Professional Documents
Culture Documents
Ethio World General Mining Work PLC
Ethio World General Mining Work PLC
የመመስረቻ ጽሑፍ
የካቲት/2013 ዓ/ም
አንቀጽ .1 ምሰረታ
በሰነዱ ግርጌ ፊርማቸውን ባሰፈሩት መካከል በኢትዮጵያ ንግድ ህግ በዚህ የመመስረቻ ጽሁፍና ተያይዞ
በሚገኘው የመተዳደርያ ደንብ ስምምነት የሚገባና አላማውም ከዚህ በታች አንቀጽ 4 ስር የንግድ ሥራ
ተግባራት ማከናወን የሆነ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለመመስረት ስምምነት ተደርጓል፡፡
አንቀጽ .2 የአባላቱ ስምና ዜግነትና አድራሻ
ተ.ቁ ስም ከነአያት ዜግነት አድራሻ ፊርማ
ክልል ዞን ወረዳ ቀበሌ
1 ኢ/ያዊ
2 ኢ/ያዊ
3 ኢ/ያዊ
8.3. የማህበሩ ዋና ሥራ አስኪያጅ እንደ አስፈላጊነቱ የሚሾሙ የዘርፍ ሥራ አስኪያጆች ሊኖሩት ይችላል፡፡
2 ኢ/ያዊ
3 ኢ/ያዊ