Professional Documents
Culture Documents
ኪራይ ሰብሳቢነት የሚባለው የንግድ ድርጅቶች በስራ ብቃታቸው ሳይሆን ገንዘብ አቅማቸው በመጠቀም
አግባብ ተጠቃሚ የሆኑ እንደሆነ ነው፡፡ ኪራይ ሰብሳቢነት ከውድድር ውጭ ትርፍ ማግኘት ማለት ነው፡፡
ይህንን ትርፍ ለማግኘት የሚፈልጉ የንግድ ድርጅቶች የንግድ ማህበራት ወይም በልዩ ሁኔታ የመጠቀም
ኪራይ ሰብሳቢነት ቀድሞ በተፈጠረ ሀብት ላይ ምንም አይነት እሴት ሳይጨምሩ የራስን ድርሻ አላግባብ
ማሳደግ ነው፡፡
ኪራይ ሰብሳቢነት የንግድ ተቋማትቨ ወይም ግለሰቦች ለህብረተሰቡ ሀብት ሳይፈጥሩና ምንም አይነት
ምሳሌ ንግድ የንግድ ድርጅት የመንግስት አስፈጣሚ አካላትን በማግባባት አግባብነት የሌለው የብድር ድጋፍ
የነፃ ገንዘብ ድጋፍ ከቀረፅ ነፃ ለመሆን እድል ቢያጋኝ ኪራይ ሰብሳቢነት ይባላል፡፡ ምክንያቱም ይህ
ተግባር ከግብር ከፋዩ የሚሰባሰበውን የህብረተሰብ ሀብት ወስዶ ለሆነ ግለሰብ ወይም ተቋም
ወይም ቢሮው የወሰነው ከሆነ ለክልሉ ቅሬታ ለሚ ያቀርባል ቅሬታ የቀበውን ቅሬታ
5. በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 እስከ ንዑስ እስከ ንዑስ አንቀፅ 3 በተገፀው መሰረት
በዚህም ቅደም ተከተል መሰረት የክልሉ ንድና ኢንዱስትሪ ገበያ ልማት ኃላፊ የሚሰጠው
2. በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሚገቡ አምራች ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች አግባብ ባለው ህግ የሚጠየቁ
ሽታ፣በሀይለኛ ድምፅ፣በዝቃጭ በፈሳሽ ጭስና በሌሎች ማንኛውም ብክለት የሚያጋልጥ ሁኔታ ተፅዕኖ
ግምገማ ያለፉና ተፅዕኖውን መከላከል የሚያስችል ቴክኖሎጅ ካላሟሉ በኢንዱስትሪ ፓርኩ ውስጥ
እንዲገቡ አይፈቀድም፡፡
የተቀመጡ መነሻ የሊዝ ክፍያ እጀና በፓርኮች ኮርፖሬሽን መመሪያ ቁጥር 5 እና 4/2009 መሰረት የሸድ
5. የወጭ ንግድና ለማበረታታት ሲባል የሚያመርቱት ምርት ውስጥ በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ 40 በመቶ
የውሰጣቸዋል፡፡
ማለት ነው፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡- የአክስዮን ማህበር ህግ
ስለ ድንገተኛ ጉባኤ
1. ድንገተኛ ጉባኤ ከመደረጉ በፊት ባሉት ውስጥ ማንኛውም ባለ አክስዮን በማህበሩ ዋና መ/ቤት ለውሳኔ
የሚቀርቡ ጽሁፎች ቢኖሩም ተቆጣጣሪ ሪፖርቶች ራሱ ለማወቅ ወይም ግልባጩን የመውሰድ መብት
አለው፡፡
2. እነዚሁም ጹሁፎች በዚሁ ጊዜ ውስጥ በጹሁፍ ጥያቄ ለሚደረግ ባለ አክስዮን ሁሉ በራሱ ኪሳራ
ይላኩለታል፡፡
ስልጣን
በህግ የተወሰኑ ተቃራኒ ነገር ከሌላ በቀር ድንገተኛ የሆኑ ጉባኤዎች ብቻ የማህበሩን መስረቻ ጹሁፍ
በጉባኤው ስለመግባት
ማንኛውም ባለ አክስዮን ያሉት የአክስዮኖች ብዛት ምንም ያህል ቢሆን በድንገተኛ ጉባኤዎች ተሳታፊ
ይሆናል፡፡
ጉባኤ የድምጽ መስጠት መብት ያላቸውን ጠቅላላ አክስዮኖች መሰብሰብና ውሳኔዎች በአንድ
መገኘት አለባቸው
ስለ አስተዳደሮች
የመመስረቻ ፁሁፍ የአስተዳደሮች ቁጥር ሳወሰን በከፍተኛ በፈረሙና በአነስተኛ ብቻ የወሰነ እንደሆነ
እንዲሁም ሚቋቋመው ማህበር አክስዮን በግልፅ ለህዝብ እንዲሸጥ የወጣ በሆነ ጊዜ የማህበሩን
የባለ አክስዮኖች ወይም መጀመሪያ አክስዮን ለመግዛት በፈረሙ ሰዎች ጉባኤው ያልመረጠው
አስኪያጀጅ ይሾማል
የዋስትና አክስዮኖች
አስተዳዳሪዎችም የመመስረቻው ጽሁፍ በስማቸው የተመዘገቡትን አክስዮኖች በማህበሩ ውስጥ
የኢንዱስትሪ ልማት ከእደ ጥበብ እስከ ከባድ ኢንዱስትሪ ባሉ መስኮች ለመሰማራት ዕድል የሚሰጥ ነው፡፡
አይነት በኢንዱሰትሪ ልማት ጀማሪ የሆነ አገር የተመረጡ የኢንዱስትሪ መስኮች ካልተሰማራ በስተቀር
ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በመስተዳደር ምክር ቤቱ በደንብ ቁጥር 143/2008 ተቋቁሞ ወደ
ስራ እንዲገባ ተደርጓል፡፡
በመሆኑም ኮርፖሬሽኑ በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙትን ችግሮች በመፍታት ተቋማዊ ተልዕኮውን በአግባቡ
ማስቀመጥ ያስፈልጋል፡፡
የገጠር ኢንዱስትሪ ምን አይነት መሆን እንዳለበት ከገበያ ፍላጎት በመነሳት መወሰን መቻል የኢንዱስትሪ
ልማቱ በግምት የሚመራ እንዳይሆን ከማድረግ አልፎ በተጨባጭ የገበያ ተፈላጊት ያለው እንዲሆን
ያስችለናል፡፡
የውይ
ይቱ ርዕስ፡-የአክስዮን ማህበር ጠቅላላ ድንጋጌዎች
የአክስዮን ማህበር የሚባለው ዋናው ገንዘቡ አስቀድሞ ተወስኖ በአክስዮኑ የተከፋፈለና ለዕዳውን
2. የማህበሩ መጠሪያ
ለጠቅላላው ፀጥታ ተቃራኒ ካልሆነና የሶስተኛ ወገኖች መብት ካልተነካ የማሁበሩ መጠሪያ
4. መስራቾች
ማህበሩ ሲመሰረት እጅግ ቢያንስ አምስት ማህበርተኞች አባላት ሊኖሩት ይገባል፡፡
እንዲሁም ሚቋቋመው ማህበር አክስዮን በግልፅ ለህዝብ እንዲሸጥ የወጣ በሆነ ጊዜ የማህበሩን
በማህበሩ ያልገቡ ማንኛዎችም ሰዎች ማህበሩ መቋቋም እንዲፀና ሲሉ ማንኛውም እርምጃና ለማህሩ
ይሆናል፡፡
6. የመስራቾች ኃላፊነት
መሰራቾች ለማህበሩና ለሶስተኛ ወገኖች ባንድነት ላይከፋፈል ከዚህ በታች በተመለከተቱት ምክንያቶች
በተቀናጀ መልኩ በመገንባት በዘርፉ ለተሰማሩና ለሚሰማሩ ባለሀብቶች ተደራሽ በማድረግ ለልማቱ ምቹ
ሁኔታዎችን የሚፈጥር ተቋም ማደራጀት አስፈላጊ በመሆኑ የአብክመ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት
በመሆኑም ኮርፖሬሽኑ በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙትን ችግሮች በመፍታት ተቋማዊ ተልዕኮውን በአግባቡ
በነባርም ሆነ በአዲስ በተከለሉ የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች በተለይ በታላላቅ ከተሞች ያለውን
ከፍተኛ የመሬት አቅርቦት ችግር የምንፈታበት አንዱ አማራጭ በየከተሞች ባለፉት ጊዜያ ለኢንዱስትሪ
መሬት የማስመለስ እርምጃ በመውሰድ ነው፡፡ በመሆኑም ኮርፖሬሽኑ በነባርም ሆነ አዲስ ሁለገብ
ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልማት ሊገቡ ያልቻሉ ባለሀብቶችን በመለየትና በራሳቸው ጥፋት ያልሰሩ
በመመካከር እንዲነጠቅ መወሰንና የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ በማምከን መሬቱን ለሌሎች ልማታዊ
የሚስተዋልበት በመሆኑ ከዚህ ጋር በተያያዘ በቀጥታ ከተማ አስተዳደሩ ከሚላኩ ፕሮጀክቶች መካከል
አውት እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች ከተማ አስተዳደሮች ከተመለመሉ ፕሮጀክቶች ዝርዝር ጋር ተያይዞ
ለኮርፖሬሽኑ እዲላ
በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የገቡ የኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች ነባር ይዞታ ማረጋገጫ ካርታዎችን
በማስመለስና በማምከን አዲስ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ እንዲሰጥ እንዲሁም ከመሬት አጠቃቀም አኳያ
በተለይ ከፍተኛ ብክነት በሚስተዋልባቸው ነባር የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚገኙ የተቆራረጡ እና
የአብክመ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን ስራ አመራር ኮሚቴ ታህሳስ 2/2010 ባደረገው ስብሰባ በሁለግ
1. መሬት የሚነጠቁ
ግንባታ
2006 ዓ.ም መሬት ወስደው በህንፃ ሹም በፀደቀላቸው ዲዛይን መሰረት አንድም አይነት
2. ማስጠንቀቂያ የሚሰጣቸው
በ 2006 ዓ.ም እና በኳላ መሬት ተረክበው ግንባታ በማጠናቀቅ ከታለመለት ዓላማ ውጭ እየተጠቀው
ያሉ ባለሀብቶች
ያሉ ባለሀብቶች ግንባታ በፀደቀው ዲዛይን መሰረት በማጠናቀቅ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ በሙሉ
አቅማቸው እንዲያመርቱ ይህን ካልፈፀሙ አሁን እያመረቱ ካለው የይዞታ መጠን ውጭ ያለው መሬት
ከዚህ ፕሮጀክት በባህሪያቸው ደረጃውን ለማግኘት የሚያስፈልጉ የካፒታል ዕቃችን ቀድመን መሟላት ያስፈልጋቸዋል፡፡
በመሆኑም ባለሀብቱ አሟላዋከሁ በሚል ደረጃ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ልንሰጠውና የካፒታል ዕቃዎችን ከቀረፅ ነፃ እንዲያስገባ
ሊደረግለት ይገባል፡፡ በመሆኑም በዚህ ኢንቨስትመንት መስኮች መሰማራት የሚገቡ ባለሀብቶች ደረጃውን ቀድመው
የብሮድካስቲንግ አገልግሎት
እስከ 50 መንገዶች የመጫን አቅም ያለው የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት በአጠቃላይ ለመንግስና ለሀገር ውስጥ
ባለሀብቶች ከተከለሉ የስራ መስኮች ውስጥ በሁሉም የስራ መስክ መሰማራት ይቻላል፡፡
የማማከር ድጋፍ ማድረግ ማበረታቻ በሚገኙባቸው ዘርፎች እንዲያውቁ ማድረግ በየ 3 ወሩ ሪፖርት ማድረጊያ ፎርም
-
የውየይቱ ርዕስ፡ የኢንቨስትመንት ፈቃድ አሰጣጥና ተያያዥ ጉዳዮች፣
የውይይቱ ርዕስ፡- የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማትና አስተዳደርን ለመወሰን የወጣ መመሪያ ቁጥር 4/2009
በሁለገብ የቦታ መጠን አወሳሰን ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ መሬት እንዲሰጠው ጥያቄ የሚያቀርብ ባለሀብት የሚሰጥ
የቦታ መጠን የሚወሰነው ባለሀብቱ ከካፓኒው በፕሮፎርም ያቀረበውን የፋብሪካውን ፕላንት ሌይ አውት እና የፕሮጀክት
ሃሳብ ዝርዝር በመገምገም ይሆናል፡፡
መሬት ስለማስተላለፍ
በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ በተከለለ ቦታ መሬት ለባለሀብት የሚተላፈው በተቻለ መጠን የመንገድ፣የውሃና
የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ከተሟላለት በኋላ ነው፡፡
መሬት የሚተላለፍለት ባለሀብት በሚቀርብበት ዲዛይንና ስራ ዝርዝር መሰረት በራሱ ወጪ መሰረተ ልማት
ለማሟላት ፈቃደኛ ከሆነ ማስተላለፍ ይችላል፡፡
በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኩ የኢንዱስትሪዎች የቦታ አደረጃጀት
በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርኮች አንድ አካባቢ የሚመደቡ ኢንዱስትሪዎች ተመሳሳይነት ያላቸው ወይም የግብአት እና
የምርት ውጤት ቅብብሎሽ ያላቸው ሊሆኑ ይገባል፡፡
አንድ ከተማ ከአንድ በላይ የኢንዱስትሪ ፓርክ ሳይቶች ካሉት ከፍተኛ ብክለት ያላቸውንና በተነፃፃሪ ዝቅተኛ ብክለት
ያላቸውን በመለያት የሚያሰፍርበትን አሰራር ሊከተል ይገባል፡፡
በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥመሳሳይነት ወይም ግንኙነት የሌላቸው ኢንዱስትሪዎች በአንድ ቦታ መመደበ፡፡
የብክለት ማከሚያ ማቋቋምና መልስ መጠቀም እንደተጠበቀ ሆኖ ከፍተኛ ጭስና ብናኝ ያላቸውን ኢንዱስትሪዎች
ከነፋስ አቅጣጫ በተቀራኒጫፍ መሆን ያለባቸው ሲሆን ከፍተኛ ፍሳሽ የሚለቁ ኢንዱስትሪዎች ደግሞ እንደ ባህሪያቸው
በፐርኩ መደራጀት አለባቸው፡፡
የሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቦታ ዝግጅት በኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጅ ትኩረት ከሚሰጣቸው የኢንዱስትሪ ዘርፎች
ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ባላቸው ሰፋ ያለ ቦታ ድርሻ እንዲይዝ የሚደረግ ሆኖ በአካባቢው እንዳለው የኢንዱስትሪ ፍሰትና
የአካባቢው የሀብት መሰርት እየታየ በሁለገብ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በእየሰንዳንዱ የኢንዱስትሪ ንዑስ ዘርፍ
1. የአካባቢ ልማት ፕላን በስትራቴጅያዊ አካባቢዎች ላይ በማተኮር አንድን የከተማ ክፍልን ለማሻሻል፣ለማደስና
ለማስፋፋት በመካከለኛ የዕወቅድ በጊዜ እየተከፋሉና እየተቀናጁ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን የሚያሳይና የከተማውን
መዋቅራዊ ፕላን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ህጋዊ ተፈፃሚነት ያለው የከተማ ፕላን ነው፡፡
2. የአካባቢ ልማት ፕላን የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ዋና ዋና ተግባራትን የልማት
ግቦችን ማስፈፀሚየሳ ስልቶችን፣የፈፃሚ አካላት ሚናን፣ተፈላጊ ተቋሞችን፣የአካባቢ ኢኮኖያዊ እንቅስቃሴን፣የከተማ
ዲዛይን መርሆዎችን፣ተጨባጭ መስፈርቶችን፣የአካባቢን መሀቀፍ፣በጀትና ጊዜን በዝርዝር የሚያይ ይሆናል፡፡
አረጓዴ ቦታዎችን፣ክፍት ቦታወፖችን ውሃ አካላትንና እንዲሁም ለጋራ አገልግሎት ሊውሉ ሚችሉ ቦታዎችን
4. የአካባቢ ልማት ፕላን ለአፈፃፀሙ አስፈላጊ የሆኑትን ተቋማዊ አደረጃቶች ሀብትና የመቆጣጠሪያ ድንጋጌዎች ያካተተ
ዝርዝር የአፈፃፀም ዕቅድ ይኖረዋል፡፡
5. የማስፈፀሚያ ጊዜ
የአካባቢ ልማት ፕላን ተፈፃሚ የሚደረገው መዋቅራዊ ፕላን ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ይሆናል፡፡
መሟላት የሚገባቸው ፍላጎቶች ተለይተው ከመታወቃቸው አስቀድሞ ማናቸው የከተማ ፕላን ዝግጅት
መጀመር የለበትም
የሚመለከተው ማንኛውም መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆነ አካል በከተማ ፕላን ዝግጅት ወቅት
ሊታይና ሊሟላ ይገባል
የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 2 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኑ የከተማ ፕላን የማመንጨት ሂደት ሊጀምር ሚችለው
በሚመለከታቸው ቻርተር ባላቸው ከተሞችና የተማ አስተዳሮች የክልልና የፊደራል አካላት አማካኝነት
ይሆናል፡፡
የኋልዮሽ/የግብአት/ትስስር 13 ነጥብ
የፊትዮሽ /የምርት/ትስስር 13 ነጥብ
ምንም ትስስር ከሌለው 6 ነጥብ
ለማድረግና በእነዚህ ዙሪያ የሚሰባሰቡ መለስተኛ ከተሞችን ለማስፋፋት ነው፡፡ ይህን የመሰለውን የገጠር
ኢንዱስትሪያላዜሽን ስራ ለማስጀመር አስፈላጊ የሆነው የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችት ደግሞ
ሲጀምር ከከተሞች ሳሆን ከግብርና የሚገኝ ነው፡፡ ምንም እንኳ ኢንዱስትሪዎቹ በግብርና ላይ ተመስርተው
በተስፋፋ ቁጥር ተመልሰው የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችቱን ይበልጥ የሚያጎላብቱት ቢሆንም ሲጀምር
ግን የክምችቱ መነሻ ግብርና መሆኑ አይቀርም፡፡ ግብርና ለኢንዱስትሪ መስፋፋት የሚያስፈልገውን ካፒታል
ያመነጭ ዘንድ ደግሞ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባሻገር የሚሄድ ትርፍ ምርት ማስገኘት ማስቻል
ይኖርበታል፡፡
ይህ እንዲሆን ግብርናው ከኋላቀር አመራረት ዘዴዎች በመላቀቅ ዘመናዊ የአመራረት ስልቶችን የሚከተልና
ለኢንዱስትሪና ለውጭ ገበያ የሚሆን ተጨማሪ ምርት ማምረትና ከዚህም አኳያ ገደብ የሌለው የእድገት
አድማስ ሊከፈትለት የሚገባ ሴክተር ነው፡፡ በሰብል ላይ ከፍተኛ ጭማሪ ለማስገኘት ያስቻሉንን ምርጥ
ቴክኖሎጅ በመጠቀም በአመት እስከ ሶስት ጊዜ ማምረት የመሬትን ለምነት የሚጨምሩ ልዩ ልዩ ተግባራትን
ማከናወን የምርጥ ዘር የኬሚካል ማዳበሪያ የጸረ አረም መድሀኒቶች ተጠቃሚነትን ማስፋት በተየያዝነው
ምንጮቻችን ናቸው፡፡የሰብል ምርትና የአርሶ አደር ጥሬ ጉልበት የግብርና መነሻ የእድገት ምንጭ ሆነው
ሲያገለግሉ ከቆዩ በኋላ አስተፅኦ እየቀነሰ መሄድ ሲጀምር በተተኪነት የግብርና እድገት ምንጮች የሚሆኑት
እንደ አትክልትና ፋራፍሬ የእንስሳት ተዋፅኦ ምርቶችና የግብርና ሜካናይዜሽን እንደሚሆኑ የብዙ ሀገሮች
ሙሪ/muri/ሙራ /mura/
ሙሪ/muri/
የሚለው ቃል ጃፓነኛ ሲሆን ሰውን ጨምሮ እንስሳትንም ሆነ ማሽኖችን ከአቅም በላይ በማሰራትና
በማስጨነቅ ጫና የሚያደርስ አሰራር ነው፡፡ ማንኛውም አምራች ሀይል የማምረትና የመንቀሳቀስ አቅሙ
ውስን ነው፡፡ከአቅሙ በላይ እንዲቀሳቀስ ከተደረገ ህይወት ያለው አምራች ለበሽታና ለሞት ቁስ አካል
ደግሞ ለብልሽት ይዳረጋል፡፡ሙሪ የሚፈጠርባቸው በርካታ መንስኤዎች ቢኖርም የስራ ጫና እና የሰራተኛ
አለመጣጠም ለስራው የተመደበው በጀት አነስተኛ መሆን ለሰራተኞች የሚመች አቋቋም ጠነካራ ስራ ቦታ
ደህንነት አለመኖር ጥራታቸውን የጠበቁ መለዋወጫዎች አለመኖር የአቅርቦት እጥረትና መጓተት
እንዲሁም የንድፍ ወይም የዲዛይን ግድፈቶች ይጠቀሳሉ፡፡
በታዳጊ ሀገሮች የሚገኙ ማምረቻዎች ጥራትን በሚፈለገው ደረጃ ለማሻሻል የካፒታልና ቴክኖሎጅ
አቅማቸው ዝቅተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የተሟላ አሰራርና አደረጃጀት በመፍጠር ጥራቱ የተሟላ ምርት
ማምረት ወጪን ይቀንሳል እንጂ አያበዛም፡፡
ይልቁንም ወጪ የሚበዛው በሙሪ የተነሳ በየጊዜው የማሽኖች ብልሽት እየተፈጠረ ለጥገና ወጭ ሲወጣ
ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ምርትን ለመቸመር እና ትርፋማ ለመሆን በሚል የተሳሳተ አመለካከት በሰውም ሆነ
በማሽኑ ላይ ጫና መፍጠር ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡
ሙራ mura
የመመማር ሰነድ
-
አዘጋጅ፡ አቶ አበበ ቸኮል
ጥር 17/05/2010
የኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን መሪ
የመመማር ሰነድ
-
አዘጋጅ፡ አቶ ቸርነት አለማየሁ
የካቲት 08/06/2010
የመወያያ ርዕስ፡-የኢንዱስትሪ መንደር መመሪያ
ኢንዱስትሪ መንደር ማለት ምን ማለት እንደሆነ የዚህ ሂደት ባለሙያ ሁሉም በይገባኛል ማወቅ አለበት፡፡
ኢንዱስትሪ መንደር ማለት በከተማው መዋቅራዊ ፕላን/ዕድገት ፕላን መሰረትና እንደ አስፈላጊነቱ
በክልሉ በልዩ ሁኔታ ሚመረጡ አካባቢዎች ለኢንዱስትሪ አገልግሎት እንደ ውል የተመደበ ሆኖ በክልሉ
የሚከለለው የመሬት መጠን 20 ሄ/ር ስፋት ያለው ለኢንዱስትሪ ኢንቨስትምንት የተዘጋጀ ቦታ ነው፡፡
አለምቀረ አሰፋ፡- በዕለቱ ለንግዛቤ ማለትም ሁላችንም የሂደቱ ባለሙያዎች በኢንዱስትሪ ትርጉም
በተመለከተ የቀረበልን ማብራሪያና ገለፃ በቀለለ እና ግልፅ በሆነ መልኩ በመሆኑ እንደ እራሴ ጥሩ ግንዛቤ
አግኝቸበታለሁ፡፡
መደበኛ ገበያ ማቋቋም፡- ከሰሊጥና ነጭ ቦለቄ፣የቡና፣የእንስሳት ቆዳና ሌጦ ገበያ ውጪ ከዚህ በፊት መደበኛ ገበያ
መደበኛ ገበያ ማሻሻል፡- ከሰሊጥና ነጭ ቦለቄ፣የቡና፣የእንስሳት ቆዳና ሌጦ መገበያያ ቦታ ውጪ ያለውን ገበያ ያለበትን
የገበያ አስተዳደር ኮሚቴ፡- ማለት በገጠርም ሆነ በከተማ የተቋቋመውን ገበያ ለማስተዳደር ለመምራት ከተለያየ
የገበያ አስፈላጊነት፡- ለአንድ አገር የኢኮኖሚ እድገት የግብርና ልማት ወሳኝ ነው፡፡ የግብርና ልማት ዕውን ሊሆን
የሚችለው ደግሞ አምራች ከዘመናዊ ገበያ ጋር ሲተሳሰር ምርቱ በገበያ ሲደገፍ እና አምራቹ ተጠቃሚ ሲሆን ብቻ ነው፡፡
በገበያ የተደገፈ የግብርና ልማት ዕውን ለማድረግ እንዲሁም የተረጋጋ የገበያ ቦታ አስተዳደር፣በቂ መገበያያ ስፍራና
ፍትሀዊ የግብይት ስርዓት እንዲኖር የገበያ ማዕከል ወሳኝ መሳሪያ መሆን የሚያጠያይቅ ጉዳይ ነው፡፡
የመጀመሪያ ደረጃ የቁም እንስሳት የግብይት ማዕከላት ሲደራጁ ለአርቢው በቅርብ እርቀት ቢበዛ አስከ 12 ኪ/ሜ ቢሆን
ይመረጣል፡፡
እንደአስፈላጊነቱ ተጨማሪ የግብይት ማዕከላት ሊቋቋሙ ይችላሉ፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ የቁም እንስሳት የግብይት
ማዕከላት ብዛትና ስርጭት ሲወሰን ከት/ቤት ከጤና ከምንነትና ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ቢያንስ
500 ሜትር ርቀት ላይ መገኘታቸውንና ሌሎችም ለግብይት ስርዓት አመቺነት አስፈላጊ የሆነ ነገሮች ከግምት መግባት
ይገባቸዋል፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ የቁም እንስሳት የግብይት አከላለል ግብይቱን ለማስተናገድ ያለው መስፈርቶችን
አሟልቶ መገኘት እንጂ አካባቢ አስተዳደር ወሰንን መሰረት ያደረገ መሆን የለበትም፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- ኢንዱስትሪ መንደር መሬት ከ 3 ኛ ወገን ነፃ ለማድረግ የካሳ አከፋፈል መመሪያ፣
ኢንዱስትሪ መንደር ውስጥ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፍ ኢንቨስት የሚያደርጉ ልማታዊ ባለሀብቶች ወደ ከተማችን
አስተዳደር ሲመጡ የመሬት አቅርቦት ችግር ከወዲሁ መቀረፍ አለበት፡፡ ስለዚህ ለኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ወሳኝ
በቅድሚያ አርሶ አደሩ እየተጠቀመበት የሚገኘው መሬት ከአመት በፊት ለአ /አደሩ መሬቱ እንደሚፈለግ ሊነገረውና
የሚፈናቀለው አ/አደሩ ማሳ/መሬት በከተማ አስ/ደረጃ በተቋቋሚ የሶሽዮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ በትክክል ልኬቱ ይፈፀማል፡፡
በተያዘው ልኬት መሰረት ግብርና በሚልከው የ 5 ዓመት የምርት ገበያ ዋጋና ምርታማነት መሰረት አ/አደሩ አስፈላጊ
መረጃዎችን እንዲሟላ ይደረግና አግባብ ያለው ተመጣጣኝ ክፍያ በመፈፀም ከ 3 ኛ ወገን ነፃ የሆነውን መሬት መሬት
ይህንን መሬት የኢንዱስትሪ መንደር ገበያ ልማት ዋና የስራ ሂደት ከመሬት ልማት ማኔጅመንት በመረከብ ያስተዳድራል፡፡
በነባር ስሪት እና
በሊዝ ስሪት የሚተዳደር ሲሆን የህዝብ ቁጥር እየጨመረ ከመሄድ እና የመሬት ዋጋ አላግባብ እያደገ (specaiation)
ጋር በተያያዘ ለከተሞች ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ በሚውል መልኩ ሳይሆን የግለሰቦች መጠቀሚያ እየሆነ በመሆኑ የሊዝ
መጥተው ለመተግበር ተሞክሯል በተለይ 272/94 ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ሌሎች እንደ ደ/ማርቆስ በአሉ ከተሞች
በአዋጅ ቁጥር 721/04 ደግሞ በነባር ስሪት የሚቀጥሉ ይዞታዎች በምደባ የሚተላለፉ መሬት እና በሊዝ
ለማኒፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ
ከላይ ከተጠቀሰው ውቺ ለአሉ አገልግሎቶች መሬት ለሚመለከተው አካል እንዲለማና እንዲዘጋጅ እየተደረገ ለጨረታ
እንዲቀርብ ተደርጓል፡፡
ቀደም ሲል የተያዘ ነባር ይዞታ ወደ ሶስተኛ አካል እስካልተላለፈ ድረስ በነባር ይዞታነት ይቀጥላል፡፡ ለነባር ይዞታ
የማጣራት ስራ የክልሉ መንግስት ባወጣው ቀደም ሲል መመሪያ 2/2005 እንዲሁም ይህ መመሪያ ተሻሽሉ መመሪያ
ቁጥር 8/2007 ወጥቶ ሰነድ አልባ ይዞታዎችን የማጣራትና ሰነድ እንዲኖራች የማድረግ ስራ እየተሰራ ነው፡፡
የሊዝ መብት ማስተላለፊያ ዋጋ ማለት ግንባታ ያልተከናወነበት/ከግማሽ በታች የተገነባ ግንባታ ያረፈበት
የሊዝ መሬት መብት ሲተላለፍ ሻጭ የገዛበት ዋጋ እና ግብይቱ በሚካወንበት ወቅት ያለው የአካባቢ ከፍተኛ
የጨረታ ዋጋ ድምር ለሁለት ተካፍሎ የሚገኝ የሒሳብ ውጤት/አግባብ ያለው አካል በደንብ በተቀመጠው
ሰነድ አልባ ይዞታ ማለት በህጋዊ አግባብ የተያዘ /በተለያዩ የመንግስት መዋቅር እውቅና የሰጠው ይዞታ ሆኖ
አግባብ ባለው አካል የሚሰጥ የይዞታ ምስክር ወረቀት የሌለው ይዞታ ነው፡፡
ልዩ ጨረታ ማለት በአዋጅ አንቀፅ 11/07 እና 8 ላይ የተመለከቱት ፕሮጀክቶች በጨረታ አግባብ የሚሰጡበት
በሊዝ የሚፈቀደው ቦታ የከተማውን መዋቅራዊ ፕላን እና ዝርዝር የአካባቢ ልማት ፕላን እንዲሁም ሌሎች
ተገቢ የሆኑ የመሬት አጠቃቀም ፕላኖችን መሰረት በማድረግ ይሆናል፡፡ ይህ ስራ ሲሰራ ወደ ተግባራዊ
1. ነባር ይዞታዎች በአዋጅ አንቀፅ 6/3 መሰረት ከውርስ በስተቀር በማንኛውም መንገድ ወደ ሶስተኛ ወገን
መሰረት የሚወሰን ሆኖ ውል ዘመኑም በአዋጁ ለአገልግሎቱ በተወሰነው የሊዝ ዘመን መሰረት ይሆናል፡፡
4. ወደ 3 ኛ ወገን የሚተላለፉ ነባር ይዞታ ወደ ሊዝ የሚገባው በሚቀርበው ሰነድ በተመለከተ የቦታ ስፋት
መሰረት ይሆናል፡፡
5. ከዚህ በላይ በተ/ቁ 4 የተደነገገው ቢኖርም በመስክ ልኬት የተገኘው የቦታ ስፋት በሰነድ ገተገኘው ካነሰ
በመስክ ልኬት በተገኘ የቦታ ስፋት የሚወሰን ይሆናል፡፡ ሆኑም በመስክ ልኬት የተገኘው የቦታ ስፋት በሰነድ
6. ቀደም ሲል ሲከፈል የነበረው አመታዊ የቦታ ኪራይ ቀሪ ሆኖ የቦታው የሊዝ መነሻ ዋጋ በቦታው ስፋት
ተባዝቶ የሚገኘው የገንዘብ መጠን ለአገልግሎቱ ለተቀመጠው የመክፈያ ጊዜ ተካፍሎ የሚገኘው ውጤት
በየአመቱ ይከፈላል፡፡
7. ገዥው የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ እንዲፈፅም ባይገደድም የመክፈል ፍላጎት ካለው ከጠቅላላው የሊዝ ክፍያ
8. ከዚህ በላይ በተ/ቁ 7 መሰረት ባለመብቱ የቅድሚያ ክፍያ በመፈፀም የችሮታ ጊዜ እንዲሰጠው ጥያቄውን
10. የቤቱ ስፋት ከቦታው ስፋት ምጣኔ የክፍፍል ድርሻ ተሰልቶ በሚሰጥ የንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫ
ደብተር የተያዙ ንብረቶች ከውርስ በስተቀር ወደ 3 ኛ ወገን ሲተላለፉ በጋራ ግቢው የክፍፍል ምጣኔ ድርሻ
የኢንዱስትሪ ልማት ቀጠና ማለት የኢንዱስትሪ ዕድገትን የአካባቢ ብክለት ተፅዕኖ መቀነስንና የከተሞች እድገትን
በዕቅድና በስርአት የመምራት አበይት አላማዎች የያዘ ሆኖ ዕቅድን መሰረት አድርጎ እንደ መንገድ፣ኤሌከትሪክ፣ውሃ
የመሳሰሉት አስፈላጊ መሰረተ ልማቶችና የተለያዩ አገልገሎቶች ተሟልተውለትና ልዩ የማበረታቻ ዕቅድ ኖሮት
ለማልማት የሚቋቋም ድንበር የተበጀለት አግባብ ባለው አካል የሰየመ የተወሰነ ቦታ ሲሆን ልዩ የኢኮኖሚ
በሙሉ በውጪ ሀገር ዜጋ ባለቤትነት የተያዘ ድርጅት /ሀገር ውስጥ ባለሀብት ጋር በቅንጅት ኢትዮጵያ ውስጥ
በተቋቋመው ድርጅት ኢንቨስት ያደረገ የውጪ ሀገር ዜጋ/ድርጅት ሲሆን እንደ ውጪ ባለሀብት መቆጠር የፈለገ
የውጪ ካፒታል፡- ማለት ከውጪ ምንጭ የተገኘ ካፒታል ሲሆን በውጪ ባለሀብት ወደ ካፒታል የተለወጠ ባሀገር
ለመስጠት የሚረዳ ስርዓት ያለው ዕውቀት ማስተላለፍ ሲሆን የስራ አመራርና የቴክኒክ ዕውቀት እንዲሁም
አይሸፍንም፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- የከተማ መሬትን በሊዝ ለማስተዳደር ከወጡ መመሪያዎች መካከል የስመ ንብረት ዝውውር
በሽያጭ/በስጦታ ለማስተላለፍ
ክፍያዎችን በተመለከተ የከተማ አገልግሎት ክፍያ ከውርስ ውጪ ግዥና ሽያጭ ሌሎች ከአባት/ከእናት
የመወያያ ርዕስ፡- የከተማ ቦታን በሊዝ ለማስተዳደር ከወጡ መመሪያዎች መካከል የከተማ መሬትን መልሶ ማልማትና
ያላሟላ 50 ፐርሰንትና በላይ የሆነው ግንባታ ደቀቀና ደረጃ አካባቢው በቂ መሰረተ ልማት ዝርጋታ የሌለው እና ኗሪዎች
በፍግፍግ ሚኖሩ በአማካይ በአንድ ሄ/ር 50% እና በላይ የሆነው ግንባታ ይዞታ አስተዳደር መመሪያ ሚፈቀደውን ዝቅተኛን
በመልሶ ማልማት አግባብ በሚለዉ የደቀቁ አካባቢዎች የቀበሌ ቤት (የመንግስት ቤቶች አስተዳደር) ተከራይቶ ተገቢዉ
አደረጃጀት ሲኖራቸዉ
በመልሶ ማልማት አግባብ እንዲለማ በተከለለ ቦታ በጋራ በመደራጀት የተከራዮችን የድርጅት ቤት ማልማት የሚፈልጉ ማልማት ይችላሉ፡፡
የዉይይቱ ርዕስ፡- የዕምነት ተቋማት የአምልኮና የመቃብር ቦታ አሰጣጥ መመሪያ
1. ነባር የአምልኮ ተቋማትን ሳይጨምር ከ 18 አመት በላይ እድሜ ያላቸዉ ከዕምነቱ ተከታዮች ብዛት ከታች በተጠቀሰዉ
መካከለኛ 600
ከአባላቱ ሙሉ ስምና ፊርማ በእምነት ተቋሙ ተወካይ እና በቀበሌ አስተዳደሩ በኩል በማህተም ተረጋግጦ ሲቀርብ
የዕዉቅና ሰርተፊኬት
ከሌላ እምነት የአምልኮ ማከናወኛ ቦታ ቢያንስ ከ 500 ሜ/ር ሬዲየስ በላይ መሆን አለበት
ከጤና፣ከትምህርት ተቋማትና ከአስተዳደራዊ ተቋማት ቢያንስ 200 ሜ/ር ሬዲየስ መሆን አለበት
40 ፐርሰንት ለግንባታ 60 ፐርሰንት ለእንቅስቃሴ አረጓዴ ልማት ከግንባታ ነፃ እንዲሆን ከተደረገው ቦታ 3/4 ኛው ቦታ
የአምኮ ማከናወኛ ቦታና የመቃብር አገልግሎት በአንድ ላይ ለሚሰጡ የእምነት ተቋማትና የመቃብር ቦታ በፓላን ላይ
የመወያያ ርዕስ፡- በአብክመ ለህዝብ ጥቅም ሲባል መሬታቸውን የሚለቁ የገጠር ባለይዞታዎችን መልሶ ለማቋቋምና
1. ወደ ሜትሮፖሊታን ከተማ የፕላንና የአስተዳደር ክልል የተጠቃለሉ የገጠር ቀበሌዎች መሬት ቆጠራና ምዝገባ ስራ
2. በዚህ ንዑስ አንቀፅ አንድ ስር የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በከተማ አሰተዳደሩ አደረጃጀት ውስጥ የግብርና
መምሪያ/ጽ/ቤት የሌለ እንደሆነ የተባለው የመሬት ቆጠራና ምዝገባ ስራ ከተማው በታቀፈበት ወረዳ ገጠር መሬት
ተገቢው ካሳ በቅድሚያ የተከፈለ መሆኑን ገልፆ ተቀባይነት ባለው ሰነድና ለከተማ አስተዳደሩ ያስረክባል፡፡
1. በክልሉ ውስጥ በየትኛውም ከተማ ፕላንና የአስተዳደሩ ወሰን የሚገኝበትን ህጋዊ የመሬት ባለይዞታዎች በማጣራት
ከአሁን በፊት ያልተሰጡ መብቶቻቸው ቢኖሩ የመጀመሪያና የሁለተኛ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር
ይሰጣቸዋል፡፡
2. የዚህ ንዑስ አንቀፅ ድንጋጌ ቢኖርም ቀደም ሲል ለባለይዞታዎች የመጀመሪያ ደረጃ ይዞታ ማረጋገጫ ደብተር
ተሰጧቸው ከነበረ ሌላ ሰነድ በድጋሚ እንዲሰጣቸው ማድረግ አስፈላጊ አይሆንም፡፡ ይህው የመጀመሪያ ደረጃ
የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር ያልተሰጣቸውን ባለይዞታዎች ብቻ አስመልክቶ የመሬት ቆጠራና ምዝገባው ይካሄዳል፡፡
3. በከተማ አስተዳደራዊና የፕላን ወሰን የመሬት ቆጠራና ምዝገባ ከተካሄደ በኋላ ከተሰጠው የመጀመሪያ ደረጃ የይዞታ
ማረጋገጫ ደብተር በኋላ ባለይዞታዎች ሁለተኛ ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡መረጃውን
በአግባቡ ተደራጅቶና ደህንነቱ ተጠብቆ በሀርድና ሶፍት ኮፒ ከተዘጋጀ በኋላ እንዲያዝና እንዲጠበቅ መደረግ
ይኖርበታል፡፡
4. በመሬት ቆጠራውና ምዝገባው ወቅት የሚለዩ የወል ይዞታዎችን አስመልክቶ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር በወል
6. በዚህ አንቀፅ ከዚህ በላይ የሰፈሩትን ድንጋጌዎች መሰረት በማድረግ ለመሬት ተጠቃሚዎች የመጀመሪያም ሆነ
የሁለተኛ ደረጃ ይዞታ ምዝገባ ስራው ለሚመለከተው ነዋሪ ህዝብ በሪፖርት መልክ ቀርቦ በይፋ ከተተቸ በኋላ
ይሆናል፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- በከተማ አስተዳደራዊ የፕላን ወሰንም ሆነ ከከተማ ክልል ውጪ በልማት ምክንያት ከመሬታቸው ለሚነሱ
ስለሚሰጥበት ሁኔታ
ትክ ቦታ ስለመለየትና ስለማዘጋጀት
1. በልማት ምክንያት ከይዞታቸው ለሚነሱና በከተማ ውስጥ ለሚገኙ የገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች በትክነት ሲሰጥ
የሚችል ስፋራ የሚመለከታችን ከተማ መፃኢ እድገት ታሳቢ በማድግ በጥናት ላይ ተመስርቶ ይመረጣል፡፡
2. በትክነት ስለሚመረጠው ቦታ ተገቢነት በቅድሚያ የጋራ ዉይይት ከተካሄደ በኋላ ቁጥራቸዉ ከ 5 የሚያንሱ የገጠር
ቀበሌ ነዋሪዎች ህዝብ ተወካዮች ከከተማ አገልግሎት ጽ/ቤት (ማዘጋጃ ቤት) ጋር የስምምነት ሰነድ ይፈራረማሉ፡፡
3. ትክ ቦታ ሆኖ እንዲሰጥ በተመረጠዉ ስፍራ ላይ የሚገኙ ቀደምት የመሬት ባለይዞታዎች ቢኖሩ አግባብ ባላቸዉ
የካሳ አከፋፈል እና ትክ ቦታ አሰጣጥ መመሪያ መሰረት ተገቢዉ የንብረትና የመፈናቀያ ካሳ እንዲከፈላቸዉ ተደርጎ
ተዘጋጅቶለት የከተማዉ የዕድገት ፕላን አካል ሆኖ እንዲጸድቅና በዚሁ ፕላን መሰረት ልማት እንዲሟላለት
ይደረጋል፡፡
5. የሚዘጋጀዉ የትክ ቦታ ስፍራ ፕላን ምደባ ቅይጥና መኖሪያን የያዘ መሆን ይኖርበታል፡፡
6. ከዚህ በላይ በሰፈሩት የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች መሰረት ትክ ቦታ ሆኖ እንዲሰጥ በማሰብ የመሬት ይዞታቸዉ
ትክ ቦታ ሆኖ እንዲሰጥ በተከለለ በየትኛዉም ስፍራ የመኖሪያ ቤት የመስሪያ ቦታ የማግኘት መብት ያለዉ ማንኛዉም
ሰዉ ቦታዉን ከመረከቡ በፊት ከዚህ በታች የተመለከቱትን ቅድመ ሁኔታዎች ማሟላት ይኖርበታል፡፡
1. ወደ ከተማዉ በተከለለ የገጠር ከተማ ዉስጥ ህጋዊ የመሬት ይዞታ ያለዉ
2. መደበኛ ነዋሪነቱ በከተማዉ አስተዳደራዊ ወሰን ሆኖ እድሜዉ ከ 18 አመትና ከዚያ በላይ የሆነ
4. እስታንዳርዱ በሚፈቅደዉ መሰረት ግንባታዉን ለማከናወን አቅም ያለዉ ለመሆኑ ተገቢዉን ማስረጃ ማቅረብ
የሚችልና
ፈቃደኛ የሆነ
በከተማ ፕላን ወሰን በግል ይዞታ ላይ የመኖሪያ ቤት (የንግድ ድርጅት) ለመገንባት መሟላት ስላለባቸዉ ቅድመ
ሁኔታዎች ፡-
1. በየትኛዉም ከተማ ፕላን ወሰን የሚገኙ ባለይዞታዎች በግል ይዞታቸዉ ላይ የመኖሪያ ቤት (የንግድ ድርጅት)
ለመገንባት የሚችሉት ከዚህ በታች የተመለከተዉን ቅድመ ሁኔታወች አሟልተዉ ሲገኙ ይሆናል፡፡
መሆኑ ተረጋግጦና ይኸዉም ይዞታዉ በከተማዉ ፕላን ምደባ መኖሪያ ወይም ቅይጥ ሆኖ መገኘት
2. በዚህ መመሪያ አንቀጽ 7 ንኡስ አንቀጽ 5 እና በዚህ አንቀጽ 1 ተራቁጥር 4 ድንጋጌዎች መሰረት የሚያደርገዉ
የዉል ስምምነት የከተማ ገጠር ቀበሌ ነዋሪ ባለይዞታዎች መብትና ግዴታ የዉል ሰጭን ተግባርና ሃላፊነት
ይኖርበታል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ከዚህ በላይ የተመለከቱትን መስፈርቶች እንደተጠበቁ ሆነዉ መስፈርቶችን አሟልተዉ
የሚገኙት አባወራ (እማወራ) በሚያቀርቡት ህጋዊ ማስረጃ መሰረት እስከ 500 ካ/ሜ ድረስ የመኖሪያ ቤት
ያለበት ይዞታቸዉ እንዲጸድቅላቸዉ ከተደረገ በኋላ በነባር ስሪት ካርታ ተዘጋጅቶ ይሰጣቸዋል፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- የከተማ መሬትን በሊዝ ለማስተዳደር የወጣ አዋጅ ቁጥር 721/2004 ለማስፈጸም ከወጡ
መመሪያዎች መካከል ቀደም ሲል ወጥቶ ስራ ላይ የነበረ የተሟላ ሰነድ የሌላቸዉና ሰነድ አልባ
ይዞታዎች ማጣሪያ መመሪያ ቁጥር 2/2005 እና እንደገና ተሻሽሎ የወጣዉ መመሪያ ቁጥር 8/2007
ይገኙበታል
በመጀመሪያ ስለትርጓሜ
4 ኛ. በምሪት ተይዘው ቤት ተሰርቶባቸው የነበሩና ቤቱ ፈርሶ የግንባታ ፈቃድ በመጠየቅ ሂደት ላይ ያሉ እንደመስፈርት
ይወሰዳሉ፡፡
4 ኛ. ከ 1983 በፊት የቦታ ኪራይ የተከፈለበት ሆኖ የመብራት/ውሃ ያስገቡ ስለመሆኑ ሰነድ/ውል የሚያቀርቡ
ከላይ ከተጠቀሱት መስፈርቶች አንዱን የሚያሟሉ ግለሰቦች በቀበሌ ይዞታ አጣሪ ኮሚቴ ተጣርቶ ይቀርብና በአብይና
ተስተናግደው ሌሎች ሌላ መመሪያ እንዲጠብቁ ይደረጋል፡፡በሚል መመሪያ ቁጥር 2/2005 የሚደነገግ ቢሆንም
ተሻሽሎ የወጣው መመሪያ ቁጥር 8/2007 ግን እስከ ተጠሩ ድረስ ሁሉም ሰነድ ሊሰጣቸው እንደሚገባ ያስቀምጣል፡፡
በግዥ/በስጦታ ለመገኘቱ የፍ/ቤት ማስረጃ ያቀረበ ውዝፍ የግብና ስመ ንብረት ዝውውር ክፍያ እንዲፈፀም በማድረግ
ፕላን ምደባው አሁን Green Area እና open space ላይ ያሉ ሰነድ አልባና የተሟላ ሰነድ የሌላቸው ፕላን ምደባው
ይስተካከል ከተባለ/ይጠበቅ/ከተባለ ትክ ቦታ ይሰጣቸዋል ካልሆነ አሁን ያለውን ግንባታ የሚያሳይ ፕላን ምደባውን
ከምሪት ካርኒያቸው በላይ ይዘውና ግንባታ ገንብተው ከሆነ ግንባታውን አፍርሰው እንዲለቁ በማድረግ ይሰራላቸዋል
ከ 100 ካ/ሜ በታች የሆነ ሰነድ አልባ የመኖሪያ ይዞታዎች ሰነድ እንዲያገኙ ይደረጋል
ሰነድ አልባ ሆነው የመኖሪያ ቤት ይዞታዎች ከ 500 ካ/ሜ (1994)በፊት እና ከ 250 ካ/ሜ(1994)በኋላ ሆኖ ትርፍ ያለው
የተሟላ ሰነድ የሌላቸው እና ሰነድ አልባ የሚያስብሉ መስፈርቶች መካከል አንዱን የሚያሟላ ሆኖ በግዥ፣በስጦታ፣በውርስና
ቀደም ሲል በመመሪያ ቁጥር 2/2005 ባህላዊ ግዥና ስጦታ በፍትህ ፀድቆ እንዲቀርብ የሚያስገድድ የነበረ ቢሆንም
መመሪያ ቁጥር 8/2007 ግን ከሰኔ 30/2007 በፊት የተያዘ የባህላዊ ግዥና ስጦታ ውል በይዞታ አጣሪ እየተፈተሸ
እንዲፀድቅ ይደነግጋል፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- ለማህበራት የቦታ አቅርቦት መመሪያ
2. በሚደራጅበት/በሚኖርበት ከተማ ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ነዋሪ የሆነ እንዲሁም ሰራተኛ ከሆነ ደግሞ በሚኖርበት
ከተማ በሚገኙ ተቋማት ውስጥ ቢያንስ ሁለት አመት በቋሚነት ተቀጥሮ የሰራና እየሰራ ያለ
3. ለሁለት ተከታታይ ዓመታት በከተማው ውስጥ ባይኖርም በስራ በትምህርት/በህክምና ምክንያት ከከተማው ውጪ
5. የቤቱን የግንባታ ወጪ 20 በመቶ ከተደራጁ በኋላ በዝግ ሂሳብ የሚያስቀምጥ 30 በመቶውን የግንባታ ፈቃድ መሬት
ተዘጋጅቶ የመኖሪያ ቤት በህብረት ስራ ማህበሩ ህጋዊ እውቅና በሚያገኘበት ወቅት መክፈል የሚችል መሆን
ይኖርበታል፡፡
6. ቀሪውን 50 በመቶ በሂደት በመቆጠብ በግንባታው ሂደትና በማጠናቀቂያ ወቅት የሚከፈል ይሆናል፡፡
8. የህብረት ስራ ማህበሩን ዓላማና መርሆዎች ለማጠናከርና የማህበሩን መተዳደሪያ ደንብ ለመቀበል ፈቃደኛ የሆነ
9. በሚደራጅበት ከተማ ከዚህ በፊት በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛው/የመኖሪያ ቤትም ሆነ የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ
10. በመንግስት በተዘረጉት ሌሎች የቤት ልማት ፕሮግራሞች ላይ በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛው ስም ተጠቃሚ
ይኖርበታል፡፡
የመወያያ ርዕሰ፡-ለማህበራት የቦታ አቅርቦት መመሪያ
በአዲስ በመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራት በመደራጀት የሚያበቁ መስፈርቶች በህብረት ስራ ማቋቋሚያ አዋጅ
1. በመኖሪያ አካባቢ የሚተዋወቁ ተመሳሳይ የቤት አይነት ፍላጎትና አቅም ያላቸው እና በፈቃደኝነት በጋራ ለመስራት
የተስማሙ መሆኑን ግዴታ መግባትና አስፈላጊ ቅፃቅፆችን መሙላትና አደራጅ አካል ዘንድ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2. በመኖሪያ አካባቢ የተሰበሰቡ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አካላት የስም ዝርዝራቸውን በመያዝ ወደ ህብረት ስራ
ማህበራት ማስፋፊያ አካል ከመቅረባቸው በፊት በሚኖሩበት ከተማ ውስጥ ነዋሪ መሆናቸውን ማረጋገጫ በቀበሌው
1. በስራ ቦታቸው የሚተዋወቁ ተመሳሳይ የቤት ዓይነት ፍላጎትና አቅም ያላቸው እና በፈቃደኝነት በጋራ ለመስራት
የተስማሙ መሆኑን ግዴታ መግባትና አስፈላጊ ቅፃቅፆችን መሙላትና አደራጁ አካል ዘንድ መቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
2. በመስሪያ ቤቶች የሚደረግ ምዝገባን በተመለከተ መስሪያ ቤቱ የማህበሩ አባላት ዝርዝር በማረጋገጥና ምህተም
1. በአንድ መስሪያ ቤት/ተቋም/ ውስጥ የሚሰሩ ተመሳሳይ የቤት አይነት ፍላጎትና አቅም ያላቸው እና በፈቃደኝነት በጋራ
2. በአሰሪ መስሪያ ቤት የተረጋገጠ አባላትን ዝርዝር በየአንዳንዱ አባል ስም የተቆጠበና ከመስሪያ ቤት የሚሸፈንለት የቤት
የግንባታ ወጪ ግምት የሚገነባውን የቤት ብዛት የዲዛይን አይነትና ተቅላላ ዋጋ የያዘ ሰነድ ለአደራጁ አካል ማቅረብ
ይኖርባቸዋለል፡፡ በራስ አገዝ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር የሚገነቡ ቤቶች የቤቶች የግንባታ ዋጋ በጋራ
መደረግ አለበት፡፡
4. የዲዛይኑን አይነት በራሳቸው መርጠው ለሚሰሩ የቤቱ ግንባታ ዋጋ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 11.1 የተጠቀሰው ሊሆን
አይችልም፡፡ሆኖም ማህበሩ የሚያቀርበውን ዲዛይን መሰረት በማድረግ የሚመለከተው አካል በሚገምተው ግንባታ ዋጋ
ይሆናል፡፡
5. ግንባታው የሚከናወነው ለልማት ተነሽወች ቦታ ላይ ከዋለ ከቤቱ የግንባታ ዋጋ በተጨማሪ ለማስነሻ የካሳ ክፍያ
6. የቤቶች ግንባታ ዋጋ የማጠናቀቂያ ስራንና ወለድን አያካትትም ዋጋውን በወቅቱ እንደሚኖረው የገበያ ዋጋ
1. የህዝብ ብዛታው ከ 100,000 በላይ በሆነ ከተሞች አንድ መኖሪያ ቤት በህበረት ስራ ማህበር ዝቅተኛ ከ 14 ያላነሱ
2. የህዝብ ብዛታቸው ከ 1000 ሺ በታች በሆኑ ከተሞች አንድ የመኖሪያ ቤት የህብረት ስራ ማህበር ከ 10 ያላነሱ ከ 24
3. በዚህ አንቀፅ 1-2 የተጠቀሱት ቢኖሩም አደራጁ መ/ቤት በጥናት በተረጋገጠ አዋጭ የሆነውን የመነሻ ቁጥር በአደረጃጀት
የፕሮጀክቱ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ስለመጀመሩ ማለትም የመሬት ዝግጅት፣ መሰረተ ልማት፣ መጋዝን፣
ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልጉ የካፒታል ዕቃዎች ከዉጭሀገር ስለመግባታቸዉ ቢልኦፍ ሎዲንግ ወይም ኤርዌይ
የካፒታል እቃዎቹ ከሀገር ዉስጥ የተገዙ ከሆነ የግዥዉ ዉል ካስፈላጊ ማስረጃዎች ጋር የጉምሩክ ቀረጽ ነጻ
ከላይ የተጠቀሱት ቅድመ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነዉ ማንኛዉም ባለሀብት ከፒካፕ እና ሞተር ብስክሌት
በስተቀር ሌሎችን ተሸከርካሪዎች ከጉምሩክ ቀረጽ ነጻ ለማስገባት የሚፈቅድለት ኢንቨትመንት ትግበራዉን አጠናቆ
የሙከራ ምርት ማምረት ስለመጀመሩ አግባብ ካለዉ አካል የተሰጠዉን ማስረጃ የጉምሩክ ቀረጽ ነጻ መብቱን
ባለሀብቱ የኢንቨስትመንት ትግበራዉን አጠናቆ የማምረት ስራ ሲጀምር ያለማዉ የመሬት ስፋት (ያለዉ)
የእንስሳት ብዛት ወይም የሰዉ ሰራሽ ኩሬ ይዘት ወይም ለፕሮጀክቱ የዋለዉ የመሬት መጠን ወይም ስፋት
መጠን የተሟላ ስለመሆኑ የሚያረጋግጥ የንግድ ስራ ፈቃድ ከወጣበት አካል የተሰጠዉን ማስረጃ የጉምሩክ
ቀረጽ ነጻ መብቱን ለፈቀደዉ አካል ማቅረብ ያለበት ሲሆን መጠኑ ከተመለከተዉ በታች ሆኖ ከተገኘ
ማስገባት ይችላሉ፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- ነባር የከተማ ቦታን በሊዝ ስሪት ስለማስተዳደር
1. ነባር ይዞታዎች ከዉርስ በስተቀር በማንኛዉም መንገድ ወደ 3 ኛ ወገን ሲተላለፉ በሊዝ ስሪትና መነሻ ዋጋ ሆኖ፡-
ይዞታ የተላለፈለት ሰዉ የይዞታዉ አገልግሎት በከተማዉ መዋቀራዊ ፕላን ወይም በአካባቢዉ የልማት ፕላን
መሰረት የሚወሰን ሆኖ የዉል ዘመኑም በአዋጅ ለአገልግሎቱ በተወሰነዉ የሊዝ ዘመን መሰረት ይሆናል፡፡
ይዞታዉ አገልግሎት እየሰጠየነበረዉ ለድርጅትና ለመኖርያ (ለድብልቅ) ከሆነ ዉለታ የሚፈጸመዉ በአካባቢዉ
ወደ 3 ኛ ወገን የሚተላለፉ ነባር ይዞታ ወደ ሊዝ የሚገባዉ በሚቀርበዉ ሰነድ፣ በቀረበዉ የመሬት ስፋት መጠን
ይሆናል
ከዚህ በላይ የተጠቀሰ ቢሆንም በመስክ ልኬት የተገኘዉ የቦታ ስፋት በሰነድ ከተገኘዉ ካነሰ በመስክ ልኬት በተገነዉ
ቀደም ሲል ሲከፈል ነበረዉ የመነሻ ዋጋ በቦታዉ ስፋት ተባዝቶ የሚገኘዉ የገንዘብ መጠን ለአገልግሎት
ገዥዉ የሊዝ ቅድሚያ ክፍያ እንዲፈጽም ባይገደድም የመክፈል ፍላጎት ካለዉ ከጠቅላላዉ የሊዝ ክፍያ የሚታሰብ
ከዚህ በፊት ባለሀብቱ የቅድሚያ ክፍያ በመፈጸም የችሮታ ጊዜ እንዲሰጠዉ ጥያቄዉን በጽሁም ካቀረበ የ 2 አመት
የችሮታ ጊዜ ይፈቀድለታል፡፡
የሊዝ ዘመኑ መቆጠር የሚጀምረዉ የሊዝ ዉል ከተፈራረሙበት ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
የቤቱ ስፋት ከቦታዉ ስፋት ምጣኔ የክፍልፍል ድርሻ ተሰልቶ በሚሰጥ የንብረት ባለቤትነት ማረጋገጫ ደብተር
የተያዘ ንብረት ከዉርስ በስተቀር ወደ ሶስተኛ ወገን ሲተላለፍ በጋራ ግቢዉ የክፍፍል ምጣኔ ድርሻ ላይ የተናጠል
የቦታ ዝግጅት
የስራ ማስኬጃና
1. በዚህ ደንብ አንቀፅ(28) (1) እና (2) ላይ በተደነገገው መሰረት የተሰላውን የከተማ ቦታዎችን ዝርዝር የሊዝ መነሻ
2. የሊዝ መነሻ ዋጋ ወቅታዊነቱ ተጠብቆ እንዲሄድ በየበጀት አመቱ/በየሁለት አመቱ የሚካሂዱትን የመሬት ሊዝ
ጨረታዎች ሁሉንም የቦታ ቀጠናና የአገልግሎት ዘመን አይነት ታሳቢ በማድረግ መዘጋጀት አለበት፡፡
3. ከዚህ በላይ (1) በተደነገገው መሰረት የተዘጋጀ የዋጋ ቀጠና ካርታ በወቅቱ አግባብ ባለው አካል በማፀደቅ በከተማው
መሰረታዊ ካርታና በፁሁፍ ተዘጋጅቶ በማንኛውም ተደረሽ የመረጃ መረብና ለእይታ በሚመች የማስታወቂያ ሰሌዳ
መደረግ አለበት፡፡
4. ከዚህ በላይ(3)መሰረት የፀደቀው የመነሻ ዋጋ በጨረታ በሚቀርቡና በምደባ በሚሰጡ ቦታዎች ላይ ተግባራዊ
ይሆናል፡፡
6. ለራስ አገዝና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በሚወጣው የሀገሬቱ የከተማ ቤት ፖሊሲ መሰረት
7. የከተሞች የሊዝ መነሻ ዋጋ ተመን ሁኔታ ቢሮ በሚያቀርበው ዝርዝር ጥናት ላይ ተመሰርቶ በመመሪያ የሚወሰን
ይሆናል፡፡
8. ከዚህ በላይ የተመለከተውን እንደተጠበቀ ሆኖ በአሁኑ ጊዜ የሊዝ መነሻ ዋጋ ባላቸው ከተሞች የተወሰኑ አስፈላጊ
የሆኑ ማስተካከያዎችን በማድረግ አዋጅ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አስከ ሁለት አመት ድረስ ባለው ጊዜ መነሻው
መወያያ ርዕስ፡- የአብከመ ነባርና አዲስ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበራትን የመኖሪያ ቤት ግንባታ ቦታ አቅርቦት፣አሰጣጥና
የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር አባልነት ምዝገባ መስፈርቶች አጠቃላይ የአባላት ምዝገባ መስፈርቶች
2. በሚደራጅበት ወይም በሚኖሩበት ከተማ በተከታታይ ሁለት አመት ነዋሪ የሆነ እንዲሁም የመንግስት ሰራተኛ ከሆነ
ደግሞ በሚገኝበት ከተማ በሚገኙ ተቋማት ውስጥ ቢያንስ ሁለት አመት በቋሚነት ተቀጥሮ የሰራና እየሰራ
3. በንዑስ አንቀፅ 2 ስር የተገለፀው እንደተጠበቀ ሆኖ በስራቸው ጠባይ ቋሚ የመኖሪያ አድራሻ የሌላቸውን የመከላከያ
6. ከ 100 ሺ እና በላይ ህዝብ በሚኖርባቸው ከተሞች የቤቱን የግንባታ ወጪ ሲመዘግቡ 20 ፕርሰን ሲቆጥቡና መሬት
ለመረከብ 10 ፕርሰንት በድምሩ 30 ፐርሰንት መቆጠቡ ሲረጋገጥ ማህበሩ ቦታ ተረክቦ ወደ ግንባታ ይገባል፡፡
በሌሎች ከ 100 ሺ ህዝብ በታች በሚኖርባቸው ከተሞች የቤቱን የግንባታ ወጪ ሲመዘገቡ 20 ፐርሰንት
መቆጠባቸው እንደተጠበቀ ሆኖ መሬት ለመረከብ 15 ፐርሰንት መቆጠቡ ሲረጋገጥ በድምሩ 35 ፐርሰንት መቆጠቡ
የከፈሉት የገንዘብ መጠን ከሊዝ መነሻ ዋጋው ታሳቢ ይናል፡፡ ይህንን ለማድረግ ፈቃደኛ የሆነ፡፡
9. የህብረት ስራ ማህበሩ አላማና ምሆዎችን ለማክበርና የማህበሩን መተዳደሪያ ደንብ ለመቀበል ፈቃደኛ የሆነ
10. በመንግስት በተዘረጉት ሌሎች የቤት ልማት ፕሮግራሞች ላይ በራሱም ሆነ በትዳር ጓደኛው ስም ተጠቃሚ ያልሆነ
ወይም ለመጠቀም ያልተመዘገበ ወይም ተመዝግቦም ከሆነ ምዝገባውን መሰረዙን ወይም መተውን ግዴታ መግባት
የሚችል፡፡
11. የሚሰራው ስራ የታወቀ ሆኖ የመቆጠብ አቅሙ እንደ ማህበር አባል የሚኖርበትን ድርሻ በመክፈል ለመገንባት አቅም
ያለው መሆኑን ተገምግሞ በከተማ አስተዳደሮች በየከተማ አስተዳደሩ በመሪ ማዘጋጃ ቤቶች በማዘጋጃ ቤቱ ስራ
አስፈፃሚ እንዲሁም በንዑስና በታዳጊ ከተሞች በወረዳው አስተዳደር እየተረጋገጠ እና እየተወሰነ እንዲገኙ
ይደረጋል፡፡
የመወያያ ርዕስ፡- የቦታ ስፋት የቤቶች አይነት የግንባታ ዋጋና የአባላት ብዛት
1. የቦታ ስፋት፡- በማህበራት ልማት የትግበራ ማዕቀፍ በተቀመጠው አግባብ በከተማ ደረጃ የቦታ መጠን፡-
በሜትሮፖሊታን ከተሞች እስከ 100 ካ/ሜ የቦታ መጠን በቤት ስራ ማህበር ተደራጅተው ለመጡ ማህበራት
የሚስተናገዱ ይሆናል፡፡
2. የቤቶች አይነት፡-
የሚገነባው የቤት አይነት እንደየከተማው ደረጃ ሊለያይ ይችላል፡፡ በሜትሮፖሊታን ከተሞች G+1 እና በላይ ሆኖ ፊትና
ኋላ በሆነ የጋራ ግድግዳና መሰረትን መሰረት አድርጎ ዝቅተኛው 4 ሰው በማድረግ ብሎኩ እንደሚይዘው የቦታ መጠን
የሚሰራ ይሆናል፡፡
በመካከለኛና በዞን ዋና ከተሞች G+0 እና በላይ በሌሎች አነስተኛ ከተሞች ቪላ ወይም ታውን ሃውስ መሆን
ይኖርበታል፡፡
በሜትሮፖሊታን ከተሞች በማህበር በመደራጀት ግራውንዱን ንግድ በማድረግ በጋራ ኮንዶሚኒየም ለመገንባት
በሜትሮፖሊታን ከተሞች ዙሪያ የሚገኙ ሳተላይት ከተሞች የሚደራጁ ማህበራት አቅማቸውን ያገናዘበ የእንጨት ቤት
እና ከዛ በላይ መገንባት ይችላሉ፡፡ ከተማ አስተዳደሩ ሳተላይት በመሄድ ለመገንባት ፍላጎት ያላቸውን ዜጎች በስራ
የቤቶች አማካኝ ስፋት ባለአንድ መኝታ ክፍል ቤት 45 ካ/ሜ ባለሁለት መኝታ ክፍል ቤት 65 ካ/ሜ ባለ ሶስት መኘውታ
የዲዛይኑን አይነት በራሳቸው መርጠው ለሚያሰሩና አቅምና ፍላጎት ላላቸው ማህበራት የቤቶች አማካኝ ስፋት ከላይ
በአንቀፅ 10 ንዑስ አንቀፅ 5 የተገለፀው ካ/ሜ በላይ የግንባታ አቅም ካላቸው የሚያሲዙት የገንዘብ መጠን ተሰልፈቶ
የሚጨመር ይሆናል፡፡
በአነስተኛ ከተሞች በራስ አገዝ የሚገነቡ ቤቶች አንድ ክፍል ከተሰራ በኋላ እያደገ የሚሄድ ይሆናል፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡- የቤቶች ግንባታ ዋጋ
1. ለባለ አንድ መኝታ ክፍል ቤት ብር 90,000 ለባለሁለት መኝታ ክፍል ቤት ብር 130,000 እና ለባለ ሶስት መኝታ ክፍል
ቤት 160,000 ብር ይሆናል፡፡
2. በራስ አገዝ የመኖሪያ ቤት ህ/ስራ ማህበር የሚገነቡ ቤቶች የቤቶች የግንባታ ዋጋ በጋራ የሚሰራ 20 ካ/ሜ ክፍል ታሳቢ
3. ከላይ አንቀፅ 11.1 እና 2 የተጠቀሰው የመነሻ ዋጋ ሲሆን እንደ አካባው ሁኔታ ሊለዋወጥ እንደሚችል ታሳቢ መደረግ
አለበት፡፡
4. የዲዛይን አይነት በራሳቸው መርጠው ለሚያሰሩ የቤት ግንባታ ዋጋ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 11.1 የተጠቀሰው ሊሆን
አይችልም፡፡ሆኖም ማህበሩ የሚያቀርበው ዲዛይኑን መሰረት በማድረግ የሚመለከተው አካል በሚገምተው የግንባታ ዋጋ
ይሆናል፡፡
5. ግንባታው የሚከናወነው ለልማት ተነሽዎች ቦታ ላይ ከዋለ ከቤቱ ግንባታ ዋጋ በተጨማሪ ለማስነሻ የካሳ ክፍያ በህብረት
6. የቤቶች ግንባታ ዋጋ የማጠናቀቂያ ስራንና ወለድን አያካትትም ዋጋው በወቅቱ ለሚኖረው የገበያ ዋጋ ሊጨምር/ሊቀንስ
መኖሪያ ቤት ህ/ስራ ማህበራት አባላት ቁጥር በ 2004 ዓ.ም በማዕከላዊ ስታስቲክ ኤጄንሲ ይፋ በተደረገው የከተሞች
1. የህዝብ ብዛታቸው ከ 100 ሺ በላይ በሆኑ ከተሞች አንድ የመኖሪያ ቦታ ህብረት ስራ ማህበር ዝቅተኛው ከ 14 ያላነሱ
2. የህዝብ ብዛታቸው ከ 100 ሺ በታች በሆኑ ከተሞች አንድ የመኖሪያ ቤት ህብረት ስራ ማህበር ከ 10 ያላነሱ ከ 24
እ.ኤ.አ 2008 ግብፅና ቱኒዚያ በጃፓን አጋዥነት የካይዘንን የስራ አመራር ፍልስፍና ተገበሩ ስለነበር የዚያን ውጤት ሪፖርት
ከጃፓን መንግስት ጋር ሲገመግሙ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስተር አቶ መለስ ዜናዊ ተገኝተው ጉዳዩን ይከታተሉ ነበር፡፡
እርሳቸውም የካይዘን የስራ አመራር ፍልስፋና ለሀገራቸው እንደሚጠቅም ለመገንዘብ ጊዜ አልወሰደባቸውም ከጃፓን የካይዘን
ምሁራን ጋራ በጉዳዩ ላይ በስፋት ከተወያዩ በኋላ የካይዘን የስራ አመራር ፍልስፍናን ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት ወሰኑ፡፡ድጋፍ
እንዲደረግላቸውም የጃፓንን መንግስት ጥያቄ አቀረቡ፡፡የጃፓን መንግስትም አወንታዊ ምላሽ ስጡ በጃፓንና ኢትዮጵያ መካከል
በተደረገው ስምምነት መሰረት የካይዘን የሙከራ ትግበራ ፕሮጀክት ተቀረፀ፡፡በጃፓን አለምአቀፍ ትብብር ኤጄንሲ አማካኝነት
ለሀገራችን ድጋፍ እንዲሰጡ ከተላኩ የካይዘን አማካሪዎች ጋር በመሆን በአዲስ አበባና አንድ አመት ኪሎ ሜትር ዙሪያ የሚገኙ
30 ኩባንያዎች ተመርጠው ከጥቅምት 2002 እስከ ግንቦት 2003 ዓ.ም የሙከራ ትግበራ ተከናወኑ በሙከራ ትግበራቸውም ጥሩ
ውጤት ከመገኘቱም በላይ የካይዘን ተሸጋጋሪነቱና ጠቀሜታ አረጋገጠ፡፡ሙከራውን የተገበሩ ኩባንያዎችም በአመራሩና
በሰራተኛው መካከል ጥሩ የአመለካከት ለውጥ ስላአመጣላቸው የምርታቸው ጥራት አይነትና ምርታማነትን ጨመረ፡፡በዚህም
በሙከራ ትግበራው በተገኘው አበረታች ውጤት መሰረት መንግስት የፍልስፍናውን ልማታዊ ሚና በመገንዘብና ለልማታዊ
መንግስት አመራር ያለውን አመቺነት በመረዳት የካይዘን ፍልስፍና የአመራር ፍልስፍናው እንዲሆን ወሰነ፡፡ሌሎችን የለውጥ
ለማሸጋገር፣ለማጣጣምና ለማሰራት የኢትዮጵያ ካይዘን ኢንስቲትዩት በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 256/2004
እንዲመሰረት አደረገ፡፡ኢንስቲትዩት በኢንዱስትሪው ልማትና በሌሎችም በርካታ ዘርፎች ህዝባዊና መሰረተ ሰፊ የጥራትና
ምርታማነት ንቅናቄ በመፍጠር ቀጣይነት፣ተከታታይነትና ፈጣን የተሻለ ለውጥ በማምጣ ምርታማነትና ጥራትን ማሳደግ
የሀገሪቱ አንዱ ባህል እንዲሆን ቋሚ ተግባሩ አድርጎ እንዲያከናውን ይጠበቅበታል፡፡ ለዚህ ተልዕኮ ብቁ ለመሆን እንዲረዳው
አላማውን ከግብ ለማድረስ ማናቸውንም የስራ አመራር መሳሪያ ሁሉ እንደ አግባቡ መጠቀም የሚያስችል የአሰራር ስርዓት
እገዛ፣ክትትል፣ግምገማና ድጋፍ ለማድረግ ይህንን የካይዘን ልማት ቡድን መመሪያ አዘጋጅቷል፡፡መመሪያ በየትኛውም ደረጃ
ካይዘን፡- የሚለው ቃል የተመሰረተው `kaj` እና `zen” ከተባሉ በጃፓንኛ ቃላት ሲሆን `kaj`ለውጥ ማለት ሲሆን
`zen”ማለት ደግሞ የተሻለ ማለት ነው፡፡ከዚህ አንፃር ካይዘን በቀጣይነት ላይ የተመሰረተ የተሻለ ለውጥ ማምጣት የሚያስችል
የአመራር ፍልስፍና ነው፡፡ የካይዘን አመራር ፍልስፍና ቀጣይነትና ተከታታይነት ያለው የተሻለ ለውጥ በማምጣት ላይ የተመሰረተ
ሲሆን ፍልስፍናው ከሁሉም በላይ የዐመለካከት ለውጥ ማምጣት የሚያስችል ነው፡፡ ነባራዊ ሁኔታን በመረዳት አመራሩንና
ሰራተኛውን አሳታ በማድረግ ለተሻለ ለውጥ በጥራትና ምርታማነት ያነሳሳል፡፡ዋና የለውጥ ተዋናይ አድርጎ የሚወሰደውም የሰው
ሀይሉን በተለይም ፈፃሚውን ነው፡፡ ሰራተኛው የካይዘን አመራር ፍልስፍና በቂ ግንዛቤ ካለው ቀጣይነት ላለው የተሻለ ለውጥ
በንቃት ተሳታ ይሆናል፡፡የካይዘን አመራር ፍልስፍናን ለመረዳት በቅድሚያ በጃፓን በሂደት የደበሩ የስራ አመራር የጥራት
ጃፓን የኢንዱስትሪዎች ዘርፍ ያሳደገችው በአነስተኛና በመካከለኛ ኢንዱስትሪዎች ላይ ትኩረት ሰጥታ በመስራቷ ነው፡፡ ለዚህም
የካይዘን አመራር ፍልስፍናን በእጅጉ ተጠቅማበታለች፡፡ ከሁለተኛውም የአለም ጦርነት በኋላ ጃፓን ለዓለም ገበያ ታቀርብ
የነበረውን ምርት ከምዕራብያዊያን/አሜሪካና አውሮፓ/ምርት ጋር ሲነፃፀር ጥራቱ በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ ተወዳዳሪ መሆን
አልቻለም ነበር፡፡ይህን የጥራት ችግር ለመፍታት የምዕራባዊያንን ተሞክሮ ለመቅሰም ወሰነች፡፡ በተለያዩ ሙያዎች የተሰማሩ
ምሁሮቹ ወደ አውሮፓን አሜሪካ በመላክ የእነሱን አሰራርና ቴክኖሎጂ ቀስመው እንዲመለሱ አደረገች፡፡የቀሰሙትንም እውቀት
ከራሷ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመው እንዲቀምሩ ካደረገች በኋላ ካይዘን የሚል ስያሜ ሰጠች፡፡ ዜጎቿም ካይዘንን ተግተው
በመተግበር የአመራር ፍልስፍናአቸው ባህላቸውና የህይወት መመሪያቸው በማድረግ ሀገራቸው በጥራትና በምርታማነት ላይ
የተመሰረተ ፈጣን የቴክኖሎጂና የኢኮኖሚ ልማት እንደታስመዘግብ አድርጎ በአሁኑ ወቅት ጃፓን በዓለም በኢኮኖሚ ከበለፀጉ
ትርጉም(Definition) ሊዝ ፋይናንሲንግ ማለት ባንኩ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የካፒታል ዕቃዎችን ገዝቶ በዱቤ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከተሰጠው ተልዕኮ አንፃር አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ማለት የእርሻ ፕሮጀክቶች የግብርና
ምርቶች ማቀነባበሪያ የመፈብረኪያ የሀገር ጉብኝት የማዕድናት ቁፋሮ የኮንስትራክሽ ሆነው ከስድስት በላይ ሰራተኞችን የያዘ
የሚቀጥሩ እንዲሁም አጠቃላይ ካፒታላቸው ከብር 500 ሺ እስከ 7.5 ሚሊየን የሆነ ማለት ነው፡፡
የሚከተሉት ንዑስ የኢኮኖሚ ዘርፎች በባንኩ የሊዝ ፋይንሲግ አገልግሎት የሚሰጣቸው ናቸው፡፡
1. የእርሻ ፕሮጀክቶች
የመስኖ ርባታ
ንብ ማነብ
የወተት ምርቶች
የዶሮ እርባታ
የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ
የዱቄት ፋብሪካ
3. የመፍብረኪያ ኢንዱስትሪ
4. የግንባታ ኢንዱስትሪዎች
ባዞላ ማምረቻ
ሴራሚክ ማምረቻ
ጅብሰም ማምረቻ
5. የማዕድን ልማት
ባንኩ የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት የሚሰጣቸው አነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ሆነው በመንግስት
የኢኮኖሚ የትኩረት መስኮች ላይ የሚሰሩና የካፒታል ዕቃዎችን ለፕሮጀክቶቻቸው መጠቀም የሚችሉ መሆን
አለባቸው
ባንኩ ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፓራይዞች ለማምረት የሚያገለግሉ የካፒታል ዕቃዎች ገዝቶ በኪራይ
መልኩ ያቀርባል፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡-የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የማምረቻ፣የማሳያና የመሸጫ ማዕከላት አጠቃቀምና እስተዳደር
መመሪያ
ይህ መመሪያ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የማምረቻ የማሳያና የመሸጫ
ማዕከላት ማለት ለማኒፋክቸሪንግ ዘርፍ አገልግሎት የሚውሉ በመንግስት የተገነቡና የሚገነቡ የማምረቻ፣የማሳያና
አንቀሳቃሽ ማለት በግል በህ/ስራ ማህበርና በንግድ ማህበር በመደራጀት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይ ስትራቴጂ
መሰረት ባለቤት በመሆን በማምረት ተግባር ላይ የተሰማሩ ሀብት ፈጣሪና ተጠቃሚ የሆኑ ግለሰብ፣የህ/ስራ
የምርት ማምረቻና ማሳያ መሸጫ ትኩረት በተሰጣቸው በማኒፋክቸሪንግ ዘርፍ የጨርቃጨርቅና ስፊት ቆዳና
5/አምስት/ሰዎች ቀጥሮ የሚያሰራ/የጠቅላላ ንብረታቸው በጠን በዋጋ ከብር 100 ሽ ያልበለጠ ይሆናል፡፡
መጠን በዋጋ ከብር 100 ሽአንድ እስከ ብር 1.5 ሚሊየን ያልበለጠ ይሆናል፡፡
ከ 6-30 ሰዎች ቀጥሮ የሚያሰራ/የጠቅላላ ንብረታቸው መጠን በዋጋ ከብር 50 ሽ አንድ እስከ 500 ሽ ብር ያልበለጠ
ይሆናል፡፡
የመመሪያው አላማ
የመመሪያው ዋና አላማ የማምረቻ/የማሳያ የመሸጫ ህንፃችን በዘርፉ ተደራጅተው ህጋዊ ሰውነት ላገኙ ብቃት
ላላቸውና ግንባር ቀደም ለሆኑ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች በኪራይ ለማስተላለፍ ግልፅ የአሰራር ስርዓት
የውይይቱ ርዕስ፡- የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ የማምረቻ የማሳያና የመሸጫ ማዕከላት አጠቃቀም አስተዳደር መመሪያ
ክፍል ሁለት
የማዕከላት አይነቶች
በሌሎች ዘርፎች የሚገነባባቸውን ማዕከላትንና በሂደት ኤጀንሲው በሌሎች የስራ ዘርፎች የሚገነባቸውን ማዕከላትን
ይጨምራል፡፡
ማዕከላቱ የተገነቡትና በመገንባት ላይ ያሉት በመንግስት በጀት በመሆኑ ባለቤትነቱ የከተማ አስተዳደር ሆኖ
ከጥ/አ/ኢ/ል/ኤጀንሲ ማዕከላቱ/ህንፃው የሚገኙበት ከተማ ወይም ወረዳ አስተዳደር ጥቃቅንና አነስተኛ ኢ/ል/ጽ/ቤት
በስሙ መዝግቦ ይረከባል ከዚያም ህንፃው ለሚገኝበት የአንድ ማእከል አገልግሎት ጣቢያ በተጠሪነት እንዲያስተዳድረው
ያስረክባል፡፡
የማምረቻ ማሳያና መሸጫ ማዕከላት ብቃት ላላቸው ኢንተርፕራይዞች ብቻ ቢበዛ ለ 5/አምስት/ዓመት በኪራይ
ይተላለፋል፡፡
ኢንተርፕራይዞች የሚመለመሉትና ተመርጠው ወደ ማምረቻ ማዕከላት የሚገቡት ማዕከላቱ ከሚገኙበት ከተማ የአንድ
ጣቢያ ጀምሮ ብቃትን ማዕከል ባደረገ መስፈርት ተመልምለው በጽ/ቤት ሲረጋገጥ እና በከተማ አመራሩ ሲፀድቅ ነው፡፡
በማዕከላቱ ለኢንተርፕራይዞች በኪራይ የሚሰጠው የቦታ ስፋት እንደየስራ መስኩ የሚለያይ በመሆኑ በባለሙያ በጥናት
በከተማው ውስጥ በየትኛውም ቀበሌ ነዋሪ የሆኑ ኢንተርፕራይዞች በሚኖሩበት ቀበሌ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ
ጣቢያ በብቃታቸው ተመልምለው በከተማው ጽ/ቤት ሲረጋገጥና በከተማ አመራሩ ሲፀድቅ ወደ ሌላ ቀበሌ ህንፃ
እድገት ተኮር ምርቶች ለማምረት ከሚመከተው አካል ተገቢውን ፈቃድ አግኝተው ቢያንስ አንድ አመት በስራ ላይ
ቢቻል በማህበሩ ተደራጁ ወይም ወደ ማዕከላቱ ከገቡ በኋላ ለስራ አመቺ በሆነ መንገድ ለመደራጀት ፈቃደኛ የሆኑና
ካፒታላቸው በንግድና አገልግሎት ከሆነ ከብር 500,000 ብር በኢንዱስትሪና ኮንስትራክሽን ዘርፍ ከሆነ 1.5 ሚሊየን
ያልበለጠ
ያላቸውን የስራ አመራርና የቴክኒክ ዕውቀት ለማስተላለፍ ማዕከሉን በጋራ ለማስተዳደርና ለመምራት ፈቃደኛ ሆነው
የኢንተርፓራይዙ አንቀሳቃሾች ሙሉ ለሙሉ ባለቤት የሆኑና ይህንኑ መረጃ የሚያረጋግጡና የተቋማቸውን ወጪና ገቢ
በተዘጋጁት ማእከላት ተጠቃሚ የሚሆኑት በታዳጊ/ባብቃት እድገት ደረጃ የሚገኙ መሆን ይኖርባቸዋል
በስራቸው ህጋዊ ሰውነት/የንግድ ፈቃድ ያላቸው በብድር አመላለስ ፣በግብር አከፋፈል፣በመልካም የንግድቨ ስነምግባር
በስራቸው ብቃት ባላቸው ተወዳዳሪና ጥራት ያለው ምርት አምርተው ውጤት በማስመዝገብ ላይ የሚገኙ
መግቢያ
አገራችንን ከድህነት ከኋላቀርነት በአስተማማኝ ደረጃ ለማላቀቅና የህዝቡን የኑሮ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ
ለማሻሻል ወሳኝ ጉዳይ ከግብርና በመጀመር በኢንዱስትሪ የለማች ሀገር መገንባት እንደሆነ በማመን
አንዱ ሲሆን ባለፉት አስራ ሁለት አመታት በዚሁ ፖሊሲና ስትራቴጂ በመምራት ፖለቲካ ኢኮኖሚውን
አቅጣጫን መከተል መላው ህብረተሰብ ለኢንዱስትሪ ልማት በጋራ እንዲሰለፍና እንዲረባረብ ማድረግና
ስትራቴጂ ዋነኛ መነሻዎች ሊሆኑ እንደሚገባ መቀመጡ ትክክለኛነቱ የማያከራክር ነው፡፡ኢንዱስትሪ ልማት
ሰነዳችን በእነዚህ መነሻዎች ላይ በመመስረት ለልማቱ ወሳኝ እንደሆኑ የታመነባቸውን ሰባት ያህል
በትክክልየመግለፅ ችሎታ ያለው ሰነድ በአንድ በኩል ፖሊሲውንች የሚያስፈፅሙ ኃይሎችን ለይቶ እነዚህን
ለመገንባት በሌላ በኩል ደግሞ ፖሊሲውን የሚያደናቅፍ ኃይሎችን በመለየት እነዚህን ለማምከን በሚያስችል
ሳይንሳዊ ይዘት የተዋቀረ ነው፡፡በመሆኑም ለኢንዱስትሪ ልማትና ለልማታዊ ባለሀብት መጎልበት የተመቸ
ሁኔታ ለመፍጠር ሲባል የጥገኝነት አረቋን ማድረቅ ቀዳሚው የስትራቴጂው አካል ተደርጎ ተቀምቷል፡፡ በዚሁ
ማዕቀፍ ተረጋጋና ለልማት የሚያመች የማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታን መፍጠር ዘመናዊና ለልማት የተመቻቸ
የፋይናንስ ስርዓት መፍጠር አስተማማኝ የመሰረተ ልማት አገልግሎትን ማቅረብ የሰው ኃይል ስልጠናን
በብቃት በመፈፀም ለልማቱ አስፈላጊ የሆነውን የሰው ኃይል ማቅረብ ቀልጣፋና ልማትን የሚደግፉ
አስተዳደር መገንባትና ቀልጣፋ የፍትህ አስተዳደር ስርዓት መፍጠር ዋና ዋናዎቹ የስትራቴጂው አቅጣጫ
እንደሆኑ ተሰምሮበታል፡፡
ነው፡፡ከእነዚህ መሰረታ ጉዳዮች በመነሳት ሀገራችን በእርግጥም በጥራት የተነደፈ የኢንዱስትሪ ልማት
የገጠር ኢንዱስትሪያላይዜይሽን ፅንሰ ሃሳብ ምን እንደሆነ ዘርዘር አድርጎ ከመመልከት በፊት በጉዳዩ ላይ
ከዚህ ቀደም በጓድ መለስ የተካሄዱ ጥናቶችና ተቀመጡ አቅጣጫዎች አጠር አድርጎ መመልከት ለተሟላ
በፅንሰ ሃሳብ ደረጃ በዝርዝር ከቀረቡት መሰረታዊ ኢንዱስትሪ የገጠር ኢንዱስትሪ ጭምር ልማት ፅንሰ
ሃሳቦች ባሻገር ቃል በቃል የገጠር ኢንዱሰትሪያሌዜሽን የሚል አገላለፅ አልተጠቀመበትን ማለት ስራዎቹ
መለስ በመሰረተ ሃሳብ ደረጃ በገጠር ኢንዱስትራይሌዜሽን ላይ አላፃፈም ወይም ጥናት አላደረገም
ለማስተርሱ ማሟያ የውድቀት መዳረሻው ኚዮ-ሊበራላዊ ፈለግና የአፍሪካ ህዳሴ በሚል ርዕስ ባቀረበው
ጥናታዊ ፁሁፍ ላይ በምስራቅ እስያ ነብሮች በተለይ ደግሞ በታይዋን ገጠር ትራንስፎርሜሽን ላይ
በማተኮር ባካሄደው ጥናት ከገጠር ወደ ከተሜነት ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪው ልማት በተካሄደው ሽግግር
መልካምድራ ሽፋን ያለው የግብርና ዕድገት ያለውና ይህን ተከትሎ የሚከናወን የከተሞች መስፋፋት
ከፍተኛ ብዜታዊ ተፅኖ አለው፡፡ የግብርና ዕድገትና ኮመርሻላይዜሽንን ተከትሎ የሚፈጠረው ዕድገትን
በታይዋን የነበረው ከውጪ የሚገቡ ምርቶችን የመተካት ምዕራፍ ይህን በመሰለ የግብርና ስኬታማ
መለስ በገጠር ኢንዱስትሪ ልማት ላይ ይህን የመሰሉ ግልፅ ሃሳቦችን በማስቀመጥ ባቻ ሳይወሰን በገር
አመላክቷል፡፡
በኢንዱስትሪና በግብርና መካከል ያለው ጥምረት ትርፍ ሀብት ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ የሚሸጋገርበትን
እነዚህ እንደተጠበቁ ሆኖ ዋናው ሽግግር የተከናወነው በገጠር ከግብርና እድገት ጋር ተየያዞ ለኢንዱስትሪ
በገጠር ግብርና ነክ ያልሆኑ የስምሪት መስኮች እንዲስፋፉና የመስሪያ ማህበራትን ሀብታም አ/አደሮችን
የገጠር መሰረተ ልማት በተለይ ገጠር መንገድና በተለይ ደግም የገጠር ኤሌክትሪኬሽን ማስፋፋት መርሃ
ግብር ዋናኛ ፋይዳ በገጠር የማኒፋክቸሪንግ አቅምን ለመገንባት እንደሆነም በዝርዝር የቀረበና የሚታወቅ
ነው፡፡
ይህን መነሻ በማድረግ ስለገቢያ ስርዓት ባህሪያት ጥቂት መሰረታዊ ጉዳዮችን በመመልከት የሌሎች
ክፍለ ዘመን ጀምሮ መጀመሪያው እንደፍሎረንስና ቬንስ በመሳሰሉ የጣሊያን ከተሞች ከዚያን
አውሮፓዊ መነሻ ያለው ሰርአት ነው፡፡ የገበያ ስርአት የበላይነት በያዘባቸው አገሮች ሁሉ በመሰረታዊ
ባህሪው ተመሳሳይ ሲሆን በአንዳንድ መልኮቹ ደግሞ ከአገር አገር የሚለያይ ስርአት ነው፡፡ እነዚህን አንድ
እንደእኛ በዋነኝነት በግብርናና ገጠር ላይ ተወስነውና በኋላ ቀርነት ተተብትበው ለሚኖሩ ህዝቦች
ካሉበት ዝቅተኛ ደረጃ ለመላቀቅ የሚቻለው በቅድሚያ ግብርናና ገጠሩን በማልማት ቀጥሎ ደግሞ
የእድገት ደረጃ ግብርና መር የኢንዱስትሪ ልማት አቅጣጫ በማለት የነደፍነው መሰረታዊና አማራጭ
የሌለው አቅጣጫ በዚህ ልማታዊ መንገድ ምሳሶነት የተዋቀረ ነው፡፡ በእርግጥ በአለማችን ከቅድመ
ከገጠር በመጀመር ብቻ አይደለም፡፡ ለምሳሌ እንግሊዝ በረዥም ርቀት የውጪ ንግድ ጀምራ ካፒታል
ሃገሮች ከግብርናና ገጠር ከመጀመር ወይም ግብርና መር የእድገት አማራጭን ከመከተል ውጪ የተሸለ
አማራጭ የለም፡፡ እኛን በመሰሉ አገሮች ተጨባጭ ሁኔታ የሚካሄደው ልማታዊ እንቅስቃሴ ውጤታማ
ልማት ዘለቄታዊ ግብ ኢንዱስትራሌዜሽንን እውን ማድግ የሚሆነውም በዚህ ምክንያት ነው፡፡ ይህን
የሚገነባ መሆኑ
ስርዓት የመገንባት ጉዳይ በመሰረቱ የቴክኖሎጂያዊ አቅም ግንባታ እንደሆነው ሁሉ መነሻ ነጥብ
ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችት ነው፡፡ ስለሆነም ስለገበያ ስርአት ግንባታ ሲታሰብ
የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችት ሂደትን በአንድ ወይም በሌላ መንገድ በስኬት መፈፀም
ነው፡፡ለኢንቨስትመንት ተፈላጊ የሆነውን መነሻ ካፒታል ራሱን የቻለ የዕድገት ምዕራፍ ተደርጎ
ሲታሰብ ከሁሉ በፊት በተሳካ ሁኔታ መፈፀም ስላለበት የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችት
ከህበረተሰቡ የስራ ሃይል መካከል ትርጉም ያለው በኢንዱስትሪያዊ የስራ መስክ የተሰማራበት
ልማት ቁልፍ ተፈላጊነት ያላቸው ካፒታልና ጉልበት በመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችት
በለሙ ብዙ የምስራቅ እስያ አገሮች በተሳካ ሁናቴ የተፈጸመና አገሮቹን ለተፋጠነና ፍትሀዊ
ኮሪያ ከታይዋን እስከ ቻይና የተካሄደው የካፒታል ክምችት ሀገራቱ የአርሶ አደሩን ጉልበት
ለእኛ በጣም የቀረበ ልማታዊ ፈለገ የሚከተሉት ምስራቅ እስያ ሀገሮች በሌሎች ሰነዶችን ግልፅ
ከሁሉ በፊት ግብርናን በተለይ የአነስጠኛ አርሶ አደር ግብርና በልማትና ሀብት ፈጣሪ በማድረግ
ቅድመ ሁኔታዎች ቀዳሚው የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችትን በአንድ ወይም በሌላ መልከ
ልምድ መማር አስፈላጊና ጠቃሚ ሆኖ ይገኛል፡፡ የመጀመሪያው ምክንያት ቻይና በጣም ከፍተኛ
በፊት 85% ያህል ህዝቧ በገጠር ይኖር የነበረና ይህ ሰፊ ህዝብ በተሳካ ሁኔታ በኢንዱስትሪ
በመሆኗ በተነፃፃሪ ከታይዋንም ሆነ ከኮሪያ የሰፋ ህዝብ ላላቸው እንደ እኛ ለመሰሉ አገሮች
ከዚሁ በማይነጠል መልኩ ቻይና በተለይ ደግሞ እየሰሩ በመማር አቅጣጫ አየወደቀች እየተነሳች
ደረጃ ደግሞ አለማችን በኒዮ ሊቨራሊዝም ማዕበል በተመታችበትና ይህን ተከትሎም ካፒታል
ከመላው
የነበረውን የመጀመሪያ ደረጃ የካፒታል ክምችት በተለይ ከአሜሪካና ላቲን አሜሪካ በተለየ አኳ
ኋን ጉልበትን በሰፊው የሚጠቀሙ የገጠር ኢንዱስትሪዎች በማስፋፋት እዚያው በአገሯ ውስጥ
የሚገኝባት አገር በመሆኗ ነው፡፡እነዚህን በጥቂቱ ዘርዘር አድርጎ መመልከት ለግንዛቤ ያግዛል፡፡
የቻይና የገጠር ኢንዱስትሪ የቻይና ፈጣን ኢኮኖሚያዊ እድገት አንቀሳቃሽ ሞተር ታምር እስከ
መሆን ደርሷል፡፡ ይህን የመሳሰለውን ክስተት ቀደም ሲል ከለሙ ሀገሮች የልማት ሂደት
ፈጣን የእድገት ምጣኔ በማረጋገጥ የዓለምን የኢኮኖሚ ስርዓት እየተቀላቀለ ነው፡፡ በዓለም
ኢኮኖሚ ላይም ትርጉም ያለው ተፅኖ በማሳረፍ ላይ ሲሆን የሀገሪቱ የገጠር ኢንዱስትሪ ደግሞ
ጨርቃ ጨርቅ አልባሳትን ጨምሮ በብዙ ምርቶች ረገድ የቻይና የገጠር ኢንዱስት ለዓለም ገበያ
ሳይሆን በዓለማችን ላይ ከባድ ተፅዕኖ አድራጊ አገር እንድትሆን ካበቋት ጥንካሪዎቿ መካከል
የአሜሪካ ካፒታል የዓለምን ትርፍ ካፒታልና በግበስበስ የጀመረበት ወቅት ነው፡፡ የገበያ ስርአትን
ማምረት ወይም አገልግሎት መስጠት ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አምስት አመት ድረስ
የስራ መስኮች የተሰማራና ቢያንስ 200,000 የአሜሪካን ዶላር ወይም በወቅቱ ምንዛሪ
ከመሆኑ በማይነጠል አኳኋን መሰረተ ሰፊ ኢንዱስትሪያዊ የስራ ሃይል ወይም ላባደር የመፍጠር
ጉዳይ ነው፡፡
ይህም በመሆኑ በኢንዱስትሪ የለማ ሃገር በመሰረቱ በአብዛኛው ህዝቡ በከተሞች የሚኖር ብቻ
ሳይሆን በጣም ሰፊ የሰለጠነና የምርታማነት ደረጃው ከፍተኛ የሆነ የስራ ሃይል ያለው ሃገር ሆኖ
ይገኛል፡፡ ይህን የመሰለው መጠነ ሰፊ የሰለጠነ የሰው ሃይል ግን አስቀድሞ ተፈጥሮ የማይገኝ
ይልቁንም በምርት ተግባር ውስጥ በማለፍ እየወደቁ እየተነሱ ብቻ የሚገነባ ሃይል ነው፡፡ የገጠር
ኢንዱስትሪ የማልማት ጉዳይ ረጅም አዝጋሚና ችግር የማይለየው ሂደት ነው፡፡ ይህም አብዛኛው
የክህሎት ግንባታና ትምህርት ከመደበኛ ይልቅ ኢ-መደበኛ ስለሆነና እየሰሩ በመማር ሂደት
የሚጠራቀም በመሆኑ ነው፡፡ በእነዚህ ምክንያቶች በዘመናችን የሚገኙ ታዳጊ አገሮች ያላቸው
ዕድል በቪክቶሪያዊው ዘመን የነበሩት የአትላንቲክ ኢኮኖሚዎች ከነበራቸው እጅግ ያነሰ ነው፡፡
የሚያመርት የህብረተሰብ ክፍል ነው፡፡ በእጅ በአብዛኛው በተናጠል ማሳው ላይ በተበተነ አኳኋን
ቆሞ አንድ አይነት አሰልች ስራ በማከናወን ረገድ የዳበረ ልምድና ዲስፕሊን የሌለው ይልቁንም
ቻይና ደረጃ በደረጃ ወደ ከባድና የተራቀቀ ኢንዱስትሪ ግንባታ እየተሸጋገረች በሄደች ቁጥር
ኢንዱስትሪያላይዜሽን
በቻይና የገጠር ኢንዱስትሪ ልማት የተካሄደው በሶስቱም ምዕራፎች ተከፋፍሎ በዋነኝነት አርሶ
ይህም በመሆኑ በገጠር የተካሄደና እራሱን የቻለ ባህሪ ያለው የልማት እንቅስቃሴ ነበር፡፡ ይህ
ነበር፡፡ ከዚህ አኳያ ሲታይ የገጠር ኢንዱስትሪ ቻይናን በተለይ ከዝቅተኛ እድገት ወደ መካከለኛ
እድገት የራሳቸው ቁልፍ አስተዋፅኦ የነበራቸውን የከተሞች በተለይ ደግሞ ለወደብና ለባህር በር
ከተሞች እንዲሁም በሻንጋ አካባቢ የተፈጠሩት ዘመናዊ የኢኮኖሚ ልማት ቀጠናዎች በቻይና
እድገት የነበራቸው አስተዋፅኦ እጅግ ከፍተኛ ነበር፡፡ በእነዚህና መሰል ከተሞች የተስፋፉት መጠነ
ያለቀላቸውን ምርቶች ተቀብለው ይበልጥ እሴት በመቸመር በሌላ በኩል ደግሞ ለገጠር
ኢንዱስትሪ ልማት ተፈላጊ የሆነውን ግብዓትና ራሱን የማምረቻ መሳሪያውን በማቅረብ ላምቱ
ከእነዚህ ለመገንዘብ እንደሚቻለው የቻይና ፈጣን እድገት የዚህኛው ዘርፍ ብቸኛ አስተዋፅኦ
ውጤት አይደለም፡፡ ወይም ቻይና አንዱን ሴክተር ከሌላው ነጥሎ በማሳደግና በብቸኝነት
በኋላ በሂደት ግን በተስተካከለ ቅደም ተከተል ለሰፊ የጥቃቅንና አነስተኛ እንዲሁም የቀላልና
መካከለኛ ጉልበትና ገበያ ተኮር ኢንዱስትሪ ልማት ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ያረጋገጠችው
እድገት ነው፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡- የኢንቨስትመንት ፈቃድ አሰጣጥና ተየያዥ ጉዳዮች
1. ኢንቨስትመንት
አዲስ ድርጅትን ለማቋቋም ወይም ነባር ድርጅትን ለማስፋፋት ወይም ለማሻሻል ባለሀብት በገንዘብ
የውጪ ባለሀብቶች
በቅንጅት ኢንቨስት የሚያደርጉ የአገር ውስጥና የውጪ ባለሀብቶች እንደ ሀገር ውስጥ ባለሀብት
ፎቶ ኮፒ
አግባብነት ያላቸው የጸና ፓስፖርት ገፆች ፎቶ ኮፒ ወይም እንደ አገር ውስጥ ባለሀብት
ሰጪ ድርጅቶች
1. የኢንቨስትመንት ፈቃድ ያወጣ ባለሀብት አዲስ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ደርጅት ለማቋቋም ሲፈለግ
ሲፈለግ ወይም በዚህ መመሪያ መሰረት ለፕሮጀክቱ የሚያስፈልጉትን የካፒታል ዕቃዎች ከጉምሩክ
2. የዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ /1/ ድንጋጌ ቢኖርም የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅት ለማቋቋም የፈለገ
ስራ ፈቃድ ካወጣ በኋላ ደግሞ ቢያንስ 2000 የአሜሪካን ዶላር ወይም በወቅቱ ምንዛሪ ተመጣጣኝ
የኢትዮጵያ ብር ኢንቨስት ካደረገ እና ቢያንስ 50 ቋሚ ሰራተኛ የስራ ዕድል የሚፈጥር ፕሮጀክት ከሆነ
የንግድ ስራ ፈቃድ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የሚቆተር ሆኖ እስከ አምስት አመት ባለው ጊዜ ውስጥ
ይፈቀድላቸዋል፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡- ከግሙርክ ቀረፅ ነፃ ሆኖ የገባ ዕቃ ስለማስተላለፍ እና የገቢ ግብር ነፃ ማበረታቻ ተጠቃሚ
የሚሆኑ ፕሮጀክቶች
ከጉምሩክ ቀረፅ ነፃ ሆኖ የገባ ማንኛውም የካፒታል ወይም የግንባታ እቃ ወይም ተሸከርካሪ ተመሳሳይ
በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 የተደነገገው ቢኖርም አስቀድሞ ተገቢው የጉምሩክ ቀረፅ ተከፍሎ ካፒታል ወይም
የግንባታ ዕቃው ወይም ተሸከርካሪው የጉምሩክ ቀረፅ ነፃ መብት ለሌለው ሰው ሊተላለፍ ይችላል፡፡
ባለሀብቱ ከጉምሩክ ቀረፅ ነፃ ሆኖ ያስገባው የካፒታል ወይም የግንባታ ዕቃ ወይም ተሸከርካሪ ከአገር እንዲወጣ
ማድረግ ይችላል፡፡
በዚህ አንቀፅ ድንጋጌ የተላለፈ ማንኛውም ባለሀብት አግባብ ባለው የጉምሩክ አዋጅ ድንጋጌ መሰረት
ይቀጥላል፡፡
የገቢ ግብር ነፃ ማበረታቻ ተጠቃሚ የሞሆኑ ፕሮጀክቶች
- የማምረቻ ኢንዱስትሪ
- የግብርና ፕሮጀክቶች
- ትምህርትና ስልጠና
- የጤና አገልግሎት
- የማምረቻ ኢንዱስትሪ
- መሰረታዊ ምር ት
- ዱቄት ማምረት
- የማተሚያ ኢንዱስትሪ
- የህንፃ ግንባታ
በ 2008 ግብፅና ቱኒዚያ በጃፓን አጋዥነት የካይዘንን የስራ አመራር ፍልስፍና እየተገበሩ ስለነበረ
ሚኒስተር አቶ መለስ ዜናዊ ተገኝተው ጉዳዩን ይከታተሉ ነበር እርሳቸውም የካይዘን የስራ
ተግበራ ፕሮጀክት ተቀረጸ፡፡ በፓን አለም አቀፍ ትትብብር ኢጀንሲ አማካኝነት ለሀገራችን
ድጋፍ እንዲሰጡ ለሀገራችን ድጋፍ እንዲሰጡ ከተላኩ የካይዘን አማካሪዎች ጋር በመሆን በአዲስ
አበባ አንድ ኪሎ ሜትር ዙሪያ የሚገኙ 30 ኩባናያዎች ተመርጠው ከጥቅምት 2003 እስከ 2003
ካይዘን የሚለወረ ቃል የተመሰረተው ከተባሉ የጃፓነኛ ቃላት ሲሆን ለውጠው ማለት ገሲሆን
ደግሞ የተሸ ማለት ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ካይዘን በቀጣይነት ላይ የተመሰረተ የተሸለ ለውጥ
እንዲቀምሩ አደረገች፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡- ፈጣን የግብርና ልማት ፈጣን አገራዊ የኢንዱስትሪ ልማትን መጠየቅ መጀመር፣
በዕኛ ሀገር ተጨባጭ ሁኔታ እጅግ ለተፋጠነ አገራዊ የኢንዱስትሪ ልማት እንድንገታ የሚያስገድዱን
ፕሮሰሲብግ ኢንዱስትሪ ክልተደገፈ በስተቀር ውሎ አድሮ እድገቱ የሚገታበት ሁኔታ አይቀሬ መሆኑ
ነው፡፡ እንደሚታወቀው በግብርና መስክ በማካሄድ ላይ ባለነው እንቅስቃሴ በተለይ በሰብል ምርት ላይ
ከፍተኛ ጭማሪ እያመጣን ነው፡፡ የመስኖ የበልገ ምርቶች ሳይጨምር የተገኘው የሰብል ምርት ከሞላ
ጎደል ለአንድ ኢትዮጵያዊ በነብስ ወከፍ እስከ ሶስት ኩንታል ያህል የሚችል ነው፡፡ ከግብርና ልማት አኳያ
ትርጉም ባለው ሁኔታ ካልጨመረ በስተቀር አብዛኛው ምርት በራሱ በአርሶ አደሩ ቤተሰብ ብቻ ጥቅም
ልማታችን በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አርሶ አደሮች ከገጠር ወደ ከተማ ከግምታችን በላይ በሆነ ፍጥነት
ስኬታማው የግብርና ልማታችን ካስገኛቸው ወይም በቅርብ ርቀት ከሚያስገኛቸው ከባድ ተፅዕኖ
አድራጊ ውጤቶች አንዱ የግብርና የሰው ሃይላችን የማምረት ብቃት በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር
ማድረጉ ነው፡፡
ትንሽ ነበር፡፡
የውይይቱ ርዕስ፡- በማምረቻ ኢንዱስትሪ ለተሰማሩ እና ለሚሰማሩ ፕሮጀክቶች በሚፃፍ የድጋፍ ደብዳቤ ላይ መሟላት
የሚገባቸው ጉዳዮች
የጉምሩክ ቀረፅ ነፃ መብት ተጠቃሚ ለሆኑ ፕሮጀክቶች በሚፃፍ ደብዳቤ ላይ አዋጅ ቁጥር 849/2006 ከመሸሻሉ በፊት
በማኒፋክቸሪንግ ኢነ ዱስትሪና ሌሎች ፕሮጀክቶች ላይ ለተሰማራ ማንኛውም ባለሀብት የድጋፍ ደብዳቤው ፕሮጀክቱ ባለበት
ሁሉም ዞንና 3ቱ ሜትሮፖሊታንት ከተሞች ድጋፍ ሲሰጥ የቆየ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በኢንቨስትመንት አዋጅ ቁጥር 769/2004 በአንቀፅ 30 ንዑስ አንቀፅ 2 የፊደል ተራ ቁጥር ሀ መሰረት ለማምረቻ
ኢንዱስትሪዎች ለግምሩክ ቀረፅ ነፃ ማበረታቻ የመፍቀድ ስራ በክልል ደረጃ እንዲሰራ የተወሰነ ቢሆንም ሲሰራበት አልቆየም፡፡
የፊደራል ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአዋጁ መሰረት በማምረቻ ኢንዱስትሪዎች የጉምሩክ ቀረፅ ነፃ ማበረታቻ የመፍቀድ ስራው
በክልል እንዲሰራ ወስኗል፡፡
የማምረቻ ኢንዱስትሪ ፕሮጀክቶች የካፒታልና የግናባታ ዕቃችን እንዲሁም ተሸከርካሪዎችን ከጉምሩክ ቀረፅ ነፃ ለማስገባት ከዞንና
ከከተማ አስተዳደሮች የሚፃፍ የድጋፍ ደብዳቤ መሟላት ያለበት ቅድመ ሁኔታዎች፡-
1. ለግንባታ ዕቃዎች
የታደሰ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ኮፒ
የመሬት ኪራይ ውልና ካርታ
የግንባታ ፈቃድ
በሚመለከተው በመንግስት ተቋም የፀደቀ የግንባታ ዕቃዎች ዝርዝር ሰነድ
የፕሮጀክቱ የአፈፃፀም ደረጃ ማለትም የመሬት ዝግጅት፣መሰረተ ልማት፣መካዘን፣መንገድእና የመሳሰሉትን ስራዎች
እየተከናወኑ ለመሆናቸው የሚገለልፅ የድጋፍ ደብዳ
2. ለካፒታል ዕቃዎች
2.1 ምርት ማምረት ባልጀመሩ ፕሮጀክቶች
የታደሰ የኢንቨስትመንት ፈቃድ ኮፒ
የ መሬት ኪራይ ውል ማስረጃ/የፋብሪካ ህንፃ ተከራይቶም ከሆነ ህጋዊ የከራይ ውል ማስረጃ
ካርታ
የግንባታ ፈቃድ
የፕሮጀክቱ የአፈፃፀም ደረጃ ማለትም የመሬት ዝግጅት፣መሰረተ ልማት፣መካዘን፣መንገድእና የመሳሰሉትን
ስራዎች እየተከናወኑ ለመሆናቸው የሚገለልፅ የድጋፍ ደብዳ
2.2 በነባር ደችርጅቶች/ምርት ማምረት በጀመሩ ፕሮጀክቶች
ኢንቨስትመንት ፈቃድ ከፒ
የንግድ ፈቃድ ኮፒ
በማምረት ላይ የሚገልፅ የድጋፍ ደብዳቤ
ከ 50 በላይ የሖኑ ድርጅቱ ቋሚ ሰራተኞች ያሉት ሆኖ ለ 3 ተከታታይ ወራት የደሞዝ መክፈያ ሰነድ እና የቋሚ
ሰራተኛ የተከፈለበት የስራ ግብር ደረሰኝ
ለኢንቨስትመንት ፈቃዱ ላይ የተመዘገበው የካፒታል መጠን 200,000 የአሜሪካን ዶላር/በወቅቱ ምንዛሪ
ተመጣጣኝ የኢንዮጵያ ብር ኢንቨስት ያደረጉትን ብቻ የሚመለከት ይሆናል፡፡
3. ተሸከርካሪዎችን በተመለከተ
በተሸከርካሪ መመሪያው በሰንጠረዡ የተመለከቱትን ተሸከርካሪዎች ከጉምሩክ ቀረፅ ነፃ ማስገባት ቢያንስ 10,000 ብር
ካፒታል ያስመዘገበ
የታደሰ ኢንቨስትመንት ፈቃድ ኮፒ/የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃደፍ ኮፒ
የመሬት ኪራይ ውል
ካርታ
የግንባታ ፈቃድ
የፋብሪካ ህንፃ ተከራይቶ የሚሰራ ከሆነ ህጋዊ የኪራይ ውልና የመሳሪያ ተከላ ስለመጀመሩ ማስረጃ
የፕሮጀክቱ የአፈፃፀም ደረጃ ማለትም የመሬት ዝግጅት፣መሰረተ ልማት፣መካዘን፣መንገድእና የመሳሰሉትን ስራዎች
እየተከናወኑ ለመሆናቸው የሚገለልፅ የድጋፍ ደብዳቤ/በግንባታ ላይ ላሉ ፕሮጀክቶች
በማምረት ላይ መሆኑን የሚገልፅ የድጋፍ ደብዳቤ
የአመራረት ሂደት ውስጥ ለሚመረተው ምርት እሴት የሚጨምሩ በርካታ ግብዓቶች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ እነዚህን ግብአቶች
በካይዘናዊ የአሰራር ስልቶች በብቃትና በጥራት ከተተገበሩ ብክንነት በአነስተኛ ወጪ ማስወገጃ ይቻላል፡፡ በማንኛውም የአሰራ
ሂደት ውስጥ አስፋላጊ እና ጠቃሚዎችን ብቻ በማስቀረት ማንኛውም ብክነት ማስወገድ ይቻላል፡፡ ብክንነት የማወቅ አቅም
በአደገ ቁጥር ከጅምሩ ሲከሰት ለማየት ይረዳል፡፡ ስለሆነም ንክንነትን ለማስቀገድ ከፍተኛ ትኩረት በብልሀትና ቁርጠኝነትን
የሰራተኛን ቁጥርና እንቅስቃሴ፣የአሰራር ቅደም ተከተልና የአሰራር አይነትን ለማየት የአሰራር ፍሰት ሰጠረዥ ማዘጋጀት
አንድ ነገር እንደ ብክነት መታየት ካልቻለ ብክነትን ማቆም ስለማይቻል የስራ መደራረብና ደረጃን በትክክል መፈተሸ
አንድ ሰራተኛ ለሚሰራው በጎ ስራ ከምስጋና ጀምሮ እስከ ደረጃ እድገት ድረስ የተለያዩ ጥቅሞችን እንዲያገኝ
ብክነትን መለካት
ብክነትን መቀነስ/ማስወገድ/
በማንኛውም ሁኔታና አመራረት ሂደት ውስጥ አስፈላጊና ጠቃሚዎችን ብቻ በማስቀረት የትኛውንም አይነት ብክነት
1. የማእከላቱ አይነት
1.1 የጨርቃ ጨርቅና አልባሳት ማምረቻ፣ማሳያና መሸጫ
1.2 እንጨትና ብረታ ብረት ቨማምረቻ፣ማሳያና መሸጫ
1.3 የምግቭና ምግብ ነክ ማምረቻ፣ማሳያና መሸጫ
1.4 የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ማምረቻ፣ማሳያና መሸጫ
1.5 የእደ ጥበብ ውጤቶች ማምረቻ፣ማሳያና መሸጫ
1.6 የአግሮፕሮሰሲንግ ማዕከላትንና በሂደት ኤጀንሲው በሌሎች የስራ ዘርፎች የሚገነበ ቸውን
ማዕከላትን ይጨምራል
2. የማዕከላቱ አጠቃቀምና አስተዳደር
2.1 ማዕከላቱ የተገነቡትና በመገንባት ላይ ያሉት በመንግስት በጀት በመሆን ባለቤትነት የከተማ
አስተዳደር ሆኖ ከጥ/አ/ኢ/ል/ኤጀንሲ ማዕከላቱ ህንፃው የሚገኝበት ከተማ ወይም ወረዳ
አስተዳደር ጥቃቅንና አነስተኛ ኢ/ል/ጽ/ቤት በስሙ መህግቦ ይረከባል ከዚይም ህንፃው ለሚገኝበት
የአንድ ማዕከል አገልግሎት ጣቢያ በተጠሪነት እንዲያስተዳድረው የስረክባል፡፡
2.2 የማምረቻ ፣ማሳያና መሸጫ ማዕከላት ብቃት ላላቸው ኢንተርፕራይዞች ብቻ ቢበዛ ለ 5 አመት
በኪራይ ይተላለፋሉ
የከተሞች የማምረቻ ማሳያና መሸጫ ማዕከላት የኪራይ ዋጋ ተመን እንደ ተጨባጭ ሁኔታው በየከተማው
የሚለያይ ቢሆንም በክልል አቀፍ ደረጃ ወጥነት ያለው የኪራይ ዋጋ ተመን እንዲኖር ለመነሻና ለመድረሻ
የኪራይ 25 በሁለተኛው አመት 50 በሶስተኛው አመት 75 በአራተኛው አምስት አመት 1000 ይሆናል፡፡
ሙሪ/muri/ሙራ /mura/
ሙሪ/muri/
የሚለው ቃል ጃፓነኛ ሲሆን ሰውን ጨምሮ እንስሳትንም ሆነ ማሽኖችን ከአቅም በላይ በማሰራትና
በማስጨነቅ ጫና የሚያደርስ አሰራር ነው፡፡ ማንኛውም አምራች ሀይል የማምረትና የመንቀሳቀስ አቅሙ
ውስን ነው፡፡ከአቅሙ በላይ እንዲቀሳቀስ ከተደረገ ህይወት ያለው አምራች ለበሽታና ለሞት ቁስ አካል
ደግሞ ለብልሽት ይዳረጋል፡፡ሙሪ የሚፈጠርባቸው በርካታ መንስኤዎች ቢኖርም የስራ ጫና እና የሰራተኛ
አለመጣጠም ለስራው የተመደበው በጀት አነስተኛ መሆን ለሰራተኞች የሚመች አቋቋም ጠነካራ ስራ ቦታ
ደህንነት አለመኖር ጥራታቸውን የጠበቁ መለዋወጫዎች አለመኖር የአቅርቦት እጥረትና መጓተት
እንዲሁም የንድፍ ወይም የዲዛይን ግድፈቶች ይጠቀሳሉ፡፡
በታዳጊ ሀገሮች የሚገኙ ማምረቻዎች ጥራትን በሚፈለገው ደረጃ ለማሻሻል የካፒታልና ቴክኖሎጅ
አቅማቸው ዝቅተኛ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የተሟላ አሰራርና አደረጃጀት በመፍጠር ጥራቱ የተሟላ ምርት
ማምረት ወጪን ይቀንሳል እንጂ አያበዛም
ይልቁንም ወጪ የሚበዛው በሙሪ የተነሳ በየጊዜው የማሽኖች ብልሽት እየተፈጠረ ለጥገና ወጭ ሲወጣ
ነው፡፡ ከዚህ አንፃር ምርትን ለመቸመር እና ትርፋማ ለመሆን በሚል የተሳሳተ አመለካከት በሰውም ሆነ
በማሽኑ ላይ ጫና መፍጠር ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል፡፡
ሙራ mura
-
አዘጋጅ፡ አቶ ቸርነት አለማየሁ
ሰኔ 28/10/2010
የመመማር ሰነድ
-
አዘጋጅ፡ አቶ አበበ ቸኮል
ሰኔ 14/10/2010
የኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን ሴክሬታሪ
የመመማር ሰነድ
አዘጋጅ፡ - ጤና ገበየሁ
ጥር 10/05/2010
የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ ቡድን
የመመማር ሰነድ
-/
አዘጋጅ፡ ወ ሮ ትእግስት የኔአባት
ታህሳስ 24/04/2010
ኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን ሲቪል መሀዲስ ባለሙያ
የመመማር ሰነድ
-
አዘጋጅ፡ አቶ መኳንንት እጅጉ
ሰኔ 21/10/2010
የኢንዱስትሪ ዞን ልማት ቡድን ኸርባን ፕላነር ባለሙያ
የመመማር ሰነድ
-
አዘጋጅ፡ አቶ አለምቀረ አሰፋ
የካቲት 15/06/2010