You are on page 1of 15

የወንጀሌ ምርመራ እና የክስ መዝገብ

አወሳሰን መመሪያ

ሇሕግ፣ ሇፍትህ፣ ሇርትዕ!

የካቲት 2012 ዓ.ም

የኢፌዳሪ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ

አዱስ አበባ
የወንጀሌ ምርመራ እና የክስ መዝገብ አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 4/2012

የኢፌዳሪ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 በመቋቋሙና ከዚህ ጋር ተያይዞ


በተሇያየ ተቋም የነበረውን የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ የማቋረጥና የመዝጋት እንዱሁም
የክስ መዝገብ የማንሳትና የማንቀሳቀስ አሰራር ከአዱሱ ተቋም ጋር አብሮ በሚሄዴ መሌኩ
የአሰራር ሥርዓት መዘርጋት በማስፈሇጉ፤

በ2003 ዓ.ም የወጣው የወንጀሌ ፍትህ አስተዲዯር ፖሉሲ የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ
የሚቋረጥበትንና የሚዘጋበትን እንዱሁምየክስ መዝገብ የሚነሳበትን ስርአት ጠቅሊሊ
መርሆዎች የሚያስቀምጥ በመሆኑና ፖሉሲውን ተግባራዊ ሇማዴረግ ዝርዝር መመሪያ
ማውጣት አስፈሊጊ በመሆኑ፤

የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ የሚቋረጥበትና የሚዘጋበት፣ ክስ የሚነሳበት ሥርዓት ወጥ፣


ግሌጽ እና ተጠያቂነት ያሇው እንዱሆን ሇማስቻሌ፣ እንዱሁም ሂዯቱ ከብሌሹ አሰራር የፀዲ
ሇማዴረግ እና በቂ ክትትሌና ዴጋፍ ማዴረግ በማስፈሇጉ፤

የኢፌዳሪ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ በአዋጅ ቁጥር 943/2008 አንቀጽ 21(2) መሠረት ይህን
መመሪያ አውጥቷሌ፡፡
ክፍሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች
1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የወንጀሌ ምርመራ እና የክስ መዝገብ አወሳሰን መመሪያ ቁጥር 4/2012”


ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡

2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ የተሇየ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ
ውስጥ፦
1. “ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ” ማሇት በፌዳራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ማቋቋሚያ
አዋጅ ሊይ የተሰጠውን ትርጉም ይይዛሌ፡፡
2. “ምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ” ማሇት የህግ ማስፈጸም ዘርፍ ምክትሌ
ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ነው፡፡

1
3. “ዏቃቤ ሕግ” ማሇትበፌዳራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ማቋቋሚያ አዋጅ ሊይ
የተሰጠውን ትርጉም ይይዛሌ፡፡
4. “የምርመራ መዝገብ”ማሇት በፖሉስና በዏቃቤ ሕግ በምርመራ ሊይ ያሇ
እና ዏቃቤ ሕግ የማቋረጥ፣ የመዝጋት ወይም የመክሰስ ውሳኔ ያሌሰጠበት
መዝገብ ነው፡፡
5. “የምርመራ መዝገብ ማቋረጥ” ማሇት በምርመራ ሂዯት ሊይ ያሇን
መዝገብ ሂዯቱ እንዲይቀጥሌ ማዴረግ ነው፡፡
6. “የምርመራ መዝገብ መዝጋት” ማሇት ምርመራው የተጠናቀቀ መዝገብ
ሊይ በዏቃቤ ሕግ የሚሰጥ የአያስከስስም ውሳኔ ነው፡፡
7. “የክስ መዝገብ” ማሇት ዏቃቤ ሕግ የወንጀሌ ክስ የመሰረተበት ማንኛውም
መዝገብ ነው፡፡
8. "ክስ ማንሳት" ማሇት ዏቃቤ ሕግ የወንጀሌ ክስ መስርቶበት በፍርዴ ቤት
በመታየት ሊይ ያሇን ጉዲይ እንዲይቀጥሌ ማቋረጥ ነው፡፡
9. “የሕዝብ ጥቅም”ማሇትበፌዳራሌ ጠቅሊይ ዏቃቤሕግ የዏቃብያነ ሕግ
የአሰራር ማኑዋሌ እና በኢትዮጵያ ፌዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ
የወንጀሌ ፍትሕ ፖሉሲ በተመሇከተው አግባብ ይሆናሌ፡፡
10. “ጽሕፈት ቤት” ማሇት በአዱስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኝ የኢፌዳሪ
ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ምዴብ ጽሕፈት ቤት ወይም በክሌሌ የሚገኝ
ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ነው፡፡
11. “ኃሊፊ” ማሇት የምዴብ ጽሕፈት ቤት ወይም የክሌሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት
ቤት ኃሊፊ ወይም ምክትሌ ኃሊፊ ነው፡፡
12. “ዲይሬክቶሬት”ማሇት በሕግ ማስፈፀም ዘርፍ ምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ
ስር የተዯራጀና የወንጀሌ ምርመራና ክስ ሊይ የሚሰራ ዲይሬክቶሬት
ነው፡፡
13. "ዲይሬክተር" ማሇት በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 12ሊይ ሇተመሇከተው
ዲይሬክቶሬት የተመዯበ ዲይሬክተር ወይም ምክትሌ ዲይሬክተር ነው፡፡
14. “የሕግ ኦዱትና ኢንስፔክሽን ዲይሬክቶሬት” ማሇት የሕግ ጉዲዮች
ኦዱትና ኢንስፔክሽን፣ ቅሬታ ማስተናገጃና ሥነ ምግባር መከታተያ
ዲይሬክቶሬት ነው፡፡

2
15. ማንኛውም በወንዴ ጾታ የተገሇጸው አነጋገር ሴትንም ያካትታሌ፡፡

3. የተፈፃሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ የፌዳራሌ ወንጀሌ ምርመራ መዝገብን ምርመራ ማቋረጥ፣


መዝጋት፣ የክስ መዝገብን ማንሳት ውሳኔ በሚሰጥባቸው መዝገቦች ሊይ ሁለ
ተፈፃሚ ይሆናሌ፡፡

ክፍሌ ሁሇት
የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ
ንዐስ ክፍሌ አንዴ

የወንጀሌ ምርመራ መዝገብን ስሇማቋረጥና ስሇማንቀሳቀስ

4. የወንጀሌ ምርመራ መዝገብን ስሇ ማቋረጥ


1. የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ የሚቋረጠው ሇሕዝብ ጥቅም ሲባሌ ከሆነ፣
ምርመራውን ማቋረጥ የሚችሇው ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ወይም ምክትሌ
ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ብቻ ነው፤
2. የተጀመረ የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ ዴርጊቱ በወንጀሌ የማያስጠይቅ
ሆኖ በተገኘ ጊዜ እንዯአግባብነቱ ዏቃቤ ሕግ፣ኃሊፊ ወይም ዲይሬክተር
ምርመራውን ሉያቋርጥ ይችሊሌ፤
3. የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 1 እና 2 መሰረት
መዝገብ በሚቋረጥበት ጊዜ ፖሉስ አስተያየቱን በፅሁፍ እንዱሰጥ ሉጠየቅ
ይችሊሌ፤
4. ምርመራው እንዱቋረጥ የሚሰጠው ትዕዛዝ በጽሑፍ ሆኖ ምርመራው
የሚቋረጥበትን ምክንያት በዝርዝር የሚገሌጽ መሆን አሇበት፡፡
5. የተቋረጠ መዝገብን ስሇማንቀሳቀስ
1.የተቋረጠ የምርመራ መዝገብ እንዯገና ሉንቀሳቀስ የሚችሇው
መዝገቡንሇማቋረጥ ምክንያት የሆነው ጉዲይ የቀረ ወይም የተሇወጠ ከሆነ
ነው፡፡

3
2.የተቋረጠ የምርመራ መዝገብ እንዯገና ማንቀሳቀስ የሚችሇው፡-
ሀ/ምርመራው የተቋረጠው በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ትዕዛዝ ከሆነ
በእርሱ ወይም በጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ትእዛዝ፣
ሇ/ምርመራው የተቋረጠው በጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ትእዛዝ ከሆነ በእርሱ
ትእዛዝ፤
ሐ/ምርመራው የተቋረጠው በዏቃቤ ሕግ ከሆነ በዲይሬክተሩ ወይም
በኃሊፊው፤ምርመራው የተቋረጠው በኃሊፊ ከሆነ በዲይሬክተር፣
ምርመራው የተቋረጠው በዲይሬክተር ከሆነ በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤሕግ
ወይም በጠቅሊይዏቃቤ ሕግ ትዕዛዝብቻ ሆኖ በጽሑፍ መሆን
ይኖርበታሌ፡፡

ንዐስ ክፍሌ ሁሇት

የወንጀሌ ምርመራ መዝገብን ስሇ መዝጋት


6. የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ የሚዘጋበት ምክንያቶች
የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ የሚዘጋው በወንጀሇኛ መቅጫ ስነ-ስርዓት ሕግና
በላልች ሌዩ የስነ-ስርዓት ሕጎች በተገሇፁት ምክንያቶች ነው፡፡
7. የምርመራ መዝገብ ሊይ ስሇሚሰጥ ውሳኔ
1. የምርመራ መዝገብ ሊይ የመዝጋት ውሳኔ መስጠት የሚችሇው
ምርመራውን የመራው ዏቃቤ ሕግ፣ እርሱን ተክቶ የመረመረው
ወይም መዝገቡ የተመራሇት ዏቃቤ ሕግ ብቻ ነው፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1መሠረት ዏቃቤ ሕግ ውሳኔ ከመስጠቱ
በፊት፡-
ሀ/ የምርመራ መዝገቡ ሇውሳኔ ከመቅረቡ በፊት ምርመራው
የተጠናቀቀ ስሇመሆኑ፣
ሇ/ የምርመራ መዝገቡን ሇመዝጋት ምክንያት የሆነው ፍሬ ነገር
ሇማሟሊት ተገቢና ምክንያታዊ ጥረት ስሇመዯረጉ፤
ሐ/ በሴቶችና ሕፃናት ሊይ የተፈፀመ ወንጀሌ ከሆነ ምርመራው
በሌዩ ትኩረትመከናወኑን ማረጋገጥ አሇበት፡፡

4
8. የምርመራ መዝገብ የመዝጋት ውሳኔ ይዘት

ዏቃቤ ሕግ የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ ሊይ የመዝጋት ውሳኔ ሲወስን በወንጀሇኛ


መቅጫ ሥነሥርዓት ሕግ እና በላልች ሌዩ የስነ-ስርዓት ሕጎች የተገሇፀው
እንዯተጠበቀ ሆኖ ውሳኔው የሚከተለትን ዝርዝር ጉዲዮች ያካተተ መሆን አሇበት፡፡

1. ውሳኔው የተሰጠበትን ቀን፣የፖሉስ ምርመራ መዝገብ ቁጥር፣


የዏቃቤ ሕግ መዝገብ ቁጥር፤
2. ምርመራውን ያከናወነው የፖሉስ ተቋም ስም፤
3. የተጠርጣሪውን ስም(ያሌታወቀም ከሆነ ይህንኑ በመግሇጽ) ፤
4. የተጠረጠረበትን የወንጀሌ ዓይነት፤
5. የወንጀሌ ተጎጅውን /የአቤቱታ አቅራቢውን ስም/፤
6. ተፈፀመ በተባሇው የወንጀሌ ዴርጊት ምክንያት የዯረሰ ጉዲት፤
7. የተጠርጣሪው ቃሌ፤
8. የማስረጃዎች ዓይነትና ይዘት፤
9. ማስረጃዎችንና አግባብነት ያሊቸውን ሕጎች መሠረት በማዴረግ
ዏቃቤ ሕግ የውሳኔውን ምክንያት በግሌጽ በመተንተን የሰጠውን
ውሳኔ፤
10. ውሳኔውን የሰጠው ዏቃቤ ሕግ ስምና ፊርማ፤
11. ውሳኔውን የሰጠው ጽሕፈት ቤት ወይም ዲይሬክቶሬት ማሕተም፤
12. ኤግዚቢት ሊይ የተሰጠ ውሳኔ፤
13. የውሳኔ ግሌባጭ የሚዯረግሊቸውን አካሊት ዝርዝር፡፡

9. የወንጀሌ ምርመራ መዝገብ ከተቋረጠ ወይም ከተዘጋ በኋሊ መከተሌ ስሇሚገባው


ሥነሥርዏት
1. በዚህሕግ አንቀጽ 15መሠረት ውሳኔው የዯረሰው ኃሊፊ ወይም
ዲይሬክተር በውሳኔው ካሌተስማማ መዝገቡን መርምሮ ዝርዝር
ምክንያት በማስቀመጥ ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ ወይም እንዯነገሩ ሁኔታ
ሇቡዴን ውይይት ሉመራው ይችሊሌ፤ የውይይቱን ቃሇ ጉባዔ
ከመዝገቡ ጋር እንዱያያዝ ያዯርጋሌ፤

5
2. በቡዴን ውይይቱ የተገኘው ዴምዲሜ ዏቃቤ ሕጉ ከሰጠው ውሳኔ
የተሇየ ከሆነ ወይም ትንታኔው በቂ ካሌሆነ የዏቃቤ ሕጉ ውሳኔ
ይሻርና በቡዴን ውይይቱ ሊይ በተዯረሰው ዴምዲሜ መሰረት
መዝገቡ ሊይ ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡
3. የውሳኔው ዋና ቅጂ ምርመራውን ሊከናወነው የፖሉስ ተቋም
ይሊካሌ፡፡
4. የግሌ ተበዲይ ወይም ወኪለ ውሳኔው እንዱሰጠው በአካሌ ቀርቦ
የጠየቀ እንዯሆነ የውሳኔ ግሌባጭ ይሰጠዋሌ፡፡
5. አከራካሪ፣አሳሳቢ ወይም የሕዝብ ጥቅም ያሇበት የወንጀሌ ጉዲይሊይ
የተጣራ መዝገብ ሊይ ኤግዚቢት እንዱሇቀቅ በዏቃቤ ሕግ የተሰጠ
ውሳኔበየዯረጃው ያሇ የበሊይ ኃሊፊ አውቆት እንዱሇቀቅ ካሊፀዯቀው
በስተቀር ወዱያውኑ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡ ሆኖምበየዯረጃው ያሇ
ኃሊፊ የመጨረሻ ውሳኔውን በአስር ቀናት ውስጥ ካሊሳወቀ
የዏቃቤሕግ ውሳኔ ተፈፃሚ ይሆናሌ፡፡
6. በዚህ አንቀፅ ንዐስ አንቀፅ 3 ሊይ የተመሇከተው እንዯተጠበቀ ሆኖ
የውሳኔው ግሌባጭ በዚህ ሕግ አንቀጽ 15ሊይ ሇተዘረዘሩት ይሊካሌ፡፡

10. በተዘጋ መዝገብ ሊይ የጽሕፈት ቤትና የዲይሬክቶሬት ተግባርና ኃሊፊነት


በተዘጉ መዛግብት ሊይ ጽሕፈት ቤት ወይም ዲይሬክቶሬቱ እንዯአግባብነታቸው
የሚከተለት ተግባርና ኃሊፊነት ይኖሩታሌ፡፡
1. ጽሕፈት ቤት ፡-
ሀ/ በጽሕፈት ቤቱ የተሰጠን ውሳኔ አዯራጅቶ የመያዝ፤

ሇ/የተሰጠው ውሳኔ ሕግን ተከትል የተሰጠ ውሳኔ መሆኑን


የማረጋገጥ፤

ሐ/በመዝገብ ሊይ በስነ-ምግባር ጉዲሇት ምክንያት ተጠያቂ መሆን


ያሇበት ዏቃቤ ሕግ ካሇ ሇዏቃቤ ሕግ አስተዲዯር ጉባኤ የማቅረብ ፡፡

6
2. ዲይሬክቶሬት፡-

ሀ/ ከጽሕፈት ቤት የተሰጠን ውሳኔ ወይም ግሌባጭ የተዯረገሇትን እንዱሁም


በዲይሬክቶሬቱየምርመራ መዝገብ ሊይ የተሰጠን ውሳኔ አዯራጅቶ የመያዝ፤

ሇ/በዲይሬክቶሬቱ ዏቃብያነሕግ እና ከጽሕፈት ቤት ግሌባጭ የተዯረገሇትን


ውሳኔ ሕግን ተከትል የተሰጠ ውሳኔ መሆኑን የማረጋገጥ፤

ሐ/በዲይሬክቶሬቱ መዝገብ በስነ-ምግባር ጉዲሇት ምክንያት ተጠያቂ መሆን


ያሇበት ዏቃቤ ሕግ ካሇ ሇዏቃቤ ሕግ አስተዲዯር ጉባኤ የማቅረብ፣ ከጽሕፈት
ቤት በመጣ መዝገብ ሊይ በስነ-ምግባር ጉዴሇት ተጠያቂ መሆን ያሇበት
ዏቃቤ ሕግ ካሇ ሇዏቃቤያነ ሕግ አስተዲዯር ጉባኤ እንዱቀርብ ሇፅህፈት ቤቱ
ማሳሰቢያ በመስጠት መመሇስ፡፡

3. የጽሕፈትቤት እና የዲይሬክቶሬት የወሌ ሥሌጣንና ኃሊፊነት፡-

ሀ/የተሰጠው ውሳኔ አግባብነት የሇውም ብል ካመነ የወንጀሌ ምርመራ


መዝገቡን አስቀርቦ የመመርመር፣ ትንታኔ ወይም ማብራሪያ መጠየቅ፣
እንዱሁም የተዘጋው መዝገብ ሊይ ተጨማሪ ምርመራ እንዱካሄዴ
አቅጣጫ መስጠት፣ የተሰጠውን ውሳኔ የሚያስቀይር ነገር ካሇ
የመቀየር፤

ሇ/ የተዘጉ መዝገቦች ሊይ መስተካከሌ ያሇባቸውን ችግሮች በመሇየት


የመፍትሔ አቅጣጫ የማመሊከት፣ ሇበሊይ አመራሩ ሪፖርት
የማቅረብ፤
ሐ/በሪፖርት ወይም በአቤቱታ የተገኙ ዴክመቶች እንዱስተካከለ
የማዴረግ ኃሊፊነቶች አሇባቸው፡፡

11. በተዘጋ መዝገብ ሊይ የሕግ ኦዱትና ኢንስፔክሽን ዲይሬክቶሬት ተግባርና ኃሊፊነት

የሕግ ኦዱትና ኢንስፔክሽን ዲይሬክቶሬት ዏቃቤ ሕግ በሰጠው ማናቸውም ውሳኔ


ሊይ የሚከተለት ተግባርና ኃሊፊነቶች ይኖሩታሌ፡፡

7
1. ከጽሕፈት ቤቶችና ከዲይሬክቶሬቶች ግሌባጭ የተዯረጉሇትን ውሳኔዎች
አዯራጅቶ መያዝ፤
2. ዏቃቤ ሕግ ውሳኔ የሰጠባቸው መዝገቦች በሙለ ግሌባጭ የተዯረጉሇት
መሆኑን ማረጋገጫ መጠየቅ፤ በአካሌና በማንኛውም መንገዴ ማጣራት፤
3. የሕግ ኦዱትና ኢንስፔክሽን በሚካሄዴበት ጊዜ የተገኙ የአሰራር
ክፍተቶች ወይም ዴክመቶች እንዱስተካከለ፤ በግሌ ተጠያቂ መሆን
ያሇባቸውን አግባብ ባሇው መንገዴ ተጠያቂ እንዱሆኑ ማዴረግ፤
4. የሕግ ኦዱትና ኢንስፔክሽን በሚያዯርግበት ጊዜ ዏቃቤ ሕግ የሰጠው
ውሳኔ አሳማኝ ባሌሆነ ጊዜ መዝገቡን አስመጥቶ በመመርመር በመዝገቡ
ሊይ የተሰጠው ውሳኔን ሉያስቀይር የሚያስችሌ በቂ ምክንያት ሲያገኝ
ይህንኑ በበቂ ትንታኔ በማስዯገፍ ሇምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ወይም
ሇጠቅሊይ ዏቃቤ ህጉ የውሳኔ ሐሳቡን የማቅረብ፤
5. ከምዴብ ጽሕፈት ቤት በመጣ መዝገብ ሊይ የሚሰጠውን አስተያየት
በግሌባጭ ሇዲይሬክቶሬቶች የማሳወቅ፡፡
6. የተዘጉ ወይም የተቋረጡ መዝገቦችን ኦዱት በሚያዯርግበት ጊዜ የሚገኙ
ክፍተቶችን መነሻ በማዴረግ ሇቀጣይ ማስተማሪያነት ወይም
ማስሌጠኛነት የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት እንዱሁም የውሳኔ
አሰጣጣቸው አስተማሪ የሚሆኑ ውሳኔዎች በተቋሙ በሚታተሙ
የህትመት ውጤቶች እንዱታተሙ ሁኔታዎችን የማመቻቸት

ክፍሌ ሦስት
የክስ መዝገብ ስሇማንሳት እና ስሇማንቀሳቀስ
12. የክስ መዝገብ ስሇሚነሳባቸው ምክንያቶች
1. ማንኛውምየክስ መዝገብ ፍርዴ ከመሰጠቱ በፊት ሉነሳ ይችሊሌ፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1 መሠረት ክስ የሚነሳው፡-
ሀ/ የተከሳሽ ማንነት ሊይ ስህተት ሲያጋጥም፤
ሇ/ የሕዝብ ጥቅምን ሇማስከበር ሲባሌ፤ እና
ሐ/ በላልች አሳማኝ ምክንያቶች ነው፡፡

8
13. የክስ መዝገብ ስሇማንሳት
1. የቀረበው ክስ የሕዝብ ጥቅምን የማያስከብር መሆኑ ሲታመንበት ምክትሌ
ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ወይም ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ክስ እንዱነሳ ትእዛዝ
ሉሰጡ ይችሊለ፡፡
2. በዚህ ሕግ አንቀጽ12/2/ሀ/ መሰረት በስህተት ክስ የቀረበበት ስሇመሆኑ
በማስረጃ የተረጋገጠ እንዯሆነ ወይም ላልች ክስ የሚነሳባቸው ምክንያቶች
ሲያጋጥሙ ዏቃቤ ሕግ ከኃሊፊው ወይም ከዲይሬክተሩ ጋር በመነጋገር
ኃሊፊው ወይም ዲይሬክተሩ ሲያምንበት ክሱን ሉያነሳ ይችሊሌ፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 2 የተዯነገገው ቢኖርም ተከሳሽ እንዱከሊከሌ
ብይን የተሰጠ ከሆነ፣ ክስ የሚቋረጠው በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤሕግ
ወይም በጠቅሊይ ዏቃቤሕግ ትዕዛዝ ብቻ ነው፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 3 ሊይ የተመሇከተው ቢኖርም በቀረበው ክስ
ሊይ የተጠቀሰው ወንጀሌ አሇመፈጸሙ፣ በሀሰተኛ ማስረጃ ሊይ የተመሰረተ
ክስ መሆኑ ወይም በተከሳሹ ማንነት ሊይ ስህተት የተሰራ መሆኑ
በማይስተባበሌ መሌኩ የታወቀ በሆነ ጊዜ ክሱን የምዴብ ጽ/ቤት ሀሊፊው
ወይም ዲይሬክተሩ ሉያቋርጡት ይችሊለ፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1እና 2የተዯነገገው ቢኖርም የሙስና
ወንጀልች፣ የታክስና የጉምሩክ ወንጀልች፣ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውር
ወንጀልች፣በሴቶችናሕፃናት ሊይ የሚፈጸሙወንጀልች፣አዯንዛዥ እፅ
ማዘዋወር ወንጀልችእንዱሁም የሽብርተኝነት ወንጀልች ሊይ የተመሰረቱ
ክሶች የሚነሱት በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉወይም በጠቅሊይ ዏቃቤ ህጉ
ብቻ ነው፡፡
6. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1፣ 3 እና5ሊይ በተመሇከተው መሰረት ክስ
ሉነሳ ይገባሌ ብል የሚያምን ኃሊፊ ወይም ዲይሬክተር ሀሳቡን በዝርዝር
ሇምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ ወይም ሇጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ በጽሑፍ
በማቅረብ እንዱወሰን ማዴረግ ይችሊሌ፡፡
7. በዚህ አንቀጽ በንዐስ አንቀጽ 2 እና4 በተመሇከተው መሰረት ክሱ ሉነሳ
ይገባሌ ብል የሚያምን ዏቃቤ ሕግ በስነ ስርዓት ሕጉ መሰረት ተገቢውን
ቀጠሮ በመጠየቅ ከኃሊፊው ወይም ከዲይሬክተሩ ጋር ሉነጋገር ይችሊሌ፡፡

9
8. በዚህ መመሪያ መሰረት የክስ ማንሳት ትእዛዝ ወይም ውሳኔ ሲሰጥ በጽሑፍ
ሆኖ በበቂ ትንታኔ የተዯገፈ መሆን አሇበት፡፡
9. በዚህ አንቀጽ መሰረት በምዴብ ጽ/ቤት ሀሊፊዎች፣ ዲይሬክቶሬቶች፣
ምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ወይም በጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ክሶች
በሚነሱበት ወቅት በተቻሇ አቅም ጉዲዩን በመከታተሌ ሊይ የሚገኘው
ዏቃቤ ሕግ አስቀዴሞ እንዱያውቀውና አስተያየቱን በፅሁፍ እንዱሰጥ
መዯረግ ይኖርበታሌ፡፡
10. በዚህ መመሪያ መሰረት በጠቅሊይ ዏቃቤ ህግ፣ በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ
ህግ ወይም በሀሊፊ የሚነሳ ክስን በተመሇከተ ዏቃብያነ ህግ የማስፈጸም
ሀሊፊነት አሇባቸው
14. የተነሳ የክስ መዝገብን ስሇማንቀሳቀስ
የተነሳ የክስ መዝገብ እንዯገና ሉንቀሳቀስ የሚችሇው፡-
1. ክሱን ያነሳው አካሌ በሚሰጠው ዝርዝር ትንታኔን በያዘ ትእዛዝ፤
2. ክሱ የተነሳበት ምክንያት በየዯረጃው ባሇ ኃሊፊ ተመርምሮ ትክክሌ አሇመሆኑ
ሲረጋገጥ፤ ወይም
3. ክሱ የተነሳበት ምክንያት ጊዜያዊ ሆኖ መዝገቡን ሇማንሳት የተቀመጠው
ቅዴመ ሁኔታ ሲኖርና መሟሊቱ ሲረጋገጥ ነው፡፡

15. ግሌባጭ ስሇማዴረግ


1. ማንኛውም የምርመራ እና የክስ መዝገብ ሊይ የሚሰጥ ውሳኔ ሇህግ ኦዱትና
ኢንስፔክሽን ዲይሬክቶሬት ግሌባጭ መዯረግ ይኖርበታሌ፡፡
2.በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1የተመሇከተው እንዯተጠበቀ ሆኖ፡-
ሀ/ ጽሕፈት ቤት ሊይ ባሇ ዏቃቤ ሕግ የተሰጠ ውሳኔ ከሆነ ሇኃሊፊው እና
የወንጀሌ ጉዲዩ ሇሚመሇከተው ዲይሬክቶሬት፤
ሇ/ ዲይሬክቶሬት ሊይ ባሇ ዏቃቤ ሕግ የተሰጠ ውሳኔ ከሆነ ሇዲይሬክተሩ
እና ሇምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ፤

ሐ/በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ የተሰጠ ውሳኔ ከሆነ ሇጠቅሊይ ዏቃቤሕግ


ግሌባጭ መዯረግ አሇበት፡፡

10
3. ክስ ማንሳትን በተመሇከተ የተሰጠ ውሳኔ ከሆነ ክሱን እየተከታተሇ ሊሇው
ምዴብ ጽሕፈት ቤት ወይም ዲይሬክቶሬት እና ምርመራውን ሊከነወነው የፖሉስ
ተቋም ግሌባጭ መዯረግ አሇበት፡፡

ክፍሌ አራት

ስሇ አቤቱታ

16. በመዝገብ ሊይ ስሇሚቀርብ አቤቱታ በጠቅሊሊ


1. ማንኛውም በምርመራ መዝገብ ሊይ የሚቀርብ አቤቱታ ወይም ቅሬታ
በየትኛውም የስራ ክፍሌ በማናቸውም ጊዜ ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡
2. አቤቱታው ወይም ቅሬታው የቀረበሇት የስራ ክፍሌ ኃሊፊ መዝገቡን
የሚከታተሇው ጽሕፈት ቤት ከሆነ ከጽሕፈት ቤቱ ጀምሮ ወይም
መዝገቡን የሚከታተሇው ዲይሬክቶሬት ከሆነ ከዲይሬክቶሬቱ ጀምሮ እስከ
ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ዴረስ ተዋረደን ጠብቆ እንዱመጣ ያዯርጋሌ፡፡
3. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ 1እና2 ዴንጋጌዎች ቢኖሩም
የዏቃብያነሕጎችን የስነምግባር ጉዲይን የሚመሇከት ከሆነ ሇሕግ ጉዲዮች
ኦዱትና ኢንስፔክሽን፣ ቅሬታ ማስተናገጃና ሥነ ምግባር መከታተያ
ዲይሬክቶሬት ሉቀርብ ይችሊሌ፡፡
17. አቤቱታ ስሇማቅረብ
በምርመራ መዝገብ ሊይ በሚሰጥ ውሳኔ ሊይ፡-
1. የወንጀሌ ተጎጂ/የግሌ ተበዲይ/ ወይም ሕጋዊ ወኪሌ፣
2. የወንጀሌ ተጎጂ ቤተሰብ፣
3. ፖሉስ፣
4. ተከሳሽ ወይም ጠበቃ ወይም ሕጋዊ ወኪለ፣
5. በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በተሰጠው ውሳኔ ጥቅማቸው የተነካ ሰዎች፣
6. ጉዲዩ የሚመሇከታቸው ማንኛውም ሰው፣
7. ቅሬታው ከስነምግባር ጋር የተገናኘ ከሆነ ማንኛውም ሰውቅሬታዎችን
በጽሑፍ ማቅረብ ይችሊለ፡፡

11
18. የምርመራ መዝገብ መቋረጥ አቤቱታን ስሇመስማት
1. በተቋረጠ የምርመራ መዝገብ ሊይ ቅሬታ ያሇው አካሌ፣ አቤቱታውን፣

ሀ/የምርመራ መዝገብ የተቋረጠው ጽሕፈት ቤት ባሇ ዏቃቤ ሕግ ከሆነ


ሇጽሕፈት ቤቱ ኃሊፊ፣ ዲይሬክቶሬት ሊይ ባሇ ዏቃቤ ሕግ ከሆነ
ሇዲይሬክተሩ፣

ሇ/የምርመራ መዝገቡ የተቋረጠው ሇሕዝብ ጥቅም ሲባሌ በምክትሌ


ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ከሆነሇጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

2. አቤቱታው በዚህ ሕግ አንቀጽ 20(3)መሰረት ይመረመራሌ፡፡

3. የጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ውሳኔ የመጨረሻ ነው፡፡

19. የምርመራ መዝገብ መዘጋት ሊይ አቤቱታን ስሇመስማት


1.በተዘጋ የምርመራ መዝገብ ሊይ ቅሬታ ያሇው አካሌ፤ አቤቱታውን፣

ሀ/የምርመራ መዝገብ የተዘጋው ጽሕፈት ቤት ባሇ ዏቃቤ ሕግ ከሆነ ሇኃሊፊ፣

ሇ/ዲይሬክቶሬት ሊይ ባሇ ዏቃቤ ሕግ ከሆነ ሇዲይሬክተሩ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

2.አቤቱታ ቀርቦ በኃሊፊ ወይም በዲይሬክተር በተሰጠ ውሳኔ ሊይ ቅር የተሰኘአካሌ


ቅሬታውን እንዯአስፈሊጊነቱ እስከ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ዴረስ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

3. አቤቱታው በዚህ ሕግ አንቀጽ 20መሰረት ይመረመራሌ፡፡

4. የጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ውሳኔ የመጨረሻ ነው፡፡

20. አቤቱታ ስሇሚመረመርበት አግባብ


1. ሇጽሕፈት ቤት ኃሊፊ የሚቀርብ ቅሬታ በኃሊፊው የሚወሰን ሆኖ
ውሳኔውን ከሰጠው ዏቃቤ ሕግ ጋር በመነጋገር እንዱሁም እንዯ
አስፈሊጊነቱና እንዯመዝገቡ ሁኔታ የዏቃቤያነ ሕግ ቡዴን በማቋቋም
እንዱመረመር ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
2. ሇዲይሬክቶሬትየሚቀርብ ቅሬታበዲይሬክተሩ የሚወሰን ሆኖ
እንዯአስፈሊጊነቱ አግባብነት ባሇው አስተባባሪ የሚመራ የዏቃቢያነ ሕግ

12
ቡዴን በማቋቋም የውሳኔ ሀሳብ እንዱያቀርቡሇት ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡
ቡዴኑ አስፈሊጊ የሆኑ መረጃዎችንና መዛግብትን ዯብዲቤ በመጻፍ
እንዱመጣ ያዯርጋሌ፡፡
3. ሇምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤ ሕግ የሚቀርብ አቤቱታ በራሱ የሚወሰን ሆኖ
በአማካሪዎች ወይም እንዯአስፈሊጊነቱ በሚቋቋም ቡዴን ሉመረመር
ይችሊሌ፡፡
4. ሇጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ የሚቀርብ አቤቱታ፡-
ሀ/ በጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ የሚወሰን ሆኖእንዯአስፈሊጊነቱ
በምክትሌ ጠቅሊይ ዏቃቤሕጉ ወይምበአማካሪዎች ወይም
ሉመረመር ይችሊሌ፡፡
ሇ/ የጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ውሳኔ የመጨረሻ ነው፡፡

21. አቤቱታ የሚሰማ አካሌ ተግባርና ኃሊፊነት


በዚህ መመሪያ መሠረት አቤቱታን እንዱያስተናግዴ የተገሇጸ አካሌ የሚከተለት
ተግባርና ኃሊፊነት ይኖሩታሌ፡-
1. የሚቀርብሊቸውን አቤቱታ መዝግቦ የመያዝ፤
2. የቀረበውን አቤቱታ በዜጎች ቻርተር በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ
መሰረት በጽሑፍ መሌስ መስጠት፡፡
3. የቀረበውን አቤቱታ ያሌተቀበሇው ከሆነ ያሌተቀበሇበትን ምክንያት
ሇባሇጉዲዩ የማስረዲትና በጽሑፍ መሌስ በመስጠት ባሇጉዲዩ በተሰጠው
ዉሳኔ ሊይ ካሌተስማማ በቀጣይ አቤቱታውን ማቅረብ የሚችሌበትን አካሌ
የመግሇጽ ግዳታ አሇባቸው፡፡
22. የክስ መዝገብ መነሳትን በተመሇከተ ስሇሚቀርብ አቤቱታ

በዚህ ክፍሌ የምርመራ መዝገብ መቋረጥና መዘጋትን አስመሌክቶ አቤቱታ


የሚቀርብበትና የሚመረመርበት ስነ-ስርዓትን የተመሇከቱ ዴንጋጌዎች
እንዯአግባብነታቸው ክስ ማንሳትን በተመሇከተ የሚቀርቡ አቤቱታዎች
ሊይም ተፈፃሚ ይሆናለ፡፡

13
ክፍሌ አምስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
23. የተሻሩና ተፈፃሚነት የማይኖራቸው መመሪያዎች
1. በወንጀሌ ፍትህ አስተዲዯር የወንጀሌ ምርመራን ማቋረጥ፣ የምርመራ
መዛግብትን መዝጋት እና ክስ መቋረጥ በሚመሇከት በመጋቢት 12/2006
ዓ.ም በፍትሕ ሚኒስቴር የወጣው የአሰራር ስርዓት መመሪያ በዚህ
መመሪያ ተሽሯሌ፡፡
2. ከዚህ መመሪያ ጋር የሚቃረኑ ማናቸውም መመሪያዎች ወይም ሌማዲዊ
አሰራሮች በዚህ መመሪያ ውስጥ በተሸፈኑ ጉዲዩች ሊይ ተፈፃሚነት
አይኖራቸውም፡፡
24. የሥነ ምግባር ተጠያቂነት
የዚህን መመሪያ ዴንጋጌዎች መተሊሇፍ ወይም በመመሪያው መሠረት
ተግባራትን አሇማከናወን በዏቃቤ ሕግ አስተዲዯር ዯንብ መሰረት የዱስፕሉን
ቅጣት ያስከትሊሌ፡፡
25. መመሪያው የሚጸናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ በጠቅሊይ ዏቃቤ ሕጉ ተፈርሞ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ተፈፃሚ ይሆናሌ፡፡

የካቲት 12 ቀን 2012 ዓ.ም

14

You might also like