Professional Documents
Culture Documents
Office
Office
አድራሻ - አ.አ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ወረዳ 02 የቤት.ቁ አዲስ ስልክ.ቁ 0920761200
አንቀጽ 1
ጠቅላላ
እኔ አከራይ አቶ ሀቢብ መሀመድ ከድር በስሜ ተመዝግቦ የሚገኝ የ2005 ሞዴል ሰሌዳ ቁጥሩ AA-02-
C08862 እና የቻሲስ ቁጥሩ NZE120-3090700 የሆነ መኪና ለ 1ወር ማለትም 30/12/2014 ዓ.ም እስከ
30/01/2015 ዓ.ም ድረስ ተከራይ ድርጅት አንዲጠቀሙበት አከራይቻለው፡፡
አንቀጽ
ኪራይ አከፋፈሉን
የአከራይ ግዴታ
1. መኪናውን ከላይ በተጠቀሰው ቀን ለመንገድ አገልግሎት ብቁ አድርጎ ያስረክባል፡፡
2. የመኪናው ሹፌር ጤናማና የወቅቱ ግብር የተገበረበት መንጃ ፍቃድ ያለው እንዲሁም የተከራዩን
መመሪያ ተከትሎ የሚሰራ መሆን አለበት፡፡
3. የኪራይ መኪናው ከተከራይ ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት ቢበላሽ ባፋጣኝ ተሰርቶ ለአገልግሎት
እንዲበቃ ያደርጋል፡፡
4. የኪራይ መኪና በዚህ ስምምነት ከተመለከተው የኪራይ ማብቂያ ቀን በፊት እንዲመለስለት ቢፈልግ
ቢያንስ የሁለት ሳምንት ግዜ ማስጠንቀቂያ ለተከራይ መስጠት ይኖርበታል፡፡
5. አከራይ ተከራይ በተስማሙበት ቦታ መኪናው ደህንነት በተጠበቀበት መልኩ ያሳድሩታል፡፡
6. መኪናው በወርሃዊ ጥገና ወይም በድንገተኛ ብልሽት ምክንያት በገራዥ ውስጥ የሚቆም ቢሆን
ጥገናውን አጠናቆ እስኪመጣ ድረስ ለሚቆይባቸው ቀናት ኪራይ አይከፈለውም፡፡ (በሌላ ተመሳሳይ
መኪና ይተካሉ)፡፡
7. አከራይ ሙሉ በሙሉ የጉዳት ኢንሹራንስ፤ ለሶስተኛ ወገን ኢንሹራንስ አንዲሁም/ማንኛውንም
ተያያዥ የሆኑ የመድን ሽፋኖች በውል ሰጪ/በአከራይ/የሚሸፈን ይሆናል፡፡
የተከራይ ግዴታ
ይህንን ስምምነት ለመቀየር ወይም ለማሻሻል የሚቻለው ሁለት ተወያይ ወገኖች በጽሁፍ ሲስማሙ ብቻ ነው።
ይህም ውል በፍ/ብ/ሕ/ቁ.1731/2005/1679 በሚያዘው መሰረት በህግ ፊት የጸና ነው፡፡
አከራይ ተከራይ
ስም፦አቶ ሀቢብ መሀመድ ከድር ስም ____________________
1. __________________
2. __________________
3. __________________