Professional Documents
Culture Documents
PLC
PLC
------------------ P.L.C
የመመስረቻ ጽሑፍ
አንቀጽ አንድ
ምስረታ
በሰነዱ ግርጌ ፊርማቸውን ባሰፈሩት መካከል በኢትዮጵያ ንግድ ሕግ በዚህ የመመስረቻ ጽሑፍ ስምምነቶች
የሚገዛና ዓላማውም ከዚህ በታች በአንቀጽ 4 ስር የተመለከቱትን የንግድ ስራ ተግባራትን ማከናወን የሆነ የ
ኃ/የተ/የግ/ማኅበር/ P.L.C/ ለመመስረት ስምምነት ተደርጓል፡፡
አንቀጽ ሁለት
የማኅበርተኞች ስም፣ ዜግነትና አድራሻ
አድራሻ
ተ.ቁ የማኅበርተኛው ሙሉ ስም ዜግነት ክልል ክ/ከተማ ወረዳ የቤት
ቁጥር
1 አቶ
2 ወ/ሮ ------------------
በትውልድ ኢትጵያዊ ፓስፖርት ቁጥር ------------------
3 ወ/ት ኢትዮጵያዊ
አንቀጽ ሦስት
የማኅበሩ ስም እና ዋና መሥሪያ ቤት
አንቀጽ አራት
የማኅበሩ የንግድ ሥራ ዓላማዎች
ማህበሩ የተቋቋመበት ዓላማዎች፡- ከዚህ ስር ማህበሩ የሚሰማራባቸውና ወደፊት ሊሰማራባቸው
የሚችሉበትን የስራ ዘርፎች ይዘረዘራሉ፤
4.1 ---------
4.2 ---------
4.3 ---------
4.4 ---------
4.5 ---------
4.6 --------
4.7 --------
4.8 --------
4.9 --------
4.10.---------
44.11.-------- ወ.ዘ.ተ.
አንቀጽ አምስት
የማኅበሩ ካፒታል እና የአክሲዮን ድልድል
5.1 የማኅበሩ ካፒታል ብር ሲሆን ይህም ገንዘብ በጠቅላላ በጥሬ ገንዘብ
በአባላቱ ተከፍሏል፡፡ (የዓይነት መዋጮ ካለ እንዲካተት ይደረጋል) የአንድ ማህበርተኛ መዋጮ ዋጋ ብር
ዋጋ ባላቸው መዋጮዎች ተከፋፍሏል፡፡
በዚህም መሰረት የመዋጮው ድልድሉ እንደሚከተለው ነው፡፡
ድምር
አንቀጽ ስድስት
የማህበርተኞቹ ኃላፊነት
6.1. አባላቱ ከላይ የተጠቀሰው ካፒታል በጥሬ ገንዘብ በሙሉ የተከፈለ መሆኑን በአንድነት እና በነጠላ
አረጋግጧል፡፡ ስለሆነም የማህበርተኞቹ ኃላፊነት በማኅበሩ ውስጥ ባላቸው መዋጮ ድርሻ ዋጋ ልክ
የተወሰነ ይሆናል፡፡
አንቀጽ ሰባት
የትርፍና ኪሳራ ክፍፍል
ማህበሩ የሚያገኘው የተጣራ ትርፍ ለማህበርተኞች የሚከፈለው እያንዳንዳቸው በማህበሩ ላይ ባሏቸው መዋጮ ብዛት
ላይ በመመስረት ነው፡፡ በተመሣሣይ ሁኔታ ማህበሩ ኪሣራ ከገጠመው ኪሣራው በማህበርተኞቹ የመዋጮ ይዞታ መጠን
ይከፋፈላል፣ ኪሳራ ካጋተመ አባላቱ በማህበሩ ውስጥ ካለው ካፒታል በላይ ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡በአባላቶች
ስምምነት ትርፉ ለድርጅቱ ስራ ሊውል ይችላል፡፡
አንቀጽ ስምንት
የማህበሩ ስራ አስኪያጅ ተግባረና ሀላፊነት
የማህበሩ ሥራ አስኪያጅ ሥልጣንና ተግባሩ በዚህ የመመስረቻ ጽሁፍ ሰነድ ላይ በዝርዝር የተመለከቱ ከአባላቱ
መካከል ወይም ከውጭ በአባላቱ በሚመረጥ፣ የሥልጣን ዘመኑ ላልተወሰነ በሆነ አንድ ዋና ሥራ አስኪያጅ
ይመራል፡፡ በዚህ መሠረት አቶ/ወ/ሮ/ት የመጀመሪያ የማኀበሩ ዋና ሥራ
አስኪያጅ እንዲሁም አቶ/ወ/ሮ/ት የማህበሩ ም/ሥራ አስኪያጅ ሆነው ተመርጠዋል፡፡
8.7. የማህበሩን ወኪል ወይም ሰራተኞች ይቀጥራል፣ ያሰናብታል፣ ክፍያውን ደሞዙን ጉርሻና ሌሎት ከመቅጠርና
ከማሰናበት ጋር የተያያዙ ሁኔታዎችን ይወስናል፣
8.8. የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ በማህበሩ ስም የባንክ ሂሳቦችን ይከፍታል፣ በተከፈተው አካውንት ገንዘብ ገቢና
ወጪያደርጋል፣ ሂሳቦችን በፊርማው ያንቀሳቅሳል፣ ቼክ ላይ ይፈርማል፣
8.9. ለማህበሩ ንግድ በመልካም ሁኔታ መካሄድ የሚጠቅሙ ግዢዎችን ሽያጭና የእነዚህ ማዘዣዎች ይወስናል፣
8.10. ከማህበሩ ንግድ ጋር የተያያዙ ማናቸውንም ንግድ ልውውጥ በተመለከተ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር ውል
ይዋዋላል፣
8.13. በማናቸውም ፍርድቤት ማህበሩ ከሳሽ ተከሳሽ ጣልቃ ገብ በሚሆንበት ጉዳይ ላይ በራሱ ወይም ጠበቃ
በማቆም አስፈላጊውን ይፈጽማል፡፡
8.14. በሙሉም ሆነ በከፊል ለሶስተኛ ወገን ውክልና መስጠትም ሆነ መሻር ይችላል፡፡ ጠበቃ ይወክላል ይሽራል፣
8.15. ማህበርተኞች ሊቀበሉትና ሊያፀድቁት እንዲችሉ የሂሳብ ወጪና የገቢ መዝገብ በደንብ እንዲያዝ
አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል፡፡ የማህበሩ ዓላማ ግቡን እንዲመታ አስፈላዊ መስሎ በታየው ጊዜ ከላይ
ከተገለፁት ተግባራት መሀል ማናቸውንም በሌላ ሶስተኛ ሰው እንዲፈጽም በማህበሩ ውክልና መስጠት
ይችላል፣
8.16. የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ በማይኖሩበት ጊዜ ምክትል ስራ አስኪያጅ እንደ ዋና ስራ አስኪያጅ በሙሉ
ስልጣን ተክተው ይሰራሉ፡፡
አንቀጽ ዘጠኝ
መዋጮን ስለማስተላለፍ
9.1. መዋጮ በማህበርተኞች መካከል ያለምንም ገደብ ሊተላለፍ ይችላል፣ሆኖም የማህበሩን ድርሻዎች
ለማስተላለፍ ማህበርተኞች ሁሉም እንዲሰማሙበት ያስፈልጋል፣
9.2. ከማህበሩ ካፒታል በላይ ያለው ማሀበረተኞች ካልፈቀዱ ወይም ሁሉም ማሀበርተኞች ካልወሰኑ በድተቀር
ማንኛውም ማህበርተኛ በስሙ የተመዘገበውን የመዋጮ ድርሻ ለ 3 ኛ ወገን ሊያሰተላልፍ አይችልም፡፡
9.3. አንድ ማህበርተኛ በሞት ሲለይ በድርሻው የተመዘገበውን ሃብት ለህጋዊ ወራሾቹ ወይም እሱ ለመረጠው
3 ኛ ወገን ሊተላለፍ ይችላል፣ስራውን ለመቀበል የተለየ ስምምነት ያስፈልጋል፡፡
9.4. የማህበርተኛው ወራሾች ድርሻቸውን ለቀሩት የማህበሩ አባላት ቅድሚያ በመስጠት ለመሸጥ፣በስጦታ
ለማስተላለፍ፣ወይም በአባልነት ለመቀጠል ይችላል፣
9.5. የድርሻው መተላለፍ በፅሁፍ ሆኖ በአባላቱ መካከል በሚፈፀም ስምምነትና በኢትዮጵያ ንግድ ህግ መሰረት
የሚከናወን ይሆናል፣
አንቀጽ አስር
መዋጮ ስለማስተላለፍ መርህ
10.1
ለ) ከመዋጮ ድርሻ ጋር የተያያዙ መብቶች ድርሻውን ይከተላል፡፡ የመዋጮው ድርሻ ባለቤት የሆነ የተፈጥሮ
ሰውም ሆነ በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል በደንቡ መሠረት በመብቶቹ ሊገለገል ይችላል፡፡
በአንፃሩም ባለቤት መየመዋጮ ባለድርሻ ሆን ለዚህ ለመመስረቻ ጽሑፍና በአግባቡ ለሚተለላፍ
የአባላት ውሳኔዎች ተገዢ የመሆን ውጤቶች ያስከትላል፡፡
ሐ) የሟች ማኅበርተኛ ወራሾችም ሆኑ ወኪሎች በማኅበሩ ንብረቶች ላይ ማኅተም እንዲደረግ ወይም
እንዲታሸግ የማድረግ መብት አይኖራቸውም፡፡ ስለሆነም በመብታቸው በሚጠቀሙበት ጊዜ ሁሉ
የመመስረቻ ጽሑፍ የመተዳደሪያ ደንብና በአግባቡ የሚተላላፍ የማኅበርተኞች ውሳኔዎች ሁሉ
በአነርሱም ላይ ተፈፃሚነት አላቸው፡፡
16.3 የማኅበሩን ዋና ሥራ አስኪያጅ ይሾማል እንዲሁም የዘርፍ እና ክፍል ሀላፊዎችን በሥራ አስኪያጅ አቅራቢነት
ያጸድቃል፣ በቂ ምክንያት ሲኖረው በንግድ ሕግ በተደነገገው መሠረት ይሽራል፡፡
16.4. የማኅበሩን የሥራ አፈፃፀም በሚመለከት ለዋናው ሥራ አስኪያጅ መመሪያ ይሰጣል፡፡
16.5. የማኅበሩን ማስፋፋት ወይም ማፍረስ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ውሳኔ ይሰጣል፡፡
16.6. ስለዓመታዊ ትርፍ አከፋፈል ውሳኔ ይሰጣል፡፡
አንቀጽ አስራ ሰባት
ኦዲተር
17.1. በማህበርተኞች የሚመረጥ የተረጋገጠለት የኦዲት ባለሙያ ግለሰብ ወይም ድርጅት ይኖረዋል፣
17.2. የአገልግሎት ክፍያው በማህበርተኞች ይወሰናል፣
17.3. የማህበሩን ሂሣብ በመመርመር ለአባላት ወይም ለጠቅላላ ስብሰባ ሪፖርት ያቀርባል፣
17.4. ቋሚ ንብረትና ዕዳውን አጣርቶና ለይቶ በማወቅ የማህበሩን ዕዳ ለጠያቂዎች ያከፋፍላል፣
17.5. ዕዳ ተከፍሎ የሚቀር ትርፍ ለማህበርተኞች እንደየድርሻቸው ያከፋፍላል፣
17.6. ማሕበሩ በንግድ ሕግ መሠረት በቂ በሆኑ ምክንያቶች በፍርድ ቤት ውሳኔ ይፈርሳል፡፡
አንቀጽ አስራ ስምንት
የማህበሩ መፍረስ
18.1.በማህበርተኞች ችሎታ ማጣት፣ መክሰር፣ እዳውን መክፈል ካልቻለ ወይም በሞት ማህበሩ አይፈርስም፣
18.2.ማህበሩ በሚፈርስበት ጊዜ በማህበርተኞች የተሰጠ ሶስተኛ ወገን ሒሣብ አጣሪ ይሆናል፣
18.3. ሒሳብ አጣሪው የተመረጠበትን በመወጣት ረገድ ሙሉ ስልጣን አለው፣
18.4. ቋሚ ንብረትና ዕዳውን አጣርቶና ለይቶ በማወቅ የማህበሩን ዕዳ ለጠያቂዎች ያከፋፍላል፣
18.5. ዕዳ ተከፍሎ የሚቀር ትርፍ ለማህበርተኞች እንደየድርሻቸው ያከፋፍላል፣
18.6. ማሕበሩ በንግድ ሕግ መሠረት በቂ በሆኑ ምክንያቶች በፍርድ ቤት ውሳኔ ይፈርሳል፡፡
አንቀጽ አስራ ዘጠኝ
መመስረቻውን ስለማሻሻል
19.1. አግባብ ባላቸው የንግድ ህግ ድንጋጌዎች መሠረት ማህበርተኞች ይህን የመመስረቻ ጽሑፍ አስፈላጊ
በሚሆንበት ጊዜ ሁሉ ለመለወጥ ለማሻሻልና ተጨማሪ ሃሳቦችንም ለማከል ይችላሉ፡፡
አንቀጽ ሃያ
ውዝግብን ስመፍታት
20.1. በማህበርተኞች መካከል የሚነሱ ማህበር ነክ አለመግባባቶች በኢትዮጵያ ፍትሐብሔር ህግና የሥነ
ሥርዓት ሕግ ስለግልግል በተመለከቱት ደንቦች መሠረት ይወሰናል ውሳኔው አስገዳጅና የመጨረሻ
ነው፡፡
አንቀጽ ሃያ አንድ
ማኅበሩ የሚቆይበት ጊዜ
21.1. አባላቱ በተለየ ሁኔታ ለመወሰን ያላቸው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ ማኅበሩ ላልተወሰነ ጊዜ ተቋቁሟል፡፡
ከዚህ በላይ በዝርዝር በሰፈሩት ጉዳዮች ላይ መስማማታችን ይታወቅ ዘንድ እኛ ማህበርተኞች
ፊርማችንን አኑረናል፡፡
አንቀጽ ሃያ ሁለት
መመስረቻ ጽሁፉ በሥራ ላይ የሚውልበት ጊዜ
ይህ የመመስረቻ ጽሁፍ በህግ አግባብ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ በሥራ ላይ ይውላል፡፡
ተ.ቁ ስም ፊርማ
1
2
3