Professional Documents
Culture Documents
ጥር 2014 ዓ.ም
አዲስ አበባ
አዘጋጆች
ተፈራ ሙሉነህ
ካህሳይ ወ/ተክሌ
ዝናሽ ሰለሞን
ኤርሚያስ ጌትነት
እንግዳ ዳኜ
ኤፍሬም ሳህሌ
መሐመድ አብዱራህማን
ዘበናይ ሸገና
ii
ማውጫ
አርዕስት ገጽ
ክፍል አንድ፦ አጠቃላይ መግቢያ..............................................................................1
1.1. መግቢያ..............................................................................................................1
iii
3.4. የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስርዓትን በተመለከተ...................................................20
4.5. የተቋም ባህሪን መሰረት ያደረጉ አዳዲስ የስራ አመራር ስልቶችን መቀየስ.................26
iv
7.3. የተመረጡ ዋና ዋና የአገልግሎት ውጤታማነት መመዘኛዎች ትርጓሜ.......................48
v
ክፍል አንድ
አጠቃላይ መግቢያ
1.1. መግቢያ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማዋን ሁለንተናዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ውስጥ በማስገባት ዜጎቿ
ያማከለ እንዲሆን ለማድረግ ከ 2001 ዓ.ም ጀምሮ የተለያዩ የለውጥ መሳሪያዎችን ተግባራዊ
ሲያደርግ ቆይቷል። በዚህ ሂደት በርካታ ለውጦች የታዩ ቢሆንም አሁንም ድረስ የህብረተሰቡን
ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል። ነዋሪው ፈጣን፣ ተደራሽ እና ጥራት ያለው አገልግሎት በዝቅተኛ
ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ዘመናዊ ማድረግ እንዲሁም ቀጣይነት ባለው መልኩ እያደገና እየተሻሻለ
ከዚህ አኳያ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አገልግሎት አሰጣጡን ሊያሳልጡ
የአገልግሎት አሰጣጥ በሚፈለገው መጠን እየሄደ መሆን አለመሆኑን በመፈተሽ ወቅታዊና ችግር
1
አገልግሎት አሰጣጥን በከተማችን ዕውን ለማድረግ እና አጠቃላይ ሂደቱንም በተቀናጀና
2
1.2. የማንዋሉ መነሻ ሁኔታ/ታሳቢዎች
እንዲሁም የተለያዩ የሪፎርም መሰሪያዎችን በዘላቂነት መፈጸም ሲቻል ነው፡፡ ይህንን ለማድረግ
አስፈላጊ ነው፡፡
ውጤታማ ለማድረግ ይህንን ማስፈፀሚያ ማንዋል ሲዘጋጅ የመጀመሪያው መነሻ የሲቪል ሰርቪስ
መሰረት ያደረገ ሲሆን በአምስት ንዑስ ፕሮግራምች ተከፋፍሎ የተዘጋጀ ነው፡፡ ከእነዚህ ንዑስ
አሰጣጥ ስርዓቱን ተደራሽ፣ ግልጽ፣ ቀልጠፋና ውጤታማ ለማድረግ መሰረታዊ የስራ ሂደት
ለውጥን (BPR) እና ሚዛናዊ የስራ አመራርና ውጤት ተኮር ምዘና ስርዓትን (BSC) በሁሉም
ሁለተኛው መነሻ አስፈፃሚ አካላትን እንደገና ለማደራጀት የወጣው አዋጅ 74/2014 ሲሆን
በዚህ አዋጅ መሰረት አንቀጽ 15/3 ላይ አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል የእያንዳንዱ አገልግሎት
3
ብዙ የሚቀረው መሆኑን የተደረጉ ጥናቶች እና በየጊዜው የሚደረጉ የክትትልና ድጋፍ ሥራ
ሪፖርቶች ያሳያሉ። እነዚህ ጥናቶችና ሪፖርቶችም ለዚህ ማንዋል መዘጋጀት እንደ አንድ መነሻ
ተወስደዋል።
4
በአጠቃላይ ከእነዚህ ከላይ የተመለከትናቸውን መነሻ ሁኔታዎች በመነሳት እና የህብረተሰቡን
ፍላጎት ከማሟላት አኳያ ያለንበትን አጠቃላይ ሁኔታ በመረዳት አሁን ያለውን የአገልግሎት አሰጣጥ
በላቀ ደረጃ በመለወጥ የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ ለማረጋገጥ ሁሉም ተቋማት በተደራጀ እና
1.3.1. ዋና ዓላማ
5
የህዝቡን እርካታ ለማረጋገጥ፤
6
ተቋማት አገልግሎት አሰጣጣቸውን ለማሻሻል የሚያስችሉ የተለያዩ ስልቶችን
7
ክፍል ሁለት
የአገልግሎት አሰጣጥ ጽንሰ-ሃሳብ
አገልግሎት እውቀትን ወይም ሙያን መሰረት አድርጎ የተገልጋዮችን ፍላጎት ለማሟላት የሚደረግ
ጥረት ነው። በሌላ አገላለጽ አገልግሎት የተገልጋዮችን ፍላጎት የማሟላት ሂደት ነው።
አገልግሎት የተገልጋዮችን ፍላጎት መሰረት ያደረጉ ዓላማ ተኮር ተግባራት ሲሆኑ ስኬታማና
ኢኮኖሚያዊ ቅልጥፍናን በተላበሰ መልኩ የሚከናወኑ በጊዜ፣ በመጠን፣ በወጭና በጥራት እንዲሁም
በተገልጋይ እርካታ ሊለኩ የሚችሉ በአገልግሎት ተቀባዩ ዘንድ ፋይዳ ያለው እሴት የሚጨምሩ
አገልግሎት የራሱ የሆኑ መሰረታዊ ባህሪያት አሉት። እነዚህን መሰረታዊ ባህሪያት ማወቅ ለአንድ
መሰረታዊ ባህሪያትም፦
8
ለመለካት የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ አስቀድሞ ማዘጋጀት ጠቀሜታው ከፍተኛ
ነው።
9
የማይለያይ /Inseparable/ መሆኑ፦ በአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት አገልግሎት ሰጭውና
በመሆኑ።
10
2.1.3. በመንግስት የሚቀርቡ አገልግሎቶችና ልዩ ባህሪያቸው
11
ለተገልጋዮች ወይም ለሚያስተዳድረው ህዝብ የሚቀርብ አገልግሎት ነው። ይሁን እንጂ በመንግስት
አለባቸው።
12
ፍትሐዊነትን እንደመርህ የሚጠቀሙ መሆናቸው፦ የግል አገልግሎት ሰጭ ተቋማትን
13
ባለመሆናቸውና ዓላማቸውም ትርፍ ባለመሆኑ ለዜጎች በተመጣጣኝ ዋጋ፣ በእኩልነት
አለበት።
አገልግሎት አሰጣጥ ማለት ዜጎች ወይም ነዋሪዎች መረጃ ለመስጠት ወይም ለመቀበል፣
15
እጥረቶችን መቆጣጠር ናቸው። ይህም በተገቢው ክትትልና ድጋፍ እንዲሁም በተደራጀ
አመራር ሊመራ ከቻለ የተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ የላቀ ደረጃ ላይ እንዲደርስ የሚያግዝ
ይሆናል።
ይህንን ከማሳካት አኳያ ተቋማት የተገልጋዩን ፍላጎት ማወቅና መረዳት፣ በተገልጋዩ እና በመንግስት
መካከል ያለውን ግንኙነት ጠንካራና ቤተሰባዊ እንዲሆን ማድረግ፣ አገልግሎት ሰጪውን ፈፃሚ
የሰው ሃይል ለአንድ ተቋም ከሚኖሩት ሀብቶች መካከል እጅግ ወሳኝ የሆነው ሀብት ነው። አንድ
ተቋም የፈለገውን ያህል በቴክኖሎጂና በሌሎች ተቋማዊ አቅሞች የላቀ ደረጃ ላይ ቢደርስ
የተደራጀ፣ በራስ መተማመንና ተነሳሽነትን የተላበሰ የሰው ሃይል ከሌለው ይህ ብቻውን ጥቅም
16
ያለው አይሆንም። የሰው ሀብት ከምንም በላይ ያለንን የቴክኖሎጂም ይሁን ሌሎች ተቋማዊ
17
በመሆኑም ይህ አቅም ቀጣይነት ባለው መልኩ እያደገና እየጎለበተ ሊሄድ የሚገባው ሲሆን
አመራርና ፈፃሚ ብቃትና ክህሎት ከተቋም ተልዕኮ አኳያ የተቃኘ መሆኑን እንዲሁም የሰው
ሀብታችንን አቅም ለመገንባት የሚያስችሉ ቀላልና አዋጪ የሆኑ ስልቶች ተግባራዊ እየተደረጉ
የሚኖሩ የቴክኖሎጂ ለውጦችን ከመረዳትና ከመጠቀም አኳያ፣ በራሱ የመወሰን አቅምና ብቃት
“ሥራ አመራር” ማለት ያለውን ውስን ሀብት ለመጠቀምና የላቀ ውጤት ለማምጣት እንዲቻል
መንገድ ለመምራት የሚያስችል ስልት ነው፡፡ የሥራ አመራር ስልቶች በተግባር የሚገለጸው
በመጠቀም ያለውን ውስን ሀብት ቀልጣፋና ውጤታማ በሆነ መንገድ በመምራት ነው፡፡ ስለዚህ
የለውጥ ስራ አመራር መሳሪያዎች አቀናጅቶ መጠቀም ከፍተኛ የሆነ የአሠራር ለውጥንና የላቀ
በመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ላይ የስራ አመራር ስልቶችን ተግባራዊ ማድረግ ጥያቄ የሌለው
ጉዳይ በመሆኑ የተለያዩ የለውጥ መሳሪያዎችን መተግበር አስፈላጊ ሆኗል፡፡ በዚህም መሰረት የስራ
18
አስተዳደር አላማዎችን እና ግቦችን ለማሳካት ያላቸውን ጠቀሜታና ፋይዳቸውን ቀጥሎ
እንመለከታለን።
19
2.3.1. መሰረታዊ ስራ ሂደት ለውጥ/BPR
የመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ እመርታዊ ውጤት የሚያስገኝ፣ በመሰረታዊ የአስተሳሰብ ለውጥና
በስር ነቀል የአሰራር ለውጥ ላይ የተመሰረተ አዲስ የአሰራር ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል የለውጥ
መሳሪያ ነው (ሐመር 1993 እ.ኤ.አ)፡፡ በመሆኑም የአንድን ተቋም ሁለንተናዊ የስራ ፍሰት
ከግብዓት አስከ ግብ ስኬት በመዳሰስ ኋላቀር የሆነ አሰራርን አስወግዶ ስር ነቀል የሆነ የአሰራር
ለውጥ በመፍጠር፣ አገልግሎቶች ጥራት ባለው መንገድ በአነስተኛ ወጪና በአጭር ጊዜ እንዲሠጡ
ስራዎች በግብ ስኬት ዙሪያ እንዲደራጁ በማድረግ የተገልጋይን እርካታ ለማረጋገጥና የተቋሙን
መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ከተቋሙ ውስጥም ሆነ ውጭ ለሚከሰት የለውጥ ፍላጎት ፈጣን
የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋና ውጤታማ /Efficient and effective/ በማድረግ የተገልጋዩን እርካታ
ከፍ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ሚና የሚጫወት የለውጥ መሳሪያ ሲሆን አንድ ተቋም ምንም ያህል
በሌላ በኩል ደግሞ በውድቀት ውስጥ የሚገኙ ተቋማት ለውጥን ተቀብለው ተግባራዊ ማድረግ
የምርጫ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን እንደ ተቋም ለመቀጠልና ወደ ውጤት ለመሸጋገር ግዴታቸውም ጭምር
በመሆኑ መሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥን በየጊዜው እያሻሻሉ መሄድ አስፈላጊ ያደርገዋል፡፡
የተገልጋዮችን ፍላጎት ጠብቆ መሄድ የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ በመንግስት ተቋማት የሚሰጡ
መሆን አለባቸው፡፡
የተግባቦትና የመለኪያ ስርዓትን አጣምሮ የያዘ የለውጥ መሳሪያ ነው፡፡ ሚዛናዊ ስራ አመራር ስርዓት
20
በጥቂት ወሳኝ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩር፣ እነዚህን ስትራቴጂያዊ ጉዳዮች ለመተግበር የሚያስችሉ
ግቦችን ለይቶ የሚያስቀምጥ፣ ግቦቹ በምክንያትና በውጤት ተሳስረው እንዴት እሴት እንደሚፈጥሩ
21
እንደሚለኩ የሚያሳይና ለግቦች የተቀመጠላቸውን ዒላማ ለማሳካት የሚያስችሉ ስትራቴጂያዊ
ምዘና ስርዓት በዋናነት የሚያተኩረው ስትራቴጂያዊ ግቦች ሲቀረጹ ሚዛናዊ እንዲሆኑ ለማድረግ
በአራት የእይታ መስኮች ላይ ነው፡፡ እነዚህም የእይታ መስኮች የተገልጋይ/ሕዝብ፤ የፋይናንስ፤ የውስጥ
ውጤትን ለክቶ ቀጣይ ማሻሻያ በሚያደርግ አቅጣጫ መመራት ካልቻለ የተፈለገው የልማት ስኬት
ሊመጣ አይችልም፡፡
በመሆኑም በመንግሥት ተቋማት የውጤት ተኮር ሥርዓትን ለመዘርጋት፣ አፈፃፀምን ሚዛናዊ በሆነ
ለይቶ በማውጣት ስትራቴጂን የዕለት ተዕለት ሥራ ለማድረግ የባላንስድ ስኮርካርድ የአፈፃፀም ማዕቀፍ
ተመራጭ ይሆናል፡፡
የዜጎች ስምምነት ሰነድ ትግበራ ከሪፎርም መሳሪያዎች ተለይቶ የሚታይ ባይሆንም ለመልካም
አስተዳደር ግንባታ ካለው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አንፃር ለብቻው ማየቱ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ ከዚህ
አኳያ በቅድሚያ ተቋማት ግልጽ ሰነድ አዘጋጅተው የሚሠጡ አገልግሎቶችን፣ ቅድመ- ሁኔታዎችን፣
ስታንዳርዶችንና የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስርዓቱን ለህዝቡ በማስገንዘብ መረጃ በመስጠት ቀልጣፋ
አገልግሎት መስጠትና ይህ ሳይሆን ሲቀር ተገልጋዩ በተዘረጋው ስርዓት መሰረት ቅሬታውን አቅርቦ
22
ምላሽ የሚያገኝበት ብሎም ለመብቱ የሚከራከርበትና ጠያቂ የሚሆንበት ለአገልግሎት አሰጣጥ
ሂደቱ ቅልጥፍና የበኩሉን የነቃ ተሳትፎ የምናጎለብትበት ስርዓት በመሆኑ ጠቀሜታው የጎላ ነው፡፡
23
2.4. ተቋም ተኮር አገልግሎት ማሻሻያ ስልት መንደፍ
ቀጣይነት ያለው የአገልግሎት አሰጣጥ መሻሻል ዋነኛ ዓላማው ቀጣይነት ያለው የአገልግሎት መሻሻልን
ማረጋገጥ ሲሆን፣ ትኩረቱ ደግሞ የተቋም የቡድንና የግለሰቦች ውጤታማ መሆን፣ ሥራው በትክክል
አገልግሎት አሰጣጡን በቀጣይነት ያሻሽላል ወይም ይጠቅመናል የሚሉትን የስራ አመራር ስልት
ለመቀጠል ያስችላል፡፡
ስለሆነም የቅሬታ አቀባልና አፈታት ስርዓት የተገልጋይን ቅሬታ ወይም ትችት ሳይንሳዊ በሆነ
ዘዴና ርህራሄ በተሞላው መንገድ ማስተናገድ ይገባል። በዚህም ስልቶች ተዘጋጅተው ቅሬታዎች የት
እንደሚቀርቡ፣ እንዴት ምላሽ መስጠት እንዳለበት፣ ቅሬታው ወደየትኞቹ ክፍሎች ወይም
24
ግለሰቦች መተላለፍ እንዳለበት ኃላፊነት መሰጠቱን በአግባቡ የሚያሳይ መሆን አለበት።
25
በዚህም መሰረት ማንኛውም አገልግሎት ሰጪ ተቋም ቅሬታን ከጅምሩ እዛው አገልግሎት
መጠን ህዝቡ በተደራጀ ወይም በራሱ ቀጥተኛ ተሳትፎ አማካኝነት የሚያደርገው ተሳትፎ ፈጣን
አጀንዳ ውስጥ ጎልቶ ይታያል፡፡ የዜጎች ተሳትፎ በዜጋውና በመንግስት አስተዳደር መካከል ጥሩ
ይፈጥራል፡፡
ስለሆነም በከተማ አስተዳደሩ የህዝብ ተሳትፎን ለማጠናከር እንዲቻል በዜጎች ተሳትፎ ጉዳይ ላይ
26
ማንኛውም ዜጋ መረጃ የማግኘት ህገ-መንግስታዊ መብት እንዳለው እና የመንግስት አሰራር
27
አገልግሎት ሰጪ ተቋማት መረጃዎችን ለዜጎችም ይሁን ለሰራተኞች በግልጽ የማቅረብ ግዴታ
ይኖርባቸል፡፡
የመረጃ ዓይነቶች ጽሑፍ፣ ምስል፣ ኦዲዮ እና ቪዲዮ ሁሉንም ተገልጋይ ባማከለ የመረጃ አሰጣጥ
በማድረግ ራሳቸውን ችለው ሊታዩ የሚገባቸው ጽንሰ ሃሳቦች እና የራሳቸው የሆነ የአሰራር
ክትትል ማለት አንድ ዕቅድ የታለመለትን ግብ በሚፈለገው ደረጃ ማሳካቱን በሂደት ውስጥ
እንዲቻል በፈፃሚና በአስፈፃሚ አካላት በተከታታይና ቀጣይነት ባለው መልኩ የሚደረግ የአፈፃፀም
የታየባቸውን የዕውቀትና የክህሎት ሽግግር በማድረግ ማብቃትና መደገፍ ማለት ነው፡፡ ድጋፍ
28
እንዲታረሙ እገዛ የምንሰጥበት አግባብ ነው፡፡ በተጨማሪም የታቀዱ ዕቅዶችን መሰረት
29
ግምገማ አንድ ፕሮግራም/ፕሮጀክት/ዕቅድ በታቀደው መሰረት መፈፀሙን ወይም
የማቅረቢያ አሰራር ነው፡፡ ግምገማ የተጣሉ ግቦች የታለመላቸውን ዒላማ መምታታቸውን ሥራው
በዚህም ሳቢያ ተጽዕኖው አዎንታዊ ከሆነ ለማስፋት ወይም ለቀጣይ ተመሳሳይ እቅድ እንደ መነሻ
30
ክፍል ሶስት
አገልግሎት አሰጣጥ ያለበት ነባራዊ ሁኔታዎች
ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ ከአሰራር፣ ከአደረጃጀትና ከሰው ሀብት ልማት አንጻር በርካታ
በሚፈለገው ደረጃ ያላደገና ተገልጋዩን ህብረተሰብ ለምልልስ፣ እንግልትና እሮሮ የዳረገ እንደሆነ
ሃብት ልማት ስራዎች ያለው አፈጻጸም በጥንካሬና በክፍተት መዳሰስ ተገቢ በመሆኑ ከዚህ በታች
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
በማድረግ በተለያዩ ዘርፎች ውጤት ማስመዝገብ የተቻለ ሲሆን የአገልግሎት አሰጣጡን ውጤታማ
መልኩ እቅድን መሰረት አድርጎ ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ በማድረግ ስራዎችን እየገመገመ፣
31
ከመንግስት ሰራተኛው አንፃር ስንመለከት የአገልግሎት አሰጣጡን ለማሻሻል የሚያደርጉት ጥረት
32
የሚችልባቸውን አማራጮች በማማተር ጊዜውን የሚያጠፋ መሆኑ፣ የመንግስት የስራ ሰዓትን
በክህሎትና በግብዓት አጠቃቀም ያሉትን ችግር ከመሰረቱ ለመቅረፍ ከዚህም አልፎ ከስራ
ለመሙላት ጥረት የተደረገ ቢሆንም የሰው ሀብቱን በማብቃት ጥራት ያለው፣ ቀልጣፋና ፍትሃዊ
በከተማ አስተዳደሩ ከመጀመሪያ ዲግሪ በታች የሚገኘው ሰራተኛ 48% ያህል ሲሆን ይህ
ያስፈልጋል፡፡
33
3.3. የለውጥ ስራ አመራር መሳሪያዎች ትግበራ ያለበት ደረጃ
የከተማ አስተዳደሩ መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥን ተግባራዊ ማድረግ ከጀመረ ከ 2001 ዓ.ም
ጀምሮ በየደረጃው በሚገኙ ተቋማት በአሰራርና አደረጃጀት ላይ የሚታዩ ጎታችና አሳሪ የሆኑ
የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት እስከ ወረዳ ድረስ እንዲደራጁ በማድረግ አብዛኛው ሕዝብ በየቀኑ
የሚከናወኑ ስራዎች በተበጣጠሰ መንገድ ከመስራት ይልቅ ከስራው መነሻ እስከ መድረሻ በግል
ወይም በቡድን እንዲሰሩና በግብ ስኬት ላይ እንዲያተኩሩ መደረጉ በጥንካሬ የሚገለጽ ነው፡፡
ይሁን እንጂ ይህ የለውጥ መሳሪያ ተግባራዊ ከተደረገ ጊዜ ጀምሮ ያለው የአፈጻጸም ክፍተት
የሚዛናዊ የስራ አመራርና የውጤት ምዘና ስርዓት መተግበሩ ከማዕከል እስከ ወረዳ ተናባቢና
34
ይሁን እንጂ በየደረጃው አመራሩና ፈፃሚዉ ትግበራው ውጤት ያመጣል ብሎ በእምነትና
35
በፈፃሚው የስኮር ካርድ ዝግጅት እና ካስኬዲንግ ላይ የክህሎት ክፍተት መኖሩ፣ በየደረጃው
የሚገኘው አመራር የክትትልና ድጋፍ አግባብ ችግር ያለበት መሆኑ በክፍተት ሚጠቀሱ ናቸው፡፡
ከምዘና ስርዓት አተገባበር አንፃር የምዘና ስርዓቱን ጥራት ያለማስጠበቅ፣ በቴክኖሎጂ መደገፍ
በከተማ አስተዳደሩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት የመሰረታዊ የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት ሰነድን መነሻ
ያለፈ የሚጨበጥ ተግባር ያለመኖሩ፣ አንዳንድ ተቋማት ዘንድ ደግሞ ከነጭራሹም የዜጎች
ስምምነት ሰነድ ያለማዘጋጀት ችግር መኖሩ፣ ቻርተሩን መሰረት ያደረገ ተጠያቂነት የማስፈን
ሲቀር መብቱን መጠየቅና ማስከበር እንዳለበት ተከታታይነት ያለው ግንዛቤ ለመፍጠር የተሰሩ
የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስርዓቱ ከአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት አመላካች አንዱ መለኪያ
ስርዓት መዘርጋቱ በጥንካሬ የሚታይ ጉዳይ ነው፡፡ ይሁን እንጂ በአንፃሩ የህግ የበላይነትን
36
የሆነውን ዜጋ ክብር ሰጥቶ ያቀረበውን ቅሬታ ባሉና አዲስ በሚወጡ ህጎች፡
37
ደንቦች፤ መመሪያዎች እና ፖሊሲዎች በሚመለከታቸው አካል ሙሉ በሙሉ ለመፍታት ጥረት
ባለመለመዱ ምክንያት የቅሬታ አፈታት ስርዓቱም በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ የራሱ የሆነ አሉታዊ
ስርዓት ላይ ያላቸው ግንዛቤ አናሳ መሆን እና የአቅም ውስንነት መኖር፣ የውሳኔ መዘግየት፣
ፈቃደኛ አለመሆን የታዩ ክፍተቶች ሲሆኑ ሰራተኞች ከቅሬታ ማቅረብ እስከ ውሳኔ ባለው ሂደት
በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ውስጥ የዜጎችና የባለ ድርሻ አካላት ሚና የጎላ እንዲሆን
እንዲሁም በሚሰጡት ግብዓት መሰረት አሰራሮችን የማሻሻል እና ወቅታዊ የሆነ የባለ ድርሻ
ታይቷል፡፡
አኳያ ሰፊ ክፍተት ይስተዋላል። እንዲሁም ቴክኖሎጂን በመጠቀም ቀላልና ተደራሽ የሆነ የመረጃ
ስርዓት በሚፈለገው ደረጃ ተግባራዊ ያለመደረጉ ከመረጃ ተደራሽነት አኳያ የታዩ ችግሮች
ናቸው።
39
3.7. የክትትልና ድጋፍ፣ ሱፐርቪዥን ስራዎች አፈጻጸምን በተመለከተ
መደረጉ፣ ለከተማ አስተዳደሩ ለውሳኔ አመቺ የሆኑ ጉዳዮችን መለየትና ማቅረብ መቻሉ፣
ናቸው፡፡
በሌላ መልኩ የክትትልና ድጋፍ ስራዎች በተሟላ መልኩ አለማከናወን፣ የሚደርጉ የድጋፍ ስራዎች
ተጨባጭ ውጤት በማምጣት ረገድ ሰፊ ውስንነት የነበረ መሆኑ፣ የተቋማት አመራር ለስራው
ክፍተትን መሰረት ያደረገ የድጋፍ ስርዓት አለመኖሩ እና የበላይ አመራሩ ወቅትን ጠብቆ
እንዴት መተግበር እንዳለበት ባለመረዳት ለሁሉም ተቋም ተመሳሳይ ድጋፍና ክትትል ማድረግ፤
ሙያዊ ስነ-ምግባርና የስራ ግብረ ገብነት ተላብሶ ለውጤት ከመስራት ይልቅ ለኮታ/ለሽፋን ብቻ
የሰራተኞች እርካታ ጥናት አስፈላጊ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን እንጂ ጥናቶች ሲጠናቀቁ
40
ለሚመለከተው አካል ያለማቅረብ፣ ግኝቶችንና ምክረ-ሃሳቦችን መሰረት በማድረግ ለአገልግሎት
አይስተዋሉም።
41
ክፍል አራት
አገልግሎትን ውጤታማ ለማድረግ የአስፈፃሚ ተቋማት ሚና
በሀገራችንም ይሁን በአዲስ አበባ ደረጃ የማስፈጸም አቅም ግንባታ ፕሮግራም እንደ አንድ
ቁልፍ ተግባር ተወስዶ መተግበር ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ እስካሁን ባለው ልምድና
ቆይተዋል፡፡
ሁሉም የማስፈጸም አቅም ግንባታ ስራዎችን በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ጥቅም ላይ የዋሉ
ይሆናል፡፡
የሰው ሀብቱን ቀጣይነት ባለው መልኩ ማብቃት፡- ተቋማት በስራቸው የሚገኙ የሰራተኞችን
በዕቅድ የሚመራ የአቅም ግንባታ ሥራ መስራት አለባቸው። ይህም የተቋም ትልቅ ሀብት
42
1. ማቀድ፡- ተቋማት ተልዕኳቸውን መሰረት ያደረገ እና መሻሻልን ያለመ ስትራቴጂክ እቅድ
ያለውና በእቅድ የታገዘ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት መዘርጋት ወሳኝ ጉዳይ ነው፡፡ ይኸውም
43
2. የዜጎች ስምምነት ሰነዱን ለተገልጋዮች ግልጽ ማድረግ፡- የተለዩ አገልግሎቶችንና
44
የማድረግ፣ የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የማስተዋወቅ እና ባለድርሻ አካላትን እና
የሚታዩ ናቸው፡፡
45
ማረጋገጥ፡፡ በሌላ በኩል መውረድ ሲገባቸው ያልወረዱና መውረድ ሳይገባቸው
ሁለተኛው ሚና ይሆናል፡፡
46
3. ለአገልግሎት አሰጣጡ ምቹ የቢሮ አደረጃጀት መፍጠር፡- ምቹ የስራ አካባቢን
ከመፍጠር አንጻር በዋናነት የቢሮ አቀማመጡን (Office lay out) ለአገልግሎት አሰጣጡ
ስርዓትና ለስራ አስፈላጊ የሆኑ የቢሮ ቁሳቁሶችን ሟሟላትና በተግባር እንዲውሉ ማድረግ
4.5. የተቋም ባህሪን መሰረት ያደረጉ አዳዲስ የስራ አመራር ስልቶችን መቀየስ
እንደ ከተማ አስተዳደር በጋራ ማዕቀፍ የመሰረታዊ ስራ ሂደት ለውጥ፣ የሚዛናዊ ስራ አመራር፣
የዜጎች ስምምነት ሰነድ እና የካይዘን የስራ አመራር ስርዓቶች እየተተገበሩ ይገኛሉ፡፡ ሆኖም
‘One size Does Not Fit For All’ እንደሚባለው የሚፈጠሩ የስራ አመራር ስልቶች በሙሉ
የመተግበር ሚና ይኖራቸዋል፡፡
ተቋሟት አገልግሎቶችን ምቹ፣ ዘመናዊና ቀላል በሆነ መንገድ በማቅረብ ተገልጋዩ ህብረተሰብ
47
መሆኑን ለማረጋገጥ የሚያስችል የእይታ ካሜራ (CCTV) መጠቀም እና መሰል የቴክኖሎጂ
48
4.7. ቅሬታን ከመቀበልና ከመፍታት አንጻር /Complaint Handling/
ያልተፈቱ ቅሬታዎች በየደረጃው ባለው አመራር ቀርበው ውይይት በማድረግ ችግሩን መቅረፍ፡፡
ይኖርበታል፡፡
የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ተቀናጅቶ ከመፍታት አንፃር የጋራ መድረክ ፈጥሮ መፍትሄ መስጠት
ባለድርሻ አካል በእቅድ ዝግጅት፣ በሪፖርት አፈጻጸም ግምገማ፣ በአገልግሎት አሰጣጥ ማሻሻያ
49
4.10. አሰራርንና ውጤታማነትን በጥናት መፈተሸ
50
ክፍል አምስት
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ሚና
መልኩ በአሰራር ስርዓት ተደግፎ ሲከናወን መሆኑ ግልጽ ነው፡፡ በመሆኑም የፐብሊክ ሰርቪስ እና
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የሰው ሀብቱ የሚለማበትን አሰራር መዘርጋትና አሁን ያለውን የሰው ሀብት አቅም
ማጎልበት አለበት፡፡
52
ሰራተኞችን ደግሞ ተጠያቂ ለማድረግ የሚያስችል መመሪያ ማዘጋጀት፣
ሚና ይኖረዋል፡፡
ይኖርበታል፡፡
53
የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ እንዲሻሻል ማስቻል፡፡
54
በማድረግ፣ አፈፃፀሙን በመከታተል እንዲሁም አስፈላጊዉን የቴክኒክና የሙያ ድጋፍ
ማድረግ ይኖርበታል፡፡
ኃላፊነት አለበት፡፡
ሀሳብ አመንጪ ቡድን /Think Thank Group ማዋቀር፡- የሪፎርም ስርዓት ትግበራውን
ይሆናል፡፡
56
የሚያቀርብበት ስርዓት በመዘርጋት ቀልጣፋ አገልግሎት በየደረጃው እንዲኖር
የቢሮው የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትል፣ ድጋፍና ምዘና የስራ ክፍል በዓመቱ መጀመሪያ
ተቋማት ያሉበትን ደረጃ ዳሰሳ በማድረግ በዓመቱ መጨረሻ ሊደርሱበት በሚገባ ውጤት ላይ
57
ክፍል ስድስት
የአደረጃጀቶች አወቃቀርና ግንኙነት ስርዓት እና
የክትትል፣ ድጋፍ፣ ሪፖርት፣ ግምገማና ግብረ-መልስ
የስትራቴጂክ ካውንስል በማዕከል የቢሮ ወይም የተቋም የበላይ ኃላፊ፣ ምክትል ኃላፊዎች፣ የተጠሪ
የአመራር አካል ነው፡፡ የካውንስሉ ሰብሳቢ የቢሮው ወይም የተቋሙ የበላይ ኃላፊ ሲሆን
የስብሳበ አጀንዳዎችን በማዕከል ከበላይ ኃላፊው በክፍለ ከተማ እና በወረዳ ደረጃ ደግሞ ከዋና
ይኖርበታል፡፡
ሀ/ የግንኙነቱ ዓላማ
ደረጃ በመገምገም ጠንካራና ደካማ አፈፃፀሞችን በመለየት በአንዱ ዘርፍ ከተከናወኑት ጠንካራ
59
ለ/ የውይይት አጀንዳና የግንኙነት ጊዜ
በማዕከል ተቋማት ያለው ስትራቴጂክ ካውንስል በየሳምንቱ አንድ ጊዜ የሚገናኝ ሲሆን በክፍለ
ከተማ እና በወረዳ ደረጃ የሚኖረው ስትራቴጂክ ካውንስል ደግሞ በሁለት ሳምንት አንድ ጊዜ
በክፍለ ከተማ እና በወረዳ ደረጃ የጠቅላላ ካውንስል አባላት አጀንዳውን ከስብሰባው አንድ ቀን
በፊት በስትራቴጂክ ካውንስሉ ፀሃፊ በኩል በማቅረብ እንዲያዝ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም
በካውንስሉ ለተቋሙ ኦፕሬሽናልና ስትራቴጂክ እቅድ አፈፃፀሞች ረገድ ቁልፍ በሆኑ ጉዳዮች
የመከታተል ሚና ይኖራቸዋል፡፡
61
ኃላፊ ሲሆን ፀሃፊው በቢሮው በተቋሙ የበላይ ኃላፊ የሚሰየም ይሆናል፡፡ እንደ አስፈላጊነቱ
ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡
ሀ/ የግንኙነቱ ዓላማ
እንዲሁም በአጠቃላይ የአፈፃፀም አቅጣጫ ለመስጠት እንዲሁም በዘርፍ የሥራ አፈፃፀም ሂደት
በቢሮው ወይም በተቋሙ የበላይ ኃላፊ አማካሪ በኩል በማቅረብ እንዲያዝ ማድረግ
ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም የቢሮው ወይም የተቋሙ የበላይ ኃላፊ ጉዳዩን አጀንዳውን ካስያዘው
62
የዘርፍ አመራር ወይም የሥራ ክፍል ኃላፊ ጋር በተናጠል ለመነጋገር ከወሰነ አጀንዳው
63
ሐ/ ከውይይቱ የሚጠበቅ ውጤት
የስራ ክፍሎች የአስተዳደር እና ፋይናንስ ዘርፍ ላላቸው በዘርፍ አመራር፣ በቢሮ ጽ/ቤት ኃላፊ
የሚሰየም ይሆናል፡፡
ሀ/ የግንኙነቱ ዓላማ
በመገምገም ጠንካራና ደካማ አፈፃፀሞችን በመለየት በአንዱ የሥራ ክፍል ከተከናወኑት ጠንካራ
በማስፋት፤ ደካማ አፈፃጸሞች እንዲሻሻሉ ድጋፍና ክትትል በማድረግ በሥራ ክፍሎች መካከል
64
ለ/ የውይይቱ አጀንዳና የግንኙነት ጊዜ
የፕሮሰስ ካውንስል ከቢሮው ወይም ከተቋም ጠቅላላ ካውንስል ጋር ባልተጋጨ መልኩ ቢያንስ
አንድ ቀን ቀደም አድርጎ በየ 15 ቀኑ አንድ ጊዜ የሚገናኝ ይሆናል፡፡
65
ካውንስሉ በመጀመሪያው 15 ቀን የውይይት መድረክ የአገልግሎት አሰጣጡ ያለበትን ደረጃ፣
የኦፕሬሽን ስራዎች ዕቅድ አፈፃፀም እና ሌሎች በአስፈላጊነት በተያዙ አጀንዳዎች ዙሪያ ውይይት
ይሆናል፡፡ አፈፃፀሙን በተመለከተ በዘርፉ ስር ለተደራጁ የሥራ ክፍሎች በየወሩ የፅሁፍ ግብረ-
ይኖራቸዋል፡፡
ቡድኑ ስር የሚደራጁት የአቻ ሠራተኞች ፎረሞች ብዛት በስሩ ባሉት የሰራተኞች ብዛት
የሰራተኛው ብዛት ስምንትና ከስምንት በላይ ከሆነ እንደ ብዛቱ ሁኔታ ሁለትና ከዚያ በላይ የአቻ
ሠራተኞች ፎረሞች ይኖራሉ፡፡ በአንድ በዳይሬክቶሬት ውስጥ ሁለትና ከዚያ በላይ ቡድኖች
67
ይመሰረታል፡፡ በሥራ ክፍሉ ስር ከሁለት በላይ ቡድኖች ኖረው በአንዱ ቡድን ውስጥ ያሉት
ሠራተኞች ብዛት ሁለትና ከዚያ በታች ከሆነ በቡድኑ ውስጥ ያሉት ሠራተኞች ካሉት
ቡድኖች ውስጥ በዓላማና ተልዕኮ ቀረብ በሚላቸው አንዱ ቡድን ውስጥ ተካትተው የአቻ
የፎረሞቹም መሪዎች ሲሆኑ በአባላቶቹ ወይም ሰራተኞቹ ቁጥር ማነስ ጥምረት በፈጠሩ ስራ
ክፍሎች ወይም ቡድኖች ላይ ደግሞ ጥምረቱን ከፈጠሩት ስራ ክፍል መሪዎች አንደኛው በአባላቶቹ
ሀ/ የግንኙነቱ ዓላማ
በሥራ አፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙ ችግሮችን በመለየት ለሥራ ክፍሉ ኃላፊ በማቅረብ እንዲፈታ
ያደርጋሉ፡፡
የአቻ ሠራተኞች ፎረም ለአገልግሎት አሰጣጡ አመቺ በሆነ ቀንና ሰዓት ሆኖ በሳምንት አንድ
ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን ፎረሙ ከሰላሳ ደቂቃ ያልበለጠ ውይይት የሚደርግ ይሆናል፡፡ ሆኖም
እንደየ ሥራው ነባራዊ ሁኔታ እና ባህርይ በሳምንት ከአንድ ጊዜ በላይ ሊካሄድ ይችላል።
የውይይቱ አጀንዳ የአቻ ሠራተኞቹ ፎረም አባላት በሳምንት ውስጥ ያከናወኑት ኦፕሬሽናል
የሚያተኩር ይሆናል፡፡
በወሩ አራተኛ ሳምንት ላይ በአጠቃላይ የወሩን ዕቅድ አፈፃፀምና ራስን የማብቃት ዕቅድ አፈፃፀምን
ታሳቢ በማድረግ በውጤታማ ሠራተኛ መስፈርት መሠረት ውጤት የሚሰጥና የወሩ የተሻለ
68
አንድ ጊዜ በሚደረገው ምዘና ለፈጻሚው የሚውለው የባህሪ ምዘና ውጤት ተጨምቆ ከስኮርካርድ
69
ሐ/ ከውይይቱ የሚጠበቅ ውጤት
ሰራተኞች በጋራ በመስራት የቡድን ስሜት የሚፈጥሩበት፣ እርስ በእርስ በመማማር ተቀራራቢ
ማስታወሻ
የጠቅላላ ሰራተኛ ውይይት መድረክ የተቋሙ ሁሉም ሰራተኞች እና አመራር የሚገናኙበት መድረክ
ሀ/ የግንኙነቱ ዓላማ
ዕቅድ የጋራ ማድረግ በተልዕኮ አሰጣጥና አቀባበል ረገድ ግልጽነት የሚፈጥር ጉዳይ በመሆኑ
ሠራተኛው በስራ ክፍልና በዘርፍ ደረጃ ከሚያደርገው የዕቅድ ዝግጅት ውይይት በተጨማሪ
71
የተቋሙ አመራር በሥራ አፈጻጸም እና በሰራተኛው በሚነሱ ሌሎች ጉዳዮች ዙሪያ በዓመት
ይሆናል።
እንዲሆን ይጠበቃል።
ይኖርባቸዋል፡፡
ሀ/ የፎረሙ አደረጃጀት
በማዕከል ደረጃ
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ሰብሳቢ
የማስፈጸም አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ም/ሰብሳቢ
የአገልግሎት አሰጣጥ ክ/ድጋፍና ምዘና ዳይሬክተር ፀሐፊ
የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ አመራሮች፣
የሪፎርሙን እንዲመሩ የተሰየሙ የተቋም ኃላፊዎች፣
የክፍለ ከተማ ፐብሊክ ሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊዎች እና
የተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ክ/ድጋፍና ምዘና ዳይሬክቶሬት
72
በክፍለ ከተማ
ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰብሳቢ
የፐብሊክ ሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊ ም/ሰብሳቢ
73
ሁሉንም የጽ/ቤት ኃላፊዎች፣
የወረዳ ፐብሊክ ሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊዎች፣
የአገልግሎት አሰጣጥ ክ/ድጋፍና ምዘና ቡድን መሪ ፀሐፊ
በወረዳ
ዋና ስራ አስፈጻሚ ሰብሳቢ
የፐብሊክ ሰርቪስ ጽ/ቤት ኃላፊ ም/ሰብሳቢ
የአገልግሎት አሰጣጥ ክ/ድጋፍና ምዘና ቡድን መሪ ፀሐፊ
ሁሉም የጽ/ቤት ኃላፊዎች ያካተተ ይሆናል፡፡
ለ/ የግንኙነቱ ዓላማ
ድጋፍ የታዩ ግኝቶችን መሰረት በማድረግ ከጠንካራ አፈፃፀሞች ትምህርት ለመውሰድ፤ ደካማ
ከተማ አቀፍ የለውጥ አመራር ፎረም በወር አንድ ጊዜ በወሩ የመጨረሻው ሳምንት ላይ
የሚገናኝ ሲሆን የውይይቱ አጀንዳ በክትትልና ድጋፍ የተገኙ ግኝቶችን መሰረት ያደረገ
ሪፖርትና በግብረ-መልስ የተሰጡ አብይ ጉዳዮችን ለይቶ በፎረሙ ጸሐፊ በኩል ተደራጅቶ
የሚቀርብ ይሆናል፡፡
በተመሳሳይ የክፍለ ከተማ እና የወረዳ የለውጥ አመራር ፎረም ከከተማ ፎረሙ የግንኙነት ጊዜ
ክፍተቶች ላይ ማስተካከያ መስጠት፤ በከተማ፣ በክፍለ ከተማ እና በወረዳ ደረጃ መፍትሔ የሚሹ
መስጠት እና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ ከለውጥ አመራር ፎረሙ ውይይት የሚጠበቅ
ውጤት ይሆናል፡፡
74
6.1.8. ከተማ አቀፍ የአመራር ካውንስል አደረጃጀትና አሰራር
ሀ/ የካውንስሉ አደረጃጀት
የወረዳ ዋና ሥራ አስፈፃሚ
● ክፍለ ከተማ
ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሰብሳቢ፣
● በወረዳ
ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሰብሳቢ፣
75
ለ/ የግንኙነቱ ዓላማ
የአመራር ካውንስሉ ዓላማ በፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ክትትልና ድጋፍ
ውጤት ነው፡፡
77
6.2.1. የእቅድ ዝግጅትን በተመለከተ /ስትራቴጂክ እና ኦፕሬሽናል እቅድ/
ይሆናል፡፡
የበጀት ዓመቱ ዕቅድ በየስራ ክፍሉ ይታቀዳል፤ በየስራ ክፍሉ የታቀደው ዕቅድ በሥራ
ውይይት ይደረግበታል፡፡
ይደረጋል፡፡
ያከናውናሉ፡፡
ይደረጋል፡፡
78
የአገልግሎት አሰጣጥ ክትትል፣ ድጋፍና ምዘና ዳይሬክቶሬት ዕቅዱ በየደረጃው
ካስኬድ እየተደረገ ግለሰብ ፈፃሚ ድረስ እንዲደርስ የግንዛቤ ማስጨበጫ ይሰጣል፤
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፡፡
79
የዕቅድ ክለሳ አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ቢያንስ በስድስት ወር በየስራ ክፍሉና በዘርፍ
የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በከተማ ደረጃ (በፕላንና ልማት ኮሚሽን) ሪፖርት ማቅረቢያ
ቢጋር መሰረት በታቀደና በተቀመጠ የጊዜ ሰሌዳ የሚቀርብ ይሆናል፡፡ ከዚህ አንጻር
ይኖርባቸዋል፡፡
የውይይቱ ድግግሞሽ እንደ መደበኛ ስራው ስፋትና ውስብስብነት፣ እንደ ፕሮጀክቱ ወይም
81
የመስክ ጉብኝት የመደበኛ ስራዎች አፈጻጸምን ወይም የፕሮጀክቱን አፈጻፀም በአካል
በመሆኑም በማዕከል ደረጃ በተቋሙ የበላይ አመራር የሚዋቀሩ ከስራ ክፍል መሪዎችና አማካሪዎች
የተውጣጡ ቡድኖች በሶስት ወር አንድ ጊዜ በታቀደ መልኩ የተመረጡ የስራ ክፍሎችን፣ የተጠሪ
ተቋማትን፣ የክፍለ ከተማ ጽ/ቤቶች እና እንደ አስፈላጊነቱ የወረዳ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን
በክፍለ ከተማ ደረጃ በስራ አስፈጻሚው የሚዋቀሩ የጽ/ቤት ኃላፊዎች ቡድን በሶስት ወር አንድ
በተመሳሳይ በወረዳ ደረጃ በስራ አስፈጻሚው የሚዋቀሩ የጽ/ቤት ኃላፊዎች ቡድን በሶስት ወር
ክፍል ሰባት
የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት መመዘኛ ማዕቀፍ
መመዘኛ ማዕቀፉ የአጠቃላይ የጥራት አመራር /Total Quality Management/ መሳሪያ አካል
82
መሰረት የአፈፃፀም ማሻሻያ በማድረግ ተቋሙን ደረጃ በደረጃ ወደልህቀት ማዕከልነት ማሳደግ
ነው፡፡
ባለው ፈፃሚ፣ ተናባቢ እና ተመጋጋቢ የሆነ አሰራር በመገንባት እና ተገልጋይን በማርካት ረገድ
በከፍተኛ ደረጃ ውጤት ማስመዝገብ ሲቻል ነው፡፡ ይህም አንድ ተቋም በተለያየ ዕይታ በአንድ ጊዜ
7.2.1. ዋና ዓላማ
ለማድረግ፤
83
ስዕል 2፦ የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት መመዘኛ ማዕቀፍ
የየስራ ክፍሎች ዕቅድ መዘጋጀቱን ይህም እስከ ግለሰብ ድረስ በማውረድ ስትራቴጂን
84
ይመለከታል፡፡
85
ዋና መለኪያ 3፡- የሰራተኛ ተሳትፎና የስራ አካባቢ ምቹነት
የሚያመላክት ነው።
እንዲሁም ተቋሙ ለስራ አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶች ማሟላት መቻሉን እና ለአገልግሎት አሰጣጥ
ምቹና ጽዱ የሥራ አካባቢ መኖሩን የሚለካ ሲሆን በተጨማሪም ተቋማት ለአካል ጉዳተኞች፣
ለአገልግሎት አሰጣጡ ምቹ የሆነ የስራ አካባቢን ለመፍጠር የሚያስችል ዘመናዊ አሰራር መዘርጋትና
ስለዚህ ዕሴት የሚጨምር አጋርነት በመፍጠር ቀጣይነት ያለው የዕርስ በዕርስ መደጋገፍ
የጋራ እሴት የመፍጠር አቅም አለው፡፡ ስለሆነም ይህ መለኪያ የስራ ግንኙነት ባላቸው
ዙሪያ አቅዶ መስራትና ወቅታዊ በሆነ መልኩ አፈጻጸም እየገመገሙና እያሻሻሉ መሄድን
ይመለከታል፡፡
ለአንድ ተቋም ቀጣይነት ያለው መሻሻል የማይለወጥ ግቡ መሆን አለበት፡፡ ስለዚህም ይህ መለኪያ
86
ቀጣይነት ያለው መማማርን ለማምጣት ከሰው ሀብት ልማት ስራዎች፣ ተቋማዊ ዕውቀትን
87
አጠቃቀምን ከማዘመን እና አገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ቀልጣፋ ከማድረግ ጋር የተሳሰረ
ነው፡፡
የሰው ሀብት ለተቋሙ ስኬት መሰረታዊው ጉዳይ ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ፈጻሚዎች ራሳቸውን
የማቅረብ ሂደትን እንዲሁም የተሰጣቸውን ተልዕኮ በብቃት መወጣትን ለማሻሻል ያለመ መለኪያ
ነው፡፡
ነው፡፡
88
ቅጽ 1፦ የተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት መመዘኛ
ተ.
የትኩረት መስክ የንዑስ ትኩረት መስክ ክብደት
ቁ
1 አመራር/5 በየደረጃው ያለው አመራር ራዕይንና ዕቅድን የማስረጽ፣ የመምራትና 2
የማስተባበር ብቃት
በየደረጃው ያለው አመራር በየጊዜው አፈጻጸምን እየገመገመ ቀጣይነት ያለው 2
መሻሻልን የመፍጠር አቅም
በየደረጃው ያለው አመራር ሰራተኞችን የመደገፍና የማነሳሳት ሁኔታ 1
2 እቅድ ዝግጅት/4 የስትራቴጂክና የኦፕሬሽናል ዕቅድ ዝግጅት ደረጃ 1
የዕቅድ ተግባቦት ደረጃ 1
አገልግሎቱን ለማሻሻል የተቀመጠ ስልት 2
3 የሰራተኛ ሠራተኛውን በሚገባ የሚያሳትፍና የውሳኔ አካል ያደረገ 2
ተሳትፎና ምቹ ምቹ የስራ አካባቢን የፈጠረ 3
የስራ ከባቢ/7 ልዩ ትኩረት የሚያሻቸውን አካላት ፍላጎትና መብት ከግምት ውስጥ ያስገባ 2
መመሪያ ትግበራ፣ አደረጃጀትና አፈፃፀም ያሳየ፤
4 የተገልጋይና ከባለድርሻ አካላት ጋር አጋርነት /ትስስር/ የፈጠረ 1
ባለድርሻ አካላት ባለድርሻን እና ተገልጋዩን አደረጃጀት ፈጥሮ በቋሚነት ያሳተፈ 2
አጋርነት/6 የተዘጋጀው የትስስር ሰነድ የተገበረ 2
በትስስር ሰነዱ መሰረት ወቅታዊ ግምገማና ክትትል ያካሄደ 1
5 ግልጽነትና አሠራሩን በግልጽ ተለይቶ በቻርተር መደራጀቱ፤ 1
ተጠያቂነት ተገልጋዩ የሚኖረውን ሃሳብ፣ ቅሬታና ጥቆማ በቀላል መንገድ የሚያቀርብበትን 3
/13 ሁኔታ ያመቻቸና ተግባራዊ ያደረገ፤
ለተገልጋዩ የአገልግሎት ስታንዳርዶችና ሌሎች መረጃዎችን በግልጽ እና 3
በወቅቱ በተገቢው መንገድና ዘዴ ማድረስ የቻለ፤
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለይቶ መፍታት የቻለ 4
ብልሹ አሰራሮችንና ሌብነትን መካከልና ተጠያቂነትን ማስፈን የቻለ 2
6 ተቋማዊ ተቋማዊ የክፍተት ዳሰሳ ማድረግ የቻለ 1
መማማርን ከተቋሙ ተልዕኮ በማናበብ የሰራተኞችን ብቃት ማሳደግና መጠቀም የቻለ 2
ማጎልበት/1 ምርጥ ልምዶች የሚፈጠሩበት፣ የሚቀመሩበትና የሚስፋፉበትን አግባብ ፈጥሮ 1
0 ተግባራዊ ያደረገ፤
ተቋማዊ የዕውቀት አስተዳደር ስርዓት የዘረጋ 3
አገልግሎቶች በኢኮቴ የተደገፉ እንዲሆኑ የሚያስችል ስልት በመቀየስ 3
የተቀላጠፈ አገልግሎት መስጠት የቻለ፤
7 የፈጻሚ ተገልጋዩ ስለ ሰራተኛው የሰጠው አስተያየት 4
ውጤታማነት ራስን ለማብቃት የተደረገ ጥረት እና ውጤት 4
/ የግለሰብ ስኮርካርድ አፈጻጸም 7
15
8 ተቋማዊ በተቋማት አገልግሎት ዜጎች ቻርተር መሰረት የስታንዳርድ አፈጻጸም 10
ውጤታማነት/ የተገልጋይ ሀሳብና አስተያየት ዳሰሳና የተወሰደ ማስተካከያ 10
40 የሰራተኛው እርካታ 10
የህብረተሰቡ የእርካታ ደረጃ 10
89
በ 8 ዋና የትከረት መስኮች 30 ንዑስ መስኮች የተዘጋጀ መስፈርት 100
90
ቅጽ 2፦ የተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት መመዘኛ እና የመረጃ ምንጭ
ተ.
የትኩረት መስክ የንዑስ ትኩረት መስክ የመረጃ ምንጭ ክብደት ውጤት
ቁ
1 አመራር/5 በየደረጃው ያለው አመራር ራዕይንና በተቋሙ ስትራቴጂክ ዕቅድ ለማስረጽ የተደረገ የውይይት መድረክ 0.5
ዕቅድን የማስረጽ፣ የመምራትና
ሰራተኛው በተቋሙ ራዕይና ተልዕኮ ላይ ያለው ግንዛቤ 0.5
የማስተባበር ብቃት (2)
በተለያዩ መገናኛ ዘዴዎች ራዕይና ተልዕኮን ማስተዋወቅ መቻሉ 0.5
የአመራሩ ችግር ፈቺ ውሳኔ ሰጭነት 0.5
በየደረጃው ያለው አመራር በየጊዜው በየደረጃው በተቀመጠው አደረጃጀትና የግንኙነት ጊዜ መሰረት 1
አፈጻጸምን እየገመገመ ቀጣይነት ያለው ሥራዎች እየተመሩ መሆናቸው
መሻሻልን የመፍጠር አቅም (2)
ወቅቱን የጠበቀ የአፈፃፀም ምዘና የሚደረግ መሆኑ 0.5
ካለፈው አፈፃፀም ጋር በማነፃፀር የአፈፃፀም መሻሻል መምጣቱን 0.5
በየደረጃው ያለው አመራር ሰራተኞችን ሰራተኛውን ለማነሳሳት በዕቅድ ተይዞ የተከናወነ ተግባር 0.5
የመደገፍና የማነሳሳት ሁኔታ (1)
የተሻለ አፈፃፀም ያላቸውን ሰራተኞች ለማበረታታት የተከናወነ ተግባር 0.5
2 እቅድ ዝግጅት/4 የስትራቴጂክና የኦፕሬሽናል ዕቅድ የስትራቴጂክ ዕቅድ ሰነድ ስለመዘጋጀቱ 0.5
ዝግጅት ደረጃ (1)
የኦፕሬሽናል ዕቅድ ሰነድ ስለመዘጋጀቱ 0.5
የዕቅድ ተግባቦት ደረጃ (1) ከአጠቃላይ ሰራተኛው ጋር በዕቅድ ዝግጅት ውይይት ስለመደረጉ 1
አገልግሎቱን ለማሻሻል የተቀመጠ ስልት በአገልግሎት አሰጣጥ ያሉ ችግሮችን ሰራተኛውን እና ተገልጋዩን 1
(2) በማሳተፍ ስለመለየታቸው
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመፍታት ማስተግበሪያ ሰነድ/ዕቅድ 1
መኖር
3 የሰራተኛ ሠራተኛውን በሚገባ የሚያሳትፍና የውሳኔ አመራሩና ሰራተኛው በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ተገናኝተው 1
ተሳትፎና ምቹ አካል ያደረገ (2) ስለመወያየታቸው
የስራ ከባቢ/7
ሰራተኛው አስፈላጊ በሆኑ ጉዳዮች ላይ የውሳኔ አካል ስለመሆኑ 1
ምቹ የስራ አካባቢን የፈጠረ (3) የስራ ቦታን ጽዱና ውብ ማድረግ 0.5
ለስራ የሚያስፈልጉ ግብዓቶች/ የሰው ኃይል ጨምሮ መሟላታቸው 0.5
ለአገልግሎት ምቹ የሆነ የቢሮ አቀማመጥ፣ የሀሁ ስራዎች፣ 2
የተገልጋይ ማረፊያ፣ ካፊቴሪያ፣ መፀዳጃ ቤት፣ የህፃናት ማቆያ
ስለመኖራቸው
ተ.
የትኩረት መስክ የንዑስ ትኩረት መስክ የመረጃ ምንጭ ክብደት ውጤት
ቁ
ልዩ ትኩረት የሚያሻቸውን አካላት ምቹ የህንፃና የቢሮ ሁኔታ መኖር 0.5
ፍላጎትና መብት ከግምት ውስጥ ያስገባ በአገልግሎት ቅድሚያ የሚያገኙ ስለመሆኑ 0.5
መመሪያ ትግበራ፣ አደረጃጀትና አፈፃፀም ለአገልጋዮችና ተገልጋዮች አስረጂና ረጂ የተሟላላቸው መሆኑ 1
ያሳየ፤ (2)
4 የተገልጋይና ከባለድርሻ አካላት ጋር አጋርነት /ትስስር/ የአጋርነት የትስስር ሰነድ ስለመዘጋጀቱና የጋራ ስለመደረጉ 1
ባለድርሻ አካላት የፈጠረ (1)
አጋርነት/6 ባለድርሻን እና ተገልጋዩን አደረጃጀት ወቅቱን ጠብቆ የተካሄደ የውይይት መድረክ 1
ፈጥሮ በቋሚነት ያሳተፈ (2) ከመድረኮቹ የተገኘ ውጤት 1
የተዘጋጀው የትስስር ሰነድ የተገበረ (2) በትስስሩ መሰረት የተከናወኑ ተግባራት የሚያሳይ ሪፖርትና 2
የአፈፃፀም ደረጃ
በትስስር ሰነዱ መሰረት ወቅታዊ በትስስር ሰነዱ ላይ በተቀመጠው የክትትልና ድጋፍ አግባብ መሰረት 1
ግምገማና ክትትል ያካሄደ (1) ስለመከናወኑ
5 የግልጽነትና አሠራሩን በግልጽ ተለይቶ በቻርተር የዜጎች ስምምነት ሰነድ በጥራት መዘጋጀቱ 1
የተጠያቂነት መደራጀቱ፤ (1)
ስርዓት/13 ተገልጋዩ የሚኖረውን ሃሳብ፣ ቅሬታና የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ስርዓት ስለመዘርጋቱ 3
ጥቆማ በቀላል መንገድ የሚያቀርብበትን ኮሚቴ (ቋሚ ተወካይ) መደራጀቱ
ሁኔታ ያመቻቸና ተግባራዊ ያደረገ፤ (3) የሚያስፈልጉ ግብዓቶች መሟላታቸው (ቅፃቅፆች፣ መቅረፀ-ድምጽ
…)
የግምገማ ስርዓት ያለው መሆኑ እና ተግባራዊነቱ
ለተገልጋዩ የአገልግሎት ስታንዳርዶችና ዘመናዊና ምቹ የመገናኛ ስልት መጠቀማቸው 1.5
ሌሎች መረጃዎችን በግልጽ እና በወቅቱ የሚተላለፉ መረጃዎች ወቅታዊ የሚደረጉ ስለመሆናቸው 1.5
በተገቢው መንገድ ማድረስ የቻለ፤ (3)
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለይቶ ችግሮችን ለመለየት የሚጠቀሙበት ስልት ስለመለየቱና ተግባራዊ 1
መፍታት የቻለ (4) ስለመደረጉ
ችግሮች ስለመለየታቸው የሚያሳይ ሰነድ 1
53
የተለዩ ችግሮች ስለመፈታታቸው አስረጂ ወይም መረጃዎች 2
ብልሹ አሰራሮችንና ሌብነትን መከላከልና የብልሹ አሰራር ምንጮች ስለመለየታቸው 0.5
54
ተ.
የትኩረት መስክ የንዑስ ትኩረት መስክ የመረጃ ምንጭ ክብደት ውጤት
ቁ
ተጠያቂነትን ማስፈን የቻለ (2) ችግሮችን ለመፍታት የተቀመጡ ስልቶች ስለመኖራቸው እና 1
ተግባራዊ ስለመደረጋቸው
አመራሩ በየጊዜው እየገመገመ እና ተጠያቂ እያደረገ የሚሄድ 0.5
ሰለመሆኑ
6 ተቋማዊ ተቋማዊ የክፍተት ዳሰሳ ማድረግ የቻለ ችግር ፈቺ የዳሰሳ ጥናት ስለመኖሩ 1
መማማርን (1)
ማጎልበት/1 ከተቋሙ ተልዕኮ በማናበብ የሰራተኞችን በዳሰሳ ጥናቱ ውጤት መሰረት የተከናወነ የአቅም ግንባታ ስራ 1
0 ብቃት ማሳደግና መጠቀም የቻለ (2) የአቅም ግንባታ ስራው ያመጣው ውጤት ስለመገምገሙ 1
ምርጥ ልምዶች የሚፈጠሩበት፣ የተለዩና የተቀመሩ ተሞክሮዎች ስለመኖራቸው 0.5
የሚቀመሩበትና የሚስፋፉበትን አግባብ የተሞክሮ ትግበራ እና ውጤታማነቱ 0.5
ፈጥሮ ተግባራዊ ያደረገ፤ (1)
ተቋማዊ የዕውቀት አስተዳደር ስርዓት ተቋማዊ የዕውቀት ሀብቶች ስለመለየታቸው 1
የዘረጋ (3) ተቋማዊ ዕውቀትን ለማስተዳደር የተዘረጋ አሰራር እና አተገባበሩ 2
አገልግሎቶች በኢኮቴ የተደገፉ እንዲሆኑ በኢኮቴ የሚደገፉ አገልግሎቶች ሰለመለየታቸው 1
የሚያስችል ስልት በመቀየስ የተቀላጠፈ አገልግሎቶች በኢኮቴ ስለመደገፋቸው 1
አገልግሎት መስጠት የቻለ፤ (3) አገልግሎቶች በኢኮቴ በመደገፉ የመጣ ለውጥ/ውጤት 1
7 ተገልጋዩ ስለ ሰራተኛው የሰጠው ከተገልጋይ የተሰጠው አስተያየት ትንተና የሚያሳይ ሰነድ 2
አስተያየት (4) የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች 2
የፈጻሚ
ራስን ለማብቃት የተደረገ ጥረት እና ሰራተኛው የግል ክፍተቱን የለየ መሆኑ 1
ውጤታማነት ክፍተቱ ስለመሞላቱ ወቅታዊ ክትትል ስለመደረጉ 1
ውጤት (3)
/ 15 የተለየው ክፍተት የተቀረፈ ስለመሆኑ 1
የግለሰብ ስኮርካርድ አፈጻጸም (8) የስኮርካድ አፈፃፀም ውጤት 8
8 ተቋማዊ በተቋማት አገልግሎት ዜጎች ቻርተር ወቅታዊ (በየወሩ) ግምገማና ማስተካከያዎች ስለመደረጋቸው 6
ውጤታማነት/ መሰረት የስታንዳርድ አፈጻጸም (10) ተቋማዊ የስታንዳርድ አፈፃፀም ሪፖርት 4
40 የተገልጋይ ሀሳብና አስተያየት ዳሰሳና የተገልጋይ ሃሳብና አስተያየት ዳሰሳ ወይም ትንተና ሰነድ 4
በአጀንዳ ተይዘው በጠቅላላ ካውንስል ግምገማ ስለመደረጉ 4
55
የተወሰደ ማስተካከያ (10) የተደረጉ ማሻሻያዎች/እርምት እርምጃ 2
56
ተ.
የትኩረት መስክ የንዑስ ትኩረት መስክ የመረጃ ምንጭ ክብደት ውጤት
ቁ
የሰራተኛው እርካታ (10) የእርካታ ጥናት ሰነድ መኖር 2
የእርካታ ደረጃ ስለመሻሻሉ 6
በጥናቱ ምክረ-ሃሳብ መሰረት የተደረገ ማስተካከያ (በዓመቱ አጋማሽ 2
የሚታይ)
የህብረተሰቡ የእርካታ ደረጃ (10) የእርካታ ጥናት ሰነድ መኖር 2
የእርካታ ደረጃ ስለመሻሻሉ 6
በጥናቱ ምክረ-ሃሳብ መሰረት የተደረገ ማስተካከያ (በዓመቱ አጋማሽ 2
የሚታይ)
100
በ 8 ዋና የትከረት መስኮች 30 ንዑስ መስኮች የተዘጋጀ መስፈርት
ማስታወሻ፦
ለሁሉም በንዑስ የትኩረት መስክ የተቀመጡ መለኪያዎች የመረጃ ምንጮች ከከፍተኛ አመራር፣ ከዳይሬክተርና ቡድን መሪ፣ ከሰራተኛ እና
ከተገልጋይ በቃለመጠይቅ እና በምልከታ የተገኙ መረጃዎችን በማጣመር /Triangulate/ የሚሞላ ይሆናል።
57
ማጣቀሻዎች
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃይል ልማት ቢሮ። (2008)። በአገልግሎት አሰጣጥ
ያልታተመ።
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃይል ልማት ቢሮ። (2011)። የፐብሊክ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃይል ልማት ቢሮ። (2013)። የተቋማዊ
ተፈራ ሙሉነህ። (2009)። የሥራ ፈጠራ እና የብልጽግና ጥበብ። ሜጋ አሳታሚና ማፋፈያ። አዲስ አበባ።
አዲስ አበባ ምክር ቤት። (2014)። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስፈፃሚ አካላትን ለማቋቋም የወጣ
የመሰረታዊ ስራ ሂደት ለውጥ ትግበራ ማኑዋል (የፌደራል ፐብሊክ ሰርቪስና ኮሚሽን፤ 2008 ዓ.ም)
የራስን ማብቃት ማኑዋል (ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ኃብት ልማት ቢሮ፤ 2007 ዓ.ም)
የተናጥል ድጋፍና ማብቃት/ Coaching & Mentoring Manual (ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ኃብት ልማት
የአቅም ግንባታ ሚኒስቴር፣ የውጤት ተኮር ስርአት ማሰልጠኛ ሰነድ፣ 2002፤ አዲስ አበባ
የኢፌድሪ ሲቪል ሰርቪስ ሚ/ር የሲቪል ሰርቪስ ማሻሸያ ፕሮግራም አፈፃፀም ክትትል ፣ ድጋፍና
የኢፌድሪ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚ/ር የለውጥ ስራዎች ክትትል ድጋፍ ግምገማና ግብረ
የዜጎች ስምምነት ሰነድ ትግበራ ማኑዋል (ሰርቪስና ሰው ኃብት ልማት ቢሮ፤ 2013 ዓ.ም)
የፐብሊክ ሰርቪስ የ 10 አመት “ፍኖተ - ብልጽግና“ ስትራቴጂክ እቅድ (ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ኃብት
56
ፐብሊክ ሰርቪስና ሰው ኃብት ልማት ቢሮ። (2011) የክትትል-ድጋፍና ግብረ-መልስ ማኑዋል
57
Common Assesment Framework (Europian Institute of Management, 2005)
H.S. Baum, in International Encyclopedia of the Social & Behavioral Sciences, 2001
Ohemeng, F. L. K, The new Charter System in Ghana: the „holy grail‟ of public service
delivery. International Review of Administrative Sciences, 2010
PricewaterhouseCoopers (PWC) Public Sector Research Centre. (2007). The road ahead for
public service delivery Delivering on the customer promise. Available at:
https://www.pwc.com/gx/en/psrc/pdf/the_road_ahead_for_public_ service_delivery.pdf
Robert S. Kaplan, David P. Norton, 1996, the Balanced Scorecard: Translating Strategy
into Action.
Robert S. Kaplan, David P. Norton, 2006, The Strategy Focused Organization: how
balanced scorecard companies thrive in the new business environment.
58