Professional Documents
Culture Documents
ስርዓት
ውጤት ተኮር የተቋም የእቅድ ኣፈፃፀም ምዘና
ንዑስ ስርዓት
የስልጠና ሰነድ
መጋቢት 1997
ማውጫ
ተ ርዕስ ገፅ
ቁ
መግብያ viii
ክፍል አንድ 1
ii 2
2.2.1.i የግብዓት መለኪያ (Input Measure) 9
2.2.3.iiስኬታማነት (Efficiency) 12
2.2.3.iiiጥራት (Quality) 13
2.2.3.ivጊዜ (Timeliness) 13
2.2.3.vምርታማነት (Productivity) 13
2.3 የዕቅድ አፈጻጸምን ለምን እንለካለን?
13
2.4 የጥሩ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ባህሪያት
15
2.4.1 ገላጭ መሆን ኣለባቸው (Informative) 16
2.4.2 ጠቃሚ የሆኑ መረጃዎችን ማስተላለፍ 16
2.4.3 የተግባር መሣሪያዎች ናቸው 16
2.5 በዕቅድ ኣፈፃፀም ምዘና ስርዓት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች
17
ክፍል ሦስት 21
iii 3
3.2.1 ስትራቴጂ ዕቅድ (Strategic Plan) 23
3.2.2 ቁልፍ የስራ ሂደቶች (Key Business Processes) 23
3.2.3 የያገባኛል ባዮች ፍላጐት (Stakeholders Needs) 24
3.2.4 የበላይ አመራር ሙሉ ተሳትፎ (Top Management 24
Involvement)
3.2.5 የሰራተኛ ተሳትፎ (Employee Involvement) 25
3.2.6 ለመለኪያዎች የተጠያቂነት ስርዓት መዘርጋት 27
3.2.7 ፅንሰ ሃሳባዊ ማእቀፍ 27
3.2.8 ግንኙነት (Communication) 28
3.2.9 አጣዳፊነት (Sense of Urgency) 28
3.3 የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያዎችን ሽቅብና አግድሞሽ ማቀናጀት፡፡
29
3.3.1 ሽቅብ ቅንጅት (Vertical Integration) 29
3.3.2 የአግድሞሽ ቅንጅት (Horizontal Integration) 29
3.4 ሚዛናዊ የዕቅድ አፈፃፀም መለኪያ ማእቀፎች
30
3.4.1 ጥቂት ቁልፍና ወሳኝ መለኪያዎች /The Critical Few Set of
Measures/ 31
3.4.2 የአፈፃፀም ዳሽ ቦርድ Performance Dashboard 31
3.4.3 ሚዛናዊ ስኮርካርድ (Balanced scorecard) 32
3.5 አራቱ የሚዛናዊ ስኮርካርድ እይታዎች
34
3.5.1 ከበጀት (ከፋይናንስ) እይታ፡- 34
3.5.2 ከደንበኛ እይታ 34
3.5.3 ከውስጥ አሠራር እይታ 34
3.5.4 ከተቋም እና ከሰራተኛ ዓቅም ግንባታ እይታ፡ 35
3.6 ሚዛናዊ ስኮር ካርድን ተግባራዊ በምናደርግበት ጊዜ ሊያጋጥሙ
የሚችሉ ችግሮች 38
iv 4
ክፍል አራት 39
ክፍል ኣራት ሚዛናዊ ስኮርካርድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ
4 39
4.1 ሚዛናዊ ስኮርካርድ ተግባራዊ ለማድረግ የምንከተላቸው ደረጃዎች
41
ደረጃ አንድ፡ የተቋም ዳሰሳ በማካሄድ ግልፅ የሆነ ራዕይ እና ተልዕኮ
ማስቀመጥ 41
ደረጃ ሁለት ስትራቴጂያዊ ዓላማ መወሰን
42
ደረጃ 3 . የተቋም ዓላማዎችን ከላይ ወደታች መዘርዘር
(Cascading/Decomposition of Strategic goals in to
smaller components) 42
ደረጃ 3.1 የስራ ዘርፉን ዓላማዎች መለየት
43
ዘዴ ሀ፡- የድርጀቱን ዓላማዎች ከላይ ወደታች መዘርዘር
43
ዘዴ ለ ፡- ደንበኛ ተኮር
46
ደረጃ 3.2- ዓላማዎችንና ንዑሳን ዓላማዎችን በሚዛናዊ ስኮር ካርድ
ማስቀመጥ 47
ደረጃ 4 የተቋም ስትራቴጂያዊ ትስስር መፍጠር
48
ደረጃ 5 ለእያንዳንዱ የሚዛናዊ ስኮርካርድ ምድቦች የዕቅድ
አፈጻጸም መለኪያዎች ማዘጋጀት 52
ደረጃ 5.1. የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ኣዘጋጅ ቡድን ማቋቋም
52
ደረጃ 5.2. የዕቅድ ኣፈፃፀም መለኪያ ስርዓት ቁልፍ ቃላትን
መረዳት 52
ደረጃ 5.3 ለእያንዳንዱ ሚዛናዊ ስኮርካርድ ምድብ የዕቅድ
ኣፈፃፀም መለኪያዎችን ማዘጋጀት 54
ደረጃ 5.4 መድረሻን መወሰን
59
ደረጃ 5.5 የድርጊት መርሃ ግብር ማዘጋጀት
60
ደረጃ 5.6.የተዘጋጁ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያዎችን ትክክለኛነት
ማረጋግጥ 62
ክፍል አምስት 63
ክፍል አምስት ክትትልና ግምገማ
5 63
v 5
5.1 የሚያስፈልጉ መረጃዎችን መለየት
63
5.2 የምንሰበስበውን መረጃ ለመወሰን፣ መነሳት ያለባቸው ጥያቄዎች
64
5.2.1 ሓላፊነት መስጠት 66
5.2.2 የተገኘውን የዕቅድ አፈጻጸም ውጤት መፈተሽና መለካት 66
5.3 የመረጃ ኣያያዝ፣ ክትትልና፣ የሪፖርት ኣደራረግ ስርዓት
67
5.3.1 የመረጃ መሰብሰብያና መያዣ ሰነድ ማዘጋጀት 68
5.3.2 የዕቅድ አፈጻጸም መረጃን ለውጭ አካላት ሪፖርት ማድረግ 69
5.3.3 የማስተካከያ እርምጃዎችን መውሰድ አስፈላጊ ከሆነ መወሰን
70
5.3.4 የዕቅድ አፈጻጸም መመዘኛዎችን እንደገና መመርመርና ማሻሻል 71
ስዕላዊ መግለጫዎች
ስዕላዊ መግለጫ 1 ውጤት ተኮር የስራ ኣመራር ስርዓት ክፍሎች 1
ስዕላዊ መግለጫ 2 የዕቅድ ኣፈፃፀም ስራ ኣመራር ሂደቶች 5
ስዕላዊ መግለጫ 3 የዕቅድ ኣፈፃፀም መለኪያዎች ትስስር 10
ስዕላዊ መግለጫ 4 የግብ ስኬትና የዓላማ ስኬት ልዩነት 11
ስዕላዊ መግለጫ 5 ኣንድን ነገር በኣንድ ኣቅጣጫ ብቻ በማየት
ድምዳሜላይ መድረስ፡፡ 33
ስዕላዊ መግለጫ 6፡ ሚዛናዊ ስኮርካርድ
36
ስዕላዊ መግለጫ 7፦ የሚዛናዊ ስኮርካርድ ኣተገባበር ደረጃዎች 40
ስዕላዊ መግለጫ 8 የተቋም ዓላማና ግብ ከላይ ወደታች መዘርዘር 45
ስዕላዊ መግለጫ 9 የተቋም ዓላማና መለኪያና መድረሻ ከላይ
ወደታች መዘርዘር 45
ስዕላዊ መግለጫ 10. ደንበኞች ተኮር ዘዴ 46
ስዕላዊ መግለጫ 11. ሚዛናዊ ስኮርካርድ ክፍሎች ትስስር 50
ስዕላዊ መግለጫ 12. የግቦች ትስስር 51
vi 6
ስዕላዊ መግለጫ 13 የቁልፍና ወሳኝ ተግባራትን የማጣራት
ሂደት፡፡ 61
ስዕላዊ መግለጫ 14 የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሂደቶችን ኣንድ ላይ
ማስቀመጥ 62
ሰንጠረዦች
ሰንጠረዥ 1፡ ሚዛናዊ ስኮር ካርድ ማለት (ነው) ና (ኣይደለም) 37
ሰንጠረዥ 2 በያንዳንዱ የስኮር ካርድ ክፍሎች መጠየቅ ያለባቸው
ጥያቄዎች 47
ሰንጠረዥ 3፦ የዕቅድ ኣፈጻጸም መለኪያ ቼክ ሊስት 58
vii 7
መግቢያ
የኢትዮጲያ ሲቪል ሰርቪስ ከተመሠረተ ረጅም ዕድሜ ያስቆጠረ ቢሆንም በዘመናዊ
አመራር፣ አሠራርና አደራጃጀት ያልታነፀ፣ የህዝብ አገልጋይነት ስሜቱም ሆነ ብቃቱ
ያልዳበረና ይባስ ብሎም በየጊዜው ብቅ ላሉ መንግሥታት ፍላጐት ማስፈፀሚያ
መሣሪያ ሆኖ ሲያገለግል የቆየ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከዚህ አካል ማግኘት የሚገባውን
አገልግሎት ሣያገኝ ቆይቷል፡፡
ስለሆነም ውጤታማ የሆነ የሥራ አፈፃፀም አመራር ሥርዓት በሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ
ለመመሥረት መሟላት ካለባቸው ሥርዓቶች መካከል አንዱ የሆነውን የተቋም የዕቅድ
viii 8
አፈፃፀም ምዘና ሥርዓት ከሠራተኞች የውጤት ተኮር የዕቅድ አፈፃፀም ምዘና
ሥርዓትና ከሌሎች ተጓዳኝ ሥርዓቶች ጋር በማቀናጀት ተግባራዊ ለማድረግ ይህ
የተቋም የዕቅድ አፈፃፀም መለኪያ ሥርዓት የሥልጠና ሰነድ ከክልሎችና ከልዩ ልዩ
የፌደራል መ/ቤቶች በተውጣጣ ቡድን እንዲዘጋጅ የተደረገ ሲሆን ዋና ኣላማውም
የመንግስት ተቋማት የኣፈፃፀም ጥንካሬና ድክመታቸውን ለመመዘን ምን ማከናወን
እንዳለባቸውና ማከናወን ያለባቸውን ሁሉ እንዴት እንደሚያከናውኑ በሞዴል የታገዘ
ማብራሪያ መስጠት ነው፡፡ ሰነዱ በተከታታይ በየደረጃው ከተገመገመና ስምምነት ካገኘ
በኋላ ከፌደራልና ከክልል መ/ቤቶች የሚውጣጡ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች
በሚገኙበት ኣውደ-ጥናት ዳብሮ ሥራ ላይ እንደሚውል ይጠበቃል፡፡
ክፍል ሁለት ስለ ዕቅድ አፈፃፀም ምዘና ሥርዓት ክፍል ሶስት የተቀናጀ የዕቅድ
አፈፃፀም ምዘና ሥርዓት አመሠራረት ይገልፃል፡፡ በክፍል አራት ሚዛናዊ
ስኮርካርድን ተጠቅሞ የተቋምን የዕቅድ አፈፃፀም መመዘን ስለሚቻልበት ሁኔታ
በሞዴል የታገዘ ገለፃ ይሰጣል በመጨረሻም የክትትልና የግምገማ ሥርዓቱን
በተመለከተ በክፍል አምስት ተገልጿል፡፡
ix 9
ክፍል አንድ
ደረጃ 6
የእቅድ ኣፈፃፀም ደረጃ 1
መረጃን በመጠቀም የተቋሙን ተልዕኮ፣
ኣሰራርን ለማሻሻል ዓላማና ግብ መወሰን
የሚያስችል ስርዓትን
መዘርጋት
ደረጃ 3
ለዕቅድ ኣፈፃፀም
የተጠያቂነት ስርዓት
መዘርጋት
ደረጃ 2
የተቀናጀ የእቅድ
ኣፈፃፀም ምዘና
ስርኣት መዘርጋት
ደረጃ 5
የመረጃ ትንተና፣ ደረጃ 4
የኣፈጻጸም ደረጃን
ምዘናና ሪፖርት ለመመዘን የሚያስችል
ኣደራረግ ስርዓት የመረጃ ኣሰባሰብ ስርዓት
መዘርጋት መዘርጋት
1
ከላይ በስዕላዊ መግለጫው ላይ እንደሚታየው ውጤት ተኮር የሥራ አመራር
(Performance Based Management) እርስ በእርሳቸው ተደጋጋፊና ተያያዥ በሆኑ
ስድስት ክፍሎች ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ስለእያንዳንዳቸው ምንነት ከዚህ በታች በአጭሩ
እናያለን፡፡
የዕቅድ አፈጻጸም ምዘና ዕቅድን ተከትሎ የሚመጣ የሥራ አመራር ሂደት ወሳኝ ክፍል
ሲሆን አስቀድሞ በተቋሙ የተቀመጡ ግቦች በሰራተኛ፣ በቡድን፣ በመምሪያ ወይም በስራ
ዘርፍና በተቋም ደረጃ በምን ሁኔታ እየተፈፀሙ እንደሆነ በመለካት የተገኙ ጠቃሚ የሆኑ
መረጃዎችን በየጊዜው ለአፈጻጸም መሻሻል የምናውልበት ሥርዓት ነው፡፡
2
ግዳጅ ሲሆን ስርዓቱ ምላሽ መስጠትን፣ ሪፖርት ማድረግንና ፣ በመጨረሻ ለተገኘው
ውጤትም በባለቤትነት መቀበልን ያካትታል፡፡
የዕቅድ አፈጻጸም መረጃ ትንተና፣ ክለሳና ሪፖርት አደራረግ ስርዓት ዓላማ የተጣሉ ግቦችንና
ዓላማዎችን አፈጻጸም ለመከታተል፣ የዕቅድ አፈጻጸም መመዘኛዎችንና የምዘና ሂደቱን
አግባብነት ለመገምገም እና በዕቅድ አፈጻጸማችን የደረስንበት ደረጃና ምክንያቱን
በማስቀመጥ የማሻሻያ ዕርምጃ ለመውሰድና አዳዲስ ግቦችንና ዓላማዎችን ለመንደፍ ነው፡፡
የውጤት ተኮር የሥራ አመራር ስርዓት የመጨረሻ ግብ አፈፃፀምን ማሻሻል ነው፡፡ የሥራ
አመራር ዕቅድ የሚወጣው፣ ለምዘና የሚያገለግሉ መረጃዎች የሚሰበሰቡት፣ የአፈፃፀም
ምዘና የሚደረገው ለተገኘው ውጤት ዕውቅና የሚሰጠው ወዘተ ተቋማዊ መሻሻልን ዕውን
ለማድረግ ሲባል ነው፡፡ በመሆኑም የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም ቀጣይነት ያለው
የአሠራር ሂደትና የመፈፀም አቅምን ማሻሻል ነው፡፡
3
1.2.ውጤት ተኮር የዕቅድ አፈጻጸም አመራር /Performance
Management/ ምንነት
4
ማቀድ
(Planning)
መሸለም
(Rewarding) ክትትል ማድረግ
(Monitoring)
ማቀድ
ክትትል ማድረግ
5
አቅምን ማሳደግ
መለካት (ምዘና)
ምዘና ማለት የሠራተኛ፣ የስራ ዘርፍና የተቋም የእቅድ አፈጻጸም አስቀድሞ ከተቀመጡት
የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያዎች ጋር በማነጻጸር መገምገምና የተጠቃለለ ነጥብና ደረጃ
መስጠት ማለት ነው፡፡
መሸለም
መሸለም ማለት ለተቋም፣ ለስራ ዘርፍ እንዲሁም ለሰራተኞች በግል ወይም ደግሞ እንደ
ቡድን ኣባል በዕቅድ አፈጻጸም ወቅት የተቋማቸውን ተልእኮ ከግብ በማድረስ ለተገኘው
ውጤት ዕውቅና (ገንዘብና በገንዘብ የማይገለፁ ማበረታቻ) መስጠት ማለት ነው፡፡
6
ክፍል ሁለት
ውጤት ተኮር የእቅድ አፈጻጸም ምዘና አንድ የስራ ዘርፍ ወይም ተቋም ሊደርስበት
ከሚፈልገው ጠቅለል ባለ መልኩ የተቀመጠ ዓላማ /Goals / ላይ ተመስሮቶ ወደ አላማው
ሊያደርሱ የሚችሉ የተቋም ወይም የሥራ ዘርፍ ክንውኖችን አካሄድ በመቆጣጠር ወይም
ክትትል በማድረግ ሪፖርት የማድረግና የማቀናጀት ቀጣይነት ያለው የእቅድ አፈጻጸም
ውጤትን የመለካት ስርዓት ነው፡፡ ይህ ስርዓት የሚከናወነው የስራ ዘርፉን ወይም ተቋሙን
በሚመራው ስራ አመራር አካል(Management) ሲሆን የእቅድ ኣፈፃፀም መለኪያዎች
የሚለኩት በተቋም ወይም በስራ ዘርፍ የሚከናወኑ፣
q ፋይዳ (Impact)
7
q ተገልጋዮቻችንን እያረካን መሆናችንን ፣
8
2.2.1.i የግብዓት መለኪያ (Input Measure)
እንዲመጣ የሚጠበቀው ውጤት ምንድነው? ለሚለው ጥያቄ መልስ የሚሰጠን ነው፡፡ የዓላማ
ስኬት መለኪያዎች ተቋሙ ሊደርስበት የሚጠብቀውን ውጤት እና ተገልጋየች ከተቋሙ
የሚያገኙትን ጥቅም ያሳያል፡፡ የዓላማ ስኬት የተያዘው ዓላማ ምን ያህል እንደተከናወነ
የሚያሳየን ወይም ምን ያህል እንደተተገበረ የሚያመለክተን ነው፡፡ የዓላማ ስኬት
መለኪያዎች ወደፊት የሚመጣውን የሚያሳዩን (lagging Indicators) ናቸው፡፡ በዚህ
መመዘኛ በመካከለኛ እና በረጅም ጊዜ የተገኘን የዓላማ ስኬት ለይቶ መመዘን የሚቻል
ሲሆን የመካከለኛ ጊዜ የዓላማ ስኬቶች በተለይ ዋናውን የዓላማ ስኬት ለመለካት ረዘም ያለ
ጊዜ የሚፈጅ ሲሆን ኣስቀድሞ የተገኙ ውጤቶችን ለማመልከት ጠቀሜታ ኣላቸው፡፡
9
የተቋም መሪዎች፤ ፖሊሲ አውጪዎች፤ ተገልጋዮችም ሆነ ያገባኛል ባዮች አብዛኛውን ጊዜ
የዓላማ ስኬት መለኪያዎችን መጠቀም ይመርጣሉ፡፡ ምክንያቱም ከላይ ለመግለጽ
እንደተሞከረው እነዚህ መለኪያዎች ተቋሙ የተገልጋዮችን ፍላጐት ማርካቱን በተጨባጭ
የሚያመለክቱ በመሆናቸው ነው፡፡ ነገር ግን ሁልጊዜ የመጨረሻውን ውጤት የሚያመለክቱ
መረጃዎችን ለማግኘትም ሆነ ለመለካት ኣስቸጋሪ ነው፡፡
ውጤት ተኮር
የፋይዳ
የግብኣት የሂደትት የግብ የዓላማ መለኪያዎች
መለኪያዎ መለኪያዎ ስኬት ስኬት
ች ች መለኪያዎ መለኪያዎ
ች ች
10
2.2.2. በግብ ስኬት መለኪያዎችና በዓላማ ስኬት መለኪያዎች
መካከል የሚታይ መደበላለቅ
የዓላማ ስኬት ዕቅዳችን ምን ያህል ስኬታማ እንደሆነ ለማወቅ የሚረዳን ሲሆን የግብ
ስኬቶች (Outputs) ብቻቸውን ወይም በተናጠል የስራ ዘርፉ ወይም ተቋሙ ምን ያህል
ስኬታማ እንደሆነ ለአመራሩ ኣያመለክቱም፡፡ ስለሆነም የስራ ዘርፉ ወይም ተቋሙ ምን
ያህል ስራ ሰራና የስራ ዘርፉ ወይም ተቋሙ እንዴት እየሰራ ነው የሚሉት የተለያዩ ናቸው፡፡
በዓላማ ስኬትና በግብ ስኬት መካከል ያለውን ልዩነት እንደሚከተለው መግለጽ ይቻላል፤
11
2.2.3. የዕቅድ ኣፈፃፀም መለኪያ ክፍሎች (Classification of
Performance Measures)
12
2.2.3.iii ጥራት (Quality)
2.2.3.iv ጊዜ (Timeliness)
በእቅድ የተያዘው ሥራ በተያዘበት ጊዜ ገደብ በአግባቡ መከናወኑን መለካትን
ያመለክታል፡፡ ኣንድን የተወሰነ ስራ በጊዜ ገደብ መለካት ማለት ምን ማለት እንደሆነ
ኣስቀድሞ መስፈርት ሊወጣለት የሚገባ ሲሆን መስፈርቶቹም ኣብዛኛውን ጊዜ በተገልጋዩ
ፍላጎት ላይ ተመስርተው የሚዘጋጁ ናቸው፡፡
በርካታ የሙያ ዘርፉ የሚመለከታቸው ኣካላት ለዚህ ጥያቄ መልስ ሰጥተዋል፡፡ ከነዚህም
መካከል ኣብዛኞቹ በጋራ የሚስማሙባቸው ከዚህ በታች ቀርበዋል፡፡
13
q የእቅድ ኣፈፃፀም ምዘና ምን መከናወን እንዳለበትና ተቋማት ያስቀመጧቸውን ግቦች
ለማሳካት በሃብት (በጊዜ፣ በገንዘብ፣ በማቴሪያልና፣ በሰው ሃይል) ኣጠቃቀም ላይ
ትኩረት እንዲሰጡ ያደርጋቸዋል፡፡
q የዕቅድ አፈጻጸም ምዘና የሥራ አመራሩን የመምራት ብቃት በማዳበር ተገቢ የሆነ
የምርትና የአገልግሎት አቅርቦት እንዲኖር ያደርጋል፡፡ በየጊዜው የሃብት
ማሽቆልቆል በሚታይባት ዓለም ውስጥ የአገልግሎት አቅርቦት ብቃትን ማሻሻል
ወሳኝና የማይታለፍ ጉዳይ ነው፡፡
14
ይኖርበታል፡፡ የዕቅድ አፈጻጸም ምዘና ብሔራዊ ዓላማን በማሳካት የህብረተሰቡን
ፍላጐት ማሟላት መቻላችንን ያረጋግጥልናል፡፡
q የዕቅድ አፈጻጸም ምዘና ስሜታዊነትን የሚቀንስና ገንቢ የሆነ የችግር አፈታት ዘዴን
የሚያበረታታ ነው፡፡ የዕቅድ አፈጻጸም ምዘና በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመስርተን
አግባብ ያለው ውሳኔ እንድንሰጥ ያግዘናል፡፡
15
2.4.1.ገላጭ መሆን ኣለባቸው (Informative)
16
q ሚዛናዊ (Balance)፦ የተለያዩና በርካታ የመመዘኛ መስፈርቶችን ያካትታል፡፡
ለምሳሌ ከተገልጋዮች እይታ ኣኳያ፣ ከውስጣዊ የኣሰራር ሂደት ኣኳያ፣ ከበጀት
ኣጠቃቀምና ከመማማርና መሻሻል ኣኳያ ግቦችን በማስቀመጥ ሚዛናዊ የሆነ ውጤት
እንድናገኝ የሚረዳን መሣሪያ ነው፡፡
ችግር የማያጋጥመው የዕቅድ ኣፈፃፀም ምዘና ስርዓት ያለው ተቋም ይኖራል ብሎ መገመት
ኣስቸጋሪ ነው፡፡ በተደጋጋሚ ተቋማት የሚፈፅሙት ስህተት በጣም ብዙ ነገሮችን መለካት
ሲሆን ቀጥሎ የሚታየው ችግር ደግሞ በጣም ጥቂት ነገሮችን ብቻ መለካት ነው፡፡ የተቋም
ዕቅድ ኣፈፃፀም ምዘና ስርዓት በጀመሩ ኣንዳንድ ተቋማት ውስጥ የታዩ ጎላጎላ ያሉ ችግሮች
ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ሲሆን እነዚህን ስህተቶች ላለመድገም መጣር ያስፈልጋል፡፡
17
q በኣጭር ጊዜ ግቦች ላይ ብቻ ማተኮር
ብዙ ተቋሞች በጀትንና የለት-ከ-ዕለት ስራዎቸን የሚያሳዩ መረጃዎችን ብቻ በመሰብሰብ
ለረጅም ጊዜ መለኪያዎች (ለተገልጋዮችና ሰራተኞች ዕርካታ፣ ለምርት ወይም
ለኣገልግሎት ጥራት እና የህዝብ ሃላፊነት መወጣት ወዘተ) በቂ ትኩረት ኣይሰጡም፡፡
18
q የማይፈለግ ውጤት የሚያስከትሉ መለኪያዎችን መጠቀም
ኣንዳንዴ በኣንድ ነገር በጣም ከፍተኛ ውጤት ማምጣት ሌላውን ሊጎዳው የሚችልበት
ኣጋጣሚ ኣለ፡፡ ለምሳሌ ኣንድ ምግብ ቤት የተቋሙን ስኬታማነት (Efficiency)
ለመለካት የተዘጋጁ ምግቦችን ብክነት መቀነስን እንደ ኣንድ መመዘኛ ኣድርጎ ወሰደ
ይህም ሲገለፅ የተሸጡ ምግቦች ሲካፈል የተዘጋጁ ምግቦች የሚል ነበር፡፡ ሆቴሉ በዚህ
መመዘኛ 100% ስኬታማነትን ለማምጣት የወሰደው ስልት ተመጋቢ ምግብ ሲያዝዝ
ብቻ ኣብስሎ ማቅረብ የሚል ነበር፡፡ በመጨረሻ ውጤቱ ሲታይ የታሰበው ስኬታማነት
100% የመጣ ሲሆን ከተገልጋዮች መምጣት ኣኳያ ሲታይ ግን በጣም ቀነሰ፡፡
ምክንያቱም ተመጋቢው ምግቡ እስኪ ዘጋጅ ድረስ ብዙ ስለሚቆይ ሁለተኛ ሊመለስ
ኣለመፈለጉ ነው፡፡ ከዚህ የምንረዳው ይህ ምግብ ቤት የተጠቀመው የስኬታማነት
መለኪያ የማይፈለግ ውጤት (የተገልጋዮችን መቅረት ወይም ኣለመመለስን)
ኣስከትሏል፡፡ ስለዚህ የተቋም መመዘኛዎችን በምናዘጋጅበት ጊዜ የመመዘኛውን ውጤት
በሁሉም በኩል ኣገላብጦ የሚያስከትለውን ፋይዳ መፈተሽ ያስፈልጋል፡፡
19
q የዕቅድ ኣፈፃፀምን ክትትል ቶሎ ቶሎ ወይም በጣም ዘግይቶ ማካሄድ
የዕቅድ አፈፃፀምን በጣም ቶሎ ቶሎ መከታተል አላስፈላጊ ለሆነ የጉልበትና የጊዜ
መባከን እንዲሁም አላስፈላጊ ለሆነ ወጪ የሚዳርግ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ በጣም
ዘግይቶ ክትትል ማድረግ ችግሮችን በጊዜ /በወቅቱ/ ተገንዝቦ ለማስተካከል እንዳይቻል
ያደርጋል፡፡ በመሆኑም ሚዛኑን የጠበቀ የዕቅድ አፈፃፀም ክትትል የምናደርግበት ጊዜ
ሊኖረን ይገባል፡፡
20
ክፍል ሶስት
በየትኛውም ተቋም ውስጥ ለውጥ አይቀሬ በመሆኑ ለውጡ የተቋሙን ዓላማ መነሻ ኣድርጎ
በዕቅድ የማይመራ ከሆነ ልክ መንገዱ እንዳልተጠረገለት ጎርፍ ጠራርጎን ሊሄድ ይችላል፡፡
ሥራዎቻችን ወደ ታለመላቸው ግብ ለማድረስ ግልጽ የሆነ ዓላማና ወደ ግቡ የሚያደርሱ
ጠቋሚ አመልካቾችን ከመነሻው አቅደን ከተነሳን ለውጥን በአግባቡ ልንመራው እንችላለን፡፡
የዕቅድ አፈፃፀም ምዘና ሥርዓት ሊሳካ /ሥራ ላይ ሊውል/ የሚችለው የተቋሙ ስትራቴጂና
የዕቅድ አፈፃፀም መለኪያዎች ሲቀናጁና የበላይ ኣመራሩ የመ/ቤቱን ራዕይ፣ ተልዕኮ፣
እሴቶችና ስትራቴጂያዊ አቅጣጫዎች ለመ/ቤቱ ሠራተኞችና ለያገባኛል ባዮች ግልጽ
ኣድርገው ሲያስቀምጡ ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የዕቅድ አፈፃፀም መለኪያዎች
21
እያንዳንዱ ሠራተኛ የተቋሙን ዓላማ ለማሳካትና የያገባኛል ባዮችን ፍላጎት ለማሟላት ምን
ኣስተዋፅኦ ማድረግ እንዳለበት እንዲያውቅ በማድረግ የተቋሙ ተልእኮ ራዕይና ስትራቴጂ
ህይወት እንዲኖረው ያደርጋል፡፡
የዚህ ዓይነት የአሠራር ቅንጅት የዕቅድ አፈፃፀም መለኪያዎች ለለውጥ ኣጋዥ እንዲሆኑ
ያስችላቸዋል፡፡ መለኪያዎች የተግባራትን ውጤት የሚያመለክቱልን ከሆነ ማንኛውም
ግለሰብ የተገኘውን መረጃ ከታቀደው ዓላማ ጋር በማነፃፀር ብቻ የሚወሰድ እርምጃ ካለ
ማወቅ ይችላል፡፡ በሌላ አባባል መለኪያዎች መልዕክቱን የያዙ መሆን ኣለባቸው፡፡
ትክክለኛ ያልሆኑ መለኪያዎች ኣብዛኛውን ጊዜ የዕጣ ኣመራረጥ ዘዴ (Random selection
method) ውጤት ናቸው፡፡ ለምሳሌ በኣንድ ነገር ላይ ሃሳብ መለዋወጥ (Brainstorming)
ሰዎች መሆን የሚገባውን ነገር እንዲያስቡና ምን እንደሚለካ ዝርዝር እንዲያወጡ
ቢያስችላቸውም እንደዚህ ዓይነቱ ጥረት ብቻውን ምን መለካት እንደአለበት አስተማማኝ
መረጃ ሊሰጥ አይችልም፡፡ በሌላ ኣባባል መለኪያዎቹ በትክክል ውጤትን ለማምጣት
ከታወቀ የአሠራር ሂደት ጋር ካልተቆራኙ በስተቀር ምን ዓይነት ማስተካከያ መውሰድ
እንደሚቻልና ለውጦቹም ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያስከትሉ እንደሚችሉ በእምነት
መተንበይና ማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡
22
1. ስትራቴጂክ ዕቅድ 6. ለመለከያዎች ተጠያቂነት ማበጀት
2. ቁልፍ የስራ ሂደቶች 7. ጽንሰሃሳባዊ ማዕቀፍ /Conceptual
Framework/
3. የያገባኛል ባዩች ፍላጐት 8. ግንኙነት/Communication/
4. የበላይ አመራር ሙሉ ተሳትፎ 9. አጣዳፊነት sense of urgency
5. የሠራተኛ ተሳትፎ
ቁልፍ የሆኑ የስራ ሂደቶችን ለመለየት በቅድሚያ የተቋሙን ዝርዝር የስራ ሂደቶችና እርስ
በርሳቸው ያላቸውን ትስስር በማሳየት ስዕላዊ መግለጫ ማዘጋጀት ያስፈልጋል (Map Your
Organization’s Business Processes)፡፡
23
3.2.3. የያገባኛል ባዮች ፍላጐት (Stakeholders Needs)
ያገባኛል ባዮች የሚባሉት በአንድ ተቋም ወይም የሥራ ዘርፍ የወደፊት ስኬት ድርሻ
ያላቸው ኣካላት ሲሆኑ፣ ይኸም ስያሜ በውጤት ተኮር ስራ አመራር ሥርዓት ውስጥ በሰፊው
የሚታወቅ ነው፡፡ አንድ ተቋም እነዚህ ኣካላት እነማን እንደሆኑ? ከእኔ የሚጠብቁት
ፍላጐት ምንድነው? የሚሉትን ኣስቀድሞ ማወቅ አለበት፡፡ የተቋሙን ስትራቴጂክ ዓላማና
ግብ በምናዘጋጅበት ጊዜ የነዚህ ኣካላት አመለካከትና ፍላጎት ግምት ውስጥ መግባት
ኣለበት፡፡
• ተገልጋዮች (ደንበኞች)
• መንግሥት
• ሠራተኞች
• አቅራቢዎች (Suppliers)
• ሕብረተሰቡ በአጠቃላይ
ናቸው፡፡
24
የበላይ አመራሩ ተሳትፎ በቂ ፋይዳ ሊያመጣ የሚችለው በሚከተሉት አራት መንገዶች ነው
[ቶምሶን እና ቫርለይ (1997)]፡፡
ለ) ኃላፊነትን መስጠት ፦
ሠራተኞችን ማብቃት (Empower Employees) በዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ አሠራር
ተመራጭ ተሞክሮ (Best Practice) ያላቸው ተቋማት የሚመሩ የበላይ አመራሮች
በአብዛኛው ጊዜ ለአጠቃላዩ የስትራቴጂክ መለኪያ ኃላፊነት የሚኖራቸውን ቡድኖች
በመሰየም ሥራዎቻቸውን ያካሂዳሉ፡፡
የተቀናጀ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ስርዓት ሲመሰረት፣ በሂደቱ ሰራተኛን ማሳተፍ መረሳት
የለበትም፡፡ ምክንያቱም ሰራተኞች በግብአት፣ በግብ ስኬት፣ በአላማ ስኬት፣ በአፈጻጸም
25
በሂደትና በማንኛውም የተቋም እንቅስቃሴ ቀጥተኛ አስተዋጽኦ ያላቸው ስለሆኑ ነው፡፡
የሰራተኛ ተሳትፎ፣ በዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ስርዓት አዎንታዊ ባህልና ልምድ ከሚገነቡ
መንገዶች አንዱና ዋነኛው ነው፡፡
ለ) ሙሉ ተሳትፎ ያለው ሰራተኛ በተቋሙ ደስተኛ ነው፡፡ ደስተኛ ሰራተኛ ደግሞ በተቋሙ
ውጤታማነት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው፡፡ ለዚህም ነው ውጤታማ ተቋሞች የሰራተኛን
እርካታ የሚለኩት፡፡ ሽልማት ሰጪ ተቋማትም ይህንኑ እንደ አንድ ትኩረት የሚደረግበት
ነጥብ አድርገው ይወስዱታል፣
ረ) በሁሉም ደረጃ ያለው የዕውቀት፣ ችሎታና ልምድ ክፍተት ለይቶ በማውጣት ወዲያውኑ
(JIT) እዚህ ላይ ያነጣጠረ ሥልጠና መስጠት፡፡
26
3.2.6. ለመለኪያዎች የተጠያቂነት ስርዓት መዘርጋት
ውጤታማ የሆነ የተቀናጀ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ስርዓት መዘርጋት ውጤታማ የሆነ
የተጠያቂነት ስርዓት ከመዘርጋት ጋር ጠንካራ ትስስር አለው፡፡ ይህም ማለት ሰራተኞችና
ኃላፊዎች በአንዳንድ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ሂደቶች በተመሳሳይ መልኩ ኃላፊነት
በመውሰድ በዕቅድ አፈጻጸም አለካክ ስምምነት ይፈጥራሉ፡፡
ሀ). ለያንዳንዱ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ኃላፊነት የሚወስድ ባለቤት ሊኖረው ይገባል፡፡
ረ) ከፍተኛ ውጤት ላመጣ መሸለም በተቃራኒው ዝቅተኛ ውጤት ላመጣ ደግሞ የማስተካከያ
እርምጃ መወሰድ አለበት፡፡
27
ሊያያዝ ይችላል፡፡ ወይም የስራ ሃላፊዎች ሚዛናዊ የሆኑ መለኪያዎችን በመጠቀም
የተቋማቸውን ሁለንተናዊ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በነጠላ ሪፖርት ሊያገኙ ይችላሉ፡፡
q ሌሎች በቀላሉ ሊታዩና ሊነበቡ በሚችሉ ዘዴዎች ለምሳሌ እንደ ስዕሎች፣ ቻርቶች
የመሳሰሉትን በቁልፍ ቁልፍ ቦታዎች በመለጠፍና በመስቀል፡፡
28
q የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቶች ኋላቀር መሆን፣
አግድሞሽ የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያዎች ትስስር መኖር በሁሉም የተቋሙ የስራ ፍሰት
(Workflow) ሂደቶች ተያያዥና ቅልጥፍና ያላቸው መሆኑን ያረጋግጥልናል፡፡ እነኝህ
የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያዎች ተገልጋይ ተኮር ሆነው፣ በተቋም ደረጃ ያለውን የማገልገል
ሂደትና ለተገልጋይ ተጨማሪ እሴት የመፍጠር አቅምን የሚዳስሱ ናቸው፡፡ ተገልጋዮችን
የሚያስጨንቃቸው አገልግሎቱን ለማግኘት የሚታለፉ ዝርዝር ሂደቶች ሳይሆኑ ምርቱን
ወይም አገልግሎቱን ለማግኘት የወሰደው ጊዜ፣ የተደረገው ምልልስ፣ የወጣው ወጪ፣ ያለው
ጥራት ነው፡፡ ለምሳሌ የኣንድን ተቋም የንብረት ግዥ ዑደት ብንወስድ አፈጻጸሙን
የሚለካው የሚወስደውን ጊዜ (Cycle time) ሊሆን ይችላል፡፡
29
ያለውን ነው ፡፡ በዚህ ኡደት ውስጥ የሚሳተፉ ቡዙ ክፍሎች እንደ ሒሳብ ክፍል፣ በጀት
ክፍል፣ ጨረታ ኮሚቴ፣ የተቋም ኃላፊ፣ ንብረት ክፍል፣ ኦዲተር ወዘተ... ይኖራሉ፡፡ ስለዚህ
ይህን አግድሞሽ ቅንጅት ለማምጣት ሁሉም ተሳታፊ ክፍሎችና ስራተኞች በመለኪያም
ዝግጅት መሳተፍ ይኖርባቸዋል፡፡
ሚዛናዊ Balancing የሚለው የእቅድ አፈፃፀም መለኪያዎች ጽንሰ ሃሳብ የመጣው እ.ኤ.አ
በ1992 ሮበርት ካፕላንና ዴቪድ ኖርቶን የተባሉ ዶክተሮች ለመጀመሪያ ጊዜ ስለ ሚዛናዊ
ስኮርካርድ (Balanced ScoreCard) የሚያስተዋውቀውን መፅሓፋቸው በአወጡበት ጊዜ
ነው፡፡ የሚዛናዊ ስኮር ካርድ ሃሳብ የተቋምን ተልእኮ ወደ ቁልፍና ወሳኝ መለኪያዎች
በመተርጎም ሚዛናዊና እኩል ትኩረት የሚሰጣቸው መለኪያዎች በተለያዩ እይታዎች
(Business Perspective) ማስቀመጥ ነው፡፡ ይህ ጽንሰ ሃሳብ በሚቀርብበት ጊዜ ብዙ
ልዩነቶች የተፈጠሩ ሲሆን የልዩነቱ መነሻም ሁለት አንድ አይነት ተቋማት ኣይኖሩም የሚል
ነው፡፡በመሆኑም የፅንሰ-ሃሳቡ ተቃዋሚዎች ሚዛናቸውን የጠበቁ መለኪያዎች ፍላጎት፣
የእይታ ብዛትና ዓይነት እንደየተቋማቱ ሊለያይ ይችላል የሚል ኣስተሳሰብ ኣላቸው፡፡
እነዚህም፡-
30
3.4.1. ጥቂት ቁልፍና ወሳኝ መለኪያዎች /The Critical Few Set
of Measures/
• ለ) ልዩነታቸው በሚታይበት ጊዜ
q BSC በኖርቶን ስትራተጂ-ሞዴል ይጠቀማል ዳሽ ቦርድ በግልጽ የተቀመጠ ሞዴል
የለውም፣
31
q ዓላማ፣ ግብ፣ ስትራተጂና መለኪያ በሚያያዝበት ጊዜ BSC ከላይ ወደታች ይወርዳል
የታች ድምር ከላይ ጋር እኩል ይሆናል፡፡ በዳሽ ቦርድ ግን ከላይ ወደታች
የሚወርደው ስራ እንደየ ኃላፊውና ሂደቱ የሚወሰን ይሆናል፣
• ከውስጥ የስራ ሂደት እይታ፦ በቁልፍ የስራ ሂደቶች እንዴት መፈፀም ኣለብን ?
32
ሚዛናዊ ስኮርካርድ ለምን ኣስፈለገ?
q መለኪያዎች በኣንድ ኣቅጣጫ ብቻ ማትኮር
አለመሆን ነው፡፡
እባብ
ጦር
ግንድ
ግድግዳ
ይህም በመሆኑ አንድ አፈጻጸም በተለያዩና በተበጣጠሰ እይታ በማየት የተለያየ ትርጉም
መስጠትን ያስከትላል፡፡ የሚከተለዉ የዝሆን ምስል ሲሆን የተለያየ አካሉን በመዳሰስ
የተለያየ ትርጉም እንደሰጡት ያሳያል፡፡ የተበጣጠሰ የእቅድ አፈፃፀም አለካክም በዚህ ምስል
ይመሰላል፡፡
33
3.5. አራቱ የሚዛናዊ ስኮርካርድ እይታዎች
የስቪል ሰርቪስ ተቋማት በበጀት ወይም በፋይናንስ ያላቸው ዕይታ ከንግድ ተቋማት የተለየ
ነው፡፡ የንግድ ተቋማት ዋነኛው ግባቸው በትርፍ ላይ የተመሰረተ ሲሆን በስቪል ሰርቪስ
ተቋማት ግን የበጀት ወይም የፋይናንስ ግቦች በኣብዛኛው እንደ ዋነኛ ግብ ባይሆኑም
የማሳካትና የማደናቀፍ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ፡፡ የስቪል ሰርቪስ ተቋማት ስኬት መለካት
ያለበት የመንግስትን ፍላጎት እንዴት ውጤታማና ስኬታማ (Effectively and Efficiently)
በሆነ መንገድ ኣሳክተዋል በሚል ነው፡፡ በመሆኑም በሲቪል ሰርቪስ ተቋማት ውስጥ የበጀት
(የፋይናንስ) እይታ የሚያተኩረው በወጪ ቆጣቢነት ነው፡፡ ይህም ማለት ለደንበኞች
በኣነስተኛ ወጪ ከፍተኛ ኣገልግሎት መስጠት ማለት ነው፡፡
34
3.5.4. ከተቋምና ከሰራተኛ ዓቅም ግንባታ እይታ፡-
35
የተቋም ተልዕኮና ራዕይ
ስዕላዊ መግለጫ 6፡ ሚዛናዊ ስኮርካርድ
ከበጀት (ፋይናንስ) ኣንፃር ለያገባኛል ባዮች በቁልፍ የስራ ሂደቶች እንዴት መፈፀም ኣለብን ?
እንዴት ሆነን መታየት (መሆን) ስትራቴጂ ዓላማመለኪያግቦችወ/ተግባራት
ኣለብን?ዓላማመለኪያግቦችወ/ተግባራት
36
ሰንጠረዥ 1፡ ሚዛናዊ ስኮር ካርድ ማለት (ነው) ና (ኣይደለም)
ሚዛናዊ ስኮር ካርድ ማለት (ነው) ሚዛናዊ ስኮር ካርድ ማለት (ኣይደለም)
q በኣጠቃላይ የተቋም ስትራቴጊያዊ q የግል (ነጠላ) ምርታማነት
የእቅድ ኣፈፃፀም ስራኣመራር የመቆጣጠሪያ የእቅድ ኣፈፃፀም
ስርኣት ነው መለኪያ መሳሪያ ኣይደለም
q ለያንዳንዱ ሰራተኛ የተቋሙን q የ “ወሩማጣፈጫ” የእቅድ ኣፈፃፀም
ስትራተጂ ጥርት ባለመልኩ መለኪያ ስርዓት ኣይደለም
እንዲገባው የሚያደርግ የመገናኛ
መሳሪያ ነው
q የተቋም የእቅድ አፈፃፀም፣ q ቀድሞ የምንጠቀምባቸው የነበሩ
በፋይናነሳዊና ፋይናንሳዊ ያልሆኑ የእቅድ ኣፈፃፀም መለኪያዎች
እይታዎች መካከል ሚዛን በኣራቱ ክፍሎች ማስቀመጥ
መጠበቂያ መንገድ ነው ኣይደለም
q ቀጣይ ጉዞ ነው q ፕሮጀክት ኣይደለም
q ተጠያቂነትን የሚያጠናክር q ቀላል ነገር ኣይደለም
ስርዓት ነው
q የለውጥ መንገድ ነው q ያለውን የሚጠብቅ ኣይደለም
q የተቋም ራኢይ ከ ሰብኣዊና q ከኣጠቃላይ የጥራት መለኪያ
ፋይናንሳዊ ሃብት እንዲሁም ከ (TQM) ፍላጎት የመነጨ
ዕለት-ተ-ዕለት ተግባራት ወደ ኣይደለም
ኣንድ የሚያመጣ (የሚያስተሳስር)
ነው
37
3.6. ሚዛናዊ ስኮር ካርድን ተግባራዊ በምናደርግበት ጊዜ
ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች
q መመዘንንና አዳዲስ ሥርዓቶችን መፍራት፣
q የጋራና ወጥ የሆነ ትርጉም አለማግኘት/አለመኖር፣
q ቀጣይነት የሌለው ወይም የላላ ግንኙነት መኖርና በቂ ግንዛቤ አለመዳበር፣
q በአግባቡ ያልተገለፁና ግንዛቤ የማያስጨብጡ፣ ተግባራዊ ሊሆኑ የማይችሉና
ከሠራተኛው ተግባራት ጋር ያልተጣጣሙ ራዕይና ስትራቴጂዎችን መቅረጽ፣
q የበጀት ዝግጅትን ከስትራቴጂክ ቀረፃ ነጣጥሎ ማየት፣
q ባለቤት የሌላቸው ወይም ከዕቅድ አፈጻጸም ማዕቀፍ ውጭ የሆኑ መለኪያዎችን
ማዘጋጀት፣
q ግልጽ የሆነ መድረሻ የሌለው የዕቅድ አፈጻጸም ማዘጋጀት ወይም መድረሻዎችን
በጣም ከፍ ወይም ዝቅ አድርጎ ማዘጋጀት፣
q አነስተኛ ወይም ምንም ግብረ መልስ አለመኖር፣
q ትርጉም ያለው የሠራተኛ ተሣትፎ አለመኖር፣
q በተጀመረበት ፍጥነትና ሁኔታ መቀጠል አለመቻል፣
38
ክፍል ኣራት
ሚዛናዊ ስኮርካርድ የተቋሙን ቁልፍና ለስኬት ወሳኝ የሆኑ ግቦችን በመለየት የዕቅድ
ኣፈፃፀም መለኪያዎችን በዓራቱ እይታዎች ያስቀምጣል፡፡ ሚዛናዊ ስኮርካርድ ኣራቱን
እይታዎች ተጠቅሞ የተቋምን ራዕይ ወደ የዕቅድ ኣፈፃፀም መለኪያዎች የሚመነዝር
ፅንሰ-ሓሳባዊ ማዕቀፍ ነው፡፡ የተወሰኑ ኣመልካቾች የተቋሙን ኣፈፃፀም ወደ ራእዩ
ሊያደርሱን የሚችሉ ውጤቶችን ለመለካት የምንጠቀምባቸው ሲሆን ሌሎች ደግሞ
የረጅም ጊዜ ስኬትን የሚወስኑ ኣመልካቾችን ለመለካት የሚያግዙን ናቸው፡፡ በሌላ
በኩል ሚዛናዊ ስኮርካርድ በመጠቀም ተቋማት ያለውን ኣፈፃፀምና (ፋይናንሻል፣
የተገልጋዮች እርካታ፣ እንዲሁም የውስጥ ኣሰራር ሂደት) እና የቀጣይ ኣፈፃፀሙ
ለማሻሻል የሚደረገውን ጥረት (ሂደቶችን ማሻሻል፣ ሰራተኛ ማሰልጠንና ማነሳሳት፣
እንዲሁም የመረጃ ስርዓት መዘርጋትን) Learning and growth ለመከታተል
ያስችለናል፡፡ በተጨማሪ ሚዛናዊ ስኮርካርድ ፋይናነሻልና ከፋይናነሻል ውጭ ያሉትን
ኣመልካቾች በመጠቀም የተቋምን የዕቅድ ኣፈፃፀም ለመለካት የሚያስችለን ማዕቀፍ
ነው፡፡ በኣጠቃላይ ሚዛናዊ ስኮርካርድ የተቋምን ውስጣዊንና ውጫዊን፣ ፋይናንስና
ከፋይናንስ ውጭ፣ ያሁኑንና የመጪውን የዕቅድ ኣፈፃፀም ውጤቶችን ሚዛን ጠብቆ
ለመለካት የሚያስችለን ዘዴ ነው፡፡
39
ስዕላዊ መግለጫ 7፦ የሚዛናዊ ስኮርካርድ ኣተገባበር ደረጃዎች
የተቋም ስትራቴጂያዊ
ዓላማና ዓመታዊ ዕቅድ
ማዘጋጀት
ሚዛናዊ ስኮርካርድ
የስራ ዘርፍ ስትራቴጂያዊ
ዓላማና ዓመታዊ ዕቅድ
ማዘጋጀት
ከተገልጋዮች ዕይታ
የስራዘርፍ ዓላማዎችን
በሚዛናዊ ስኮርካርድ
መመደብ ከበጀት ኣጠቃቀም ከውስጥ ኣሰራር ዕይታ
ዕይታ
40
4.1. ሚዛናዊ ስኮርካርድ ተግባራዊ ለማድረግ የምንከተላቸው
ደረጃዎች
41
• ጥንካሬ / የተቋሙ ውስጣዊ ሁኔታ/
ውጫዊ እና ውስጣዊ ሁኔታን መዳሰስ የአንድ ተቋም የእቅድ አጋዥ መሣሪያ ከመሆኑ
ባሻገር ተከታታይነት ላለው የለውጥ ሂደት የፖሊሲ አቅጣጫ ለማውጣት እና የተቋም
ችግር ለመፍታት የሚረዳ መሣሪያ ነው፡፡
ዓላማ በምንቀርፅበት ጊዜ
q የሚመረተው/የሚሰጠው ምርት/ኣገልግሎት
q የምርቱ/ኣገልግሎቱ ተጠቃሚዎች
42
ማውጣት ተግባር ላይ ለማዋል በምንፈልገው ሚዛናዊ ሶኮር ካርድ ዘዴ ውሰጥ ትክክለኛ
መለኪያዎች/መመዘኛዎች ለይተን ለማወቅ ይረዳናል፡፡
የሥራ ዘርፍ የምንለው ከሠራተኛ ወይም ከፈጻሚው አካል ቀጥሎ የተወሰነ የሰራተኛ
ቁጥር ያለውና በአንድ የቅርብ አለቃ /ኃላፊ/ የሚመራ አካል ነው፡፡ የስራ ዘርፍ
የሚባለው በተቋም ድርጅታዊ መዋቅር ላይ በጊዜያዊነት ወይም በቋሚነት የሚሠራ
መምሪያ፣ ቡድን፣ የስራ ክፍል ሊሆን ይችላል፡፡ የቡድን አባላትም በጋራ እየተጋገዙ
የጋራ ዓላማን ለማሳካት የሚሠሩ ይሆናል፡፡
ዓላማን የመዘርዘር ዘዴ፡ ለኣንድ የስራ ዘርፍ በበለጠ ሊያገለግል የሚችለው በተቋሙ
ስትራቴጂካዊና ዓመታዊ ዕቅድ ላይ የተገለፁት ዓላማና ግቦች በቀጥታ ከስራዘርፉ
ተግባርና ሓላፊነት የተሳሰሩ ሲሆኑ ነው፡፡
43
q የተቋሙ ዝርዝር ዓላማዎችና ግቦች ምንድናቸው ?
q የመስሪያ ቤቱን ዓላማ ለማሳካት የስራ ዘርፉ ምን አይነት ዓላማ ወይም ንዑስ
ዓላማ መፈፀም ይጠበቅበታል?
የስራ ዘርፉ ዓላማ ከተቋሙ ዓላማ ጋር ማስተሣሠር የዚህ ሂደት ቁልፍ ጉዳይ ነው፡፡
የሥራ ዘርፉን ከተቋሙ ዓላማ ጋር የማይጣጣም መሆኑ ከታወቀ መለስ ብሎ
ሁኔታዎችን መገምገም ያስፈልጋል፡፡ ግምገማው ይህን እውነታ የሚያረጋግጥ ከሆነ
የስራ ዘርፉ የያዘውን ዓላማ እስከ መሰረዝ መሄድ ይችላል፡፡
44
ስዕላዊ መግለጫ 8 የተቋም ዓላማና ግብ ከላይ ወደታች መዘርዘር
በተቋም ደረጃ የተዘጋጀ
ስ/ዕቅድ
የተቋም
የመምሪያ
የቡዱን
45
ዘዴ ለ ፡- ደንበኛ ተኮር
• የሥራ ዘርፉ ደንበኞች እነማን ናቸው ? የሥራ ዘርፉ ድጋፍ ሰጪ ከሆነ አብዛኞቹ
ደንበኞቹ በተቋሙ ውስጥ የሚገኙት ይሆናሉ፡፡
የደንበኞች ቡድን ሀ
የዓላማ ስኬት
የዓላማ ስኬት
የደንበኞች ቡድን ሐ
ስዕላዊ መግለጫ 10. ደንበኞች ተኮር ዘዴ
46
ደረጃ 3.2- ዓላማዎችንና ንዑሳን ዓላማዎችን በሚዛናዊ ስኮር ካርድ
ማስቀመጥ
ምድቦች ጥያቄዎች
ከተገልጋዮች q ለደንበኞቻችን ጠቃሚ ምንድን ነው ? መሰረታዊ ፍላጎቶቻቸው ምንድን ናቸው?
ዕይታ
q ደንበኞቻችን ሰዓት አከባሪነታችንንና አጠቃቀማችንን እንዴት ይመዝኑታል ?
47
ምድቦች ጥያቄዎች
ከውስጥ q ጥራትን እንዴት እንገልፀዋለን? በሚያጋጥሙ ግድፈቶች ነው ወይ? ስኬትንስ እንዴት
አሰራር ሂደት እንገልፀዋለን? ጥራት ባለው ምርት ነው ወይ? ስኬታማነታችንን እንዴት እናውቃለን?
ዕይታ
q የውሰጥ አሰራር ሂደቶች የመሻሻል ኣስፈላጊነት እንዴት ይወሰናል? በኣሁኑ ግዜ
ያላቸው ፋይዳ እንዴት ይለካል?
48
በስትራቴጂካዊ ዓላማዎች/ንዑሳን ዓላማዎች መካከል የሚኖረው ትስስር ወይም
ግንኙነት ለእያንዳንዱ ስትራቴጂካዊ ዓላማ/ንዑስ ዓላማ ወሳኝ የሆኑ የውጤት
ኣንቀሳቃሾችን (Key Performance Drivers) ለመለየት የሚጠቅም ሲሆን፣
ያገባኛል ባዮች ወደ ሚጠብቁት የዓላማ ስኬት የሚወስደውን መንገድም በግልፅ ስሎ
ያሳየናል፡፡
49
ስዕላዊ መግለጫ 11. ሚዛናዊ ስኮርካርድ ክፍሎች ትስስር
50
ስዕላዊ መግለጫ 12. የግቦች ትስስር
ከተገልጋዮች ዕይታ
…………………………………………………………………………………………
የመንግስት የገቢ
ወጪን መሰረት ማስፋት
ከበጀት ዕይታ መቀነስ
ኣዳዲስ
…………………………………………………………………………………………
የስራ ሂደቶችን ኣገልግሎቶች
የሂደቱ ዑደት ቀልጣፋ ምላሽ
መቀነስ መስጠት
ማሻሻል መስጠት
ከውስጥ ኣሰራር ዕይታ
የተገልጋዮች
ተሳትፎ
የኣገልግሎት ማሳደግ
ክፍያ መቀነስ
…………………………………………………………………………………………
የሰራተኛ የሰራተኞች
ምርታማነት እርካታ ማሳደግ
learning & growth መሻሻል
ግንባታስትራቴጂያዊ
ዕይታ መረጃ የሰራተኛ የግል ጥሩ የስራ
ችሎታና ክህሎት የማግኘት ዓላማ ከተቋም ሁኔታ መፍጠር
መገንባት ዕድል ማስፋት ዓላማ ማጣጣም
ውጤት ተኮር
የስራ ባህል
መገንባት
51
ደረጃ 5 ለእያንዳንዱ የሚዛናዊ ስኮርካርድ ምድቦች የዕቅድ አፈጻጸም
መለኪያዎች ማዘጋጀት
ማካተት ያስፈልጋል፡፡
52
የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያ ዓይነቶች
የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያዎች በኣጠቃላይ በኣንስት ኣይነቶች ይከፈላሉ፡፡
53
5.3 ለእያንዳንዱ ሚዛናዊ ስኮርካርድ ምድብ የዕቅድ ኣፈፃፀም
መለኪያዎችን ማዘጋጀት
54
መለኪያዎች በሚዘጋጁበት ጊዜ ቁልፍ የሆኑ የተግባር ውጤቶችን መምረጡ ለሥራው
መሳካት አስፈላጊ ነው፡፡ ቁልፍ የተግባር ውጤቶች የምንላቸው በአጠቃላይ የተቋሙ
ስኬታማነት፣ ውጤታማነት፣ ጥራት፣ ወቅታዊነትና ምርታማነት ወይም ደህንነት
(Safety) ላይ የማይናቅ ተጽዕኖ የሚያሳድሩ ናቸው፡፡
ለምሳሌ
55
q የኮሌጅ ፈተና ውጤት
56
q በተጨማሪ የዕቅድ ኣፈፃፀም መለኪያዎች በምታዘጋጅበት ጊዜ የሚከተሉትን
ነጥቦች ከግምት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል፡-ከፍተኛ ውሳኔ ሰጪ ኣካላትን
ስለተቋሙ ወይም ስለስራ ሰርፉ ምን ማወቅ እንደሚፈልጉ ጠይቅ፣
ለጥያቄው መልሱ አዎን ከሆነ “” ምልክት በሳጥኑ ውስጥ አስቀምጥ፡፡ መልሱ ደግሞ
አይደለም ከሆነ “” ምልክት በሳጥኑ ውስጥ ፃፍ በመጨረሻ እንደአስፈላጊነቱ
መለኪያዎችን ክለሳ ማድረግ ይቻላል፡፡
57
ሰንጠረዥ 3፦ የዕቅድ ኣፈጻጸም መለኪያ ቼክ ሊስት
ቼክሊስት
መመርመሪያ ጥያቄዎች 1 2 3 4 5
የዕቅድ አፈጻጸም መለኪያው ከተቋሙ
ግብ ጋር ይዛመዳል ወይ ?
የተዘጋጀው መለኪያ መለካት ያሰብነውን
ነገር ሊለካ የሚችል ነው ወይ? ወይም
ተገቢ (Valid) ነው ወይ?
ከጊዜ ወደ ጊዜ መለኪያው አንድ ዓይነት
መረጃ ሊሰጠን ይችላል ወይ? (መለኪያው
አስተማማኝ) ነው ወይ?
መለኪያው የተለያዩ ሰዎች በቀላሉ
ሊረዱት የሚችሉት ነው ወይ? ግልጽ ነው
ወይ? (is it Clear?)
ለመለኪያው የሚያስፈልግ መረጃ
ለመሰብሰብ የሚወጣው ወጪ ያዋጣል
ወይ ?
መረጃው በምንፈልገው ጊዜ ሊገኝ ይችላል
ወይ?
የተዘጋጀው መለኪያ የሚዛናዊ
አመልካቾች አካል ነውን?
ይህ መለኪያ አንተ ከምትቆጣጠራቸው
የአንዳንድ ተግባር ውጤት ነውን?
58
ደረጃ 5.4 መድረሻን መወሰን
59
ደረጃ 5.5 የድርጊት መርሃ ግብር ማዘጋጀት
• ፈፃሚ ኣካል
• ጊዜ
• የሚያስፈልገው ወጪ
60
ስዕላዊ መግለጫ 13 የቁልፍና ወሳኝ ተግባራትን የማጣራት ሂደት፡፡
ዋና ዋና ተግባራት
1.የአገልግሎት መስጫ
ቅርንጫፎች/ማዕከላት ማስፋፋት
9.የግንኙነት
ዕቅድ/ቸሥመመ.plan/
61
የተቋም ራእይ
የተቋም ተልእኮ
ስትራቴጂያዊ ዓላማ
ስዓ1 ስዓ2
ን/ስ/ ዓላማ
ግ ግ ግ ግ ግ ግ ግ
1 2 3 1 1 1 1
ዋና ተግባር
ዋተ ዋተ ዋተ ዋተ ዋተ ዋተ ዋተ ዋተ
1 2 1 1 1 1 1 1
62
ክፍል አምስት
5.ክትትልና ግምገማ
63
• አገልግሎቱን የሚሰጡት በመረጃ ኣሰባሰብ ላይ የሚያጋጥመውን
ችግር ፈጥነው መለየትና የተሻለ መፍትሔ መስጠት ስለሚችሉ እና፣
64
§ ጥሩ መረጃ ለመሰብሰብ ወሣኝ የሆኑ የአፈጻጸም መለኪያ ባህሪያትን አስቀድመን
ማሰብ ይኖርብናል፡፡ እነሱም፡-
• ግልፅ
• ትርጉም ያለው
• ተገቢ
• ወቅታዊ
• ኣሰተማማኝ
• ወጪ ቆጣቢ እና
• ትክክለኛነት
የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
65
5.2.1. ሓላፊነት መስጠት
• መረጃ ለመሰብሰብ፣
66
• ሊሰበሰብ በዕቅድ የተያዘው መረጃ መጠንና የተሰበሰበው መረጃ ቁጥር እኩል
ነውን? ካልሆነ ለምን?
• ዓላማዎች
• ግቦች
• ስትራቴጂዎች /መርሀ ግብሮች
• ዕቅዱን ለመተግበር ኃላፊነቱን የወሰደ የስራ ዘርፍ (መምሪያ፣ ቡድን፣ የስራ
ክፍል፣ ወዘተ)
• ለአስተያየት ወይም እስካሁን ለተወሰደው የማስተካከያ እርምጃ ማብራሪያ
ለማስተናገድ በቂ ቦታ
• አሁን ስላለበት ደረጃ የሚያስረዳ ኢንፎርማሽን
መያዝ ይኖርበታል፡፡
ለምሣሌ
68
5.3.2. የዕቅድ አፈጻጸም መረጃን ለውጭ አካላት ሪፖርት ማድረግ
69
ሁኔታዎች የሚያስገድዱን ከሆነ ግን ትርጉማቸውን በማያሻማ መልኩ በግልፅ
ማስቀመጥ አስፈላጊ ነው፡፡
70
5.3.4. የዕቅድ አፈጻጸም መመዘኛዎችን እንደገና መመርመርና
ማሻሻል
71
የአሠራር ሂደት ሁልጊዜ አዳጊና መመዘኛዎቹም ከልምድ እየተሻሻሉ የሚሄዱ
መሆናቸውንና ጥራት ያላቸውን የአፈጻጸም መመዘኛዎች ለማዘጋጀት
የምንጠቀምባቸውን ሂደቶች (steps) ለታላላቅም ሆነ ታናናሽ ተቋማት በተመሳሳይ
መልኩ መጠቀም የሚቻል ስለመሆኑ መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡
72