You are on page 1of 70

በአዲስ አበባ አስተዳደር ት/ቢሮ

የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የሥራ ሂደት

የመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ የተከለሰ ጥናት ሰነድ

መጋቢት/ 2006 ዓ.ም


አዲስ አበባ
መቅድም
ትምህርት ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ልማት የሚበጁ ዜጎችን ለማፍራት የሚያስችልና የህብረተሰቡን አመለካከት
ወደሚፈለገዉ አቅጣጫ የሚለዉጥ ፣ከአዳዲስ ቴክኖሎጂ ዉጤቶችና ሳይንሳዊ ግኝቶች ጋር በማስተዋወቅ
ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና ባህላዊ ዕድገቶችንና እሴቶችን የሚያፋጥን መሳሪያ ነዉ፡፡ በመሆኑም ለአገር ልማት
ጉልህ አስተዋጽኦ ሊያበረክት የሚችል ብቁ የሰው ሃይል ማፍራት ሲቻል ነው፡፡የአገር ልማት ከሰው ሃይል ልማት
ጋር በእጅጉ ይቆራኛል፡፡ የሰው ሃይላችንን ማልማት ልማታችንን የሚያፋጥን ሲሆን ይህ ደግሞ ትምህርት ቁልፍ
ሚና አለው፡፡ “ ልማት ማለት ሰው ሃብት ልማት ነው የሰው ሃብት ልማት ደግሞ ያለትምህርት አይታሰብም፡፡ ”
ጠቅ/ ሚኒቴር መለስ ዜናዊ፡፡
የሀገራችን የህዳሴው ጉዞ ባስተማማኝነት ከግብ ለማድረስ ብቁ የሰው ሃይል ወሳኝ በመሆኑ መንግስት ለትምህርት
ትኩረት ሰጥቷል፡፡ብቁ የሰው ሃይል ለማፍራት እንዲቻልም የትምሀርት ጥራት ማረጋገጫ ፓኬጅና ፕሮግራሞችን
ቀርጾ በመተግበር ላይ ይገኛል፡፡በዚህም የትምህርት ተሳትፎና ፍትሃዊነት በማሳደግ ረገድ አመርቂ ውጤቶች
ተመዝግበዋል፡፡ከዚህ በተጨማሪም የትምሀርት ጥራትና አግባብነትም ለማረጋገጥ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት
እየተተገበርን እንገኛለን፡፡በዚህ ሂደት ህብረተሰቡ አመራሩ መምህሩ ተማሪው አጋር አካላት ወዘተ ሰፊ ተሳትፎ
በማድረግ ላይ ናቸው፡፡እስካሁን ለተገኘው ውጤት የሁሉም ባለድርሻ አካላት ርብርብና ተሳትፎ የሚያበረታታ
ቢሆንም በተለይም የሙያው ባለቤት የሆኑት መምህራን እና የትምሀርት አመራሮች ድርሻ ጎልቶ ሊቀመጥ
የሚገባው ነው፡፡

በመሆኑም ለዚህ ልማት መፋጠን መምህራንና የትምህርት አመራር ተገቢውን ብቃት ሲኖራቸው ነው፡፡ይህም
ሲባል መምህራን የሚያስተምሩትን የትምህርት አይነት ጠንቅቆ ማወቅ የተስተካከለ አመለካከት መያዝ የስነ
ትምህርት እውቀት መጨበጥ ትምህርትን ለተማሪዎች በአግባቡ ለማቅረብ ሙያዊ ክህሎት መካን ከሌሎች
መምህራን ጋር ተባብሮ መስራት ፍላጎትና ልምድ ማዳበር ከወላጆችና ከህብረተሰቡ ጋር በመወያየት የመማር
ማስተማሩን ስራ የማሻሻል ብቃት ሲኖር ነው፡፡

ስለዚህ መምህራንና የትምህርት አመራር በእውቀት ላይ የተመሰረተ ማህበረሰብ ለመፍጠርና ተፈላጊውን


አመለካከት፡እውቀት ክህሎትና ባህሪ የያዘ ዜጋ ለመፍጠር የማይተካ ሚና ስላላቸው ሱፐርቪዥን ለመምህራንና
ለር/መምህራን ድጋፍ ሰጪ ሆኖ እያለ በመማር ማስተማር ን/የ/ስራ ሂደት ውስጥ መደራጀቱ ፣ የሂሳብና ሳይንስ
ስልጠና ባለሙያዎች ለመምህራን ስልጠናና ድጋፍ የሚሰጡ በስ/ት/ዝ/ ን/የስራ ሂደት በመደራጀቱ ተበታትነው
የነበሩትን ስራዎችን አንድ ላይ በማደራጀትና በማቀናጀት መምህሩንና የት/አመራን አቅም ለመገንባት ይቻል ዘንድ
ይህን የጥናት ሰነድ መከለስ አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ በውስጡም የእቅድ ምእራፍ፡ ነባራዊ የስራ ሂደትን መረዳት፡
የአዲስ የአሰራር ሂደትን እና ስራዎችን የማደራጀት ያካትታል፡፡

1
የማቀድ ምእራፍ /PLANNING PHASE/

መግቢያ

በሀገራችን የትምህርት ዕድገትን መሠረት መነሻ በማድረግ የትምህርን ጥራት በማሳደግ ሁለንተናዊ ተሳትፎ
ያላቸውን ብቁ ዜጎች በመፍጠር የልማት፣የመልካም አስተዳደርና የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ለማጠናከር ዘርፈ
ብዙ እንቅስቃሴዎች ይታያሉ፡፡ ይሁን እንጂ የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ ተቀርፆ የተለያዩ መርሀ ግብሮችን
በመንደፍ የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም የትምህርት ጥራትን ማረጋገት አልተቻለም፡፡

የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ የመምህራን ፣ የር/መምህራን እና የሱፐርቫይዘሮች ከምልመላ ጀምሮ በቅድመ


ሥራና በሥራ ላይ ስልጠና ተገቢውን ዕውቀት ፣ክህሎትና አመለካከት እንዲኖራቸው በማድረግ ሙያዊ
ሃላፊነታቸውን በጥራት በብቃት የሚወጡና በጥራታቸውም ተጠቃሚ ሆነው ተገልጋዮቻቸውንም የሚያረኩ
የትምህርት ባለሙያዎችን ማፍራትና ማቅረብ ነው፡፡ በተጨማሪም የማስፈጸም አቅም ግንባታ በአገራችን
እንዲሁም በከተማ አስተዳደራችን በዘላቂነት ተግባራዊ ለማድረግና በቀዳሚነት የመንግስት ተቋማትን የማስፈጸም
አቅምን ለማጎልበት ይረዳ ዘንድ የመምህራን፣ የር/መምህራን፣ የሱፐርቫይዘሮች በማልማት የመፈጸምና
የማስፈጸም አቅምን መገንባት ነው፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በከተማም ትምህርትን ለማዳረስና ጥራቱን በማስጠበቅ ተተኪው
ትውልድ በዕውቀት፣በክህሎትና በአመለካከት የበለፀገ ሆኖ ብቁና አምራች ዜጋ አንዲሆን ለማስቻል መምህራንና
የትምህርት ቤት አመራር በየደረጃው የመማር ማስተማር ሥራ ተጨባጭነት እንዲኖረው ጥረት በማድረግ ላይ
ይገኛሉ፡፡

በመሆኑም ጥናቱ መሠረታዊ የአሠራር ሥርዓት ለውጥ ለማምጣትና የሚሰጠው አገልግሎት በተገልጋዩ ፍላጐት
ላይ የተመሠረተ እንዲሆን ለማድረግ በመምህራን፣ በር/መምህራን፣ በሱፐርቫይዘሮች ልማት የሥራ ሂደት ላይ
ጥናትና ትንተና /understanding/ በማድረግ ይህ የሥራ ሂደት ዋና የሥራ ሂደት /core-process/ በክሳው ጥናት
የተመረጠ ሲሆን ከሴክተሩ ተልዕኮ፣ ዓላማ፣ ሥልጣንና ተግባር እንዲሁም የተገልጋዩን ፍላጐት ከግብ ለማድረስ
እንዲቻል ይህ /BPR/ የክለሳ ጥናት ተደርጓል፡፡

2. ራዕይ፡-

2
በአዲስ አበባ ከተማ ውጤታማ የትምህርት ሥርዓት በማስፈን በ 2 ዐ 12 ዓ.ም ዓለምዓቀፋዊ ተወዳዳሪ የሆኑ
የትምህርት ተቋማትና በልማት' በዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር ግንባታ ቁልፍ ሚና የሚጫወቱ የተሟላ
ስብዕና ያላቸው ዜጎች ማፍራት፡፡

3. ተልዕኮ፡-
የአዲስ አበባ ከተማን ነዋሪ በትምህርት ስራ ላይ በባለቤትነት በማሳተፍ lTMHRT mêQ„ xµ§T ና bTMHRT
mSK lts¥„ ÆlhBèC ÑÃêE t&Kn!µêE DUF bmS-T¿ xUR DRJèCN b¥StÆbR' የትምህርት ተቋማትን
በፍትሐዊነት በማስፋፋት የከተማዋን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘበ' አለምአቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀና በቴክኖሎጂ
የተደገፈ ትምህርት በተስማሚ ፕሮግራሞች ለህብረተሰቡ ማድረስ፡፡
4 እሴቶች
 ግልፅነት
 ተጠያቂነት
 በዕውቀትና በዕምነት መስራት
 የላቀ አገልግሎት መስጠት
 ለለውጥ ዝግጁነት
 ለትምህርት ጥራት ቅድሚያ እንሰጣለን
 በመልካም ስነ-ምግባር የታነጹ ዜጎችን እናፈራለን
 በጥናትና ምርምር የትምህርት ችግሮቻችንን እንፈታለን

5. የጥናቱ ዓላማ /Objective/


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ የላቀ ውጤትና መልከም ስነምግባርያላቸዉ ዜጎች ለማፍራት ቀደም ሲል
በተደረገዉ መሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት ተበታትኖ የነበረውን የመምህራን፣ ር/መምህራን እና የሱፐርቫይዘር
አደረጃጀት በመከለስ ከፍተኛ አካዳማያዊ እና ሙያዊ ብቃት እንዲሁም ክህሎት፣ አመለካከት እና ሙያዊ
ስነምግባር ያላቸውን መምህራንን፣ ርዕሳነ መምህራንን ሱፐርቫይዘሮችን በማፍራት ዉጤታማ የትምህርት
አገልግሎት መስጠት የሚያስችልአደረጀጃትና አሰራር ያለዉ ጥናት ሰነድ ማዘጋጀት

1.6. የጥናቱ ግብ /Goal/


የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የስራ ሂደት የመሰረታዊ
የስራ ሂደት ለዉጥ /BPR/ የክለሳ ሰነድ ተከልሶ ለትግበራ ዝግጁ ሆኗል፡፡

1.7. የጥናቱ አስፈላጊነት


በትምህርት ሴክተር እየቀረበ ያለው የትምህርት አገልግሎት ጥራት፣ ብቃትና ተገቢነት የሚጐለውንና የተማሪውንም ሆነ
የህብረተሰቡን ፍላጐት ያለማርካት ችግር የሚስተዋልበት ነው፡፡ ስለሆነም ይህ የክለሳ ጥናት ፡-

3
 የሱፐርቪዥን አገልግሎትና የሳይንስና የስልጠና ድጋፍ አሰጣጥ ተበታተነውን የነበሩትን በማሰባሰብ አዲስ አሰራርና
አደረጃጀት በመፍጠር ለመምህራንና ለር/መምህራን የተቀላጠፈ አገልግሎት ለመስጠት ፣
 የመምህራንና የትምሀርት አመራሩን የማስፈጸም አቅም በመገንባት የትምሀርት ጥራት ፓኬጁን በተሻለ አገልግሎት
ለማሣካት፣
 በትምሀርት ሴክተሩ በተለይ በወረዳ ደረጃ ለር/መምህራንና ለመምህራን በቂ ድጋፍ የሚሰጥ አካል ባለመኖሩ
የነበረውን ችግር በመቅረፍ አዲስ አደረጃጀት በመፍጠረ በየእርከኑ አደረጃጀት በማጠናከር የተቀላጠፈ አገልግሎት
ለመስጠት፣
 በትምህር ሴክተሩ በየደረጃው ላሉት የትምህርት ተቋማት እና በት/ቤት በክፍል ውስጥ ለሚሰጠው ትምህርት
ለመማር ማስተማር ሂደት ተገቢውን እና ወቅታዊ የሖነ ቀጣይነት ያለው ክትትልና ድጋፍ እንዲሁም ግብረ መልስ
ለመስጠት፣

1.8. የጥናቱ ወሰን (Scope)


በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምሀርት ቢሮ በመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የስራ ሂደት በመከለስ የስራ
ሂደት ደንበኞችን ችግርና ፍላጎት በመለየት መሰረታዊ የስራ ሂደት ለዉጥ የክለሳ ጥናት ቅድመ መደበኛ
ትምህርት፣የመጀመሪያ ደረጃ፣ሁለተኛ ደረጃ፣የመሰናዶ ት/ቤቶችና የመምህራን ማሰልጠኛ ትምህርት ኮሌጅ ላይ ተፈጻሚ
ይሆናል፡፡

1.9. የጥናቱ ዘዴ /Methodology/


ይህን የስራ ሂደት ጥናት ለመከለሰ ቡድኑ የተለያዩ ሰልቶችን ተጠቅሟል
እነዚህም፡-
 የስራ ሂደቱን ቁልፍ ተግባር መሰረት ያደረገ ለደንበኞችና ለባለድርሻ አካላት የቃልና የጽሁፍ መጠይቆች
ቀርበዉ በወቅቱ የተገኙት ምላሾች እንደ ግብአት ተወስዷል
 የቡደን ውይይት በማድረግ የደንበኞችንና የባለድርሻ አካላትን ችግሮችንና ፍላጎቶችን ተለይተዋል፣
 የሌሎች ክልሎች ተመክሮዎችን ተቃኝቷል፡፡
 የ BPR ማጠቀሻዎችን መሠረት አድርጓል
 ለሥራ ሂደት ጠቃሚ የሆኑትን ልዩ ልዩ መረጃዎችን ተሰበስቧል፡፡
 ቀደም ባሉ ዓመታት የነበሩ የእቀድ አፈጸጸም ሪፖርቶች የግምገማ ዉጤቶችና የተከታታይ ሙያ ማሻሻያ
ጥናቶች እንደ ግብዓት ተወስዷል፡፡

1.10. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት


በለዉጥ መሳሪያዎች በመታገዝ ብቃትና ተገቢነት ያላቸውን ባለሙያዎች በመፍጠር ሁለንትናዊ ስብዕናው የተሟላ ዜጋን
በማፍራት ለዘላቂ ልማት ግንባር ቀደም ሚና የሚጫወት ትውልድመቅረጽ የሚያስችል የጥናተ ሰነድ መዘጋጀት፡፡

4
ደረጃ ሁለት
ነባራዊ ያስራ ሂደትን መረዳት

/understanding the current business process/


2.1 መግቢያ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ከ 2001 ዓ.ም ጀምሮ ሲተገበር የነበረውን የመሰረታዊ የአሰራር
ሂደት ለውጥ በአተገባበር ላይ እየተስተዋሉ የመጡ ችግሮችን ለመፍታት የ BPR ጥናት መከለሱ አስፈላጊ ሆኖ
ተገኝቷል፡፡

በዚሁ መሠረት መንግሥት ለማህበረሰቡ ማቅረብ ከሚጠበቅበት አገልግሎት አንዱና ዋነኛው ጥራቱን የጠበቀ
የትምህርትና ስልጠና አገልግሎት ነው:: በመሆኑም በመምህራን፣ ርዕሰ መምህራን እና ሱፐርቫይዘሮች ልማት
ከምልመላ ጀምሮ በቅድመ ሥራና በሥራ ላይ ስልጠና ተገቢውን ዕውቀት ፣ ክህሎትና አመለካከት እንዲኖራቸው

5
በማድረግ ሙያዊ ሃላፊነታቸውን በጥራት በብቃት የሚወጡና በጥረታቸውም ተጠቃሚ ሆነው ተገልጋዮቻቸውን
የሚያረኩ መምህራን ፣ ርዕሰ መምህራን፣ ሱፐርቫይዘሮች ፣ በጥራት ማፍራትና ማቅረብ የግድ ይላል::

በመሆኑም የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት y ሥ‰ £d ት kyT tnSè yT XNd¸öM ymlyT½ ፣ y ሥ‰ £d ቱን


GB›TÂ W-ጤ èC ን mlyT½፣ የስራ ሂደቱ ምን እንደሚሰራና ለምን እንደሚሰራ ማየት ፣ y ሥ‰ £d ቱን ፍሰት
¥ሳየት ½፣ y ሥ‰ £d ቱን tgLU×C F§¯ትና CGé ቻቸዉን ymlyT X ሊ drSÆcW y¬s ቡ GïCN ለመጣል
የሚያስችሉ መሰረታዊ መረጃዎችን የማሰባሰብና የማጠናቀር ሥ‰ãC የሚያካትት ነው፡፡

2.2. የስራ ሂደቱ ስያሜ


የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የስራ ሂደት

2.3. የስራ ሂደቱ ገለጻ


ይህ የስራ ሂደት የመምህራንን፣ የር/መምህራንና የሱፐርቫይዘሮችን የምልመላ፣ የቅድመ ስራና የስራ ላይና ስልጠናዎች
ማሰልጠንና መመደብ በዉስጡ ያካተተ በመሆኑ ይህ ስያሜ ተሰጥቶታል፡
የስራ ሂደቱ መነሻ
የስራ ሂደቱ ብቃት ያላቸዉ መምህራንና የትምህርት አመራር ፍላጎት/ጥያቄ በመለየት ጀምሮ

2.3.2. የስራ ሂደቱ መድረሻ

ለሰልጣኞችን በመልመልና ልጠና በመስጠት፣ አቅማቸውን በማጎልበትና በማሰማራት በትግበራ ወቅት ስልጠናው
ያስገኘውን ፋይዳ ግምግሞ በመስራት የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡

2.4. የሥራ ሂደቱ ግብዓት፣ ውጤትና የግብ ስኬት


ግብዓት/ Input/ ውጤት /Out put/ የግብ ስኬት /Out come/
ብቃትና ስነምግባር የተላበሱ ብቃትና ስነምግባር ባላቸዉ መምህራን
ሙያዊ ብቃትና ስነምግባር
ባላቸዉ መምህራንና ት/አመራር ትምሀርት አመራርንና ና ት/አመራር የተሰጠ ዉጤታማ
የሚሰጥ የትምህርት አገልግሎት የትምህርት አገልግሎት
ማግኘት መምህራን ለስራ ዝግጁ
በማግኘታቸው የረኩ ደንበኞች
ማድረግ

የስራ ሂደቱ ዋና ዋና ተግባራት


1. ምልመላና መረጣ ማካሄድ
2. የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት መሰጠቱን መከታተል፤

6
3. ምደባ ማካሄድ
4. የስራ ላይ ስልጠና መስጠት
5. የደረጃ እድገት መስራት
6. ጥናትና ምርምር ማካሄድ
7. አደረጃጀቶችን ማጠናከር
8. ዝውውር
9. የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

2.5 የስራ ሂደቱ የላቀ ስእላዊ መግለጫ/High level Map/

ሙያዊ ብቃትና ስነምግባር ባላቸዉ


መምህራንና ት/አመራር የሚሰጥ
የትምህርት አገልግሎት ማግኘት

ምልመላና መረጣ ማካሄድ

የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት


መሰጠቱን መከታተል፤

ምደባ ማካሄድ

የስራ ላይ ስልጠና መስጠት

የደረጃ እድገት መስራት

7
ጥናትና ምርምር ማካሄድ

የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

ብቃትና ስነምግባር ባላቸዉ መምህራን


ና ት/አመራር የተሰጠ ዉጤታማ
የትምህርት አገልግሎት በማግኘታቸው

8
2.6. የስራ ሂደቱ ዝርዝር ስእላዊ መግለጫ/High level Map

ብቃትና ስነምግባር ባላቸዉ


መምህራንና ት/አመራር
የሚሰጥ የትምህርት
አገልግሎት ጥያቄ

ከክፍለ ከተማ መረጃዎችን ከከፍለ ከተማ


ማሰባሰብ) የተሰበሰበውን የሥልጠና እጩ ተወዳዳሪዎችን መመልመያ መስፈርቱ ኮታን
ረቂቅ የሥልጠና ፍላጐት መመዝገብና ማጣራት መሰረት በማድረግ ምዝገባ
ፍላጐት ማጠናቀር
ማሰባሰቢያ ቅጽ ማዘጋጀት (ወረዳ ትም/ጽ/ቤት) ማካሄድ

የተመዝጋቢዎችን መረጃ
የክፍለ ከተማውን የስልጠና ፍላጎት ፕሮፖዛል መመልመያመስፈርቱንና
ረቂቅ የሥልጠና ፍላጐት አደራጅቶ ለትም/ቢሮ መላክ መቅረጽ ኮታውን ለት/ቤት መላክ
ማጣራት
ማሰባሰቢያ ቅጽ ላይ ሃሳብ
ማሰባሰብ

የተመዝጋቢ ተማሪዎችን
መረጃና ስም ዝርዝር ለክፍለ
የሥልጠና ፍላጐት ማሰባሰቢያ የሥልጠና ፍላጐት መረጃ አጠናቅሮ ለክፍለ የሥልጠና ኮታውንና ከተማ መላክ
ቅጹን ማጽደቅ ከተማ መላክ
ኘሮፖዛሉን ማፀደቅ መመሪያውን ለክፍለ
ከተማ ማሰራጨት

የሥልጠና ኮታ ከፍለ ከተማው የተጠናከረ


የሥልጠና ፍላጐት ማሰባሰቢያ ረቂቅ የእጩ መምህራን መረጃና ስም ዝርዝር ለኮሌጅ
ቅጽ ለክፍለ ከተማ መላክ
የሥልጠና ፍላጐት መረጃ አጠናቅሮ
ለወረዳ ት/ጽ/ቤት መላክ መመልመያ መስፈርት ማዘጋጀት
ማዘጋጀት መላክ

ከክፍለ ከተሞች የስልጠና ፍላጎት ወረዳው የፍላጎት ማሰባሰቢያ ቅጹን በረቂት መመሪያው ላይ መመሪያውን ማጽደቅ ከኮሌጅና ከትም/ቢሮ
ማሰባሰቢያ ቅጽ ለወረዳ መላክ የተውጣጣ የምልመላ ኮሚቴ
ወደ ትም/ቤት ይልካል በቡድን መወያት (ማኔጅመንት ኮሚቴ) ማቋቋም

የቀጠ

ይቀ
ያለፉትን ተማሪዎች ለተመለመሉት ተማሪዎች የእጩ ተወዳዳሪዎችን
ስልጠና መስጠት በመለየት ጥሪ ማስተላለፍ ጥሪ ማስተላለፍና ፈተናነ
የተመለመሉትን ለክፍለ
ከተማው ማሳወቅ
ምልመላና መረጣ ማካሄድ
(መም/ትም/ኮሌጆች) መረጃ መረከብና ማጣራት
የቃል መጠይቅ ቀን ማሳወቅ (ከኮተቤና ትም/ቢሮ
(መም/ትም/ኮሌጆች)
የተውጣጣ ውኮሚቴ)

በረቂቅ የመምህር የፍላጐት ማሰባሰቢያ ቅጽ ለክፍለ የፍላጎት ማሰባሰቢያ ቅጽ የት/ቤቶችን የመምህር


ከተማ መላክ ለትም/ቤቶች መላክ ፍላጐት መረጃ አጠናቅሮ
ፍላጐት ማሰባሰቢያ ቅጽ
ረቂቅ የመምህራን ለወረዳና ለከፍለ ከተማ መላክ
ረቂቅ የመምህር ላይ በቡድን መወያየት
ፍላጐት ማሰባሰቢያ ቅጽ
ፍላጐት ማሰባሰቢያ ላይ ሃሳብ ማሰባሰብ
ቅጽ ማዘጋጀት

የቅጥር ፎርማሊቲ ለትምህርት ቤት ምደባ ከት/ሚር በሚመደበው


መምህር ብዛት መሠረት
ለትም /ሚኒስቴር ፍላጎቱን
መላክ በቢሮው የመምህራን ፍላጎት
አጠናቅሮ ለትም/ቢሮ
መፈጸም
ለክ/ከተሞች መደባ ማካሄድ የመምህራንን
ፍላጎት

የሚፈለገውንና የሥልጠና ፍላጐት ክፍተቱን በማየት


የተመደበውን መምህር ሥራ ማስጀመርና ተከታታይ በረቂቅ የሥልጠና ማሰባሰቢያ ቅጹን የቅጥር ማስታወቂያ
የመምህራን የሙያ ማሻሻያ
ብዛት ምጥጥን መሥራት ኘሮግራምን
ፍላጐት ማሰባሰቢያ ቅጽ ማጽደቅ ማውጣት
ማስጀመር(ት/ቤት) ረቂቅ የሥልጠና ፍላጐት ላይ በቡድን መወያየት
ማሰባሰቢያ ቅጽ ማዘጋጀት

የሥልጠና ፍላጐት
የሥልጠና ፍላጐት መረጃ የሥልጠና ፍላጐት ማሰባሰቢያ
የት/ቤቶች የሥልጠና ፍላጐት መረጃ የሥልጠና ፍላጐት መረጃ አጠናቅሮ የሥልጠና ፍላጐት ማሰባሰቢያ ማሰባሰቢያ ቅጽ ለክፍለ
አጠናቅሮ ለትም/ቢሮ መላክ ቅጽወረዳ መላክ
አጠናቅሮ ለክፍለ ከተማ መላክ ለወረዳ ት/ጽ/ቤት መላክ ትም/ቤት ከተማ መላክ

የስልጠና ፍላጎቱን ማጠናቀር ፕሮፖዛል መቅረጽ


ኘሮፖዛል ማፀደቅ ረቂቅ የሥራ ላይ ሥልጠና በረቂት መመሪያው ላይ መመሪያውን
መመልመያ መስፈርት ማዘጋጀት በቡድን መወያት
ማጽደቅ
የቀጠለ

የስልጠና ግብረ መልስ ማሰባሰብ


ስልጠና መከታተል በመስፈርቱ መሰረት ሰልጣኝ የሥልጠና ኮታና የሥልጠና
መመልመያ መስፈርቱንና
መርጦ መላክ
ኮታውንለክፍለ ከተማ መላክ መደልደል ይቀጥ
መመሪያውን
ማሰራጨት

2
የግብረ መልስ ውጤት
መገምገምና ሪፖርት ማጠናቀር በት/ቤት መምህራን በተከታታይ ሙያ በተከታታይ ሙያ ማሻሻያ የስራ ላይ ስልጠና የዝውውር ጥያቄ የዝውውር ጥያቄ
ማሻሻያ እንዲሳተፉ ማድርግ ስልጠናበመሳተፍ ያጠናቀቁትን የትምህርት መሙያ ቅጽ መሙያ ቅጽ ክፍለ
የተገኘውን ውጤት ማሻሻያ መስራት ማዘጋጀት ከተማመላክ
መገምገም

ቅጹን አጠናቅሮ
ለቢሮው ግልባጭ የሚዛወሩትን
መምህራን በየክፍለ ቅጹን አጠናቅሮ የዝውውር ጥያቄ
በማድረግ የመምህራኑን መምህራን ቅጹን የዝውውር ጥያቄ መሙያ ቅጹን
ስም ወደ የክፍለ ከተማው ከተማው መለየት ለወረዳ/ለክፍለ ከተማ
እንዲሞሉት መሙያ ቅጹን ለወረዳ መላክ
መላክ መላክ ለትም/ቤት መላክ
ማድረግ
(ት/ቤት)

የተዛወሩትንመድቦማሠራ የስልጠናውን ውጤት ሱፐርቪዥን አገልግሎት


የተዛወሩትን መምህራን ትናየጀመሩትንሥልጠናእን መገምገም መስጠት
ማሳወቅ ዲቀጥሉማድረግ
ክ/ከተማው (ት/ቤት)

ብቃትና ስነምግባር ባላቸዉ መምህራን ና ት/አመራር የተሰጠ


ዉጤታማ የትምህርት አገልግሎት በማግኘታቸው የረኩ
ደንበኞች

3
የስራ ሂደቱ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት

የሰራሂደቱ ደንበኞች
 እጩ መምሀራን

 ተማሪዎቸ
 መምህራን
 ር/መምህራን

 ወተመህ

የሥራ ሂደቱ ባለድርሻ አካላት


 የፌዴራል ትምህርት ሚኒስቴር

 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

 መምህራን ትምህርት ኮሌጅ

 መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች

 መምህራን ማህበር

 ልዩ ልዩ አደረጃጀቶች/
2.7 የስራ ሂደት ትስስር /Interface/

2.7.1. የዉስጥ ትስስር/Internal Interface/


ትምህርትን በጥራትና በብቃት ለማዳረስ መምህራንንና የትምህርት አመራሩን የማልማት ስራ ከተለያዩ ዋና የስራ ሂደቶች ጋር በመቀናጀት የሚከናወን ተግባር
በመሆኑ በምልመላ፣ በስልጠና፣ በጀት በመመደብ፣ በቅጥር፣ በደረጃ እድገትና ስንብት ስራዎች ከፖሊሲ፣ ደንብና መመሪያ ጋር ተገናዝቦ እንዲከናወን ለማስቻል
የውስጥ ትስስሩ አስፈላጊ ነዉ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የዉስጥ ትስስሩ ሂደት ቀርቧል፡
የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና ሰራ ሂደት
ተ.ቁ የስራ ሂደት
በመስጠት በመቀበል
1 የስርዓተ ትምህርት በአዳዲስ ማስተማሪያ ዘዴዎችን በስልጠና የበቁ ለክህሎት ክፍተት ያለባቸው መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች
ዝግጅትና ትግበራ ዋና ስራ መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ወቅታዊ መረጃ
ሂደት
2 የአጠቃላይ ትምህርት የአመራርና የማስተማር ክህሎት ክፍተት ያለባቸውን በደረጃ ምደባ ወቅት በአመራርና በማስተማር ክህሎታች ዝቅተኛ ደረጃ
ኢንስፔክሽን ዋና የስራ ሂደት ክፍተቱን ለመሙላት በቂ ስልጠና መስጠት ያሳዩ አመራርና መምህራን መረጃ ይቀበላል
3 የትምሀርት ኢ.ኮ.ቴ ልማትና በወቅታዊ መረጃ መሰረት በድህረ ገጽ መልቀቅ
ትግበራ ዋና ስራ ሂደት የመምህራን የር/መምህራንና የሱፐርቫይዘር ወቅታዊ መረጃ
4 የትምሀርት ምዘና፣ ፈተና እና ስለመምህራንና የትምህርት ቤት አመራር የትምህርት በተሰጠው መረጃ መሰረት የተገኘውን ውጤት ይገባል
ምርምር ዋና ስራ ሂደት ዝግጅት፣የሥራ ልምድ፣መረጃ
5 ከመምህራንና የትምሀርት ቅድመ ስራ ስልጠና ያጠናቀቁና በስራ ላይ ያሉ ተመዝነው የሙያዊ ብቃት ክፍተት ያለባቸው መምህራን፣
አመራር ሙያ ፍቃድ አሰጣጥና መምህራን፣ርዕሳነ መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የሙያ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች
እድሳት ዋና የሥራ ሂደት ፍቃድ ለማግኘትና ለማደስ ፍላጎት ያላቸውን

2.7.2 የውጭ ትስስር/EXTERNAL INTERFACE/

ትምህርትን በጥራትና በብቃት ለማዳረስ መምህራንን፣ ር/መምህራንንና ሱፐርቫይዘሮችን የማልማት ስራ ከተለያዩ ሴክተር መስሪያቤቶች ጋር በመቀናጀት
የሚከናወን ተግባር በመሆኑ በምልመላ፣ በስልጠና፣ በጀት በመመደብ፣ በቅጥር፣ በደረጃ እድገትና ስንብት ስራዎች ከፖሊሲ፣ ደንብና መመሪያ ጋር ተገናዝቦ
እንዲከናወን ለማስቻል የዉጭ ትስስሩ አስፈላጊ ነዉ፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የዉጭ ትስስሩ ሂደት ቀርቧል
ተ. የመምህራንና ትምሀረት አመራር ልማት ዋና ስራ ሂደት
ሴክተር መስሪያ ቤት
ቁ በመስጠት በመቀበል
1 ትምሀርት ሚኒስቴር አስፈላጊው ወቅታዊ መረጃ እና ፖሊሲ፣ ደንብ፣ መመሪያ የሰለጠነ የዲግሪ መምህር
ሪፖርቶች
2 ሲቪል ሰርቪሰ ኤጀንሲ ወቅታዊ መረጃዎች ልዩ ልዩ የማስፈጸሚያ ሰነዶችና የደረጃ እድገት መመሪያዎች
3 መያዶች የስልጠና ፍላጎትና ግብዓት መለየት የስልጠና ሂደትን በስልጠና እና በግብዓት መደገፍ
4 መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆችና የስልጠና ፍላጎት የስልጠና ሂደትን በስልጠና እና በግብዓት መደገፍ
ዩኒቨርሲቲዎች
5 መምህራን ማህበር የመምህራንና የትምህርት አመራር ቅሪታዎች፤ የዝውውር ጥያቄዎች፤ የስልጠና ፍላጎቶች
መረጃዎች
6 አቅም ግንባታ ቢሮ የመምህራንና የትምህርት አመራር የስልጠና ና የለውጥ ስራዎች መመሪያዎች
መረጃዎች

2
2.9. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላት፣ ፍላጎት እና ቁልፍ ችግሮች መለየት
2.9.1. የደንበኞች ፍላጎትና ችግሮቻቸዉ

የተገልጋይ ፍላጎቶች / Needs & Expectations ችግሮቻቸው/Problems/

ግልጽና ከአድሎ ነጻ የሖነ የእጩ መምህራን ምልመላ በጥራት በ 15 ቀናት የእጩ መምህራን ምልመላ ጊዜ የሚወስድ ፈጣንና ቀልጣፋ ያልሆነ እንዲሁም በፍላጎትና
ምልመላ ይፈልጋሉ በችሎታ ላይ ያልተመሰረተ መሆኑ

ሰልጣኝ መምህራን በኮሌጁ የትምሀርት ሰሌዳ መሰረት በአግባቡ የቅድመ ስራ ላይ ስልጠና ትምሀርት አሰጣጥ ላይ ተከታታይነት ባለው መልኩ
መሰጠቱ በየወሩ 1 ቀን ክትትልና ድጋፍ እንዲደረግ ይፈልጋሉ በቅንጅት ክትትል፣ ድጋፍ እና ግብረ መልስ አይደረግም

አዲስ ጀማሪ መምህራን በፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መልኩ በ 3 ቀን ውስጥ አዲስ ጀማሪ መምህራን የተንዛዛ መሆኑ
ምደባ እንዲሰጣቸው ይፈልጋሉ

ግልጽና ፍትሃዊ ዝውውር በ 5 ቀናት ውስጥ እንዲሰራላቸው በዝውውር መመሪያ ላይ የተመሰረተ ግልጽና ፍትሃዊ ዝውውር አለመሰራት
ይፈልጋሉ፤

የትምህርት አመራሩንና መምህራኑ ከአዳዲስ አሰራሮችና ዘዴዎች ጋር የመምህራን የአጫጭር ስልጠናዎች ለሁሉም ተደራሽ ያልሆነ ስልጠና
ራሳቸውን የማብቃትና የማሳደግ ፍላጎት

የትምህርት አመራሩንና መምህራን የደረጃ እድገት እንዲሰራላቸው ጠይቀው በተለያ


የደረጃ እድገት በ 3 ቀናት እንዲሰራላቸው ይፈልጋሉ
ምክንያቶች በወቅቱ የእድገቱ ተጠቃሚ አለመሆን

ተከታታይና ችግር ፈቺ የሆነ ሙያዊ የሱፐርቪዥን አገልግሎት ማግኘት ተከታታይና ችግር ፈቺ የሆነ ሙያዊ የሱፐርቪዥን አገልግሎት አለማግኘት

3
2.8. የስራ ሂደቱ ምን ይሰራል?
2.8.1. የስራ ሂደቱ ምን ያከናዉናል? /The what of the process?/
 የመምህራንና የትምሀርት አመራር ባለሙያዎች ምልመላ ፍላጎትና ብቃትን መሰረት ያደረገ እንዲሆን ይፈለጋል፡፡ በምልመላና
መረጣ ወቅት ለአድሎ በር የሚከፍቱ ምልመላ አዳዲስ መስፈርቶች መስፈርቶ ፍላጎትና ብቃትን መሰረት ባደረገ
መልኩ ይከናወናል፡፡ ምልመላውም ከመምህራን ትምሀርት ተቋማትና በቅንጅት ይሰራል፡፡
 የቅድመ ስራ ላይ ስልጠና ከፌዴራል ትምሀርት ሚኒስቴር በሚሰተው ኮታ መሰረት ከክለፍለ ከተሞችና ከትምሀርት
ቶች ጋር በቅንጅት ይሰራል፡፡ የቅንደ ስራ ላይ ስልጠና ከአድልዎ ነጻ ሆኖ ለትምሀርት ሴክተሩ ለትምሀርት ጥራት
ለማረጋገጥ ብቃትና ፍላጎት ያላቸው ባለሙያዎችን ለማፍራ ይሆናል፡፡
 ምደባ ማካሄድ ከኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅና ከፌዴራል ትምህር ሚኒስቴተረ የሚመደቡ መምህራን በየደረጃ ባለው
የስራ ሂደት ይከናወናል፡፡
 የስራ ላይ ስልየና በየትምሀርት እርከኑ ተመድበው ያሉ መምህራን፣ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የ ክረምትና በበጋ
የሚሰጡ የሰራ ላይ ስጠናዎችን ከትመ፣ሀርት ሚኒስቴርና ከዩቨርሲቲዎች ብሎም መንግስታዊ ካልሆኑ ድረጅቶችና
ክፍተቶች በፍላጎት ዳሰሳ ጥናት እተለዩ የሚሰጡ ይሆናሉ፡፡
 የደረጃ እድገት ከትምሀረት ቤት ጀምሮ እተሰራ ቢሆንም በትምሀር ሴክተሩ በየደረጃወ የሚገኙ የሚመለከት
ከመሆኑም በላይ በየጊዜው ስለ መምህን የደረጃ እድገት የሚወጡ መመሪያዎችን የማስፈጸምበና የመተርጎም
እንዲሁም ማብራሪያ የመስተትን ስራ ያጠቃልላል፡፡
 ጥናትና ምርምር በተለያዩ ጊዜ ለመምህን ፣ለር/መምህራን የሚሰጡ ስልጠናዎች የፋይዳ ዳሰሳ ጥናት እንዲሁም
ከተለያዩ ከፍተኛ ትምሀርት ተቋማት በቅድመ ስራ ላይ ስስልጠና ወስደው በተግባር ላይ በአፈጻጸም ደረጃ በታዩ
ብቃት እና ሙያዎ ስነምግባር ላይ ጥናትና ምርምር ይካሄዳል፡፡በተጨማሪም የመምህራንና የር/መምህራን እንዲሁም
የሱፐርቫይዘሮችሚና ከትምሀር ጥራት ማረጋጋጥ አኳያ ያስገኘው ፋይዳ ጥናት ይደረጋል፡፡
 አደረጃጀቶችን ማጠናከር በመንግስትና በህዝብ ክንፍ በተለይም የመምህራን የ 1 ለ 5፣ የነገው መምህር ክበብ እና
የወተመህ አደረጃጀት በትምሀር ሴክተሩ ያለበትን ደረጃና ያስገኘውን እንዲጠናከር ማድረግ ነው፡፡
 ዝውውር በከተማ ደረጃ ከተለያዩ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ በተለያዩ ምክንያቶች የሚመጡ ዝውውር ጠያቂዎች
እንዲሁም በአዲስ አበባ ወደ ተለያዩ ክልሎች የሚፈልጉ የሚስተናገዱበት ሲሆን በከተማ ውስጥ በክፍለ ከተማ ደረጃ
ከት/ቤት ት./ቤት የሚዘዋወሩ መምህራን ዝውውር ጥያቄ የሚስተናገድ ይሆናል፡፡

 በትምሀር ሴክተሩ ከከተማ ደረጃ ቅድመ መደበኛ ትምሀር ቤት እስከ መሰናዶ ት/ቤቶች የሚሰጥ የሱፐርቪዥን
አገልግሎት ይሆናል፡፡
 የስልጠና ፍላጎትን በመለየት መምህራንን፣ ር/መምህራንን፣ ሱፐርቫይዘሮችን የስልጠና ፍላጎት በመለየትና
በመመልመልና በማሰልጠን ውጤታማ የትምህርት አገልግሎት ይሰጣል፡፡

2 .8 .2. በዚህ የስራ ሂደት ማለፍ ለምን አስፈለገ? /The why of the process? /

4
 የትምሀር ጥራትን ለማረጋገጥ ሙያዊ ብቃትና መልካም ስነምግባር ያላቸው መምህራን እና የትምሀርት አመራር
ለመመልመል የሚያስችል የመመልመል መስፈርት አልነበሩም ስለሆነም በትምሀርት ውጤታቸው የተሸሉ በመልካም
ስነ ምግባራቸው የታወቁና ለሙያው ፍቅር ያላቸው ዜጎች ወደ ሙያው እንዲገቡ ማድረግ፣
 ቅድመ ስራ ላይ ስልጠና ቀደም ሲል በቅድመ ስራ ላይ ስልጠና ሚገቡ እጩ መምህራን አመላመሉ ፍላጎትና ችሎታን
ያላገናዘበና ዝቅተኛ ውጤት ያለባቸው ከምርጫ እጦት የጠነሳ ወደ ሙያው ሉገቡ ችለዋል፡፡ ስለዚህ በትምሀርት
ጥራቱ ላይ አዎንታዊ ተጽእኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ መምህራን፣ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች ወደ ሙያው
በፍላጎትና በችሎታ እንዲሀገቡ በማስፈለጉ፣
 ምደባ ማካሄድ ቀደም ሲል ሲካሄድ የነበረው ምደባ ትምሀርት ዘመኑ ከተጀመረና በተለያዩ ምክንያቶች ከከፍተኛ
ትምሀርት ተቋማት ዘግይቶ በመመረቅ እንዲሁም ወቅቱ ካለፈ ቡኋላ በዝውውር የሚመጡ መምህራን በመመደቡ
በአንዳንድ ቦታ የመምህራን እጥረት በሌሎች በትርፍነት የሚያዝበት ሁኔታ ተፈጥሯል፡፡ ይህንን ለማስቀረት
ማንኛቀውም ምደባ ከትምሀርት ዘመኑ በፊት ምደባ በማካሄድ የክፍለ ጊዜን ብክነትን በማስቀረት የትምሀርትን ጥራ
ለማረጋገጥ
የስራ ላይ ሰልጠና መስጠት ቀደም ሲል ይሰጥ የነበረ በበቂ ሁኔታ በፍላጎት ላይ ያተመሰረት በዘርፉ በቂ እውቀትና
ክህሎት በሌላቸው ይሰጥ የነበረውን አሰራር በማስቀረት ማንኛውም ስልጠና በፍላጎት ዳሰሳ ተመስርቶ ከከፍተኛ
ትምሀር ተቋማትና በዘርሩ በቂ እውቀትና ክህሎት ባላቸው ባለሙዎች በትምሀርት ዘመኑ መጀመሪያ ላይ ስልጠና
ይሰጣል፡፡

5
ነባሩ የሥራ ሂደት የአፈጻጸም ደረጃ /Performance base line/

ነባሩ የሥራ ሂደት ሲካሄድ የነበረበት ተጨባጭ ሁኔታ


ተቁ የሥራ ሂደቱ ዋና ዋና ተግባራት ደረጃ የደንበኛው እርካታ
ጊዜ ( በቀን ) ጥራት (%)
(ምልልስ) በቁጥር (%)
ምልመላና መረጣ ማካሄድ 75% 65%
1 3 ደረጃ 40 ቀናት
በመምህራን ኮሌጅ ሚሰጠውን የቅድመ ስራ
2 ስልጠና ትምህርት በአግባቡ መሰጠቱን ክትትል አልተሰራም
ማድረግ አልተሰራም አልተሰራም አልተሰራም
3 አዲስ ጀማሪ መምህራንን ምደባ ማካሄድ 3 6 ቀን 75 % 80 %

4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት

4.1 አጫጭር ስልጠና/up dating/ መስጠት - - 80 % 75 %

4.2 የክረምት ስልጠና /up grading/ መላክ 3 10 90% 88%


የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት 90 % 95 %
5 3 5 ቀን
መስራት
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ - 5 ወር አልተሰራም አልተሰራም
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር - - - -

8 ነባር መምህራንን ዝውውር መፈጸም

8.1 የውስጥ/ በክፍለ ከተማና በት/ቤቶች/ 4 60 ቀናት 90 % 90 %

8.2 የውጭ/በከተማ ደረጃ ከክልሎች ጋር 20 አልተሰራም አልተሰራም አልተሰራም


9 የሱፐርቪዥን አገልግሎት መስጠት - - 65 60

3. አዲስን የስራ ሂደት መቅረጽ /TO BE/


6
3.1 የአፈጻጸም ክፍተት መለየት /performance gap/

3.1.1 ደንበኞች እንዲሆንላቸው ከሚፈልጉት አንጻር


ዋና ዋና የደንበኞች ፍላጎት /Customer አሁን ያለዉ አሰራር
ተ.ቁ አመልካቾች የአፈጻጸም ክፍተት
ተግባራት Expectations/ /Current practice/
/Performance Gap/
1 ምልመላ ጥራት ዕጩ መምህራን ከተማሪዎች መካከል በቅድመ ሥራ ምልመላ በቅድመ ሥራ ላይ ምልመላ
በብቃትና በጥራት በፍላጎት ከተማሪዎች ከተወሰደ ከተወሰደው የጥናት ናሙና 25%
እንዲመለመሉ ይፈለጋል የጥናት ናሙና 75% ክፍተት ታይቷል
እንዳለው ገልፀዋል
ቅድመ ሥራ
ሥልጠና ጊዜ ምልመላው በ 15 ቀን እንዲጠናቀቅ የቅድመ ሥራ ምልመላ 40 የአፈፃፀም ክፍተት 25 ቀናት አለው
ይፈልጋል ቀናት ይፈጃል፡፡

አገልግሎት የዕጩ መምህራን ምልመላ ከተማሪዎች የዕጩ መምህራን ምልመላ የዕጩ መምህራን ምልመላ በፍላጎት
አሰጣጥ መካከል በስነ ምግባራቸው በፍላጎታቸውና ዝቅተኛ ውጤት ካላቸው ላይ በሥነምግባርና ከተሻለ ውጤት
በውጤታቸው እንዲመለመሉ ይፈልጋል መካከል በማወዳደር ካላቸው መካከል ባለመካሄዱ
የሚመለመሉ በመሆኑ የእርካታ መጠን ክፍተት 35%
ከጥናቱ ከተወሰደው ናሙና አድረጎታል፡፡
65% እርካታ ተመዝግባል
ጥራት በሥራ ላይ ሥልጠና የሚሳተፍ መምህራን በሥራ ላይ ሥልጠና የመምህራን የስራ ላይ ስልጠና
የሥራ ላይ ለተማሪዎች የሚሠጡት ድጋፍ ከግምት ተመልምለው የሚሰለጥኑ በጥራት እንዲሰራ ትኩረት
ሥልጠና ገብቶ በጥራት እንዲመለመሉ ይፈለጋል መምህራን ላይ የተሰበሰበ ማስፈለጉና የጥራት ክፍተትም 20%
የናሙና ጥናት ላይ የጥራት መሆኑ ታይቷል፡፡
አሰተያየት 80% ሁኖኣል
ጊዜ የመምህራን ስራ ላይ ስልጠና ምልመላ ከተወሰደዉ የጥናት ናሙና የስራ ላይ ምልመላ 5 ቀናት የስራ
የተማሪዎችን ክፍለ ጊዜ በማይነካ በ 5 ምልመላ 10 ቀናት ቀናት ላይ ስልጠና ቀናት ልዩነት
ቀናት እንዲጠናቀቅ ይፈልጋሉ፡፡ ይፈጃል፡፡ አስመዝግባል፡

7
ዋና ዋና የደንበኞች ፍላጎት /Customer አሁን ያለዉ አሰራር
ተ.ቁ አመልካቾች የአፈጻጸም ክፍተት
ተግባራት Expectations/ /Current practice/
/Performance Gap/
2 ሥልጠና ጥራት የዕጩ መምህራን ስልጠና ብቃትና ጥራት አልተሰራም አልተሰራም
ያለዉ እንዲሆን ይፈልጋሉ፡፡

የቅድመ ሥራ
ሥልጠና ጥራት በሥራ ላይ ሥልጠና የሚሳተፉ አልተሰራም አልተሰራም
መምህራን በስራ ዉጤታቸዉ፣
በብቃታቸዉ ተመልምለዉ ሙያዊ
ክህሎታቸዉ፣ እዉቀታቸዉና የማስተማር
የሥራ ላይ ስነ ዘዴያቸዉ አዳብረዉ ተማሪዎች
ሥልጠና እንዲደገፉ ይፈልጋሉ
ጊዜ በሥራ ላይ ሥልጠና ምክንያት የሚባክን አልተሰራም አልተሰራም
የትምህርት ክፍለ ጊዜ ብክነት ተወግዶ
ማግኘት ይፈልጋሉ

የተግባር አገልግሎት በት/ቤቶችና በተቋማት እንዲሁም በነባር አልተሰራም አልተሰራም


አሰጣጥ መምህራንና አሰልጣኝ መምህራን
ልምምድ የተቀናጀ ድጋፍና ክትትል ተግባራዊ
እንዲሆን ይፈልጋሉ፡፡
(Practicum)
አጫጭር ስልጠናዎች ወቅቱን የጠበቁ፣ ስልጠናዉ ድግግሞሽ አጫጭር ስልጠናዎች ጊዜና ወቅትን
የሰልጣኞች ድግግሞሽ የሌለበት፣ ክፍተትን የታየበት ክትትል የማይጠብቁ የክፍለ ጊዜ ብክነት
አጫጭር ጥራት የሚሸፍንና ስለዉጤቱ ክትትልና የማይደረግበትና ክፍተትን የሚፈጥሩ ክትትል
ሥልጠናዎች ግብረመልስ እንዲደረግ ይፈለጋል፡፡ የማይሸፍን በመሆኑን የማይደረግባቸዉና ክፍተትን
ከጥናቱ ከተወሰደዉ ናሙና የማይሸፍኑ በመሆናቸው የ 20%
80% ታይቷል፡፡ ጉድለት ታይታል

8
ዋና ዋና የደንበኞች ፍላጎት /Customer አሁን ያለዉ አሰራር
ተ.ቁ አመልካቾች የአፈጻጸም ክፍተት
ተግባራት Expectations/ /Current practice/
/Performance Gap/
ጥራት የተማሪዎችን የትምህርት አቀባበልና
የትምህርት ውጤት በከፍተኛ ደረጃ አልተሰራም አልተሰራም
ለማሳደግ የሚችሉ በየደረጃው በብቃትና
በጥራት የተመደቡ ሙያዊ ብቃት፣ የስራ
ተነሳሽነት ያላቸዉና በስነምግባር የታነፁ
መምህራን ይፈልጋሉ፡፡

የሱፐርቪዥን አገልግሎት ሱፐርቫይዘሮች በትምህርት ቤት ሱፐርቫይዘሮች ከሙያቸው ሱፐርቫይዘሮች ሙያዊ ግዴታቸውን


አገልግሎት ተመድበው የመማር ማስተማሩን ሂደት ውጭ በሆኑ ሥራዎች 25% ክፍትት ይታያል፡፡
አሰጣጥ
እንዲከታተሉና ድጋፍ እንዲደርጉ በመጠመዳቸው ለመማር
መስጠት ይፈልጋሉ፡ ማስተማሩ ሂደት 65% በቂ
ድጋፍና እገዛ አድርገዋል፡፡

የመምህራንና ጊዜ ወቅቱን የጠበቀ የደረጃ እድገት በ 3 ቀን ወቅቱን የጠበቀ የደረጃ ወቅቱን የጠበቀ የደረጃ እድገት በ 2
ት/አመራሩን ተሰርቶ ማግኘት ይፈልጋሉ እድገት በ 5 ቀን ተሰርቶ ቀን እንደ ክፍተት ታይቷል
የደረጃ እድገት ይሰጣቸዋል
መስራት
ጥራት በውጤት ተኮር እቅድ አፈጻጸም ውጤት የመምህሩና የትምሀርት የመምህሩና የትምሀርት አመራሩ
መሰረት የደረጃ እድገት እንዲሰራላቸው አመራሩ የደረጃ እድገት የደረጃ እድገት ወቅቱን ጠብቆ
ይፈልጋሉ ወቅቱን ጠብቆ በውጤት በውጤት ተኮር እቅድ አፈጻጸም
ተኮር እቅድ አፈጻጸም ውጤት መሰረት 10 % ክፍተት
ውጤት መሰረት 90 % አለው
ተሰርቷል
ጥናትና ምርምር በጊዜ ጥናትና ምርምር በ 3 ወር ተጠናቆ ጥናትና ምርምር በ 5 ወር የ 2 ወራት ክፍተት በጥናትና
የትምሀርት ችግሮችን የሚፈታበት ይጠናቀቃል ምርምር ታይቷል፡፡
መፍትሄ ይፈልጋል

9
ዋና ዋና የደንበኞች ፍላጎት /Customer አሁን ያለዉ አሰራር
ተ.ቁ አመልካቾች የአፈጻጸም ክፍተት
ተግባራት Expectations/ /Current practice/
/Performance Gap/
ጥራት 100 ጥራት ያለው የትምሀርት ችግሮችን አልተሰራም አልተሰራም
ሊፈታ የሚችል ጥናትና ምርምር
የማግነት
100% ጥራቱን የጠበቀ ልዩ ልዩ 50 % ጥራት ያለው ልዩ ልዩ
አደረጃጀቶችን ጥራት አደረጃጀቶች በማጠናከር ለትምሀርቱ አደረጃጀቶች ተጠናክረው 50% አደረጃጀቶችን በማጠራከር
ማጠናከር ስራ ላይ ለውጥ በማምጣት የት/ጥራት ትምሀርት ፓኬጅ የትምሀርት
ጥራት ጥራት ማረጋጋጫ

ፓኬጁን ተግባራዊ ማድረግ ጥራቱን ተግባራዊ በማድረግ እገዛ ፓኬጅ ላይ እገዛ ማድረግ ላይ
ማረጋገጥ ይፈለጋሉ አድርገዋል፡፡ እንደክፍተት ታይቷል

10
ዋና ዋና የደንበኞች ፍላጎት /Customer አሁን ያለዉ አሰራር የአፈጻጸም ክፍተት
ተ.ቁ አመልካቾ /Performance Gap/
ተግባራት Expectations/ /Current practice/

ነባር ወቅታዉ የሆነ ከክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ የክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ ዝውውር የክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ ዝውውር
መምህራንን ጊዜ ዝውውር ከትምሀርት ዘመኑ በፊት ለማግኘት 60 ቀናት ይፈጃል ለማግኘት 55 ቀናት ይፈጃል
ዝውውር ከሃምሌ 1 እስከ ሀምሌ 5 ድረስ ማግኘት
መፈጸም
ወቅታዉ የሆነ ከክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ 90% የክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ 10%የ ክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ
ዝውውር ትምሀርት ዘመኑ በፊት ዝውውር የትምህርት ዘመኑ በፊት ዝውውር የትምህርት ዘመኑ በፊት
በማግኘት እርካታ ያገኙ ዝውውር ስለተፈጸመ እርካታቸውን ዝውውር በማግኘታቸው ክፍተት
እርካታ
ገልጸዋል ታይቷል
ወቅታዉ የሆነ ከክልል ክልል ዝውውር አልተሰራም አልተሰራም
ከትምሀርት ዘመኑ በፊት በማግኘታቸው
የረኩ ደንበኞ

3.2 ተፈላጊ የግብ ስኬቶችና በከፍተኛ ጥረት ተደራሽ ግቦች

11
በስራ ሂደቱ ተፈላጊው ውጤት (Desired Outcomes) የመምህራንና የትምሀርት አመራር ስራዎችን በተፈለገው መልኩ በማከናወን ወደዚህ ተፈላጊ ውጤት
ለመድርስ ተገልጋዮችና ባለድረሻ አካላት ፍላጎት መሰረት በማድረግ በከፍተኛ ጥረት ሊደረስ የሚችል ግብ (Stretched Objectives) እንደሚከተለው
ተቀምጧል፡፡

ተፈላጊ የግብ ስኬቶች (Desired በከፍተኛ ጥረት ተደራሽ ግቦች


ዋና ዋና ተግባራት የደንበኞች ፍላጎት
Outcomes) ( Stretched Objectives )

ምልመላና መረጣ ማካሄድ ግልጽና ከአድሎ ነጻ የሖነ የእጩ ዕጩ መምህራን ከተማሪዎች መካከል የእጩ መምህራን 40 ቀን ይወስድ የነበረው
መምህራን ምልመላ በጥራት በ 15
ቀናት ምልመላ ይፈልጋሉ በችሎታ ፣በፍላጎትና በጥራት ምልመላን ወጪ ቆጣቢ ፣ 100% የደንበኞችን
እንመለምላለን ፍላጎት ያረካ እና ጥራት ያለው ምልመላ በ 15
ቀናት ይመለመላል

በኮተቤ ዩኒቨርሲቲኮሌጅ ሰልጣኝ መምህራን የትምሀርት በመምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጅ 100% ጥራት ያለው ስልጠና መኖሩን በየወሩ
ሚሰጠውን የቅድመ ስራ ስልጠና ሰሌዳ መሰረት በአግባቡ መሰጠቱ የሚሰጠው ስልጠና በተከታታይ 1 ቀን የስልጠናውን ሂደት ክትትልና ድጋፍ
በየወሩ 1 ቀን ክትትልና ድጋፍ
ትምህርት በአግባቡ መሰጠቱን ክትትልና ድጋፍ እንዲጎለብት እናደርጋለን፡፡
እንዲደረግ ይፈልጋሉ
ክትትል ማድረግ እናደርጋለን
አዲስ ጀማሪ መምህራንን ምደባ አዲስ ጀማሪ መምህራን በፍትሃዊና አዲስ ጀማሪ መምህራን አዲስ ጀማሪ መምህራን በ 6 ቀን ውስጥ
ማካሄድ በአሳታፊ በሆነ መልኩ በ 3 ቀን በፍትሃዊነትና በአሳታፊነት ምደባ ይመደቡ ነበረውን በ 3 ቀን ውስጥ ፍትሃዊና
ውስጥ ምደባ እንዲሰጣቸው እንዲመደቡ እናደርጋለን
ይፈልጋሉ ግልጽ በሆነ መልኩ 100% ጥራት ያለው ምደባ
እናካሂዳለን

12
ተፈላጊ የግብ ስኬቶች (Desired በከፍተኛ ጥረት ተደራሽ ግቦች
ዋና ዋና ተግባራት የደንበኞች ፍላጎት
Outcomes) ( Stretched Objectives )

ነባር መምህራንን ዝውውር ግልጽና ፍትሃዊ ዝውውር በ 5 ለሚቀርቡ የዝውውር ጥያቄዎች በሙሉ የሚቀርቡ የዝውውር ጥያቄዎችን በ 60
መፈጸም ቀናት ውስጥ እንዲሰራላቸው መስፈርቱ ግልጽና አሳታፊ በሆነ መንገድ
ቀናት ዝውውር ይፈጸም የነበረውን በመቀበል
ይፈልጋሉ፤ እንሰራለን፡፡
የደንበኞችን ባሳተፈ ሁኔታ በ 5 ቀናት
ተፈጻሚ ይደረጋል፡
የመምህራንና ት/አመራር የትምህርት አመራሩንና መምህራኑ አዳዲስ አሰራሮችንና ዘዴዎችን በየወቅቱ የመምራኑንና የአመራሩን የክህሎት ክፍተት
ስራ ላይ ስልጠና መስጠት ከአዳዲስ አሰራሮችና ዘዴዎች ጋር
በስራ ላይ ላሉ መምህራንና አመራሩ በ 10 ቀን በፍላጎት ዳሰሳ በመለየት አጫጭር
ራሳቸውን የማብቃትና የማሳደግ
ፍላጎት ስልጠና እንሰጣለን፡፡ ስልጠናዎች ይሰጣል፡፡እንዲሁም የ ክረምት
ተከታታተይ ትምሀርት 10 ቀን ይመለመሉ
የነበረውን በ 5 ቀናት ተመልምለው ውደ
ተቋም ይላካሉ፡፡
የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት በ3 ቀናት ለመምህራንና ለትምህርት አመራሮች ወቅቱን የጠበቀ ጥራት ያለው የደረጅ እድገት
እንዲሰራላቸው ይፈልጋሉ ወቅቱን የጠበቀ የደረጃ እድገት
የደረጃ እድገት መስራት እንሰራለን በ 3 ቀናት ውስጥ እንሰራለን፡፡
የሱፐርቪዥን አገልግሎት ተከታታይና ችግር ፈቺ የሆነ ሙያዊ በተቋማት በመገኘት በመማር ማስተማሩ አንድ መምህር በአመት አ 4 ጊዜ እና
የሱፐርቪዥን አገልግሎት ማግኘት ሂደት ለመምህራንና ለር/መምህራን
መስጠት ተገቢውን ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ር/መምህር በአመት 10 የሱፐርቪዥን
ግብረመልስ በመስጠት ትምሀርት ሙያው ክትትልና ድጋፍና ግብረመልስ
ችግሮችን መፍታት
ይሰጣል

13
ተፈላጊ የግብ ስኬቶች (Desired በከፍተኛ ጥረት ተደራሽ ግቦች
ዋና ዋና ተግባራት የደንበኞች ፍላጎት
Outcomes) ( Stretched Objectives )

አደረጃጀቶችን ማጠናከር ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን በማጠናከር የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም በ 10 ቀናት ውስጥ አደረጃጀት በማዋቀርና
በትምሀርት ስራ ላይ ለውጥ በማምጣት የት/ጥራት ፓኬጁን ተግባራዊ ማጠናከር 100 ጥራት ያለው አደረጃጀት
የት/ጥራት ፓኬጁን ተግባራዊ ማድረግ በማድረግ የትምሀርትን ጥራት ይፈጠራል፡፡
ጥራቱን ማረጋገጥ ይፈለጋሉ ማረጋገጥ
ጥናትና ምርምር ደረጃውን የጠበቀ ጥናትና ምርምር ደረጃውን የጠበቀ ጥናትና ምርምር ደረጃውን የጠበቀ ጥናትና ምርምር በ 3 ወር
ማካሄደው በማድረግ የትምሀርት ችግሮችን በማድረግ የትምሀርት ችግሮችን ተጠናቆ ለትምሀርት ችግሮችን እንደ ግብዓት
እንዲፈቱ ይፈለጋል በመፍታትየትምህርትን ጥራ ማረጋገጥ ያገለግላል፡፡

3.1 በነባሩ የሥራ ሂደት የተከሰቱ ችግሮች፣ ህጐችና አስተሳሰቦች ትንታኔ

ተ.ቁ የሥራ ሂደቱ ዋና ዋና ችግሮች /problems/ የተፃፉ ወይም ያልተጻፉ ገዥ አስተሳሰቦች ገዥ አስተሳሰቦችን ውድቀ
ህጐች /Rules/ /Assumptions/ የሚያደርጉ እውነታዎች
14
/Breaking Assumptions/
1 የሥልጠና ፍላጐት ለመለየት ከክፍለ ከተማዎች፣ ከወረዳዎችና የሥልጠና ፍላጐት መሠራት ያለበት ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ ከታች ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ ከት/ቤት ብቻ
ከታች ት/ቤት ከሚገኝ መረጃ ብቻ ነው ከት/ቤት ጀምሮ ይገኛል የሚል አይገኝም።
ከት/ቤቶች ጋር የሚደረገው የመጻጸፍና የመላላክ ሥራ ብዙ ጊዜ
የሚል አስተሳሰብ መኖሩ አስተሳሰብ መኖሩ።
የሚፈጅ መሆኑ፣
2 ወደ ተቋማት የሚገቡ እጩ መምህራንን ለመምረጥ ለክፍለ ከተማዎች ከሥልጠና በኋላ መምህራን በአካባቢ ዕጩ መምህራን ከአካባቢ መመልመላ ቸው
ለክፍለ ከተማዎች አስፈላጊውን ተረጋግተው ይሠራሉ ብሎ ማሰብ ተረጋግተው እንዲሰሩ አያደርግም።
ኮታ በመሰጠቱ ምክንያት ብቃት ያላቸውን በጥራት ለመምረጥ
ተመልማይ መጠቀም አለባቸው
አለመቻሉ፣
3 በትምህርት ቤቶች ያለው የመምህር እጥረት በተለይ በእንግሊዝኛ፣ የመምህራን ትምህርት ተቋማት በየትምህርት ዓይነቱ ከአሠልጣኝ የመምህራን ትም/ተቋማት ቅበላ
ሠልጣኞችን መቀበል ያለባቸው መምህራን ብዛት ጋር በማመጣጠን በየትምህርት ዓይነቱ ባሉ አሠልጣኝ
በሂሳብና በሳይንስ የትምህርት አይነቶች ላይ ትኩረት አድርጐ ሥልጠና
በየትምህርት ዓይነቱ ባሉ አሠልጣኝ ሠልጣኞችን መቀበል ሥልጠናውን መምህራን ቁጥር ሊወሰን አይገባም።
ባለመሰጠቱ ተማሪዎች በእነዚህ የትምህርት አይነቶች ውጤታቸው መምህራን ብዛት መሆን አለበት ውጤታማ ማድረግ ይቻላል ብሎ ማሰብ
ዝቅተኛ መሆን፣
4 ተከታታይ የመምህራን የሙያ ማሻሻያ ኘሮግራም በተጠናከረ መልኩ ሥልጠናው በት/ቤት ደረጃ መመራት የት/ቤት ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች  የት/ቤት ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች
ባለመካሄዱ መምህራን ከወቅታዊ የማስተማር ሥነ ዘዴ ጋር ራሳቸውን አለበት፡፡ የማሠልጠኛ ማቴሪያል ብቻ ይዘው የማሠልጠኛ ማቴሪያል ብቻ ይዘው
ሥልጠናውን በተጠናከረ መልኩ ሥልጠናውን በተጠናከረ መልኩ
አስተዋውቀው ተማሪዎቻቸውን ውጤት ለማሻሻል አለመቻል፣ ይመሩታል ብሎ ማስብ። አይመሩትም።

5 ትምህርት ቤቶች መምህራንን በማቀናጀትና በመደገፍ ውጤታማ ልምድና የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ር/መምህራን ወይም ሱፐርቫይዘሮች  ርዕሰ መምህራን ወይም ሱፐርቫይዘሮች
መምህራን ብቃት ያለው ር/መምህር በመምህርነት ቆይታቸው ያካበቱት በመምህርነት ቆይታቸው ያካበቱት ልምድ
ሊያደርጉ በሚችሉ በሰለጠኑና ብቁ በሆኑ ር/መምህራንና
ወይም ሱፐርቫይዘር ይሆናሉ ልምድና እየሰሩ የሚያሻሽሉት ዕውቀት ብቻ ት/ቤቶችን በብቃት ለመምራትና
ሱፐርቫይዘሮች ባለመመራታቸው ምክንያት የተማሪዎች ውጤት ት/ቤቶችን መምራትና መደገፍ ያስችላል ለመደገፍ አያስችላቸውም።
ብሎ ማሰብ
ዝቅተኛ መሆን፣

15
ሀሳቦችን ማመንጨት (Brainstorming)
1. የሥልጠና ፍላጐት የመለየት ሥራን በአጭር ጊዜ ለማጠናቀቅ የረጅም ጊዜ አጠቃላይ የመምህራን መረጃ /Master
Plan/ ቢዘጋጅ፣
2. ትምሀርት ቤቶች የስልጠና ዳሰሳ በማድረግ ለትምሀርት ቢሮ ማቅረብ ይገባቸዋል
3. የእጩ መምህራን የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በወረዳ ተጠናቅሮ ለመምህራን ኮሌጅ መቅረብ ይኖርበታል
4. የስልጠና ዳሰሳ ጥናት በወጥነት ትምሀርት ቢሮ ተደራጅቶ ለመምህራን ኮሌጅ ቢቀርብ
5. የመምህራን ትምሀርት ኮሌጅ በራሱ የስው ሓይል የስልጠና ዳሰሳ ማድረግ ይኖርበታል
6. ተማሪዎች የመምህርነት የሙያ ፍቅር እንዲኖራቸው በ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤቶች በመገኘት ቅስቀሳ ቢደረግ፣
7. እጩ መምህራን ምልመላ መካሄድ ያለበት በነገው መምህር ክበብ ብቻ የሚሳተፉ ተማሪዎች መሆን አለበት
8. የመምህራን ሥልጠና ሥርአተ ትምህርት ተማሪ ተኮር ዘዴን በመጠቀም እንዲዘጋጅ/እንዲደራጅ መደረግ፣
9. የቅድመ ሥራ ሥልጠና በተግባራዊ ምርምር ታግዞ ቢሰጥ፣
10. መምህራን ትምህርት ኮሌጆች ያሰለጠኗቸውን መምህራን በሥራ ላይ ምን ያህል ውጤታማ እንደሆኑ በመገምገም
የተማሪዎች እውቀት፣ ክህሎትና የሙያ ችሎታ የሚያሻሽሉበት ሥርአት መዘርጋት፣
11. ተማሪዎች 5 ኛ ክፍል ጀምሮ ራዕያቸውን እንዲፅፉና መምህር የመሆን ራዕይ ያላቸውን በ”ነገው መምህር” ክበብ
እንዲደራጁና ተሳትፎአቸውም በተደራጀ መልኩ ለመረጃነት እንዲያገለግል በትራንስክሪኘታቸው ላይ እንዲቀመጥ
ቢደረግ፣
12. የመምህራን ምልመላና መረጣ በኮሚቴ መሆኑ ቀርቶ ራሱን ችሎ የሚከታተለው አካል ቢኖር ብቃትና ጥራት
ያላቸውን ከመምረጥ ባሻገር ተጠያቂነት እንዲኖር ቢደረግ፣
13. ብቁ መምህራንን ማግኘት እንዲቻል በመጀመሪያ በየትምህርት አይነቱ የአካዳሚክ እውቀታቸውን የሚለካ ፈተና
በመፈተን መለየትና በሥልጠናው ወቅትም ይዘቱን ከት/ቤት ተሞክሮና ከማስተማር ልምምድ ጋር አጣጥሞ ቢሰጥ፣
14. ዕጩ ተወዳዳሪዎች እንደየችሎታቸውና እንደፍላጎታቸው በየትምህርት ዓይነቱ መርጠው እንዲወዳደሩ ቢደረግ፣
15. ዕጩ መምህራን ተወዳድረው ወደ መምህራን ተቋማት ከገቡ በኋላ ሁለት ዓመት የይዘት ትምህርት በመስጠት
የብቃት ፈተና ፈትኖ ለአንድ ዓመት በማስተማር ሥነ ዘዴ ላይ እንዲሰለጥኑ ቢደረግ
16. እጩ መምህራን መመልመል ያለባቸው ከመሰናዶ ትምሀር ያለፉ ተማሪዎች ቢሆን
17. እጩ መምህራን ሲመለመሉ አካዳሚያዊ ፈተና መፈተን ይገቻል፡፡
18. ምልመላው የነገው መምህራ ክበብ ተጠሪ በራሳቸው ክበብ ምለመላ ቢካሄድ
19. በስልጠና ወቅት ከሚመለከተው አካል ክረትትልንና ድጋፍ ሊኖር ይገባል
20. እጩ መምህራን ሲሰለጥኑ ለኮሌጁ ራሱን የቻለ ሱፐርቫይዘር ቢኖረው
21. በክትትልና ድጋፍ ወቅት ራሳቸው ችግር መፍታት እንዲችሉ ክትትልና ድጋፍ የሚያደርግ አካል በራሳቸው ቢቀጥሩ
22. ምልመላው በተወሰኑ ጣቢያዎች ቢደረግ
23. ትምሀርት ቢሮ የስልተናውን ሁኔታ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ይገባዋል
24. ዕጩ መምህራን ተወዳድረው ወደ መምህራን ተቋማት ከገቡ በኋላ ሁለት አመት ይዘቶችን ከት/ቤት ተሞክሮና
የማስተማር ልምምድ ጋር የተገናዘ ሥልጠና በመስጠት የመጨረሻው አመት የመጀመሪያ ሰሚስተር የማስተማር
ልምምድ /Block teaching/ ኘሮግራምና የመጨረሻው ሴሜስተር የማጠቃለያ ሥልጠና እንዲሆን ቢደረግ፣
25. የቅድመ ሥራ ሥልጠና በተግባራዊ ምርምር ታግዞ ቢሰጥ፣

16
26. መምህራን ትምህርት ኮሌጆች ያሰለጠኗቸውን መምህራን በሥራ ላይ ምን ያህል ውጤታማ እንደሆኑ
የሚገመገሙበት ሥርአት ቢዘረጋ፣
27. ለእጩ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የት/ቤት አመራር የቅድመ ሥራ ሥልጠና ተሰጥቷቸው በቀጥታ ወደ
ት/ቤቶችና ጉድኝት ማእከላት ተመድበው ሥራውን እንዲመሩ ቢደረግ፣
28. በተከታታይ የመምህራን ሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ለአማካሪዎች የመምረጫና የተለየ ሥልጠና የሚያገኙበት ሥርዓት
ቢዘረጋ፣
29. አዲስ ጀማሪ መምህራን በሚፈልጉበት ትምሀርት ቤት ቢመደቡ
30. አዲስ ጀማሪ መምህራን በተሟላ ትምሀረት ቤት ቢመደሙ ውጤታማ ይሆናሉ
31. አዲስ ጀማሪ መምህራን እጣ በማውጣት መመደብ አለባቸው
32. አዲስ ጀማሪ መምህራን ክፍተት ባለበት ትምሀርት ቤት ነው መመደብ ያለባቸው
33. የመምህራን ዝውውር የትምህርት ዘመኑ እንደተጠናቀቀ ከሀምሌ 5 በፊት የሚቻልበት ሥርአት መዘርጋት፣
34. ወረዳዎች በራሳቸው የነባር መምሀራን ዝውውር ቢፈጽሙ
35. የነባር መምህራን ዝውውር በት/ደረጃ ቢደረግ ስራውን ቀልጣፋ ያደርገዋል
36. የነባር መምህራን ዝውውር በኮሚቴ ቢሰራ አድሎዋዊነት ማስቀረት ይችላል
37. የነባር መምህራን ዝውውር መሰራት ያለበት በመምህራን ማህበር በኩል ቢሆን
38. ዝውውር ለማስቀረት ባቅራቢያቸው መኖሪያ ቤት ቢሰጣቸው
39. የተከታታይ የመምህራን ሙያ ማሻሻያ ሥልጠናን በተመለከተ ሥልጠናውን በኘላዝማ፣ በሬዲዮ፣ በካሴት በመደገፍ
ብቃት ያላቸው አሠልጣኞች መምህራንን፣ አማካሪዎችን እንዲያሰለጥኑ በማድረግ አሁን ያለውን የአማካሪ ችግር
በመቅረፍ የሥልጠናውን ጥራት ለማሳደግ፣ የአሰተዳደሩ መምህራን ተመሳሳይ ሥልጠና እንዲወስዱና አፈጻጸሙም
ወጥነት እንዲኖረው በማድረግ ችግሮችን ለመቅረፍ፣ እንዲሁም የሥልጠና ማቴሪያሎችን በድረ-ገጽ በመልቀቅ
ት/ቤቶች እያባዙ እንዲጠቀሙበት ቢደረግ፣
40. የደረጃ ማሳደግ ለሁሉም መምህራን እንዲሰጥ ታቅዶ መሰራት አለበት
41. ስልጠናው መሰጠት ያለበት በሰለጠኑበት የትምሀርት አይነትና አቀራረብ ቢሆን
42. በተከታታይ የመምህራን ሙያ ማሻሻያ ሥልጠና የሚሰጡት ይዘቶች የመምህራንን ደረጃና ማዕረግ መሠረት
በማድረግ ክፍተቶች እየተጠኑ መስጠትና ከሙያ ፈቃድ አሰጣጥና ዕድሳት ጋር እንዲተሳሰር ቢደረግ፣
43. መምህራን በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ሥልጠና ተከታታይ እገዛ ተደርጐላቸው ብቃታቸውን አሳድገው
የተማሪቻቸውን ውጤት መለወጥ ካልቻሉ በራሳቸው ወጪ ወደ መምህራን ትምህርት ኮሌጆች ገብተው
እንዲሰለጥኑ ማድረግ፣ በዚህም ለውጥ የማያመጡ ከሆነ የሚሰናበቱበት ሥርአት ቢዘረጋ፣
44. የመምህራን የደረጃ እድገት እንደ ሱፐርቫይዘርና ር/መምህራን በተቀጠሩበት ቀን መሆን አለበት
45. የመምህራን የደረጃ እድገት ህዳር ወር መጠበቅ የለበትም
46. የመምራን የደረጃ እድገት አሰራሩ በኮሚቴ መሆን የለበትም
47. የደረጃ እድገት በጅምላ ስለሆነ ባመጡት ውጤት እየተረጋገጠ መሆን አለበት
48. ሱፐርቫይዘሮች በደረጃ እድገት ሳይሆን እንደ ማንኛውም የትምሀርት ባለሙያ መሆን አለበት
49. የደረጃ እድገቱ ከተከታታይ ሙያ ማሻሻያ ጋር ተያይዞ መሰራ አለበት

17
50. ሱፐርቨይዘሮች ደረጃ እድገት ማግኘ ት ያለባቸው በትምሀርት ቤት ያሉትን ችግሮች በተጨባጭ መፍታት ሲችሉ
መሆን ይገባዋል
51. የሱፐርቫይዘር የደረጃ እድገት ከህብረተሰብ ተሳትፎ ጋር በሰሩት ልክ መሆን አለበት
52. ር/መምህራን የደረጃ እድገት የትምሀርት ብክነት ባስወገዱት ልክ መሆን አለበት

የጋራ ሀሣቦች /Common Themes/

1. ተማሪዎች የመምህርነት የሙያ ፍቅር እንዲኖራቸው በነገው መምህር ክበብ በመጠቀም በ 2 ኛ ደረጃ
ት/ቤቶች በማጠናከር ለመምህርነት የሙያ ፍላጎት በማሳደግ የእጩ መምህራንን ለኮተቤ ዩኒቨርሲቲ
ኮሌጅ ምልመላና መረጣ በማካሄድ ስልጠና እንዲገቡ ይደረጋል ፡፡
2. ከምልመላ እና መረጣ ጀምሮ ከኮተቤ ዩኒቨርሲቲ በመቀናጀት የመምህን ስልጠና ሂደት በንድፈ ሃሳብና
በተግባር የሚሰጠውን ትምህርት የሚሰጠውን የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት በአግባቡ መሰጠቱን
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
3. የክፍለ ከተሞች የመምህራን ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት መሰረት አዲስ ጀማሪ መምህራንን ምደባ ይካሄዳል፡፡

4. የስራ ላይ ስልጠና በተከታታይ የመምህራን ሙያ ማሻሻያ እና የትምሀር ደረጃ የማሳደግ ስልጠና


የሚመለከት ሲሆን ተከታታይ የሙያ ማሻሻያ የሚካሄዱትና የሚያከናውኑት የመምህራንን
፣የር/መምህራኑንና ሱፐርቨይዘሮችን የክህሎት ክፍተታቸውን ለመሙላት በስራ ላይ እያሉ ቅድሚያ
ትኩረት የሚሰጡ ነጥቦች በክልል ት/ቢሮ እስከ ት/ቤት ፍላጎቶች ተለይተው ይሰራሉ፡፡ በመቀጠልም
አጫጭር ስልጠና የፍላጎት ዳሰሳ በመለየት ስልጠናው ይሰጣል፡፡
ትምህርት ደረጃ ማሻሻል ደግሞ መምህራን፣ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች አገልግሎት በሚሰጡ
የትምሀርት እርከን ባላቸው የአፈጻጸም ብቃት እየታየ ትምሀርታቸውን እንዲያሻሽሉ ይደረጋል፡፡
5. የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት ለሁሉም መምህራንና ትምሀርት አመራር ከተከታታ ሙያ መሻሻያ
ጋር እንዲሁም ከገዢ መመሪያ ላይ በተቀመጠው የውጤት ተኮር አፈጻጸም እና 1998 ዓ.ም እንዲሁም
2000 ዓ.ም በወጣው በወጣው የደረጃ እድገት አፈጻጸም መመሪያ ተመስርቶ ይሰጣል፡፡
6. መምህራን፣ ር/መምህን እና ሱፐርቫይዘሮች ወቅታዊ የሆነን ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር በማካሄድ ለትምሀርት
ጥራት ማረጋገጥ የበኩላቸውን አስተዋጽዖ ያሰደርጋሉ፡
7. የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም በተናሳሽነትና በቁርጠኝነት በጋራ ስሜት ና በአንድነት በመስራት የተቀራረበ
አፈጻጸም እንዲኖር በማድረግ ለትምሀርት ጥራት ይረጋገጣል
8. የነባር መምህራንን የውስጥና የውጪ ዝውውር በየደረጃው ባሉ የትምህርት እርከን የትምህርት ዘመኑ
እንደተጠናቀቀ ከሀምሌ 5 በፊት የመምህራን ዝውውር ቨርቹዋል ቲም ቢሰራ አድሎዋዊነት ማስቀረት ይችላል
9. የሱፐርቪዥን አገልግሎት እስከ ክፍለ ከተማ ድረስ በተቀራራቢ የትምሀርት አይነት ሱፐርቪዥን ተመድበው
ለመምህራን ትርጉም ያለው ክትትልና ድጋፍ እየሰጡ ያበቋቸዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ር/መምህንን በእቅድ
ዝግጅት፣ት/ቤትና ማህበረሰቡን በማገናኘት፣በመምህሩና በአመራ የሚፈጠሩ አለመግባበቶችን በመፍታት፣እና
በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ክትትልና ድጋፍ ይሰጣሉ፡፡

18
3.3.2 ዋና ዋና መርሆዎች /PRINCIPLES/
በ Linden Seamless Government (1994 80-120) እና Linden work Book for seamless Government
(1998 ፣ 107) ላይ ሥራን እንደገና ለማደራጀት መከተል ያለብን ሰባት ዋና ዋና መርሆዎች ተጠቅሰዋል፡፡
እነርሱም፡-
1. የሥራ ሂደት ተግባርንና የሥራ ክፍፍልን ሣይሆነ የግብ ስኬትን መሠረት አድርጐ ማደራጀት፣
2. የሥራ ሂደቶች በበርካታ ስፔሻሊስቶች በተለያዩ ደረጃዎች እንዲያከናውኗቸው ከማድረግ ይልቅ አንድ ወይም ጥቂት
ሰዎች ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ ድረስ እንዲያከናውኗቸው ማድረግ፣
3. በሥራ ሂደት ቀዳሚውን ሥፍራ የሚይዘው ደንበኛው መሆኑን በመገንዘብ የደንበኛውን ፍላጐት ማሟላት፣
4. አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ልዩ መረጃዎተነ ከደንበኛ በቅድማያ በመሰብሰብና በማደራጀት በተለያዩ የሥራ
ክፍሎች በጋራ መጠቀም፣
5. ደንበኛው የሚፈልገውን አገልግሎት በተቻለ መጠን በአንድ የአገልግሎት ማዕከል ላይ እንዲያገኝ ማስቻል፣
6. ለደንበኛው ተጨማሪ እሴት የማይጨምሩ ሥራዎች መቀነስ ወይም ሙሉ በሙሉ ማስወገድ፣
7. በቅድሚያ አዲስ የሥራ ሂደት መፍጠርና ይኸም በመረጃ ቴክኖሎጂ እንዲደገፍ በማድረግ አሠራሩን ማሳለጥ
የሚሉት ናቸው፡፡

የጥናት ቡድኑ ከላይ ከተዘረዘሩት አጠቃላይ መርሆዎች መካከል ለአዲሱ የሥራ ሂደት ቀረጻ የሚያግዙ
መርሆዎች ላይ በጥልቀት በመወያየትና የጋር ግንዛቤ በመያዝ ለአዲሱ የሥራ ሂደት ቀረጻ የተጠቀመ ሲሆን
የትምህርት ጥራት ማስጠበቅን ገዥ መርሆው አድርጎ ወስዶታል፡፡

km\r¬êE £dT lW_ BPR ምሰሶዎች xNÉR ሲታይ


1. m\r¬êE yx\‰R lW_ (Fundamental) Slmçn#
የመምህራንና ትምሀርት አመራር ልማት ዋና የስራ ሂደት m\r¬êE lW_ XNÄ!ÃmÈ tdR¯ tqRòLÝÝ kz!H
m\r¬êE lW_ xStúsB bmnúT xÄÄ!S xs‰éCN wYM húïCN bm-qM የስራ ሂደት CGéc$
ymnŒÆcW ytÉû ÃLtÉû H¯C½ dNïC LMìC XNÄ!h#M H¯c$ XNÄ!w-# Ãdrg# Xúb@ãC
XNÄ!sb„ tdRÙLÝÝ mglÅãc$MÝ
 የሱፐርቫይዘሩ አደረጃጀቱ ከዚህ በፊት በነበረው የመማር ማስተማር ንኡስ የነበረ ሲሆን ydNb¾N F§¯T
m\rT Ƨdrg s!µÿD ynbrWN s‰ bxÄ!s# yS‰ £dT ydNb®CN F§¯T m\rT Ãdrg XNÄ!çN
mdrg#½

19
 bzmÂêE mg¾ zÁãC +MR bm-qM ለደንበኞች ባሉበት አስፈላጊውን መረጃ ቢሮ ከመምጣታቸው
በፊት የሚያገኙበት አሰራር ለደንበኛው ባሉበት አሰራርና ግብረመልሶች እንዲያገኝ mdrg#½
 yxÄ!s# yS‰ £dT x\‰R fÈNÂ ytq§-f l¥DrG ytN²z# têrÄêE (hierarchial) xdr©jT b¥SwgD
xdr©jt$N b¥ú-RÂ ZRG (flat) b¥DrG qLÈÍ xgLGlÖT mS-T ¥SÒl#½

2. xÄ!s# yS‰ £dT SRnqL Radical Slmçn#


yxÄ!s# yS‰ £dT SRnqL lW_ ¥MÈT XNd¸ÃSCL y¸ktl#T xm§µÓC ÂcWÝÝ
 xÄ!s# yS‰ £dT S‰WN l¸ÃkÂWnW xµL t-ÃqEnTN `§ðnTN Ñl# bÑl# ys- mçn#½
 tb¬TnW YkÂwn# ynb„ tq‰‰b!nT tdUUðnT çcW tGƉT bxND y¸ÃsÆSBÂ
y¸ÃqÂJ XNÄ!h#M bdNb®C F§¯T §Y ytm\rt xgLGlÖT mS-T ¥SÒl#½

3. XmR¬êE lW_ (Dramatic) Sl¥MÈt$


xÄ!s# yS‰ £dT _‰TN½ g!z@N½ wÀN m-NN m\rT Ædrg h#n@¬ XmR¬êE lW_ XNÄ!ÃmÈ
çñ ytqri s!çN mglÅãc$M y¸ktl#T ÂcWÝÝ
 S‰ §Y úYWL YÆKN ynbrWN wÀ Ñl# bÑl# b¥SwgD ydNb®CN F§¯T ¥à§T mÒl#ና
ፈጣን አገልግሎት በጥራትን በአጭር ጊዜ መስጠት መቻሉ ½
 የስልጠና ማነዋሎችንና ወቅታዊ የመረጃ ግኝቶች lHBrtsb# b የ 3 ወሩ btlÆ ymr© mrïC
¼ በድህረ ገጽ ¼ XNÄ!Ãgß# ሆኖ የሚተገበር በመሆኑ፣
 x ላስ f§g! yçn# yS‰ MLLîCN 1;; y¸ÃSwGD mçn#½
 ldNb®C t=¥¶ Xs@T y¥Yf_„ yS‰ £dT dr©ãCN ÃSwgd mçn#½ የኮሚቴ አሰራሮችን
በማስቀረትና ሃላፊነትና ተጠያቂነት በተላበሰበት ሁኔታ ሃላፊነት በተሰጠው በባለሙያ የሚጠናቀቅ
በመሆኑ

4. £d¬êE mçn# (Process Based)


 xÄ!s# yS‰ £dT ydNb®CN F§¯T mnš b¥DrG kmjm¶Ã XSk m=rš (end to end) ytd‰jW
TSSRN msrT b¥DrG nWÝÝ YHM ¥lT btlÆ ¼btnÈ-l¼ mLk# Ys-# ynb„ ት አደረጃትና
አሰራር bxÄ!s# y|‰ £dT tf_…êE Fst$N b-bq l£dt$ t-ÃqE `§ðnT ÃlW Ælb@T tmDï§cW
XNÄ!tgb„ YdrULÝÝ

3.5. የነባሩ አሰራርና አዲስ የተቀረጸው የስራ ሂደት ንጽጽር


ተ.ቁ ነባሩ የስራ ሂደት አዲስ የተቀረጸዉ የስራ ሂደት
1 የቅድመ ስራ ስልጠና ምልመላ የተመልማዮችን ስነ በመምህርነት ሙያ የሚመለመሉ ወጣቶች በመጀመሪያና በሁለተኛ
ምግባር፣ ፍላጎት፣ዝንባሌና ለዉጤት ትኩረት ሳይሰጥ ደረጃ ት/ቤት ቆይታቸዉ ወቅት በነገዉ መምህር ክበብ በማደራጀት
በኮታን ብቻ መሰረት አድርጎ ይካሄድ ነበር የሙያ ፍላጎት ስነምግባርና ዝንባሌ እንዲያዳብሩ በማድረግ
በውጤታቸው የተሻሉትን በመግቢያ ፈተና በመስጠት በ 3 ደረጃዎች

20
ተ.ቁ ነባሩ የስራ ሂደት አዲስ የተቀረጸዉ የስራ ሂደት
የመመልመል ሥራ ይካሄዳል፡፡
2 በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የሚሰጠውን የቅድመ ስራ በኮተቤ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የሚሰጠውን የቅድመ ስራ ስልጠና
ስልጠና ትምህርት በአግባቡ መሰጠቱን ክትትል ትምህርት በአግባቡ መሰጠቱን ክትትል በወር 1 ጊዜ ይደረጋል
አይደረግም ነበር
3 አዲስ ጀማሪ መምህራንን ምደባ በ 6 ቀናት ይካሄድ አዲስ ጀማሪ መምህራንን በ 3 ቀን ውስጥ ፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መልኩ
ነበር ምደባ እናካሂዳለን

4 አጫጭር ስልጠናዎች ክፍተትን ያለመሙላት ተደራሽ በፍላጎት ጥናት እና ውጥ በሆነ የማንዋል ዝግጅት ላይ ተመስርቶ
ያለመሆንና በተግባር ያለመፈጸም ችግር ነበረበት ወቅታዊ፤ ተደራሽና ክፍተትን የሚሞሉ ተፈጻሚነት ያላቸው አጫጭር
ስልጠናዎች ይሰጣሉ፡፡ የሥልጠና ውጤቶችና የተገኙ ግብረ መልስ
በዶክመንት ይደራጃሉ፣ የስልጠና ፋይዳ ዳሰሳ ጥናትም ደረጋል
5 የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት ወቅቱን የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት ወቅቱን ጠብቆና በየጊዜው
ያልጠበቀና መመሪያ ተከትሎ በተሟላ ሄኔታ እተሰራ ከፌዴራል የወጡ መመሪያ ተከትሎ በ 3 ቀናት በተሟላ ሁኔታ ይሰራል
አልነበረም

6 በየእርከኑ ያሉ ሱፐርቫይዘሮች መምህራንና በየእርከኑ ያሉ ሱፐርቫይዘሮች ለመምህራንና ለር/መምህራን


ለር/መምህራኖች ሙያዊ ድጋፍ ተከታታይነት ያለው ሙያዊ ድጋፍ ለአንድ መምህር
በተከታታይነት ለመስጠት በሚችሉበትና በአመት ውስጥ 4 ጊዜ እና ለር/መምህር በአመት 10 ጊዜ
አልተመደቡም፡፡ይልቁን በአስተዳደራዊ የሱፐርቪዥን ሙያው ክትትልና ድጋፍና ግብረመልስ
ሥራዎች በመጠመዳቸው ለትቤቶች የሰጡት ይሰጣል
ሙያዊ ድጋፍና እገዛ አናሳ ነበር
7 ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን አጠናክሮ ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን አጠናክሮ በትምሀርት ስራ ላይ
በትምሀርት ስራ ላይ ለውጥ ለማምጣት ለውጥ ማምጣት በሚችል መልኩ አደረጃጀቶችን
የት/ጥራት ፓኬጁን ተግባራዊ ለማድረግ በመፍጠር የት/ጥራት ፓኬጁን ተግባራዊ ይደረጋል
ውስንነት ታይቷል

8 ነባር መምህራንን ከክልል ክልል ዝውውር የክልል ክልል ዝውውር በዝውውር መመሪያ መሰረት እና
ጥያቄ ቀርቦ ተገቢው ውሳኔ አይሰጥም ነበር፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙት ት/ቤቶች ክፍት መደቦች
ከክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ ዝውውርም
የተንዛዛ ለእንግልት የሚዳርግ ነበር ተለይተው በቂ ምክንያት ላላቸው ዝውውሩ በአንድ
ማዕከል በመምህራን ልማት በቨርቱዋል ቲም በ 5 ቀናት
ይፈጸማል
የክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማ ዝውውር በ 5 ቀናት የሚፈጸም
ሲሆን በወረዳም ደረጃም የዝውውር ጥያቄ ምላሽ
የሚሰጥበት ስርዓት ተዘርግቶ ከሃምሌ 5 ቀን በፊት
ተግባራዊ ይሆናል፡፡
7 በጥናትና ምርምር የማካሄድ ጅማሮዎች አሉ በተለያዩ ርእሰ ጉዳዮች ላይ 3 ጥናትና ምርምሮች ይሰራል

21
3. ስራዎችን ማደራጀት/organizing/
የሥራ ሂደቱ መጠሪያ፡- የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የሥራ ሂደት
ደረጃ አንድ፡- ግብዓት ውጤትና የግብ ስኬት የደንበኞች ፍላጎት የሚያሳይ ሠንጠረዥ
ª“ ª“ }Óv^ƒ upÅU }Ÿ}M
¾Ów eŸ?ƒ
}.l Ów¯ƒ/ Input/ /Milestone Activities in their ¨<Ö?ƒ /Out put/ ¾Å”u™‹ õLÔ„‰†¨<
/Out come/
sequence/
ምልመላና መረጣ ማካሄድ ብቃትና ግልጽና ከአድሎ ነጻ የሖነ የእጩ መምህራን ምልመላ
ሙያዊ ብቃትና ብቃትና ስነምግባር ስነምግባር በጥራት በ 15 ቀናት ምልመላ ይፈልጋሉ
ስነምግባር ባላቸዉ የተላበሱ ትምሀርት ባላቸዉ
መምህራንና አመራርንና መምህራንና
የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት ሰልጣኝ መምህራን በኮሌጁ የትምሀርት ሰሌዳ መሰረት
ት/አመራር መምህራን ለስራ ት/አመራር
መሰጠቱን መከታተል፤ በአግባቡ መሰጠቱ በየወሩ 1 ቀን ክትትልና ድጋፍ
የሚሰጥ ዝግጁ ማድረግ የተሰጠ
የትምህርት ዉጤታማ እንዲደረግ ይፈልጋሉ
አገልግሎት አዲስ ጀማሪ መምህራንን ምደባ የትምህርት አዲስ ጀማሪ መምህራን በፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መልኩ
ማግኘት ማካሄድ አገልግሎት በ 3 ቀን ውስጥ ምደባ እንዲሰጣቸው ይፈልጋሉ
የመምህራንና ት/አመራር ስራ ላይ በማግኘታቸው የትምህርት አመራሩንና መምህራኑ ከአዳዲስ
ስልጠና መስጠት የረኩ ደንበኞች አሰራሮችና ዘዴዎች ጋር ራሳቸውን የማብቃትና
የማሳደግ ፍላጎት
የደረጃ እድገት መስራት የደረጃ እድገት በ 3 ቀናት እንዲሰራላቸው ይፈልጋሉ
ጥናትና ምርምር ማካሄድ አካዳሚያዊና ሙያዊ እዉቀት የተላበሱ ምስጉንና
በጥናትና ምርምር የህብረተሱን ችግሮች ሊፈቱ
የሚችሉ አቅም ያላቸው መምህራንና የትምህርት
አመራሮች ማግኘት፤

}.l Ów¯ƒ/ Input/ ª“ ª“ }Óv^ƒ upÅU }Ÿ}M /Milestone ¨<Ö?ƒ /Out ¾Ów eŸ?ƒ ¾Å”u™‹ õLÔ„‰†¨<

22
Activities in their sequence/ put/ /Out come/
አደረጃጀቶችን ማጠናከር ልዩ ልዩ አደረጃጀቶችን በማጠናከር በትምሀርት
ስራ ላይ ለውጥ በማምጣት የት/ጥራት ፓኬጁን
ተግባራዊ ማድረግ ጥራቱን ማረጋገጥ ይፈለጋሉ

ዝውውር ግልጽና ፍትሃዊ ዝውውር በ 5 ቀናት ውስጥ


እንዲሰራላቸው ይፈልጋሉ፤

የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት ተከታታይና ችግር ፈቺ የሆነ ሙያዊ የሱፐርቪዥን


አገልግሎት ማግኘት

በአዲስ አበባ አስተዳደር ት/ቢሮ

23
የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የሥራ ሂደት

የመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ የተከለሰ ጥናት ሰነድ

መጋቢት/ 2006 ዓ.ም


አዲስ አበባ
አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር ልማት ዋና የስራ ሂደት
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard /Frequency time When

24
time / ue¯ƒ
እቅድና ሪፖርት ማዘጋጀት 92
1. የእቅድ መነሻ ሃሣብ አዘጋጅቶ ማቅረብ 16 2 32

2. በቀረበው ሃሣብ ላይ በስራ ሂደቱ መወያየት 4 2 8


በውይይት የተገኘውን ግብአት አካትቶ 2 2 4
3.
የውሣኔ ሃሣብ ማዘጋጀት
የውሣኔ ሃሣቡን በጋራ ሰርቶ ለፕሮሰስ 4 2 8
4.
ካውንስል ማቅረብ
ከፕሮሰስ ካውንስል የተገኘ ግብአት አካትቶ 4 2 8
5.
እቅዱን ማዘጋጀት
ለባለድርሻ አካላት የተዘጋጀውን እቅዱን 8 2 16
6.
ማስተዋወቅ
ከውይይቱ የተገኘውን ግብአት በመጠቀም 4 2 8
7.
እቅዱን መከለስ
ለአዳዲስ መምህራን የሙያ ማስተዋወቅያ 8 1 8
8.
(Induction) ፕሮግራም ማቀድ
አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት
ስራው
ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች Milestone and ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨<
የሚወስደው uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
ተ.ቁ detail u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M
ጊዜ Standard objectives
Activities. /Frequency time When
time / ue¯ƒ
ምልመላና መረጣ ማካሄድ 136 የእጩ መምህራን 40 ቀን
ይወስድ የነበረው ምልመላን
9. የቅድመ ስራ ላይ ስልጠና የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ 15 1 15
ወጪ ቆጣቢ ፣ 100%

25
10. የቅድመ ሥራ ስልጠና መመሪያዎችን ማዘጋጀት 24 1 24
11. የሥልጠና ቅበላ አቅም መለየትና መወሰን 4 1 4
12. የሥልጠና በጀት ፕሮፖዛል ማዘጋጀት 2 1 2
በምልመላ መስፈርት/ መመሪያ ላይ የጋራ ግንዛቤ 8 1 8
13. ለመፍጠር ከአሰልጣኝ ተቋማትና ከክ/ከተማ ጋር የጋራ
ውይይት ማካሄድ
የተዘጋጀውን የምልመላ መስፈርትና የኮታ ድልድል 1 1 1
14. የደንበኞችን ፍላጎት ያረካ እና
በማባዛት ለሚመለከታቸው ክፍሎች ማሰራጨት ጥራት ያለው ምልመላ በ 15
የምዝገባ ማስታወቂያ መውጣቱና አየር ላይ መቆየት 8 1 8 ቀናት ይመለመላል፡፡
15.
መከታተል
ጠንካራ መምህራንን ወደ ር/መምህርነትና ጠንካራ 8 1 8
16. ር/መምህራን ወደ ሱፐርቫይዘርነት እንዲመጡ እቅድ
ማዘጋጀት
ስራው
ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨<
የሚወስደው ጊዜ uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
ተ.ቁ Milestone and detail u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M
Standard objectives
Activities. /Frequency time When
time / ue¯ƒ
በመመሪያው መሰረት ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑን 12 1 12
17.
ማረጋገጥ

18. ቅድመ ምልመላ መረጃ ማጣራት 20 1 20

19. የመግቢያ ፈተና ወቅት ለክፍለ ከተሞች ማሳወቅ 2 1 2


የመግቢያ ፈተናውን ማመቻቸትና እንዲፈተኑ 24 1 24
20.
ማድረግ
ጠንካራ መምህራንና ር/መምህራንን ክትትል 8 1 8
21.
እያደረጉ አመራር እንዲሆኑ መነሻ ኃሳብ ማቅረብ

26
የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት መሰጠቱን 80 100% ጥራት ያለው ስልጠና መኖሩን
መከታተል፤ በየወሩ 1 ቀን የስልጠናውን ሂደት
22. መከታተያ ቼክ ሊስት መለየትና ማዘጋጀት 2 10 20 ክትትልና ድጋፍ እናደርጋለን፡፡
23. በመከታተያ ቼክ መሰረት ክትትል ማድረግ 5 10 50

24. በክትትሉ መሰረት ግብረ መልስ ማስጠት 1 10 10


አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት

አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት
ስራው
ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨<
የሚወስደው ጊዜ uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
ተ.ቁ Milestone and detail u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M
Standard objectives
Activities. /Frequency time When
time / ue¯ƒ
ምደባ ማካሄድ 48

በክፍለ ከተሞች በተጠየቀው ፍላጎት መሰረት 4 1 4


25. አዲስ ጀማሪ መምህራን በ 6 ቀን
የመምራንን ፍላጎት ማደራጀት

26. ከኮተቤ የተላኩትን የምሩቃንን መረጃ መቀበል 4 1 4 ውስጥ ይመደቡ ነበረውን በ 3 ቀን


27. ከፌዴራል ት/ሚንስቴር የምሩቃንን መረጃ መቀበል 4 1 4 ውስጥ ፍትሃዊና ግልጽ በሆነ መልኩ
28. ለኮተቤ ምሩቃን ኦረንቴሽን መስጠት 8 1 8
100% ጥራት ያለው ምደባ
29. ለዲግሪ ምሩቃን ኦረንቴሽን መስጠት 8 1 8
እናካሂዳለን
በክፍለ ከተሞች የመምራንን ፍላጎት መሰረት 8 1 8
30.
ድልድል ማካሄድ
31. የመምራንን/የትምህርት አመራር ፍላጎት 4 1 4
ማደራጀት

27
ለአዲስ ምሩቃን መምህራን/ አዲስ ለተመደቡ 8 1 8
ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘር ገለጻ በመስጠት
32.
መመደብ

አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት
ስራው
ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨<
የሚወስደው ጊዜ uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
ተ.ቁ Milestone and detail u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M
Standard objectives
Activities. /Frequency time When
time / ue¯ƒ
የስራ ላይ ስልጠና መስጠት 1398
ለሙያ ማስተዋወቅያ (Induction) ፕሮግራም 16 2 32
33. የሚያገለግሉ ሞጂዩሎች መሰራጨታቸውንና ስራ
ላይ መዋላቸውን ማረጋገጥ የመምራኑንና የአመራሩን የክህሎት
34. ለአማካሪ መምህራን ስልጠና መስጠት 16 1 16 ክፍተት በ 10 ቀን በፍላጎት ዳሰሳ
አማካሪና ተመካሪ መምህራንን በአግባቡ 8 4 32 በመለየት አጫጭር ስልጠናዎች
35.
መቀናጀታቸውን ክትትል ማድረግ ይሰጣል፡፡እንዲሁም የ ክረምት
36. የተመካሪና የአማካሪ መረጃ በአግባቡ ማደራጀት 8 1 8 ተከታታተይ ትምሀርት 10 ቀን
የሙያ ማስተዋወቅ ፕሮግራም እየተደረገ መሆኑን 8 2 16
37. ይመለመሉ የነበረውን በ 5 ቀናት
መከታተል
ተመልምለው ውደ ተቋም ይላካሉ፡፡
ተመሳሳይ ይዘትና ደረጃ ያለው ማህደረ ተግባር 3 1 3
38.
(Portfolio) ማዘጋጀት
39. ተመሳሳይ ይዘትና ደረጃ ያለው ማህደረ ተግባር 2 1 2
(Portfolio) ማሰራጨት

28
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard /Frequency time When
time / ue¯ƒ
40. የአዲስ ጀማሪ መምህራን የውጤት ተኮር እቅድ 8 2 16
አፈጻጸም መሞላቱን ማረጋገጥ
41. የአጫጭር ስልጠና መስኮችን መለየት 24 1 24
42. የስልጠና ማንዋሎችን ማዘጋጀት 32 1 32
43. የአጫጭር ስልጠና መስኮች የስልጠና ፕሮፖዛል 4 1 4
ማዘጋጀትና መወሰን
44. የአሰልጣኞች ስልጠና መስጠት 16 4 64
45. በተለየው ፍላጎት መሰረት ስልጠና መስጠት 16 4 64
46. የእንግሊዝኛ ቋንቋ ትምህርት ማሻሻያ 32 1 32
ለእንግሊዝኛ መምህር መስጠት
47. የስልጠናውን ሂደት መገምገም 4 4 16
48. የስልጠናውን ፋይዳ መገምገም /impact 24 2 48
Assessment/
49. የሙያ ትውውቅ ላጠናቀቁ መምህራን/ አዲስ 32 1 32
ለተመደቡ ር/መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች የተ.ሙ.ማ.
ስልጠና በማዘጋጀት መስጠት
አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives

29
Activities. Standard /Frequency time When
time / ue¯ƒ
50. ተሙማ በስልጠና መሰረት እየተሰራ ስለመሆኑ 8 2 16
ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
51. ማህደረ ተግባር ለተግባራዊነቱ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 8 2 16
52. የውጤት ተኮር የዕቅድ አፈጻጸም ምዘናና ግምገማ መመሪያ 16 1 16
ማስተዋወቅ
53. የተሙማን ሙሉ መረጃ አደራጅቶ መያዝ 16 2 32
54. የውጤት ተኮር የዕቅድ አፈጻጸም መመሪያ መሰረት ውጤት 8 2 16
መሞላቱን መከታተል
55. የምክክር መድረክ በማዘጋጀት የተሙማን 16 2 32
እንቅስቃሴ በጋራ መገምገም

56. የትምሀርት ደረጃ ለሚያሻሽሉ መምህራን/ የትምህርት አመራር 8 1 8


የስልጠና አቅም መወሰን
57. የክፍለ ከተማን የድልድል አቅም መወሰን 4 1 4

አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard /Frequency time When
time / ue¯ƒ
58. ለክፍለ ከተማዎች ኮታ መደልደል 2 1 2
59. ት/ቤቶች በአግባቡ ምልመላ ማደረጋቸውን 8 1 8
መከታተል
60. በክ/ከተማ በተሰጠው ኮታ መሰረት ማጣራት 24 1 24

30
61. ክፍለ ከተሞች በአግባቡ ስለመስራታቸው 8 3 24
መረጃውን ማጣራት
62. የተመረጡ መምህራንን/ የትምህርት አመራር ለቢሮ 8 1 8
መላክ
63. የተመረጡ ለተመደቡበት ተቋም መላክ 8 1 8
64. የተመረጡ በድህረ ገጽ እንዲለቀቅ ማስደረግ 1 1 1
65. መገጣጠሚያ ደብዳቤ በማዘጋጀት ወደ 24 1 24
ተቋሙ መላክ
66. በክረምት ተከታታይ ትምሀርት የሚከታተሉ 16 1 16
ሙሉ መረጃ አደራጅቶ መያዝ

67. በሂሳብና በሳይንስ ትምህርቶች አሰጣጥ ዙሪያ የስልጠና 16 1 16


መስኮችን መለየት

68. የስልጠና ፕሮፖዛል ማዘጋጀትና ማስወሰን 4 1 4


69. በተለየው የስልጠና ፍላጎት መሰረት ስልጠና 16 4 64
ለመስጠት ሞጁል ማዘጋጀትና መስጠት
70. የስልጠናውን ሂደት መገምገም 1 4 4
71. በስልጠናው መሰረት ትግበራውን ክትትል 8 4 32
ማድረግ
72. ክትትል በተደረገው መሰረት ግብረ መልስ 4 4 16
መስጠት
73. በስልጠና የሚሰጥባቸውን የጉድኝት ማዕከላት 8 1 8
መለየት

31
73 ለወተመህ ምክር ቤት ስልጠና በማዘጋጀት 16 2 32
ስልጠናውን ማካሄድ
74. ለክበቡ ተጠሪዎች ስልጠና መስጠት 16 2 32

75. የጉድኝት ማዕከላትን የስልጠና ጣቢያዎችን 16 4 16


እንዲሆኑ በማጠናከርና መደገፍ
76. ኮሌጅ /ዩኑቨርሲቲ ጠንካራ ግንኙንት በመፍጠር የግብዓት 8 2 16
እና የክህሎት መመጋገብ እንዲኖር ማድረግ

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard /Frequency time When
time / ue¯ƒ
77. ከየጉድኝት ማእከሉ ቁልፍ የሂሳብና በሳይንስ 16 1 16
ትምህርቶች መምህራንን መለየት
78. በሁሉም ተቋማት የተደራጀ ቤተሙከራና 20 2 40
ማእከል እንዲሁም የቤተሙከራ ቴክኒሽያኖች
መኖራቸውን ማረጋገጥ
79. የቤተሙከራ አያያዝና አጠቃቀም መመሪያ 16 4 72
በማዘጋጀት
80. የቤተሙከራ አያያዝና አጠቃቀም መመሪያ 8 1 8
አወያይቶ ማሰራጨት
81. በመምህራን ትምሀርት ኮሌጅ የሚሰጠውን 4 2 8
የቤተ ሙከራ አጠቃቀምን ጊዜው
የሚጠይቀው/ወቅታዊ/ መሆኑን ማረጋገጥ
82. ለፊዚክስ ለኬሚስትሪና ለባዮሎጂ ቴክኒሺያን 16 2 32
ስልጠና መስጠት
83. መምህራን የሚስተምሩትን የትምህርት 40 4 160
አይነት በቤተሙከራ በመታገዝ ተጨባጭ
በማድረግ እንዲያስተምሩ ክትትልና ድጋፍ
32
ማድረግ
84. መምህራንና ተማሪዎች የፈጠራ ስራዎችን 8 4 32
እንዲያከናውኑ ድጋፍ ማድረግ

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard /Frequency time When
time / ue¯ƒ
85. በየደረጃው የሳይንስ ትምሀርት ኤግዚቢሽን 40 1 40
በማዘጋጀት የልምድ ልውውጥ መድረክ
መፍጠር
86. የተሻለ ስራ የሰሩትን መምህራንና ተማሪዎች 8 1 8
በየደረጃው እውቅና መስጠት
87. ሴ.ማ.ሴ ትምሀርት በተማሪው ውጤትና 8 4 32
ባህሪይ ላይ እያመጣ ያለውን መገምገም
የመምህራንና ት/አመራሩን የደረጃ እድገት 48
መስራት በወቅቱን የጠበቀ ጥራት ያለው
88. የደረጃ እድገት አፈጻጸም መመሪያ ግንዛቤ 8 1 8
የደረጅ እድገት በ 3 ቀናት ውስጥ
ማስጨበጥ
89. በመመሪያው መሰረት የደረጃ እድገት መስራት 16 1 16 እንሰራለን፡፡
90. የትምሀርት ማሻሻያ ያመጡ በመመሪያው 8 1 8
መሰረት ማሻሻያ መያዝ
91. የትምሀርት ማሻሻያ ና የደረጃ እድገት 16 1 16
የጠሰራላቸውን መረጃ በማደራጀት መያዝ

33
አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት

ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard time /Frequency time When
/ ue¯ƒ
ጥናትና ምርምር ማካሄድ 137
92. ለጥናትና ምርምር ሊሆን የሚችል ርእስ 1 2 16
መረጣ ማካሄድ
93. በተመረጠው ርእስ ጥናትና ምርምር ማካሄድ 40 1 40
94. በተጠናው ርዕስ ለሚመለከታቸው ባድርሻ 8 2 16
አካላት አቅርቦ ውይይት እንዲካሄድበት
ማድረግ
95. በጥናቱ የተጠቆሙ የመፍትሄ ሃሳቦች ስራ ላይ 8 2 16
መዋላቸውን በማረጋጋገጥ ያመጣውን ውጤት
ማሳወቅ
96. የሂሳብና የሳይንስ ትምህርቶች ውጤት 39 1 39
ላይ የ 3 አመት ዉጤት ላይ ጥናትና
ምርምር በማድረግ መፍትሄ ማስቀመጥ

አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት

34
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
Milestone and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard /Frequency time When
time / ue¯ƒ
አደረጃጀቶችን ማጠናከር 660
የነገው መምህር ክበብን ማጠናከር

97. የነገው መምህር ክበብ ማደራጃ ማኑዋል (Manual) ማዘጋጀት 4 1 4 በ 10 ቀናት ውስጥ አደረጃጀት
በማዋቀርና ማጠናከር 100 ጥራት
98. ስለ ነገው ክበብ ማንዋል ላይ ውይይት ማድረግ 8 1 8 ያለው አደረጃጀት ይፈጠራል፡፡
99. የተዘጋጀውን የክበብ ማደራጃ ማኑዋል (Manual) ማባዛት፣ መጠረዝና 8 1 8
ማሰራጨት

100. በማንዋሉ መሰረት ክበቡ መዋቀሩን ማረጋገጥ 8 1 8

101. የነገው መምህር ክበብ የስራ እንቅስቃሴ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ 4 2 8

102. ለነገው መምህር ክበብ ተጠሪዎችን ስልጠና 8 1 8


መስጠት

አደረጃጀት ደረጃ ሁለት  የመምህራንና የትምሀርት አመራር የሙያ ፍቃድ አሰጣጥና እድሳት ዋና የስራ ሂደት
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራትና ዝርዝር ስራዎች Milestone ስራው ¾e^¨< ÉÓÓVi ÖpLL Ñ>²? e^¨< uØ[ƒ }Å^i Ów /Stretch
and detail የሚወስደው ጊዜ u¯Sƒ /Frequency u¯Sƒ /Total SŠÃW^M objectives
Activities. Standard time / time When
ue¯ƒ
ሳይንስና ቴክኖሎጂ ማስፋፋት

35
103. የሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ ማወቀሪያ 24 1 24
መመሪያ ማዘጋጀት
104. የክበቡን መመሪያ ማወያት 8 1 8

105. ከውይይቱ ተገኘውን ግብአት አካቶ ማጸደቅና 16 1 16


ማሰራጨት
106. ክበቡን T ዋቀር 8 1 8

107. ክበቡ በመመሪያው መሰረት መዋቀሩን 24 2 48


ክትትል ማድረግ
ወተመህን በተመለከተ

108. ወተመህ እስከ መማሪያ ክፍል ድረስ 24 4 94


መዋቀሩንና እቅድ አቅደው ወደ ተግባር
መግባታቸውን ድጋፍና ክትትል ማድረግ
109. አደረጃጀቱ በት/ቤቱ ስር ነቀል ለውጥ በማምጣት ዙሪያ
መለስ ችግሮችን እየፈታ መሆኑን ማረጋገጥ 16 4 64
የውስጥና የውጭ ዝውውር

110. በመምህራን የዝውውር ቅጽና የአፈጻጸም መመሪያ 16 1 16


ከሚመለከተው አካል ጋር በማዘጋጀት ግንዛቤ ማስጨበጥ የሚቀርቡ የዝውውር
111. መመሪያውንና ቅጾችን ለወረዳ እና ለት/ቤቶች 24 1 24 ጥያቄዎችን በ 60 ቀናት
ማሰራጨት
112. ከት/ቤቶች የተሞላውን የዝውውር ቅጽ በማሰባሰብ 40 1 40 ዝውውር ይፈጸም የነበረውን
ማደራጀት
በመቀበል የደንበኞችን ባሳተፈ
113. ዝውውር ጠያቂዎችን በየክፍለከተማው በደብዳቤ መላክ 8 1 8
ሁኔታ በ 5 ቀናት ተፈጻሚ
114. ዝውውሩን ከሱፐርቫይዘር ጋር በጋራ መፈጸም 16 1 16

36
115. በየደረጃው ዝውውር ያገኙ መምህራንን በግልጽነት 32 1 32 ይደረጋል፡
እንዲያውቁት በማድረግ ዝውውሩን መፈጸም
116. ከመምህራን ዝውውር ቡሃላ ሽግሽግ ማከናወን
32 1 32
117. የእርስ በእርስ ዝውውር መምህራን የእርስ በእርስ 24 1 24
ዝውውር የሚያገኙበትን ሁኔታ መፍጠርና ማዘዋወር

ሱፐርቪዢን አገልግሎት መስጠት

118. በእቅድ ዝግጅት ዙሪያ ለትምህርት አመራሮች 8 2 16


ስልጠና መስጠት
119. ስልጠናውን ሂደት መገምገም 1 2 2
120. በሚሰጡ ስልጠናዎች መሰረት እየተተገበረ 4 10 40
ስለመሆኑ በአካል ትምህርት ቤት በመውረድ
መከታተል
የትምህርት ብክነት መቀነስ (Efficiency)
121. የሚቀሩና የሚያቋርጡ ተማሪዎችን ቁጥር 8 4 32 አንድ መምህር በአመት አ 4 ጊዜ
ለመቀነስ የሚያስችል ስርዓት በመዘርጋት እና ር/መምህር በአመት 10
ተግባራዊነቱን ማረጋገጥ
የሱፐርቪዥን ሙያው ክትትልና
122. በተቋማት የክፍለ ጊዜ ስርጭትና ምደባ 8 4 32
በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑን መከታተል ድጋፍና ግብረመልስ ይሰጣል
123. የክፍለ ጊዜ ብክነት እንዳይከሰት ስርዓት 8 4 32
በመዘርጋት ተግባራዊነቱን በማረጋገጥ
ተጠያቂነትን ማስፈን፡፡
የውስጥና የውጭ ምልከታ
(Instructional supervision)
124. የክትትልና ድጋፍ እቅድ በማዘጋጀት ማሰራጨት 8 2 16
125. ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ፣ የማታ ፣ 8 10 80
የተቀናጀ ተግባር ተኮር ፣ አማራጭ መሰረታዊ
ትምሀርቶችን ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
ውጤቱን መከታተል
126. መምህራንን የክፍል ምልከታ በማድረግ ግብረ 1.10 ደቂቃ 600 700

37
መልስ መስጠት
127. መምህራን የውስጥ ምልከታ ማድረጋቸውን 8 4 32
በማረጋገጥ ሙያዊ ድጋፍ መስጠት
128. ምርጥ አፈጻጸም ያላቸውን ተቋማት በመለየት የልምድ 8 4 32
ልውውጥ ማድረግ
129. ከልምድ ልውውጡ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን መለየት፣ 24 1 24
መቀመር እና የማስፋት ስራ መስራት
130. የትምህርት ቤትና የወላጅ ግንኙነት እንዲጠናከር በእቅድ 3 10 30
መመራቱን ያረጋግጣል፡፡

131. የት/ቤት እና አካባቢ ደሕንነት ለማረጋገጥ ት/ቤቶች ከአዋኪ 8 4 32


ነገሮች ነፃ እንዲሆኑ ከሚመለከታቸው ጋር ይሰሠራል፡፡

132. የትምህርት ብክነትን ለመቀነስ ወላጆች ልጆቻቸው ከት/ቤት 8 2 16


እንዳይቀሩና በክፍል እንዳይደግሙ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና
ይሰጣል፡፡

133. ወላጆች ለት/ቤቱ የማቴሪያልና የፋይናንሰ ድጋፍ እንዲያደርጉ 8 2 16


ያመቻቻል፡፡

134. ለትምህርቱ ሥራ የጐላ አስተዋጽኦ የሚያደርጉት የተለያዩ 8 4 32


አደረጃጀቶች /ሕዝባዊ ማህበራት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ
ድርጅቶች፣ ፎረሞች/ ለትምህርት ቤቱ ተገቢን ድጋፍ
እንዲያደርጉ ያመቻቻል ፡፡

አደረጃጀት 3 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ት/ቢሮ


ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-በቢሮ
ተ.ቁ መጠሪያ

38
1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ 1,2,3,4,5,7,8,9,10,11,12,13,  የቅድመ መደበኛ ¾ƒUI`ƒ ´Óσ
uT”—¨< uƒUI`ƒ S<Á ²`õ
በቢሮ………..
መምህራን ልማት ..3
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት መሰጠቱን 14,15,17,18,19,20,21,22,23, ¾SËS]Á Ç=Ó] 
ባለሙያ Ku=a--------9 ›Sƒ“ uLÃ
መከታተል፤ 24,25,26,27,28,29,30,31,32,  የመጀመሪያ ደረጃ
--------¨ÃU uTe}`e 7 ¯Sƒ“ uLà ¾e^
MUÉ ÁK¨</Lƒ ቅድመ
33,34,35,36,37,38,39,40,41, መምህራን ልማት
3 ምደባ ማካሄድ
¡IKAƒ/skill/ መደበኛ..1
ባለሙያ
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት 42,43,44,45,46,47,48,49,50, ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M የመጀ/
 የሁለተኛ ደረጃ /¾Uƒ‹M
51,52,53,54,55,56,57,58,59, መምህራን ልማት እ¨<kƒ/ knowledge/ ደረጃ…….1
5 የደረጃ እድገት መስራት
 ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í= ሁለ/ ደረጃ…..1
ባለሙያ
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ 60,61,62,63,64,65,66,88,89, ¨<kƒ
e’ UÓv`
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር 90,91,92,93,94,95,97,98,  uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”
/¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
8 ዝውውር 99,100,101,102110,111  ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
 ¾Y’UÓv` S`J‹”
¾T>ÁTEL /¾UTEL KK¨<Ø
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት ´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/

ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-
ተ.ቁ መጠሪያ በቢሮ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ 1,2,3,4,5,7,8,9,14,15,17,18,  የመምህራን ልማት ¾ƒUI`ƒ ´Óσ ክፍለ


ባለሙያ
21፣31,32፣33,34,35,36,37,39,

39
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት መሰጠቱን 40,41,42,43,44,45,47,48, uT”—¨< uƒUI`ƒ S<Á ²`õ
¾SËS]Á Ç=Ó] 
ከተማ …2
መከታተል፤ 49,50,51,52,53,54,55,56,59, --------8 ›Sƒ“ uLÃ
--------¨ÃU uTe}`e 6 ¯Sƒ“ uLà ¾e^

3 ምደባ ማካሄድ 65,66,88,89,90,91,92,93,94, MUÉ ÁK¨</Lƒ


¡IKAƒ/skill/
95,99,100,101,102111, ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት /¾Uƒ‹M
112,113,114,115,116, እ¨<kƒ/ knowledge/
5 የደረጃ እድገት መስራት  ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
117 ¨<kƒ
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ e’ UÓv`
 uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር /¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
 ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
8 ዝውውር
 ¾Y’UÓv` S`J‹”
¾T>ÁTEL /¾UTEL KK¨<Ø ´ÓÌ
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት ¾J’ /¾J’‹/

የስራ መደቡ የሠራተኛ ብዛት-በቢሮ


ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት መጠሪያ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ 1,2,3,4,5,7,8,21,31,32,33,  የመምህራንና ¾ƒUI`ƒ ´Óσ ወረዳ…1


ልማት ባለሙያ
34,35,36,37,39,40,41,42,

40
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት መሰጠቱን 43,45,47,48,49,50,51,52, uT”—¨< uƒUI`ƒ S<Á ²`õ
¾SËS]Á Ç=Ó] --------7 ›Sƒ“ uLÃ
መከታተል፤ 53,54,55,66,89,90,91,92, --------¨ÃU uTe}`e 5 ¯Sƒ“ uLà ¾e^ MUÉ
ÁK¨</Lƒ

3 ምደባ ማካሄድ 93,94,95,99,100,101,102 ¡IKAƒ/skill/


¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
111,112,114,115,116,117 /¾Uƒ‹M
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት እ¨<kƒ/ knowledge/
 ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
5 የደረጃ እድገት መስራት ›¨<kƒ
e’ UÓv`
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ  uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU” /¾UU”“
}Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር  ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
ዝውውር  ¾Y’UÓv` S`J‹”
8 ¾T>ÁTEL /¾UTEL KK¨<Ø ´ÓÌ ¾J’
/¾J’‹/
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-በቢሮ
ተ.ቁ መጠሪያ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ


¾ƒUI`ƒ ´Óσ
የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት መሰጠቱን 1, 2, 3, 4, 5, 6,7, 16, 31,32 የአመራር uT”—¨< uƒUI`ƒ S<Á ²`õ
2 ¾SËS]Á Ç=Ó]

41
መከታተል፤ 38፣39፣41፣42፣43፣44፣45፣47፣48 ልማት ባለሙያ uu=a........9›Sƒ
በቢሮ……...1
u¡/Ÿ}T.....8›Sƒ
u¨[Ç........-7 ›Sƒ“ uLÃ
3 ምደባ ማካሄድ ፣4950፣51፣52፣53፣54፣55፣56፣57 --------¨ÃU uTe}`e በክ/ከተማ…1
uu=a......7
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት ፣ u¡/Ÿ}T---6 በወረዳ…….1
u¨[Ç-------5 ¯Sƒ“ uLà ¾e^ MUÉ
5 የደረጃ እድገት መስራት 58፣60፣61፣63፣64፣65፤66፣73 ÁK¨</Lƒ

¡IKAƒ/skill/
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ 88፣90፣91፣32፣93፣94፣95፣ ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
/¾Uƒ‹M
108፣ 109፣ እ¨<kƒ/ knowledge/
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር  ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
¨<kƒ
e’ UÓv`
8 ዝውውር  uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”
/¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት  ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
 ¾Y’UÓv` S`J‹”
¾T>ÁTEL /¾UTEL KK¨<Ø
´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/

ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-
ተ.ቁ መጠሪያ በቢሮ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ 1,2,3,4,5,7,8,22,23,24,41፣42  የፊዚክስ ¾ƒUI`ƒ ´Óσ በቢሮ

42
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት ፣43፣44፣45፣47፣48፣67፣68፣69፣  የኬሚስትሪ uS<Á¨< ²`õ
¾SËS]Á Ç=Ó] --------9 ›Sƒ“ uLÃ
በፊዚክስ..1
መሰጠቱን መከታተል፤ 70፣71፣72፣73፣74፣75፣76፣77፣  የባዮሎጂ --------¨ÃU uTe}`e 7 ¯Sƒ“ uLÃ
 የሂሳብ ትምህርት ¾e^ MUÉ ÁK¨</Lƒ በኬሚስትሪ
78፣79፣80፣81፣82፣83፣84፣85፣86፣87
3 ምደባ ማካሄድ ስልጠና ባለሙያ ¡IKAƒ/skill/ ……1
92፣93፣94፣95፣96፣103፣104፣105፣ ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት /¾Uƒ‹M
በባዮሎጂ…
106፣107 እ¨<kƒ/ knowledge/
 ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
5 የደረጃ እድገት መስራት
¨<kƒ …...1
e’ UÓv`
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ
 uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU” በሂሳብ……
/¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር  ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹ ……1
 ¾Y’UÓv` S`J‹”
8 ዝውውር ¾T>ÁTEL /¾UTEL KK¨<Ø
´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-
ተ.ቁ መጠሪያ በቢሮ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ  የሂሳብና የሳይንስ ¾ƒUI`ƒ ´Óσ


ትምህርት ስልጠና ባለሙያ uò²=¡e ¨<ÃU” uŸ?T>eƒ] ¨Ã”U
1,2,3,4,5,7,8,41፣42፣43፣44፣45 H>dw ¨Ã”U uvÄKAÍ= uƒUI`ƒ S<Á
²`õ በክፍለ
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት ፣47፣48፣67፣68፣69፣70፣71፣72፣ ¾SËS]Á Ç=Ó] --------8 ›Sƒ“ uLÃ
--------¨ÃU uTe}`e 6 ¯Sƒ“ uLà ከተማ….1
መሰጠቱን መከታተል፤ 73፣74፣75፣77፣78፣81፣82፣83፣8
¾e^ MUÉ ÁK¨</Lƒ

3 ምደባ ማካሄድ
4፣85፣86፣8792፣93፣94
¡IKAƒ/skill/
¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
/¾Uƒ‹M
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት

43
፣95፣96፣ 105፣106፣107 እ¨<kƒ/ knowledge/
 ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
5 የደረጃ እድገት መስራት ¨<kƒ
e’ UÓv`
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ  uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”
/¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
 ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር  ¾Y’UÓv` S`J‹”
¾T>ÁTEL /¾UTEL KK¨<Ø
8 ዝውውር ´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/

9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-
ተ.ቁ መጠሪያ በቢሮ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ  የቅድመ መደበኛ ተግባር ተኮር ¾ƒUI`ƒ ´Óσ


ትምህርት ሱፐርቫይዘር uS<Á¨< ²`õ
በቢሮ
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት 1,2,3,4,5,7,92፣93፣94፣95  የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት
¾SËS]Á Ç=Ó]--10 ›Sƒ“ uLà -
¨ÃU uTe}`e 8 ¯Sƒ“ uLà ¾e^
መሰጠቱን መከታተል ፤ 114፣118፣119፣120፣121፣122፣ ሱፐቫይዘር MUÉ ÁK¨</Lƒ ለእያንዳንዱ
 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት
3 ምደባ ማካሄድ 123፣124፣125፣126፣127፣128፣
¡IKAƒ/skill/ …..2
ሱፐቫይዘር ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
/¾Uƒ‹M
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት እ¨<kƒ/ knowledge/
ጠቅላላ 6

44
5 የደረጃ እድገት መስራት 129፣130፣131፣132፣133፣134  ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
¨<kƒ
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ e’ UÓv`
 uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”
/¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር
 ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
ዝውውር  ¾Y’UÓv` S`J‹”
8 ¾T>ÁTEL /¾UTEL
KK¨<Ø ´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

የሠራተኛ ብዛት-
የስራ መደቡ
ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት በቢሮ
ተ.ቁ መጠሪያ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ  የቅድመ መደበኛ ተግባር ተኮር ¾ƒUI`ƒ ´Óσ


ትምህርት ሱፐርቫይዘር uS<Á¨< ²`õ
1,2,3,4,5,7,92፣93፣94፣95 ¾SËS]Á Ç=Ó] -10 ›Sƒ“ uLà -
በከፍለ ከተማ
 የሁለተኛ ደረጃ ሱፐቫይዘር
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት ¨ÃU uTe}`e 8 ¯Sƒ“ uLà ¾e^
ለቅድመ
114118፣119፣120፣121፣122፣ MUÉ ÁK¨</Lƒ
መሰጠቱን መከታተል ፤
123፣124፣125፣
¡IKAƒ/skill/ መደበኛ
3 ምደባ ማካሄድ ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
/¾Uƒ‹M
126፣127፣128፣129፣130፣ ……..1
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት እ¨<kƒ/ knowledge/
 ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
131፣132፣133፣134 ¨<kƒ
e’ UÓv` ለሁለተኛ
5 የደረጃ እድገት መስራት  uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”

45
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ

/¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
ደረጃ……….
 ¾Y’UÓv` S`J‹” ..3
¾T>ÁTEL /¾UTEL
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር
KK¨<Ø ´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/
8 ዝውውር

9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

ዋና ዋና ተግባራት ስራዎችን እንደገና ማደረጃት የስራ መደቡ የሚያስፈልግ የሙያ ብቃት የሠራተኛ ብዛት-
ተ.ቁ መጠሪያ በቢሮ

1 ምልመላና መረጣ ማካሄድ ¾ƒUI`ƒ ´Óσ


1,2,3,4,5,7, ፣92፣93፣94፣95፣114 uS<Á¨< ²`õ
¾SËS]Á Ç=Ó] --------7 ›Sƒ“
uLÃ
2 የቅድመ ስራ ስልጠና ትምህርት 118፣119፣120፣121፣122፣123፣124፣ --------¨ÃU uTe}`e 5 ¯Sƒ“ uLÃ
¾e^ MUÉ ÁK¨</Lƒ
መሰጠቱን መከታተል፤ 125፣126፣127፣128፣129፣130፣131፣
¡IKAƒ/skill/
3 ምደባ ማካሄድ  የመጀመሪያ ደረጃ ሱፐቫይዘር ለክላስተር…
132፣133፣134 ¢Uú¨<}` SÖkU ¾T>‹M
/¾Uƒ‹M
እ¨<kƒ/ knowledge/ ….1
4 የስራ ላይ ስልጠና መስጠት  ¾ƒUI`ƒ þK=c=“ eƒ^‚Í=
¨<kƒ
5 የደረጃ እድገት መስራት e’ UÓv`
 uu<É” Y^“ ¨<Ö?ƒ ¾T>ÁU”
6 ጥናትና ምርምር ማካሄድ /¾UU”“ }Óvu= ¾J’ / ¾J’‹
 ŸÅvM c<e ’é ¾J’/¾J’‹
 ¾Y’UÓv` S`J‹”
7 አደረጃጀቶችን ማጠናከር ¾T>ÁTEL /¾UTEL
KK¨<Ø ´ÓÌ ¾J’ /¾J’‹/
8 ዝውውር

46
9 የሱፐርቪዥን አገልግልት መስጠት

47
Tdcu=Á:-
ሱፐርቫይዘር በአጠቀላይ 3 ሱፐርቫይዘሮች የሚመደቡ
u¡õK Ÿ}T Å[Í
ሲሆን፣ እያንዳንዱ ሱፐርቫይዘሮች በየራሳቸው በአመት ውስጥ
ቢያንስ 200 መምህራንን ለ 3 ጊዜ በክፍል ውስጥ በመግባትና ድጋፍ
በመስጠት በአጠቃላይ እያንዳንዳቸው በአመት ውስጥ 600 ክፍለ ጊዜ
ክፍል ውስጥ በመግባት ምልከታ በማድረግ ክትትልና ድጋፍ
ያደርጋሉ፡፡

ለአንድ ክፍለ ጊዜ ቅድመ ሱፐርቪዢን 10 ደቂቃ፣ በክፍል ውስጥ


ምልከታ 45 ደቂቃ እና ድህረ ምልከታ ከመምህሩ ጋር ለመወያየት 15
ደቂቃ እንዲጠቀሙ ተደርጎአል፡፡
ምሳሌ፡- አንድ ሱፐርቫይዘር በጥቅሉ 70 ደቂቃ በምልከታ ላይ
የሚያሳልፍ ቢሆንና ለ 200 መቶ መምህራን ሶስት ጊዜ ክትትልና
ድጋፍ ያደርጋል፡፡

48
የነባሩ የሥራ ሂደትና የአዲሱ የሥራ ሂደት የሰው ኃይል ብዛት
ነባሩ የስራ ሂደት አዲሱ የስራ ሂደት
ተ/ቁ የተደራጁት/Regroup/
ቢሮ ክ/ከተማ ወረዳ ቢሮ ክ/ከተማ ወረዳ

1. የአመራር ልማት ባለሙያ 2 1 - 1 1 1

2 የመምህራን ልማት ባለሙያ 2 1 1 3 2 1

3 የመረጃ ትንተናና ጥናት ባለሙያ 2 1 - - - -

4 ሱፐርቫይዘር - - - 6 4 1

5 ሳይንስና ሂሳብ ት/ስልጠና ባለሙያ 4 1 1 4 1 -

የመምህራንና ት/አመራር ልማት ም/ር/መምህር

ተ.ቁ ª“ ª“ }Óv^ƒ“ ´`´` e^‹ /Milestones and detail activities ¾c¨< HÃM ¾T>ÁeðMÓ S<Á“ wnƒ ¾e^ SÅu< e^¨< ¾e^¨< ÖpLL

49
SÖ]Á ¾T>¨eŨ< ÉÓÓVi Ñ>²?
Ñ>²? uc¯ƒ u¯Sƒ uc¯ƒ
1520
1
1.1
የዕቅድ ዝግጅት
ለዝግጅት የሚሆኑ መረጃዎችን ማሰባሰባ
በመጀመሪያ
ደረጃ፣
ለመጀመሪያ ደረጃ
 በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ በዲግሪ
የመምህራ 8 1
40
8
1.2 ረቂቅ ዕቅድ በማዘጋጀት በመምህራን በማሰተቸትና የጋራ በማድረግ አንድ ሰው የተመረቀ/ች ንና 24 1 24
 የስራ ልምድ.. 5 ዓመት በመምህርነት ያገለገለ/ች
1.3 የመምህራን ልማት ም/ር/መምህር ሰኮር ካርድ ማዘጋጀት
ክህሎት፡- የትምህርት 8 1 8
ለባለድርሻዎች ግቦችና ተግባራት ቆጥሮበመሰጠት በእቅዳችዉ
ማካተታቸዉን ማረጋገጥና ሰምምነትላይ መድረሰ .መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት አመራር
2 ግብአት ማሟላት እውቀት፡ ልማት 92
2.1 የተሳከ መማር ማስተማር ሂደት እንዲተገበር ለደረጃዉ ብቁ የሆኑ
መምህራንን መመደብ እነ አሰፈላጊዉን ቁሳቁሰ ማሟላት፡፡
በሁለተኛደረ
ጃና በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት ምክትል 2 10 20

2.2 .የተማሪዎችንና የመምህራንና ትምህርትና ሥልጠና የሚደግፍ ሀብትና አንድ ሰው ሥነ ምግባር ፡- ር/መምህራ 2 10 20
ቴክኖሎጂ ማፈላለግ፤ በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት
ያለው/ ያላት
2.3 ለከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የተግባር ልምምድ እንዲያደርጉ ድጋፍ 2 10 20
ማድረግ ማመቻቸት በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ

2.4 የአጫጭርሰልጠየሚሰጡ ብቃት ያላቸዉን ባለሙያዎች ይጋብዛል ለሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ 8 4 32


በመሰናዶ  የትምሀርት ደረጃ
አፈፃፀም ሪፖርት ማዘጋጀት ተግባራዊነቱን ዉጤቱን መገምገም
ትምህርት  ሁለተኛ ዲግሪ በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ
ቤት  የስራ ልምድ. . 5 ዓመት
3 የአቅም ግንባታ ስራ 777
3..1 ከመምህራንና ከሌሎች የስራ ባልደረቦች ጋር በመሆን ለትምህርት ክህሎት፡- 8 12 96
አንድ ሰው .መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት
ቤቱ መሻሻልና ለመማር ማስተማር መጠናከር የሚረዱ የዕዉቀት፣ እውቀት፡
የክህሎትና የአመለካከት አቅም ግንባታ ፍላጎቶች መለየትና ማቀድ በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት
ሥነ ምግባር ፡-
3.2 ለሙያ ትዉዉቅ (induction) ተመሳሳይ ይዘትና ደረጃ ያለዉ ማህደረ በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት 2 10 20
ተግባር/ፖርትፎሊዮ/ ማደራጀት ያለው/ ያላት
3.3 አዲሰ ጀማሪ መምህራን ከት/ቤቱ ማህበረሰብ ጋር በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ 1 10 10
ማሰተዋወቅ/የኢንዳክሸን ፐሮግራምማከሄድ/
3.4 ለአዲሰ ጀማሪመምህራን አማካሪዎች መመልመል፤ ማገናኘት 4 1 4

3.5 የአጀመ መምህራንን ዉጤት ተኮር አፈፃጸም ማደራጀት መከታተል 4 1 4


3.6 የአጀመ መምህራንን ፎርቶፎሊዮ ማደራጀት 2 1 2
በመጀመሪያ
3.7 የተሙማን ፍላጎቶች የት/ቤቱን ችግሮች በመለየት ደረጃ፣ ለመጀመሪያ ደረጃ 24 1 24
ከሚመለከታቸዉጋር በመሆን ሞጁል ማዘጋጀት አንድ ሰው  በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ በዲግሪ
3.8 ለተሙማ አመቾች መምረጥ ግንዛቤ ማሰጨበጥ የጥናት ቡድን የተመረቀ/ች 2 4 8
ማቋቋም፤ ሰልጠና ማካሄድ ማህደረተግባር ፖርትፎሊዮ መደራጀት
3.9 የሥራ እንቅሰቃሴ ማህደረተግባር/Portfolio/ማደራጀት  የስራ ልምድ.. 5 ዓመት በመምህርነት ያገለገለ/ች
ክህሎት፡-
የመምህራ 8 4 32
3.10 ለአጀመ መምህራን አማካሪመምህራን መመልመል ማሰልጠን
ማሰተዋወቅ መመደብ
ንና 2 1 2

50
3.11 ለተሙማአመቻቾች መምረጥ ግንዛቤ መሰጨበጥ የጥናት
ቡድንማቋቋም ሠልጠናማካሄድ
በሁለተኛደረ
ጃና
.መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት
የትምህርት 2 1 2
እውቀት፡
3.12 ተከታታይ ሙያ ማሻሻያ ፕሮግራም ለራሱም ሆነ ለሌሎች መማማር አንድ ሰው አመራር 30 2 60
በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት
ቀጣይነት ያለዉ የሕይወት አካል መሆኑን በመማን ምቹ ሁኔታ
መፍጠር፣ ሥነ ምግባር ፡-
ልማት
3.13 መምህራን በተካታይ ሙያ ማሻሻያ የሚያደርጉት ተሳትፎ ሙያዊ በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት
ምክትል 1 42 42
እውቀታቸውንና ክህሎታቸውን በማሻሻል ላይ ሆኖ የተማሪዎችን
ያለው/ ያላት
ር/መምህራ
ውጤት በማሻሻል ላይ ያተኮረ መሆኑን መከታተልና መደገፍ
ግብረመልሰ መሰጠት በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ
3.14 ከሌሎች ር/መምህራን ጋር በመሆን በትምህርት ቤቱ ተግባራዊ በመሰናዶ 8 12 96
ለሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ
ተደርገው ውጤታማ የሆኑ አዳዲስ አሰራሮችንና ግኝቶችን በመቀመር ትምህርት
 የትምሀርት ደረጃ
ቤት
ለሌሎች ማስፋት፣ የሌሎችንም ውጤታማ አሰራሮችን ወስዶ  ሁለተኛ ዲግሪ በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ
ተግባራዊ በማድረግ የትምህርት ጥራትን ማሻሻል፡፡  የስራ ልምድ. . 5 ዓመት
አንድ ሰው
ክህሎት፡-
.መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት
3.15 ዳሰሳ ጥናት በማካሄደ የሰልጠና መሰኮች በመለየት እቅድ ማዘጋጀት 8 1 8
መረጃመያዝ እውቀት፡
3.16 ተገቢዉን ሰልጣኝ በመመልመል ጥሪ ማስተላለፍ አስፈላጊውን 8 2 16
በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት
ግብዓት ማሟላት
3.17 አዳዲስ የመገነባቢያ ስልቶችን (Lesson Study) በማስጀመር፣ ሥነ ምግባር ፡- 1 42 42
መከታተልና በመደገፍ የመምህራን ሙያዊ ብቅትና የእርስ በዕርስ በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት
መደጋገፍ እንዲሻሻል ማድረግ፣
ያለው/ ያላት
3.18 በመማር ማስተማሩ ሂደት ተግባር ተኰር ጥናትና ምርምር (Action 40 2 80
Research) በማካሄድና ሌሎችም እንዲሰሩ በማበረታታት በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ
የተማሪዎችን ውጤትና ስነ ምግባር ማሻሻል
3.19 የዉሰጥ የርሰበርሰ ሱፐርቨዝን በማካሄድ መምህራንን መደገፍ 80 2 160
3.20 ሱፐርቫይዘሮች በት/ቤት ተገኝተዉ ለመምህራን የሚካሄደዉን 20 2 40
የሱፐርቪዝን ተግባር መከታታልና መደገፍ
3፣21 መምህራን በተጓዳኝ ማዕከለት ተሳትፎና የሥራ እንቅሰቃሴ ማጠናከር 1 21 21
መደገፍ
3፣22 በመምህራን የቆይታ ጊዜ መሰረት የደረጃ እድገት እንዲያገኙ መረጃ 8 1 8
በመያዝ ለሚመለከተው ማቅረብ ለመጀመሪያ ደረጃ
4 የመማር ማስተማር አገልግሎቶች አሰጣጥ ተገቢነት ጥራትና  በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ በዲግሪ 420
ውጤታማነት ተሻሽሏል፣ በመጀመሪያ የተመረቀ/ች
4.1 መምህራንና ተማሪዎች በሁሉም የት/ዓይነቶች ተደራሽና ከፍተኛ ደረጃ፣ 1 42 42
አንድ ሰው  የስራ ልምድ.. 5 ዓመት በመምህርነት ያገለገለ/ች
የሆኑ የትምህርት ውጤቶችንና የባህሪ ዕድገቶችን /ለውጦችን መሰረት ክህሎት፡-
አድርገው እየሰሩ መሆናቸውን ማረጋገጥ።
.መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት
4.2 መምህራን የተለያዩ የማስተማሪያ ዘዴዎችን እንዲጠቀሙ በማስቻል 1 21 21
ተማሪዎች እንዲሳተፉ፣ ሀሳባቸውን በነፃነት እንዲገልፁ፣ እንዲያስቡና በሁለተኛደረ እውቀት፡
እንዲጠይቁ የሚያስችል የመማር ማስተማር ስርዓት መፍጠር። ጃና በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት
4.3 በማርፈድና በመቅረት የተጓዳኝ ክበባትና ኮሚቴዎች ስራ ምክንያት አንድ ሰው 10 ደቂቃ 210 35

51
የትምህርት ክፍለ ጊዜ እንዳይባክን ክትትል ማድረግ። ሥነ ምግባር ፡-
4.4 መምህራን በመማር ማስተማር ሂደት ላይ እየተወያዩና ውጤታማ፣ በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት 1 21 21
ጠንካራና ደካማ የአሰራር እሳቤዎችንና ተግባራትን እየለዩ የት/ቤቱን
ያለው/ ያላት
ባህል ወደ ውጤታማ አሰራሮችና አመለካከቶች በማነፅ አዎንታዊ
በመሰናዶ በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ
የት/ቤት ባህል መመስረት።
ትምህርት
ቤት
4.5 የነባር መምህራንን ተግባርተኮርእቅድ እንዲያቅዱ ማድረግ አፈፃፀሙን ለሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ 1 42 42
በመገምገም ዉጤት መሰጠት አንድ ሰው  የትምሀርት ደረጃ
4.6 በት/ቤቱ መምህራንና ተማሪዎች መካከል የመከባበር፣ የመተጋገዝና  ሁለተኛ ዲግሪ በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ 1 42 42
የመተማመን ባህልን በመገንባትና በትምህርት ቤቱ ውሳኔ አሰጣጥ  የስራ ልምድ. . 5 ዓመትና በላይ
ተሳታፊዎች በማድረግ ለመማር ማስተማር ምቹ የትምህርት ድባብ ክህሎት፡-
መፍጠር። .መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት
4.7 መምህራን የቤት ሥራ፣ የክፍል ሥራና የቡድን ሥራ በመስጠት 4 42 168
እውቀት፡
ተገቢውን ግብረ-ምላስ መስጠታቸውን የመከታተያ ዘዴ ቀይሰው
መከታተል። በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት
4.8 በት/ቤቱ ውስጥ የሚሰጡ የውሰነ ትምህርት አጋማሽና የማጠቃለያ ሥነ ምግባር ፡- 2 4 8
ፈተዎች በፈተና አዘገጃጀት ቢጋር (table of specification) በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት
መሰራታቸውን መከታተያ ተቋማዊ ስርዓት በመመስረት አስፈላጊው
ያለው/ ያላት በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ
ክትትል ማድሳግ።
ለውጤት የሚሠራ
4.9 ብልጫና አርአያነት ያላቸዉን መምህራን የማትጊያ ሠርእትተጠቃሚ 2 2 4
እንዲሆኑ ድጋፍና ከትትል ማድረግ
4.6 ለማሰተማር ሥራ ፍቃድ አሰጣጥ ዕድሳት መረጃ ማጠናቀር/መያዝ/ 1 1 1
4.7 የማታ ትምህርት ከመደበኛትምህርት በልተለየ ሁኔታ ክትትልና ድጋፍ 1 21 21
ማድረግ
4.8 የተግባር ተኮር ጎልማሶች ትምህርት አማራጭ ማስተባበርና ድጋፍ
መስጠት በመጀመሪያ ለመጀመሪያ ደረጃ የመምህራ 1 15 15

5 የመማር ማስተማሩን ውጤታማነት ለማረጋገጥ በተሳትፎና በጋራ ደረጃ፣  በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ በዲግሪ
የተመረቀ/ች
ንና 1481
ኃላፊነት ላይ የተመሰረተ ጠንካራ የኅብረተሰብ -ትምህርት ቤት አንድ ሰው
ግንኙነት ተፈጥሯል፡፡ የትምህርት
 የስራ ልምድ.. 5 ዓመት በመምህርነት ያገለገለ/ች
5.1 ወላጆችና ኀብረተሰቡ በትምህርት ጥራትና በተማሪዎች የትምሀርት
ክህሎት፡- አመራር 2 8 16
አቀባበል ላይ እገዛ እንዲያደርጉ በማመቻቸት የተማሪዎችን ውጤት
ማሻሻል፡፡ .መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት ልማት
5.2 ከኅብረተሰቡ ጋር በመሆን ለትምሀርት የደረሱ ህጻናት ወደ ትምህርት እውቀት፡ ምክትል 2 2 4
ቤት እንዲመጡ መስራት በሁለተኛደረ በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት ር/መምህራ
5.3 ኅብረተሰቡ፣ ባለሀብቶችና ታዋቂ ግለሰቦች ለትምህርት ቤቱ ተገቢውን ጃና 2 2 4
አንድ ሰው ሥነ ምግባር ፡-
አእምሮአዊና ቁሳዊ ድጋፎች እንዲያበረክቱ ማስተባበር፡፡
በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት
5.4 የኮምኒኬሽን ስርዓት በመፍጠር የትምህርት ቤቱ ማኅበረሰብ 2 2 4
ወላጆችና ህብረሰቡ ስለ ትምህርት ቤቱ የመማር ማስተማር ሂደት፣ ያለው/ ያላት
ስለ ተማሪዎች ውጤትና ባህሪ መረጃዎች እንዲያገኙ ማድረግ፣ በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ

52
ለሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ
6 የመማር ማሰተማር ተግባራትን ሰኬት መከታተል  የትምሀርት ደረጃ 2990
6.1 ተማሪዎች በክፍል፣ በክላስተር፣ በክልልና በሐገር አቀፍ በሚሰጡ  ሁለተኛ ዲግሪ በማንኛውም የትምሀርት ሙያ መስክ 15 ደቂቃ 210 52
ፈተናዎችለደረጃው የሚጠበቅባቸውን የመማር ውጤቶች  የስራ ልምድ. . 5 ዓመት
እንዲያሳኩ ማድረግ፡፡ በመሰናዶ ክህሎት፡-
6.2 መምህራን በተግባር የተደገፈ ትምህርት እንዲሰጠ በማድረግ ትምህርት 8 2 16
.መሠረታዊ የኮምፒተር ዕውቅት ችሎታ ያለው/ያላት
ተማሪዎችን በሳይንስና ሒሳብ ትምህርት የተሻለ ውጤት ቤት
እንዲያስመዘገቡ ሰልጠና ማደራጀት እውቀት፡
አንድ ሰው
6.3 የነገዉመምህር ክበብ ማቋቋም ማደራጀት በትምህርት ፖሊሲና እስትረቴጂ እውቀት ያለው/ያላት 2 1 2
6.4 የክበብ አሰተባባሪ መምህር መርጦ መመደብ ግንዛቤ ማሰጨበጥ አባላት ሥነ ምግባር ፡- 2 1 2
መመዝገብ
6.5 የክበባት እንቅሰቃሴ መረጃመያዝ ሪፖርት ማድረፈግ በጋራ ተባብሮ የመሥራት (TEAM SPRIT) ፍላጎት ያለው/ 1 21 21
6.6 የትምህርት ቤቱን እሴቶች ተግባራዊ ለማድረግ በመምህራን መካከል ያላት 1 42 42
የመረዳዳትና የመገነባባት ባህል መፍጠር
በአገልጋይነትና በአርዓየነት መንፈስ ለውጤት የሚሠራ
6.7 በትምህርት አቀባበላቸው ልዩ ፍላጐት የሚሹት ተማሪዎች 2 14 28
ተለይተው ድጋፍ የሚያገኙበትን አሰራር በመዘርጋት ውጤታቸውን
ማሻሻል

ጠቅላላ ሰአት፡- 1520

53
የአደረጃጀትና የትምህርት ኘሮግራሞች ክትትል ምክትል ርዕሰ መምህር
ተ.ቁ ª“ ª“ }Óv^ƒ“ ´`´` e^‹ /Milestones and detail activities e^¨< ¾e^¨ ÖpL
¾T>¨e < L
Ũ< ÉÓÓ Ñ>²?
Ñ>²? Vi uc¯ƒ
uc¯ƒ u¯Sƒ
1 የት/ቤቱን የአደረጃጀት ዘርፍ ሰትራተጂክ ዕቅድ ማዘጋጀት
1.1 እቅድ ለማዘጋጀት የመረጃ ማሰባሰቢያ ፎርማት ማዘጋጀት፣ 12 1 12
1.2 መረጃ ማሰባሰብ፣ 8 1 8
1.3 ያለፈውን የ 3 አመት የእቅድ አፈፃፀም መገምገም፣
1.4 የተሰበሰበዉን መረጃ ማደራጀት፣ 4 1 4
1.5 ባለድርሻዎችን በማሳተፍ ረቂቅ እቅድ ማዘጋጀት፣ 12 1 12
1.6 ረቂቅ ዕቅዱን ማሰተቸትና የጋራ መድረግ፣ 4 1 4
1.7 በአስተያየቱ መሰረት እቅዱን ከልሶ ማጠናቀቅ፣ 8 1 8
1.8 በእቅዱ ላይ ለባለድርሻዎች ኦሪየንቴሽን መስጠት፣ 4 1 4
1.9 እቅዱን ለሚመለከተው አካል ማሰራጨት፣ 4 1 4
2 የትምህርት ቤት አደረጃጀቶችን ማጠናከር
2.1 የተማሪዎች 1 ለ 5 አደረጃጀትን በደንብና መመሪያው መሰረት በየሴሚስተሩ 60 2 120
ማደራጀትና የጠራ መረጃ በመያዝ ትግበራውን ማካሄድ
2.2 የመምህራንና አስተዳደር ሰራተኞችን 1 ለ 5 እና ተጓዳኝ አደረጃጀት በደንብና 20 2 40
መመሪያው መሰረት በየሴሚስተሩ ማደራጀትና የጠራ መረጃ በመያዝ
ትግበራውን ማካሄድ
2.3 የተማሪዎች አደረጃጀቶችን ማደራጀት (ፓርላማ፣አለቆች ህብረት፣ የጎበዝ 60 2 120
ተማሪዎች ህብረት፣ ወዘተ) መረጃ በመያዝ ትግበራውን ማካሄድ
2.4 የተጓዳኝ ትምህርት ክበባትን ማደራጀት (co.curricular Activity)፣ መረጃ 20 2 40
በመያዝ ትግበራውን ማካሄድ፣
3 የሀብት አጠቃቀም ስርአትን በማጠናከር ምቹ የትምህርት ቤት አካባቢ መፍጠር
2.1 ትም/ቤቱን ሳቢና ማራኪ ለማድረግ በደረጃው መሰረት ተገቢውን የሰውና 2 10 20
የቁሳቁስ ሀብት ከትም/ቤቱ አመራሮች ጋር በመተባበርና በማፈላለግ እንዲሟላ
ማድረግ፡፡
2.2 የትምህርት ቤቱን የፋይናንስና ሌሎች ሃብቶች (School Grant, Block grant 2 10 20
ወዘተ) አጠቃቀም ስርአት ግልፅ በማድረግ የትም/ቤቱ ግብዓት ባግባቡ
እንዲሟላ በማድረግ ምቹ የት/ት ሁኔታና አካባቢ መፍጠር፣
2.3 በትምህርትቤቱ ውስጥና አካባቢ የሚከሰቱ አዋኪ ጉዳዮችን ለማስወገድ 20 2 40
የችግሩን ስፋት ጥናት አድርጎ በማቅረብ መፍትሄ ማፈላለግ
3 የትምህርት ቤቱን የስራ እንቅስቃሴ በትም/ልማት ሰራዊት ንቅናቄ በመምራት
የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን መስራት
3.1 የወላጅ ትምህርት ቤት ግንኙነትን ለማጠናከር ወርሃዊ፣ የሩብ አመትና የአመት 4 12 48
የስራ እንቅስቃሴ ጉባኤዎችን በማዘጋጀት ወላጆችን ያሳተፈ ግምገማ ማድረግ
3.2 የትምህርት ቤቱን የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳዩ ወርሃዊ በራሪ ጽሁፎችን 12 12 48
በማዘጋጀት ማሰራጨት፣
3.3 የትምህርት ቤቱን የሴሚስተርና አመታዊ መፅሄቶችን አዘጋጅቶ ማሰራጨት 20 2 40
3.4 የትምህርት ቤት መክፈቻ፣ የሰንደቅ አላማ ቀን፣ የብሄር-ብሄረሰቦችና ህዝቦች 12 4 48
ቀንና የትም/ቤት መዝጊያ በአላትን ማዘጋጀት

54
3.5 በየደረጃው ያሉ አደረጃጀቶችን የስራ አፈፃፀም በመገምገም ውድድሮችን 8 4 32
ማካሄድ
3.6 የዕቅድ ክንውን አፈጻጸም በመገምገም ለአደረጃጀቶችና ለተጓዳኝ ክበባት 4 12 48
ግብረ መልስ መስጠት
3.7 አበረታች አፈፃፀም ያሳዩ ተማሪዎች፣ መምህራንና አስተዳደር ሰራተኞች፣ 12 2 24
ወላጆችና የህብረተሰቡ አካሎችን የስራ ትጋት ለማጠናከር የማበረታቻ
ሽልማት ስርአት አዘጋጅቶ መሸለም
4. ምርጥ ተሞክሮዎችን መቀመርና ማስፋት
4.1 የትምህርት ቤቱን ምርጥ ስራዎች በመስፈርቱ መሰረት መለየት 8 2 16
4.2 የተለዩትን ምርጥ ስራዎች በምርጥ ተሞክሮ ሰነድነት ማዘጋጀት 20 2 40
4.3 ከሌሎች ትምህርት ቤቶች ተወስደው የሚስፋፉትን ምርጥ ልምዶች መለየት 12 2 24
4.4 ከሌሎች ትም/ቤቶች የተወሰዱትን ልምዶች ወደ ትም/ቤቱ ነባራዊ ሁኔታ 20 2 40
መቀየርና ሰነድ ማዘጋጀት
4.5 የተቀመረውንና የተወሰደውን ልምድ በአንድ ላይ በማጠናቀር ሙሉ ሰነድ 4 2 8
በማድረግ እንዲተገበር ከትም/ቤቱ ባለድርሻዎች ጋር መወያየት
4.6 የምርጥ ተሞክሮ ትግበራን መከታተልና መደገፍ 4 12 48
4.7 የመምህራንና ሰራተኞች የርስ በርስና የትምቤቶች ልምድ ልውውጥ 4 2 8
መድረኮችን ማዘጋጀት
5. የለውጥ ስራዎች ትግበራን መከታተልና መደገፍ
5.1 የሪፎርም መርሃ ግብርን ለት/ቤቱ ማህበረሰብ በማስተዋወቅ፣ አደረጃጀትና 8 4 32
አሰራር በመፍጠር የለውጥ ስራውን መከታተልና መደገፍ፣
5.2 የለዉጥ አመራር መሳሪያዎችን ( ቢፒአርና ቢኤስሲን) በመተንተን ስኮር 8 4 32
ካርዱን ወደትም/ቤቱ ነባራዊ ሁኔታ በመለወጥና ማዘጋጀት ስራዎችን ቆጥሮ
በመስጠትና ቆጥሮ በመቀበል ለውጡን ተግባራዊ ማድረግ፣
5.3 የለውጥ ስራዎቹን ከቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰር የእለት፣ የሳምንት፣ የወር፣ 2 52 104
የሩብአመታትና የአመት ሪፖርቶችን በአውቶሜሽን አዘጋጅቶ ማቅረብ፣
6. መልካም አስተዳደር በትም/ቤቱ እንዲሰፍን በማድረግ አገልግሎት አሰጣጥን
መሻሻል፣
6.1 የመልካም አስተዳደር መለኪያዎች የሆኑ መርሆዎችን በመከተል፣ መልካም 4 4 16
እሴቶችን በመቅረጽና ለትም/ቤቱ ማህበረሰብ በማሰጨበጥ፣ ወደ ስራ
የተተረጎመና ውጤት ያስመዘገበ ባህርይ በትም/ቤቱ እንዲሰርፅ ማድረግ፣
6.2 የአገልግሎት አሰጣጡ የተሻሻለ እንዲሆን ፈጣን የአሰራር ስልት መቀየስና 4 12 48
ተግባራዊ በማድረግ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
6.3 የትምህርት ቤቱን የትምህርት ልማት ሰራዊት ግንባታ፣ የተገኘውን ውጤት፣ 4 12 48
የባለድርሻ አካላትን እርካታና በዚህም ስራ የተገኘውን ለውጥ የሚያሳይ መረጃ
በመያዝና ትንታኔ ሰጥቶ በመተርጎም ለሚመለከተው አካል ሪፖርት በወቅቱ
ማቅረብ፣
7 የትምህርትቤቱን ዲሲፕሊን ማስጠበቅ
7.1 ተማሪዎች ዲሲፕሊን የጠበቁ እንዲሆኑ ከተማሪዎች ጉዳይ አስተባባሪዎች ጋር 4 2 8
በመሆን በዲሲፕሊን ህግና ደንብላይ የተመሰረተ የተምህርት ቤቱን
ውስጠደንብ በማዘጋጀት ግንዛቤ መፍጠሪያ መድረክ ማዘጋጀት፣
7.2 ሰላም የሰፈነበት መማር ማስተማር ለመፍጠር በውስጠ ደንቡ መሰረት 4 12 48
የመቆጣጠሪያ ስልት አስቀምጦ መከታተል፣
7.3 አርፋጅና ቀሪ ተማሪዎችን በመከታተል ማረም፣ 0.5 212 106
7.4 ነስነዜጋና ስነምግባር ክበብ አማካይነት የኩረጃ አስከፊነት ላይ የውይይት 4 4 16
መድረክ አዘጋጅቶ በማቅረብ ኪራይ ሰብሳቢነትን የሚጠየፍ ትውልድ እንዲሆን
55
መስራት፣ ተጨማሪ የመከታተያና ማስወገጃ ስልት መቀየስ፣
7.5 የአገልግሎት አሰጣጥ ቅሬታዎችን አስተናግዶ አፋጣኝና ፍትሃዊ መልስ 8 4 32
መስጠት፣
7.6 በት/ቤቱ መምህራን፣ተማሪዎችና ሰራተኞች መካከል 8 2 16
የመከባበር፣ የመተጋገዝና የመተማመን ባህልን በመገንባትና በትምህርት ቤቱ
ውሳኔዎች ተሳታፊዎች በማድረግ ለመማር ማስተማር ምቹ የትምህርት
ድባብ መፍጠር።
1434

56
ማጠቃለያ
ለሀገራችን ልማት ዋና ማሳለጫ መሳሪያ ትምሀርት መሆኑ ልማታዊና ዲሞክራሲያዊ መንግስታችን ጠንቅቆ
ያምናል፡፡ከዚህ መሰረታዊ ሃሳብ በመነሳት ጥራት ያለው ትምሀርት ለሃገራችን ዜጎች በሙሉ በማዳረስ ሃገራዊ
ራእይ ለማሳካት ከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ይገኛል፡፡የትምሀርትን ጥራት በማረጋገጥ ልማትን ለማፋጠን
መምህራን የትምህርት አመራር ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ፡፡

በመሆኑም መንግስት ለመምህራንና ለትምህርት አመራር ያቅም ግንባታ ስርዓት በመዘርጋት በቅድመ እና በስራ
ላይ ሰልጠናዎች ብቃታቸውን የማሳደግ ስራ እየሰራ ይገኛል፡፡

በሌላም በኩል በትምህርት ቤቶች ምቹ የመማር ማስተማር ሁኔታዎችን በመፍጠር የህብረተሰቡን ተሳትፎ
በማጠናከር በመማር ማስተማር ሂደት ደጋፊ ሚና እንዲጫወቱ ለማስቻል የትምህርት አመራር በማጠናከርና
በመደገፍ የትምህርትን ውጤትና ጥራትን ማምጣት ይቻላል፡፡

ስለዚህ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮም የመምህራን ሙያዊ ብቃት በማሻሻልና የትምህርት
ቤቶችን የአመራር ብቃት በማሳደግ የትምህርት ጥራትና ውጤት ለማምጣት መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ
የጥናት ክለሳ አካሂዷል፡፡

በተካሄደው ጥናት ክለሳም የመምህራንና የትምህርት አመራር ልማት ዋና የሥራ ሂደት በመምህራን ልማት ላይ
የተሠሩ ጅማሮዎችንና የተበታተኑ ሥራዎችን በማጥናት በመሠረታዊና ፈጣን ለውጥ እንዲመጣ ሁሉም
የትምሀርት ባለድርሻ አካላት ለዚህ ጥናት አላማ መሳካት መረባረብ ይጠበቅበታል፡፡

57

You might also like