Professional Documents
Culture Documents
Kul PLC
Kul PLC
አንቀፅ አንድ
ምስረታ
በሰነዱ ግርጌ ፊርማችንን ባሰፈርነው መካከል በኢትዮጲያ ንግድ ህግ በዚህ የመመስረቻ ፅሁፍና ተያይዞ በሚገኘው
የመተዳደሪያ ደንብ ስምምነቶች የሚገዛና አላማው ከዚህ በታች በአንቀፅ 4 ስር የተጠቀሱትን የንግድ ስራ
ተግባራት ማከናወን የሆነ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለመመስረት ስምምነት ተደርጓል፡፡
አንቀፅ 2
ተ. ስም ዜግነት አድራሻ
ቁ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ የቤ.ቁ የመታወቂያ
ቁጥር
1 አቶ ነቢዩ ክንፈ ክብረት ኢትዮጲያዊ አዳማ ደምበላ ኤሬቻ 268 Ep4571982
ቀበሌ
2 አቶ ዘውዱ ንጋቴ ታረቀኝ ኢትጵያዊ
3 ኢትዮጲያዊ
አንቀፅ 3
አንቀፅ አራት
አንቀፅ 5
የማህበሩ ካፒታል
የማህበሩ ካፒታል ብር 5,000,000.00 (አምስት ሚሊዬን ብር) ሲሆን ይኄው ገንዘብ በጠቅላላ በጥሬ ገንዘብ
የተከፈለ መሆኑን በአንድነት እና በነጠላ አረጋግጠዋል፡፡ ካፒታሉ እያንዳንዳቸው ብር 1,000 (አንድ ሺህ) ዋጋ
ያላቸው 5000 (አምስት ሺህ) አክሲዮኖች ተከፍሏል፡፡
3.
ጠቅላላ ድምር
አንቀፅ 6
ባለ አክሲዮኖች ለማህበሩ ግዴታዎች ኃላፊ የሚሆኑበት በማህበሩ ውስጥ ባላቸው የአክሲዮን ድርሻ መጠን
የተወሰነ ነው፡፡
አንቀፅ 7
አንቀፅ 8
የስራ አመራር
ለ. ዋና ሥራ አስኪያጅ
ሐ. ዋና ኦዲተር
2. ማህበሩ በዋና ስራ አስኪያጅ እንደ አስፈላጊነቱ የሚሾሙ የዘርፍ ሥራ አስኪያጅ ሊኖሩት ይችላል፡፡
3. የማህበሩ ስራ አመራር ከአባለቱ መካከል ወይም ከውጭ በአባላቱ በሚመረጥ የስልጣን ዘመኑ ላልተወሰነ ጊዜ
አንድ ዋና ስራ አስኪያጅ ይመራል፡፡ በዚህም መሰረት አቶ ነቢዩ ክንፈ ክብረት የመኖሪያ አድራሻቸው ኦሮሚያ
ክልል አዳማ ከተማ ኢሬቻ ቀበሌ የቤት ቁጥር 268 የሆኑ ከማህበሩ አባላት ውስጥ የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ ሆነው
ተሹመዋል፡፡
አንቀፅ 9
አንቀፅ 10
የማህበሩ የስራ ዘመን
አባላቱ በተለየ ሁኔታ ለመወሰን ያለው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ የተቋቋመው ላልተወሰነ ጊዜ ነው፡፡
አንቀፅ 1
ጠቅላላ
1. የስም ዝርዝራችን፤ አድራሻችንና ዜግነታችን ከዚህ ጋር በተያያዘው የመመስረቻ ፅሁፍ ውስጥ የተመለከተው
የመስራች አባላት እፎይታ ኢንዱስትሪያል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበርይህንን መተዳደሪያ ደንብ አፅድቀናል፤
2. የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚሰጠው ካልሆነ በቀር በዚህ መተዳደሪያ ደንብ የተጠቀሱ ቃላት እና ሀረጎች
በኢትዮጵያ የንግድ ህግ የተሰጣቸውን ትርጓሜ ይኖራቸዋል፤
3. በዚህ መተዳደሪያ ደንብ እና በማህበሩ መመስረቻ ፅሁፍ መካከል አለመጣጣም ከተፈጠረ በመመስረቻ ፅሁፉ
የተመለከተው ተፈፃሚ ይሆናል፤
4. በዚህ መተዳደሪያ ደንብ ባልተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ የኢትዮጵያ የንግድ ህግ እና አግባብነት ያላቸው ሌሎች ህጎች
ተፈፃሚ ይሆናሉ፤
5. ይህ መተዳደሪያ ደንብ የማህበሩ መመስረቻ ፅሁፍ አካል ተደርጎ የሚቆጠር እና የማህበራቱን ስራዎች ለመምራት
በማህበርተኞች የተዘጋጀ ነው፡፡
አንቀፅ 2
አንቀፅ 6
ስለ ሥራ አስኪያጅ የሥራ ዋጋ
የሥራ አስኪያጅ የሥራ ዋጋ የሚወሰነው በማህበርተኞቹ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሳባ ይሆናል፡፡ ይህም ሲሆን የስራ ዋጋቸው
በደመወዝ ወይም በትርፍ ተካፋይ ወይም ሁለቱንም በማግኘት እንዲሆን ለማድረግ ይቻላል፡፤
አንቀፅ 7
የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ከስልጣን ገደባቸው ውጪ በንግድ ህጉ የተሰጡትን ድንጋጌዎች ወይም በማህበሩ የመመስረቻ
ፅሁፍና በዚህ የመተዳደሪያ ደንብ የተመለከቱትን በመጣስ በስልጣናቸው የሚፈፅሟቸውን ጥፋቶች በማህበሩና በሶስተኛ
ወገኞች ፊት በራሳቸው ኃላፊ ይሆናሉ፡፡
አንቀፅ 8
ሥራ አስኪያጅ ስለመሻር
አንቀፅ 9
1. ጉባዔ እንዲሰበሰብ ህግ ወይም የማህበሩ መተዳደርያ ደንብ በማያስገድድበት ጊዜ ዋናው ሥራ አስኪያጅ ድምፅ
ሊሰጥበት የተፈለገውን ጉዳይ ለእያንዳንዱ አባል በፅሁፍ በመላክ/ኢሜይል/ በማድረግ በጉዳዩ ላይ አባላት
በፅሁፍ ድምፅ እንዲሰጡበት መጠየቅ አለበት፤
2. አባላቱም በፅሁፍ/በኢሜይል/ ምላሽ መስጠታቸውን እንዳረጋገጠ ወዲያውኑ የእያንዳንዱን የውሳኔ ሃሳብ
በመቀበል ተግባራዊ ያደርጋል፤ ውሳኔያቸውን ልዩነት ያለ እንደሆነ በአብላጫው አባላት ውሳኔ መሰረት
እንዲፈፀም ይደረጋል፡፡
አንቀፅ 10
ስብሰባ
1. የማህበሩ የሂሳብ ዓመት ከተዘጋ አራት ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ የማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ መጠራት አለበት፡፡
2. ዋናው ሥራ አስኪያጅ ዓመታዊ የማህበርተኞች ስብሰባ ከመደረጉ በፊት ለ 20/ሃያ/ ቀን ባላነሰ ጊዜ አስቀድሞ
ለአባላት በአደራ ደብዳቤ የስብሰባውን ጥሪ ማሳወቅ ለውሳኔ ወይም ለውይይት ያቀረበውን ሃሳብ/አጀንዳ/ ምን
እንደሆነ በግልፅ ማስረዳት/ማሳወቅ አለበት፤
3. አዲተሩ ወይም በዋናው ገንዘብ ከግማሽ በላይ የሚወክሉ ማህበርተኞች በማናቸውም ጊዜ የማህበሩ ጠቅላላ
ጉባዔ እንዲሰበሰብ ሊያደርጉ ይችላሉ፤
አንቀፅ 11
1. ሥራ አስኪያጅ ወይም የማህበሩ ካፒታል ከእኩሌታው በላይ የያዙ አባላት በማንኛውም ጊዜ የሁለት ሳምንት
የማስታወቂያ ጊዜ በመስጠት የጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ እንዲጠራ ሊያደርጉ ይችላሉ፤
2. ጠቅላላ ጉባኤ ባለ አክሲዮኖች ሁሉ የሚሳተፉባቸው ሆነው መደበኛ ወይም ድንገተኛ ሊሆኑ ይችላሉ፤
3. ዋናው ሥራ አስኪያጅ ዓመታዊ የማህበርተኞች ስብሰባ ከመደረጉ በፊት 10 ቀን ባላነሰ ጊዜ አስቀድሞ ለአባላት
በአደራ ደብዳቤ የስብሰባውን ጥሪ ማሳወቅና ለውሳኔ ወይም ለውይይት የቀረበው ሀሳብ ምን እንደሆነ በግልፅ
መረዳት አለበት፤
4. በዚህ መተዳደሪያ ደንብ ፣ መመስረቻ ፅሁፍና በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ቁጥር ተለይተው የተደነገጉት እንደተጠበቀ
ሆነው ከጠቅላላ የማህበሩ ካፒታል 2/3 ኛ አክሲዮን የያዙ አባላት ሲገኙ ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፤
5. እያንዳንዱ ባለ አክሲዮን በአክሲዮን መጠኑ ድምፁ የመስጠት መብት አለው፤
6. አግባብነት ባላቸው የንግድ ህግ ድንጋጌዎች በመመስረቻ ፅሁፍና በዚህ መተዳደሪያ ደንብ ሆነ በንግድ ህጉ
ተለይተው የተደነገጉት እንደተጠበቁ ሆነው ማንኛውም ከማህበሩ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ከእኩሌታው በላይ
ድምፅ/50+1/ ውሳኔዎች መሰረት ተፈፃሚ ይሆናሉ፤
7. በስብሰባዎች ወቅት የሚደረጉ ጉዳዩች ውይይቶችና ውሳኔዎች በቃለ ጉባዔ ተይዘው በአባላት መፈረም
አለባቸው፤
አንቀፅ 12
አንቀፅ 13
አንቀፅ 14
የባለአክሲዮን እንደራሴ
አንቀፅ 15
ስለማህበሩ ሂሳቦች
1. ማህበሩ ሂሳቡን የንግድ ህጉ በሚደነግገው ተቀባይነት ባለው ዘመናዊ የሂሳብ አያያዝ ስነ ስርዓትና ደንብ ይይዛል፤
2. በሂሳቡ አመት መጨረሻ የማህበሩን ንብረቶች የሚያሳይ ሚዛን በዋናው ስራ አስኪያጅ ይዘጋጃል፡፡ ይህም ሚዛን
እንዲፀድቅና እንዲመረመር ለኦዲተሮችና ለማህበርተኞች ይተላለፋል፤
3. የማህበሩ ዓመታዊ ሁኔታ የሂሳብ ሚዛን የትርፍና ኪሳራ ሁኔታ የንብረት ቆጠራዎችና የዋና ስራ አስኪያጅ
ወይም የኦዲት ሪፖርት የሚያሳዩ ሰነዶች በየጊዜው ለአባላት ይላካሉ፤
4. በንግድ ህጉ አንቀፅ 539 እንደተደነገገው ከተጣለው ትርፍ ላይ በየአመቱ መጠባበቂያ የሚሆን ቢያንስ 5
(አምሰት በመቶ) እየተቀነሰ ይቀመጣል፤ ይሄው መጠባበቂያ ከማህበሩ ዋና ገንዘብ አንድ አስረኛ እጅ ሲደርስ
ግዴታ መሆኑ ይቀራል፤
5. በትርፍ ክፍፍል መመስረቻ ፅሁፍ አንቀፅ 6 እና በንግድ ህጉ አንቀፅ 539 መሰረት በየዓመቱ መጨረሻ የመንግስት
ግብር ክፍያዎች ፣ ህጋዊ መጠባበቂያና አግባብነት ያላቸው ማንኛቸውም ወጪዎችና ብድሮች ህጋዊ
መጠባበቂያና ብድሮች ከተቀነሱ በኃላ ያገኘው ንፁህ ትርፍ በአባላት አክሲዮን ድርሻ መጠን ይከፋፈላል፤
6. የማህበሩ አባላት በሙሉ ስምምነት እስከተገኘ ድረስ ለአንድ ለማህበሩ ጉዳይ ማስፈፀሚያ የሚውል ከትርፍ
ክፍፍል በመቀነስ ተጨማሪ ልዩ የመጠባበቀያ ገንዘብ ማስቀመጥ ይችላል፤
አንቀፅ 16
ማህበሩ ዓርማና ማህተም ይኖሩታል፡፡ ይህም የሚውለው ለማህበሩ ስራና ጥቅም ብቻ ነው፡፡
አንቀፅ 17
የሂሳብ ዓመት
1. የማህበሩ የሂሳብ ዓመት በኢትዮጲያ አቆጣጠር ከ ሐምሌ 1 ቀን እስከ ሰኔ 30 ድረስ ሲሆን የመጀመሪያው
የበጀት አመት ማህበሩ ህጋዊ ሆኖ ከተቋቋመበት ቀን ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ያለው ይሆናል፤
2. የማህበሩ ሂሳብ የሚዘጋው ቢያንስ በአመት አንድ ጊዜ ይሆናል፤
አንቀፅ 18
ስለትርፍ አደላደልና አከፋፈል
1. የማህበሩ ዕዳዎች ወጪዎች ከተቀነሱ እንዲሁም የመጠባበቂያ ገንዘብ ከተነሳ በኃላ ከትርፉ ቀሪ የሆነው ገንዘብ
ለባለአክስዮኖች እንዲከፋፈል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባዔው ውሳኔ ይሰጥበታል፤
2. ትርፉም የሚከፋፈለው ባለአክስዮኖች በከፈሉት ገንዘብ መጠን በውል በተጠቀሰው የቀደምትነት መብት
መሠረት ነው፤
3. የትርፍ ድርሻዎቹ የሚከፈሉበት ቀን የአከፋፈሉ ሁኔታ በዓመታዊው ጠቅላላ ጉባዔ የሚወሰኑ ናቸው፡፡
አንቀፅ 19
ስለወራሾች
አንቀፅ 20
ስለ ማህበሩ መፍረስ
አንቀፅ 21
ያለመግባባትን ስለመፍታት
1. ማህበሩ ህልውና ባለው ጊዜም ሆነ በሚፈርስ ጊዜ በማህበርተኞቹ መካከል አለመግባባት ቢፈጠር በተቻለ
መጠን በመግባባትና በስምምነት እንዲያልቅ ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል፡፡ በስምምነት ወይም በጠቅላላ ጉባዔ
መፍትሄ ካላገኝ በፍ/ብሄር ህግ ቁጥር 3325 እና ተከታዮቹ በተደነገገው መሰረት በኢትዮጲያ ውስጥ በግልግል
ጉባዔ ይታያል፤
2. ጉዳዩ በግልግል አካል የሚታይ ሲሆን እያንዳንዱ ወገን አንዳንድ ገላጋይ ዳኛ ይመርጣል ፣ ገላጋይ ዳኞቹም በጋራ
የራሳቸውን ሰብሳቢ ይመርጣል፣ በሰብሳቢው ምርጫ ስምምነት ተፈጥሮ አንደኛው ወገን ገላጋይ ዳኛ መርጦ
ለሌላኛው ባሳወቀ እና ማስታወቂያ መድረሱ በተረጋገጠ በ 20 ቀናት ውስጥ ሌላኛው ወገን መርጦ ካላሳወቀ
አንደኛው ወገን መርጦ ባቀረበው ገላጋይ ዳኛ ብቻ ጉዳዩ ታይቶ ውሳኔ ያገኛል፤
3. በማንኛውም ሁኔታ የግልግል ዳኞች ቁጥር ሰብሳቢውን ጨምሮ ከሶስት አይበልጥም፤
4. የግልግል ዳኞች በተከራካሪው ወገኖች የቀረበላቸውን ማንኛውም ጉዳይ በማህበሩ የመመስረቻ ፅሁፍ ፣
የመተዳደሪያ ደንብና አግባብነት ካለው ህግ አኳያ በመመርመር ዳኞች ውሳኔ ይግባኝ የሌለው እና በተከራካሪ
ወገኖች ላይ የፀናና ተፈፃሚነት ያለው ይሆናል፡፡
5. ሆኖም ግን በግልግል ዳኞች ጉዳዩን መፍታት ያልተቻለ እንደሆነ ብቻ የዳኝነት ስልጣን ባለው በሀገሪቱ ፍርድ
ቤት ጉዳዩ እንዲታይ ይደረጋል፤
አንቀፅ 22
ልዩ ልዩ
1. ማንኛውም በመመስረቻ ፅሁፍና በመተዳደሪያ ደንቡ በግልፅ ያልተቀመጠ ጉዳይ ቢኖር በኢትዮጲያ ንግድ ህግና
በሌሎች አግባብነት ባላቸው ህጎች መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፤
2. የመመስረቻ ፅሁፉንም ሆነ የመተዳደሪያ ደንቡን ለማሻሻል በንግድ ህጉ ቁጥር 536(2) መሰረት ከማህበሩ ካፒታል
75 (ሰባ አምስት በመቶ) የያዙ ባለአክሲዮኖች ስምምነት ማግኘት ያስፈልጋል፤
አንቀፅ 23
ተፈፃሚነት
1. ይህ መተዳደሪያ ደንብ እና የመመስረቻ ፅሁፍ ስልጣን ባለው አካል ፊት ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ የፀና ይሆናል፤
2. ይህን መተዳደሪያ ደንብ አንብበንና አፅድቀን ዛሬ ሚያዚያ 5 ቀን 2012 ዓ.ም ተፈራርመናል፡፡
ስም ፊርማ
1. --------------------- ----------------------
2. --------------------- ---------------------
3. --------------------- ----------------------
የስብሰባው አጀንዳ፡-
የስብሰባው መሪ የሆኑት አቶ ነቢዩ ክንፈ ስለድርጅቱ ምዝገባ ሂደትና መሰል ጉዳዮች በዝርዝር ካስረዱ በኃላ
ለድርጅቱ ስያሜ የሚሆኑ አማራጭ ስሞችን እንዲሰየሙ በሰጡት ሃሳብና አስተያየት መነሻ የሚከተሉት
ስያሜዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የድርጅቱ የምዝገባ ስሞች እንዲሆኑ በስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡