Professional Documents
Culture Documents
05/2014 ዓ.ም
መግቢያ
የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የ 2015 ዓ.ም የበጀት ዓመት መነሻ ዕቅድ አዘጋጅቶ ወደ ተግባር
መግባቱ ይታወቃል፡፡የመምሪያችን ስትራቴጂ ምጉልበት በሰፊዉ የሚጠቀም፤ ኤክስፖርትመርየሆነ፤ የልማታዊ
ባለሃብቱን አቅም መጠቀም የሚችል፤ ወደ ላቀ ፈጣን ኢንዱስትሪ ልማት የሚያደርሰን የገበያ
ተወዳዳሪነትን በመገንባት ላይ የተመሰረተ እንዲሁም አንዱ በአንዱ ላይ የሚመሰረት ተመጋጋቢ የሆነ
ኢንዱስትሪን ማልማት እንደመሆኑ መጠን በታቀደው ዕቅድ መሰረት የተግባራትን አፈጻጸም በየጊዜ ሰሌዳው
ከፋፍሎ አፈፃፀማቸውን በጥብቅ ዲሲፕሊን መከታተል አስፈላጊ ነው፡፡ ለውጤታማነቱም በድጋፍና ክትትል
የሚታዩ ከቡድን ቡድን፤ ከባላሙያ ባለሙያ የመፈፀም ልዩነቶች ችግሮችን በመለየት የማስተካከያ
እርምጃዎችን በመውሰድ ቀሪ ተግባራትን ለመፈፀም የሚያስችል እቅዶችን በጊዜ ሰሌዳ ከፋፍለን ወደ
ተግባራዊ ስምሪት ገብተናል፡፡
በዚህ መሰረት ከሳምንት እቅዳችንን መካከል በሳምንቱ ውስጥ የተከናወኑ ተግባራትን አፈፃፀም
የሚያሳይ ሪፖርት ከዚህ እንደ ሚከተለዉ ተዘጋጅቷል፡፡
የመምሪያችንን አመራርና ባለሙያዎች የመፈጸም አቅም ከማሳደግ አኳያ
ከዓበይትተግባራትአፈፃፀምየተከናወኑተግባራት
ፕሮሞሽን
ከኢንቨስትመንትማስፋፊያስራዎችአንፃር
አቅምና ክህሎት ያላቸዉን ባለሃብቶችን መለየት 3
ወደ ኢንቨስትመንት ሊገቡ የሚችሉ አዳዲስ የሃገር ዉስጥ ባለሃብቶችን መለየት 3
በሳምንቱ ውስጥ 4 በራሪ ወረቀት ተሰራጭቶል
የተመለመሉ እና ፕሮፋይል የተዘጋጀላቸዉ ባለሃብቶች ብዛት 3
በአግሮ ፕሮሰሲንግ 1
በኬሚካል ኮንስትራክሽን 2
በየተቋማቸው መረጃወችን በማዘጋጀት በድረ ገጽና በማህበራዊ ሚዲያ መልቀቅ 1
አስተያየት የሰጡ 5
ለሌሎች ያጋሩ 10
እወደዋለሁ ያሉ 70
ልምድ በመውሰድ ከተማችን ላይ ለመተግበር ያለመ የመምሪያችን ኃላፊን ጨምሮ ሌሎች የባለድርሻ