Professional Documents
Culture Documents
የስራ ውል
የስራ ውል
ውል ሰጪ፡-
ውል ተቀባይ፡-
ውል ሰጪ እና ውል ተቀባይ በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1731/2005 መሰረት ከዚህ የሚከተለውን የስራ ቅጥር ስምምነት ውል ተዋውለናል፡፡
አንቀጽ አንድ
የስራ አይነትና ቦታ
አንቀጽ ሁለት
የደሞዝ መጠን
አንቀጽ ሶስት
የአከፋፈሉ ሁኔታ
1, በ_________________ስራ ዘርፍ ተሰማርተው ሲሰሩ ውል ተቀባይ ደመወዝ የሚቀበሉት በኢትዮጵያ ወር አቆጣጠር ወር በገባ
በመጀመሪያው ቀን ተከፋይ ይሆናሉ።
2, በዚህ የስራ ውል ላይ የተደረሰው የአጠቃላይ ደመወዝ መጠን ላይ ተፈጻሚነት የሚኖራቸው የግብር ግዴታዎች በአሰሪ ተከፋይ
ይሆናሉ
አንቀጽ አራት
የቅጥር ጊዜ
1, የዚህ ውል የቅጥር ጊዜ ከስምምነቱ ቀን ጀምሮ የሚቆይ ይሆናል። በአመት መጨረሻም በወገኖቹ ስምምነት የሚታደስ ይሆናል።
3, በሙከራ ጊዜ ውስጥ አሰሪው የሰራተኛው የሙያ ብቃትና ችሎታ ለተመደበበት የስራ መደብ የማይመጥን ሆኖ ካገኘው ያለማስጠንቀቂያ እና
የአገልግሎት ካሳ ክፍያ መክፈል ሳይጠብቅበት የስራ ውሉን ማቋረጥ ይችላል።
አንቀጽ አምስት
የአሰሪ ግዴታዎች
3, በአሰሪና ሰራተኛው አዋጅ ላይ የሰራተኛ እረፍት ጊዜ ማለትም አመታዊ ፈቃድ የመጀመሪያ አመቱን ሲያጠናቅቅ 16 የእረፍት ቀናት ይኖሩታል።
እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ የህመም እረፍት፤ ልዩ ልዩ ሁኔታዎች እና የወሊድ ፈቃድ የመሳሰሉት በህግ ባላቸው አግባብነት መሰረት የማክበር ግዴታ
አለበት።
አንቀጽ ስድስት
የሰራተኛ ግዴታዎች
1, ሰራተኛው የስራ መግቢያና መውጫ ሰዓትአክብሮ የመስራት፤ ከአሰሪው ፈቃድ ካልተሰጠው በቀር ምንጊዜም በስራ ቦታ ላይ መገኘት;
3, የሚሰራባቸውን ንብረቶች እና ለሰራተኛው የተሰጡ መገልገያዎችን በአግባቡና በጥንቃቄ በመያዝ እና ብልሽት ወይም ጉድለት ሲያጋጥም ወዲያውኑ
ለአሰሪው ወይም ለቅርብ አለቃው የማሳወቅ
4, የበላይ አመራር ሳይፈቅድለት የድርጅት ንብረት ወይም ገንዘብ ያለመውሰድ፤ በድርጅቱ ንብረትና ገንዘብ ሆን ብሎም ሆነ በቸልተኝነት ጉዳት
ከማድረስ መቆጠብ፤ እንዲሁም የድርጅት ሚስጢር የመጠበቅ ግዴታ አለበት
5, ከድርጅቱ ጋር ተወዳዳሪ ከሆኑ ድርጅቶች ጋር በሚኖረው የስራ ግንኙነት፤ ድርጅቱን በማይጎዳ መልኩ መከናወን የሚኖርበት ሲሆን፤ የ ድርጅቱን
ጥቅም ከሚያሳጡ ወይም ጉዳት ከሚያስከትሉ ግንኙነቶች መቆጠብ ይኖርበታል
6, በዚህ ዝርዝር ውስጥ ያልተካተቱሙያው የሚጠይቃቸውን መልካም ተግባራትን ማከናወን፤ የበላይ አመራር ትዕዛዝን መቀበል እና ሌሎች በአሰሪና
ሰራተኛ አዋጁ ላይ የተጠቀሱ ግዴታዎችን ማክበር ይኖርበታል።
አንቀጽ ሰባት
ድርጅቱ የሚያወጣቸውን ህጎች የአሰራር መመሪያዎች፤ ማንዋሎችና ሌሎች ሰራተኛው ፈርሞ የሚቀበላቸውንሰነዶች የሚያስቀምጡን መመሪያ
በመተላለፍ ለሚፈጽመው ጥፋት ወይም ጉዳት ሀላፊነት ይወስዳል።
አንቀጽ ስምንት
3, ሰራተኛው በዚህ ውል አንቀጽ አምስት እና በአሰሪ እና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ የተቀመጡ ግዴታዎች በሚተላለፍ ጊዜ አሰሪው ያለ ማስጠንቀቂያ
ሰራተኛውን ማሰናበት ይችላል።
4, የኩባንያው የስራ ሁኔታ በሚቀንስበት/ በሚቀዘቅዝበት ጊዜ የአንድ ወር ቅድመ ማስጠንቀቂያ ለሰራተኛው በመስጠት ሊቋረጥ ይችላል።
ይህንን የቅጥር ስምምነት ውል በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1889/1890 በፍ/ብ/ሕ/ቁ 1731/2005 መሰረት በህግ ፊት የጸና ነው፡፡
ተዋዋይ ወገኖች
1, ውል ሰጪ/ አሰሪ
አድራሻ
2, ውል ተቀባይ/ ሰራተኛ
አድራሻ