Professional Documents
Culture Documents
ህዳር/2 ዐዐ 8 ዓ/ም
ማውጫ ገጽ
1. መግቢያ -------------------------------------------------------------------------------- 2
3. ዓላማ ---------------------------------------------------------------------------------- 3
5. ዋና ዋና ግቦች ----------------------------------------------------------------------- 4
ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ሰፋፊ የልማት ግቦችን አስቀምጠን ከፍተኛ ርብርብ እያደረግን እንገኛለን፡፡
በድርጅታችን አቅጣጫ ተቀምጦ በዚያ ልክ እንቅስቃሴ ተጀምሯል በዚሁ መሰረት የታዩብን ጉድለቶች
አስተዳደር ችግሮች የመቅረፍ ጉዳይ የሞት ሽረት ጉዳይ ተደርጎ ሊወሰድ እንደሚገባ የተቋማችን
የድርጅት ክንፍ በዚህ በጀት አመት የተልዕኮ እምብርት ተደርጎ መወሰድ ያለበት የልማት ሰራዊት
በመገንባት በሰራዊቱ አማካኝነት ጠንካራ ትግል በማድረግ ከላይ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት የውስጥ
ድርጅት ስራችን ከመቼውም በላይ በተጠናከረ ሁኔታ በዕቅድ መምራትና መፈፀም ይገባናል፡፡ በዚሁም
መሰረት በንግድ ኢንዱስትሪ ከተማ ልማት ዘርፍ የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ የግዥ ፋይናንስና
የውስጥ ኦዲት ህዋስ 7 (ሰባት) የ 2 ዐዐ 8 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ የ 12 ወራት እቅድ ክንውን
የሚፈጽምበት የጊዜ ሰሌዳ በግልጽ እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡ የሥራ ክንውን ሪፖርት በየወቅቱ
2. ነባራዊ ሁኔታ
ነባራዊ ሁኔታን ገምግሞ መነሳት ለቀጣይ ዕቅድ አፈጻጸማችን የሚኖረው ፋይዳ እጅግ የጎላ ነው፡፡ ስለሆነም
መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ በማተኮር ነባራዊ ሁኔታውን ከህዋስ አመራር እና ከአባሉ ጋር በማስተሳሰር
ከአመለካከት፣ከተግባር እና ከግብአት አቅርቦት አንጻር በመገምገም በቀጣይ ማስተካከል ጠቃሚ ይሆናል፡፡
ከአመለካከት አንፃር የውስጥ ድርጅት ስራችን ማጠናከር ለሁሉም የልማትና የመልካም አስተዳደር
ስራዎቻችን ማጠንጠኛ ማዕከል መሆኑን በመገንዘብ የህዋስ አመራሩ አባላትን ክትትል እና ድጋፍ ከማድረግ
አኳያ የተወሰነ እንቅስቃሴ ቢያደርግም መሰረታዊ የሆነ ለውጥ እንዲመጣ ከማድረገግ አንጻር ሰፊ ክፍተት
የታየበት እንዲሁም የአባላት የዕለት ተዕለት ግንባታ ስራችን ለማጠናከር የሚካሄዱ መደበኛ ውይይቶችን
በአብዛኛው የተንጠባጠበበት ሁኔታ ተገምግሟል የተደረጉ ውይቶችም ቢሆኑ የብስለት ደረጃቸው ገና ብዙ
የሚቀርባቸው እንዲሆን ተምልክቷል በአጠቃላይ በተቋማችን ጠንካራ ድርጅት በመትከል የጎላ ትግል
ከማድረግ እንዲሁም በከተማ የበላይነቱን ይዞ የሚገኝውን ኪራይ ሰብሳቢነት በማደናቀፍ የልማታዊነት
አስተሳሰብ ተግባር የበላይነቱን እንዲይዝ ከማድረግ አኳያ አሁንም የአመራሩን ጠንካራ ትግል የሚጠይቅ
ጉዳይ እንዲሆን ተገምግሟል፡፡ በመሆኑም የውስጠ ድርጅት ስራችንን የማጠናከር ስራ ከምንም በላይ
የህዋስ አመራሩ እንደ ቁጥር አንድ ተግባር ተደርጎ ሊወሰድና በቀጣይነት በትኩረት መፈጸምና
መምራት ያለበት ሲሆን ይገባዋል፡፡
በሌላ በኩል የኪራይ ሰብሳቢነት ዋሻ የሆኑ የጥገኛ ዝቅጠት እና የሀይማኖት አክራሪነት አደጋዎች
ህብረ ብሔራዊ አንድነታችንን ክፉኛ የሚፈታታኑ መሆናቸውን ግልፅ ሆኖ ሲያበቃ ከእነዚህ አደጋዎች
ጋር ተያይዞ የሚመጣውንና የሚታዩትን አመለካከትና ተግባር መልክ ከማስያዝ አንጻር በህዋስ
አመራሩ ዘንድ ክፍተት ተገምግሟል፡፡ በመሆኑም እነዚህን አዝማሚያዎች አመራሩ በአደገኝነታቸው
ልክ ታግሎ በማታገል ምንጫቸው እንዲደርቅ የማድርግ ተግባር በቀጣይ በትኩረት መፈጸጸም
አለበት፡፡
አባሉ የድርጅት ክንፉ ኃይላችን ነው፡፡ የተግባሮቻችን ስኬትና ውጤታማነት በሰፊው የአባላት
እንቅስቃሴ ላይ በእጅጉ የተመሰረቱ ናቸው፡፡ የልማትና መልካም አስተዳደር ስራዎቻችንን ወደ መሬት
በማውረድ ተጨባጭ ውጤት የማስመዝገብ ጉዳይ በአብዛኛው የአባሉ ተግባር ነው፡፡ ስለዚህ ከተግባር
አንጻር የአባሉን ሁኔታ በመገምገም ለቀጣይ ትምህርት መውሰድ ለግቦቻችን ስኬት የሚኖረው ፋይዳ
እጅግ የጎላ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር በተግባራቸው ግንባር ቀደም አባላት እንዳሉ ከሚያደርጉት እንቅስቃሴ
ማየት ይቻላል፡፡ ነገር ግን የድርጅትና የመንግስት ተግባራት ሳያንጠባጥቡ ቆጥሮ በመፈፀም
ውጤታማነት ከማረጋገጥ አኳያ ሰፊ ክፍተት ያለባቸው አባላት ቁጥራቸው ጥቂት አይደለም፡፡
በመሆኑም የተግባር ማንጠባጠብ፣ በዕቅድ ያለመመራት፣ የቅልጥፍናና የስራ ጥራት ክፍተት፣
የአገልግሎት አሰጣጥ ውስንነቶች ናቸው፡፡ ስለዚህ በቀጣይ አባሉ እነዚህን ክፍተቶች ፈጽሞ
ሊሻገራቸው ይገባል፡፡
3. ዓላማ
በህዋሷ ውስጥ ባሉት ተቋማት ላይ ሰራዊት በመገንባት በሰራዊቱ አማካይነት የኪራይ ምንጮች ላይ
የሰላ ትግል በማድረግና ምንጮቹን በማድረቅ ለኪራይ ሰብሳቢነት የማይመች የስራ አካባቢ
እንዲፈጠር ማድረግ፡፡
4. ቁልፍ ግብ
በህዋሷ ውስጥ ባሉት ተቋማት ላይ የተደራጀ የልማት ሰራዊት ተገንብቷል ፡፡
5. ዝርዝር ግቦችና የሚከናወኑ ተግባራት
ግብ 1፡ በህዋሷ የአደረጃጀትና የአሰራር ግልጽነት ተፈጥሯል፡፡
የህዋሷን አደረጃጀት መፈተሸ፣
በህዋሷ ውስጥ ያሉ አባላት ቁጥራቸውን ወቅታዊ ማድረግና ኦርኔል ማደራጀት፣
በህዋሱ ስር የሚገኙ ሁሉም አባላት የድርጅት መታወቂያ ያላቸው መሆኑን ማረጋገጥ፣
የድርጅት የአደረጃጀትና የአስራር መመሪያ ተግባራዊ ማድረግ፡፡
ግብ 2፡ በሴክተሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ተቀርፈዋል፡፡
በተቋሙ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መለየት፣
የመልካም አስተዳደር ችግሮቹንና መንስኤዎች መለየት፣
የመልካም አስተዳደር ችግሮቹን የዕቅድ አካል ማድረግ፣
ለመልካም አስተዳደር ችግሮቹ መፍትሔ መስጠትና ችግሮቹን መቅረፍ፣
የመልካም አስተዳደር ዕቅድ ዕለት ተዕለት የስራ መመሪያ አድርጎ መፈጸም፡፡
ተደርጓል፡፡
መለኪያ
ምርመራ
መስ ጥቅ ሕ ታህ ጥር የካ መጋ ሚያ ግን ሰኔ ሐም ነሐሴ
794.67
8 ከአባላት መዋጮ ገቢ ብር 11308 ተሰብስቦ ለድርጅት ገቢ ብር
7674
580
580
580
580
699
699
699
699
699
699
ተደርጓል
ማሳሰቢያ፡ - የአባላት መዋጮና የልሣናት ዕቅድ ከዚህ ቀደም ዕቅዱ የተላለፈ ስለሆነ በዚህ ዕቅድ አልተካተተም፡፡