Professional Documents
Culture Documents
ውል ስምምነት
ውል ስምምነት
አሶሳ
የዉል ተቀባይ፡-
1. ባላቶሪይ የወርቅ አምራች ኃ/የተ/የግል ኩባኒያ
አድራሻ፡-አሶሳ ከተማ ወረዳ 1 ቀጠና 1 ነዋሪ የቤ.ቁ አድስ ስልክ -------------------------
ዉል ሰጭ እና ዉል ተቀባይ ወገን ተብለን የምንጠራዉ በኢትዮጵያ ንግድ ህግ ቁጥር 212/ሀ እና በፍትሀብሔር
ህግ ቁጥር 1711 እና 1731 መሠረት ከዚህ የሚከተለዉ በጋራ አብሮ የመስራት ዉል ወደንና ፈቅደን ማንም
ሳያስገድደን በገዛ ፍቃዳችን ተስማምተን ተፈራርመናል፡፡
አንቀጽ አንድ
ዓላማ
ዉል ሰጪ ሄራላ ልዩ አነስተኛ የወርቅ አምራች ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማዕድን ኤጀንሲ
በተፈቀደላቸዉ መሠረት በአሶሳ ዞን ሽርቆሌ ወረዳ ሀልሙ ቤቤ ቀበሌ በተስጠዉ የወርቅ ማዕድን ለማምረት
ማህበሩ በህግ ስልጣን የተሰጠዉ አካል ህጋዊ ስዉነት ያገኘ ሲሆን በአንቀጽ 8 ንኡስ አንቀጽ ‘’9’’ መሠረት
በተስጠዉ ሥልጣን በአሶሳ ዞን ሽርቆሌ ወረዳ ሀልሙ ቤቤ ቀበሌ በተስጠዉ የወርቅ ማዕድን ማምረት ሥራ
ለመስራት በተፈቀደልኝ መሠረት እኔ ሄራላ ልዩ አነስተኛ የወርቅ አምራች ኃ/የተ/የግ/ማህበር በወርቅ በማዕድን
ፍለጋ ንግድ ድርጅቱ ዉስጥ ባለን 100%/መቶ ፐርስንት/ሥራዉን ለመስራት ፍላጎት ያላቸዉ ግለስቦች ወይም
ድርጀቶች ማለትም ለዉል ተቀባይ 60% በመስጠት ለመስራት በቅድሚያ ለመንግስት የሚከፈለዉ ዓመታዊ
የሮያሊቲ ገቢ ግብር ጨምሮ በዉል ተቀባይና እንዲሸፈን በሙሉ ፍላጎታችን ተስማምተናል፡፡
የዉል ተቀባይ ባላቶሪይ የወርቅ አምራች ኃ/የተ/የግል ኩባኒያ ከላይ ዉል ስጪ ሄራላህ ልዩ አነስተኛ የወርቅ
አምራች ኃ/የተ/የግ/ማህ ጋር የተስማማንበት ነጥቦች ማንም ሳያስገድድን በገዛ ፍቃዳችን ተስማምተናል፡፡
አንቀጽ ሁለት
የተስማሚዎች በመብትና ግዴታ
2.3. ዉል ተቀባይ በሥራዉ የሚያስፈልገዉ ልዩ ልዩ ወጪዎች በመሸፈን ዉጤታማ ለማድረግ ከፍተኛ ትጋት
የማድረግ ኃላፊነት ያለበት ሲሆን ይህ ግዴታ ካልተወጣ ዉል ስጪ በቅድሚያ ባልተፈፀሙ ጉዳዮች ላይ በጋራ
በመወያየት መግባባት ላይ ካልተደረስ ዉሉን በስምምነት በፍርድ ቤት የማፍርስ መብት የተጠበቀ ነዉ፡፡
አንቀጽ ሦስት
አንቀጽ አራት
አንቀጽ አምስት
አንቀጽ ስባት
ዉሉ ጽንቶ የሚቆይበት ጊዜ
እኛ ምስክሮች ተዋዋዮች ይህን አብሮ በጋራ የመስራት ዉል ሲዋዋሉ ያየን መሆናችን በፊርማችን
እናረጋግጣለን፡፡
የነበሩ ምስክሮች
1 ኛ ----------------------------------- አድራሻ------------------------------ፊርማ-------------
ዉል ሰጪና ተቀባይ ስም
ዉል ተቀባይ፡-