Professional Documents
Culture Documents
NAW Agric Ultur AL Devel Opme NT P.L.C: Memorandum of Association and Articles of Association
NAW Agric Ultur AL Devel Opme NT P.L.C: Memorandum of Association and Articles of Association
የተወሰነ
የግል
ማህበር ነሀሴ፣
2012
NAW ጋምቤላ
AGRIC
ULTUR
AL ናው እርሻ ልማት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር
NT የማህበሩ ምስረታ
P.L.C
እኛ ሥምና ፊርማችን በዚህ ሰነድ መጨረሻ ላይ በአሰፈርነው መካከል በኢትዮጵያ የንግድ ህግ በዚህ
የመመስረቻ ፅሑፍ እና ተያይዞ በሚገኘው የመተዳደሪያ ደንብ ስምምነቶች የሚገዛ እና ዓላማው ከዚህ በታች
በአንቀጽ 4 ስር የተመለከቱትን ተግባራት ማከናወን የሆነ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ለመመስረት
ስምምነት ላይ ደርሰናል፡፡
አንቀጽ ሁለት
1. የማህበሩ ስም ፡- ናው እርሻ ልማት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በሚል ስያሜ ይጠራል፡፡
2. የማህበሩ ዋና መስሪያ ቤት፡- ጋምቤላ ከተማ
3. ማህበሩ ወደፊት በሌሎች የክልሉ ከተሞችም ሆነ የኢትዮጵያ ከተሞች ቅርንጫፍ የመክፈት መብቱ
የተጠበቀ ነው፡
አንቀጽ አራት
የማህበሩ ዓላማ
የማህበሩ ካፒታል
1. የማህበሩ ጠቅላላ ካፒታል ብር 3,000,000/ሶስት ሚሊዮን ብር/ ሲሆን ይህም ካፒታል በጥሬ ገንዘብ
የተከፈለ ነው፡፡
2. የማህበሩ ጠቅላላ ካፒታል እያንዳንዳቸው ብር 1,000 /አንድ ሺህ ብር/ ዋጋ ባላቸው 1500/አንድ ሺህ
አምስት መቶ/ አክሲዮኖች ተከፋፍሏል፡፡ አክሲዮኖቹ በሙሉ ለአባላት ተሸጠዋል፡፡
3. በማህበሩ መስራች አባላት የተገዙ የአክሲዮኖች ብዛት ከዚህ በታች ባለው ሠንጠረዥ ተመልክቷል፡፡
ተ. የባለአክሲዮኖች ሙሉ ስም የአክሲዮን የአንድ ጠቅላላ የአክሲዮን ብዛት
ቁ መጠን አክሲዮን መዋጮ በብር የተሸጠ ያልተሸጠ
ዋጋ/በብር
1 አቶ ሲሳይ ደጀኔ አረዳ 1500 1,000 1,500,000 1500 -
2 ወ/ሮ በቀለች ደምስ ሁንዴ 1500 1,000 1,500,000 1500
ድምር 3000 - 3,000,000 3000
አንቀጽ ስድስት
ከማህበሩ ጠቅላላ ዓመታዊ ትርፍ የመጠባበቂያ ገንዘብና ሌሎች ጠቅላላ ወጪዎች ከተቀነሱ በኃላ ቀሪው
በአባላቱ መካከል እንደ አክሲዮን ድርሻቸው ብዛት ይከፋፈላል፡፡ ኪሳራም ካለ በተመሣሣይ ሁኔታ በአባላቱ
መካከል ይከፋፈላል፡፡ ሆኖም የማህበሩ አባላት በማናቸውም ሁኔታ በማህበሩ ውስጥ ካላቸው የአክሲዮን
ካፒታል በላይ ተጠያቂ ሊሆኑ አይችሉም፡፡ ማህበሩ አስፈላጊ ሁኖ ሲገኝ ክፍት በማድረግ አክስዮን መሸጥ
ይችላል፡፡
አንቀጽ ሰባት
የማህበሩ ስራ አመራር
ስለማህበሩ መፍረስ
ማህበሩ
የማህበሩ አባላት በተለየ ሁኔታ ለመወሰን ያላቸው መብት እንደተጠበቀ ሆኖ ማህበሩ የተቋቋመው ላልተወሰነ
ጊዜ ነው፡፡
ስም ፊርማ
የመተዳደሪያ ደንብ
አንቀጽ አንድ
ጠቅላላ
አንቀጽ ሁለት
የአክሲዮን መዝገብ
ሐ. የአክሲዮኖች ዝውውር
አንቀጽ ሶስት
አክሲዮን ስለ ማስተላለፍ
የሚፀናበትጊዜ