Professional Documents
Culture Documents
መጣችሁ
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት
መግቢያ
ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው
ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-
“ኮሚሽን” ማለት የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ
መንግስት ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ኃብት
ልማት ኮሚሽን ነው፡፡
“የመንግስት ሰራተኛ” ማለት ሙሉ በሙሉ
ወይም በከፊል በመንግስት በጀት በሚተዳደሩ
የመንግስት መስሪያ ቤቶች ውስጥ በቋሚነት
ወይም በጊዜያዊነት ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው
ነው፡፡
ሆኖም ግን በክልሉ በየደረጃው የሚገኙ
የመንግስት ተሿሚዎችን ፣ የም/ቤት
አመራሮችን እና በራሳቸው የምዘና ሥርዓት
ያላቸውን ዐቃቢ ህጎችን ፣ ዳኞችንና የፖሊስ
አባላትን አይጨምርም፡፡
“የሥራ/ዕቅድ አፈፃፀም” ማለት አንድ
ሠራተኛ የተሰጠውን ዕቅድ አከናውኖ
በመጨረሻ በሚገኝ ውጤት እና ለውጤቱ
መገኘት መንስኤ በሚሆኑ የግብ ተኮርና
የባህርይ መለኪያዎች የሚገለፅ ክንውን ነው፡፡
“የዕቅድ አፈፃፀም ስምምነት” ማለት
አንቀጽ 4
የመመሪያው ተፈፃሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ
በመንግስት በጀት በሚተዳደሩ በክልሉ በየደረጃው
በሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች ላይ ተፈፃሚ
ይሆናል፡፡
አንቀጽ 5
የአፈጻጸም ምዘና መርሆዎች
የተቋማት ስትራቴጂያዊ ግቦች ከክልላዊ ተልዕኮና ራዕይ
የመነጩ እንዲሆን ይደረጋል፤
ጉድለትን በማሳየት
ለውጤቱ መገኘት የአመራሩን ድርሻ ለይቶ በማሳየት እና
ሥራዎች ያልተከናወኑበትን ምክንያት በመለየት፣
በጣም ከፍተኛ፣ ከፍተኛ ፣ አጥጋቢና ዝቅተኛ
ኃላፊነቶች
አንቀጽ 12
አንቀጽ 16
የማንኛውም ሠራተኛ ተግባርና ኃላፊነት
የተቋሙን ተልዕኮ ፣ራዕይ፣ ስትራቴጂና እሴቶች በሚገባ መረዳትና መተግበር፤
የዳይሬክቶሬቱን /የቡድኑን ወይም የስራ ክፍሉን የመንፈቅና አመታዊ እቅድ
በሚገባ መረዳት
ፈጻሚ ሠራተኛው የሚሰራበትን የስራ መደብ የተግባራት ይዘትና ወሰን በሚገባ
መገንዘብ
የስራ አፈጻጸም ግብ ተኮር ተግባራትና የባህርይ ብቃት መለኪያዎችን
አፈጻፀማቸውን እና የተለያዩ የምዘና ደረጃዎችን የሚኖራቸውን አንድምታ ማወቅ
የግል አፈጻጸም መረጃን መሰብሰብ፣ መለካትና መተንተን፤
ከቅርብ የስራ ሃላፊው ከሚሰጠው የስድስት ወር ዕቅድ በመነሳት በየወሩ
የሚፈጽማቸውን ተግባራት በስራ መርሀ - ግብር ለይቶ መተግበርና
በወሩ መጨረሻ የአፈፃፀም ሪፖርት በጽሁፍ ለቅርብ ሃላፊው ማቅረብ፤
የራስንና የሌሎችን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ለማሳደግ
ተገቢውን ጥረት ማድረግ
ለዳይሬክቶሬቱ /ለቡድኑ ወይም ለስራ አባላት በመረጃ ላይ የተመሰረተ
የአፈጻጸም ግምገማና ምዘና በሚካሄድበት ወቅት ገንቢ አስተያየት
መስጠት
- ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በየስራ ቡድኑ ወይም
በየዳይሬክቶሬቱ በሚደረግ የአፈፃፀም ግምገማ በንቃት
በመሳተፍ በመ/ቤቱ ስትራቴጂያዊ ግብ ስኬት ሂደት ሁነኛ
ሚናውን መጫወት ይኖርበታል፤
ክፍል 4
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
አንቀጽ 17
መያዝ አይቻልም።
አንዲት ሴት የመንግስት ሠራተኛ በሙከራ ቅጥር ላይ ያለች ከሆነና
ይደረጋል፤
እንደ የመስሪያ ቤታቸው የስራ ባህርይ ይህን መመሪያ አሻሽለው
መጠቀም የሚፈልጉ ተቋማት ካሉ መሰረታዊ መርሆዎችን ባልሸራረፈ
ሁኔታ አሻሽለው ለሲቪል ሰርቪስ እና ለሰው ሃብት ልማት ኮሚሽን
እያቀረቡ በማፀደቅ መጠቀም ይችላሉ፤
እንደ ተቋሙ የሥራ ሁኔታ የባህርይ አመላካቾችንና መለኪያዎችን
መጨመርም ሆነ የክብደታቸውን መጠን ከፍ ወይም ዝቅ ማድረግ
ይቻላል፡፡
የባህርይ አፈፃፀም በየጊዜው ክትትልና ግብረ-መልስ የሚያስፈልገው
ሲሆን፤ ውጤቱ የሚሞላው በየስድስት ወር መጨረሻ ይሆናል፡፡
የሠራተኛው ዕቅድ አፈጻጸም ስምምነት የነባራዊ ሁኔታዎችን ግምገማ
መሰረት ያደረገ ለውጥ ሊደረግበት ይችላል፤
የመንግስት ሠራተኞች የሥራ አፈፃፀም ውጤታማ አሠራር እንዲሰፍን
የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስራ በየተቋሙ መከናወን ይኖርበታል፡፡
በሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት ላይ የሚቀርብ ቅሬታ በክልሉ
የመንግሰት ሠራተኞች የቅሬታ ማስተናገጃ ሥርዓት አግባብ
ይስተናገዳል፤
አንድ ሠራተኛ የ6 ወር ውል ከያዘ በኋላ በዝውውር ወይም በደረጃ ዕድገት
የሥራ መደብ ቢቀይር ወይም ወደ ሌላ መ/ቤት ቢዛወር በነበረበት
ውሉን ከያዘ እስከ ሶስት ወራት እና በላይ ሰርቶ ከሆነ ከነበረበት
እንዲመዘን ይደረጋል፡፡ ሆኖም ከሶስት ወራት በታች ከሆነ በተዛወረበት
ወይም የደረጃ ዕድገት ባገኘበት የስራ መደብ የዕቅድ ውል ይዞ
እንዲመዘን ይደረጋል፡፡
አንቀጽ 18
መመሪያውን ስለማሻሻል