Professional Documents
Culture Documents
Tikaken Metedaderia Denb
Tikaken Metedaderia Denb
መመስረቻ ፅሁፍ
አንቀፅ-1
ምስረታ
እኛ ፊርማችን ከዚህ ሰነድ ግርጌ የሚገኝ ማህበርተኞች በዚህ መመስረቻ ጽሁፍ በመተዳደሪያ ደንቡና በ 1952
ዓ.ም በወጣው የኢትዮጵያ ንግድ ህግ መሰረት የሚተዳደር ፀጋዬ እና ታሪኩ ጠቅላላ የውሃ ኮንስትራክሽን ስራ
ተቋራጭ ህብረት ሽርክና ማህበር ነው፡፡
አንቀፅ-2
ተራ ዜግነት አድራሻ
ቁጥ
የአባላት ስም ከተማ ቀበሌ ወረዳ የቤት
ር
ቁጥር
3 MAGARSA ABDUMALIK 08
አንቀፅ 3
3.1 የማህበሩ ስም ፀጋዬ እና ታሪኩ ጠቅላላ የውሃ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ህብረት ሽርክና ማህበር፡፡
3.2 የማህበሩ ዋና መ/ቤት በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ-08 በቤት ቁጥር------------ ሲሆን ወደ ፊት በአገር ውስጥ ባሉ
የክልል ከተሞችና እንዲሁም በውጭ ሀገር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የመክፈት መብቱ የተጠበቀ ነው.
1
አንቀፅ-4
አንቀፅ-5
5.1 የማህበሩ ጠቅላላ ገንዘብ ብር 3000.00 (ሁለት ሺ ብር) የእያንዳንዱ አባል መዋጮ ብር 1000.00 (አንድ ሺ
ብር) በየእያንዳንዱ አበላት መዋጮ ድርሻ የተከፋፈለ ነው፡፡
5.2 የማህበሩ አባላት ጠቅላላ መዋጮ በሙሉ በጥሬ ገንዘብ የተከፈለና ገቢ የሆነ ነው።
ድምር - 3000.00
አንቀፅ-6
የማህበሩ አመራር
2
አንቀፅ-7
7.2 የማህበሩን ወኪል ወይም ሰራተኛ ይቀጥራል፣ያሰናብታል ደመወዝ ይከፍላል እንዲሁም፡፡ ሌሎች ከመቅጠር
ከማሰናበት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ይወስናል።
7.4 በአባላት ውሳኔ ድርጅቱን በማስያዝ ወይም ሳያሲዝ ብድር ውሎችን ይፈራረማል፡፡
7.6 በማንኛውም ፍ/ቤት ማህበሩ ከሳሽ፣ተከሳሽ ወይም ጣልቃ ገብ በሚሆንበት ጉዳይ ሁሉ ማህበሩን በመወከል
ይከሳል ይከሰሳል ካስፈለገም በማህበሩ ስም ጠበቃ መወከል ይችላል።
7.7 በማህበሩ ስም ከማህበሩ አባላት ወይም ከውጪ ለሌላ 3 ኛ ወገን ውክልና መስጠት መሻር ይችላል ።
አንቀጽ-8
የማህበሩን ኦዲተር
10.3 ማህበሩ በንግድ ህግ መሰረት በየበጀት ዓመቱ በኦዲተሮች የሂሳብ ምርመራ ያደርጋል፡፡
3
አንቀጽ 9
ስለትርፍ አከፋፈል
9.1 አመታዊ የተጣራ ትርፍ እያንዳንዱ ባለድርሻ አባል ከዓመቱ ትርፍ 80% ይከፋፈላል፡፡ ቀሪው በማህበሩ ሂሳብ
ተቀማጭ ይሆናል፡፡
አንቀጽ-10
የአባላት ኃላፊነት
የማህበሩየቆይታ ጊዜ
2 MAGARSA ABDUMAKIK
3 MOHAMMED IDIRIS
4
ነመመ ጠቅላላ የውሃ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ህብረት ሽርክና ማህበር
መተዳደሪያ ደንብ
ይህ መተዳደሪያ ደንብ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ መሰረት ፀጋዬ እና ታሪኩ ጠቅላላ የውሃ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ
ህብረት ሽርክና ማህበር ነው ፡፡
አንቀፅ አንድ
የአባላት መብቶች
እያንዳንዱ አባል
አንቀጽ ሁለት
ስለካፒታል
የሽርክና ማህበሩ ጠቅላላ ካፒታል ብር 3000.00(ሁለት ሺ ብር) ሲሆን ይህም በ 3 አባላት የተከፈለ ሆኖ
የእያንዳንዱ ድርሻ 1000.00 ብር (አንድ ሺ ብር) ነው፡፡
የማህበሩ ጠቅላላ ካፒታል በማህበሩ መመስረቻ ፁሁፍ አንቀጽ 5 ስር በተገለፀው መሰረት በሙሉ በጥሬ
ገንዘብ ተከፍሏል፡፡
አንቀፅ ሶስት
ሀ. ጠቅላላ ጉባኤ
ለ. ዋና ስራ አስኪያጅ
ሐ. ም/ስራአስኪያጅ
5
አንቀጽ አራት
የሽርክና ማህበሩ ጠቅላላ ስብሰባ የማህበሩ የመጨረሻ የስልጣን አካል ነው ስለሆነም የሽርክና ማህበሩ ጠቅላላ
ጉባኤ የማህበሩ ከፍተኛ የአስተዳደር አካል ሆኖ ማህበሩን በሚመለከቱ ጉዳዮች ሁሉ የመወሰን ስልጣን አለው፡፡
4.1 የማህበሩ የሂሳብ ሚዘን ትርፍ ኪሳራ መግለጫ ይመረምራል፡፡ የዋና ስራ አስኪያጅንና የኦዲተሮችን ሪፖርት
ማጽደቅ፡፡
አንቀጽ አምስት
ስለ ስብሰባ
5.1 የማህበሩ መደበኛ ስብሰባ በየአንዳንዱ የበጀት አመት ሶስት ወራት በማህበሩ ጽ/ቤት ወይም የማህበሩ ዋና
ስራአስኪያጅ በሚወስኑት የስብሰባ ቦታ ይደረጋል ሆኖም የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ ወይም ም/ስራ አስኪያጅ
ወይም በኦዲተሮች ጥያቄ በማንኛውም ጊዜ የአባላት ስብሰባ ሊጠራ ይችላል፡፡ የአባላት ስብሰባ ጥሪ በዋና ስራ
አስኪያጅ አማካኝነት ከስብሰባው አስራ አምስት ቀን በፊት ለሽርክና ማህበሩ አባላት በደብዳቤ እንዲደርሳቸው
መደረግ ይኖርበታል፡፡
አንቀጽ ስድስት
6.2 ከማህበሩ አባላት ከግማሽ በላይ ወይም በ 3/4 ማህበርተኞች ድምጽ ብልጫ ያገኘ ውሳኔ ተግባራዊ
ሊሆንይችላል፡፡
6
አንቀጽ ሰባት
7.1 ዋና ስራአስኪያጅ በመመስረቻ ጽሁፍና በዘህ መተዳደሪያ ደንብ ከተሰጠው ስልጣ ውጪ በመስራት
በሚያደርሰው ጥፋት በህግ ፊት በግሉ ተጠያቂ ነው፡፡
7.2 ዋና ስራአስኪያጁ በሆነ ምክንያት ለጊዜው ስራቸውን መስራት ባይችሉ ከአባላቱ ጋር በመነጋገር
ም/ስራአስኪያጁንወኪል ማድረግ ይችላል፡፡
አንቀጽ ስምንት
ኦዲተር
8.1 የማህበሩ ኦዲተሮች የማህበሩን የሂሳብ ሰነዶች መዛግብት ይመረምራሉ፡፡ ከስራአስኪያጁ አስፈላጊ ማብራሪያ
መጠየቅ ይችላሉ፡፡እንዲሁም የማህበሩን የሂሳብ መዝገብና ሰነዶች በመመርመር የሂሳብ ሪፖርትና ከሪፖርቱ በመነሳት
በማህበሩ የወደፊት እንቅስቃሴ ላይ አስፈላጊውን ሪፖርት ያቀርባሉ፡፡
8.2 የኦዲተሮችን ክፍያ እና /ወይም አበል በሽርክና ማህበሩ ጠቅላላ ስብሰባ ይወሰናል፡፡
አንቀጽ ዘጠኝ
9.1 የዋና ስራአስኪያጅ ልዩልዩ አበሎች ወይም ጥቅም በሽርክና ማህበሩ ውሳኔ ወደ ፊት ይወሰናል፡፡
አንቀጽ አስር
10.2 የስራ ድርሻ ዝውውሩ በጽሁፍ ካልሆነና በቃለጉባኤ ካልተያዘ ህጋዊነት አይኖረውም፡፡
10.3 ከሽርክና ማህበሩ አባላት ውጪ የስራ ዝውውር ለማድረግ ጠቅላላ አባላት ማጽደቅ አለባቸው ሆኖም
በቅድሚያ ከማህበሩ ጋር ያለውን እዳም ሆነ ጥቅም ማጣራት ይኖርባቸዋል፡፡
10.4 ከማህበርተኞች መካከል ከሽርክና ማህበሩ የመሰረዝ ጥያቄ ሲቀርብ በጠቅላላ ጉባኤው መጽደቅ አለበት ሆኖም
በበጀት አመቱ መጨረሻ ላይ በኦዲተር ተመርምሮ በማህበሩ ከታወቀ በኃላ በአባሉ ላይ የሚፈለግ ማንኛውንም
እዳዎች በማቀናነስ የሚቀረውን ድርሻ ተሰጥቶት ይሰረዛል፡፡
7
አንቀጽ አስራ አንድ
ስለ ወራሾች
11.1 አንድ ማህበርተኛ ሲሞት ህጋዊ ወራሾች ባለቤት ይሆናሉ ወይም መሀበርተኛው ማግኘት የሚገባውን ጥቅም
ማግኘት ይችላሉ፡፡
11.2 አንድ በሞት የተለየ የሽርክና ማህበሩ አባል ህጋዊ ወራሾች በማህበሩ ውስጥ በመግባት መብታቸው
እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ መጠቀም ካልፈለጉ ማህበሩ ከሟች ላይየሚፈለግ ማንኛውንም እዳዎች ቀንሶ የሚቀረውን
ድርሻ ይከፍላል፡፡
አንቀጽ 12
12.2 ለማህበሩ መጠባበቂያ ገንዘብ ተቀማጭ የሚደረገው ከተጣራው ትርፍ ላይ ቢያንስ 20% (ሀያ ፐርሰንት)
እየተቀነሰ ይቀመጣል ይሀውም የማህበሩን ካፒታል 3/4 ሲደርስ ግዴታ መሆኑ ይቀራል፡፡
አንቀጽ 13
ማሻሻል
13.1 ይህ መተዳደሪያ ደንብ የመመስረቻ ጽሁፍ በሽርክና ማህበሩ በሙሉ አባላት ስምምነት ሊሻሻል ወይም
ሊለወጥ ይችላል፡፡
አለመግባባት
141 ማህበሩ በሚንቀሳቀስበትም ሆነ በሚፈርስበት ጊዜ በሽርክና ማህበሩ አባላት መካከል ማህበሩን አስመልክቶ
የሚፈጠረውን አለመግባባት በስምምነት እንዲያልቅ ይደረጋል፡፡
14.2 በሽርክና ማህበሩ መካከል የተፈጠረው አለመግባባት በስምምነት መጨረስ ካልተቻለ በኢትዮጵያ ህግ ስልጣን
በተሰጠው ፍ/ቤት በሚሰጠው ውሳኔ መፍትሄ ያገኛል፡፡
8
አንቀጽ አስራ አምስት
15.1 የማህበሩ የበጀት ዘመን በየዓመቱ ከሀምሌ/ 1 እስከ ሰኔ/ 30 ቀን ድረስ ይሆናል፡፡የመጀመሪያው የሂሳብ ዓመት
ግን ማህበሩ በንግድ መዝገብ ከተመዘገበበት ጊዜ ጀምሮ እስከሚቀጥለው ሰኔ ሰላሳ ቀን ድረስ ነው፡፡
ስለማህበሩ መፍረስ
16.1 ማህበሩ በንግድ ህግ ቁጥር 217 እና 218 መሰረት ወይም በጠቅላላ ማህበርተኞች ፍላጎት ሊፈርስ ይችላል
2 MAGARSA ABDUMALIK
3 MOHAMMED IDIRIS