You are on page 1of 53

በትራንስፖርት ሚኒስቴር

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት

በባላንስድ ስኮር ካርድ ማዕቀፍ


ለ 2 ኛ ጊዜ የተዘጋጀ የጽ/ቤቱ
ስትራተጂ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ማውጫ

ክፍል 1......................................................................................................................1

1.1. መግቢያ…………………………………………………………………………….1
1.2. የአገራዊ ፖሊሲትንተና....................................................................

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


1.2.1. ሀገራዊ
ራዕይ……………………………………………………………………………………………
……..
1.2.2. የመንገድ ዘርፍ ልማት ራዕይ……………………………………………………………...
1.2.3. ለመሰረተ ልማት የተሰጠው ትኩረትና የመንገድ ሀብት ልማት…………………………………

ክፍል 2………………………………………………………………………………………………….

2.1. የመንገድ ፈንድ አመሰራረት………………………………………………………………

2.2. ስለፈንዱ አካላት……………………………………………………………………………

2.2.1. የቦርዱ ስልጣንና ተግባራት………………………………………………………………

2.2.3. የጽሕፈት ቤቱ ስልጣመንና ተግባር……………………………………………………

2.2.4. የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ስልጣንና ተግባር…………………………………………………

ክፍል 3……………………………………………………………………………………………

3.1. ስለደንበኞችና ባለድሻአካላት……………………………………………………………


3.1.1. ደንበኞች……………………………………………………………………………
3.1.2. ባለድርሻአካላት……………………………………………………………………
3.1.3. የደንበኞች ዝርዝር ሁኔታ…………………………………………………………
3.1.4. የደንበኞች መግለጫ………………………………………………………………
3.2. የውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ትንተና………………………………………………
3.3. ፈታኝና አስቻይ ሁኔታዎችንመለየት/ማደራጀት……………………………………
3.3.1. አስቻይ
ሁኔታዎች…………………………………………………………………………………………
..
3.3.2. ፈታኝ
ሁኔታዎች…………………………………………………………………………………………
….
3.4. የተቋሙ
ተልዕኮ………………………………………………………………………………………………
…..

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


3.5. የተቋሙ
ራዕይ…………………………………………………………………………………………………
….
3.6. ዕሴቶች………………………………………………………………………………………………
……………..
3.7. የተቋሙ ስትራቴጂካዊ የትኩረት መስኮች………………………………………………………………..
3.8. የስትራቴጂካዊ የትኩረት መስክ ውጤቶች……………………………………………………………….
3.9. እይታዎች………………………………………………………………………………………………
…………

3.9. የስትራቴጂካዊ የትኩረት መስክ መግለጫዎች……………………………………………

3.10. የስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮች መግለጫ…………………………………………


3.11. የዕይታዎች መግለጫ…………………………………………………………………
3.12. በትኩረት መስኮች ውስጥ የሚካተቱ ስትራተጂያዊ ግቦች…………………………
3.13. ስትራተጂያዊ ግቦች በየዕይታዎች ተለይተው ሲቀመጡ…………………………
3.14. የግቦች መግለጫ…………………………………………………………………
3.15. የትኩረት መስኮች ስዕላዊ መግለጫ…………………………………………………
3.16. የስትራተጂያዊ ግቦች መለኪያዎችና ዒላማዎች……………………………………
3.17. ስትራተጂያዊ እርምጃዎች…………………………………………………………
3.18. ኦቶሜሽን……………………………………………………………………………
3.19. ስትራተጂዎችን ማውረድ……………………………………………………………
3.20. ክትትልና ግምገማ……………………………………………………………………

ክፍል አንድ
1.1. መግቢያ
የመንገድ መሰረተ ልማት ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ልማትን ለማሳካት ቁልፍ ሚና አለው፡፡
ለዚህም ነው መንገድ ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት የደምስር ነው የሚባለው፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ መዋዕለ
ነዋይ በመመደብ ሰፊ የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ እያከናወነ የሚገኝ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የመንገድ መሠረተ ልማት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ ወጥቶባቸው የተገነቡ መንገዶች ደህንነታቸው ተጠብቆ በቂና
ምቹ አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻል ልዩ ትኩረት የሚሠጠው ተግባር ነው፡፡

በሀገራችን እስካሁን የተገነቡ እና ወደፊትም የሚገነቡ መንገዶች ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተከታታይነት ያለው
ዘላቂ ጥገና እንዲያገኙ ማድረግ እንዲያስችል የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት በአዋጅ ቁጥር 66/1989 ተቋቁሟል፡፡ ጽ/ቤቱ
ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የሀገሪቱ የመንገድ ሀብት በአግባቡ እንዲጠገን በማድረግ ረገድ ጉልህ ሚና እየተጫወተ
ይገኛል፡፡ ከዚህ አኳያ የፈንድ ጽ/ቤቱ ባለፉት አስራ ስድስት ዓመታት ብር 13,326,093,105 በመመደብ 339,535 ኪሎ
ሜትር መንገድ እንዲጠገን አድርጓል፡፡

በአሁኑ ወቅት ሀገራችን ከተያያዘችው ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አኳያ በርካታ አዳዲስ መንገዶች ይገነባሉ፡፡ ከመንገድ
ተጠቃሚው ቁጥር እና ፍላጎት ጋር ተያይዞ እያደገ ከሚሄደው
ሀገራዊ ራዕይ
የትራፊክ ምልልስ አኳያ ነባር መንገዶች ጥራትና ደረጃቸውን
የማሳደግ ሥራ ይከናወናሉ፡፡ ከዚህም አልፎ እጅግ ዘመናዊ የሆኑ “በሕዝብ ተሳትፎና በሕዝቦች መፈቃቀድ ላይ
የተመሠረተ፣ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትና
እንደ አዲስ አበባ - አዳማ ዓይነት የፍጥነት መንገዶች እየተገነቡ መልካም አስተዳደር የሰፈነባት፣ ማኀበራዊ
ናቸው፡፡ የሀገራችን መንገዶች አጠቃላይ ሁኔታ 52 የተበላሸ፣ ፍትህ የነገሰባት፣ ከድህነት ተላቃ መካከለኛ
ገቢ ያላት ኢትዮጵያን እውን ማድረግ ነው፡፡”
22 አንፃራዊ የተሻለ ከነበሩበት ደረጃ በ 2007 ዓ.ም በጥሩ እና
ደህና ደረጃ ያሉ መነገዶች በቅደም ተከተላቸው መሰረት 70 እና
21 የደረሱ ሲሆን የተበላሸ መንገድ 9 ብቻ ነው፡፡ ከዚህ አኳያ
እነዚህ መንገዶች በወቅቱና ዘለቄታነት ያለው የመንገድ ጥገና
ካልተደረገላቸው ተገቢውን አገልግሎት ሳይሰጡ ይጎዳሉ፡፡ “መንገድም ካልታከመ ይሞታል” የሚለው መልዕክት
ከምንጊዜውም በላይ ሊያነቃን ካልቻለ በከፍተኛ ወጪ የገነባናቸው መንገዶች በበቂ ደረጃ ሳንገለገልባቸው ስለሚጎዱ
ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍሉ በመሆኑ መንገዶች በተገቢው ጥገና ዘዴ በወቅቱ ሊጠገኑ ይገባል፡፡

ህዝባችንና መንግስታችን የተያያዙት የልማት እንቅስቃሴ ቀጣይነት አንዱ መገለጫ የደረስንባቸውን የዕድገትና የልማት
ውጤቶችን ጠብቆ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገብ በመሆኑ የተገነቡ መንገዶችና ድልድዮች በአግባቡ
ደህንነታቸው ተጠብቆ ምቹ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ከምን ጊዜውም በላይ ልዩ ትኩረት ሊሰጥበት ይገባል፡፡
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት “በ 2015 በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የመንገድ ፈንድ ሆኖ ማየት” የሚል ራዕይ አንግቦ ከዚህ
ታላቅ ስኬት መድረሻ የሚሆነውን የ 2 ኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በማዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡

1.2. ሀገራዊ ፖሊሲ ትንተና


1.2.1. ሀገራዊ ራዕይ

ኢትዮጵያን በ 2017 ዓ.ም (በኢትዮጵያ ቀን አቆጣጠር) ከድህነት አላቆ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ ለማሰለፍ እንዲቻል
የተቀመጠውን ሀገራዊ ራዕይ ዕውን ለማድረግ ዘርፈ ብዙ የልማት ፖሊሲዎችና ስትራተጂዎችን በመንደፍ ሁሉም
የህብረተሰብ ክፍል ተሳታፊና ተጠቃሚ የሚሆንበትን ማለትም የእኩል ተጠቃሚነት ሥርዓት ዘርግታ ስር

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ነቀል ለውጥ ለማምጣት ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ የምትገኝ አገር ነች፡፡ አገሪቱ የቀረፀችው ራዕይ
ዕውን እንዲሆንና የነደፈቻቸው ፖሊሲዎችና ስትራተጂዎችን ውጤታማ ለማድረግ ግብርና መር
የኢንዱስትሪ ልማት ስትራተጂን የልማቱ ቁልፍ አድርጋ እየሰራች ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ የምትከተለውን
ግብርና መር የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ
ውጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ ሚና
ከሚጫወቱት ዘርፎች መካከል የመንገድ ልማት የመንገድ ዘርፍ ልማት ራዕይ

ዘርፍ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ በመሆኑ በገጠር እና በከተማ የሚኖረውን ሕዝብ ደረጃውን
ለግብርናውና ለኢንዱስትሪው ግብዓት የሚሆኑ የጠበቀ፣ ምቹ እና የትራፊክ ደህንነቱ የተጠበቀ መንገድ
አገልግሎት ተጠቃሚ በማድረግ እና ለልማት ሊውል
ዕቃዎች በወቅቱና በተፈለገው ሁኔታ ተፈላጊ የሚችል ሰፊ እምቅ የተፈጥሮ ሃብት ከሚገኙባቸው
ቦታ እንዲደርሱ እንዲሁም የሁለቱም ዘርፎች ሁሉም አካባቢዎች ጋር የሚያገናኙ መንገዶችን
በመገንባት ፈጣንና ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ እድገት
የምርት ውጤቶች ለተጠቃሚው ህብረተሰብና እንዲገኝ እና ሀገራችን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት
ለውጭ ገበያ በጥራትና በወቅቱ እንዲደርሱ ተርታ እንድትሰለፍ ድጋፍ ማድረግ፡፡
ለማድረግ መንገድ የሚኖረው ጠቀሜታ ምትክ
የሌለው መሆኑን ታሳቢ በማድረግ የፈንድ
ጽ/ቤቱ የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት ካለፉት ጊዜያት በበለጠ አቅም መስራትና ውጤት ማስመዝገብ
ይጠበቅበታል፡፡ የፈንድ ጽ/ቤቱ ከተቋቋመበት ዓላማ አንፃር የሚያስመዘግባቸው ውጤቶች ለመንገድ
ተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚያስገኙትን ጠቀሜታዎች ከግምት ውስጥ በማስገባት በመንገድ ጥገናው ላይ
የህብረተሰቡ ተሳትፎ የወሳኝነት ሚና ስለሚኖረው ጽ/ቤቱ “በ 2015 በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ
የመንገድ ፈንድ ሆኖ ማየት” የሚል ራዕይ ቀርጾ እንቅስቃሴ እያደረገ ይገኛል፡፡

1.2.2. የመንገድ ዘርፍ ልማት ራዕይ

ሀገራችን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታ ለመሰለፍ ያስቀመጠችውን ራዕይ ለማሳካት በዋና ዋና የኢኮኖሚ
ሴክተሮች (በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በአገልግሎት፣ በቱሪዝም፣ ወዘተ…) የሚደረገውን የልማት እንቅስቃሴ
በሚፈለገው ደረጃ ማድረስና መደገፍ የሚያስችል መሠረተ ልማት መዘርጋት እንዲሁም የተገነቡ መንገዶችና
ድልድዮች በአግባቡ ደህንነታቸው ተጠብቆ ምቹ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

1.2.3. ለመሰረተ ልማት የተሰጠው ትኩረትና የመንገድ ሀብት ልማት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ለአንድ ሀገር ዕድገት መሠረተ ልማት ቁልፍ ሚና ያለው በመሆኑ መንግስት በአንደኛው የዕድገትና
ትራንስፎርሜሸን ዕቅድ ዘመን ውስጥ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶት ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ጥራት ያለው
የመንገድ መሠረተ ልማት አውታር በማሳደግ የኢኮኖሚ ልማትና ዕድገት ማፋጠን በሚል ግብ ሰፊ ሀገራዊ
የልማት ንቅናቄ በመፍጠር ጥሩ የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ ተግባር ተከናውኗል፡፡ ይህም አገራችን
ለምታራምደው ግብርና መር የኢንዱስትሪ ልማት ስትራተጂ መሳካት ጉልህ ሚና ያለው የመንገድ ግንባታ
በመጠንም ሆነ በጥራት ያሳየው ከፍተኛ ዕድገት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ኢንቨስትመንት መስፋፋት ምቹ
ሁኔታ ፈጥሯል፡፡ በአንደኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሸን ዘመን በተያዘው ዕቅድ ሀገሪቱ ያላትን የመንገድ
አውታር 64,522 ኪ/ሜትር ለማድረስ የታቀደ ሲሆን ባለፉት አራት አመታት የተገኘውን ውጤት ስንመለከት
የነበረው የመንገድ ኔትወርክ 51,636 ኪ/ሜትር የነበረ ሲሆን የመጀመሪያው ዘመን የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ሲጠናቀቅ 64,522 ይደርሳል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ለመንገድ ልማት ኘሮግራም
ማስፈፀሚያ ባለፉት 16 ዓመታት ውስጥ ከ 140 ቢሊየን ብር ያላነሰ ወጪ እንደተደረገ መረጃዎች ያሳያሉ፡፡
በዕድገትና ትራንስፎርሜሸን ዕቅድ ዘመኑ በመንገድ ልማት ዘርፍ የተከናወነው ሌላው አብይ ተግባር በሀገሪቱ
ውስጥ ያሉትን ቀበሌዎች እርስበርስ' ከወረዳና ከዞን አስተዳደር ማዕከላት ጋር የማስተሳሰር እንዲሁም ከዋና
መንገድ ጋር የማገናኘት ተግባር ነው፡፡ በዚህ ረገድ በዕቅድ ዘመኑ በ URRAP ኘሮግራም 71,523 ኪ.ሜ መንገድ
ለመገንባት ታቅዶ አበረታች ውጤት እየተመዘገበ ሲሆን እነዚህ መንገዶች ዘላቂ ጠቀሜታ እንዲኖራቸው
ህብረተሰቡ የመንከባከብና ከጊዜ ወደ ጊዜ ደረጃቸውን የማሳደግ ኃላፊነት ይጠበቅበታል፡፡ በ URRAP
ኘሮግራም በታየው ህዝብን ያሳተፈ የልማት ንቅናቄ ከመንገድ ልማቱ ጐን ለጐን በመንገድ ግንባታው ዘርፍ
አዳዲስ ኮንትራክተሮችና አማካሪዎች ለማፍራት ከማስቻሉም በላይ ለዜጐች ሰፊ የሥራ ዕድል ፈጥሯል፡፡
በማንኛውም ሀገር በመንገድ መሠረተ ልማት የሚወጣው ወጪ ውድ እና ከፍተኛ ኢንቨስትመንት
እንደሚጠይቅ ጥናቶች ያረጋግጣሉ፡፡ በሀገራችን ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ ወጥቶባቸው የተገነቡ መንገዶች
ደህንነታቸው ተጠብቆ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ለማስቻል በአዋጅ ቁጥር 66/89 የመንገድ ፈንድ
ጽ/ቤት መቋቋሙ ይታወሳል፡፡ ተቋሙ የተቋቋመበትን ዓላማ ከማሳካት አኳያ ለመንገድ ጥገናው የሚውል ገቢ
በማሰባሰብ የመንገድ ጥገናውን ለሚያከናውኑት የፌዴራል፣ የክልል እና የፈንዱ ተጠቃሚ የከተማ መንገድ
ኤጀንሲዎች በመመደብ በጀቱ በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉን የመከታተል ተግባርና ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል፡፡
ሀገራችን እያስመዘገበች ካለው የኢኮኖሚ ዕድገት ጋር የመንገድ ግንባታው በመንገድ ኔትወርክም ሆነ በጥራት
ደረጃ ከጠጠር ወደ አስፋልት በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ ያለውን የመንገድ ሀብት ሙሉ በሙሉ ለመጠገን
የሚያስችል የፋይናንስ ምንጭ ጽ/ቤቱ መሰብሰብ በሚችልበት ደረጃ ላይ ባይደርስም ባለፉት 16 ዓመታት
ለፈንዱ ተጠቃሚዎች በጀት በመመደብና ለተገቢው ዓላማ እንዲውል በማድረግ የመንገድ ጥገናና የመንገድ
ደህንነት ሥራዎች እንዲከናወኑ አድርጓል፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የሀገሪቱን የመንገድ ሀብት በአግባቡ እዲጠገኑ ለማድረግ የሚያስችል የፋይናንስ ምንጭ
ለመፍጠር በአዋጅ የተሰጡትን የገቢ ምንጮች አሟጦ ከመጠቀም ጐን ለጐን በጥናት ላይ የተመሠረቱ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


አዳዲስ የገቢ ምንጮችን ለመንግስት በማቅረብና በማስወሰን ፈጣን ዕድገት እያሳየ ካለው የመንገድ ኔትወርክ
ጋር የተጣጣመ አስተማማኝና ቀጣይነት ያለው የመንገድ ጥገና ለማከናወን የሚያስችል የፋይናንስ አቅም
ለመፍጠር በመጀመሪያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን መጨረሻ ብር 11.4 ቢሊየን ለመሰብሰብ
አቅዶ እየሰራ ቢሆንም አፈፃፀሙ ግን ብር 6.2 በመሆኑ የዕቅዱ 54.4% ብቻ መሰብሰብ ችሏል፡፡ ገቢው በዕቅዱ
መሠረት ሊሰበሰብ ያልቻለው የፈንዱ ዋነኛ የገቢ ምንጭ ከሆነው የነዳጅ ገቢ ይሰበስባል ተብሎ ከታቀደው
ውስጥ በየወሩ እስከ ብር 107 ሚሊዮን ድረስ ብቻ ለፈንዱ ጽ/ቤት ገቢ እንዲሆን እና ተራፊው ወደ ነዳጅ
ማረጋጊያ ፈንድ የባንክ ሂሳብ እንዲተላለፍ የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር መመሪያ በማስተላለፉ ነው፡፡

በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመን ለመንገድ ጥገና የሚያስፈልገው የፋይናንስ ምንጭ ሊሟላ
የሚችልበትን ምቹ ሁኔታ በማመቻቸት ሀገሪቱ ከፍተኛ መዋዕለ ነዋይ በመመደብ የገነባቻቸው መንገዶች
እንዲጠገኑ በማስቻል የፈንድ ጽ/ቤቱ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ተግቶ መስራት የሚጠበቅበት ሲሆን
ለጽ/ቤቱ ጥረት ዕውን መሆን ጉዳዩ የሚመለከታቸው መንግስታዊ አካላት አመራርና ድጋፍ ወሳኝነት አለው፡፡

ክፍል ሁለት

2.1. የመንገድ ፈንድ አመሰራረት

2.1.1. የመንገድ ፈንድ ለማቋቋም የወጣ አዋጅ

 የመንገዶች ልማት ጥገናና ማሻሻያ ለአገሪቱ የተቀላጠፈ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት አስፈላጊ በመሆኑ
 የመንገዶች ጥገና በቂና የማያቋርጥ የገንዘብ ፈሰስ የሚሻ ሆኖ በመገኘቱ፡
 በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ህገ መንግስት አንቀጽ 55(1) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡

2.1.3. የፈንዱ አላማ

ለመንገድ ጥገናና ለመንገድ ደህንነት እርምጃዎች የሚያስፈልጉትን ወጪዎች መሸፈን ነው፡፡

2.1.4. የፈንዱ ምንጮች

 ፈንዱ ከሚከተሉት ምንጮች ይሰበሰባል፡


 በመንግስት ከሚመደብ በጀት
 ለመንገድ ጥገና ከተጣለ የነዳጅ ታሪፍ
 በክብደት ላይ ከተመሰረተ ዓመታዊ የተሸከርካሪ ፈቃድ ማደሻ ክፍያ
 ከተፈቀደው ክብደት በላይ በመጫን ከሚጣል ቅጣት
 እንደአስፈላጊነቱ ከሚጣል ከማናቸውም ሌላ የመንገድ ታሪፍ

2.2. ስለፈንዱ አካላት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


2.2.1. የቦርዱ ስልጣንና ተግባራት

ቦርዱ የቢከተሉት ስልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡-

 ፈንዱን ያስተዳድራል
 ስለፈንዱ አሰባሰብና ከፈንዱ ገንዘብ ወጪና ተከፋይ ስለሚሆንበት ስርዓት መመሪያ ያወጣል
 ስለፈንዱ መግባት ያለባቸው ገቢዎች በወቅቱ መሰብሰባቸውንና በፈንዱ ሂሳብ መግባታቸውን ያረጋግጣል
 የመንገድ ኤጀንሲዎችን ዓመታዊ የመንገድ ጥገና ፕሮግራሞች ከመጽደቃቸው በፊት ይገመግማል ፡ ፕሮግራሞቹ
በተቀነባበረና በተቀናጀ ዘዴ እንዲዘጋጁ ያማክራል
 በአመቱ ውስጥ በፈንዱ የሚሸፈኑ ስራዎችን በተመለከተ ለመንግስት ሃሳብ ያቀርባል ፡ ሲፈቀድም በዕቅዱ
መሰረት የፈንዱን ገንዘብ ያከፋፍላል
 በፈንዱ አከፋፈል ላይ ተጠያቂነትና ግልጽ አሰራር መኖሩን ያረጋግጣል
 ለመንገድ ጥገና ፕሮግራም የሚያስፈልጉ ተጨማሪ የፋይናንስ ምንጮችና የታሪፍ ደረጃዎችን በተመለከተ
ለመንግስት ሃሳብ ያቀርባል
 ከመንገድ ጥገናና ከፈንዱ ጋር በተያያዙ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ መንግስትን ያማክራል
 በኦዲተር የተመረመረ የፈንዱ ዓመታዊ ሂሳብ እንዲጠናቀርና ይፋ እንዲሆን ያደርጋል
 አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው አማካሪ ኮሚቴዎችን ያቋቁማል፡ ስራውን ይመራል ፡ ያስተባብራል

2.2.2. የጽሕፈት ቤቱ ስልጣንና ተግባር

ጽህፈት ቤቱ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል

 የቦርዱ ውሳኔዎችንና መመሪያዎችን በትክክል ሥራ ላይ መዋላቸውን ይከታተላል ፡ ያረጋግጣል


 የፈንዱን ሂሳብና ሪኮርድ ይይዛል
 የቦርዱን ሥራ አመራር ስብሰባዎች ሪኮርድ ይይዛል
 ለፈንዱ መግባት የሚገባው ገንዘብ ሁሉ በወቅቱ በፈንዱ ሂሳብ ገቢ መደረጉን ይመለከታል
 የፈንዱን የሂሳብ መግለጫዎች እያዘጋጀ በየአመቱ ለቦርዱ ያቀርባል
 ስለፈንዱ ገቢዎችና አጠቃቀም ፡ ስለመንገድ ጥገና ጠቀሜታ ፡ መንገድን አለመጠገን ስለሚያስከትላቸው
ውጤቶች ፡ ጥራት ያለው መንገድ ለተጠቃሚዎች ስለሚያስገኘው ቁጠባና ስለመሳሰሉት የህዝብ ግንኙነት
ሥራዎችንና ወቅታዊ ህትመቶችን ያመነጫል ፡ ያሰራጫል
 የንብረት ባለቤት ይሆናል ፡ ውል ይዋዋላል ፡ በስሙ ይከሳል ፡ ይከሰሳል
2.2.3. የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ስልጣንና ተግባር
 የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ ከቦርዱ በሚሰጠው አጠቃላይ መመሪያ መሰረት የጽህፈት ቤቱን ሥራዎች ያቅዳል ፡
ይመራል ፡ ያስተዳድራል
 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ አንድ አጠቃላይ አነጋገር ሳይወሰን ፡ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ
 በዚህ አዋጅ አንቀጽ 13 የተመለከቱትን የጽህፈት ቤቱን ሥልጣንና ተግባሮች ሥራ ላይ ያውላል

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


 የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ሕግን መሰረታዊ ዓላማዎች በመከተል ቦርዱ በሚያጸድቀው መመሪያ መሰረት
የጽህፈት ቤቱን ሰራተኖች ይቀጥራል ፡ ያስተዳድራል
 የጽህፈት ቤቱን ዓመታዊ በጀትና የስራ ፕሮግራም አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል ፡ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል
 ለጽህፈት ቤቱ በተፈቀደው በተፈቀደው በጀትና የስራ ፕሮግራም መሰረት ገንዘብ ወጪ ያደርጋል
 ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ጽህፈት ቤቱን ይወክላል
 የጽህፈት ቤቱን ዓመታዊ እና አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ የስራ ክንውን ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱ ያቀርባል
 ከቦርዱ የሚሰጡትነ ሌሎች ተግባሮች ያከናውናል

2.2.4. በመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የሚሰጡ አገልግሎቶች

የፈንድ ጽ/ቤቱ የሚሠጣቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ በዝርዝሩ ውስጥ የተካተቱት ጉዳዮች ታሳቢ ያደረጉት
የጽ/ቤቱን ደንበኞች' ባለድርሻ አካላት እና ተባባሪዎችን ሲሆን ዋና ዋና የትኩረት ነጥቦችን የዳሰሱ እንዲሆኑ
ተደርጓል፡፡

 የፈንዱን ገቢ ማሰባሰብና ፋይናንሱን ማስተዳደር&

 የመንገድ ጥገና እና መንገድ ደህንነት እርምጃ ማስፈፀሚያ ሥራዎችን ፋይናንስ ማድረግ&

 በፈንዱ የፋይናንስ አስተዳደር ላይ መረጃዎችን አደራጅቶ መያዝና ማሠራጨት&

 በፈንዱ በጀት የሚከናወኑ ሥራዎች ላይ የክትትልና ድጋፍ ሥራዎችን ማከናወን&

 ከአማካሪ ድርጅቶች የሚቀርቡ የመንገድ ጥገና ሪፖርቶችን በመገምገም ግብረ መልስ መስጠት&

 የሚቀርቡ የአፈፃፀም ሪፖርቶችን በመገምገም እና በመስክ ላይ የተደገፈ የክትትልና የድጋፍ


ሥራዎችን በማከናወን የፈንዱ ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ማረጋገጥ'

 ከፈንዱ አስተዳደር ጋር ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ የማስጨበጥ ሥራዎችን ማከናወን'

 የፈንዱንና የመደበኛ በጀትን የሂሣብ መዛግብቶችን በአግባቡ በመያዝ የሂሣብ መግለጫዎችን


ማዘጋጀት'

 የፈንዱን ገንዘብ በአግባቡ ሥራ ላይ ለማዋል የሚያስችል ሠነድ በማዕከላዊነት አሳትሞ ለደንበኞች


ማሠራጨት'

 ከደንበኞች የሚቀርቡ የፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅዶችን በመፈተሽ ግብረ መልስ መስጠት'

 ደንበኞችን ያሳተፈ የፈንድ አስተዳደር መመሪያ በማውጣት ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ'

 ለፈንዱ ተጠቃሚዎች የተፈቀዱ ክፍያዎችን መፈፀም'

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


 ከፈንዱ ተጠቃሚዎች የሚቀርቡ ሪፖርቶችን በመገምገም ግብረ መልስ መስጠት'

 ለደንበኞች ወቅታዊና ቀጣይነት ያለው ሙያዊ ድጋፍ መስጠት'

 የመንገድ ኤጀንሲዎችን ሂሣብ በየበጀት ዓመቱ መመርመርና ቴክኒካል ኦዲት ማከናወን'

 የፈንዱን ማዕከላዊና የመንገድ ኤጀንሲዎችን ሂሣብ በየበጀት ዓመቱ በውጭ ኦዲት ማስመርመር'

 ለደንበኞች የአቅም ግንባታ ድጋፍ ማድረግ'

 የጽ/ቤቱን ህጎች' ደንቦችና መመሪያዎችን ለሚመለከታቸው አካላት ማሠራጨት'

2.2.5. በጽ/ቤቱ ስር ያሉ ቡድኖችና የሥራ ዘርፎች የተቋቋሙበት ዓላማ

2.2.5.1. የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ቡድን

 የፈንዱን ስትራተጂያዊና ዓመታዊ ዕቅድ ማዘጋጀት'

 የፈንዱ ተጠቃሚዎችን የፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅድ ከዕቅድ ማቅረቢያ መስፈርቶች አኳያ


በመፈተሸ ግብረ መልስ መስጠት'

 ለመንገድ ጥገናና ለመንገድ ደህንነት እርምጃዎች ማስፈፀሚያ የበጀት ድልድል ማከናወን'

 የዕቅድ አፈፃፀምን መከታተል' መገምገም' ግብረ መልስ መስጠትና ሪፖርት ማቅረብ'

 የተጠቃለለ የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርቶችን በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት ማቅረብ'

 በፈንዱ አፈፃፀም ላይ የክትትልና ግምገማ ሥራዎች ማከናወን'

 ከፈንዱ አሠራር ጋር ተያያዥነት ባላቸው ጉዳዮች ላይ መረጃዎችን የማሰባሰብ'


ማደራጀትና ማሠራጨት ሥራዎችን ማከናወን'
2.2.5.2. የቴክኒክ ክትትልና ግምገማ ቡድን

የቴክኒክ ክትትልና ግምገማ ቡድን የተቋቋመበት ዋነኛ አላማ ለመንገድ ጥገናና ደህንነት የሚተላለፈው በጀት በአግባቡ
ስራ ላይ መዋሉን (Value for Money) በማረጋገጥ የሀገሪቱ መንገዶች ተገቢውን ጥገና እንዲያገኙ በማድረግ
ደረጃቸውንና ጥራታቸውን ጠብቀው ቀጣይነት ያለው አገልግሎት እንዲሰጡ ማስቻል ሲሆን የሚገተሉትን ተግባራት
ያከናውናል፡

 የመንገድ ኤጀንሲዎችን ዕቅድ መገምገምና ግብረ መልስ መስጠት


 የመንገድ ኤጀንሲዎችን የዕቅድ አዘገጃጀትን መከታተልና በበዕቅድ አፈፃፀም ላይ
ክትትልና ቁጥጥር (Monotoring and Evaluation) ማድረግ
 ለክትትልና ቁጥጥር አማካሪ ድርጅቶች በመንገድ ኤጀንሲዎች እንዲቀጠሩ ማድረግ፤
የግዢውን ሂደት መገምገምና ግብረ መልስ መስጠት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


 የአማካሪ ድጅቶችን አፈጻጸም መከታተል፤ መገምገምና ግብረ መልስ መስጠት

 ከአማካሪ ድርጅቶች የሚቀርቡ የመንገድ ጥገና ሪፖርቶችን በመገምገም ግብረ መልስ


መስጠት'

 መደበኛ የሆነ በመስክ ላይ የተደገፈ ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ' መደበኛ የአሰራር


ክፍተቶችን መለየት'Te}ካከያ እንዲደረግባቸው ግብረ መልስ መስጠትና አፈጻጸማቸውን
መከታተል
 በተሰሩትና በመሰራት ላይ ባሉት የመንገድ ጥገና ስራዎች እና በአሰራር ሲስተሞች ላይ
ትክክለኛነታቸውን በውስጥና በውጭ ሀይል በቴክኒካል ኦዲት ጥናት ማረጋገጥ
2.2.5.3. የፋይናንስ ቡድን

 የፈንዱን ገቢዎች ማሰባሰብ'

 የፈንዱንና መደበኛ በጀትን ማስተዳደርና ክፍያዎችን መፈፀም'

 የፈንዱንና የመደበኛ በጀት የሂሣብ መዛግብት መያዝ'

 የሂሣብ ሪፖርቶችን በማዘጋጀት ለሚመለከታች አካላት ማሠራጨትና ማስመርመር'

 የፈንዱን የፋይናንስ አሠራር መመሪያዎችን ማውጣት' ማሻሻልና ለሚመለከታቸው


አካላት ማሠራጨት'

2.2.5.4. የኦዲት ቡድን

 የፈንዱ ገንዘብ በፋይናንስ ህግና ሥርዓት መሰረት ሥራ ላይ መዋሉን መከታተልና


ሪፖርት ማቅረብ'

 የፈንዱ የማዕከላዊ እና የመንገድ ኤጀንሲዎች ሂሣብ በተገቢው መንገድ ተዘግቶ ለኦዲት


ዝግጁ እንዲሆን ማድረግ'

 በኦዲት ግኝት መሰረት ተገቢው የእርምት እና የማስተካከያ እርምጃ መወሰዱን


መከታተልና ማረጋገጥ እንዲሁም ችግር ባለባቸው መንገድ ኤጀንሲዎች በመገኘት
የማጣራት ሥራዎችን በማከናወን የመፍትሄ አስተያየት ማቅረብ'

 የመንገድ ኤጀንሲዎችን ሂሣብ በየበጀት ዓመቱ መመርመር'

 በፋይናንስ ኦዲት ላይ የተጠናቀረ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከታቸው አካላት ግብረ


መልስ መስጠት'

 በመደበኛ በጀት ላይ የውስጥ ኦዲት ሥራዎችን ማከናወን'

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


 የተዘረጋ የቁጥጥር ሥርዓትን በመገምገምና የስጋት ዳሰሳ በማከናወን አስተያየት
ማቅረብ'

 ለኦዲት ግኝት ምክንያት የሆኑ የአሠራር ሥርዓቶችን በመፈተሽ የማስተካከያ እርምጃ


ለመውሰድ የሚያስችል አስተያየት ማቅረብ'

2.2.5.5. የህዝብ ግንኙነት

 በጽ/ቤቱ በተለዩት የትኩረት መስኮች የስራ ክንውን ዙሪያ ዶክመንተሪ ፊልም


እንዲዘጋጅ ማድረግ'

 በተቋሙ የትኩረት መስኮችና ተያያዥ ርዕሶች ዙሪያ መጽሔት አዘጋጅቶ


ማሠራጨት'

 በዘርፉ የህብረተሰቡን ተሳትፎ የሚያጎለብቱና የሚያነሳሱ መልዕክቶች' ብሮሸሮች' በራሪ


ወረቀቶች' ፖስት ካርዶች' የቀን መቁጠሪያዎች (ካላንደር)' ባነሮች እና
ማስታወቂያዎችን አሳትሞ ማሠራጨት'

 የጽ/ቤቱን የሥራ እንቅስቃሴ የተመለከቱ ልዩ ልዩ መረጃዎችን በተቋሙ ድረ ገጽ


በመጫን የውስጥና የውጭ አካላት በተቋሙ ተልዕኮና ተግባር አፈጻጸም ዙሪያ
ግንዛቤ እንዲጨብጡ ማድረግ'

 የተቋሙን የሥራ እንቅስቃሴዎች ከሀገር አቀፍና ከዓለም አቀፍ ሁነቶች ጋር


በማያያዝ እንዲከበሩ ማድረግ'

 ከፈንድ ጽ/ቤቱ ጋር የተያያዙ ወቅታዊ ክንውኖችን አስመልክቶ የፅሁፍ መግለጫ


(ፕሬስ ሪሊዝ) በማዘጋጀትና ለመገናኛ ብዙሃን በመስጠት ለህብረተሰቡ ተደራሽ
እንዲሆኑ ማድረግ'

2.2.5.6. የሰው ሀብትና ጠቅላላ አገልግሎት

 የጽ/ቤቱን ኃብትና ንብረት ማስተዳደር'

 የዕቃና የአገልግሎት ግዥዎችን በመፈጸም አቅርቦቶችን ማሟላት'

 የሠው ኃብት ልማትና አስተዳደር ሥራዎችን ማከናወን'

2.2.5.7. የስነምግባር ቡድን


 የስነምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ጋር ስነ ምግባርን በሚመለከት የቅርብ የስራ ግንኙነት
ይፈጥራል ስለ ፀረ ሙስና ጉዳዮች አመራር ይቀበላል አስፈላጊውን ትብብር ያደርጋል

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


 የመ/ቤቱ የስራ ሀላፊዎችና ሰራተኞች ግንዛቤ እንዲዳብር በፀረ ሙስና ህጎች ፤ መልካም
ስነ ምግባር ፤ በሙስና አስከፊ ገጽታዎችና ጎጂነት ላይ ስልጠናና ትምህርት ይሰጣል
 የፀረ ሙስና ህጎች፤ የመ/ቤቱ ደንቦችና መመሪያዎች መከበራቸውን ይከታተላል፤
ስለአፈጻጸማቸው የመ/ቤቱን የበላይ ሀላፊ ያማክራል
 የሙስና ወንጀል ስለመፈጸሙ ራሹ ፅርፃሬ ሲኖረው ወይም ከሌሎች ወገኖች
የሚቀርቡ ጥቆማዎች ካሉ ተቀብሎ ይመዘግባል፤ ለኮሚሽኑ ሪፖርት ያቀርባል፤
ለመ/ቤቱ የበላይ ሀላፊ ያሳውቃል፤ ጉዳዩ የደረሰበትን ሁኔታ ይከታተላል፡፡
 ለሙስና ቀዳዳ የሚከፍቱ የአሰራር ዘዴዎችን ለማስተካከል የሚያስችሉ የአሰራር
ዘዴዎችንና ስልቶች እንዲጠኑ አማራጭ ሀሳቦችን ያቀርባል ሲወሰንም ተግራዊነቱን
ይከታተላል

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


የጽ/ቤቱ ተቋማዊ መዋቅር

የጠቅላይ ሚንስቴር
የህዝብ ግንኙተት
ጽ/ቤት

የለውጥና የመልካም
ቦርድ አስተዳደር ቡድን

ዳይሬክተር ዋና ዳይሬክተር
የስነምግባር ባለሙያ

ጸሀፊዎች

የፋይናንስ ኦዲት
ቡድን ፋይናንስና አስተዳደር

የእቅድ ዝግጅት' የቴክኒክ ክትትልና የሰው ሀብትና ጠቅላላ


ክትትልና ግምገማ ቡድን ግምገማ ቡድን የፋይናንስ ቡድን አገልግሎት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 15


ክፍል 3

3.1. ስለ ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት

3.1.1. የጽ/ቤቱ ተገልጋዮች/ደንበኞች

የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን'


የክልል መንገድ ኤጀንሲዎች'
 የፈንዱ ተጠቃሚ የሆኑ የከተማ አስተዳደሮች'
ብሄራዊ የመንገድ ደህንነት ካውንስል ጽ/ቤት'

አማካሪ ድርጅቶች

 የሂሣብ ምርመራ አገልግሎት ድርጅት

3.1.2. ባለድርሻ አካላት

 የመንገድ ተጠቃሚው ህብረተሰብ'


 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት'
 ትራንስፖርት ሚኒስቴር'
 ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር'

 የክልል መንግስታት'

 ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት'

 ሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር'

 የፌዴራል ስነ ምግባርና ፀረ - ሙስና ኮሚሽን'

 የመገናኛ ብዙሀን'

 የፌዴራል ዋና ኦዲተር መ/ቤት

 የፌዴራልና የክልል ትራንስፖርት ባለሥልጣኖችና ቢሮዎች'

 ዓለም ባንክና የአውሮፓ ህብረት'

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ሠንጠረዥ 1፡-የተቋምና የተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት ፍላጎት ማነፃፀሪያ

ተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት


ተገልጋዮች/ባለድርሻ ተቋሙ ከተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት
ተ.ቁ ከተቋሙ የሚፈልጉት ምርት በተቋሙ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት
አካላት የሚፈልጋቸው ባህሪያት በተቋሙ ላይ የሚኖረው ተፅዕኖ
ወይም አገልግሎት የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች
ደረጃ

የፈንዱን የበጀት አስተዳደርና ፍትሃዊ የበጀት ድልድል በቂ መንገዶችን በተፈለገው ጊዜና


1 ከፍተኛ
የፋይናንስ መመሪያ ማክበር ፋይናንስ አቅርቦት ጥራት አለመጠገን

በጀትን ለታለመለት ዓላማ ብቻ ግልፅና ቀልጣፋ አገልግሎት ወቅቱን የጠበቀ ምላሽ


2 ከፍተኛ
ማዋል ማግኘት አለመስጠት

ወጪ ቆጣቢ የበጀት አጠቃቀም የፈንዱን የአሠራር መመሪያዎች


3 የአቅም ግንባታ ከፍተኛ
ተገልጋዮች ሥርዓት መዘርጋት አለማክበር

ወቅቱን የጠበቀ የፊዚካልና


ወቅታዊና የተሟላ ሪፖርት
4 ፋይናንሻል የአፈፃፀም ሪፖርት ግብረ መልስ ማግኘት ከፍተኛ
አለማቅረብ
ማቅረብ

በተላለፈ በጀት ተመጣጣኝና ጥራቱን ግልፅ የሆኑ መመሪያዎችን እና የፈንዱን በጀት ለታለመለት
5 ከፍተኛ
የጠበቀ ሥራዎችን ማከናወን መረጃዎችን ማግኘት ዓላማ አለማዋል

ተገልጋዮች ወቅቱን የጠበቀ እና በተጨባጭ


6 መረጃ ላይ የተመሰረቱ ዕቅዶችን የቅርብ ክትትልና ድጋፍ
ማቅረብ

7 አብላጫ የሠው ኃይልን የሚጠቀሙ


የመንገድ ጥገና ስልቶችን ተግባራዊ
ማድረግ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 17


ተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት ተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት
ተገልጋዮች/ባለድርሻ ተቋሙ ከተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት
ተ.ቁ ከተቋሙ የሚፈልጉት ምርት በተቋሙ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት
አካላት የሚፈልጋቸው ባህሪያት በተቋሙ ላይ የሚኖረው ተፅዕኖ
ወይም አገልግሎት የሚያሳድሩባቸው ጉዳዮች
ደረጃ

የተሟላ የማስፈፀም አቅም ያላቸው


8
እንዲሆኑ

በቴክኒካልና ፋይናንሻል የኦዲት


9 ግኝቶች መሰረት ተገቢውን የእርምት
እርምጃ እንዲወስዱ

ወቅታዊና የተሟላ ክትትልና ድጋፍ ወቅታዊና የተሟላ መረጃ የያዙ


11 በቂ ክትትልና ድጋፍ አለማድረግ ከፍተኛ
እንዲያደርጉ ሪፖርቶች

ፈጣን ምላሽና ግብረ መልስ


12 ፋይናንስና በጀት ደንብና መመሪያዎችን ማክበር ከፍተኛ
አለመስጠት

ባለድርሻ አካላት ግልፅነትና ተጠያቂነት የአቅም ግንባታ ድጋፎችን


13 ፈጣን ምላሽና ግብረ መልስ መካከለኛ
የሰፈነበት አገልግሎት መስጠት አለማድረግ

በጀት ለታለመለት ዓላማ ደንቦችና መመሪያዎችን


14 የአቅም ግንባታ ከፍተኛ
እንዲውል በተፈለገው ጊዜ አለማውጣት

15 ደንቦችና መመሪያዎች ማውጣት ወቅታዊ መረጃዎችን ማግኘት

ግብረ መልስ ሲባል ሪፖርትና ግብረ መለስ' ግምገማና ግብረ መለስ እንዲሁም ሱፐርቪዥንና ግብረ መለስ መሆኑ ይታወቅ፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 18


ሠንጠረዥ 2፡-ተገልጋይ/ባለድርሻ አካላት ፍላጎት ትንተና

ግንኙነት የተቋሙ ገፅታ


የአገልግሎቱ/ምርቱ ባህሪያት
(Relationship) (Image)
ተገልጋይ/ባለድርሻ አገልግሎቱን
አገልግሎት/ምርት ለአገልግሎቱ
አካላት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጠቀሜታ ለማግኘት
ጥራት የሚከፈል ዋጋ
(Function) የሚወስደው
(Price)
ጊዜ

መንገዶች በወቅቱና በጥራት


ክፍያ መፈፀም 100 በ 3 ቀን ውስጥ
እንዲጠገኑ

በጀት ለታለመለት ዓላማ ብቻ እንደ ሥራው


ቴክኒካልና ፋይናንሻል ኦዲት 100
እንዲውል ማስቻል ሁኔታ ይለያያል
ግልፅነትና
የክትትል' የቁጥጥርና የድጋፍ ሥራዎች በተገቢው መጠንና ጥራት ተጠያቂነት
100  ቀጥተኛ እና የዕለት
ተገልጋይ አገልግሎት እንዲከናወኑ ማስቻል የሰፈነበት
ተዕለት
ግንዛቤ ማሳደግ ደንብና መመሪያዎችን ማክበር 100 አሠራርን
የሚከተል


የባለቤትነት ስሜት ማሳደግ 100

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 19


ግንኙነት የተቋሙ ገፅታ
የአገልግሎቱ/ምርቱ ባህሪያት
(Relationship) (Image)
ተገልጋይ/ባለድርሻ አገልግሎቱን
አገልግሎት/ምርት ለአገልግሎቱ
አካላት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጠቀሜታ ለማግኘት
ጥራት የሚከፈል ዋጋ
(Function) የሚወስደው
(Price)
ጊዜ

ለቅሬታና አቤቱታዎች ምላሽ


የተገልጋይ እርካታ ማሳደግ 100 6 ቀን ከግማሽ
መስጠት

የሠው ኃብት ልማትና እንደ


የማስፈፀም አቅም ማሳደግ 100
አስተዳደር አገልግሎት አስፈላጊነቱ

ለፈንዱ ተጠቃሚዎች የበጀት ተመጣጣኝ የሆነ የመንገድ ጥገናና ከግንቦት 1 እስከ


100 ግልፅነትና
ድልድል በማድረግ ማሳወቅ ደህንነት ሥራዎችን ማከናወን ሰኔ 30
ተጠያቂነት
ቀጥተኛ እና የዕለት
የመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎችን የክፍያ ጥያቄ የሰፈነበት
ለፈንዱ ተጠቃሚዎች የ 20%
100 በቀረበ በ 3 ቀን ተዕለት
ቅድሚያ ክፍያ መፈፀም ማስጀመር አሠራርን
ውሰጥ
የሚከተል
ከፈንዱ ተጠቃሚ የሚቀርብ ጥራት ያለው ዕቅድ እንዲቀርብ
የፊዚካልና ፋይናንሻል ዕቅድ 100 ከ 1 እስከ 3 ቀን
ገምግሞ ግብረ መልስ መስጠት ማስቻል

ከፈንዱ ተጠቃሚ የሚቀርብ


የፊዚካልና ፋይናንሻ ዕቅድ ክንውን በታዩ ክፍተቶች ላይ የማስተካከያ
ሪፖርት ገምግሞ ግብረ መልስ
100 3 ቀን
እርምጃዎች እንዲወሰዱ ማስቻል
መስጠት

ከፈንዱ ተጠቃሚ የሚቀርብ የፋይናንስ የአሠራር ሥርዓት 100 5 ቀን ቀጥተኛ እና የዕለት ግልፅነትና
የፋይናንስ ሪፖርት ገምግሞ
እንዲከበር በማስቻል ለኦዲት ሥራ ተዕለት ተጠያቂነት
ግብረ መልስ መስጠት
ዝግጁ ማድረግ የሰፈነበት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 20


ግንኙነት የተቋሙ ገፅታ
የአገልግሎቱ/ምርቱ ባህሪያት
(Relationship) (Image)
ተገልጋይ/ባለድርሻ አገልግሎቱን
አገልግሎት/ምርት ለአገልግሎቱ
አካላት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጠቀሜታ ለማግኘት
ጥራት የሚከፈል ዋጋ
(Function) የሚወስደው
(Price)
ጊዜ

ለሚቀርቡ የዕቅድ ማሻሻያ


ለወቅታዊ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት 100 ከ 1 እስከ 3 ቀን
ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት

ለሚቀርቡ የበጀት ዝውውር


በጀት በአግባቡ ለመጠቀም 100 እስከ 1 ሳምንት
ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት

የተሟላ ደጋፊ የሠነድ ማስረጃ


ለቀረበባቸው የክፍያ ጥያቄዎች የደንበኞች እርካታ ማስገኘት 100 3 ቀን አሠራርን
ክፍያ መፈፀም የሚከተል
ለደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ግልፀኝነትን ማስፈንና ግንኙነቶችን
100 እስከ 1 ሳምንት
መረጃዎችን መስጠት ማጠናከር

የታተሙ የሂሣብ ሠነዶችን የፈንዱን በጀት ለይቶ ለመመዝገብና


100 4 ሠዓት
ለፈንዱ ተጠቃሚዎች መስጠት ለመጠቀም

ለደንበኞች ወቅታዊና ቀጥተኛ እና የዕለት ግልፅነትና


የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንደ
ቀጣይነት ያለው ሙያዊ 100 ተዕለት ግንኙነት ተጠያቂነት
እንዲመዘገብ ማስቻል አስፈላጊነቱ
ድጋፍ መስጠት ይኖራል የሰፈነበት

ለቀረበ የተጨማሪ በጀት ተጨማሪ መንገዶች ጥገና እንዲያገኙ አሠራርን


100 ከ 1 እስከ 3 ቀን የሚከተል
ጥያቄ ግብረ መልስ መስጠት ማስቻልና ግልፅነትን ማስፈን

በተገቢው መንገድ ለሚቀርቡ የደንበኞችን እርካታ ማስገኘት 100 3 ቀን


የተጨማሪ በጀት ጥያቄዎች

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 21


ግንኙነት የተቋሙ ገፅታ
የአገልግሎቱ/ምርቱ ባህሪያት
(Relationship) (Image)
ተገልጋይ/ባለድርሻ አገልግሎቱን
አገልግሎት/ምርት ለአገልግሎቱ
አካላት የአገልግሎቱ/ምርቱ ጠቀሜታ ለማግኘት
ጥራት የሚከፈል ዋጋ
(Function) የሚወስደው
(Price)
ጊዜ

ክፍያ መፈፀም

ለፈንዱ ተጠቃሚዎች
የተሻለ የሥራ አፈፃፀም እንደ
የአቅም ግንባታ ሥራዎችን 100
እንዲመዘገብ ማስቻል አስፈላጊነቱ
ማከናወን

ድጋፍና ግብረ መልስ ማግኘት 100 እስከ ወሩ ግልፅነትና


ወቅታዊና የተሟላ መረጃ በጋራ ትብብርና
አምስተኛ ቀን ተጠያቂነት
የያዙ ሪፖርቶችና መረጃዎች የሥራ ግንኙነት ማጠናከር 100 መደጋገፍ ላይ
ባለድርሻ አካላት ድረስ የሰፈነበት
የተመሰረተ
እንደ ሥራው አሠራርን
ግንዛቤ ማሳደግ የባለቤትነት ስሜት ማሳደግ 100 ግንኙነት ይኖራል
ዓይነት ይለያያል የሚከተል

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 22


ሠንጠረዥ 3፡- የውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ትንተና

ውስጣዊ ሁኔታዎች ውጫዊ ሁኔታዎች

ጠንካራ ጎኖች ድክመቶች መልካም አጋጣሚዎች ስጋቶች

የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማዎች በየወቅቱ ለመንገድ ደህንነት ሥራዎች ተገቢውን


ቋሚ ቢሮና የመገልገያ መሣሪያዎች መኖራቸው በአዋጅ የተቋቋመ መሆኑ
የሚደረጉ አለመሆናቸው ትኩረት አለመስጠት
ከመንገድ ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ
በበላይ' በመካከለኛ አመራሮችና በሠራኞች መካከል በጀት በወቅቱ ማፅደቅና ማስተላለፍ የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም
የጥገና የፋይናንስ አቅርቦት
መልካም ግንኙነት መኖር አለመቻል መኖሩ
አለመጣጣም

በአነስተኛ የሠው ኃይል ውጤታማ ሥራ ለማከናወን በሥራ ዘርፎች መካከል ተናቦ የመስራት ባህል መንግስት ለመንገድ ዘርፍ ልማት ልዩ የመንገድ ጥገና ግበዓቶች ዋጋ
ጥረት የሚደረግ መሆኑ አለመዳበር ትኩረት የሠጠ መሆኑ መለዋወጥ/መዋዠቅ

ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት


በአዋጅ የተሰጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ መንገዶች የጥራት ደረጃቸውን
የውስጥ ቁጥጥር ሥርዓት መኖሩ ለመንገድ ዘርፍ ልማት ትኩረት
አለመጠቀምና አለማስፋት ጠብቀው አለመገንባት
መስጠታቸው
ወቅታዊ የመንገድ መረጃዎችን አሰባስቦ
የመንገድ ኤጀንሲዎች የማስፈፀም
ቴክኒካልና ፋይናንሻል ኦዲት እንዲከናወን መደረጉ አለማደራጀት የተሸከርካሪዎች ቁጥር መጨመር
አቅም ማነስ

ለመንገድ ኤጀንሲዎች የተሟላ ክትትልና ከአጎራባች አገሮች ጋር የየብስ ግንኙነት


ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተደግፈው
ድጋፍ አለማድረግ መስፋፋት
እንዲከናወኑ ለማድረግ ጥረት የሚደረግ መሆኑ

የተላለፈ በጀት ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ኢኮኖሚው ሁለንተናዊና ቀጣይነት


በበቂ ሁኔታ ማረጋገጥ አለመቻል ያለው ዕድገት የሚያስመዘግብ መሆኑ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 23


ውስጣዊ ሁኔታዎች ውጫዊ ሁኔታዎች

ጠንካራ ጎኖች ድክመቶች መልካም አጋጣሚዎች ስጋቶች

የሠራተኞች የተሟላ የማስፈፀም አቅም በመንገድ ዘርፍ ልማት የህብረተሰቡ


አለመኖር ተሳትፎ መጨመር

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 24


3.3. ፈታኝና አስቻይ ሁኔታዎችን መለየት/ማደራጀት

3.3.1. አስቻይ ሁኔታዎች

ተቋሙ በአዋጅ መቋቋሙ& ቋሚ ቢሮና የመገልገያ መሣሪያዎችች መኖራቸው&መንግስት ለመንገድ ልማት ዘርፍ
ትኩረት መስጠቱ& ከጎረቤቶች አገሮች ጋር የመንገድ ትስስር መስፋፋት& የተሸከርካሪዎች ቁጥር መጨመር&
ለጋሽና አበዳሪ ዓለም አቀፍ አካላት ለመንገድ ዘርፍ ልማት ትኩረት መስጠታቸው& በአነስተኛ የሠው ኃይል
ውጤታማ ሥራ ለማከናወን ጥረት የሚያደረግ መሆኑ& በበላይ' በመካከለኛ አመራሮችና በሠራተኞች መካከል
መልካም ግንኙነት መኖር& የውስጥ ቁጥጥር ሥርዓት መኖሩ& ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ተደግፈው
እንዲከናወኑ ለማድረግ ጥረት የሚደረግ መሆኑ& ቴክኒካልና ፋይናንሻል ኦዲት እንዲከናወን መደረጉ& በተቋሙ
ውስጥ የሚታዩ ጠንካራ ጎኖችና በውጫዊ ሁኔታዎች ደግሞ በመልካም አጋጣሚነት የሚጠቀሱ ነጥቦች ናቸው፡፡
በመሆኑም ተቋሙ ያሉትን ጠንካራ ጎኖች ይበልጥ ተጠናክረው የሚቀጥሉበትን እና ለተቋሙ ውጤታማነት
የማዕዘን ድንጋይ ተደርገው እንዲወሰዱ እንዲሁም በውጫዊ ሁኔታዎች በመልካም አጋጣሚነት የተዳሰሱትን
ጉዳዮች ደግሞ ከተቋሙ ጋር በጋራ ትብብር ከሚሰሩ እና በሥራ እንቅስቃሴ ግንኙነት ከሚፈጠርባቸው አካላት
ጋር በመሆን መልካም አጋጣሚዎቹን በመጠቀም ከመልካም አጋጣሚዎቹ ሊገኝ የሚችለውን ጥቅም ማግኘት
ተገቢ ይሆናል፡፡

3.3.2. ፈታኝ ሁኔታዎች

የማስፈፀም አቅም ዋናው የተቋሙ እና የመንገድ ኤጀንሲዎች ቁልፍ ተግባር ሲሆን በዚህ ውስጥ የመንገድ
ኤጀንሲዎችና የተቋሙ የማስፈፀም አቅም ክፍተት' የተሟላ ክትትልና ድጋፍ ያለመኖር' የአፈፃፀም ግምገማ
በወቅቱ አለመደረግ' መንገዶች የጥራት ደረጃቸውን ጠብቀው እንዳይጠገኑ እንዲሁም በጀት በአግባቡ ሥራ ላይ
እንዳይውል በአጠቃላይ በተቋሙና በመንገድ ኤጀንሲዎች መካከል እንዲሁም በተቋሙ ሠራተኞች ተናቦ
ያለመስራት ፈንዱን ለታለመለት ዓላማ መዋሉን በበቂ ሁኔታ ለማረጋገጥ ስለማያስችል ቀጣይና ወቅቱን የጠበቀ
የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ተግባራዊ ማድረግ እና የክትትል' የቁጥጥርና የድጋፍ ሥርዓት ማጠናከር ይጠይቃል፡፡

ተቋሙ በሚሰጠው አገልግሎት ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎች ማለትም ከመንገድ ኃብት ዕድገት ጋር የተመጣጠነ
የመንገድ ጥገና የፋይናንስ ኃብት አለመኖር' በአዋጅ የተሠጡ የገቢ ምንጮችን አሟጦ አለመጠቀምና አለማስፋት
በወቅታዊ የመንገድ መረብ መረጃ ላይ የተመሰረተ የመረጃ አሰባሰብ እና አደረጃጀት ላይ ክፍተት መኖር
ተገቢው የኃብት ክፍፍል እንዳይኖር እና ተቋሙ የተሠጠውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዳይወጣ ጉልህ አሉታዊ ድርሻ
ስለሚኖረው በቀጣይ ያለውን የመንገድ መረብ እና ትክክለኛ መረጃ ላይ የተመሰረተ የፋይናንስ አቅርቦት
ሥርዓት እንዲሻሻል ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡

3.4. የተቋሙ ተልዕኮ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


የመንገድ ፈንድ አስተዳደር ሥርዓትን በማሟላት የታቀዱ የመንገድ ጥገናና የመንገድ ደህንነት ሥራዎችን ለማከናወን
የሚያስችል ከመንገድ ተጠቃሚው የመክፈል አቅም ጋር የተመጣጠነ የፈንድ ገቢ በማፈላለግ' በመሰብሰብና ለመንገድ
ኤጀንሲዎች በማከፋፈል የመንገድ ተጠቃሚዎችንና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት የሚያሟላ የመንገድ ጥገና ሥራ ጥራቱን
ጠብቆ እንዲከናወን በማድረግ አፈፃፀሙን በመከታተልና በመገምገም መንገድ ተጠቃሚው ህብረተሰብ ምቹና ደህንነቱ
የተጠበቀ መንገድ ማግኘቱን ማረጋገጥ፡፡

3.5. የተቋሙ ራዕይ

“በ 2015 በምስራቅ አፍሪካ ተመራጭ የመንገድ ፈንድ ሆኖ ማየት”

3.6. ዕሴቶች

1. ሙስናን እንዋጋለን

2. ችግሮቻችንን በውይይት እንፈታለን

3. ስራችንን ያለ ቀስቃሽ እንሰራለን

4. ህብረታችን የስኬታችን መሰረት ነው

5. ለለውጥ ዝግጁ ነን

6. የመንገድ ተጠቃሚውን እርካታ ለማስገኘት እንተጋለን

7. ቁጠባን ባህላችን እናደርጋለን

8. ቁርጠኝነት

3.7. የተቋሙ ስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮች

1. የላቀ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር

2. የላቀ ተቋማዊ አቅም ማሳደግ

3. የላቀ አገልግሎት መስጠት

4. የላቀ ግንኙነትና አጋርነት መፍጠር

3.8. የስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮች ውጤቶች

1. የላቀ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ውጤት፡- በላቀ ሁኔታ የተዳደረ ፈንድ

2. የላቀ ተቋማዊ አቅም ማሳደግ

ውጤት፡-የተፈጠረ አቅም

3. የላቀ አገልግሎት መስጠት

ውጤት፡-የተሰጠ የላቀ አገልግሎት

4. የላቀ ግንኙነትና አጋርነት መፍጠር

ውጤት፡-በጋራ ጥቅም ላይ የተመሰረተ ትብብር

5. የላቀ ገቢ ማመንጨት

ውጤት፡-ያደገ ገቢ

3.9. ዕይታዎች

1. ደንበኛ

2. ፋይናንስ

3. የውስጥ አሠራር

4. መማማርና ዕድገት

3.10. የስትራተጂያዊ የትኩረት መስኮች መግለጫ

1. የላቀ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር፡- ተጨማሪ የገቢ ምንጮችን በማፈላለግ' ገቢን አሟጦ መሰብሰብን' ለመንገድ
ጥገናና ደህንነት ሥራዎች በጀት በመደልደል ለፈንዱ ተጠቃሚዎች ማስተላለፍና የክትትልና ቁጥጥር ስልቶችን
ተግባራዊ በማድረግ የተላለፈ በጀት ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ማስቻልን ያካተተ ነው፡፡

2. የላቀ ተቋማዊ አቅም ማሳደግ፡- የሠው ኃብትን የማስፈፀም አቅም በማሳደግ እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የተደገፈ
የአሠራር ሥርዓት እንዲዳብር በማድረግ የተቋሙን አቅም ማሳደግን የተመለከተ ነው፡፡

3. የላቀ አገልግሎት መስጠት፡- በጥናት ችግሮቻችንን በመፍታት የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ፍላጎት ታሳቢ
በማድረግ የተቀናጀ የተሟላ ቀልጣፋ ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት መስጠትን የሚዳስስ ነው፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


4. የላቀ ግንኙነትና አጋርነት መፍጠር፡- የተቋሙን ዓላማ ለማሳካት ከደንበኞችና ባለድርሻ አካላት አንዲሁም
ሌሎች መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ አካላት ጋር በጋራ ጥቅም ላይ የተመሠረተ ትብብርና አብሮ
መስራትን የሚገልፅ ነው፡፡

3.11. የዕይታዎች መግለጫ

1. ደንበኞች

ተቋሙ የተቋቋመበትን ዓላማ ከማሳካት አኳያ ጉልህ ድርሻ የሚኖራቸውና ከተቋሙ ጋር በዕለት ተዕለት የሥራ
ግንኙነት ያላቸው አካላት በመሆናቸው ተደራሽነትን በመጨመር' ግልፅነትና ተጠያቂነትን በማስፈን ለተቋሙ
ያላቸውን አመኔታ እና እርካታቸውን ለማሳደግ ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡

2. ፋይናንስ

መንገዶችን በወቅቱና በጥራት ለመጠገን እንዲሁም የተሟላ የመንገድ ደህንነት ሥራዎችን ማከናወን
የሚያስችል የፋይናንስ አቅም እንዲኖር በማስቻል የተጠናከረ የፋይናንስ አስተዳደር እንዲኖር ማድረግን
ያካትታል፡፡

3. የውስጥ አሠራር

ዘመናዊ' የተቀናጀ'ቅልጥፍናን እና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የሚያስችል የክትትል' የቁጥጥርና የድጋፍ


የአሠራር ሥርዓትን በመዘርጋት ተዓማኒነት ያለው የፈንድ አስተዳደር ማስፈንን የሚያካትት ይሆናል፡፡

4. መማማርና ዕድገት

የሰው ኃይሉን የማስፈፀም አቅም ለማሳደግ በቴክኖሎጂ የመደገፈና በዕውቀት' በክህሎትና በአሰመለካከት
ማጎልበትን ይጠይቃለ፡፡

3.12. በትኩረት መስኮች ውስጥ የሚካተቱ ስትራተጂያዊ ግቦች

1. የላቀ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር

1.1. ገቢን ማሳደግ

1.2. ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ

1.3. የፋይናንና የንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል

1.4. የገቢ አሰባሰብሥርዓትን ማሻሻል

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


1.5. የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት ማሻሻል

1.6. የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል

1.7. የበጀት ድልድልን ማሻሻል

1.8. መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት

2. የላቀ ተቋማዊ አቅም ማሳደግ


2.1. በጋራ የመስራት ባህልን ማሳደግ

2.2. የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓትን ማጎልበት

2.3. የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ

2.4. የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል

2.5. የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም መገንባት

2.6. ቴክኖሎጂን ማሳደግ

3. የላቀ አገልግሎት መስጠት


3.1. የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ

3.2. የአገልግሎት አሠጣጥ ቀልጣፋነትን ማሳደግ

3.3. ተደራሽነትን ማስፋት

4. የላቀ ግንኙነትና አጋርነት መፍጠር


4.1. የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል (ደንበኛ) (N)

4.2. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤና ተሳትፎ ማሳደግ (ደንበኛ) (M)

4.3. የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና ቅንጅት ማሳደግ (የውስጥ አሠራር) L)

3.13. ስትራተጂያዊ ግቦች በየዕይታዎች ተለይተው ሲቀመጡ

ደንበኛ
1. የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


2. ተደራሽነትን ማስፋት

3. የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል

4. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤና ተሳትፎ ማሳደግ

ፋይናንስ
1. ገቢን ማሳደግ

2. የፋይናንስና የንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል

የውስጥ አሠራር
1. ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ

2. የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል

3. የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን ማሻሻል

4. የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓትን ማሻሻል

5. የበጀት ድልድልን ማሻሻል

6. የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓት ማጎልበት

7. የአገልግሎት ቀልጣፋነትንና ጥራትን ማሳደግ

8. የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና ቅንጅት ማስፋት

መማማርና ዕድገት
1. መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት

2. በጋራ የመስራት ባህልን ማሳደግ

3. የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ

4. የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል

5. ቴክኖሎጂን ማሳደግ

6. የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም መገንባት

3.14. የግቦች መግለጫ


1. ገቢን ማሳደግ፡- በመቋቋሚያ አዋጁየተካተቱ የገቢ ምንጮችን አሟጦ በመጠቀምና በውስጥ ባለሙያዎችና
በውጭ አካላት የተከናወኑ የገቢ ጥናቶችና ሌሎች አማራጮችን በማፈላለግ እንዲሁም የአገሪቱን ተጨባጭ
ሁኔታ መሰረት በማድረግ ተጨማሪ የገቢ ምንጮች (ዓይነቶች) በህግ እንዲፀድቁ እና ገቢ እንዲሰበሰብባቸው
በማድረግ የመንገድ ጥገና የፋይናንስ ፍላጎት ማሟላትን ይመለከታል፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


2. ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ፡-የሠው ኃይልን በብዛት የሚያሳትፉ እና በአነስተኛ ወጪ የመንገድ ጥገና
ሥራዎችን በተፈለገው መጠንና ጥራት ማከናወን የሚያስችሉ የጥገና ዓይነቶችንና ወጪ ቆጣቢ የጥገና
ቴክኖሎጂዎችን በመለየት የመንገድ ኤጀንሲዎች ሥራ ላይ እንዲያውሏቸው በማድረግ ውስን የፋይናንስ
ኃብትን መጠቀም የሚቻልበትን አግባብ መፍጠርን ይመለከታል፡፡

3. የፋይናንና የንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል፡- የፋይናንስና የንብረት ኃብትን በቁጠባና ብክነትን በማስወገድ
መጠቀምና በአነስተኛ ወጪ ውጤታማ ሥራዎችን መስራትን ይመለከታል፡፡

4. የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን ማሻሻል፡- የፈንዱ የገቢ ምንጭ እንዲሆኑ በተወሰኑ የገቢ ዓይነቶች የሚሰበሰበው ገቢ
በወቅቱና ሙሉ በሙሉ እንዲገባ የሚያስችሉ ቀልጣፋና ዘመናዊ የአሠራር ሥርዓትን የተከተለ እንዲሆን
ማድረግን ያካትታል፡፡

5. የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓትን ማሻሻል፡-

 የመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች በተገቢው መጠንና ጥራት እንዲከናወን የተጠናከረ የክትትልና
ቁጥጥር ሥርዓት በመዘርጋት ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ማረጋገጥን'

 በሥራ ላይ ያሉ የክትትልና ቁጥጥር ዘዴዎች ላይ አስፈላጊ ማሻሻያዎችን በማድረግና አዳዲስ


ስልቶችን በመጨመር ኃብት (የፋይናንስ' የግብዓትና የሠው ኃይል) በአግባቡና ለታለመለት ዓላማ ብቻ
የሚውልበትን አግባብ ማረጋገጥ የሚያስችል ሥርዓት ተግባራዊ ማድረግን ይመለከታል፡፡

6. የበጀት ድልድልን ማሻሻል፡- ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ሥራዎች የሚውል የበጀት ድልድል በትክክለኛና ወቅታዊ
በሆኑ የመንገድ ኃብት እና በሌሎች አግባብነት ባላቸው መረጃዎች ላይ ተመስርቶ እንዲከናወን ማድረግን
ይመለከታል፡፡

7. መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት፡-ከተቋሙና ከመንገድ ኤጀንሲዎች ተግባራት ጋር ተያያዥነት ያላቸውን


ምርጥ ተሞክሮዎች በማፈላለግና በመቀመር ሥራ ላይ እንዲውሉ ማድረግን ይመለከታል፡፡

8. የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል፡- ለመንገድ ጥገናና ደህንነት ተግባር የሚመደበውን በጀት በወቅቱ በማስተላለፍ
ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ዘመናዊና ቀልጣፋ የፈንድ አስተዳደር ሥርዓትን በመዘርጋት ጥራትና ደረጃውን
ጠብቆ እንዲከናወን ጠንካራ የቁጥጥርና ክትትል ሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግን ይጠይቃል፡፡

9. በጋራ የመስራት ባህልን ማሳደግ፡-በተቋሙ ውስጥ በመመካከርና በማማር ጥሩ የሥራ መንፈስ በመፍጠር
ልዩነትን በማጥበብ የርስበርስ ቅርበትንና ትስስርን በማጎልበት ለጋራ ስኬት በትብብር የመስራት ባህል ባህልን
ማዳበር ያካትታል፡፡

10. የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓትን ማጎልበት፡- በሥራ ዘርፎች መካከል የመረጃ ልውውጥን በማድረግ እና
የሥራዎችን ተመጋጋቢነት በማጠናከር በአነስተኛ ወጪና በጥራት በማከናወን የአገልግሎት አሠጣጥን
ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል እንዲሁም የጽ/ቤቱን ተልዕኮ ለማሳካት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ አስተዋፅኦ
የሚያበረክቱ አካላት ጋር ቅንጅታዊ አሠራር ማስፈንን ይመለከታል፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


11. የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ፡-ከተቋሙ ዓላማ ጋር ተያያዠዥነት ያላቸውን የልምድ ልውውጦችን' የአጭርና
የረዥም ጊዜ ሥልጠናዎችን ሠራተኞች እንዲያገኙ በማድረግ እንዲሁም ሌሎች የአቅም ግንባታ
ሥራዎችንበማከናወን በዕውቀት' በክህሎቱ እና በአመለካከቱ የዳበረ የሠው ኃብት ማፍራትን ያመለክታል፡፡

12. የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል፡- ጽ/ቤቱ የተቋቋመበትን ዓላማ ለማሳካት የሚያስችሉ ወቅታዊ
መረጃዎችን በማሰባሰብ' በማደራጀትና በመተንተን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ (IT) ተደግፈው እንዲያዙና ጥቅም
ላይ እንዲውሉ ማድረግን ይመለከታል፡፡

13. ቴክኖሎጂን ማሳደግ፡- የተቋሙን ወቅታዊ ሁኔታዎች ታሳቢ በማድረግ በአገር' በአህጉር እና በዓለም አቀፍ ደረጃ
የሚወጡ አዳዲስ የቴክኖሎጂ ውጤቶችን የተቋሙን ዓላማ ለማሳካት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግን
የሚመለከት ይሆናል፡፡

14. የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም መገንባት፡- የመንገድ ኤጀንሲዎችን የአቅም ክፍተት መለየት ድጋፍ ማድረግና
የጽ/ቤቱን የፋይናንስ አቅም ከግምት ውስጥ በማስገባት በተመጣጣኝ ዋጋ የሚከናወኑ የአቅም ግንባታ
ሥራዎችን ፋይናንስ ማድረግ ነው፡፡

15. የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ፡- ተደራሽነትን በማስፋት& አገልግሎቶችን በመጠን' በጊዜ እና በጥራት
በመስጠት& የየወቅቱን ፍላጎቶቻቸውን በማሟላት& ግልፅነትና ተጠያቂነት ያለው ዘመናዊ የአሠራር ሥርዓት
በመዘርጋት እንዲሁም ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ወቅታዊና የተሟላ ምላሽ በመስጠት ቅሬታዎች
የሚቀንሱበትን አግባብ በመፍጠር እርካታቸውን ማሳደግ ነው፡፡

16. የአገልግሎት አሠጣጥ ቀልጣፋነትንና ጥራትን ማሳደግ፡- የአገልግሎት መስጫ ጊዜን በማሳጠር የአገልግሎት
አሠጣጥን ቀልጣፋ ማድረግን እንዲሁም የሚሠጡ አገልግሎቶች የጥራት ደረጃቸውን (standard) ጠብቀው
ለደንበኞችና ባለድርሻ አካላት እንዲሠጡና በየጊዜውም ጥራታቸውን ማሳደግን ይመለታል፡፡

17. ተደራሽነትን ማስፋት፡- የፈንዱ ተጠቃሚ የሆኑ የመንገድ ኤጀንሲዎችን የመንገድ አውታር ዕድገት እና
የጽ/ቤቱን የፋይናንስ አቅም መነሻ በማድረግ አዳዲስ የአገልግሎት ዓይነቶችን ማካተትና የፈንዱን ተጠቃሚ
የመንገድ ኤጀንሲዎችን ብዛት በመጨመር የአገልግሎት አድማስን ማስፋትን እንዲሁም የመንገድ
ኤጀንሲዎችን የፋይናንስ ፍላጎት በማሟላት የጥገና ሽፋንን ማሳደግን ይመለከታል፡፡

18. የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል፡-በደንበኞችና ባለድርሻ አካላት እንዲሁም በልዩ ልዩ ጉዳዮች በጋራ ትብብር
ከተቋሙ ጋር በሚሰሩ አካላት ዘንድ የተቋሙን አገልግሎቶች ማሳወቅ የሚያስችሉ ተግባራትን በማከናወን
ተቋሙ መልካም ገፅታ እንዲኖረው ማድረግን ይመለከታል፡፡

19. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤና ተሳትፎ ማሳደግ፡-የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በማዘጋጀት
እንዲሁም በመገናኛ ብዙሃንና ሌሎች የግንኙነት ዘዴዎችን በመጠቀም ደንበኞችና ባለድርሻ አካላት ስለተቋሙ
ያላቸውን ግንዛቤ ማሳደግና ተቋሙ ተልዕኮውን ከማሳካት አኳያ ለሚያደርገው እንቅስቃሴ የበኩላቸውን ጉልህ
ሚና እንዲጫወቱ ማስቻልን ይመለከታል፡፡

20. የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና ቅንጅት ማሳደግ፡-በተቋሙ ውስጥ በሚገኙ የሥራ ዘርፎች መካከል
የሚኖረውን የእርስ በርስ ግንኙነት እንዲሁም ተቋሙ ከሌሎች ውጫዊ አካላት ጋር የሚያደርጋቸው የሥራ
ግንኙነቶች ያለባቸውን የግንኙነትና ቅንጅታዊ ክፍተቶች በመለየት በአገልግሎት አሠጣጥ እና በመረጃ
ልውውጥ እንዲሁም በመተባበርና በመደጋገፍ ላይ ተመስርቶ ተፈላጊውን ውጤት ማስገኘት ይችሉ ዘንድ
ግንኙነቶቹ በከፍተኛ ቅንጅት እንዲከናወኑ ማስቻልን ይመለከታል፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


3.15. የትኩረት መስኮች ስዕላዊ መግለጫ
የላቀ የመንገድ ፈንድ አስተዳደር
የደንበኞችን ቅሬታ
ደንበኛ
መቀነስ

ገቢን የገቢ ምንጮችን


ማሳደግ የፋይናንስና የንብረት ማበራከት የፈንድ
አጠቃቀምን ማሻሻል አጠቃቀምን
ፋይናንስ
ማሻሻል

ወጪ
የገቢ የክትትልና
ቆጣቢ የፈንድ የበጀት
የውስጥ አሠራር አሰባሰብ ቁጥጥር
የጥገና አጠቃቀምን ድልድልን
ሥርዓትን ሥርዓትን
ስልቶችን ማሻሻል ማሻሻል
ማሻሻል ማሻሻል
ማሳደግ

መልካም
መማማርና ዕድገት
ተሞክሮዎችን
ማስፋፋት

የላቀ ተቋማዊ አቅም ማሳደግ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


ደንበኛ

ፋይናንስ

የተቀናጀ የአሠራር
የውስጥ አሠራር ሥርዓትን ማጎልበት

በጋራ የመረጃ የመንገድ


የመስራት የሠራተኞችን አያያዝ ኤጀንሲዎችን
ባህልን ማሳደግ አቅም ማሳደግ ሥርዓትን አቅም
መማማርና ዕድገት
ማሻሻል መገንባት

የላቀ አገልግሎት መስጠት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


የደንበኞችን
ደንበኛ ተደራሽነትን
እርካታ ማሳደግ
ማስፋት

ፋይናንስ

የአገልግሎት ቀልጣፋነትና
የውስጥ አሠራር ጥራትን ማሳደግ

መማማርና ዕድገት

የላቀ ግንኙነትና አጋርነት መፍጠር

የግንኙነት የተቋሙን
የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ
አድማስን መልካም ገፅታ
ማስፋት ማሻሻል
የደንበኞችና ባለድርሻ
ደንበኛ አካላትን ግንዛቤና
ተሳትፎ ማሳደግ

ፋይናንስ

የውስጥና የውጭ አካላትን


የውስጥ አሠራር ግንኙነትና ቅንጅት
ማሳደግ

መማማርና ዕድገት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


የደንበኞችና
የተቋሙን
የደንበኞች ባለድርሻ
ደንበኛ ተደራሽነ መልካም
ን እርካታ አካላትን
ትን ገፅታ
ማሳደግ ግንዛቤና
ማሻሻል
ተሳትፎ

የፋይናንስና
ገቢን የንብረት
ፋይናንስ ማሳደግ አጠቃቀምን

ወጪ የክትት የአገልግሎ የውስጥ


የፈንድ የገቢ የበጀት የተቀና
የውስጥ አሠራር ቆጣቢ ልና ት ና
አጠቃቀ አሰባሰ ድልድል ጀ
የጥገና ቁጥጥር ቅልጥፍና የውጭ
ምን ብ ን የአሠራ
ስልቶ ሥርዓት ንና አካላትን
ማሻሻል ሥርዓ ማሻሻ ር
ችን ን ጥራትን ግንኙነት
ትን ል ሥርዓት
ማሳደ ማሻሻል ማሳደግ ና

መልካም በጋራ
መማማርና ዕድገት የሠራተኞ የመረጃ የመንገድ
ተሞክሮዎ የመስራ
ችን አቅም አያያዝ ኤጀንሲዎ
ችን ት ቴክኖሎ
ማሳደግ ሥርዓት ችን አቅም
ማስፋፋት ባህልን ጂን
ን መገንባት
ማሳደግ ማሳደግ
ማሻሻል

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 37


3.16. የስትራተጂያዊ ግቦች መለኪያዎችና ዒላማዎች

የአፈፃፀም ዒላማ
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግብ መለኪያ
መነሻ 2008 2009 2010 2011 2012

የገቢ ምንጮች በቁጥር 4 5 5 6 6 7


1 ገቢን ማሳደግ
የተሰበሰበ ገቢ 1.3 ቢሊ 1.5 ቢሊ 2.0 ቢሊ 2.5 ቢሊ 2.5 ቢሊ 3.5 ቢሊ

የጥገና ስልቶች ብዛት 2 2 3 3 4 4


2 ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ
የተቆጠበ ወጪ ብር/በኪ.ሜ በስሌት መረጃው የሚሟላ ይሆናል

3 የፋይናንና የንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል የፋይናንስ አፈፃፀም 91 93 95 97 98 98

በፅንቃቄ ጉድለት የተበላሹ


0 0 0 0 0
ንብረቶች

4 የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል ሥራ ላይ የዋለ በጀት በመቶኛ 93 95 95 97 97 99

የተጠገነ መንገድ በኪ.ሜ 22,771 በስሌት መረጃው የሚሟላ ይሆናል

በጥናት የተሻሻሉ አሠራሮች 2 3 4 5 5 5

5 የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን ማሻሻል የተሻሻሉ አሠራሮች 1 1 1 2 3 3

6 የክትትልና ቁጥጥርሥርዓት ማሻሻል የተሻሻሉ አሠራሮች 2 2 2 3 3 3

የቁጥጥር ስልቶች በቁጥር 4 4 4 5 5 5

የኦዲት ግኝት 10 8 6 5 4

7 የበጀት ድልድልን ማሻሻል የቀረበ ቅሬታ 20 15 10 8 5

8 መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት የተገኙ ተሞክሮዎች 1 2 3 3 4 5

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 38


የአፈፃፀም ዒላማ
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግብ መለኪያ
መነሻ 2008 2009 2010 2011 2012

ተግባራዊ የሆኑ ተሞክሮዎች 1 2 3 3 4 5

ውጤት ያስገኙ ተሞክሮዎች 2 2 3 3 4

ውጤታቸው የተሻሻለ የሥራ


9 በጋራ የመስራት ባህልን ማሳደግ 3 4 5 6 6
ዘርፎች

10 የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓትን ማጎልበት የተቋም ውጤት 80 85 88 90 92

የተገኙ ውጤቶች 3 3 4 4 5

የተሠጡ ሥልጠናዎች ዓይነት


11 የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ 11 12 13 13 14 14
በቁጥር

ሥልጠና ያገኙ ሠራተኞች በመቶኛ 100 100 100 100 100

አፈፃፀማቸው የተሻሻለ
85 85 87 87 90
ሠራተኞች በመቶኛ

በ IT የተደገፉ መረጃዎች ዓይነት


12 የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል 1 2 3 3 4 4
በቁጥር

ጥቅም ላይ የዋሉ አዳዲስ


13 ቴክኖሎጂን ማሳደግ 3 1 2 1
ቴክኖሎጂዎች

የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች 2 3 3 2 2

14 የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም መገንባት የተሠጡ ሥልጠናዎች 7 7 9 9 10 10

አፈፃፀማቸው የተሻሻለ መንገድ


9 20 35 55 60 60
ኤጀንሲዎች

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 39


የአፈፃፀም ዒላማ
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግብ መለኪያ
መነሻ 2008 2009 2010 2011 2012

አፈፃፀማቸው የተሻሻለ
80 85 90 90 90
ሠልጣኞች

15 የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ የተገልጋዮች እርካታ በመቶኛ 70 75 85 87 90 92

የቅሬታ መጠን 20 15 12 10 7

16 የአገልግሎትን ቀልጣፋነትና ጥራትን ማሳደግ በወቅቱ የተሠጡአገልግሎቶች 70 80 85 95 95

በጥራት የተሠጡ አገልግሎቶች 85 88 90 92 95

ከዝቅተኛ የማስፈፀሚያ ጊዜ ባነሰ


10 12 15 18 20
የተሠጡ አገልግሎቶች

17 ተደራሽነትን ማስፋት የተጠገኑ መንገዶች በኪ.ሜ 22,771 በስሌት መረጃው የሚሟላ ይሆናል

የተጨመሩ መንገድ ኤጀንሲዎች


0 4 6
በቁጥር

በተወካዮች ምክር ቤት እና
18 የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል በውጭ ኦዲተሮች በተሠጡ በተጨባጭ መረጃ ላይ ተመስርቶ የሚሞላ ይሆናል
ግብረ መልሶች የታዩ ክፍተቶች

የተቋሙን መልካም ገፅታ


ለማሻሻል ተግባራዊ የተደረጉ በተጨባጭ መረጃ ላይ ተመስርቶ የሚሞላ ይሆናል
የኮሙኒኬሽን ዘዴዎች

የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤና ተሳትፎ ተቋሙን ለማስተዋወቅ ተግባራዊ


19 5 9 10 10 12 13
ማሳደግ የተደረጉ የኮሙኒኬሽን ዘዴዎች

የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች 1 4 5 5 5 6

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 40


የአፈፃፀም ዒላማ
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግብ መለኪያ
መነሻ 2008 2009 2010 2011 2012

የአፈፃፀም ምክክር መድረኮች 1 4 4 4 4 4

በመድረኮቹ የተገኙ ተሳታፊዎች 90 90 95 95 95

የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና ቅንጅት ግንኙነት የተፈጠረባቸው አካላት


20 2 1 1 1 1
ማሳደግ

በቅንጅታዊ ሥራዎች የተገኙ


2 3 4 5 6
ውጤቶች

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 41


3.17. ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
1. ገቢን ማሳደግ

1.1. የገቢ ምንጭ መጨመር

1.2. የታሪፍ ማሻሻያ ማድረግ

1.3. የነዳጅ ገቢ ገደብ ማስነሳት

2. ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ

2.1. በአብላጫ የሠው ኃይል የጥገና ስልትን (Labor Base) በስፋት መተግበር

2.2. የመንገድ ርዝመት - በሠው ኃይል የጥገና ስልትን (Length – Person) በስፋት መተግበር

2.3. በአፈፃፀም ላይ የተመሰረተ የጥና ስልትን (Performance Based) መተግበር

3. የፋይናንስና ንብረት አጠቃቀምን ማሻሻል

3.1. ለተቋሙ ንብረቶች ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ

3.2. ወጪ ቆጣቢ የፋይናንሰ አስተዳደር ማስፈን

3.3. ግዥዎችን በዕቅድ መፈፀም

4. የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል

4.1. ጥናቶችን ማካሄድ

4.2. በጀት በወቅቱ ደልድሎ ማስተላለፍ

4.3. ፋይናንሻልና ቴክኒካል ኦዲት ማድረግ

4.4. ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ

4.5. መደበኛ የሆነ ግብረ መልስ መስጠት

4.6. ተገቢውን ሙያዊ ድጋፍ መስጠት

4.7. የተሰጡ ግብረ መልሶችን ተፈፃሚነት ማረጋገጥ

5. የገቢ አሰባሰብ ሥርዓትን ማሻሻል

5.1. የገቢ አሰባሰብን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ መደገፍ

5.2. በገቢ አሰባሰብ ላይ የተጠናከረ ክትትል ማድረግ

6. የክትትልና ቁጥጥር ሥርዓት ማሻሻል

6.1. የአፈፃፀም ሪፖርቶችን መገምገም

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


6.2. የአፈፃፀም ምክክር መደፍረኮችን ማካሄድ

6.3. የመስክ ግምገማ ማድረግ

6.4. የአማካሪ ድርጅቶች ግዥና አፈፃፀም ላይ ክትትል ማድረግ

6.5. የአፈፃፀም ምክክር መድረኮችን ማካሄድ

7. የበጀት ድልድልን ማሻሻል

7.1. የበጀት ድልድል ቀመር መፈተሸና ማሻሻል

7.2. የበጀት ድልድል መረጃዎችን ማሰባሰብ ማደራጀትና መተንተን

7.3. ተመጣጣኝ በጀት መደልደል

8. መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት

8.1. ተሞክሮዎችን መለየት

8.2. ተሞክሮዎችን ከተጨባጭ ሁኔታ አንፃር መቀመር

8.3. ተሞክሮዎችን ማስተዋወቅና ማስተላለፍ

8.4. የተሞክሮወችን አፈፃፀም ተከታትሎ ማሻሻል

9. በጋራ የመስራት ባህልን ማሻሻል

9.1. ተቋማዊ እሴቶችን መገንባት

9.2. የአንድነት እሴቶችን ማስረፅ

9.3. የሠራተኞችን አመለካከትን ማዳበር

9.4. የቡድኖችና የግለሰቦችን ግንኙነት ማጠናከር

9.5. የእርስ በርስ ልምድ ልውውጥን ማጠናከር

9.6. የሥራ ዘርፎችን የሥራ ትስስር ማጠናከር

9.7. የመረጃ ልውጦችን ማጠናከር

10. የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ

10.1. የሰራተኞችን የአቅም ክፍተት መለየት

10.2. የአጭርና የረዥም ጊዜ ሥልጠናዎች እንዲሠጥ ማድረግ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


10.3. የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሻሻል

11. የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል

11.1. መረጃዎችን በማዕላዊነት አደራጅቶ መያዝ

11.2. የመረጃ አያያዝን በቴክኖሎጂ የተደገፈ ማድረግ

12. ቴክኖሎጂን ማሳደግ

12.1. ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችን መምረጥ

12.2. የተመረጡ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም

13. የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም ማሳደግ

13.1. የአቅም ክፍተቶችን መለየት

13.2. የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችን መምረጥ

13.3. የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠናዎችን መስጠት ወይም እንዲሠጥ ማድረግ

13.4. አፈፃፀማቸውን መከታተልና ያስገኘወውን ፋይዳ መገምገም

14. የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ

14.1. የአገልግሎት ጥራትን ማሻሻል

14.2. የአገልግሎት ቅልጥፍናን ማሻሻል

14.3. ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ፈጣንና የተሟላ ምላሽ መስጠት

15. ተደራሽነትን ማስፋት

15.1. የጥገና ሽፋንን መጨመር

15.2. የደንበኞችን ቁጥር ማሳደግ

16. የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል

16.1. ለደንበኞችና ባለድርሻ አካላት መረጃዎችን በወቅቱ ማድረስ

16.2. ግልፅነትና ተጠያቂነትን ማስፈን

16.3. በበቂ ሁኔታ ተቋሙን ማሰተዋወቅ

17. የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን ግንዛቤና ተሳትፎ ማሳደግ

17.1. የሚዲያ ግንኙነትን ማጠናከር

17.2. የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን ማካሄድ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


17.3. የኮሙኒኬሽን ፕሮግራሞችን ቀርጾ ተግባራዊ ማድረግ

18. የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና ቅንጅት ማሳደግ

18.1. የተቋሙን ዓላማ ለማሳካት ከሌሎች አካላት ጋር ትብብርን ማጠናከር

18.2. የሥራ ዘርፎችን የሥራ ትስስር ማጠናከር

18.3. የመረጃ ልውጦችን ማጠናከር

3.18. ኦቶሜሽን
ተቋሙ ቀደም ሲል የጀመረውን የውጤት ተኮር ሥርዓት ግንባታ በኦቶሜሽን እንዲታገዝ የማድረግ እንቅስቃሴን
በማስቀጠል በአጭር ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ የሚሆንበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ጥናቱን ያከናወነው ድርጅት ያዘጋጀውን
ሶፍትዌር ጽ/ቤቱ እንዲረከብና ጥቅም ላይ እንዲውል ማድረግ የሚጠበቅ ሲሆን በሂደት ሶፍትዌሩ ጥቅም ላይ ሲውል
በትግበራ ወቅት የሚኖሩ ክፍተቶችን እና ሌሎች የማሻሻያ ሀሳቦችን መሰረት በማድረግ ሶፍትዌሩ እየተሻሻለ
እንዲሄድ ማድረግ ይቻላል፡፡

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ


3.19. ስትራተጂዎችን ማውረድ
1. ስትራተጂያዊ ግቦችን ማውረድ

የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግቦች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

1 ገቢን ማሳደግ  

2 ወጪ ቆጣቢ የጥገና ስልቶችን ማሳደግ  

የፋይናንና የንብረት አጠቃቀምን


3        
ማሻሻል

4 የፈንድ አጠቃቀምን ማሻሻል     

5 የገቢ አሰባሰብሥርዓትን ማሻሻል    

6 የክትትልና ቁጥጥርሥርዓት ማሻሻል        

7 የበጀት ድልድልን ማሻሻል  

8 መልካም ተሞክሮዎችን ማስፋፋት        

9 በጋራ የመስራት ባህልን ማሳደግ        

የተቀናጀ የአሠራር ሥርዓትን


10        
ማጎልበት

11 የሠራተኞችን አቅም ማሳደግ        

12 የመረጃ አያያዝ ሥርዓትን ማሻሻል        

13 ቴክኖሎጂን ማሳደግ     

የመንገድ ኤጀንሲዎችን አቅም


14      
መገንባት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 46


የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ ግቦች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

15 የደንበኞችን እርካታ ማሳደግ        

የአገልግሎትን ቀልጣፋነትና ጥራትን


16        
ማሳደግ

17 ተደራሽነትን ማስፋት     

18 የተቋሙን መልካም ገፅታ ማሻሻል        

የደንበኞችና ባለድርሻ አካላትን


19        
ግንዛቤና ተሳትፎ ማሳደግ

የውስጥና የውጭ አካላትን ግንኙነትና


20        
ቅንጅት ማሳደግ

2. ስትራተጂያዊ እርምጃዎች

የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

1 የገቢ ምንጭ መጨመር 

2 የታሪፍ ማሻሻያ ማድረግ  

3 የነዳጅ ገቢ ገደብ ማስነሳት  

4 በአብላጫ የሠው ኃይል የጥገና  


ስልትን (Labor Base) በስፋት

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 47


የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

መተግበር

የመንገድ ርዝመት - በሠው ኃይል


5 የጥገና ስልትን (Length – Person)  
በስፋት መተግበር

በአፈፃፀም ላይ የተመሰረተ የጥና


6 ስልትን (Performance Based)  
መተግበር

ለተቋሙ ንብረቶች ተገቢውን


7        
ጥንቃቄ ማድረግ

ወጪ ቆጣቢ የፋይናንሰ አስተዳደር


8  
ማስፈን

9 ግዥዎችን በዕቅድ መፈፀም   

በጀት አጠቃቀምን የሚያሻሽሉ


 
ጥናቶችን ማካሄድ

10 በጀት በወቅቱ ደልድሎ ማስተላለፍ   

ፋይናንሻልና ቴክኒካል ኦዲት


11  
ማድረግ

12 ክትትልና ቁጥጥር ማድረግ        

13 ግብረ መልስ መስጠት        

14 ተገቢውን ሙያዊ ድጋፍ መስጠት        

15 የተሰጡ ግብረ መልሶችን        

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 48


የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

ተፈፃሚነት ማረጋገጥ

የገቢ አሰባሰብን በዘመናዊ


16  
ቴክኖሎጂ መደገፍ

በገቢ አሰባሰብ ላይ የተጠናከረ


17  
ክትትል ማድረግ

18 የአፈፃፀም ሪፖርቶችን መገምገም        

የአፈፃፀም ምክክር መደፍረኮችን


19      
ማካሄድ

20 የመስክ ግምገማ ማድረግ     

የአማካሪ ድርጅቶች ግዥና


21  
አፈፃፀም ላይ ክትትል ማድረግ

የበጀት ድልድል ቀመር መፈተሸና


23  
ማሻሻል

የበጀት ድልድል መረጃዎችን


24  
ማሰባሰብ' ማደራጀትና መተንተን

25 ተመጣጣኝ በጀት መደልደል 

26 ተሞክሮዎችን መለየት        

ተሞክሮዎችን ከተጨባጭ ሁኔታ


27        
አንፃር መቀመር

ተሞክሮዎችን ማስተዋወቅና
28        
ማስተላለፍ

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 49


የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

የተሞክሮወችን አፈፃፀም
29        
ተከታትሎ ማሻሻል

30 ተቋማዊ እሴቶችን መገንባት        

31 አሃዳዊ እሴቶችን ማስረፅ        

32 የሠራተኞችን አመለካከትን ማዳበር        

የቡድኖችና የግለሰቦችን ግንኙነት


33        
ማጠናከር

የእርስ በርስ ልምድ ልውውጥን


34        
ማጠናከር

የተቋሙን ዓላማ ለማሳካት


35 ከሌሎች አካላት ጋር ትብብርን        
ማጠናከር

የሥራ ዘርፎችን የሥራ ትስስር


36        
ማጠናከር

37 የመረጃ ልውጦችን ማጠናከር        

የሰራተኞችን የአቅም ክፍተት


38        
መለየት

የአጭርና የረዥም ጊዜ
39  
ሥልጠናዎች እንዲሠጥ ማድረግ

40 የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሻሻል        

41 መረጃዎችን በማዕላዊነት አደራጅቶ  

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 50


የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

መያዝ

የመረጃ አያያዝን በቴክኖሎጂ


42        
የተደገፈ ማድረግ

43 ተስማሚ ቴክኖሎጂዎችን መምረጥ   

የተመረጡ ቴክኖሎጂዎችን
44        
መጠቀም

45 የአቅም ክፍተቶችን መለየት        

የአቅም ማጎልበቻ አማራጮችን


46        
መምረጥ

የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠናዎችን


47        
መስጠት ወይም እንዲሠጥ ማድረግ

አፈፃፀማቸውን መከታተልና
48        
ያስገኘወውን ፋይዳ መገምገም

49 የአገልግሎት ጥራትን ማሻሻል        

50 የአገልግሎት ቅልጥፍናን ማሻሻል        

ለሚቀርቡ ቅሬታዎች ፈጣንና


51        
የተሟላ ምላሽ መስጠት

52 የጥገና ሽፋንን መጨመር  

53 የደንበኞችን ቁጥር ማሳደግ  

54 የአገልግሎት ተደራሽነትን ማስፋት      

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 51


የሥራ ዘርፎች
ተ.ቁ ስትራተጂያዊ እርምጃዎች
ቴ.ክ.ግ ፋይናንስ ኦዲት ዕ.ዝ.ክ.ግ ህ.ግ ሠ.ኃ.አ.ጠ.አ ግ.ን.አስተዳደር ስነ ምግባር

ለደንበኞችና ባለድርሻ አካላት


55        
መረጃዎችን በወቅቱ ማድረስ

56 ግልፅነትና ተጠያቂነትን ማስፈን        

57 በበቂ ሁኔታ ተቋሙን ማሰተዋወቅ  

58 የሚዲያ ግንኙነትን ማጠናከር 

የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን


59      
ማካሄድ

የኮሙኒኬሽን ፕሮግራሞችን ቀርጾ


60 
ተግባራዊ ማድረግ

የተቋሙን ዓላማ ለማሳካት


61 ከሌሎች አካላት ጋር ትብብርን        
ማጠናከር

የመንገድ ፈንድ ጽ/ቤት የውጤት ተኮር (BSC) ሠነድ Page 52


3.20. ክትትልና ግምገማ
ተቋሙ ያዘጋጀው የውጤት ተኮር ሥርዓት ተግባራዊ ለማድረግ ክትትልና ግምገማ ቁልፍ ሚና አለው፡፡
ግምገማው በሁሉም ደረጃ የሚገኙ አካላትና ፈፃሚዎች በቀላሉ የሚረዱትና ፈፃሚዎችን የሚያነሳሳ መሆኑን
ማረጋገጥ ተገቢ ነው፡፡ ግምገማው ቀጣይነት ባለው ሁኔታ በ 3 ወር በ 6 ወር እንዲሁም በዓመት የተቋሙ
ስትራተጂ የደረሰበትን የአፈፃፀም ደረጃና ስኬታማነትን ለማወቅ የሚካሄድ ይሆናል፡፡

You might also like