You are on page 1of 18

በጉለሌ ክፍለ ከተማ አስተዳድር

በፐብሊክ ሰርቪስና

ሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት

የሰው ሀብት ልማት ቡድን

Operational Plan

1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
1|Page
ሐምሌ 2013 ዓ.ም

መግቢያ
የክ/ከተማው አስተዳደር የክ/ተማውን ነዋሪ ሕዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮችን በመፍታትና ዘላቂ
ልማትን በማረጋገጥ መልካም አስተዳደርን ለማስፈንና የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ
እንዲሁም የክ/ከተማዋን በጎ ገጽታ ለመገንባት የሪፎርም መሳሪያዎችን በመጠቀም እጅግ ኋላቀር እና ጎታች
የሆኑ አመለካቶችን፣ አሰራሮችንና አደረጃጃቶችን ከስር መሰረታቸው ለመቀየርና በዚሁ ልክ መሠረታዊ ስር
ነቀል የሆነ ለውጥ ለማምጣት በርካታ ጥረቶች ተደርገዋል፡፡ በዚህም አበረታች ውጤቶችን ማስመዝገብ
ተችሏል፡እንደ ጥናትና ስልጠና ቡድን በጽ/ቤታችን እና በክፍለ ከተማችን

በዚህ ረገድ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት በየደረጃው የሚገኘው ሕብረተሰብ በልማትና
በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ውስጥ ተሳታፊ እና ተጠቃሚ እንዲሆን ለማስቻል በየጊዜው የልማት ሀይሎችን
የማስፈጸምና የመፈፀም አቅም ለማጎልበት፣በሰው ሀይል ላይ የሚታይ የአመለካከትና ክህሎት ክፍተቶችን
እንዲሁም ማነቆ የሆኑትን አሰራሮችና አደረጃጀቶች በመሰረታዊነት ለመቀየር በርካታ ጥረቶችን ሲያደርግ
ቆይቷል፡፡ በተለይም በ 2013 በጀት አመት ከቅድመ ዝግጅት ምዕራፍ እስከ ማጠቃለያ ምዕራፍ ቁልፍ ተግባሩን
ለማሳካት በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን በዚህም የሲቪል ሰርቪስ የለውጥ ሠራዊት በመገንባት ሂደት
ውስጥ የበኩሉን አስተዋፅኦ በማበርከት ላይ ይገኛል፡፡

የሰው ሃብት ልማት ቡድን ከሰው ሃይል ግንባታ አኳያ በአመራር፣ በፈጻሚው ፣በሴቶች ፣ በአካል
ጉዳተኞች፣በምክር ቤትና በህዝብ ክንፍ ያለውን ክፍተታቸውን በስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በመለየትና
ስልጠና በመስጠት የማስፈጸምና የመፈጸም አቅም ለማጎልበት ሰፊ ጥረት ተደርጓል፡፡ በአሰራርና አደረጃጀት፣
በተቋማት አቅም ግንባታ፣ ፣የክ/ከተማውን የመፈጸም አቅም ከማሳደግ አንጻር እንዲሁም በህዝብ የሚታዩትን
ክፍተቶች በጥናት የመለየት ጥረት በመደረጉ በርካታ ተግባራትን በማከናወን እየተካሄደ ባለው የልማትና
መልካም አስተዳዳር ስራ እንቅስቃሴ ውስጥ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል፡፡

2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
2|Page
እንደ ስልጠና ቡድን በጽ/ቤታችን በክፍለ ከተማችን ብሎም በመዲናችን በመሆኑም በዘርፉ የሁለተኛውን
የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ እና የ 2013 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀምን በመነሳት የ 2014 በጀት ዓመት
ዕቅድ ከዚህ በታች በቀረበው ሁኔታ እንዲታቀድ ተደረጓል፡፡

ክፍል አንድ
1.) የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት ራዕይ፣ ተልዕኮ እና እሴቶች
1.1 ራዕይ

በጉ/ክ/ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ ተቋማትን ተወዳዳሪና ተነሳሽነት ባለው ብቁ የሰው ኃይል በመገንባት፣ ዘመናዊ
አሰራርና አደረጃጀት በመዘርጋት በ 2012 ዓ.ም ከተማዋን በማስፈጸም አቅም መካከለኛ ገቢ ካላቸው የዓለም ከተሞች
አንዷ እንድትሆን ማድረግ፣

1.2 ተልዕኮ

በጉ/ክ/ከተማ አስተደደር ስር የሚገኙ ተቋማት ለህብረተሰቡ ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ፍትሃዊ አገልግሎት መስጠት
የሚችሉ፣ ልማትና መልካም አስተዳደርን የሚያሰፍኑ እንዲሆኑ፡-

 የህብረተሰቡንና የተጠቃሚዎችን ፍላጎት መሰረት ያደረገ አደረጃጀትና አሰራር መፍጠር፣


 ፍትሃዊ የሰው ኃይል ልማትና አስተዳደር እንዲኖር ማድረግ፣
 የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማልማትና አጠቃቀምን ማሳደግ፣
 ክትትል፣ ድጋፍና ግብረ-መልስ በመስጠትና ተከታታይ ምዘና በማከናወን አቅማቸውን መገንባት ነው፡፡
1.3 እሴቶች (VALUES)

 ተጠያቂነት
 ግልጽነት
 የላቀ አገልግሎት እንሰጣለን
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
3|Page
 በእውቀትና በእምነት መመራትና መስራት
 ለለውጥ ዝግጁ ነን
 ቀዳሚ ሀብታችን የሰዉ ሃይል ነዉ
 የህዝብ አስተያየቶች የተቋማችን ሀብቶች ናቸዉ
 ከኪራይ ሰብሳቢነት የፀዳ የልማት ሰራዊት መፍጠር አላማችን ነው
 በቡድን መንፈስ መስራት ባህላችን ነው

2. ነባራዊ ሁኔታ ዳሰሳ

2.1 የ 2013 በጀት ዓመት የፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ኃብት ልማት ጽ/ቤት ዕቅድ አፈጻጸም

2.1.1 የተሰጡ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች

የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ጽ/ቤት ከተሰጠው ተልዕኮዎች አንዱ የከተማው ተቋማት የመፈፀምና
የማስፈጸም አቅማቸው መገንባት ነው፡፡ በመሆኑም ቢሮው በየደረጃው የሚገኘውን የአመራሩ፤ የፈፃሚው፣
የህዝብ አደረጃጀቶችንና የምክር ቤት አባላት አቅም ክፍተትን መሰረት ያደረገ የተለያዩ የአቅም ግንባታ
ስልጠናዎች ለመስጠት የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት አካሄዷል፡፡

ለ 396 አመራሮች ስልጠና መስጠት ታቅዶ ለ 220 በአመራር ጥበብ ፣ ለውጥን ፣ ጊዜ አመራርና
የአስተሳሰብ ለውጥ ላይ ለአመራሮች ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

456 በአጫጭር ስልጠናዎች የተሳተፉ ቡድን መሪዎች ለ 456 ቡድን መሪዎች በትራንስፎርሜሽ ሊደር
ሽፕ እና ራስን ማበልፀግ ላይ ስልጠና ተሰጧል ፡፡

4987 ፈፃሚዎች በአጫጭር ስልጠናዎች ማሳተፍ 739(ለሰባት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ )ለሚሆኑ


ለክፍለ ከተማና ወረዳ ፈጻሚዎች በቢፒአ፣ በጊዜ አመራር፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በክትትልና ድጋፍ ፣
በአመራር ጥበብ ዙሪያ፣በክትትል ድጋፍ፣ራስም ማበልፀግ ፣በአገልጋይ መሪ እና ተሞከሮ ቅመራ
ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
4|Page
154 ለመሆኑ አካል ጉዳተኞች በስራ ስምሪት አዋጅ፤መመሪያና ፤አፈፃፀም ፣በሰበአዊ መብቶች
፣ኢትዮጵያ ያፀደቀቻቸው የአካል ጉዳተኞች መብቶች እና BPR እና BSC ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ለ 200 (ሁለት መቶ) ለክፍለ ከተማና ወረዳ ለቅሬታ ፣ለዲሲፕሊን እና ለደረጃ እድገት ኮሚቴዎች
በአዲስ አበባ ሰራተኞች አዋጅ 56/2010፣በአዲስ አበባ ሰራተኞች ስነምግባር ኮድ፣ ፣በቅሬታ አቀራረብና
አፈታት፣በዲሲፕሊን መመሪያ እንዲሁም በደረጃ እድገት መመሪያ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡

250 (ሁለት መቶ ሃምሳ ) ለሚሆኑ ለክፍለ ከተማና ወረዳ ነባር ፈጻሚዎች በጊዜ አመራር፣
በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በራስን ማበልፀግና በአገልጋይ መሪ ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

541 አዲስ ፈፃሚዎች በአጫጭር ስልጠናዎች ማሳተፍ 200 (ለሁለት መቶ ) ለሚሆኑ ለክፍለ
ከተማና ወረዳ ፈጻሚዎች በጊዜ አመራር፣ በአገልግሎት አሰጣጥ፣ በራስን ማበልፀግና በአገልጋይ መሪ
ዙሪያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ለ 144 ሴት ፈፃሚዎችና አመራሮች በአመራር ጥበብና በስትራቴጅክ እቅድ ዝግጅት ሰልጥነዋል


ክፍተትን መሰረት አድርጎ የተሰጡ የረዥም ጊዜ የትም/ት እድል ያገኙ ሰራተኞች 11 ሰራተኞች
በሁለተኛ ዲግሪ እና 1 ሰራተኞች በመጀመሪያ ዲግሪ ክፍተትን መሰረት አድርጎ የተሰጡ የረዥም ጊዜ
የትም/ት እድል እንዲያገኙ ለፈተና እንዲቀርቡ ተደርጓል ፡፡

ከሌሎች ተቋማት የሚቀርቡ የስልጠና ጥያቄዎችን በመቀበል ስልጠና መስጠት ታቅዶ ስልጠና
ለመስጠት ከጠየቁ 16 ጽ/ቤቶች ለ 16 ቱም ተሰጥቷል፡፡

2.2 ጥናትና የስልጠና ሰነድ ዝግጅትን በተመለከተ

በ 2013 በጀት የዝግጅት ምዕራፍ ለአመራሮች ፤ቡድን መሪዎች ፤አዳዲስና ነበር ባለሙያዎች
ምክር ቤትአባለት እና የህዝብ አደረጃጀት አባለት የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ተሰርቷል፡፡

በተሰጡ ስልጠናዎች ላይ የተደረገ የስልጠና ውጤታማነት ወይም ፋይዳ ጥናት ማድረግ 1 ጊዜ


በተሰጡ ስልጠናዎች ላይ የተደረገ የስልጠና ውጤታማነት ወይም ፋይዳ ጥናት ተደርጓል ፡፡

5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
5|Page
ክፍል 3

2. የ 2014 በጀት ዓመት ቁልፍ ተግባር፣ የቁልፍ ተግባሩ ዓላማዎች፣ ዋና ዋና ግቦችና ተግባራት

2.1 ቁልፍ ተግባር


በዘርፉ የሰራዊት ግንባታ ስራዎችን በማጠናከር በጀማሪ ሰራዊት ቁመና ላይ በመሆን የዘርፉን ተልዕኮ በብቃት
መወጣት ነው፡፡

6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
6|Page
2.2 የቁልፍ ተግባሩ አጠቃላይ ዓላማ
የለውጥ ሰራዊት በመገንባት፣ ብቃት ያለው የሰው ኃብት በማጎልበት፣ የተቋማትን አሰራርና አደረጃጀት
በማጠናከር፣ የሪፎርም መሳሪያዎችን ውጤታማ በሆነ መልኩ ተግባራዊ በማድረግ የአሰራር ስርዓትን
በመዘርጋት ህብረተሰቡ በልማትና በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ያለውን ተሳትፎ በማሳደግ ተጠቃሚነቱ
እንዲረጋገጥ የበኩሉን አስዋጽኦ ማድረግ ነው፡፡፡፡

2.3 የቁልፍ ተግባር ዝርዝር ዓላማዎች


የአሰራርን አደረጃጀት ማነቆዎችን የማስፈጸም አቅም ክፍተቶችን በጥናት በመለየት የሰው ሃብትና የህዝብ
አደረጃጀቶችን አቅምን በማሳደግ፣ የመልካም አስተዳደርና አገልግሎት አስጣጥና የለውጥ ስራዎች በተቀናጀ
ሁኔታ መፈፀም በአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ያለውና ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት፡-

በፐብሊክ ሰርቨሱ የለውጥ ሰራዊት ለመገንባት የተፈጠሩ አደረጃጀቶች ወደ ተሟላ ተግባር በማሸጋገር
የልማት ሰራዊት ቁመና በመፍጠርና በማጠናከር በፐብሊክ ሰርቨሱ የሪፎርምና መልካም አስተዳደር
ተግባሮቻችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ማስፈፀም፡

በፐብሊክ ሰርቨሱ መዋቅር የህዝብ አቅም በተቀናጀ መንገድ በመጠቀም የመልካም አስተዳደርና አገልግሎት
አስጣጥ እንዲሁም የልማት ተግባሮችን ባደገ ደረጃ ማሳካትና ለውጤት ማብቃት፣

ክፍል ሶስት

3) የቁልፍ ተግባሩ ዋና ዋና ግቦችና ዝርዝር ተግባራት


የህዝብ (ተገልጋይ ) እይታ መስክ
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
7|Page
ግብ 1. የተገልጋይዩችና ባለድርሻ አካላት እርካታ ማሻሻል
ተግበር 1. በጉ/ክ/ከተማ አስተዳደር የተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት የስልጠና የእርካታ ደረጃ ጥናት በማጥናት ከ 86
ፐርሰንት ወደ 90 ፐርሰንት ይደርሳል፡፡

የፋይናንስ እይታ መስክ


ግብ 1 .የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነት ማሳደግ
መለኪያ 1. የበጀት (የፋይናንስና ፊዚካል) አጠቃቀም 95 ፐርሰንት ማድረስ
ተግባር 1 .የተፈቀደውን በጀት ከ 100 ፐርሰንት ወደ 100 ፐርሰንት ማድረስ ፡፡

ተግባር 2. .የተፈቀደውን በጀት ቀልጣፋና ውጤታማ በሆነ መልኩ ለታለመለት አላማ ማዋል፡፡

መለኪያ 2 የሰው ሃብት ጊዜ አጠቃቀም በ 90 ፐርሰንት ማሳደግ


ተግባር 1. ለስራ ሂደቱ ፈጻሚዎችን ስለጊዜ አጠቃቀም ግንዛቤ መፍጠር

ተግባር 2 የስራ ሂደቱን ፈጻሚዎች ቁጥጥርና ክትትል ማድረግ የእርምት እርምጃ መውሰድ

የውስጥ አሰራር እይታ መስክ

8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
8|Page
ግብ 1. የግልጸኝነትና ተጠያቂነት የአሰራርን ስርአትን ማሳደግ

መለኪያ 1-በተቀመጡ ስታንዳርጆች መሰረት የሚሰጡ አገልግሎቶን ከ 70 ፐርሰንት ወደ 80 ፐርሰንት ማሳደግ


፡፡

ተግባር 1-የሚሰጡ አገልግሎቶችን መለየት

ተግባር 2- የአገልግሎት ስታንሣርድ መመዝገብ

ተግባር 3- ስታንዳርዶችን ማነጻጸር

ግብ 2 የሰው ሃብት አስተዳደር ስርዓትን ፍትሐዊነትና ውጤታማነት አስራር ማሳደግ

-
መለኪያ 1 ለሰራተኞቻቸው ምቹ የስራ አካባቢዎችን የፈጠሩ ተቋማትን በ 90 ፐርሰንት ማሳደግ ፡፡

ተግባር 1- ለፈፃሚዎች የማያስፈልጉ ግባዓቶችን ማሟላት

ተግባር 2- የፈፃሚዎችን ደሞዝ በስዓቱ እንዲከፍል ማድረግ

ተግባር 3 በስራ አካባቢዎች ላይ የመዝናኛ ፣የካፍቴሪያ አገልግሎቶች እዲሟሉ ማድረግ ፡፡

ግብ 3፡- የሰው ሃብት የማስፈጸምና የመፈጸም አቅምን ማገልበት


መለኪያ 1 የስልጠና ክፍተት/ ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ከ 1 ጊዜወደ 2 ማሳደግ ፡፡

ተግባር 1፡-የስልጠና ፍላጎት የሚመራበት TOR(ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 2. ፡-የስልጠና ፍላጎት በተመረጡት ተጠኚ አካላት በአመራሩ፣ በፈፃሚዎች ፣ በህዝብ አደረጃጀቶች ፣
በምክር ቤት አባላት ፣ በሴቶች እናአካል ጉዳተኞች እና ሌሎች ላይ የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት
ማካሄድ፣

ተግባር 3. በፍላጎት ዳሰሳ የተገኘውን የጥናት ግኝት በማጸደቅ ወደ ተግባር መግባት

መለኪያ 2 የሚዘጋጁ የስልጠና ሞጁሎችን ከ 3 ወደ 6 ከፍ ማድረግ


ተግባር 1- የስልጠናውን ርዕስ መለየት
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
9|Page
ተግባር 2- በርዕሱ ዙሪያ ማጣቀሻዎችን (ሪፈራስ ) ማሰባሰብ

ተግባር 3- የስልጠና ሞጁሉን ማዘጋጀት

መለኪያ 3፤ በአጫጭር ስልጠናዎች ለ 396 አመራሮች በፍላጎት ዳሰሳው በተገኘው ግኝት


መሰረት ስልጠና መስጠት፤
ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት

ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

መለኪያ 4፡፡--ለ 456 ቡድን መሪዎች በአጫጭር ስልጠናዎች እንዲሳተፉ ማድረግ፡፡

ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት

ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

መለኪያ 5፡-ለ 4856 ፈጻሚዎች (ባለሙያዎች ) በአጫጭር ስልጠናዎች እንዲሳተፉ ማድረግ ፡፡

ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት

ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
10 | P a g e
መለኪያ 6፡- ለ 385 የምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች በአጫጭር ስልጠናዎች
እንዲሳተፉ ማድረግ
ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት

ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

መለኪያ 7-በአጫጭር ስልጠናዎች ለሚሳተፉ ለ 250 የህዝብ አደረ/ጀት አመራሮችን መለየት ፡፡


ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

መለኪያ 8- በአጫጭር ስልጠናዎች ለተሳተፉ ሴትና አካል ጉዳተኛ የመንግስት


ሰራተኞች በ 5 ፐርሰንት ማሳደግ ፡፡
ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
11 | P a g e
መለኪያ 9 -በተሰጡ ስልጠናዎች ላይ ከ 1 ወደ 2 የፋይዳ ጥናቱን ከፍ ማድረግ ፡፡

ተግባር 1 የጥናቶን መረጃ ማሰባሰብ

ተግባር 2 የተሰበሰቡ መረጃዎችን ማጠናቀር

ተግባር 3 የመጀመርያ ረቂቅ ሰነድ ማዘጋጀት

ተግባር 4 በረቂቁ ላይ ውይይት ማኪሂድ ግብአት መሰብሰብ

ተግባር 5 ከውይይቱ የተገኘውን ግብዓት በማካተትሪፖርት ማዘጋጀት

መለኪያ 10- - ክፍተትን መሰረት በማድረግ ለ 40 ግለሰቦች የረዥም ጊዜ የትም/ት እድል እዲያገኙ
ማድረግ ፡፡

ተግባር 1- ለትም/ት እድል የሚሄዱትን ሰራተኛች መለየት

ተግባር 2- መረጃቸውን ማደራጀት

ተግባር 3- መረጃቸወን ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ

መማር እና እድገት የእይታ መስክ


ግብ 1፤ የተቋሙን የሰው ሃብት ብቃት ማጎልበት
መለኪያ 1 አፈፃፀማቸው የተሻለ የስራ ክፍል/ሰራተኞች ወደ 85 ፐርሰንት ማሳደግ

ተግባር 1 ለሰራተኞች ስራን (ተግባርን) መስጠት

ተግባር 2 ስራዎችን መገምገም እና አፈፃፀሙን መከታተል

ተግባር 3 የተሻለ አፈፃፀም ያስመዘገቡ ፈፃሚዎችን ማበረታታትና መሸለም

መለኪያ 2 ለተቋሙ ሰራተኞች 4 ጊዜ አጫጭር ስልጠና መስጠት


ተግባር 1፡-ለስልጠናዉ የሚመራበት TOR (ዝክረ ተግባር) ማዘጋጀት

ተግባር 2 ፡- የስልጠና መስጫ ማቴሪያሎችን ማዘጋጀትና ስልጠናውን መስጠት


12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
12 | P a g e
ተግባር 3፡-በስልጠናው ተሳታፊዎችን ጥሪ ማድረግና ስልጠናውን ማስተባበር

ተግባር 4፡-በስልጠናው የሰልጣኞችን እርካታ መለካትና መተንተን

ተግባር 5.፡- የስልጠናውን አጠቃላይ ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

ግብ 2 ፤ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ማሳደግ


መለኪያ 1 በኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ በመታገዝ ለ 4 ጊዜ የመረጃ ልውውጥን ማሳደግ

ተግባር 1- ሰራተኞች በመረጃ መረብ እንዲጠቀሙ ማድረግ

ተግባር 2- የተለያዩ የስራ ክፍሎች በመረጃ መረብ እንዲጠቀሙ ማድረግ

ክፍል አራት

4. የአመራር ዑደት፣ የአፈፃፀም አቅጣጫዎች እና የክትትል፣ ድጋፍ፣


ግምገማና ግብረ-መልስ ስርዓት

የዝግጅት ምዕራፍ

የዕቅድ ዝግጅት
በ 2013 በጀት ዓመት የተሰሩ አጠቃላይ ስራዎችና በዘርፍና በጽ/ቤት ደረጃ በሰፊው በመገምገማ ለ 2014 በጀት አመት
በቂ ግባት በመውሰድ ለቀጥይ ይሰራል፣

በስልጠና ቡድን መሪ ዕቅዱን መነሻ በማድረግ የስልጠናና ጥናት እቅድ በማዘጋጀት ለዘርፍ አመራሩና
ፈፃሚዎች በዝርዝር በማቅረብና በመወያየት በፕሮሰስ ካውንስሉ ቀርቦ እንዲፀድቅ ይደረጋል፣

የክፍለ ከተማ የዘርፉን መሪ ዕቅድ መሰረት ያደረገ ስኮርካርድ በማዘጋጀት ወደ ወረዳዎች እንዲወርድ
ይደረጋል፣

የለውጥ ሰራዊት ስራዎቻችንን ከዳር ለማድረስ አደረጃጀቶች (የለውጥ ቡድንና የአንድ ለአምስት አደረጃጀት)
የጋራ ዕቅድ በማዘጋጀት እንዲፀድቅ ይደረጋል፣
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
13 | P a g e
የፈፃሚዎች/ሠራተኞች የውጤት ተኮር፣ የማስፈፀሚያና ራስን የማብቃት ዕቅድ እንዲዘጋጅና በአንድ
ለአምስት መድረክ ቀርቦ እንዲፀድቅ ይደረጋል፤

የመልካም ልማታዊ አስተዳደር መሪ ዕቅድ በማዘጋጀት ከፈጻሚዎች ጋር መግባባትና የማጽደቅ ስራ ይሰራል፡


ለዕቅዱ ተግባራዊነት የሚያስፈልጉ ግብዓቶች ተለይተው እንዲሟሉ ይደረጋል፣

ፈፃሚዎችን ማዘጋጀት
በዘርፉ በየደረጃው ያለው አመራር ዕቅዱን ለፈፃሚዎች በማወያየት መግባባት ላይ ይደርሳል፣

ፈፃሚዎች በአንድ ለአምስት በቡድን አባላት ባወጡት ዕቅድ ውይይት በማድረግ ስምምነት ላይ
ይደርሳሉ፤

የዝግጅት ምዕራፍ በታቀደው መሠረት ተግባራዊ ስለመሆኑ ማለትም የተሟላ ዕቅድ ተዘጋጅቶ
ከፈፃሚ አካላት በአግባቡ መግባባት ስለመደረሱ ግምገማ ይካሄዳል፣

የተግባር ምዕራፍ፣
የቁልፍ ተግባር ዋና ዋና ተግባራት ማለትም የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራዊት ግንባታ፣ የሰው ኃብት ልማት፣
የማስፈፀም አቅም ግንባታና የማስፋት ስታራቴጂ እንዲሁም መልካም አስተዳደርን የማስፈን
ስራዎች ይከናወናሉ፣

የአቅም ማጎልበቻ ስልጠናዎች ክፍተትን እና ፍላጎትን መሰረት ባደረገ መልኩ ይከናወናሉ፣

የተቋማት አሰራና አደረጃጀት ላይ የሚቀርቡ ጥያቄዎች ተገቢነታቸው ተፈትሾ ምላሽ ይሰጣል፣

ሞዴል ተቋማት፣ የለውጥ ቡድኖች፣ የአንድ ለአምስት አደረጃጀቶች፣ ሞዴል ፈፃሚዎች እና ሞዴል
የህዝብ ክንፍ በመለያ መስፈርት መሰረት ይለያሉ፣

የክትትል፣ ድጋፍና ግምገማ ስራዎቻችን ለቁልፍ ተግባሩ ትኩረት አድርገው ይከናወናሉ፣

14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
14 | P a g e
የማጠቃለያ ምዕራፍ
በዝግጅት ምዕራፍና በተግባር ምዕራፍ የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም ሪፖርት ይገመገማል፤

የበጀት ዓመቱ የእቅድ አፈፃፀም መነሻ በማድረግ ለዘርፉ አመራሮችና ፈፃሚዎች ግምገማዊ ስልጠና
ይካሄዳል፤

የአፈፃፀም አቅጣጫዎች
የኪራይ ሰብሳቢነት ፖለቲካዊ ኢኮኖሚ በየደረጃው በመናድ በምትኩ ልማታዊ ፐብሊክ ሰርቪስ
የበላይነት እንዲኖረው ለፐብሊክ ሰርቪስ ሰራዊት ግንባታው ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ይሰራል፣

በየደረጃው የሚገኘውን የሰው ኃብት ልማት ስራዎች ተጠናክረው የሚሰሩበትን አቅጣጫ


እንከተላለን፣

የመልካም አስተዳደር ተግባሮቻችን በተደራጀ የልማት ሰራዊት ቁመና በላቀ ደረጃ የሚፈፀምበትን
አቅጣጫን እንከተላለን፣

የሪፎርም ስራዎች በአግባቡ እንዲሰሩ በማድረግ የአገልግሎት አሰጣጡ እንዲሻሻልና የህብረተሰብን


ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በጥብቅ ይሰራል፣

የፐብሊክ ሰርቪስ የልማት ሰራዊት ግንባታ፣ ሪፎርምና የመልካም አስተዳደር ተግባሮቻችን በብቃት
ለመምራት የሚያስችል በአመለካከትና በክህሎት ያሉ የአመራሩን ክፍተቶችን የሚሞላ የአቅም
ግንባታ ስራዎች የሚሰሩበት አቅጣጫ እንከተላለን፣

የሪፎርምና መልካም አስተዳደር ተግባሮቻችን በሁሉም አካላት አጀንዳ እንዲሆኑ የኮሚኒኬሽንና


የህዝብ ግንኙነት ማጠናከር ወሳኝነት አለው፡፡ በሁሉም አመራርና ፈፃሚዎች ሪፎርሙ አጀንዳ ሆኖ

15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
15 | P a g e
በባለቤትነት እንዲመሩ በማድረግ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎቻችን ለህዝቡ ተደራሽ
የሚሆንበት አቅጣጫ መከተል፣

የክትትል፣ ድጋፍ፣ ግምገማና ግብረ-መልስ ስርዓት


በ 2013 በጀት አመት የተቋማትን አሰራርና አደረጃጀት በመፈተሸ የአቅም ግንባታ ስራዎችን አጠናክሮ
በማስቀጠል የተጀመረውን የሪፎርምና መልካም አስተዳደር ስራዎችን ማስቀጠል ይኖርበታል፣

ግምገማ
ቁልፍ ተግባሩን ማዕከል በማድረግ ለመገምገም በየሳምንቱ የሰው ሃብት ልማት ቡድን ላይ አርብ 9፡30
ሰዓት መደበኛ ግንኙነት በማድረግ የቁልፍና አበይት ተግባሮች ሥራ አፈፃፀም ይገመግማል፤

በወር አንድ ጊዜ ከወረዳ የዘርፍ ቡድን መሪዎችና ፈፃሚዎች ጋር እና በየሩብ ዓመቱ ከክ/ከተማና ወረዳ
አመራሮችና ፈፃሚዎች በተገኙበት በግምገማ እየተረጋገጠና አቅጣጫ እየተቀመጠለት እንዲሄድ
እንዲሁም በአፈፃፀም ላይ የታዩትን ውጤቶችና ችግሮች በዝርዝር ሰነድ ተዘጋጅቶ እንዲቀርብ
ይደረጋል፤

የሞርኒንግ ብሪፊንግ አደረጃጀት በየሳምንቱ በአስተሳሰብ ግንባታና በሠራተኛው የሥራ አፈፃፀም ላይ


ማዕከል ተደርጎ ይገመግማል፣

የለውጥ ቡድኑ የአንድ ለአምስት አደረጃጀት ቡድኖችን አፈጻጻም በየሳምንቱ በጋራ ይገመገማል፣

ሪፖርትና ግብረ-መልስ
በወረዳና በክፍለ ከተማ የተገመገመ የጽሁፍ ሪፖርት በየወሩና በየሩብ አመቱ በጽሑፍ በወቅቱና
በጥራት በማዘጋጀት ወደ ስልጠናና ጥናት ዳይሬክቶራት ይላካል በቀረበው ሪፖርት መነሻ በማድረግ
በጽሑፍ በየወሩ ግብረ-መልስ ይሰጣል፣

16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
16 | P a g e
ክትትልና ድጋፍ
በክፍለ ከተማ እና በወረዳ እንዲሁም ያሉት ተግባራት ያሉበትን ሁኔታ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
የተደራጀ ሪፖርት ለዘርፉ በማቅረብ ግብረ መልስ እንዲሰጥበት ይደረጋል፡በጥናትና ስልጠና ዘርፍ በየሩብ
ዓመቱ በሥሩ ያሉትን ተቋማት ወርዶ በማየት ድጋፍ ይደረጋል፡፡

ማጠቃለያ
የሰው ሃብት ልማት ቡድን በክፍለ ከተማችን የተጀመረውን የሪፎርምና መልካም አስተዳደርና
አገልግሎት አሰጣጥ ስራዎች ከህዘቡ አዳጊ ፍላጎት አንፃር ለማካሄድና የነበሩ የመልካም አስተዳደር
ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታትና በየደረጃው ያለውን ሰራተኞችን በማሳተፍ በኩል የተካሄደው ያለው
ርቀት አበረታች ነበር ማለት ይቻላል፡፡ይህንን አጠናክሮ ማስቀጠል ተገቢ ነው፡፡

ይህ እቅድ የክፍለ ከተማችንን ልማታዊ ሰራዊት በመገንባት፣ ብቃት ያለው የሰው ኃብት
በማጎልበት፣ የተቋማትን አሰራርና አደረጃጀት በማጠናከር፣ የሪፎርም መሳሪያዎችን ውጤታማ በሆነ
መልኩ ተግባራዊ በማድረግ የልማትና የመልካም አስተዳደር ግቦችን በላቀ ደረጃ በመፈጸም እና
በመረጃና ቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋት ህብረተሰቡ በልማትና
በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ያለውን ተሳትፎ በማሳደግ ተጠቃሚነቱን ማረጋገጥ ላይ ትኩረት
አድርጓል፡፡

ከዚህ አንፃር በዋናነት ፐብሊክ ሰርቫንቱ የህዝብ አገልጋይነት መንፈሱን እንዲያዳብር፣ ያለአድሎ
አገልግሎት የመስጠት ልምዱ እንዲጎለብትና የሪፎርም ስራዎችን በላቀ ደረጃ ለመፈፀም ትኩረት
ሰጥቶ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ በመሆኑም በ 2013 በጀት ዓመት ለቁልፍ ተግባራችን በተለይም
ለሁሉም ሰራዊት ግንባታና ለሰው ኃብት ልማት ስራችን ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይኖርብናል፡፡

17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
17 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e
18 | P a g e

You might also like