You are on page 1of 119

የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ሀብት ልማት ሚኒስቴር

የመልካም አስተዳደር የስልጠና ሰነድ እና


የትግበራ ማኑዋል

(ለዩኒቨርሲቲ መካከለኛ አመራሮች ስልጠና የተዘጋጀ )


ጥር /2010 ዓ/ም

1
የስልጠናው
ይዘት
1. መግቢያ፣ የስልጠናው ዓላማ፣ ከስልጠናው የሚጠበቅ ውጤት
2. የአስተዳደርና የመንግስት አስተዳደር ምንነት
3. የመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ፣ እድገትና ምንነት፣
4. መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ
5. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች
6. መልካም አስተዳደርን ማስፈን ያለው ጠቀሜታ፣
7. መልካም ያልሆነ አስተዳደር ምንነትና ባህሪያትና
8. የመልካም አስተዳደር ዋና ዋና ተግዳሮቶችና የሚያስከትለው አደጋ
9. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ሂደት የተለየዩ አካላት ሚና
10. የመልካም አስተዳደር እቅድ ዝግጅት እና ትግበራ
11. የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና የስትራቴጂያዊ ግቦች ዝግጅት
12. እቅድ ዝግጅት እና የትግበራ አቅጣጫዎች ፣
13. ክትትልና ድጋፍ ስራዎች አተገባበር 2
1. መግቢያ
 መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፡-
እስካሁን ባለው ሁኔታ፡-
 በመልካም አስተዳደር ዙሪያ የግንዛቤ፣ የዕውቀትና የክህሎት
ማሳደጊያ ስራችን በየደረጃው በተደራጀና ወጥነት ባለው
የስልጠና ሰነድ እየተመራ አይደለም፣
በመሆኑም፡-
 በመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ፣
 ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ዙሪያ የሚታዩ የዕውቀትና የክህሎት
ክፍተቶችን በመሙላትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸምን
ውጤታማ በማድረግ የዜጎችን እርካታ ለማረጋገጥ እንዲቻል
ይህ የመልካም አስተዳደር የስልጠና እና የትግበራ ሰነድ ተዘጋጅቷል
3
1. መግቢያ….
በመሆኑም፡-
 በመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ፣
 ዕቅድ ዝግጅትና ትግበራ ዙሪያ የሚታዩ የዕውቀትና የክህሎት
ክፍተቶችን በመሙላትና የመልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸምን
ውጤታማ በማድረግ የዜጎችን እርካታ ለማረጋገጥ እንዲቻል

ይህ የመልካም አስተዳደር የስልጠና እና የትግበራ ሰነድ ተዘጋጅቷል ፡

4
2. የስልጠናው ዓላማ
.

በመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ ምንነት፣


ትግበራና ተያያዥ ጉዳዮች ዙሪያ በቀጣይ ሌሎችን
ለማሰልጠን የሚያስችል ግንዛቤ፣ ዕውቀትና
ክህሎት እንዲጨብጡ ማስቻል፣

5
ይህ ክፍል ሲጠናቀቀ ሰልጣኞች፡-
1. የመልካም አስተዳደር አመጣጥና ምንነት ያብራራሉ
. 2. መልካም አስተዳደርን ከኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ
ይረዳሉ፣
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች ምንነት፣ ጠቀሜታ
እና መርሆዎቹን ከመተግበር አንጻር በአገራችን
የሚታዩ ተግዳሮቶችንና መፍትሄዎቹን ያብራራሉ፣
4. መልካም አስተዳደርን ማስፈን ያለውን ጠቀሜታ
3.ከስልጠናው ያብራራሉ፣
የሚጠበቅ 6. የመልካም አስተዳደር ተግዳሮቶችን (ከእያንዳንዱ አካባቢ
ውጤት ተጨባጭ ሁኔታ)ይለያሉ
7.መልካም ያልሆነ አስተዳደር ባህሪያትና መገለጫዎችና
የሚያስከትለውን ጉዳት ያብራራሉ
8. ለመልካም አስተዳደር መስፈን የተለያዩ አካላት
የሚኖራቸውን ሚና ያብራራሉ
9. የመልካም አስተዳደር ችግሮች መለያ ስልቶችን ይገነዘባሉ፤
6
ክፍል አንድ

የአስተዳደር ምንነት

7
1.1 የአስተዳደር ምንነት….

 አስተዳደር ማለት የተለያዩ ውሳኔዎች

የሚተላለፉበትና ተግባራዊነታቸውም
የሚረጋገጥበት ሂደት ነዉ፡፡
 የአስተዳደር ስርዓት በፐብሊክ ወይም በንግዱ ዘርፍ በተለያዩ
መንገዶች( በምርጫ፣ በምደባ፣ በውክልና…ወዘተ) የተገኘ ሃላፊነት
ተግባራዊ የሚደረግበት አሰራር ነው፡፡
 አስተዳደር የሚለው ጽንሰ ሀሳብ በተለያዩ መልኮች ጥቅም ላይ ዉሏል፡፡
8
ዓለም አቀፍ የአስተዳደር አለም አቀፋዊ ጉዳዮች/Affairs/ የሚመሩበትን
ስርዓት/ International ሂደት ነው
governance/፣

በአገር ደረጃ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ


ፖሊሲዎች፣ ፕሮግራሞች የሚዘጋጁበትና የሚተገበሩበትን
ብሄራዊ የአስተዳደር ስርዓት/
አሰራር የሚመለከት ነው፡፡
National governance

የአስተዳደር ስርዓት ክልላዊ የሆኑ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ


ክልላዊ የአስተዳደር
ዓይነቶች ስርዓት/Regional ጉዳዮችን የሚመለከቱ ውሳኔዎች የሚተላለፉበትና
governance ተግባራዊ የሚደረጉበትን ስርዓት ያካትታል

የኮርፖሬት አስተዳደር ስርዓት/ የድርጅቶችን የአመራርና የቀጥጥር አሰራር እንዲሁም በተዋናዮቹ


corporate governance (የዳይሬክተሮች ቦርድ፣ አመራሮች፣ ተበዳሪዎች፣ ባለድርሻ
አካላት…ወዘተ ) መካከል የሚኖረውን ግንኙነት፣ ሃላፊነትና የስራ
ድርሻ የሚተዳደርበትን ሂደት የሚያመለክት ሂደት ነው

የአካባቢ አስተዳደር አካባቢያዊ አስተዳደርን የሚመለከቱ ውሳኔዎች


ስርዓት/ local የመተላለፉበትንና ተግባራዊ የሚደረጉበትን ስርዓት
governance ያመለክታል፡፡ 9
ክፍል ሁለት

የመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ


አመጣጥ፣ ምንነትና መርሆዎች

10
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ

 የመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ የልማት አጀንዳ ሆኖ ብቅ ያለው


በ1980ዎቹ መጨረሻ በዓለም አቀፍ ፋይናንስ ተቋማት (IFI’s &
World Bank ) አማካይነት ነው፡፡
የአለም ባንክ ( World Bank )
የአለም የገንዘብ ድርጅት( IMF )
የተባበሩት መንግስታት የልማት

ድርጅት(UNDP)
ከዓመታት የኢኮኖሚ ለውጥና የቀዝቃዛው ጦርነት የበላይነት በኋላ የተከሰተ
11
ጽንሰ ሀሳብ ነው፡፡
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ

ለጽንሰ ሀሳቡ መከሰት ምክንያት የሆኑ ጉዳዮች


1. ለታዳጊ አገራት( post – colonial developing countries )ሲሰጥ
የነበረው የፋይናንስ ድጋፍ(ብድርና እርዳታ) ውጤታማ አለመሆን
ነው፡
ለዚህ ዋናው ምክንያት፡-
የተቋማት/ institutions/ ፣
የመርሆዎች /principles /እና
የአደረጃጀት /structures /በአጠቃላይ "የአስተዳደር" በኋላም
በደንብ ሲፈተሸ "የመልካም አስተዳደር" አለመኖር መሆኑ
ተረጋግጧል
(NIAZ AHMED KHAN Ph.D. (Wales), Post Doc. (Oxford)
12
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ
2. የ ዓለም ባንክና የ አለም ገንዘብ ድርጅት የኢኮኖሚ ፖሊሲ
( Structural Adjustment Program-SAPs) ውጤታማ አለመሆን
 1989 “Sub-Saharan Africa – from Crisis to Sustainable
Growth” በሚል ርዕስ የተጠናው የዓለም ባንክ ጥናት በአገራቱ፡-
ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት፣
ቀልጣፋና ውጤታማ ያልሆነ
ፐብሊክ ሰርቪስ፣
ተአማኒነት የሌለው የፍትህ ስርዓት፣
 ለህዝብ ተጠያቂ ያልሆነ አስተዳደራዊ ስርዓት፣

ለውጤት ማጣት ምክንያት መሆኑን በመለየት ይህን ችግር ለመፍታት


መልካም አስተዳደርን ማረጋገጥ እንደሚያስፈልግ አስቀምጧል((NIAZ AHMED
13
KHAN )
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ

3. በዓለም የተከሰተው ያልተገመተ የፖለቲካ ለውጥ


 በ1989 የበርሊን ግንብ መፍረስ፣
 በ1989 የሶቪዬት ህብረት መፈረካከስና
 ይህን ተከትሎ የተከሰተው የምስራቅ ጎራ

(Eastern Block) የኢኮኖሚና የፖለቲካ


አንድነት መክሰም ( ኒኮል ማልዶናንዶ፣2010)
 ለውጡን ተከትሎ በተካሄዱት ተከታታይ ውይይቶች የመልካም
አስተዳደር ጉዳይ ትኩረት እያገኘና እያደገ መምጣቱን የተለያዩ ጽሁፎች
ያስረዳሉ፣(State design and minority right protection) 14
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ

4. ቀደም ሲል የነበሩ የፐብሊክ ማኔጅመንት ዘይቤዎች ክፍተት


 ቢሮክራሲያዊ የፐብሊክ አመራር ዘይቤ (Traditional bureacratic
public management/
የመንግስት አፈጻጸም ውጤታማና ቀልጣፋ ማድረግ አለመቻል፣
 የኪራይ ሰብሳቢነትንና ቢሮክራሲያዊ አሰራር ችግሮችን መፍታት
አለመቻል፣
 አዲሱ የፐብሊክ አመራር ዘይቤ/ New Public Management-NPM/

ትኩረቱ፡-
የነጻ ገበያ ስርዓት እና
 በመንግስት አገልግሎት ውጤታማነት
15
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ

ጥንካሬ
የመንግስት ተቋማት ቅልጥፍና እንዲጨምር፣
የነጻ ገበያ አሰራር እንዲስፋፋ፣
አብዛኞቹ የፐብሊክ አገልግሎቶች በግሉ ሴክተር እንዲሰጡ እና
የመንግስት አመራር የበለጠ ፕሮፌሽናል እንዲሆን
ማድረጉ
ክፍተት
 የፐብሊክ ተቋማት ከልክ ያለፈ ንግድ ውስጥ እንዲገቡ/ public
institutions became more commercialized/ ማድረጉ ፣
 በማህበራዊ ፕሮግራሞች መቋረጥ ምክንያት በርካታ ዜጎች ለበለጠ
ድህነትና ሲቃይ እንዲዳረጉ ምክንያት መሆኑ፣
 ቢሮክራቶች በኪራይ ሰብሳቢነት መቀጠላቸው፣ 16
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ
 የመንግስትና የግሉ ሴክተር አጋርነት(Public-Private-Partnership-PPP)
ለአንዳንድ የሙስና አሰራሮች በር መክፈቱ---ወዘተ ክፍተቶች ለበርካታ
ማህበራዊ ቡድኖች አለመርካት መንስኤ ሆኗል፡፡
 ይህም በመንግስታትና በዜጎቻቸው መካከል ክፍተት እንዲፈጠርና ዜጎች
በመንግስታቶቻቸው አሰራር እንዳይረኩ ምክንያት መሆኑ
መልካም አስተዳደር
 በሁለቱም የፐብሊክ አመራር ዘይቤዎች የታየውን ክፍተት እንዲሞላ
የመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ እንደ አንድ የፐብሊክ አመራር አማራጭ
ብቅ ማለቱ፣
 በአሁኑ ወቅትም የፖለቲካ፣ የሃይማኖትና የኢኮኖሚ ዕድገት ልዩነት
ሳይገድበው በሁሉም የአለም አገራት ዘንድ ትኩረት አግኝቶ የፐብሊክ
አገልግሎትን ውጤታማና ቀልጣፋ ለማድረግና የዜጎችን እርካታ ለማረጋገጥ
እየተተገበረ እንደሚገኝ (ጆርጅ ማንሊቭ፣2006)፡፡ 17
Public Management: evolution and
Changes(Adapted from: Prof.George Manliev , Bulgaria )
. The Old Public Management
Bureaucratic Style, ineffective
management

The New Public Management(NPM)፡


Market driven approach, Effective
Management, Social disappointment

Good Governance፡
New blend and Maturity—aimed to reach
sustainable Growth and Public Sector
Efficiency, as well as Citizens satisfaction and
Social Welfare 18
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ
በጥቅሉ ሲታይ፡-
 የሙስና መስፋፋት፣
 ተጠያቂነት የጎደላቸው መንግስታት

መበራከት፣
 የሰብዓዊ መብት ጥሰት መስፋፋትና

አሳሳቢ እየሆነ መምጣት ፣


 የለውጥ ፈላጊ አለማቀፋዊ ተቋማት ቁጥር መጨመሩ፣
 የገንዘብ ብድርና ድጋፍ ለመስጠት የመልካም አስተዳዳር ጉዳይን አንደ
አንድ ቅድመ ሁኔታ (Conditionality ) መቀመጡ፣
19
2.1. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ አመጣጥ

 የኢኮኖሚ እድገት ወይም መጠናዊ ዕድገት

/Economic Growth/ አስተሳሰብ እየተሸረሸረ


በምትኩ ለኢኮኖሚ ልማት ወይም ዓይነታዊ
ዕድገት/Economic Development/ አስተሳሰብ እየጠነከረ መምጣቱ፣
ለጽንሰ ሀሳቡ ጎልቶ መውጣትና በተለያዩ አገራትና አለም አቀፍ
ተቋማት ትኩረት አግኝቶ ተግባራዊ ለመደረጉ ምክንያቶች እንደሆኑ
የተለያዩ ጽሑፎች ይገልጻሉ፡፡

20
2.2. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ ምንነት(ትርጉም)

 በተለያዩ አካላት ተቀራራቢ ትርጉም ለመስጠት ቢሞከርም መልካም


አስተዳደር አንድ ወጥ የሆነና ሁሉንም የሚያስማማ ትርጉም እንደሌለው
በርካታ ጸሐፊዎች ይስማማሉ ፡፡
 ለዚህ ዋናው ምክንያት ፡-
1. እንደ የመንግሰታትና ተቋማት
አስተሳሰብ የሚተረጎም መሆኑ ነው ፤
2. መልካም ወይም ጥሩ የሚለው ቃል ለተለያየ ትርጉም የተጋለጠና
መለኪያ የሌለው (Subjective) በመሆኑ ፣Ruwanda--GG.docx
3. ጽንሰ ሀሳቡ በየጊዜው እየዳበረና እየበለፀገ የሚሄድ በመሆኑ
ምክንያት ወጥነት ያለው ትርጉም ለመስጠት አስቸጋሪ አድርጎታል

21
በተለያዩ አለምአቀፍና አህጉር አቀፍ ተቋማት ለመልካም
አስተዳደር የተሰጠ ትርጉም
ተ/

ተቋማት በተቋማቱ የተሰጠው ትርጉሙ በተመራማሪዎች
የመልካም አስተዳደር እይታ
ትርጉም
1 ግልፅነትና ተጠያቂነትን፣ በጣም የጠበበና መልካም አስተዳደርን
የአለም ቅልጥፍናንና ውጤታማነትን፤ በተሟላ መልኩ ሊገልፅ የማይችል
ባንክ የህግ የበላይነትን እና ለኢኮኖሚ ጉዳዮች የተለየ ትኩረት
በመስጠት ሌሎች መሠረታዊ የመልካም
መንግስታት ከህዝባቸው ጋር አስተዳደር ሁኔታዎችን ያልደሰሰ
የሚኖራቸው መልካም የፖለቲካ
ግንኙነትን
እንደ ዋነኛ የመልካም
አስተዳደር መገለጫ አድርጎ
ይወስዳል፡፡

22
በተለያዩ አለምአቀፍና አህጉር አቀፍ ተቋማት ለመልካም
አስተዳደር የተሰጠ ትርጉም…
ተ ተቋማት በተቋማቱ የተሰጠው የመልካም ትርጉሙ
/ አስተዳደር ትርጉም በተመራማሪዎች እይታ

የተባበሩት  የህዝብ ተሳትፎ፣ መልካም አስተዳደር
2 መንግስታት ግልፅነት፣ ከዚህም ያለፈ
የልማት ተጠያቂነት፣ ባህሪያቶችን መላበስ
ፕሮግራም  ውጤታማነትና ፍትሃዊነት ይገባዋል የሚል ሀሳብ
እና ሌሎች ጠቃሚ የመልካም በተለያዩ ባለሙያዎች
አስተዳደር መገለጫ ባህሪያቶች ይሰነዘራል
አስቀምጧል፡፡

23
በተለያዩ አለም አቀፍና አህጉር አቀፍ ተቋማት ለመልካም
አስተዳደር የተሰጠ ትርጉም
ተ ተቋማት በተቋማቱ የተሰጠው
/ የመልካም አስተዳደር ትርጉም

3 ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፣
የአፍሪካ የመንግስት ፖሊሲዎችንና አሰራሮችን ለህዝብ
ልማት ባንክ ግልጽ ማድረግ፣
ሙስናን በጽናት መዋጋት፣
 በየደረጃው የህዝብ ተሳትፎን ማረጋገጥና
ግልጽና በሁሉም አካባቢ ዜጎች ላይ በወጥነት
የሚተገበሩ ህጋዊና ፍትሀዊ አሰራሮችን መዘርጋት
መልካም አስተዳደርን ለማስፈን አስፈላጊ ጉዳዮች
መሆናቸውን

24
2.2. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ ምንነት…

 የመልካም አስተዳደር ትርጉም ፅንሰ እንደ ሰዎች ፤ ተቋማትና ሀገራት


አስተሳሰብና የፖለቲካ እይታ (ideology) በተለያየ መልኩ እንደሚተረጎም
ማወቁ ጠቃሚ ነው፡፡
 ለምሳሌ በኒዮሊበራሊዝም አተረጓጎምና

የፅንሰ ሀሳብ መልካም አስተዳደር ማለት የህግ


የበላይነትና ለነፃ ገበያ የተመቻቸ ተቋማዊ ሁኔታ
መፍጠር ነው፡፡
 በዚህ አስተሳሰብ በታዳጊ ሀገሮች አንገብጋቢ የሆኑ የመልካም አስተዳደር
ጥያቄዎች በተገቢው አለተዳሰሱም፡፡
25
2.2. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ ምንነት…
 ለምሳሌ፡-
ፍትሃዊነት፡
 እኩል ተጠቃሚነት፤
 ድህነትን መቀነስና በድህነት
ለሚኖሩ ህዝቦች ጥበቃና ከለላ
ማድረግ፤
አናሳዎችን መንከባከብ፤
 የሴቶችን እኩል ተጠቃሚነት ማረጋገጥና
 እነዚህን ለማድረግ የመንግስትን አዎንታዊ ሚና ከፍ ማድረግ የሚሉትን
አንገብጋቢ ጉዳዮች ትኩረት አይሰጥም፡፡
 ለዚህ ዋናው ምክንያት ፡-
1. የመንግስትን ሚና ለማጥፋት ወይም ለማቀጨጭ እንደሆነ ተመራማሪዎች
ይስማማሉ፤
26
2.2. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ ምንነት…

 ስለዚህ ኒዮሊብራሊዝም ስለ መልካም አስተዳደር የሚያቀነቅነውና


የሚሰብከው በዋነኛነት የምዕራባውያንን
አስተሳሰብና የፖለቲካ ስርዓት ለመጫን ነው
(ሪታ አብርሃምሰን)፣
 ይህን የሚያደርገው በዋነኛነት ሰብአዊ

መብትና ዴሞክራሲን እንዲሁም ነፃ ገበያን እንደ ሂደት ሳይሆን እንደ


መንግስታት የሞራል ግዴታ በመቁጠር አገሮች ተፈፃሚ እንዲያደርጉ
በመፈለግ ነው፡፡
27
2.2. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ ምንነት…

 በመሆኑም ይህ አስተሳሰብ ዲሞክራሲ

ለሁሉም እንዲሆን እንደማያደርግና


በርካታውን የህብረተሰብ ክፍል በተለይ
ድሃውን ያገለለ አካሄድ እንደሆነ ይተቻል፡፡
 ጠቅለል ተደርጎ ሲታይ የኒዮሊብራሊዝም የመልካም አስተዳደር
ትርጉም ፅንሰ ሀሳብ እጅግ የጠበበና የታዳጊ አገራትን ህዝቦች
መሠረታዊ ጥያቄዎችን ሊመልስ የማይችል መሆኑ ነው፡፡

28
2.2. የመልካም አስተዳደር ፅንሰ ሀሳብ ምንነት…

በሌላ በኩል የልማታዊ መንግስት


የመልካም አስተዳደር እይታ እና የትኩረት
ነጥቦች ከተልእኮው የመነጩ ናቸው፡፡
የልማታዊ መንግስት ተልዕኮ
1. የኪራይ ሰብሳቢነት ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ የያዘውን
የበላይነት ሁኔታ ደረጃ በደረጃ የመቀየርና
የልማታዊ አስተሳሰብን የበላይነት ማረጋገጥ፤
2. ለልማት ማነቆ የሆኑ የገበያ ጉድለቶችን በተመረጠና ውጤታማ
በሆነ አኳኋን ጣልቃ በመግባት ማስተካከልና የህዝቡን
ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ነው፡፡ በመሆኑም
29
2.3 የልማት፣ የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደርና ትስስር

 መልካም አስተዳደርና ልማት እንዲሁም መልካም አስተዳደርና


ዴሞክራሲ ቀጥተኛ የሆነ ግንኙነትና ዝምድና እንዳላቸው ከ1990ዎቹ
መጀመሪያ ጀምሮ እስከ 2000 ዓ/ም ድረስ የተደረጉ ጥናቶች
ያመለክታሉ፡፡
 መልካም አስተዳደር ለኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት

በአንፃሩ መልካም ያልሆነ የአስተዳደር ዘይቤ ደግሞ ለድህነትና ለኋላ


ቀርነት መንስኤ እንደሆነ ጥናቶች አረጋግጠዋል።
30
2.3 የልማት፣ የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደርና ትስስር….

ለምሳሌ፡-
 ዳንኤል ኩፍማን Human Rights and Governance: The Empirical
Challenge በሚል ርእስ ባቀረበው ጽሁፍ ላይ እንዳብራራው
በመልካም አስተዳደርና በልማት መካከል ያለው ዝምድናና ትስስር
ጠንካራ መሆኑን አብራርቷል፡፡
 በጸሐፊው አባባል መልካም አስተዳደር ቀጣይነት ያለው ኢኮኖሚያዊ
እድገትንና ማህበራዊ ልማትን በማረጋገጥ ረገድ የማይተካ ሚና አለው፡፡
 በአለም ባንክ የተካሄዱ በርካታ ጥናቶች እንዳረጋገጡት መልካም
አስተዳደር ለኢኮኖሚያዊ እድገትና ማህበራዊ ልማት እንደጠቃሚ
መሳሪያ የሚታይ ብቻ ሳይሆን የግድ የሚያስፈልግ ቅድመ ሁኔታ
ጭምርም ነው፡፡
• 31
2.3 የልማት፣ የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደርና ትስስር….

 የእኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ዴሞክራሲና

መልካም አስተዳደር ሳይነጣጠሉ ሁለቱንም


በጣምራ የማስኬድ አቅጣጫን የያዙ ሆነው
እናገኛቸዋለን፡፡
 ዴሞክራሲ መልካም አስተዳደርን ለማስፈንና

ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ መሠረት ሲሆን መልካም አስተዳደር ደግሞ ቀልጣፋ የመንግስት


አሠራርን፣ ፍትሃዊነትንና እኩልነትን ለማረጋገጥ የሚያስችል ነው፡፡
 ስለሆነም ሁለቱም ሀገራችንን ወደፊት ለማራመድ ወሳኝ ጉዳዮች ተደርገው ይወሰዳሉ፣
(የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትግልና አብዮታዊ ዲሞክራሲ)
2.4 መልካም አስተዳደር
በኢትዮጵያ
 አስከፊው የደርግ ስርዓት በእልህ አስጨራሽ

ተግልና መስዋዕትነት በተገረሰሰበት ወቅት አገራችን


በበርካታና የተወሳሰቡ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
ውስጥ ተዘፍቃ እንደነበረ ለማንም ግልጽ ነው፡፡
 ፐብሊክ ሰርቪሱ ባረጁና ባፈጁ ህጎች፣

ደንቦችና የአሰራር ሰርዓቶች ውስጥ እየሰራ


ያለ ነበር፡፡
 የሰው ሀብትና የፋይናንስ ስራ አመራሩና የቁጥጥር ሰርአቱ ደካማ ነበር፣

 የመንግስት አገልግሎት አሰጣጡ ተገልጋይን መሰረት ያላደረገ እና ቅልጥፍናና


ውጤታማነት የጎደለው ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለዘመናት የቆዩና ስር የሰደዱ የመልካም
አስተዳደር ችግሮች ነበሩበት፡፡ 33
2.4 መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ
 በመሆኑም በአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ፡-
 መልካም አስተዳደር በሌለበት ፈጣንና ዘላቂ ልማት ማረጋገጥም
ሆነ፣
 ዴሞክራሲያዊ ስርዓት መገንባት የማይታሰብ መሆኑን

መንግስት ጽኑ አቋም ይዞ ባለፉት ዓመታት መሰረታዊና ስር ነቀል


ለውጦችን ያመጡ እንቅስቃሴዎችን ተደርገዋል፣

34
2.4 መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ
ለምሳሌ፡-
የህግ ማዕቀፎችን መቅረጽ፣
 መልካም አስተዳደርን ለማስፈን አንዱ

ቅድመ ሁኔታ የተለያዩ የህግ ማዕቀፎችን


በተሟላ ሁኔታ አስቀምጦ መረባረብ ነው፡፡
 ከዚህ አኳያ መልካም አስተዳደርን የማስፈን ጉዳይ

በህገ-መንግስታችን ትኩረት እንዲያገኝ ተደርጓል፡፡


 የህጎች ሁሉ የበላይ የሆነው ህገ-መንግስት ካስቀመጣቸው አምስት ዋና ዋና
መርሆዎች ውስጥ የመንግስት አሰራርና ተጠያቂነት አንዱ መርህ ነው፡፡ 35
2.4 መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ
 በአንቀፅ 12 ተደንግጎ የምናገኘው የህገ-መንግስቱ መርህ የመንግስትን
አሰራር ግልጽነትና ተጠያቂነት በማያሻማ ሁኔታ አስቀምጧል፣
 ባለፉት ዓመታት በአገራችን ከተካሄዱት ስር ነቀል ለውጦች ሌላው
አሀዳዊ የነበረውን የመንግስት አወቃቀር ወደ ፌደራላዊ የመንግስት
አወቃቀር መቀየር ነበር፡፡
 ይህም በአገራችን የሚገኙ ብሄሮች/ብሄረሰቦችና ህዝቦች ተሳትፎን፣
እኩል ተጠቃሚነትንና የራስን ዕድል ራስ የመወሰን መብትን
በማረጋገጥ መልካም አስተዳደርን ለማረጋገጥ አስችሏል፡፡
36
2.4 መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ
በአጠቃላይ በአገራችን የተዘረጋው ያልተማከለ
አስተዳደር፡-
 ዜጎች በሚደረገው የአካባቢ
አስተዳደርና ልማት ላይ ያላቸው
ተሳትፎ የበለጠ እንዲጨምር፣
 በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና
ፖለቲካዊ ጉዳዮች ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥና
 ብሄራዊ አንድነት እንዲጎለብትና በየደረጃው ግልጽ፣ ጥራት
ያለው የተቀላጠፈና ውጤታማ የመንግስት የአግልግሎት
አሰጣጥ እንዲኖር በማድረግ፣
መልካም አስተዳደርን ከማስፈን አንጻር ጉልህ ሚና ተጫውቷል፣37
2.4 መልካም አስተዳደር በኢትዮጵያ
 በዚህም በአሁኑ ወቅት የመልካም አስተዳደር ጉዳይ የአገራችን
ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቁልፍ አጀንዳ እየሆነ መጥቷል፣፡፡

38
 የቡድን ስራ

1. በዩኒቨርስቲዎች የሚታዩ የመልካም አስተዳደር


ችግሮችና መገለጫዎቹ ምንድናቸው ?
2. "መልካም አስተዳደር የማስፈን ጉዳይ የሞት
የሽረትና የህልውና ጉዳይ ነው ሲባል ምን ማለት
ነው ?
3. ሁሉም አካል (አመራሩ፣ ፐብሊክ ሰርቫንቱ---
ወዘተ)በተባለው ልክ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ነው?
39
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች

40
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች

የተለያዩ ፀሐፊዎች በቁጥራቸውና


በአከፋፈላቸው የተለያዩ የመልካም
አስተዳደር መርሆዎችን ያስቀምጣሉ፡፡
እንደመልካም አስተዳደር ጽንሰ ሀሳብ ሁሉ መርሆዎቹም
እንደ የመንግሰታትና ተቋማት አስተሳሰብ የሚተረጎሙ
ናቸው፡፡
41
የመልካም አስተዳደር መርሆዎች በተለያዩ ተቋማት እይታ
ተ የመልካም አስተዳደር መርሆዎች የአፍሪካ የአፍሪካ የአለም የተባበሩት የኢኮኖሚ ከባህር የመርሆው ትርጉም
/ የአቅም ልማት ባንክ መንግስታት ትብብርና ማዶ
ቁ ግንባታ ባንክ ( WB ( UN ) ልማት ልማት
ፋውንዴሽን ) ድርጅት ተቋም
( ACBF ) (OECD) (ODI)

1 ተጠያቂነት x x x x x x
(Accountability

2 ውጤታማነት x x x x
(Effectiveness)
3 ቅልጥፍና x x x x x ውስን ሀብትን በቁጠባ
መጠቀምና የተሻለ
(Efficiency) ውጤት ማስመዝገብ

4 ግልጽነት x x x x x x የውሳኔዎች ግልጽነትና


ክፍት መሆን
( Transparency)
5 (Openness) x x x x

42
የመልካም አስተዳደር መርሆዎች በተለያዩ ተቋማት እይታ…
ተ/ቁ የመልካም አስተዳደር የአፍሪካ የአፍሪካ የአለም የተባበሩት የኢኮኖሚ ከባህር ማዶ
መርሆዎች የአቅም ልማት ባንክ ባንክ መንግስታት ትብብርና ልማት ልማት ተቋም
ግንባታ ( WB ) ( UN ) ድርጅት ( ODI ) የመርሆው
ፋውንዴሽን ( OECD ) ትርጉም
( ACBF )

6 የህግ የበላይነት x x x x
(Rule of the
Law)

7 Participation x x x x
አጋርነት
8
(Partnership)
x x
9 ቀጣይነት(Sustai
nability)
x x x
ባለቤትነት
10
(ownership)
x
11 መሪነት(Leaders x
hip

43
የመልካም አስተዳደር መርሆዎች በተለያዩ ተቋማት እይታ…
ተ/ የመልካም የአፍሪካ የአፍሪ የአለም የተባበሩት የኢኮኖሚ ከባህር ማዶ የመርሆው ትርጉም
ቁ አስተዳደር የአቅም ካ ባንክ መንግስታ ትብብርና ልማት
መርሆዎች ግንባታ ልማት (WB) ት ልማት ተቋም
ፋውንዴሽን ባንክ (UN) ድርጅት (ODI)
(ACBF) (OECD)

ደንቦችና ህጎች በዜጋው ላይ


12 ( Decency)
x x ጉዳት ሳይሰከትሉ ተግባራዊ
ማድረግ

ፍትሀዊነት ህጎችና ደንቦች በሁሉም ዜጋ ላይ


13
(Fairness) x x በእኩል ተግባራዊ ማድረግ

ድህነት
14
ቅነሳ(Poverty x x x
Reduction)
15 ሙስናን በጽናት
መዋጋት x
( Fighting
Corruption)

ድምር (Sum) 10 6 8 10 7 6

Source. Adapted from Van Doeveren (2011). Van Doeveren, V. (2011).


Rethinking governance identifying common principles. Public Integrity,
13(4), 301–318.
44
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች….
 ከመልካም አስተዳደር መርሆዎች ውስጥ፡-
 ተጠያቂነት፣ ውጤታማነት፣ ቅልጥፍና፣ ግልጽነት እና የህግ
የበላይነት
የአብዛኞቹ ተቋማት የጋራ መርሆዎች ናቸው
 የአለም ባንክ መርሆዎች በዋናነት በምጣኔ ሀብት አመራር ላይ
ያተኩራሉ፡፡
 ቀጣይነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገት፡-
የፕሮጀክቶችን ውጤታማነት ማረጋገጥ ላይ
ያተኮሩ እንደሆነ ምሁራን ይስማሙበታል፣
 መርሆዎቹ መለስተኛ ልዩነቶች ቢኖራቸውም በመሠረታዊ ይዘታቸው
ተመሳሳይ እንደሆኑ የተለያዩ ጽሁፎች ያስቀምጣሉ፡፡ 45
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…

 የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትግልና አብዮታዊ ዲሞክራሲ(1999፣ገጽ


107) በሚለው ጽሁፍ እንደተብራራው፡-
 ተሳትፎአዊነት፣
 የጋራ መግባባት፣
 ቶሎ ምላሽ መስጠት ፣
 ግልፅነት፣
 ተጠያቂነት፣
 ፍትሃዊነት፣
 የህግ የበላይነት መከተል እና
 ቀልጣፋና ውጤታማነት፣
የመልካም አስተዳደር መርሆዎች መሆናቸውን የገጠር መልካም
አስተዳደር ፓኬጅን የሚያብራራው ጽሁፍ የታወቁ ፀሐፊዎችን
ጠቅሶ አስቀምጧል፡፡ 46
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…

በሌላ በኩል ደግሞ የከተማ አስተዳደር ፓኬጆችን


የሚያብራራው ፅሁፍ UN Habitat ጠቅሶ
የሚከተሉትን ሰባት መርሆዎች ያስቀምጣል፡፡
1. ዘላቂነት ያለው የከተማ ልማት ማረጋገጥ
(Sustainability)
2. ሥልጣንና ኃላፊነት እስከ ዝቅተኛው የአስተዳደር እርከን
ማውረድ (Subsidiarity)
3. ፍትሃዊ የሃብት አጠቃቀም እንዲኖር ማድረግ (Equity)

47
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
4. ቀልጣፋና ውጤታማ የሆነ አገልግሎት ማቅረብ
(Efficiency and effectiveness)
5. ግልፅነትና ተጠያቂነት ማስፈን (Transparency and
accountability) ሲሆኑ
6. የህዝብ ተሳትፎን ማሻሻልና የጋራ መግባባትን መፍጠር
(Participation and consensus building)
7. የህግ የበላይነትና የደህንነት ዋስትና ማረጋገጥ (Rule of
law and security)
 ከአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ የመልካም አስተዳደር መርሆዎች ተደርገው
የተወሰዱና ተግባራዊ እየተደረጉ ያሉት መርሆዎች፡-

48
ተጠያቂነት
. የህግ ተሳትፎአዊነት
የበላይነት
ግልፅነት

መልካም
ፍትሃዊነት
አስተዳደር ቶሎ ምላሽ
መስጠት

ቀልጣፋና
የጋራ
ውጤታማነት
መግባባት

49
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
 እነዚህ ስምንቱም መርሆዎች እርስ በርሳቸው የተቆራኙና አንዱ ያለአንዱ ትርጉም
የማይኖራቸው መሰረተ ሀሳቦች ናቸው፡፡
 በመሆኑም መልካም አስተዳደርን በተሟላ ሁኔታ ለማስፈን ሁሉም
መርሆዎች እኩል ትኩረት ተሰጥቷቸው እየተሳሰሩና እየተመጋገቡ
ተግባራዊ መደረግ አለባቸው፡፡
 ከዚህ ባሻገር መርሆዎቹ ለብቻቸው የሚሳኩ ሳይሆን ከዴሞክራሲያዊ
ስርዓት ግንባታና ከልማት ጋር ተያይዘው የሚፈጸሙ ናቸው፡፡
 በአጠቃላይ በአገራችን እየተተገበሩ ያሉ መርሆዎች፡-
 የአገራችንን ተጨባጭ ሁኔታ ያገናዘቡ፣
 የገጠሩንና የከተማውን ህዝብ ተሳታፊነትና ፍትሀዊ ተጠቃሚነት
የሚያረጋግጡ፣
50
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
ድህነትን ለመቀነስ፣ ልማትን ለማረጋገጥና ዲሞክራሲያዊ ስርዓት
ግንባታን ለማፋጠን የጎላ ድርሻ ያላቸውን የመልካም አስተዳደር
መርሆዎችን በመምረጥ ተግባራዊ እንዲሆኑ ተደርጓል፣
 መርሆዎቹን መሰረት በማድረግም ባለፉት ዓመታት በርካታ ስራዎች
ተሰርተዋል፣
 “የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትግልና አብዮታዊ
ዴሞክራሲ(1999፣ገጽ108-113)” የሚለው ጽሁፍ ከአገራችን
ተጨባጭ ሁኔታ እየተተገበሩ ያሉ መርሆዎችን እንደሚከተለው
አብራርቷል፡-

51
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.1 የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ፣
 የህግ የበላይነት መሰረታዊ
የዴሞክራሲ መርሆ ነው፡፡
 የሁሉም ዜጐች ጥቅሞችና
መብቶች የሚከበሩበት፣ ግዴታዎቻቸውም ግልፅ የሚደረጉበት፣
ኃላፊነታቸውን የማይወጡ አካላት የሚጠየቁበትና ህጋዊ አሰራር
የሚረጋገጥበት ሥርዓት እውን እንዲሆን የሚያደርግ መርህ ነው፡፡
 ዜጐች በዜግነታቸው ሃሳባቸውን በህጋዊና በሰላማዊ መንገድ እንደገልጹ
የሚያደርግ መርህ ነው
52
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…

የህግ የበላይነት ሁሉም መብትና


ጥቅሙን የማስጠበቅ እድል እንዲያገኘ
የሚያደርግ መሳሪያ ነው፡፡
ዘላቂ ሰላም ሊኖር የሚችለው የህጐች ልዕልና ሲኖር ነው፡፡
የህግ ልእልና መከበር ሰላምን በማረጋገጥ ልማት እንዲፋጠን
ያደርጋል፣

53
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.2 የጋራ መግባባት (Consensus Oriented)
 የጋራ መግባባት በራእይ ፣ በግብ እና
በመርህ ላይ የጋራ አመለካከት መያዝ ነው፣
 ለጋራ ጉዞ የጋራ መነሻ የሚሰጥ ነው፡፡
 የጋራ መግባባት ሲኖር ፈተናዎችን ሁሉ አንድ ላይ ቆሞ በቆራጥነት
የመወጣትና ለስኬት መብቃት ይቻላል
 መግባባት ሲኖር በጋራ ችግሮች ላይ የጋራ መፍትሔ ማበጀት
ይቻላል፣
 በመሆኑም በእያንዳንዱ ምዕራፍ ብሄራዊ መግባባትን
ለማጠናከር መሞከር መሠረታዊ የዴሞክራሲ ብሎም
የመልካም አስተዳደር መርህ ነው ማለት ይቻላል፡፡
54
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.3 ግልጽነት(Transparency)

 ግልጽነት የመንግስትን ፖሊሲዎችን፤

መመሪዎችን፤ አሰራሮችና አቅጣጫዎችን፣

ውሳኔዎችን ለተጠቃሚው ግልፅ ማድረግን ያመለክታል

 ለዜጎች የሚሰጡ አገልግሎቶችና ለአገልግሎቱ የሚፈለጉ

ቅድመ ሁኔታዎች ግልጽ ማድረግ፣

 ዜጎች/ተገልጋዮች መሪዎቻቸው ወይም ተወካዮቻቸው በእነርሱ [በዜጎች] ስም ምን

እየሰሩ እንዳሉ መረጃ የማግኘትና አስተያየታቸውን የመስጠት መብት አላቸው፡፡


55
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.3 ግልጽነት(Transparency)
 ውሳኔዎችንና ውሳኔዎቹን ወደ መሬት ለማውረድ

የሚያስችሉ ደንቦችንና መመሪያዎች ግልጽ ማድረግ፣

 ውሳኔው የሚነካቸው አካላት ስለውሳኔው መረጃ

በነጻና በቀጥታ እንዲያገኙ ማድረግ

 የሚሰጡ መረጃዎችም በቂ፣ ወቅታዊ እና ተገልጋዮች

/ዜጎች በቀላሉ ሊገነዘቡትና ሊረዱት የሚችሉ መሆን አለበት፣

56
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.3 ግልጽነት…

መረጃዎቹ የሚተላለፉት ሚዲያዎችም

ቀላልና ተደራሽ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡

 ግልጽነት ዜጎች በቂ መረጃ ያላቸው ሆነው ተገቢውን አቋም እንዲይዙ ያስችላል፣

ግልጽነት አሳታፊነትን ያጠናክራል፣

ህዝቡ መረጃ የማግኘት መብቱን ከተነፈገ ለመንግስት ያለው እምነቱ

ይሸረሸራል፡፡ ይህ ደግሞ የህዝብ ቅሬታን ይፈጥራል፡፡

57
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.4 ተጠያቂነትን ማስፈን(Accountability)

 ተጠያቂነት የተገባን ቃል የመጠበቅና በተገባው

ቃል መሠረት መስጠት-deliver ማድረግ መቻል ነው፣


 የመንግስት አካላት(አመራር፣ ፈጻሚ) ለሚሰሩት ስራ ሀላፊነትና
ተጠያቂነት እንዲኖራቸው ማድረግ ጥሩ የሰሩትን ማበረታታት እና
ባጠፋው ላይ ህጋዊ የማስተካከያ እርምጃ መውሰድን ያጠቃልላል፣
 ተጠያቂነት የሌለበት አሠራር በሰፈነበት ሁኔታ መልካም አስተዳደርን
ማስፈን የሚታሰብ አይደለም፣
58
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.5 አሳታፊነት(participatory)
በዕቅድ ዝግጅት፣ አተገባበርና አፈፃፀም
ላይ ማሳተፍና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፣
ከዜጎችና ከተገልጋዮች ጋር ቋሚ፣
ቀጣይነት ያለውና በዕቅድ ላይ የተመሠረተ
ውይይት ማድረግና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፣
ከፈፃሚው ጋር ቋሚና በዕቅድ ላይ የተመሠረተ ውይይት
ማድረግና
ባለድርሻ አካላትን ማሳተፍና አብሮ መስራት፣
Real engagement.pptx 59
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.6 ፍትሐዊነትና አካታችነት
 ፍትሀዊነትና አካታችነት መልካም
አስተዳደርን ለማስፈን ጠቃሚ ከሆኑ
መርሆዎች አንዱ ነው፣
 ቀደም ሲል የተገፉና የልማቱ ተጠቃሚ
ያልሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች በፍትሀዊነት
የሚጠቀሙበትንና ኑሮአቸውን
የሚያሻሽሉበትን
ምቹ ሁኔታ መፍጠርን ያመለክታል፡፡
 የአገሪቷ ብሄር/ብሄረሰቦችና ህዝቦች ከአገሪቷ ልማትና የዲሞክራሲ
ስርዓት ግንባታ ተጠቃሚ እና ባለድርሻዎች/stake/ እንደሆኑ
ማድረግ፡፡ 60
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.6 ፍትሐዊነትና አካታችነት ----

 በዕቅድ ዝግጅት፣ በአፈጻጸምና

በሪፖርትም
ጭምር
 የሴቶችን፣
 የአካል ጉዳተኞችን፣
 የአነስተኛ ተዋጽኦ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎችን፣…ወዘተ

ጉዳዮችን ያገናዘበና መብቶችና ጥቅሞቻቸውን ያስጠበቀ ማድረግ


61
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.6 ፍትሐዊነትና አካታችነት …
 በመንግስት ተቋማት ተግባራዊ
የሚደረጉ፡-
የሠራተኛ አስተዳደር ሥራዎች፣
የሥልጠና ፕሮግራሞች፣
ፍትሐዊነትን መሠረት በማድረግ
እነዚህ ወገኖች እንዲሳተፉና
እንዲወከሉ መደረግ አለበት፡፡
 የሚወጡ ሕጎች፣ በተግባር ላይ የሚውሉ የአሠራር ሥርዓቶች
ከአድሎ የፀዱና ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ተደራሽና ፍትሐዊ
ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አለባቸው፡፡
62
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.7 ቶሎ ምላሽ መስጠት (Responsiveness)
 ከተገልጋይ/ከሕዝብ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች
እንደየጥያቄዎቹ ቅደም ተከተል ፈጥኖ ምላሽ
መስጠት፣
 ጥያቄው ተገቢም ይሁን አይሁን በተቀመጠው የህግ አግባብ መሠረት
የሚገባውን ምላሽ በወቅቱ መስጠት
 ስለተሰጠውም ምላሽ በአጥጋቢ ሁኔታ ማስረዳት ይጠበቃል፡፡
 አገልግሎት ጠያቂ ሕዝብ በየአገልግሎት መስጫ ተቋማት በቂ ባልሆነ
ምክንያት እንዲመላለስና ደጅ እንዲጠና አለማድረግ፡፡ 63
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.8 ውጤታማነትና ቅልጥፍና፣
 አንድን ተጨባጭ ስራ በአነሰ ወጪ ፣
ጊዜ …ወዘተ ለመስራት የመቻል ጉዳይ ነው
(Efficieny)፣
 ውጤታማነት (Effectiveness) አንድን
ሥራ የተቀመጠለትን ግብና ዓላማ ለማሳካት
በሚያስችል አኳኋን መፈፀም ነው፡፡
አንድን ሥራ ስራው የሚጠይቀውን
አነስተኛ ጊዜና ገንዘብ ወጪ በማድረግ
መስራት ትርጉም የሚኖረው የተሰራው
ሥራ የተቀመጠለትን አላማና ግብ ማሳካት
ሲችል ብቻ ነው፡፡
64
3. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች…
3.8 ውጤታማነትና ቅልጥፍና…..
አላማና ግብን ያላሳካ ሥራ
በቅልጥፍናም ቢሰራ በቅልጥፍና
የተሰራ ኪሳራ ከመሆን ያለፈ ፋይዳ አይኖረውም፡፡
 በመሆኑም ቅልጥፍናና ውጤታማነት የየራሳቸው ልዩ
ባህሪያትና ተፈላጊነት ቢኖራቸውም ሁል ጊዜም ተያይዘው
መታየትና መፈፀም ያለባቸው ጉዳዮች ናቸው፣
 በእኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ ይህ ጉዳይ ፈጣን ልማትና
የህዝቡን ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ጉዳይ ስለሆነ አማራጭ

የማይገኝለት የህልውና ጉዳይ ነው ማለት ይቻላል፡፡


65
3.5. መልካም አስተዳደርን የማስፈን ጠቀሜታ
 የመልካም አስተዳደር መረጋገጥ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው የተለያዩ
ጥናታዊ ፅሑፎች ይገልጻሉ፡፡ የመልካም አስተዳደር መስፈን፡-
3.5.1. የዜጎችን እምነትን /TRUST /ይጨምራል
ለዜጎች/ተገልጋዮች ፣The Emotional Bank Account.3gp.flv
ግልጽ መረጃ የሚሰጡ፣ ለሰሩት ስራና ለተናገሩት
ቃል ለመረጣቸው አካል ተጠያቂ የሚሆኑ ፣
 ህጎችና ደንቦች በሁሉም ላይ እኩል እንዲተገበሩ የሚያደርጉና
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ዜጎችን በሚነኩና ዜጎች በሚያገባቸው ጉዳይ
ላይ ከጅምሩ አሳታፊነትን የሚያረጋግጡ ተቋማት
ዜጎች/ተገልጋዮች በተቋሙ ላይ ያላቸው እምነት እንዲያድግ ያደርጋል፡፡
በውሳኔ ሰጪው ዘንድ በራስ መተማመን እንዲጨምር ያደርጋል
66
3.5. የመልካም አስተዳደር መስፈን ጠቀሜታ….

3.5.2. አዎንታዊ አመለካከትን ያዳብራል


 አወንታዊ ባህል በአንድ ተቋም ውጤታማነት
ላይ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ብዙ ምሁራን
ይገልጻሉ፡፡
 የተቋሙን በህላዊ እሴቶች ለማክበርና ለማስከበር ተነሳሽነትና ሃላፊነት
የሚሰማቸውና ግልጽ ፖሊሲና አሰራር ነድፈው የሚንቀሳቀሱ
አመራሮችና ባለሙያዎች ተቋሙን የስራ ባህሉን ጠብቆ እንዲሄድ
ያደርጋሉ፡፡
 አንድ ተቋም ከሚፈልገው አዎንታዊ አመለካከት/ አሰራር ወጣ ያለ
ጉዳይ ሲኖር ማስተካከል ወይም መልካም አስተዳደርን ማስፈን
ያስፈልጋል፡፡
67
3.5. የመልካም አስተዳደር መስፈን ጠቀሜታ….
3.5.3. ወጪን ይቀንሳል/ LOWERS THE COST OF
CAPITAL
መልካም አስተዳደርን ማስፈን
የካፒታል ወጪን ይቀንሳል፡፡
የተረጋጋ፣ ወጥነት ያለውና ሊያጋጥሙ የሚችሉ
አደጋዎችን መቀነስ የሚችል ተቋም የመልካም
አስተዳደር ችግር ካለባቸው ተቋማት ይልቅ አላስፈላጊ
ወጭን ይቀንሳል፣ በድርን በቀላሉ ማግኘት ይችላል 68
3.5. የመልካም አስተዳደር መስፈን ጠቀሜታ….

3.5.4.ብክነትን፣ ስጋትን፣ ሙስናንና የተሳሳተ አመራርን ይቀንሳል


የመልካም አስተዳደር ለማስፈን
የሚያስችሉ አሰራሮችን ተግባራዊ
የሚያደርጉ ተቋማት ስጋትን መቀነስ
ይችላሉ፡፡ ምክንያቱም ጠንካራ አስተዳደራዊ አሰራር መኖር
የግልጽነት እና የታማኝነት ደረጃን ያዳብራል፡
አደጋን ፣ ሙስናንና መጥፎ አመራርን ለመከላከልና
ለመቀነስ የሚያስችሉ ምቹ ካባቢን ለመፍጠር ያስችላል፡፡
69
3.5. የመልካም አስተዳደር መስፈን ጠቀሜታ….

3.5.5.ፍትሀዊ አሰራርን ያሰፍናል


ከኢትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ የመልካም አስተዳደር መስፈን
የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ያፋጥናል፤
 አስተማማኝ ሰላም እንዲኖር ያደርጋል፤
 የሁሉንም ብሄር/ብሄረሰቦችና ህዝቦች መብትና ጥቅም
ያስከብራል፤ እኩል ተጠቃሚነታቸውንም ያረጋግጣል፡፡
70
3.5. የመልካም አስተዳደር መስፈን ጠቀሜታ
3.5.5. ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ እድገት ቀጣይነትን ያረጋግጣል
 መልካም አስተዳደርን ለማስፈን
ቁርጠኛ የሆነ ተቋም ችግሮችን
አስቀድሞ በመለየት የተቋሙ ህልውና
አደጋ ላይ ከመውደቁ በፊት መከላከል
ወይም የአደጋውን መጠን መቀነስ ይችላል፡፡
 የመንግስት ተቋማት የተሰጣቸውን ተልዕኮና ኃላፊነት ከዳር
እንዲያደርሱ ያግዛል፣
 ድህነትን በመቀነስ ማህበራዊ ፣ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ስኬቶችን
በቀጣይነት ለማረጋገጥ ያስችላል፡፡Koffi Anana.docx
71
ክፍል አራት፡
መልካም ያልሆነ አስተዳደር ምንነት፣
መገለጫ ባህሪያትና የሚያስከትለው አደጋ

72
4.1 መልካም ያልሆነ አስተዳደር ምንነትና
መገለጫ ባህሪያት
መልካም ያልሆነ አስተዳደር የመልካም አስተዳደር ተቀራኒውን
ገጽታ የያዘ ሲሆን ፡-
 ሙስናን የሰብዓዊ መብት ጥሰትን፣
 የግልጽነትና የተጠያቂነት አሰራር መጓደልን፣
ፈጣን ምላሽ አለመስጠትን፣
የመንግስትንና የህዝብን ሀብት በቁጠባና በውጤታማነት ስራ ላይ
ማዋል አለመቻልን እና የህግ የበላይነት አሰራር አለመስፈንን
የሚያጠቃልል ነው (ዋኤል ኦምራን፡2013)፡፡
 መልካም ያልሆነ አስተዳደር በአንድ አገር ወይም ማህበረሰብ ውስጥ
ለሚታዩ ብልሹ አሰራሮችና ድርጊቶች እንደ ዋነኛ መንስኤ እንደሆነ
ብዙ ጥናታዊ ፅሁፎች ይገልጻሉ፡፡
73
4.1 መልካም ያልሆነ አስተዳደር ምንነትና መገለጫ
ባህሪያት…
መልካም ካልሆነ አስተዳደር መገለጫዎች
ውስጥ አንዱ ሙስናና ብልሹ አሰራር ነው፡፡
በብዙዎች ዘንድ የሚታወቀውና በጣም
ቀላሉ የሙስና ትርጉም የመንግስትን/የህዝብን ሀብት ለግል
ጥቅም ማዋል ነው (የዓለም ባንክ፣ 2012) ፡፡
ለሙስና መንሰራፋትና መባባስ አስተዋጽኦ ከሚያደርጉ
ተግባራት መካከል የተጠያቂነት አሰራር አለመኖር፣
ውጤታማና ቀልጣፋ ያልሆነ ተቋማዊ አሰራርና አደረጃጀት፣
የህጐች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ግልጽ አለመሆን---ወዘተ
ነው፡፡ 74
4.1 መልካም ያልሆነ አስተዳደር ምንነትና
መገለጫ ባህሪያት…
እንደ ራቸል (2012) አባባል ሙስና
በግልጽነት መጓደል የሚከሰት ሲሆን
በአንድ አገር አለመረጋጋትንና ያልተጠበቀ
አስተዳደራዊ ቀውስን የሚያስከትል አደገኛ ተግባር ነው፡፡
የግልጽነትና የተጠያቂነት አሰራር መጓደል ሌላው የመልካም
ያልሆነ አስተዳደር ባህርይ ነው፡፡
የግልጽነትና የተጠያቂነት አሰራር አለመኖር
ህግና ደንብን የተከተለ አሰራር አለመኖር

75
4.1 መልካም ያልሆነ አስተዳደር ምንነትና መገለጫ
ባህሪያት…
መሪዎች ወይም በስልጣን ላይ ያሉ
አካላት ያሻቸውን የማድረግና የመወሰን
ነጻነት ይኖራቸዋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ዜጎች ከመንግስት አጀንዳ ጋር የተያያዙ
መረጃዎችን የማግኘት መብት ስለሚነፈጉ ሙስናው እየሰፋ
ይሄዳል፡፡
የዜጎች ፍትሀዊ እና እኩል ተጠቃሚ አለመሆን
የሰላምና የተረጋጋ የፖለቲካ ስርዓት አለመኖር ነው፡፡

76
4.2 የመልካም አስተዳደር ችግር የሚያስከትለው አደጋ

የኪራይ ሰብሳቢነትን አሰራር ያሰፍናል፡-


የኪራይ ሰብሳቢነት በሰፈነበት አሰራር፡-
 የአገልግሎት አሰጣጥ ስርአቱ የብዙሀኑን
ፍለጎትና ጥቅም ማዕከል ያደረገ ሳይሆን
የጥቂት ኪራይ ሰብሳቢዎችን ፍላጎት መሰረት ያደረገ ነው፡፡
 በመሆኑም በስርአቱ የህግ የበላይነት ሳይሆን የሰው ፍላጎት
የበላይነት የሰፈነበት ይሆናል፡፡
 የህግ የበላይነት ባልሰፈነበት ሁኔታ የመልካም አስተዳደር ሊሰፍን
አይችልም፣
 እንዲሁም ኪራይ ሰብሳቢነት በሰፈነበት ስርአት ውስጥ መልካም
አስተዳደር ሊኖር አይችልም፡፡ 77
4.2. የመልካም አስተዳደር የሚያስከትለው አደጋ..

 የተጀመረውን ፈጣን አገራዊ የልማት እንቅስቃሴ ለማሳካት


እንቅፋት ይሆናል፣
 ኢ-ፍትሀዊ የሆነ የሀብት ክፍፍልን ያስከትላል (ዜጎች ከመንግስት
የሚጠብቁትን አገልግሎት በሚፈልጉት መልክ እንዳያገኙ እና
ፍትሐዊ የሆነ አሰራር እንዳይሰፍን ያደርጋል)
 የህዝብና የመንግስት ሀብት ያለአግባብ እንዲባክን ያደርጋል
 የግለሰቦች ፈላጭ ቆራጭነት ስርዓት እንዲሰፍን ያደርጋል፣
 የሕዳሴ ጉዞን ያደናቅፋል 78
4.2. የመልካም አስተዳደር የሚያስከትለው አደጋ…

 ህዝብ በመንግስት ላይ ያለውን እምነት ይሸረሽራል፣


የየትኛውም መንግስት ስርአት ተረጋግቶ ሊኖር የሚችለው ህዝቡ
በመንግስት ላይ እምነት ሲኖረው ነው፡፡
የህዝብ አመኔታ በሌለበት ወይም ዝቅተኛ በሆነበት ስርአት
የትኛውንም እቅድ ከግብ ለማድረስ አዳጋች ነው፡፡
ዜጎችም ያላቸውን አቅም ሁሉ በመጠቀም የመንግስትን ፖሊሲና
ስትራቴጂን መሬት ለማውረድ ወይም ለመተግበር አይተጉም
በመሆኑም ማንኛውም የልማት እቅድ ከግብ ሳይደርስ ይቀራል

79
 የቡድን ስራ

1. የመልካም አስተዳደር መርሆዎች፤-


 አሳታፊነት፣
 የጋራ መግባባት፣
 የህግ የበላይነት፣
 ተጠያቂነት ግልጽነት፣
 ምላሽ ሰጪነት፣
 ፍትሀዊነት እና አካታችነት
 ውጤታማነት፣ ቅልጥፍ
ምንነት፣ ጠቀሜታ እና ተግዳሮት ተወያዩ
2. የመርሆዎቹን ተግባራዊነት ውጤታማ ለማድረግ በቀጣይ ምን
መደረግ አለበት? 80
ክፍል አምስት
መልካም አስተዳደርን በማስፈን ረገድ የተለያዩ
አካላት ሚና

81
5. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ሂደት የተለያዩ
አካላት ሚና
 አብዛኛውን ጊዜ የመልካም አስተዳደር ጉዳይን የመንግስት ሀላፊነት
ብቻ አድርጎ የመውሰድ እንዲሁም በመንግስት ተቋማት ውስጥም
የአንድ የስራ ክፍል ወይም ቡድን ሃላፊነት ተደርጎ ይታያል፣
 በመልካም አስተደደር ሚና ያላቸውን አካላት በተጠናቀቀ ሁኔታ
ዘርዝር ማስቀመጥ አይቻልም፡፡
 ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የአስተዳደር አለም አቀፍ (Governance
International (GI) Governance Health Check በሚለው ጽሁፉ
ቀጥሎ የቀረቡትን አካላት እንደ መልካም አስተዳደር አጋሮች
አስቀምጧል፡፡
 እነዚህ አካላት መልካም አስተዳደር ከማስፈን አንፃር ትልቅ ድርሻ
አላቸው፣
82
5. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ሂደት የተለያዩ
አካላት ሚና
 ዜጎች/Citizens

 የፖለቲካ ተወካዮች

/ Politicians representing
specific issues/
 (ሲቪክ ማህበራት፣ በጎ አድራጎት

ድርጅቶች፣Third Sector Representatives (CBOs,VOs and Charity)


 የቢዝነስ ሴክተር/ Business Sector/

 ሚድያ/ፕሬስ፣ የቴሊቪዥን፣ ሬድዮ/ The Media (Press, TV and Radio)/


83
5. መልካም አስተዳደርን በማስፈን ሂደት የተለያዩ
አካላት ሚና

መንግስታዊ ተቋማት/ Government Departments and


Agencies (Officials)/
በየደረጃው የሚገኙ የመንግስት ሃላፊዎች/Other Level of
government officials
እርዳታ ሰጪ ድርጅቶች/Donors/INGOs/NGO

ከላይ የቀረበው ዝርዝር ለማሳያነት የቀረበ ነው፡፡

84
ክፍል ስድስት
የመልካም አስተዳደር ዕቅድ ዝግጅት እና
ትግበራ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንነትና
ልየታ
የመልካም አስተዳደር ችግር
(Governance deficit more of
systemic )፡-
 የሁሉም ወይም ከፊል
የመልካም አስተዳደር መርሆዎች
በአግባቡ ካለመተግበር ወይም አተገባበር ጉድለት ምክንያት
የሚመነጩ አስተዳደራዊ ችግሮች ናቸው፡፡
 እነዚህ ችግሮች የሚፈቱትም መርሆዎችን በአግባቡ በመተግበር
ነው፡፡
ችግሮቹ ከውጭና ከውስጥ ተገልጋዮች ፍልጎት ጋራ የተቆራኙ
ናቸው፡፡
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምሳሌ
ተ. ቁ በጥሩ ሁኔታ ያልተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በጥሩ ሁኔታ የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች

1 የስልጠና ምልመላና መረጣ የስልጠና ምልመላና መረጣ አሰራር


ችግር ግልጸኝነት ችግር
2. የግብአት አቅርቦት ችግር የግብአት አቅርቦት ወቅታዊነት ችግር
3. የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት
የመስጠት ችግር
4. የህዝብን የማጉላላት ችግር ወቅታዊ ና ፈጣን ምላሽ የመስጠት
ችግር
5. የውሳኔዎች አለመተግበር ችግር የተጠያቂነት አሰራርን ያለማስፈን ችግር
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንነትና
ልየታ
 የመልካም አስተዳደር ችግሮች መለያ ምንጮች፡-
 ከዜጎች፣ ከህዝብ ክንፍ እና
ከባለድርሻ አካላት ከሚቀርቡ
ቅሬታዎችና ጥቆማዎች (በመድረኮች፣
አስተያየት ማሰባሰቢያ መዝገብና የሃሰብ መስጫ ሳጥኖች፣በአካል
የሚቀርቡ)፣
 በዕቅድ አፈጻጸም ክትትልና ድጋፍ (ሪፖርት፣
ሱፐርቪዥን፣ግምገማ)፣
 በዳሰሳ ጥናቶች
 ከህትመትና ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንነትና
ልየታ…
የመልካም አስተዳደር እቅድ ዝግጅት ሂደት ፡-
1. ከመርሆዎች አተገባበር አንጻር የነባራዊ
ሁኔታ ትንተና በማካሄድ ችግሮችን መለየት
2. የተለዩ ችግሮችን እንደወረዱ ማስቀመጥ፣
3. ችግሮችን እንደየክብደታቸው (እርካታ የመፍጠር ተጽእኖ
ገዥነት፣ አንገብጋቢነት፣ የሚያስከትለው አደጋ፣ የተጣሱ
መርሆዎች ብዛት፣ ወዘተ) በቅደም ተከተል ማስቀመጥ፣
4. ችግሮችን ከመልካም አስተዳደር መርሆዎች አንጻር ለይቶ
መፈረጅ ፣
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ምንነትና
ልየታ…
5. የችግሮችን መንስኤ መለየት፣
6. ተመሳሳይ መንስኤ ያላቸውን
ችግሮችን በየፈርጃቸው ማደራጀት፣
7. ተመሳሳይ መንስኤ ያላቸው ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ
ግቦችን መቅረጽ፣
8. እያንዳንዱን ግብ ለማሳካት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራትን
መለየት፣
9. ጊዜ (በአጭር፣ በመካከለኛ እና በረጅም)፤ ፈጻሚ አካል እና
የሚጠበቅ ውጤት
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና
ግቦች ቀረጻ

የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና ( Problem tree analysis)

ቁልፍ የሆኑና ቅድሚያ ሊሠጣቸው


የሚገቡ ችግሮችን ከመልካም አስተዳደር
መርሆዎችና የማስፈጸም አቅም ክፍተቶች
አንጻር የችግሮቹን መንስኤዎች እና የምክንያትና ውጤት መስተጋብር
የሚያመላክት ነው፡፡
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ….

 በመሆኑም በመልካም አስተዳደር


ችግሮች ልየታና የመፍቻ ግቦች ቀረፃ
ላይ በተደጋጋሚ የሚስተዋሉ የመንስኤና ውጤት መምታታት
ክፍተቶችን በመቅረፍ ችግሮች ትክክለኛ መንስኤ ወይም ምንጭ
ላይ በማተኮር መፍታት የሚቻልበት ሁኔታ ይፈጠራል፡፡gg
p 1.docx
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ….
የመልካም አስተዳደር የመንገድ ትራፊክ አደጋ
ምሳሌ 1.
ችግር፡-
የመንገድ ደህንነት ስርአት የአሰራር ማእቀፎች
የችግሩ መንስኤ በተገቢው አለመተግበር፣
የህብረተሰቡ ንቁ ተሳትፎ አለመዳበር(የማሳወቅና
ማስተማር)
የተጠያቂነት ስርዓት መላላት
የማስፈጸም አቅም ውስንነት

ችግሩን ለመቅረፍ ተሳትፎን ማጠናከር


ሊተገበሩ የሚገባቸው የህግ የበላይነት(የተጠያቂነት አሰራርን ማጎልበት)
መርሆዎች ቀልጣፋና ውጤታማ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ….
የተለዩ ችግሮቹን ቅደም ተከተል መለየት፡-
የመልካም አስተዳደር ችግሮች መንስኤ
እና የምክንያትና ውጤት ትስስር
ትንተናን ተከትሎ ችግሮቹን
እንደየክብደታቸው ደረጃ በቅደም
ተከተል ማስቀመጥ ያስፈልጋል፡፡
ምክንያት፡-

1. ሁሉንም የመልካም አስተዳደር ችግሮች በአንድ ጊዜ ለመፍታት የሚያስችል የአቅም


ውስንነት ሊኖር ስለሚችል
2. ጊዜ የማይሰጡና አንገብጋቢ የሆኑ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ቅድሚያ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ…
 የችግሮች በቅደም ተከተል መለያ ዋና ዋና መስፈረቶች፡-
እርካታ የመፍጠር ችግሩ በመሰረታዊ ባህሪይው ከአገልግሎት
ተጽዕኖ ተጠቃሚው ዜጋ ጋር ያለውን ቀጥተኛ
ትስስር፣ ችግሩን መፍታት የዜጎችን
እርካታ ከማሳደግ አንጻር የሚኖረውን
ድርሻ እና ችግሩ በአባዛኞቹ መርሆዎች
መጣስ ምክንያት የተፈጠረ ስለመሆኑ
በጥልቀት በመፈተሽ ይሆናል፡፡
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ…
 የችግሮች ቅደም ተከተል መለያ ዋና ዋና መስፈረቶች፡-
ገዥነት ችግር በመሰረታዊ ባህሪይው ቁልፍ
የሆነ፣ ከብዙ ጉዳዮች ጋር የተያያዘ፣
ችግሩን በመፍታት ምክንያት ሌሎች
ተያያዥነት ያላቸውን ችግሮች
ለመፍታት የሚያስችል እና ችግሩ
በበርካታ መርሆዎች መጣስ
ምክንያት የተፈጠረ ከሆነ
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ…
 የችግሮች በቅደም ተከተል መለያ ዋና ዋና መስፈረቶች፡-
አንገብጋቢ ችግሩ ፈጣን ምላሽ የሚሻ፣ በወቅቱ
ካልተፈታ ለተጨማሪ ወጪ
የሚዳርግ እና የችግሩ መፈታት
ለሌሎች ችግሮች መፈታት በቅድመ
ሁኔታነት የሚታይ መሆኑን
በመፈተሽ ይሆናል፡፡
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና ግቦች
ቀረጻ…
 የችግሮች በቅደም ተከተል መለያ ዋና ዋና መስፈረቶች፡-
የሚያስከትለው አደጋ ችግሩ ካልተፈታ ዜጎች በአገልግሎት
ሰጪው ተቋምና በመንግስት ላይ
በቀጣይ
በሚኖራቸው አመኔታ ላይ
የሚፈጥረውን አሉታዊ ተፅዕኖ እና ይህ
ሁኔታም በአገልግሎት ሰጪው ተቋም
ህልውና እንዲሁም በአገር ደረጃ
የሚኖረውን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ
እና ፖለቲካዊ አንደምታ በመፈተሽ
ይሆናል፡፡
ምሳሌ 2.፡- የመልካም አስተዳደር ችግሮች ቅደም ተከተል ማሳያ
መመዘኛ መስፈርቶች እና ክብደታቸው (በመቶኛ)
እርካታ
የሚያስከትለው
የመፍጠር ገዥነት አንገብጋቢነት ድምር
ተ.ቁ
የተለዩ የመልካም አስተዳደር ተጽእኖ
አደጋ
ችግሮች ደረጃ
የተሰጠው የተሰጠው የተሰጠው የተሰጠው ድምር
ክብደት (በ5%) ክብደት((በ5%) ክብደት(በ5%) ክብደት(በ5%) (ከ20%)

1. በድጎማ የሚቀርቡ መሰረታዊ ሸቀጦች


ለሸማቹ ህብረተሰብ ተደራሽ አለመሆን፣
4.6 4 4 4.7 17.3 3
2. ከንግድ ስርአት ቁጥጥር መላላት ጋር ተያይዞ
የሚፈጠር የዋጋ ንረትና የኑሮ ውድነት፣
4.7 4.3 4.5 4 17.5 2
3. ዘመናዊ የግብይት ሥርዓትን በሚፈለገው
ደረጃ ማደራጀትና ማስፋፋት አለመቻል፣
4 3.7 3.5 3.3 14.5 5
4. በንግዱ ዘርፍ በአሰራር፣ በአደረጃጀት እና
በአመለካከት ክፍተት ምክንያት የሚፈጠሩ
የአገልግሎት መጓደሎች፣ 4.9 4.5 4.5 4.3 18.2 1

5. የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ


በሚፈለገው ደረጃ ፈጣን፣ ቀልጣፋና
ውጤታማ አለመሆን፣ 4.1 3.8 3.8 3.7 15.4 4
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና
ግቦች ቀረጻ…
የመልካም አስተዳደር ግቦች ምንነት
የመልካም አስተዳደር ግቦች ሊለኩ
የሚችሉና ውጤቶች የሚያሳኩ
ቀጣይነት ያላቸው የማሻሻያ ክንውኖች
ሆነው ለመረዳት ቀላል፤ አጭርና ገላጭ መሆን ይገባቸዋል፡፡
በመሆኑም ቀጣይነት ያለው ሂደትን የሚያሳዩ ድርጊት ተኮር ቃላትን
(ማሻሻል፣ መጨመር፣ መቀነስ፣ ማሳደግ፣ ማጎልበት፣ ወዘተ ) በሚል
መገለጽ ይኖርባቸዋል፡፡ለምሳሌ ፡- የአገልግሎት አሰጣጥ ቅልጥፍናን
ማሳደግ፣ የአገልግሎት መስጫ ጊዜን ማሳጠር፣ ወዘተ…፡፡
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና
ግቦች ቀረጻ…
የመልካም አስተዳደር ግቦች ትንተና (Objective tree analysis)
 የችግሮች መንስኤዎች እና
የምክንያትና ውጤት ትስስር
ትንተናን ተከትሎ የግብ ቀረጻ
ይከናወናል፡፡
o የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት የሚቀረጸው ግብ
በስሩ አንድና ከአንድ በላይ ግብ ተኮር ተግባራት እና ሌሎች ግብ
ተኮር ተግባራቱን የሚደግፉ ተግባራት ይኖሩታል፡፡gg p 2.docx
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና
ግቦች ቀረጻ…
ግብ ተኮር ተግባር ምንነት
 ግብ ተኮር ተግባር ማለት በአንድ

ተቋም የተለዩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት


የተቀረጸውን ግብ ለማሳካት ወሳኝነት ያለውና ቅድሚያ ትኩረት
ተሰጥቶት መፈፀም ያለበት ገዢ ሥራ ነው፡፡
የመልካም አስተዳደር ችግሮች ትንተና እና
ግቦች ቀረጻ…
የግብ ተኮር ተግባራት መለያ ዘዴዎች
 ከተለዩት ዓበይት ተግባራት መካከል
ችግርን ለመፍታት የበለጠ አስተዋጽኦ ያለው መሆኑን ማረጋገጥ፣
 ተግባሩ ለበርካታ ችግሮች መፈታት ምክንያት መሆኑን
ማረጋገጥ፣
 የግብ ተኮር ተግባሩ ከራሱ ውጪ ለሌሎች ተግባራቱም መፈፀም
ጉልህ ተፅዕኖ ያለው መሆኑን ማረጋገጥ፣
 መሠረታዊ የሆነ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል ተግባር መሆኑን
መገንዘብ፣gg e 1.docx
የእቅድ ዝግጅት እና ትግበራ አቅጣጫዎች…

የእቅድ ዝግጅት አቅጣጫዎች


 የተቋሙን ተጨባጭ ሁኔታ

ለእቅድ ዝግጅት መነሻ በማድረግ በጥልቀት መዳሰስ


 አገራዊ የመንግስት አቅጣጫንና የመልካም አስተዳደር ፓኬጅ
(ዕቅድ) እንደ መነሻ መውሰድ
 የመልካም አስተዳደር ችግሮች የአፈታት ስልቶችን በግልፅ
በእቅድ ማስቀመጥ
የእቅድ ዝግጅት እና ትግበራ አቅጣጫዎች…

የእቅድ ትግበራ አቅጣጫዎች


 በለውጥ ሰራዊት አግባብ መፈጸም
 የለውጥ መሣሪያዎችን አቀናጅቶ
መጠቀም
 ፈጣን ለውጥ አምጭ /Quick Wins/ አሰራሮችን ተግባራዊ
ማድረግ
 በዜጎች የነቃ ተሳትፎ መፈጸም
 የዜጎችና ተገልጋዮች እርካታን እየለኩ እና ውጤቱን በግብአትነት
እየጠቀሙ መፈጸም
 ምርጥ ተሞክሮን መለየት፣መቀመርና ማስፋት
የእቅድ ዝግጅት እና ትግበራ አቅጣጫዎች…

የእቅድ ትግበራ አቅጣጫዎች


 የድርጊት መርሀ ግብር ማዘጋጀትና

ተግባራዊ በማድረግ መፈጸም የድርጊት መርሀ ግብርም በዋናነት


የሚከተሉትን ነጥቦች ማካተት ይጠበቅበታል፡-
1) ከመርሆዎች አተገባበር አንጻር የነባራዊ ሁኔታ ትንተና በማካሄድ
ችግሮችን መለየት
2) የተለዩ ችግሮችን ከመልካም አስተዳደር መርሆዎች አንጻር ለይቶ
ማስቀመጥ፣
3) ችግሮችን እንደየክብደታቸው (እርካታ የመፍጠር ተጽእኖ ገዥነት፣
አንገብጋቢነት፣ የሚያስከትለው አደጋ፣ የተጣሱ መርሆዎች ብዛት፣
የእቅድ ዝግጅት እና ትግበራ አቅጣጫዎች…
4. ችግሮችን ከመልካም አስተዳደር መርሆዎች
አንጻር ለይቶ መፈረጅ (እያንዳንዱ ችግር የተፈጠረው
በየትኛው የመልካም አስተዳደር መርሆ የአፈጻጸም
ክፍተት ምክንያት እንደሆነ መለየትና መፈረጅ)፣
5. የችግሮችን መንስኤ መለየት፣
6. ተመሳሳይ መንስኤ ያላቸውን ችግሮችን በየፈርጃቸው ማደራጀት፣
7. ተመሳሳይ መንስኤ ያላቸው ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ ግቦች
መቅርጽና ዝርዝር ተግባራትን መለየት፣
8.በተያዘው የበጀት ዓመት የሚፈቱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን
ለመፍታት የሚከናወኑ ተግባራትን በአጭር፣ በመካከለኛ እና በረጅም ጊዜ
ዝርዝር የድርጊት መርሀ ግብር ማዘጋጀት፡፡
ቅጽ 001፤ የተለዩ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ እቅድ ማጠቃለያ

ቅጽ 001፤ የተለዩ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ እቅድ ማጠቃለያ

ችግሩ ችግሮቹን ለመፍታት የሚጠበቅ የውጤት ምርመራ


መፈጠር የተቀረፁ ግቦች እና ውጤት ማረጋገጫ ስልቶች
ምክኒያት ግብ ተኮር ተግባራት /Means of
የሆነው Verifications/
የችግሮቹ መንስኤ የመልካም
አስተዳደር
መርሆ
የተለዩ ዋና
ዋና
ተ.ቁ የመልካም
አስተዳደር
ችግሮች የሰው
ኃይል
(ከአመለ ግብ ተኮር
ካከት፣
አደረጃ አሰራር ግቦች ተግባራት
እውቀት ጀት
፣ክህሎ
ት)

1. 1የውስጥ

1.1.

2 የውጭ
ቅጽ 002፡ ዓመታዊ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ የድርጊት መርሃ ግብር ማቅረቢ ቅጽ

ዒላማ በሩብ ዓመት


ተ.ቁ የሚጠበቅ ፈጻሚ
ግቦችና ግብ ተኮር መለኪያ ክበደት መነሻ ዒላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ ውጤት አካል
ተግባራት

የውስጥ
1. ግብ
1.1. ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
የውጭ
1. ግብ
1.1. ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ቅጽ 003፤ ወርሃዊ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች አፈታት አፈጻጸም ሪፖርት
ማቅረቢያ ቅጽ
የወሩ የወሩ የወሩ የስካሁኑ የስካሁን
ግቦችና ግብ ዒላማ ክንውን አፈጻጸም ዒላማ
የዓመቱ የስካሁኑ አፈጻጻም የተመዘገበ
ተ.ቁ ተኮር መለኪያ ክብደት በመቶኛ ምርመራ
ዒላማ ክንውን በመቶኛ ውጤት
ተግባራት
በመቶኛ
01 02 03 04 05 06 07 08=(07/ 09 10 11=10/0 12=11*0 13
06)*100 9)*100 4/100
የውስጥ

1 ግብ

1.1 ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
የውጭ

1 ግብ

1.1 ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
ቅጽ 004፤ የሩብ ዓመት የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች አፈታት አፈጻጸም ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ

የሩብ የሩብ ከዓመቱ


ግቦችና የሩብ
የዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ አፈጻጻም የተመዘገበ
ተ.ቁ ግብ ተኮር መለኪያ ክብደት ዓመቱ ምርመራ
ዒላማ ዒላማ አፈጻጻም በመቶኛ ውጤት
ተግባራት ክንውን
በመቶኛ
01 02 03 04 05 06 07 08=(07/ 09=(07/ 10=08* 11
06)*100 05)*100 04/100
የውስጥ

1 ግብ

1.1. ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
የውጭ

1. ግብ

1.1. ግብ ተኮር
ቅጽ 005፤ የስድስት ወራት የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች አፈታት አፈጻጸም ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ

የግማሽ የግማሽ ከዓመቱ


ግቦችና ግብ የግማሽ
የዓመቱ ዓመቱ ዓመቱ አፈጻጻም የተመዘገበ
ተ.ቁ ተኮር መለኪያ ክብደት ዓመቱ ምርመራ
ዒላማ ዒላማ አፈጻጻም በመቶኛ ውጤት
ተግባራት ክንውን
በመቶኛ
01 02 03 04 05 06 07 08=(07/ 09=(07/ 10=08* 11
06)*100 05)*100 04/100
የውስጥ

1 ግብ

1.1. ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
የውጭ

1. ግብ

1.1. ግብ ተኮር
ቅጽ 006፤ የዓመት የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች አፈታት አፈጻጸም ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ

ግቦችና ግብ የዓመቱ
የዓመቱ የዓመቱ የተመዘገበ
ተ.ቁ ተኮር መለኪያ ክብደት አፈጻጻም ምርመራ
ዒላማ ክንውን ውጤት
ተግባራት በመቶኛ
01 02 03 04 05 06 07=(06/05) 08=07*04/1 9
*100 00
የውስጥ

1 ግብ

1.1. ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
የውጭ

1. ግብ

1.1. ግብ ተኮር
ተግባራት
1.1.1. ዝርዝር
ተግባራት
ክትትልና ድጋፍ …
 የመልካም አስተዳደር ዕቅድ ዝግጅት፣
ትግበራ እና የአፈፃፀም ግምገማ፣ የክትትልና
ድጋፍ አግባቦች (በየደረጃው ናሉ የፐብሊክ
ሰርቪስና ሰው ሃብት ልማት አደረጃጀቶች የሚተገበር)
1.ሪፖርትና ግብረ መልስ፣ (የድእቅና ሪፖርት ቢጋር፤ ወርሃዊ ወር በገባ አስከ 5
ሪፖርት ይደርሳል አስከ 15 ግብረመልስ ለተቋማት ይደርሳል )
2. ሱፐርቪዥንና ግብረ መልስ (መደበኛው በዓመት 2ቴ፤ አካል ምልከታው
የውስጥ ወርሃዊ የውጭ በየሁለት ወሩ)
3. ግምገማና ግብረ መልስ (ከህዝብ ክንፎቻቸውና ባለድርሻ አካላት ጋር በየሩብ
ዓመቱ፣ ከፍተኛ አመራሩ ከሠራተኞች ጋር በየወሩና ከመካከለኛ አመራሩ
ጋር ደግሞ በየሁለት ሳምንቱ እና መካከለኛ አመራሩ ከለውጥ ሠራዊቱ ጋር
በየሳምንቱ ከህዝብ ክንፎቻቸውና ባለድርሻ አካላት ጋር በየሩብ ዓመቱ፣
ከፍተኛ አመራሩ ከሠራተኞች ጋር በየወሩና ከመካከለኛ አመራሩ ጋር ደግሞ
 የቡድን ስራ

 አንድ የመልካም አስተዳደር እቅድ በመውሰድ ቀጥሎ በቀረቡት


መመዘኛዎችች ክፍተቶችን በገምገም ሪፖርት ማዘጋጀት ፡-
1. በነባራዊ ሁኔታዎች ትንተና የተለዩ ክፍቶችን ለመፍታት
የሚያስችል እቅድ መሆኑ፤
2. በእቅዱ የተመላከቱት ችግሮች ከመልካም አስተዳደር
መርሆዎች ጋራ ተሳስረው መዘጋጀታቸው፤
3. በእቅዱ የተለዩት ችግሮች የምክኒያትና ውጤት ትስስ
ከመልካም አስተዳደር መርሆዎች አንጻር ተተንትኖ
 የቡድን ስራ……

4. ቅድሚያ መፈታት የሚገባቸው ችግሮች


መለየታቸው፤
5. ግብ፣ ግብ ተኮር ተግባራት፣ የድርጊት መርሃ
ግብር (ጊዜ ና ፈጻሚ አካል) አካቶ መዘጋጀቱ
 የቡድን ስራ
1. እንደየተቋማት ተጨባጭ ሁኔታ የክትትልና ድጋፍ ስራዎች
አተገባበር ሁኔታ ምን ይመስላል ?
2. በአተገባበር ሂደት እያጣጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች ምንድናቸው?
መፍቴሄውስ?
3. የክትትልና ድጋፍ ስራዎቻችን በውጤታማነት ለመተግበር ምን
መሰራት ይኖርበታል ?
4. በዚህ ረገድ የለውጥና የመልካም አስተዳደር የስራ ሂደቶች ሚና
ምን መሆን ይኖርበታል ?
 የቡድን ስራ
• እንደ ዩኒቨርስቲዎች ተጨባጭ ሁኔታ 3ት የመልካም
አስተዳደር ችግሮች ለዩ
• የችግሮቹ ምክኒያትና ውጤት ትስስር ተንትኑ
• በተቀመጡት መስፈርቶች መሰረት ችግሮችን በቅደም
ተከተል አስቀምጡ
• የተለዩትን ችግሮች መፍታት የሚያስችሉ ግቦች ቅረጹ
• በስተመጨረሻ በቅጽ 001 እና 002 መሰረት እቅድ
አዘጋጅታችሁ አቅርቡ
አመሰግናለሁ

You might also like