You are on page 1of 17

ጅማ ዪኒቨርሲቲ

በኮሌጅ/በእንስቲትዩት/በሆስፒታል ደረጃ የሚካሄድ ግለ-ግምገማ ይዘት እና አቀራረብ

ሀ) የግለ-ግምገማዉ ሪፖርት ይዘት

የሪፖርቱ ዋና ዋና አካላት ቀጥለዉ የተዘረዘሩ አርዕስቶችን ያካተተ ይሆናል፡፡ ይህም ለእያንዳንዱ አርዕስት የተቀመጡትን ቸክሊሰቶች ዉጤት መሠረት በማድረግ
የስራ ክፍሉን ቁመና በሚገልጽ መልኩ ለእያንዳንዳቸዉ በማስረጃ የተደገፈ ሰፋ ያለ ትንተና ማቅረብ ያስፈልጋል፡፡ ግምገማዉ የምካሄደዉ ከዕቅድ አንፃር ቢሆንም
ከዕቅድ ዉጪ የተከወኑ ክዋነዎች ካሉም በዝርዝር የምገለጹ ይሆናሉ፡፡

1. የለውጥ ሰራዊት አደረጃጀትና አሰራርን በተመለከተ


2. ልማታዊ መልካም አስተዳደርን ከማረጋገጥን አንፃር
3. ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ከማረጋገጥ አንፃር
4. የመምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን ልማት ማጠናከርን በተመለከተ
5. ብቁ የአካዳሚክ ፕሮግራሞችንና ስርኣተ ትምህርቶችን ከማረጋገጥና ከመተግበር አንፃር
6. የ 70፡30 ቀመር ላይ የተመሰረተ ተገቢ ሀገራዊ ተሳትፎ መጠንን እውን ከማድረግ አንፃር
7. የከፍተኛ ትምህርት ፍትሀዊነትን ማረጋገጥን በተመለከተ
8. ለኢንዱስትሪ ልማት አስተዋጽኦ የሚያደርግ ተቋማዊ አቅምን ከመገንባት አንፃር
9. በአገራዊ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ የጥናትና ምርምር አቅምን ከመገንባት አንፃር
10. ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የማህበረሰብ አገልግሎት የመስጠት ሁኔታን በተመለከተ
11. የተቀናጀ ተቋማዊ የመረጃ ስርዓት ከመገንባት አንፃር
12. ልዩ ልዩ ጉዳዮችን በተመለከተ
13. መልካም ተሞክሮዎች
14. መሻሻል የምገባቸዉ ጉዳዮች

ለ) የነጥብ አሰጣጥ መመሪያ (ለቼክሊስት)

 እያንዳንዱ መጠይቅ (ጥያቄ) በምከተለዉ መልክ ከ 0-5 ባለዉ እስክል መስረት ነጥብ ይሰጠዋል፡፡
“0” = የመገምገሚያ ነጥብ ተግባሩ በኮሌጁ/እንስቲዩቱ/ሆስፒታሉ ካልተከናወነ
“1” = የመገምገሚያ ነጥቡ ትግበራ በአንፃራዊነት ዋና ዋና ነጥቦችን ያላካተተ ከሆነ
“2” = በመገምገሚያው መስፈርት ዋና ዋና ተግባራት ተከናውነው ነገር ግን እንዳንድ
ተጨባጭ የሆኑ ማስረጃዎች ሳይገኙ ሲቀሩ
“3” = በመገምገሚያ መስፈርት ያሉ ቁልፍ ተግባራት የተከናወኑና በተወሰነ ደረጃ
ተጨባጭ መረጃ የተገኘ ሲሆን
“4” = በመገምገሚያ መስፈርቱ የሚጠበቁ ተግባራትን በሙሉ ሲያከናውንና ተጨባጭ
መረጃ ሲገኝ
“5” = በመገምገሚያ መስፈርቱ የሚጠበቁ ተግባራትን በሙሉ ሲከናወኑ እና ተጨባጭ
ማስረጃ ጋር ሲገኙ፤ በመልካም ተሞክሮነት ሊጠቀስ የሚችል ተግባር ሆኖ ሲገኝ
ይሆናል፡፡
ሐ). ለተሰጠዉ ነጥብ ፍትለፍቱ ላይ ያለዉን ባዶ ቦታ በመጠቀም በመረጃ የተደገፈ ገለፃ የሰጣል ይሰጠዋል (ተ.ቁ. የመልከቱ)፤፤
መ) በመቀጠል ለእያንዳንዱ አርዕስት (ተ.ቁ 13 ና 14 ን ሳያጠቃልል) በተያዘለት ኮታ መሰረት ስለት ይሰራለታል፡፡ በመቀጠል በጠቅላላ ከመቶ እጅ ተሰልቶ
የኮለጁ/የእንስቲትዩቱ/የሆስፒታሉ የአመታዊ የዕቅድ አፈጻጸም ይቀመጣል፡፡ ይህም የስራ ክፍሎቹን ላማወዳደሪም ይሁን የትኛዉ የስራ ክፍል በየትኛዉ መመዛኛ ነጥብ
አብላጫ ነጥብ እንዳስመዝገበ እና እያንዳዳቻዉ ለምቀጥለዉ የስራ ዘመን ላይ በየትኛው መመዘኛ መስፈርት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት እንዳለባቸዉ ላማመላክት
ይረዳል፡፡
ሠ) አንዳንድ አርዕስቶች ወይም ቸክሊሰቶች በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የተጠየቁ ቢሆኑም በሥራ ክፍሉ ደረጃ ተሰልቶ የሚሞሉ ይሆናሉ፡፡ ለምሳሌ በበጀት አመቱ
ዪኒቨስሲቲዉ attrition rate በስንት እንደቀነሰ የምጠይቅ ከሆነ ይህ በኮሌጅ ደረጃ በስንት መቀነስ እንደተቻለ ታስቦ ይመለሳል፡፡
ረ) አንዳንድ ቸክሊሰቶች የስራ ክፍሉን የማይመለከት ከሆኔ አይመለክተንም በማለት መለፍ ይቻላል፡፡ ለምሳሌ በ STEM ፕሮጀክት የተጠቀሙ ተማሪዎች ብዛት
የምለዉ ሆስፕታልንና አንዳንድ ኮሌጆችን አይመለከታቸዉም

ሰ) በመጨረሻ መጠይቁ (ቸክሊሰቱ) ከሪፖረቱ ጋር አባሪ ተደርጎ ይላካል

የመመዘኛ መስፈርቶች (ከሪፖረቱ ጋረ አባሪ ተደርጎ የምላክ)

ነጥብ 1፡ የለውጥ ሰራዊት አደረጃጀትና አሰራር (10%)

ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ


11.1 የ ICT መሰረተ ልማት ለማሟላት የተከናወኑ ተግባራት(ክፍሉ በሰው
ኃይል እንድሟላ መደረጉ ፣መሰረተ ልማት ስለመዘርጋቱ፣ቁሳቁስ
ስለመሟላቱ)
11.2 የዩኒቨርስቲው አሰራር በቴክኖሎጅ የተደገፈ ስለመሆኑ
(ሬጅስትራር፣ዲጅታል ቤተ መፃህፍት፣የዩኒቨርስቲው ሀብትና ንብረት
የተማሪዎች መረጃና አገልግሎት)
11.3 የመምህራንን አጠቃላይ መረጃ ስርኣትን ለማሻሻል የተከናዎኑ ስራዎች
(በስራ ላይ ያሉ በትምህርት ላይ ያሉ፣ በዕድሜ፣በትምህርት ደረጃ፣የውጭና
የሀገር ውስጥ መምህራን፣በየፕሮግራሞቹ ያለ የመምህራን መረጃ
በአገልግሎት ወዘተ)
11.4 የአስተዳደር /ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መረጃ ስርኣትን ለማሻሻል የተከናወኑ
ስራዎች(በስራ ላይ ያሉ በትምህርት ላይ ያሉ፣ በዕድሜ፣በትምህርት
ደረጃ፣በአገልግሎት ወዘተ)
11.5 ቀልጣፋና ውጤታማ ፋይናንስ መረጃ ስርኣት ዕውን ለማድረግ የተከናወኑ
ተግባራት(አመታዊ በጀት፣ በጀት ክፍፍል፣ ካሽ ፍሎው፣ ወጭና ገቢዎች
በትክክል መመዝገባቸው፣ ተሰብሳቢና የሚወራረዱ ሂሳቦች በወቅቱ
መጠናቀቃቸው)
ድምር ውጤት
ነጥብ 2፡-ልማታዊ መልካም አስተዳደርን በተቋም ማረጋገጥ (7%)
ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

2.1 በወረደው የልማታዊ መልካም አስተዳደር ፓኬጅ መሰረት አሳታፊ በሆነ


ሂደት ዕቅድ ተዘጋጅቶ አፈፃጸሙ በየሩብ አመቱ በተቋም ደረጃ
ስለመገምገሙ
2.2 የዕቅድ አፈፃጸሙ በከፍተኛ አመራር ደረጃ በየወሩ ቋሚ መድረክ እየተዘጋጀ
የተፈቱና ያልተፈቱ ችግሮች እየተለዩ ችግሮችና ስኬቶች ባለቤት እያገኙ
ስለመተግበሩ
2.3 በተቋሙ የመልካም አስተዳደርን ለማስፈን የውስጥ አሰራር መመሪያዎች
አሳታፊና ግልጽ በሆነ መልክ ተግባራዊ ለማድረግ የተከናወኑ ተግባራት (
የሰራተኛ ቅጥር፣ደረጃ ዕድገትና ዝውውር ፤ግዥና ንብረት መመሪያ
የፋይናንስ መመሪያ እንዲሁም የአጭርና የረጅም ጊዜ የትምህርት ዕድሎች)

2.4 የተቋሙን የኪራይ ሰብሳቢነት ምንጮችን በመለየትና የማክሰሚያ


ስትራቴጀ በመዘርጋት ወደ ተጨባጭ ትግል ለመግባት ያሳየው ለውጥ

2.5 በተቋሙ የሚነሱ የመልካም አሰተዳደር ጉዳዮችን ለመፍታት የሚያስችሉ


የውስጥ አሰራር መመሪያዎችና ማንዋሎች ተዘጋጅተው ስራ ላይ
መዋላቸው ለአብነት (የትርፍ ሰአት ክፍያ፣የመኖሪያ ቤት አሰጣጥ
መመሪያ፣የጥናትና ምርምር መመሪያ፣የተከታታይ ትምህርት አሰጣጥ
መመሪያ… )
ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

2.6 የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ በዜጎች ቻርተር አግባብ አዘጋጅቶ ያለና


የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድን በዋናዋና ክፍሎች ግልጽ ሆኖ መገኘቱ
(ሬጅስትራር፣የተማሪዎች አገልገልሎት፣ፋይናንስ ግዥና ንብረት
አስተዳደር፣ቤተ መፃሀፍት አይ.ሲቲ. ሴንተር የተማሪዎች ክሊኒክ)
2.7 በተቋሙ ላይ የሚነሱ ቅሬታዎችን በወቅቱ ተገቢነት ያለው ምላሽ
ለመስጠት የሚያስችል የአሰራር ስርአት ስለመዘርጋቱ (ከአመራር እስከ
ፈፃሚ ዝግጁነት መኖሩ፣የተለያዩ ተጓዳኝ ኮሚቴዎች መቋቋማቸውና ወደ
ስራ መግባታቸው፣የስነ ምግባር መከታታያ ክፍል ተቋቁሞ ወደ ስራ የገባ
2.8 የተቋሙን ውጫዊና ውስጣዊ የመልካም አስተዳደር ጉዳዮችን ለማክሰም
የሚያስችሉ የጋራ የንቅናቄ መድረክ ተዘጋጅቶ በውሳኔው መሰረት ወደ
ተግባር የተገባ መሆኑ (ንቅናቄ መድረክ ያዘጋጀ፣ከትምህርት ክፍል እስከ
ተቋም በማስተሳሰር ዕቅድ ያዘጋጀ፣የገመገመና ግብረ መልስ የሰጠና ተሞክሮ
የቀመረ)
2.9 ለተቋሙ አገልግሎት አሰጣጥ ግልጸኝነት ስርአትን የዘረጋ(የቢሮ አቅጣጫ
አመላካች፣የሰራተኞች ባጅ፣የጠረጴዛና የቢሮ ባጅ እንድሁም ወቅታዊ
መረጃዎችን ማሳወቂያ ሰሌዳ)

2.1 ሁሉም መምህራንና ሰራተኞች የበጀት አመቱን የሁለት ጊዜ የስራ


0 አፈፃጸም ግምገማቸውን በወቅቱ እንዲያገኙ መደረጉ (የግምገማ
ዕቅድ መዘጋጀቱ፣ዴሞክራሲያዊ አሳታፊነት መኖሩና የግምገማ
ውጤት መተንተኑ)
2.1 ተቋሙ በየሩብ አመቱ የደንበኞች የአገልግሎት አሰጣጣ ዳሰሳ ጥናት
1 አድርጎ ያለበትን ደረጃ ከለየ
2.1 በወረደው የልማታዊ መልካም አስተዳደር ፓኬጅ መሰረት አሳታፊ
2 በሆነ ሂደት ዕቅድ ተዘጋጅቶ አፈፃጸሙ በየሩብ አመቱ በተቋም ደረጃ
ስለመገምገሙ
ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

ድምር ውጤት

ነጥብ 3፡ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን ማረጋገጥ (6%)


ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

3.1 በተቋሙ ሰላማዊ የመማር ማስተማር ለመፍጠር በዓመቱ በኮማንድ ፖስት


የተከናወኑ ስራዎች(የጋራ ዕቅድ መኖሩ፣የወር ግምገማ መድረክና ግብረ
መልስ ስለመሰጠቱ)
3.2 ለተማሪዎች አገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ግብኣቶች (የምግብ፣ የጤና፣
የመጸዳጃ፣ ዶርሚቶሪና የመዝናኛ) በጊዜና በጥራት ማቅረብ

3.3 ተማሪዎች ብዝሃነትን (ሀይማኖት፣ ብሄር ወዘተ) ተቀብለውና ተቻችለው


እንዲኖሩ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች (የተሰጡ
ስልጠናዎች፣ውይይቶች፣የተማሪዎች ፎረሞች)
3.4 በተቋሙ ውስጥ ሰላማዊ መማር ማስተማር እንዲኖር የተለያዩ
አደረጃጀቶች ተፈጥረው ወደ ስራ ስለመግባታቸው (የጥበቃ ሁኔታ
መጠናከሩ፣ከአካባቢው መስተዳደር ጋር ቅንጅታዊ አሰራር ስለመፈጠሩ)
3.5 በተቋሙ ተማሪዎችና ሰራተኞች መካከል መልካም ግንኙነት እንድኖር
የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ስለመሰጠታቸው(ለጥበቃ
ሰራተኞች፣ለፕሮክተሮች፣ለምግብ ቤት ሰራተኞች፣ ቤተ መፃህፍት
ሰራተኞችና ለክሊኒክ ሰራተኞች)
3.6 በዓመቱ የነበረው ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሁኔታ(የመማር ማስተማር
ስራው ያልተሰተጓጎለበት፣ንብረት ያልወደመበትና ምላሽ የሚፈልጉ ጉዳዩች
በሰለጠነ ሁኔታ የሚጠየቁበት አግባብ እየጎለበተ መምጣቱ፣
ድምር ውጤት

ነጥብ 4፡ የመምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን ልማት ማጠናከር (7%)


ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

4.1 የ 2 ኛ ዲግሪ ያላቸውን መምህራን ጥምርታ ወደተቀመጠው 0፡75 ለማሳደግ


ታቅደው የተከናወኑ ተግባራት(በቅጥር ፣ሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር
የትምህርት ዕድል ማመቻቸት) ከአጠቃላይ የዩኒቨርስቲው መምህራን ጋር

4.2 ሲነፃጸር
3 ኛ ዲግሪ ያላቸውን መምህራን ጥምርታ ወደ ተቀመጠው 0፡25 ለማሳደግ
ታቅደው የተከናወኑ ተግባራት(በቅጥር ፣ሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር
የትምህርት ዕድል ማመቻቸት)…

4.3 ለመምህራን የስራ ላይ ስልጠናን (ፔዳጎጂ፣ ኢንዳክሽን፣ ፣ አይ. ሲ. ቲ ወዘተ)


ለመስጠት ታቅደው የተሰሩ ስራዎች
4.4 ከአጠቃላይ መምህራን ውስጥ HDP ስልጠና የወሰዱ በፐርሰንት የደረሰበት
ደረጃ
4.5 የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን ክህሎት ለማሳደግ ታቅደው የተከናወኑ ተግባራት
ድምር ውጤት

ነጥብ 5፡ ብቁ የአካዳሚክ ፕሮግራሞችንና ስርኣተ ትምህርቶችን ማረጋገጥና መተግበር (20%)


ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

5.1 ሀገራዊና አካባቢዊ የልማት አጀንዳዎችን መሰረት ያደረጉ አዳዲስ


የትምህርት ፕሮግራሞችን በተዘረጋው ስርአት መሰረት ስለመከፈቱ(
የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት ፣ሞጁላራይዝድ መደረጉ፣ባለ ድርሻ አካላትን በማሳተፍ
5.2 የተቋሙ
በየደረጃውመማር ማስተማር
ስለመገምገሙ ሂደት ሃርሞናይዝድ
እንድሁም የሆነውን
በሴኔት በቦርድና ካሪኩለም
በትምህርት ሙሉ
ሚኒስቴር
ለሙሉ የመጠቀም ሁኔታ(ካሉ ፕሮግራሞች ውስጥ በአንፃራዊነት የሚታይ)፣

5.3 በሁሉም የትምህርት ክፍሎች የሞጁላር የትምህርት አሰጣጥ ትግበራ


ሁኔታ(የሞጁላር ቡድን መቋቋሙ፣በትግበራ ወቅት ያጋጠሙ ችግሮች
ስለመለየታቸው በሰነድ መረጋገጡና ሪፖርት መደረጉ)፣
5.4 የተማሪዎችን አካዳሚያዊ ብቃት ለመለካት የሚያስችል የተከታታይ ምዘና
ስርአት በትምህርት ክፍሎች ተግባራዊ ስለመደረጉ (መመሪያ ስለመኖሩ፣ወደ
ትግበራ ስለመገባቱ፣የክትትል ስርአት ተዘርግቶ ግምገማ መደረጉ)፣
5.5 ተማሪውን ለማብቃትና (Attrition Rate) ለመቀነስ የተጨማሪ ድጋፎች
አሰጣጥ ሁኔታ (ምሳሌ ቱቶሪያል፣ ማማከር ወዘተ)ከዕቅድ አፈፃጸም አኳያ
የሚለካ
5.6 የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተከናወነ ተግባር (በበጀት አመቱ ቢያንስ
ሁለት ጊዜ የውስጥ ኦዲት መከናወኑ ውጤቱ ተተንትኖ ግብረ መልስ
መሰጠቱና ለትምህርት ክፍሎች ዕውቅና ስለመሰጠቱ ወዘተ)
5.7 የተማሪዎች የማቋረጥ ምጣኔ ከ 2007 ዓ.ም ጋር ሲነፃጸር
5.8 የተማሪዎች በትምህርት የመዝለቅ ምጣኔ ከ 2007 ጋር ሲነፃጸር(በ 1
የጨመረ በ 2 በ 3 በ 4 በ)
5.9 በ 2008 ዓ.ም በ GA ዩኒቨርስቲው ካስፈተናቸው ውስጥ ምን ያህሉን
አሳልፏል
ድምር ውጤት

ነጥብ 6፡ የ 70፡30 ቀመር ላይ የተመሰረተ ተገቢ ሀገራዊ ተሳትፎ መጠንን እውን ማድረግ
ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

6.1 በ 70፡30 ቀመር ትግበራ መሳካት አስተዋጽዖ ሊያበረክቱ የሚችሉ


የቤተሙከራ ወርክሾፕና ሌሎች ግብአቶችን ለማሟላት የተከናወነ
ተግባር(የክትትልና ድጋፍ ሁኔታ፣የበጀት አመዳደብ፣የሰው ኃይል፣የግብአት
መሟላትና አደረጃጀት)
6.2 በ 70፡30 ቀመር ትግበራ መሳካት አስተዋጽዖ ሊያበረክቱ የሚችሉ ግብአቶች
ባግባቡ ትኩረት ተሰጥቶ እንድሟሉ ስለመደረጉ(የሰው ኃይል
አመዳደብ፣የበጀት አመዳደብ…)ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ መሆኑ፣
6.3 በ 70፡30 ቀመር ትግበራ መሳካት አስተዋጽዖ ሊያበረክቱ የሚችል የክትትልና
ድጋፍ ግብረ መልስ ስርአት ስለመዘርጋቱ
6.4 በኢንጅነሪንግ ዘርፍ እያስተማሩ ያሉ የመምህራን የትምህርት ደረጃ
የማሻሻል ሁኔታ(የመጀመሪያ ድግሪ ኖሯቸው እያስተማሩ ያሉ መምህራንን
በተመለከተ)
ድምር ውጤት

ነጥብ 7 ፡ የከፍተኛ ትምህርት ፍትሀዊነትን ማረጋገጥ (6%)


ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0- መግለጫ
5)

7.1 ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች የተደረገ ተጨባጭ ድጋፍ (መረጃ


ተለይቶ መያዝ የማማከር፣የግብአት ድጋፍ፣መማሪያና ማደሪያ
ክፍሎችን ማመቻቸት፣ቤተመፃህፍት ቤቶችንና መጸዳጃ ክፍሎችን
ማመቻቸት፣ማየት ለተሳናቸው የብሬል መፃሀፍት አቅርቦት መስማት
ለተሳናቸው የምልክት ቋንቋ አገልግሎት…)መሰጠት መጀመሩ
7.2 ለሴት ተማሪዎች የተደረገ ድጋፍ (መረጃ ተለይቶ መያዝ
የማማከር፣የግብአት ድጋፍ፣የማጠናከሪያ ትምህርት፣ክትትልና ድጋፍ
መደረጉ…)
7.3 ከታዳጊ ክልሎች ለመጡ ተማሪዎች የተደረገ ድጋፍ (መረጃ ተለይቶ
መያዝ የማማከር፣የግብአት ድጋፍ፣የማጠናከሪያ ትምህርት፣ክትትልና
ድጋፍ መደረጉ…)
7.4 በመምህራንና በሰራተኞች ቅጥርና ምደባ እንድሁም ለተማሪዎች
የትምህርት ክፍል ምርጫ ወቅት ሴቶችና የአካል ጉዳተኞች እኩል
የተሳትፎ እድል እንዲያገኙ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች(አፈርማቲቭ
7.5 በዕቅድ ከተያዘውተግባራዊ
አክሽን ለሁሉም አንፃር ወደ አመራርነት የመጡ ሴቶች(በ 2008
መደረጉ)
ዓም በሁሉም ዕርከኖች ወደ አመራርነት የመጡ ሴቶች)/ከፍተኛ
አመራር፣መካከለኛ አመራርና የዝቅተኛ አመራር/
7.6 ሴት መምህራን በጥናትና ምርምር ስራዎች ላይ እንድሳተፉ የተደረገ
ጥረትና የተገኘ ውጤት(ስርአት ስለ መዘርጋቱ የአቅም ግንባታ
ስራዎች መሰጠታቸው ክትትል ስለመደረጉ፣ውጤቱ
ስለመገምገሙ፣ማበረታቻ ስለመሰጠቱ)
7.7 ሴት መምህራን በማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች ላይ እንድሳተፉ
የተደረገ ጥረትና የተገኘ ውጤት(ስርአት ስለ መዘርጋቱ ክትትል
ስለመደረጉ፣ውጤቱ ስለመገምገሙ፣ማበረታቻ ስለመሰጠቱ)
7.8 ሴት መምህራን በመሪ ተመራማሪነት የተሳተፉበት ሁኔታን
በተመለከተ
ድምር ውጤት

ነጥብ 8፡ ለኢንዱስትሪ ልማት አስተዋጽኦ የሚያደርግ ተቋማዊ አቅምን መገንባት (6%)


ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

8.1 የኢንዱስትሪ-ዩኒቨርሲቲ ትስስርን ለማሳደግ በተቋም ደረጃ አደረጃጀት 4  አስተባባሪ አካላት ተሰይመዋል
 ትስስር የሚፈጠርባቸው ተቋማት
ተፈጥሮ ወደ ስራ መገባቱ(የሚያስተባብር አካል ስለመሰየሙ፣ዕቅድ
ተለይተው እቅድ በመያዙ
ስለመኖሩ፣ትስስር የሚፈጠርባቸው ተቋማት ስለመለየታቸውና የትስስር ሰነድ  የተፈረመ የትስስር ሰነድ ስላለ ለምሳሌ
ስለመኖሩ፣የተከናወነ ተግባር)  ኢንዱስትሪያል አድቫይዘሪ ኮሚቴ ገና
አልተመሰረተም
8.2 ዩኒቨርስቲው በበጀት አመቱ ከሚሰጡ ፕሮግራሞች ከጥናትና ምርምር 3  በአንዳንድ ት/ፕሮገራሞች የጥናትና
እንድሁም ከማህበረሰብ አገልግሎት አንፃር የተፈጠሩ የቴክኖሎጅ ትስስር መምርምር ውጤቶችን መሰረት ያደረገ
አይነቶች ትስስሮችን ለመመስረት እንቅስቃዎች
መኖራቸው ለምሰሌ ከሞሀ ለስላሳ
መጠጦች እና መስፍን ኢነዱስትሪያል ጋር
 ከኮንስትራክሽ ፕሮጅክት ማናጅመንት
ኢንስትቲዩት ጋር የምርምር ውቴቶችን
ለባለድርሻ አካላት ለማድረስ የተደረገው
ጥረት ቢኖርም ስኬታማ አልልበረም
8.3 ዩኒቨርሲቲው በበጀት ዓመቱ ከዕቅድ አንፃር ከኢንዱስትሪዎች ጋር የፈጠረው 5  ከኮንስትራክሽ ፕሮጅክት ማናጅመንት
ትስስር ብዛት(የጋራ መግባቢያ ሰነድ፣የጋራ መድረኮች፣ውጤት) ኢንስትቲዩት ጋር የተፈረመ የጋራ
መግባቢያ ሰነድ ከእቅድ ውጭ በመሆኑ
 ከ GIZ በመተባበር የተከናወነው
የቴክኖሎጂ ሽግግር ግነዛቤ ማስጨበጫ
የውይይት መድረክ እነዲሁም የቴክኖሎጂ
ሽግግር የስራ ሂደት ጋይድላይን/ ማንዋል
ዝግጅት ከእቅድ ባሻገር የተከናወነ በመሆኑ
8.4 በተፈጠረው የትስስር ሰነድ መሰረት የተከናወኑ ተጨባጭ ተግባራት(ከመማር 4  ከመማር ማስተማር አንፃር የተማሪዎችን
ማስተማር አንፃር፣ጥናትና ምርምር፣ማህበረሰብ አገልግሎት….) ኢንተርንሺፕ ቅበላን ተግባራዊ መደረጉ
 ኢንዱስተሪውን ማእከል የደረጉ ጥናትና
ምርምሮችን ለማካሄድ የትስስር ሰነድ
ካለን ባለድርሻ አካላት ጋር ስምምነት ላይ
በመድረስ ለቀጣይ አመት ዕቅድ ለመያዝ
በዝግጅት በመሆናችን
8.5 ዩኒቨርስቲው ኢንኩቤሽን ሴንተር ማቋቋሙ(በቁሳቁስ ስለመደራጀቱ፣በሰው 2  በሂደት ላይ ከሚገኙ የኢንኩቤሽን ሴንተር
ኃይል ስለመሟላቱ፣በቴክኖሎጅ ስለመታገዙ፣) የማ kk ም ስራ ዘለለ እንቅስቃሴዎች
አለመኖራቸው
8.6 ወደ ማህበረሰቡ የተሸጋገሩ የምርምር ውጤቶችና ቴክኖሎጅዎች ብዛት 4  የማይክሮ ሃይድሮ ሓይል ማመንጫ
ግንባታዎች
 ለማህበረሰቡ ጠቀሜታቸው የጎላ
የምርምር ውቴቶችን በመለየት
ወደማህበረሰቡ እንዲሸግገሩ ቅድመ
ሁኔታዎችን ማመቻቸት ለምሳሌ
የምርምሩ በለቤት የሆኑ ተመራቂዎችን
በመቅጠርና የትምህርት እድል በመስጠት
ቴክኖሎጊዎቹ ዕንዲጎለብቱ መደረጉ
ድምር ውጤት

ነጥብ 9፡- በአገራዊ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ የጥናትና ምርምር አቅምን መገንባት (13%)
ተቁ መሰፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ
9.1 በምርምር ላይ ያተኮረ ስልጠና ዕቅድ ከተያዙ መምህራን ውስጥ
በስልጠና የተካፈሉ መምህራን በመቶኛ
9.2 የምርምር በጀት ከአጠቃላዪ የዪኒቨርሲቲው መደበኛ በጀት ምጣኔ

9.3 በምርምርና ጥናት የተሳተፉ መምህራን ከአጠቃላዪ መምህራን ውስጥ


በመቶኛ
9.4 መምህራን ምርምሮቻቸውን ለማሳተም የሚችሉባቸው ጆርናሎች፣
በቋሚነት በቁጥር
9.5 ጥናታቸው አልቆ የምርምር ሪፖርት የተጠናቀረላቸው ፕሮጄክቶች
የመምህራን ነፍስ ወከፍ ድርሻ
9.6 ከተጠናቀቁት ምርምርና ጥናቶች ውስጥ በአገር ውስጥና በውጭ አገር
ጆርናሎች የታተሙ የመምህራን ነፍስ ወከፍ ድርሻ
9.7 ከመንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት (አለም አቀፍና አገራዊ) ጋር በጋራ የተሰሩ
የምርምር ስራዎች ከምርምር ከዋለው በጀት ውስጥ የያዙት ድርሻ
በመቶኛ
9.8 በተቋሙ ቤተ መፅሃፍት በኩል ለተመራማሪዎች በተከታታይነት የሚቀርቡ
ጆርናሎች ቁጥር
9.9 የላቦራቶሪና የወርክሾፐ አደረጃጀት ደረጃ ለማወቅ ወደ ሌላ ዪኒቨርሲቲ
ሄደው ትምህርታቸውን የሚከታተሉ ዲፓርትመንት ቁጥር

9.10 የምርምር ፕሮጄክቶች ክትትልና ድጋፍ


9.11 ዩኒቨርሲቲው የምርምር ስትራተጂ መኖር

9.12 የምርምር ፕሮጄክቶች የመምረጫ የትግበራና የፋይናንስ አጠቃቀም


መመሪያ መኖር
9.13 የምርምር ስራዎቻቸውን በታዋቂ ጆርናሎች የሚያሳትሙ መምህራን
በፐርሰንት(በዚህ ዓመት በጥናትና ምርምር ከተሳተፉ መምህራን ንጽጽር
የሚሰላ)፣
ድምር ውጤት

ነጥብ 10፡ ፍላጎትን መሰረት ያደረገ የማህበረሰብ አገልግሎት የመስጠት ሁኔታ (10%)
ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

10. የማህበረሰብ አገልግሎት አሰጣጥና አተገባበር ስትራቴጂ ስለመዘጋጀቱ


1
10. የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች መምረጫ የትግበራና የፋይናንስ
2 አጠቃቀም መመሪያ ስለመኖሩ
10. በበጀት አመቱ የተሰጡ የማህበረሰብ አገልግሎቶች ብዛት በፕሮጀክት ደረጃ
3
10. በዓመቱ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት የተከናወኑ በቅንጅት
4 የተሰጡ የማህበረስብ አገልግሎቶች ብዛት በፕሮጀክት ብዛት
10. በማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች የተሳተፉ መምህራን በመቶኛ
4
10. በ STEM ፕሮጀክት የተጠቀሙ ተማሪዎች ብዛት
5
10. ለማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች ወቅታዊ ክትትል ድጋፍና ግብረ መልስ
6 ስለመሰጠቱ
10. ለተማሪዎች የቲቶሪያል አገልግሎቶች የተሰጠባቸው የ 2 ኛ ደረጃ ት/ቤቶች
7 ብዛት
ድምር ውጤት

ነጥብ 11፡ የተቀናጀ ተቋማዊ የመረጃ ስርዓት መገንባት (6%)


ተ.ቁ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

11. የ ICT መሰረተ ልማት ለማሟላት የተከናወኑ ተግባራት(ክፍሉ በሰው ኃይል


1 እንድሟላ መደረጉ ፣መሰረተ ልማት ስለመዘርጋቱ፣ቁሳቁስ ስለመሟላቱ)

11. የዩኒቨርስቲው አሰራር በቴክኖሎጅ የተደገፈ ስለመሆኑ


2 (ሬጅስትራር፣ዲጅታል ቤተ መፃህፍት፣የዩኒቨርስቲው ሀብትና ንብረት
የተማሪዎች መረጃና አገልግሎት)
11. የመምህራንን አጠቃላይ መረጃ ስርኣትን ለማሻሻል የተከናዎኑ ስራዎች
3 (በስራ ላይ ያሉ በትምህርት ላይ ያሉ፣ በዕድሜ፣በትምህርት ደረጃ፣የውጭና
የሀገር ውስጥ መምህራን፣በየፕሮግራሞቹ ያለ የመምህራን መረጃ
በአገልግሎት ወዘተ)
11. የአስተዳደር /ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መረጃ ስርኣትን ለማሻሻል የተከናወኑ
4 ስራዎች(በስራ ላይ ያሉ በትምህርት ላይ ያሉ፣ በዕድሜ፣በትምህርት
ደረጃ፣በአገልግሎት ወዘተ)
11. ቀልጣፋና ውጤታማ ፋይናንስ መረጃ ስርኣት ዕውን ለማድረግ የተከናወኑ
5 ተግባራት(አመታዊ በጀት፣ በጀት ክፍፍል፣ ካሽ ፍሎው፣ ወጭና ገቢዎች
በትክክል መመዝገባቸው፣ ተሰብሳቢና የሚወራረዱ ሂሳቦች በወቅቱ
መጠናቀቃቸው)
ድምር ውጤት

ነጥብ 12. ልዩ ልዩ ጉዳዮች (7%)

ነ.ነ መስፈርት ነነነ (ነ 0-5) መግለጫ

12.1 የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነት


12.1. ለተቋሙ የተመደበውን በጀት ለታለመለት አላማ የአሰራር ስርአትን ተከትሎ
1 አሟጦ የመጠቀም ሁኔታ( ከዕቅድ አፈፃጸም አኳያ የሚነፃጸር)

12.1. ለተቋሙ ተጨማሪ የበጀት ድጎማን ከማግኘት አኳያ የተደረገ ጥረት( ከዕቅድ
2 አፈፃጸም አኳያ የሚነፃጸር)
12.1. ተቋሙ የውስጥ ገቢን ከማጎልበት አኳያ አደረጃጀት ፈጥሮ ወደ ስራ
3 ስለማስገባቱ(ኢንተርፕራይዝ ስለማቋቋሙ፣ግብአት ስለማሟላቱ፣ አሰራር
ስርአት ስለመዘርጋቱ፣ተግባራት በየሩብ አመቱ እየተገመገሙ ስለመሰራቱንና
የተገኘ ውጤት)
12.1 ተቋሙ የሀብት አጠቃቀምን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችሉ ግኝቶችን
.4 መሰረት በማድረግ ለማሻሻል የተከናወኑ ተግባራት(የህዝብ ተወካዮች ምክር
ቤት ፣የዋና ኦዲተር፣የፌደራል ጸረ ሙስናና ስነ ምግባር ኮሚሽን ሪፖርቶች
የሀብት አጠቃቀሙን በየሩብ አመቱ የገመገመ)
12.1. የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሳለጥ የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በግዥ
5 ስርአት ታግዞ ጥራቱንና ጊዜውን ጠብቆ ስለማቅረብ(አሳታፊ የግዥ ዕቅድ
ስለመኖሩ፣ግልጽ የግዥ ጨረታ ስለመኖሩ፣የግዥ ሂደቱና ስርጭቱ በየጊዜው
እየተገመገመ ስለመሰራቱ)
12.2 ልዩ ልዩ
12.2. ተቋሙን ለተማሪዎችና ለሰራተኞች ምቹ ውብና ማራኪ ለማድረግ አረንጓደ
1 ልማትን ከመተግበር አኳያ (በዕቅድ ተይዞ አፈፃጸሙ አየተገመገመ የግቢ
ውበትን፣መዝናኛ ቦታዎችን…) ለማሻሻል የተደረጉ ጥረቶች
12.2. ተማሪዎችን ጤናማ ዜጋ አድርጎ ከማውጣት አኳያ በኤች አይ ቪ ኤድስ ፣ስነ
2 ተዋልዶ፣ አደንዛዥ ዕጽ ከመከላለከል አንፃር የተሰሩ ስራዎች (ዕቅድ፣ ግንዛቤ
ማስጨበጫ ስልጠናዎች፣ ክበባቶች ስለመቋቋማቸው)

ድምር ውጤት

ማሳሰቢያ

 የግምገማ መስፈርቶቹና አካሄዱ ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ከተፈለገ በዩኒቨረሲቲ ደረጃ የተቋቋማን ኮሚቴ መጠየቅ የቻላል፡፡
 የግምገማ ሪፖርቱ ከነ አባሪዉ ከነሓሴ 15 በፊት በሲዲ እና ሃርድ ኮፒ ፕረዝዳንት ቢሮ መድረስ አለበት

You might also like