞ በሃላፊና ፈጻሚዎች ይገመገማል፡፡

ማጠቃለያ

ይህየዕድገትናትራንስፎርሜሽንዕቅድ በ BSC ውጤትተኮርዕቅድዘዴየተዘጋጀሲሆንበተዋረድሁሉምየከተማ አስተዳደሮችና ተጠሪ መሪ-ማዘጋጃ ቤቶች


ዕቅዳቸውንከዚሁእንዲቀዱይጠበቃል፡፡የሚዘጋጀውዕቅድምምንያህልየክልሉንና የመምሪያዉን ስትራቴጂያዊዕቅድእንደሚመግብበየደረጃውባሉየአመራሮችና የሥራ
ኃላፊዎችመረጋገጥያለበት ሲሆን የመምሪያ የሥራ ሂደት ባለቤቶች ከሂደታቸዉ የተቀዳ ዓመታዊ ዉጤት ተኮር/ BSC/ ዕቅድ ለፈጻሚዎች አዘጋጅተዉ መስጠትና
መፈራረም ይጠበቅባቸዋል፡፡
የዕቅዱአፈፃጸምበሴክተርመ/ቤቶች፣ለዚሁተብሎበሚደራጁየኢንስፔክሽንቡድኖችእየተገመገመተከታታይክትትልናድጋፍየሚደረግይሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ
ዕቅድ በባህሪዉ ተለዋዋጭ መሆኑን በመገንዘብ ያልተሟሉና መካተት የሚገባቸዉን ተግባራት በመጨመር ስትራቴጅክ ዕቅዱን ይበልጥ ማዳበርና ለአፈጻጸም
ስኬታማነቱ መረባረብ ያስፈልጋል፡፡

53

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የባላንስድ ስኮር ካርድ ዕቅድና ትግበራ መከታተያ ቅጽ
የሪፖርት ቀን-----------------

የሪፖርት ቁጥር--------------
በክትትል ጊዜ ዉስጥ በእቅድ የተያዘ የክንዉን ዉጤት ያጋጠሙ ችግሮች የተወሰዱ የመፍትሄ በቀጣይ ስራ ላይ ኃላፊነትን የወሰደ ማስታወሻ
በእቅድ የተያዙ ዉጤት እርምጃዎች የሚያስከትለዉ ተጽእኖ አካል
ተግባራት

የባላንስድ ስኮር ካርድ ቀጣይ መርሃ ግብር፡


የተዘጋጀበት ቀን-------------

የዕቅድ ሪፖርት ቁጥር-------

ከ-----------------------------ጊዜ እስከ-------------------------------

በቀጣይ ሪፖርት የሚጠበቅ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ፈታኝ ሁኔታዎች ኃላፊነትን ማስታወሻ


ጊዜ የሚከናወኑ ተግባራት ክንዉን ዉጤት ፈታኝ ሁኔታዎች መቀነሻ ዘዴ የወሰደዉ አካል

54

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


የግምገማ ዉጤት ሪፖርት፡-
የግምገማ ቀን-------

የግምገማ ሪፖርት ቁጥር-----------

ከ-----------------------------ጊዜ እስከ-------------------------------

በግምገማ የተወሰዱ ዋና ዋና የተላለፉ የሚያስፈልጉ የሚፈጸሙበት ጊዜ አስፈጻሚ አካል ማስታወሻ


ጉዳዮች ዉሳኔወች ግብዓቶች

የመረጃ መሰብሰቢያ ቅጽ

ተ.ቁ የአፈጻጸም የመረጃ ፎርሙላ መስፈሪያ ሪፖርት መነሻ የሚቀጥለዉ የመመዘኛዉ ያጣራዉ ያረጋገጠዉ
መመዘኛዎች ምንጭ ማድረጊያ አመት መገኛ ቦታና
ጊዜ ኢላማ ባለቤት

55

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ


56

ዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ

You might also like