Professional Documents
Culture Documents
ክፍል 1......................................................................................................................1
1.1. መግቢያ…………………………………………………………………………….1
1.2. የአገራዊ ፖሊሲትንተና....................................................................
ክፍል 2………………………………………………………………………………………………….
ክፍል 3……………………………………………………………………………………………
ክፍል አንድ
1.1. መግቢያ
የመንገድ መሰረተ ልማት ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ልማትን ለማሳካት ቁልፍ ሚና አለው፡፡
ለዚህም ነው መንገድ ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት የደምስር ነው የሚባለው፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ መዋዕለ
ነዋይ በመመደብ ሰፊ የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ እያከናወነ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የመንገድ መሠረተ ልማት
በሀገራችን እስካሁን የተገነቡ እና ወደፊትም የሚገነቡ መንገዶች ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተከታታይነት ያለው
ዘላቂ ጥገና እንዲያገኙ ማድረግ እንዲያስችል የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት በአዋጅ ቁጥር 66/1989 ተቋቁሟል፡፡ ጽ/ቤቱ
ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የሀገሪቱ የመንገድ ሀብት በአግባቡ እንዲጠገን በማድረግ ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ
ይገኛል፡፡ ከዚህ አኳያ የፈንድ ጽ/ቤቱ ባለፉት አስራ ስድስት ዓመታት ብር 13,326,093,105 በመመደብ 339,535 ኪሎ
ሜትር መንገድ እንዲጠገን አድርጓል፡፡
በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ከተያያዘችው ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አኳያ በርካታ አዳዲስ መንገዶች ይገነባሉ፡፡ ከመንገድ
ተጠቃሚው ቁጥር እና ፍላጎት ጋር ተያይዞ እያደገ ከሚሄደው
ሀገራዊ ራዕይ
የትራፊክ ምልልስ አኳያ ነባር መንገዶች ጥራትና ደረጃቸውን
የማሳደግ ሥራ ይከናወናሉ፡፡ ከዚህም አልፎ እጅግ ዘመናዊ የሆኑ “በሕዝብ ተሳትፎና በሕዝቦች መፈቃቀድ ላይ
የተመሠረተ፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትና
እንደ አዲስ አበባ - አዳማ ዓይነት የፍጥነት መንገዶች እየተገነቡ መልካም አስተዳደር የሰፈነባት፣ ማኀበራዊ
ናቸው፡፡ የሀገራችን መንገዶች አጠቃላይ ሁኔታ 52 የተበላሸ፣ ፍትህ የነገሰባት፣ ከድህነት ተላቃ መካከለኛ
ገቢ ያላት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ነው፡፡”
22 አንፃራዊ የተሻለ ከነበሩበት ደረጃ በ 2007 ዓ.ም በጥሩ እና
ደህና ደረጃ ያሉ መነገዶች በቅደም ተከተላቸው መሰረት 70 እና
21 የደረሱ ሲሆን የተበላሸ መንገድ 9 ብቻ ነው፡፡ ከዚህ አኳያ
እነዚህ መንገዶች በወቅቱና ዘለቄታነት ያለው የመንገድ ጥገና
ካልተደረገላቸው ተገቢውን አገልግሎት ሳይሰጡ ይጎዳሉ፡፡ “መንገድም ካልታከመ ይሞታል” የሚለው መልዕክት
ከምንጊዜውም በላይ ሊያነቃን ካልቻለ በከፍተኛ ወጪ የገነባናቸው መንገዶች በበቂ ደረጃ ሳንገለገልባቸው ስለሚጎዱ
ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍሉ በመሆኑ መንገዶች በተገቢው ጥገና ዘዴ በወቅቱ ሊጠገኑ ይገባል፡፡
ህዝባችንና መንግስታችን የተያያዙት የልማት እንቅስቃሴ ቀጣይነት አንዱ መገለጫ የደረስንባቸውን የዕድገትና የልማት
ውጤቶችን ጠብቆ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ በመሆኑ የተገነቡ መንገዶችና ድልድዮች በአግባቡ
ደህንነታቸው ተጠብቆ ምቹ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ከምን ጊዜውም በላይ ልዩ ትኩረት ሊሰጥበት ይገባል፡፡
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት “በ 2015 በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የመንገድ ፈንድ ሆኖ ማየት” የሚል ራዕይ አንግቦ ከዚህ
ታላቅ ስኬት መድረሻ የሚሆነውን የ 2 ኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡
ኢትዮጵያን በ 2017 ዓ.ም (በኢትዮጵያ ቀን አቆጣጠር) ከድህነት አላቆ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለማሰለፍ እንዲቻል
የተቀመጠውን ሀገራዊ ራዕይ ዕውን ለማድረግ ዘርፈ ብዙ የልማት ፖሊሲዎችና ስትራተጂዎችን በመንደፍ ሁሉም
የህብረተሰብ ክፍል ተሳታፊና ተጠቃሚ የሚሆንበትን ማለትም የእኩል ተጠቃሚነት ሥርዓት ዘርግታ ስር
ዘርፍ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ በመሆኑ በገጠር እና በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ ደረጃውን
ለግብርናውና ለኢንዱስትሪው ግብዓት የሚሆኑ የጠበቀ፣ ምቹ እና የትራፊክ ደህንነቱ የተጠበቀ መንገድ
አገልግሎት ተጠቃሚ በማድረግ እና ለልማት ሊውል
ዕቃዎች በወቅቱና በተፈለገው ሁኔታ ተፈላጊ የሚችል ሰፊ እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ከሚገኙባቸው
ቦታ እንዲደርሱ እንዲሁም የሁለቱም ዘርፎች ሁሉም አካባቢዎች ጋር የሚያገናኙ መንገዶችን
በመገንባት ፈጣንና ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት
የምርት ውጤቶች ለተጠቃሚው ህብረተሰብና እንዲገኝ እና ሀገራችን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት
ለውጭ ገበያ በጥራትና በወቅቱ እንዲደርሱ ተርታ እንድትሰለፍ ድጋፍ ማድረግ፡፡
ለማድረግ መንገድ የሚኖረው ጠቀሜታ ምትክ
የሌለው መሆኑን ታሳቢ በማድረግ የፈንድ
ጽ/ቤቱ የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት ካለፉት ጊዜያት በበለጠ አቅም መስራትና ውጤት ማስመዝገብ
ይጠበቅበታል፡፡ የፈንድ ጽ/ቤቱ ከተቋቋመበት ዓላማ አንፃር የሚያስመዘግባቸው ውጤቶች ለመንገድ
ተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚያስገኙትን ጠቀሜታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት በመንገድ ጥገናው ላይ
የህብረተሰቡ ተሳትፎ የወሳኝነት ሚና ስለሚኖረው ጽ/ቤቱ “በ 2015 በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ
የመንገድ ፈንድ ሆኖ ማየት” የሚል ራዕይ ቀርጾ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡
ሀገራችን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ ያስቀመጠችውን ራዕይ ለማሳካት በዋና ዋና የኢኮኖሚ
ሴክተሮች (በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በአገልግሎት፣ በቱሪዝም፣ ወዘተ…) የሚደረገውን የልማት እንቅስቃሴ
በሚፈለገው ደረጃ ማድረስና መደገፍ የሚያስችል መሠረተ ልማት መዘርጋት እንዲሁም የተገነቡ መንገዶችና
ድልድዮች በአግባቡ ደህንነታቸው ተጠብቆ ምቹ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የሀገሪቱን የመንገድ ሀብት በአግባቡ እዲጠገኑ ለማድረግ የሚያስችል የፋይናንስ ምንጭ
ለመፍጠር በአዋጅ የተሰጡትን የገቢ ምንጮች አሟጦ ከመጠቀም ጐን ለጐን በጥናት ላይ የተመሠረቱ
በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን ለመንገድ ጥገና የሚያስፈልገው የፋይናንስ ምንጭ ሊሟላ
የሚችልበትን ምቹ ሁኔታ በማመቻቸት ሀገሪቱ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በመመደብ የገነባቻቸው መንገዶች
እንዲጠገኑ በማስቻል የፈንድ ጽ/ቤቱ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ተግቶ መስራት የሚጠበቅበት ሲሆን
ለጽ/ቤቱ ጥረት ዕውን መሆን ጉዳዩ የሚመለከታቸው መንግስታዊ አካላት አመራርና ድጋፍ ወሳኝነት አለው፡፡
ክፍል ሁለት
የመንገዶች ልማት ጥገናና ማሻሻያ ለአገሪቱ የተቀላጠፈ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት አስፈላጊ በመሆኑ
የመንገዶች ጥገና በቂና የማያቋርጥ የገንዘብ ፈሰስ የሚሻ ሆኖ በመገኘቱ፡
በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ 55(1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡
ፈንዱን ያስተዳድራል
ስለፈንዱ አሰባሰብና ከፈንዱ ገንዘብ ወጪና ተከፋይ ስለሚሆንበት ስርዓት መመሪያ ያወጣል
ስለፈንዱ መግባት ያለባቸው ገቢዎች በወቅቱ መሰብሰባቸውንና በፈንዱ ሂሳብ መግባታቸውን ያረጋግጣል
የመንገድ ኤጀንሲዎችን ዓመታዊ የመንገድ ጥገና ፕሮግራሞች ከመጽደቃቸው በፊት ይገመግማል ፡ ፕሮግራሞቹ
በተቀነባበረና በተቀናጀ ዘዴ እንዲዘጋጁ ያማክራል
በአመቱ ውስጥ በፈንዱ የሚሸፈኑ ስራዎችን በተመለከተ ለመንግስት ሃሳብ ያቀርባል ፡ ሲፈቀድም በዕቅዱ
መሰረት የፈንዱን ገንዘብ ያከፋፍላል
በፈንዱ አከፋፈል ላይ ተጠያቂነትና ግልጽ አሰራር መኖሩን ያረጋግጣል
ለመንገድ ጥገና ፕሮግራም የሚያስፈልጉ ተጨማሪ የፋይናንስ ምንጮችና የታሪፍ ደረጃዎችን በተመለከተ
ለመንግስት ሃሳብ ያቀርባል
ከመንገድ ጥገናና ከፈንዱ ጋር በተያያዙ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ መንግስትን ያማክራል
በኦዲተር የተመረመረ የፈንዱ ዓመታዊ ሂሳብ እንዲጠናቀርና ይፋ እንዲሆን ያደርጋል
አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው አማካሪ ኮሚቴዎችን ያቋቁማል፡ ስራውን ይመራል ፡ ያስተባብራል
የፈንድ ጽ/ቤቱ የሚሠጣቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱት ጉዳዮች ታሳቢ ያደረጉት
የጽ/ቤቱን ደንበኞች' ባለድርሻ አካላት እና ተባባሪዎችን ሲሆን ዋና ዋና የትኩረት ነጥቦችን የዳሰሱ እንዲሆኑ
ተደርጓል፡፡
ከአማካሪ ድርጅቶች የሚቀርቡ የመንገድ ጥገና ሪፖርቶችን በመገምገም ግብረ መልስ መስጠት&
የፈንዱን ማዕከላዊና የመንገድ ኤጀንሲዎችን ሂሣብ በየበጀት ዓመቱ በውጭ ኦዲት ማስመርመር'
የቴክኒክ ክትትልና ግምገማ ቡድን የተቋቋመበት ዋነኛ አላማ ለመንገድ ጥገናና ደህንነት የሚተላለፈው በጀት በአግባቡ
ስራ ላይ መዋሉን (Value for Money) በማረጋገጥ የሀገሪቱ መንገዶች ተገቢውን ጥገና እንዲያገኙ በማድረግ
ደረጃቸውንና ጥራታቸውን ጠብቀው ቀጣይነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻል ሲሆን የሚገተሉትን ተግባራት
ያከናውናል፡
የጠቅላይ ሚንስቴር
የህዝብ ግንኙተት
ጽ/ቤት
የለውጥና የመልካም
ቦርድ አስተዳደር ቡድን
ዳይሬክተር ዋና ዳይሬክተር
የስነምግባር ባለሙያ
ጸሀፊዎች
የፋይናንስ ኦዲት
ቡድን ፋይናንስና አስተዳደር
አማካሪ ድርጅቶች
የክልል መንግስታት'
የመገናኛ ብዙሀን'
በተላለፈ በጀት ተመጣጣኝና ጥራቱን ግልፅ የሆኑ መመሪያዎችን እና የፈንዱን በጀት ለታለመለት
5 ከፍተኛ
የጠበቀ ሥራዎችን ማከናወን መረጃዎችን ማግኘት ዓላማ አለማዋል
ግብረ መልስ ሲባል ሪፖርትና ግብረ መለስ' ግምገማና ግብረ መለስ እንዲሁም ሱፐርቪዥንና ግብረ መለስ መሆኑ ይታወቅ፡፡
የባለቤትነት ስሜት ማሳደግ 100
ከፈንዱ ተጠቃሚ የሚቀርብ የፋይናንስ የአሠራር ሥርዓት 100 5 ቀን ቀጥተኛ እና የዕለት ግልፅነትና
የፋይናንስ ሪፖርት ገምግሞ
እንዲከበር በማስቻል ለኦዲት ሥራ ተዕለት ተጠያቂነት
ግብረ መልስ መስጠት
ዝግጁ ማድረግ የሰፈነበት
ክፍያ መፈፀም
ለፈንዱ ተጠቃሚዎች
የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንደ
የአቅም ግንባታ ሥራዎችን 100
እንዲመዘገብ ማስቻል አስፈላጊነቱ
ማከናወን
በአነስተኛ የሠው ኃይል ውጤታማ ሥራ ለማከናወን በሥራ ዘርፎች መካከል ተናቦ የመስራት ባህል መንግስት ለመንገድ ዘርፍ ልማት ልዩ የመንገድ ጥገና ግበዓቶች ዋጋ
ጥረት የሚደረግ መሆኑ አለመዳበር ትኩረት የሠጠ መሆኑ መለዋወጥ/መዋዠቅ
ተቋሙ በአዋጅ መቋቋሙ& ቋሚ ቢሮና የመገልገያ መሣሪያዎችች መኖራቸው&መንግስት ለመንገድ ልማት ዘርፍ
ትኩረት መስጠቱ& ከጎረቤቶች አገሮች ጋር የመንገድ ትስስር መስፋፋት& የተሸከርካሪዎች ቁጥር መጨመር&
ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት ለመንገድ ዘርፍ ልማት ትኩረት መስጠታቸው& በአነስተኛ የሠው ኃይል
ውጤታማ ሥራ ለማከናወን ጥረት የሚያደረግ መሆኑ& በበላይ' በመካከለኛ አመራሮችና በሠራተኞች መካከል
መልካም ግንኙነት መኖር& የውስጥ ቁጥጥር ሥርዓት መኖሩ& ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተደግፈው
እንዲከናወኑ ለማድረግ ጥረት የሚደረግ መሆኑ& ቴክኒካልና ፋይናንሻል ኦዲት እንዲከናወን መደረጉ& በተቋሙ
ውስጥ የሚታዩ ጠንካራ ጎኖችና በውጫዊ ሁኔታዎች ደግሞ በመልካም አጋጣሚነት የሚጠቀሱ ነጥቦች ናቸው፡፡
በመሆኑም ተቋሙ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች ይበልጥ ተጠናክረው የሚቀጥሉበትን እና ለተቋሙ ውጤታማነት
የማዕዘን ድንጋይ ተደርገው እንዲወሰዱ እንዲሁም በውጫዊ ሁኔታዎች በመልካም አጋጣሚነት የተዳሰሱትን
ጉዳዮች ደግሞ ከተቋሙ ጋር በጋራ ትብብር ከሚሰሩ እና በሥራ እንቅስቃሴ ግንኙነት ከሚፈጠርባቸው አካላት
ጋር በመሆን መልካም አጋጣሚዎቹን በመጠቀም ከመልካም አጋጣሚዎቹ ሊገኝ የሚችለውን ጥቅም ማግኘት
ተገቢ ይሆናል፡፡
የማስፈፀም አቅም ዋናው የተቋሙ እና የመንገድ ኤጀንሲዎች ቁልፍ ተግባር ሲሆን በዚህ ውስጥ የመንገድ
ኤጀንሲዎችና የተቋሙ የማስፈፀም አቅም ክፍተት' የተሟላ ክትትልና ድጋፍ ያለመኖር' የአፈፃፀም ግምገማ
በወቅቱ አለመደረግ' መንገዶች የጥራት ደረጃቸውን ጠብቀው እንዳይጠገኑ እንዲሁም በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ
እንዳይውል በአጠቃላይ በተቋሙና በመንገድ ኤጀንሲዎች መካከል እንዲሁም በተቋሙ ሠራተኞች ተናቦ
ያለመስራት ፈንዱን ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በበቂ ሁኔታ ለማረጋገጥ ስለማያስችል ቀጣይና ወቅቱን የጠበቀ
የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ተግባራዊ ማድረግ እና የክትትል' የቁጥጥርና የድጋፍ ሥርዓት ማጠናከር ይጠይቃል፡፡
ተቋሙ በሚሰጠው አገልግሎት ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎች ማለትም ከመንገድ ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ
የመንገድ ጥገና የፋይናንስ ኃብት አለመኖር' በአዋጅ የተሠጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ አለመጠቀምና አለማስፋት
በወቅታዊ የመንገድ መረብ መረጃ ላይ የተመሰረተ የመረጃ አሰባሰብ እና አደረጃጀት ላይ ክፍተት መኖር
ተገቢው የኃብት ክፍፍል እንዳይኖር እና ተቋሙ የተሠጠውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዳይወጣ ጉልህ አሉታዊ ድርሻ
ስለሚኖረው በቀጣይ ያለውን የመንገድ መረብ እና ትክክለኛ መረጃ ላይ የተመሰረተ የፋይናንስ አቅርቦት
ሥርዓት እንዲሻሻል ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡
3.6. ዕሴቶች
1. ሙስናን እንዋጋለን
5. ለለውጥ ዝግጁ ነን
8. ቁርጠኝነት
ውጤት፡-የተፈጠረ አቅም
5. የላቀ ገቢ ማመንጨት
ውጤት፡-ያደገ ገቢ
3.9. ዕይታዎች
1. ደንበኛ
2. ፋይናንስ
3. የውስጥ አሠራር
4. መማማርና ዕድገት
1. የላቀ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር፡- ተጨማሪ የገቢ ምንጮችን በማፈላለግ' ገቢን አሟጦ መሰብሰብን' ለመንገድ
ጥገናና ደህንነት ሥራዎች በጀት በመደልደል ለፈንዱ ተጠቃሚዎች ማስተላለፍና የክትትልና ቁጥጥር ስልቶችን
ተግባራዊ በማድረግ የተላለፈ በጀት ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ማስቻልን ያካተተ ነው፡፡
2. የላቀ ተቋማዊ አቅም ማሳደግ፡- የሠው ኃብትን የማስፈፀም አቅም በማሳደግ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ
የአሠራር ሥርዓት እንዲዳብር በማድረግ የተቋሙን አቅም ማሳደግን የተመለከተ ነው፡፡
3. የላቀ አገልግሎት መስጠት፡- በጥናት ችግሮቻችንን በመፍታት የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት ታሳቢ
በማድረግ የተቀናጀ የተሟላ ቀልጣፋ ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት መስጠትን የሚዳስስ ነው፡፡
1. ደንበኞች
ተቋሙ የተቋቋመበትን ዓላማ ከማሳካት አኳያ ጉልህ ድርሻ የሚኖራቸውና ከተቋሙ ጋር በዕለት ተዕለት የሥራ
ግንኙነት ያላቸው አካላት በመሆናቸው ተደራሽነትን በመጨመር' ግልፅነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ለተቋሙ
ያላቸውን አመኔታ እና እርካታቸውን ለማሳደግ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
2. ፋይናንስ
መንገዶችን በወቅቱና በጥራት ለመጠገን እንዲሁም የተሟላ የመንገድ ደህንነት ሥራዎችን ማከናወን
የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንዲኖር በማስቻል የተጠናከረ የፋይናንስ አስተዳደር እንዲኖር ማድረግን
ያካትታል፡፡
3. የውስጥ አሠራር
4. መማማርና ዕድገት
የሰው ኃይሉን የማስፈፀም አቅም ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የመደገፈና በዕውቀት' በክህሎትና በአሰመለካከት
ማጎልበትን ይጠይቃለ፡፡
ደንበኛ
1. የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ
ፋይናንስ
1. ገቢን ማሳደግ
የውስጥ አሠራር
1. ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ
መማማርና ዕድገት
1. መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት
5. ቴክኖሎጂን ማሳደግ
3. የፋይናንና የንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል፡- የፋይናንስና የንብረት ኃብትን በቁጠባና ብክነትን በማስወገድ
መጠቀምና በአነስተኛ ወጪ ውጤታማ ሥራዎችን መስራትን ይመለከታል፡፡
4. የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን ማሻሻል፡- የፈንዱ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በተወሰኑ የገቢ ዓይነቶች የሚሰበሰበው ገቢ
በወቅቱና ሙሉ በሙሉ እንዲገባ የሚያስችሉ ቀልጣፋና ዘመናዊ የአሠራር ሥርዓትን የተከተለ እንዲሆን
ማድረግን ያካትታል፡፡
የመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች በተገቢው መጠንና ጥራት እንዲከናወን የተጠናከረ የክትትልና
ቁጥጥር ሥርዓት በመዘርጋት ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ማረጋገጥን'
6. የበጀት ድልድልን ማሻሻል፡- ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች የሚውል የበጀት ድልድል በትክክለኛና ወቅታዊ
በሆኑ የመንገድ ኃብት እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው መረጃዎች ላይ ተመስርቶ እንዲከናወን ማድረግን
ይመለከታል፡፡
8. የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል፡- ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ተግባር የሚመደበውን በጀት በወቅቱ በማስተላለፍ
ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ዘመናዊና ቀልጣፋ የፈንድ አስተዳደር ሥርዓትን በመዘርጋት ጥራትና ደረጃውን
ጠብቆ እንዲከናወን ጠንካራ የቁጥጥርና ክትትል ሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግን ይጠይቃል፡፡
9. በጋራ የመስራት ባህልን ማሳደግ፡-በተቋሙ ውስጥ በመመካከርና በማማር ጥሩ የሥራ መንፈስ በመፍጠር
ልዩነትን በማጥበብ የርስበርስ ቅርበትንና ትስስርን በማጎልበት ለጋራ ስኬት በትብብር የመስራት ባህል ባህልን
ማዳበር ያካትታል፡፡
10. የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓትን ማጎልበት፡- በሥራ ዘርፎች መካከል የመረጃ ልውውጥን በማድረግ እና
የሥራዎችን ተመጋጋቢነት በማጠናከር በአነስተኛ ወጪና በጥራት በማከናወን የአገልግሎት አሠጣጥን
ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል እንዲሁም የጽ/ቤቱን ተልዕኮ ለማሳካት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አስተዋፅኦ
የሚያበረክቱ አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሠራር ማስፈንን ይመለከታል፡፡
12. የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል፡- ጽ/ቤቱ የተቋቋመበትን ዓላማ ለማሳካት የሚያስችሉ ወቅታዊ
መረጃዎችን በማሰባሰብ' በማደራጀትና በመተንተን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ (IT) ተደግፈው እንዲያዙና ጥቅም
ላይ እንዲውሉ ማድረግን ይመለከታል፡፡
13. ቴክኖሎጂን ማሳደግ፡- የተቋሙን ወቅታዊ ሁኔታዎች ታሳቢ በማድረግ በአገር' በአህጉር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ
የሚወጡ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የተቋሙን ዓላማ ለማሳካት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግን
የሚመለከት ይሆናል፡፡
14. የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም መገንባት፡- የመንገድ ኤጀንሲዎችን የአቅም ክፍተት መለየት ድጋፍ ማድረግና
የጽ/ቤቱን የፋይናንስ አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት በተመጣጣኝ ዋጋ የሚከናወኑ የአቅም ግንባታ
ሥራዎችን ፋይናንስ ማድረግ ነው፡፡
15. የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ፡- ተደራሽነትን በማስፋት& አገልግሎቶችን በመጠን' በጊዜ እና በጥራት
በመስጠት& የየወቅቱን ፍላጎቶቻቸውን በማሟላት& ግልፅነትና ተጠያቂነት ያለው ዘመናዊ የአሠራር ሥርዓት
በመዘርጋት እንዲሁም ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ወቅታዊና የተሟላ ምላሽ በመስጠት ቅሬታዎች
የሚቀንሱበትን አግባብ በመፍጠር እርካታቸውን ማሳደግ ነው፡፡
16. የአገልግሎት አሠጣጥ ቀልጣፋነትንና ጥራትን ማሳደግ፡- የአገልግሎት መስጫ ጊዜን በማሳጠር የአገልግሎት
አሠጣጥን ቀልጣፋ ማድረግን እንዲሁም የሚሠጡ አገልግሎቶች የጥራት ደረጃቸውን (standard) ጠብቀው
ለደንበኞችና ባለድርሻ አካላት እንዲሠጡና በየጊዜውም ጥራታቸውን ማሳደግን ይመለታል፡፡
17. ተደራሽነትን ማስፋት፡- የፈንዱ ተጠቃሚ የሆኑ የመንገድ ኤጀንሲዎችን የመንገድ አውታር ዕድገት እና
የጽ/ቤቱን የፋይናንስ አቅም መነሻ በማድረግ አዳዲስ የአገልግሎት ዓይነቶችን ማካተትና የፈንዱን ተጠቃሚ
የመንገድ ኤጀንሲዎችን ብዛት በመጨመር የአገልግሎት አድማስን ማስፋትን እንዲሁም የመንገድ
ኤጀንሲዎችን የፋይናንስ ፍላጎት በማሟላት የጥገና ሽፋንን ማሳደግን ይመለከታል፡፡
18. የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል፡-በደንበኞችና ባለድርሻ አካላት እንዲሁም በልዩ ልዩ ጉዳዮች በጋራ ትብብር
ከተቋሙ ጋር በሚሰሩ አካላት ዘንድ የተቋሙን አገልግሎቶች ማሳወቅ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን
ተቋሙ መልካም ገፅታ እንዲኖረው ማድረግን ይመለከታል፡፡
19. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤና ተሳትፎ ማሳደግ፡-የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማዘጋጀት
እንዲሁም በመገናኛ ብዙሃንና ሌሎች የግንኙነት ዘዴዎችን በመጠቀም ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ስለተቋሙ
ያላቸውን ግንዛቤ ማሳደግና ተቋሙ ተልዕኮውን ከማሳካት አኳያ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ የበኩላቸውን ጉልህ
ሚና እንዲጫወቱ ማስቻልን ይመለከታል፡፡
20. የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና ቅንጅት ማሳደግ፡-በተቋሙ ውስጥ በሚገኙ የሥራ ዘርፎች መካከል
የሚኖረውን የእርስ በርስ ግንኙነት እንዲሁም ተቋሙ ከሌሎች ውጫዊ አካላት ጋር የሚያደርጋቸው የሥራ
ግንኙነቶች ያለባቸውን የግንኙነትና ቅንጅታዊ ክፍተቶች በመለየት በአገልግሎት አሠጣጥ እና በመረጃ
ልውውጥ እንዲሁም በመተባበርና በመደጋገፍ ላይ ተመስርቶ ተፈላጊውን ውጤት ማስገኘት ይችሉ ዘንድ
ግንኙነቶቹ በከፍተኛ ቅንጅት እንዲከናወኑ ማስቻልን ይመለከታል፡፡
ወጪ
የገቢ የክትትልና
ቆጣቢ የፈንድ የበጀት
የውስጥ አሠራር አሰባሰብ ቁጥጥር
የጥገና አጠቃቀምን ድልድልን
ሥርዓትን ሥርዓትን
ስልቶችን ማሻሻል ማሻሻል
ማሻሻል ማሻሻል
ማሳደግ
መልካም
መማማርና ዕድገት
ተሞክሮዎችን
ማስፋፋት
ፋይናንስ
የተቀናጀ የአሠራር
የውስጥ አሠራር ሥርዓትን ማጎልበት
ፋይናንስ
የአገልግሎት ቀልጣፋነትና
የውስጥ አሠራር ጥራትን ማሳደግ
መማማርና ዕድገት
የግንኙነት የተቋሙን
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ
አድማስን መልካም ገፅታ
ማስፋት ማሻሻል
የደንበኞችና ባለድርሻ
ደንበኛ አካላትን ግንዛቤና
ተሳትፎ ማሳደግ
ፋይናንስ
መማማርና ዕድገት
የፋይናንስና
ገቢን የንብረት
ፋይናንስ ማሳደግ አጠቃቀምን
መልካም በጋራ
መማማርና ዕድገት የሠራተኞ የመረጃ የመንገድ
ተሞክሮዎ የመስራ
ችን አቅም አያያዝ ኤጀንሲዎ
ችን ት ቴክኖሎ
ማሳደግ ሥርዓት ችን አቅም
ማስፋፋት ባህልን ጂን
ን መገንባት
ማሳደግ ማሳደግ
ማሻሻል
የአፈፃፀም ዒላማ
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግብ መለኪያ
መነሻ 2008 2009 2010 2011 2012
3 የፋይናንና የንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል የፋይናንስ አፈፃፀም 91 93 95 97 98 98
4 የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል ሥራ ላይ የዋለ በጀት በመቶኛ 93 95 95 97 97 99
የኦዲት ግኝት 10 8 6 5 4
10 የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓትን ማጎልበት የተቋም ውጤት 80 85 88 90 92
የተገኙ ውጤቶች 3 3 4 4 5
አፈፃፀማቸው የተሻሻለ
85 85 87 87 90
ሠራተኞች በመቶኛ
የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች 2 3 3 2 2
አፈፃፀማቸው የተሻሻለ
80 85 90 90 90
ሠልጣኞች
15 የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ የተገልጋዮች እርካታ በመቶኛ 70 75 85 87 90 92
16 የአገልግሎትን ቀልጣፋነትና ጥራትን ማሳደግ በወቅቱ የተሠጡአገልግሎቶች 70 80 85 95 95
17 ተደራሽነትን ማስፋት የተጠገኑ መንገዶች በኪ.ሜ 22,771 በስሌት መረጃው የሚሟላ ይሆናል
በተወካዮች ምክር ቤት እና
18 የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል በውጭ ኦዲተሮች በተሠጡ በተጨባጭ መረጃ ላይ ተመስርቶ የሚሞላ ይሆናል
ግብረ መልሶች የታዩ ክፍተቶች
2.1. በአብላጫ የሠው ኃይል የጥገና ስልትን (Labor Base) በስፋት መተግበር
2.2. የመንገድ ርዝመት - በሠው ኃይል የጥገና ስልትን (Length – Person) በስፋት መተግበር
3.18. ኦቶሜሽን
ተቋሙ ቀደም ሲል የጀመረውን የውጤት ተኮር ሥርዓት ግንባታ በኦቶሜሽን እንዲታገዝ የማድረግ እንቅስቃሴን
በማስቀጠል በአጭር ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ የሚሆንበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ጥናቱን ያከናወነው ድርጅት ያዘጋጀውን
ሶፍትዌር ጽ/ቤቱ እንዲረከብና ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረግ የሚጠበቅ ሲሆን በሂደት ሶፍትዌሩ ጥቅም ላይ ሲውል
በትግበራ ወቅት የሚኖሩ ክፍተቶችን እና ሌሎች የማሻሻያ ሀሳቦችን መሰረት በማድረግ ሶፍትዌሩ እየተሻሻለ
እንዲሄድ ማድረግ ይቻላል፡፡
የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግቦች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር
1 ገቢን ማሳደግ
13 ቴክኖሎጂን ማሳደግ
17 ተደራሽነትን ማስፋት
2. ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር
መተግበር
ተፈፃሚነት ማረጋገጥ
26 ተሞክሮዎችን መለየት
ተሞክሮዎችን ማስተዋወቅና
28
ማስተላለፍ
የተሞክሮወችን አፈፃፀም
29
ተከታትሎ ማሻሻል
የአጭርና የረዥም ጊዜ
39
ሥልጠናዎች እንዲሠጥ ማድረግ
መያዝ
የተመረጡ ቴክኖሎጂዎችን
44
መጠቀም
አፈፃፀማቸውን መከታተልና
48
ያስገኘወውን ፋይዳ መገምገም