You are on page 1of 5

ወኪ የመአድን አምራቾች ህብረት ሽርክና ማህበር፤

የመመስረቻ ጽሁፍ

መግቢያ

● እኛ ስማችን በዚሁ መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 1 የተገለጸዉ አባላት እና በጠቅላላ ጉባኤዉ ዉሳኔ
መሰረት መስፈርቱን አሟልተዉ በኃላ የማህበራችን አባል በሆኑት አባላት ጭምር በአዋጅ 166/1952
በወጣዉ የኢትዮጵያ ንግድ ህግ አንቀጽ 280 እስከ 295 ባሉት ድንጋጌዎች በዚሁ መመስረቻ ጽሁፍ እና
የዚህም መመስረቻ ጽሁፍ አካል በሆነዉ መተዳደሪያ ደንቦች በተመለከቱት ሁኔታዎች በጥቃቅን እና
አነስተኛ ማህበርነት፣ለመስራት በዚህ መመስረቻ ጽሁፍ አንቀጽ 2 ላይ ስሙ የተገለጸዉ ማህበር
አቋቁመናል፡፡

አንቀጽ 1፡- የማህበሩ አባላት ሙሉ ስም ፣ ዜግነት እና አድራሻ

ተ.ቁ የአባላት ስም ዝርዝር ዜግነት ክልል ዞን ወረዳ/ከተማ ቀበሌ ስልክ ቁጥር

1 አቶ አሊ መሀመድ ሀመድ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

2 አቶ ሙሳ አህመድ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

3 አቶ አብዱልአዚዝ መሀመድ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

4 አቶ ሰኢድ አብዱ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

5 አቶ አሚን ደዉድ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

6 አቶ ሱላ አብዱ አሊ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

7 አቶ ሁሴን መሀመድ ሀጂ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

8 ወ/ሮ ሀሊማ መሀመድ ሰኢድ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ


ህዳር /2013 ዓ.ም


9 ወ/ሮ ኡዲ ደዉድ ዋሬ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

10 አቶ አህመድ ወዳይ ኡራዊስ ኢትዮጵያዊ አፋር አንድ ጭፍራ ዴርጌራ

አንቀጽ 2 የማህበሩ ስያሜ

ይህ ማህበር ወኪ የመኣድን አምራቾች ህብረት ሽርክና ማህበር ተብሎ ይጠራል፡

አንቀጽ 3 የማህበሩ አርማ

● ማህበሩ የኢትዮጵያ አእምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት ሲያጸድቅለት የስራ አላማዉን ያንጸባረቀ የራሱ አርማ
ይኖረዋል፡፡

አንቀጽ 4 የማህበሩ አድራሻ

1. የማህበሩ ዋና ጽ/ቤት በአፋር ክልል ዞን- አዉሲ-ራሱ ወረዳ/ክ/ከተማ ጭፍራ ወረዳ ቀበሌ ዴርጌራ
ዉስጥ ይሆናል፤
2. እንደ አስፈላጊነቱ በክልል የሚገኙ የተለያዩ ዞኖች፤ወረዳዎችና ከተሞች ቅ/ጽ/ ቤቶችን ሊከፍት
ይችላል፡፡

አንቀጽ 5 የማህበሩ አላማዎች

ማህበሩ የሚከተሉትን ዋና ዋና ዓላማዎች ይኖሩታል


1. ›vLƒ u}“ÖM uSY^ƒ K=¨×Dª†¬ ¾TËK<ª†¬” ‹Óa‹

uÒ^ Sõƒ&

2. ¾›vLƒ °¬kƒ& Gwƒ“ Ñ<Muƒ uTk“˃ ¾›vLƒ”“ ¾›"vu=¬” Iw[}cw


›=¢•T>Á©“ TIu^© ‹Óa‹” Sõƒ&
3. ¾›vLƒ” }ÖnT>’ƒ“ u^e S}TS”” TÔMuƒ'
4. ¾›vLƒ” ¾lÖv uIL†¬” KTdÅÓ&

ህዳር /2013 ዓ.ም


አንቀጽ 6 የማህበሩ አባላት መዋጮ

1. እያንዳንዱ መስራች አባል የማህበሩ መነሻ ካፒታል እንዲሆን 3000/ሶስት ሺ / የኢትዮጵያ ብር አዋጥተዋል፡፡
2. ከመንግስት ወይም በጎ አድራጊ ደርጅቶችም ወይም ግለሰቦች----------------------‚ --------------------------------
‚የኢትዮጵያ ብር ተሰጥቶናል፡፡
3. የማህበሩ ጠቅላላ መነሻ ካፒታል 30,000 / ሰለሳ ሺ/ የኢትዮጵያ ብር
4. በቃለ-ጉባኤ እስካል ተቀየረ ድረስ በማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ዉሳኔ መሰረት የማህበሩ አባል የሚሆኑ አዲስ አባላትም
መስራች አባላት ባዋጡት መዋጮ ልክ የሚከፈሉ ይሆናል፡፡
5. የማህበሩ አባላት በጥሬ ከከፈሉት ሌላ በአይነት የሚያስገቡት ካለ ግምቱ የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ሲያምንበት
ይመዘግባል በአይነት የገባዉን ንብረትም የማህበሩ ንብረት ክፍል ይቀበላል ደረሰኝ ይሰጣል፡፡
6. የማህበሩ ስራ አስኪያጅ እና ሂሳብ ሹም በጣምራ ፊርማ የሚንቀሳቀስ የራሱ የባንክ ሂሳብ ደብተር ይከፍታል፡፡

አንቀጽ 7 የሙያ ስራቸዉን ብቻ መዋጮ ያደረጉ/ያደረገ ማህበርተኞች/ኛ የሚደርሱባቸዉ ግዴታዎች

የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ ሲያምንበት የሙያ ስራቸዉን ብቻ እንደ መዋጮ ተቆጥሮ አባል መሆን ይችላል፡፡

አንቀጽ 8 የትርፍና ኪሳራ አደላደልና አከፋፈል ስርዓት

1. ማህበሩ ወጪና ገቢዉን በቋሚ መዝገብ ይመዘግባል


2. ማህበሩ የሚገዛቸዉም ንብረት በንብረትነት ይመዘግባል
3. የማህበሩ ትርፍ ክፍያ የሚፈጸመዉ በአባላቱ ስምምነት በሚወሰን ጊዜ ይሆናል
4. የትርፍ ክፍፍል ሰርዓት የሚፈጸመዉ በቅድሚያ ገቢና ወጪ በሂሳ ክፍሉና በማህበሩ ኦዲት ወይም በዉጭ ኦዲተር
ዘገባ ቀርቦበት ከተመረመረ በኋላ ነዉ፤
5. እያንዳንዱ የማህበሩ አባል ባዋጣዉ መዋጮ መጠን በመቶኛ ተሰልቶ ትርፍን እና ኪሳራዉን ይቀበላል፡፡

አንቀጽ 9 የማህበሩ አመራር አካላት

1. የማህበሩ አመራር አካላት የሚከተሉት ናቸዉ


ሀ/ የማህበሩ ጠቅላላ ጉባኤ
ለ/ የማህበሩ ስራ አስኪያጅ
ሐ/ የማህበሩ ኦዲተር
መ/ የማህበሩ ሂሳብ ሹም
ሠ/ የማህበሩ ጸሀፊ ይኖራዋል፡፡
2. የማህበሩ አመራር አካላት የስራ ዘመን በጠቅላላ ጉባኤዉ ስምምነት የሚወሰን ይሆናል፡፡
3. የማህበሩ አመራር አካላት ተግባር እና ኃላፊነት በመተዳደሪያ ደንብ ዝርዝር የሚገለጽ ይሆናል፡፡

1. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተጠቀሰዉ እንደተጠበቀ ሆኖ ጠቅላላ ጉባኤዉ ማህበሩ ህጋዊ ሰዉነት ካገኘበት እለት
ጀምሮ እንዲመሩት እንደሚከተለዉ አመራሮቹን ሹሟል፡፡

ህዳር /2013 ዓ.ም


1. አቶ አብዱልአዚዝ መሀመድ ስራ አስኪያጅ
2. አቶ አሊ ሀመድ ገንዘብ ያዥ
3. አቶ ሙሳ አህመድ ሒሳብ ሹም
4. አቶ አሚን ደዉድ ጸሐፊ
5. አቶ ሰኢድ አብዱ ኦዲተር

አንቀጽ 10 የበጀትአመት

የማህበሩ የበጀት አመት እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር በየአመት ከሃምሌ 1 እሰከ ሰኔ 30 ድረስ ይሆናል፡፡

አንቀጽ 11 የስብሰባ ማስታወቂያዎችና ሪፖርቶች

1. የማህበሩ ስራ አሰኪያጅ የማህበሩ ማጠቃለያ ሂሳብ በበጀት ወይም የወርሃዊ ወይም የ 3 ወር ሂሳብ
ማጠቃለያ በሚዘጋጅበት ጊዜ ማህበሩ ያለውን ልዩ ልዩ ንብረት እና የእቃውን ግምት የሚለካበት
መዝገብ(ፅሁፍ) የማህበሩን ሂሳብ ሚዛን የትርፍና የኪሳራ መግለጫ ሪፖርት ያዘጋጃል፣ለጠቅላላ ጉባኤ
ያቀርባል፡፡
2. የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባበ በሚደረግበት ጊዜ፡ስብሰባውን በየወሩ የሚያደርግ ሲሆን የመደበኛ ስብሰባ ጥሪ
ከ 5 ቀን በፊት መደበኛ ስብሰባውን በየ 3 ወሩ የሚያደርግ ሲሆን ከ 15 ቀን በፊት መደበኛ ስብሰባውን
በአመት የሚደረግ ሲሆን ዳግም ከ 40 ቀን በፊት የተጠቀሰውን ሪፖርት ለተቆጣጣሪዎች /ኦዲተሮች
መስጠት አለበት፡፡

አንቀጽ 12 ስለመመስረቻ ጽሁፍ መሻሻል

የመመስረቻ ጽሁፉ ሊሻሻል ወይም ሙሉ በሙሉ ሊቀየር የሚችለው ጠቅላላ ጉባኤው በ 3 እና በ 4 ድምፅ ሲወስን ነው፡፡

አንቀጽ 13 ማህበሩ የሚቆይበት ጊዜ

ማህበሩ የተቋቋመው ላልተወሰነ ጊዜ ነው፡፡

አንቀጽ 14 መመስረቻ ፅሁፍ የሚፀናበትጊዜ

ይህ መመስረቻ ፅሁፍ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

አንቀጽ 15 የማህበሩ አባላት ስምና ፊርማ

ተ.ቁ የአባላት ስም ዝርዝር ቀን ፊርማ

ህዳር /2013 ዓ.ም


1 አቶ አብዱልአዚዝ መሀመድ 23/06/2015

2 አቶ አሊ መሀመድ ሀመድ 23/06/2015

3 አቶ ሙሳ አህመድ 23/06/2015

4 አቶ ሰኢድ አብዱ 23/06/2015

5 አቶ አሚን ደውድ 23/06/2015

6 አቶ ሁሴን መሀመድ ሀጂ 23/06/2015

7 አቶ ሱላ አብዱ አሊ 23/06/2015

8 ወ/ሮ ሀሊማ መሀመድ ሰኢድ 23/06/2015

9 ወ/ሮ ኡዲ ደዉድ ዋሬ 23/06/2015

10 አቶ አህመድ ወዳይ ኡራዊስ 23/06/2015

ያራጋጋጠው ያፀደቀው

ስም -------------------------------- ስም---------------------------

ፍርማ--------------------------------- ፊርማ ----------------------------

ህዳር /2013 ዓ.ም

You might also like