Professional Documents
Culture Documents
Memo 2 Page 1 of 1
ማስታወሻ
ከህዳር 2005 ዓ.ም ጀምሮ በአዳሚ ቱሉ ፀረተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ የግዥና ንብረት አስተዳደር
መምሪያ ሥራአስኪያጅ በመሆን ሥራ ከጀመርኩበት ጊዜ እስካሁን እንደ መምሪያ ሥራ አስኪያጅ
የሚጠበቅብኝን ሥራ ከክፍሉ ሠራተኞች ጋር ያከናወንኩ እና በእንጥልጥል /በሂደት/ ላይ ያሉ
ሥራዎችንም በተገቢው ሁኔታ በርክክብ ሰነድ አቅርቤአለሁ፡፡
ነገር ግን እንደማኔጅመንት አባል በአጠቃላይ በድርጅቱ ሥራዎች ላይ በነበረኝ የጋራ “ሀላፊነት” እና
“ተጠያቂነት” ዙሪያ በቆይታዬ የተመለከትኩአቸውን፣ የገጠሙኝንና በወቅቱ የበኩሌን ክትትል እና ጥረት
ባደርግም ውጤት ያላገኙ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች አሁንም መፍትሄ ቢሰጥባቸው፤ውሳኔ በሚፈልጉት
ውሳኔ ቢያገኙ ጥሩ የስራ አካባቢ በመፍጠር ፋብሪካውን ብሎም የኬሚካል ሴክተሩን ውጤታማ
ያደርጋል በሚል ዕምነት መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
በቆየሁባቸው ጊዜያት በሥራ ክፍሌ ብዙም የከፋ ችግር ያላጋጠመኝ እና ሥራዬንም ከሥራባልደረቦቼ
ጋር ወድጄው አቅሜ የፈቀደውን ያህል ያከናወንኩ በመሆኑ ደስተኛ እንደነበርኩ እየገለፅኩ
እንደማኔጅመንት አባልነቴ ግን ምንም እንኳ ሀላፊነቴን ለመወጣት የምችለውንና የሚጠበቅብኝን ሁሉ
ጥረት ያደረግኩ ቢሆንም
-የተወሰን የማኔጅመንት አባላት የነበረን ተደማጭነት አናሳ /ያለመደመጥ ችግር የነበረበት አሰራር
የተለመደ/ በመሆኑ እና በተወሰኑ ጉዳዮች ላይም አብዛኛውን ጊዜ ሊገለፅ በሚችል መልኩ
እንደማኔጅመንት አባል ልናውቀው ይገባ የነበሩ መረጃዎችንም ማግኘት ባለመቻል
-ብዙ ጊዜ ማኔጅመንቱ ሥራዎችን መምራት ይገባው ነበር ብዬ በማምንበት ግልፅነት፣ ተጠያቂነት እና
ውጤታማነት ባለው መልኩ ሥራዎችን መምራት ባለመቻሉ እንዲሁም
-እኔም በሥራ ዘመኔ ያወቅሁትንና የተለማመድኩትን ሥራን በጋራ የመምራት፤ መመሪያንና መርህን
መሠረት አድርጐ መስራትን፤ ሥራን ችግሮች ከመከሰታቸው በፊት ጉዳዮችን ቀድሞ በማየት በጥንቃቄ
ማከናወንን፤
-ትክክለኛ መረጃ የመቀበልና የመስጠት ተሞክሮዬን ሥራ ላይ የማዋል ፍላጐቴን አሙአጥጬ
ለመጠቀም ሁኔታዎች አስቻይ ያልነበረ
- ምንም እንኳን በረጅም አመታት የሥራ ልምዴንና ተዘዋውሬ ከሰራሁባቸው የተለያዩ ድርጅቶች
የነበረው ምቹ የሥራ አካባቢ ባይገጥመኝም በተለመደው ግልፅነቴ እና በራስ መተማመን መንፈስ
እንዲሁም ባካበትኩት የሥራ ልምድ የተላበስኩትን ሪስክን የመውሰድ ሀላፊነቴን በሥራ ላይ በማዋል
የማምንበትን በግልፅ ከማቅረብ ወደኋላ ያልኩበት ጊዜ የለም የማለንበትንም በልዩነት በማስመዝገብ
በማምንበት መንገድ ሀላፊነቴን ለመወጣት ጥረት አድርጌ አለሁ፡፡
አሁንም በቀጣይ መሻሻል ይገባቸዋል የምላቸውን ፤ ትኩረት የሚሹና ውሳኔም ይፈልጋሉ ያልኳቸውን
በዚህ ማስታወሻ አባሪ ሳቀርብ በቀጣይ ጊዜ ቀሪዎቹ የማኔጅመንት አባላት ድርጅቱን ሊመሩ
በሚገባቸው የጋራ ኃላፊነት ላይ ያለፈውን ገምግመው በቀጣይ ሥራ ዘመናት ማሻሻያ እንዲደረግ
በማሰብ መሆኑን በተቆርቋሪነት ስሜት እየገለፅኩ ለመላው የማኔጅመንት አባላት እና ለድርጅቱ
ሠራተኞችም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቴን እየገልጽኩ የእኔ ድጋፍ አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ ለድርጅቱ ማበርከት የሚገባኝ ድጋፍ ካለ /ጋን በጠጠር ይደገፋል እንደሚባል/ ብጠየቅ
በምችለው ልክ ለማገልገል ፈቓደኛ መሆኔንም አሳውቓለሁ፤
ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
1. ፋብሪካው የሚሰራባቸው መመሪያዎችና የሥራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ
አብዛኞቹ ረዥም ጌዜ የቆዩ በመሆናቸው (ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና
ከሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መመሪያ ውጭ ያሉት) በኮኘሬሽኑ በኩል
የተጀመረው ክለሳ ተጠናቆ ሥራላይ እንዲውል ማድረግ
2. የእቅድ ተግባራዊነት፤ የአዳዲስ ምርት ምዝገባ፤ የአፈጻጸም ግምገማዎች ፤የውጭ
ገበያ አፈፃፀም ላይ የቅርብ ክትትልና የበላይ ሀላፊዎች ያላሰለሰ ድጋፍ አስፈላጊ
በመሆኑ ልዩ ትኩረት የሚፈልግ ሲሆን፤ ከምርት ምዝገባ ጋር ተያይዞ ቀደም ሲል
ተመርቶገበያ ላይ የገቡ ምርቶች ለአብነት ኢትዮትሮታዮን፤ኢትዮካናዞል ምርቶች
መቆም የ 2-4 ዲ ምዝገባም አለመጠናቀቅ የፋብሪካውን ምርቶች በአይነት
ከመጨመር ይልቅ መቀነስ የታበት በመሆኑ ፋብሪካው በተወሰኑ ምርቶችላይ
ብቻስለሚወሰን ራዕዩን ማሳካት አያስችለውም ስለዚህ የተጀማመሩ ነገርግን ጊዜ
የወሰዱ ስራዎችን በቅርብ ማከታተል
3. የአመራሩ የቡድን ስሜት (Team spirit) በእጅጉ ደካማ በመሆኑ የአመራር ዘይቤው
ላይ ለውጥ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ (Team spirit) ለማምጣት መሥራት
4. የሠራተኛ ማህበሩ የሠራተኛው እና የማኔጅመንት መገናኛ ድልድይ በመሆኑ በዕቅድ
ዝግጅት /በየደረጃው በማሳተፍ/
የአፈፃፀም ግምገማዎችን በጋራ በመገምገም /ወቅቱን ጠብቆ ስብሰባዎችን
በማካሄድ ግልፅነትን ማስፈን /ያለ ሰራተኛው ተሳትፎ የተሸለ ዉጤት ማስመዝገብ
ስለማይቻል የሰራተኛው ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በማሳወቅና መረጃን በወቅቱ
በመስጠት የኔ ነት ስሜት እንዲፈጠር ማድረግ
5. ወጭ ቅነሳ ሊደረግባቸው የሚገቡ የትኩረት መስኮችን ለይቶ ወጭ ቅነሳ ላይ ሃላፊነት
በተሞላበት ሁኔታ መመሪያንም መሠረት አድርጐ መስራት ከዚሁ ጋር ተያይዞ 222
ማኔጅመንትንም አሰራር በቅርብ መከታተልና መሻሻል ያለበትን አሰራር ማሻሻል
6. የደምበኞች አያያዝ ላይ ያሰራር ማሻሻያዎችን ተግባራዊ በማድረግ የደምበኞች
እርካታ እንዲያድግና አስተማማኝ መሆኑ እስኪረጋገጥ ማኔጅመንቱ ቀጣይነት ባለው
መንገድ የደምበኞች አያያዝ ላይ በትኩረት በመስራት የአሰራር ግልጽነትን ተግባራዊ
በማድረግ ተአማኒነትን ማትረፍ
7. የአቅራቢዎች ዝርዝር በበቂ ሁኔታ የተያዘ ስላልሆነ በየአመቱ ክለሳ በማድረግ
አዳዲሶችን ማካተት እና ሙሉ አድራሻ መያዝ ላይ በጉድለት የሚታየውን የተሙአላ
እንዲሆን/በተለይ የሀገር ውስጥ አቅራቢዎች/ ክትትል ማድረግ
8. የጥሬ ዕቃዎች Specification ክለሳ እንዲደረግ ጠይቀን ስራው የተጀመረ ቢሆንም
ሥራው ተጠናቆ ተግባራዊ እንዲሆን የማኔጅመንቱ ክትትል ወሳኝ ነው /የአቅራቢ
ቁጥር ከማሳደግ አንፃር ወሳኝ ተግባር በመሆኑ)
9. የግዥ ውሎች እንዲሻሻሉ /አልፎ አልፎ ከገጠሙን ችግሮች በመነሳት / ለዋና ሥራ
አስኪያጅ ጥያቄ ቀርቦ ለህግ ክፍሉ የተመራ ቢሆንም እስካሁን ምንም ማሻሻያ
ያልተደረገ በመሆኑ ሥራ ላይ ያሉ የውጭ ሀገር እና የሀገር ውስጥ ግዥ Standard
ውሎች በህግ ባለሙያ ታይተው እንዲሻሻሉ አፈፃፀሙን መከታተልና የማሻሻያ
ሥራው እንዲጀመር ግፊት ማድረግ
10. የተጋቡ በርሜሎች የክምችት አያያዝ ቀደም ሲል የነበረው አሰራር በሰው ሀብት
አስተዳደር መምሪያ በኩል ለመረከብና ለማስጠበቅ ሀላፊነት ለመውሰድ ፈቃደኛ
ባለመሆናቸው በአሁኑ ሰዓት ንብረቱ ባለቤት የሌለው በመሆኑ በኦዲት ግኝትም ቀርቦ
አቅጣጫ ከተሰጠበት በጣም የቆዬ በመሆኑ ንብረቱን በወቅቱ ማስወገድ አንዱ
መፍትሄ ሆኖ እስኪወገድም በሀላፊነት ርክክብ ተፈፅሞ በአግባቡ መያዝ ስላለበት
አስቸኳይ መፍትሄ መስጠት የሚፈልግ
11. የሥራ መሪዎችን ተዓማኒነት እና የማስፈፀም አቅም ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ
አሰራሮችን ፈትሾ መፍታት
ለአብነት -- የውሳኔዎች መዘግየት
-- የአሰራር ግልፅነት እና የመረጃ ልውውጥ ላይ የሚታዩ
ክፍተቶችን መቅረፍ
-- በዱቤ ሽያጭ አፈፃፀም ዙሪያ እና በሽያጭ አፈፃፀም ላይ
የሚታዩ ጣልቃ ገብነቶች ሊታረሙ ይገባል/ሙሉ ኀላፊነቱን
በቀጥታ ለሚመለከተው መምሪያ ሰጥቶ አፈጻጸሙን መከታተል /
- በሁሉም የስራ መስክ ተጠያቂነት ያለው አሰራር ተግባራዊ
ማድረግ
- የቅጥር የእድገት እና የዝውውር ሥራዎች የቅሬታ ምንጭ ሆነው
የቆዩ በመሆኑ በአግባቡ ፈትሾ መመሪያውን ተግባራዊ የማድረግ
ሥራ ማከናወን ላይ የታ ክፍተቶችን ማረም፤ለአብነት በንብረት
አስተዳደር የምርት መጋዘን ሀላፊ ዕድገትና ቅጥር ሂደት እና
ሌሎችም ማየትና በነዚህ ላይ የታ ክፍተቶች እንዳደገሙ መመሪያን
መሰረት አድርጎ ምስራት
12. ለ Gender የስራ ክፍል የተሰጠ ትኩረት አናሳ በመሆኑ በቂ ድጋፍ እና ክትትል
በማድረግ ክፍሉ የተቁዋቁመበትን ዓላማ ተግባራዊ ማድረግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ
መስራት
13. ማህበራዊ ሀላፊነትን በቅጡ የመወጣት ሥራን በቅንነት ተግባራዊ ማድረግ
14. የግንባታ ሥራዎችን ክትትል አድርጐ በወቅቱ ማስገንባት ላይ የጐላ ችግር ባይታይም
የተገነቡ ቤቶች ለተገቢው አገልግሎት እንዲውሉ መሥራት ላይ የሚታየውን
ክፍተት ለማረም ትኩረት ሰጥቶ መስራት
15. ለአጎበር ስፌት አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የስፌት መኪኖች ምንም እንኩዋን በሽያጭ
እንዲወገዱ ውሳኔ ከ 3 ዓመታት በፊት የተሰጠ ቢሆንም ባለመፈጸሙ እንደ
አማራጭ የአካባቢውን ወጣት ሴቶች በማደራጀት ከአካባቢው መስተዳድር ጋር
በአፈጻጸሙ ዙሪያ በጋራ በሚደረስ ስምምነት/ ፋብሪካውም የእቃውን ዋጋ
በማያሳጣው መልኩ የአካባቢውን ሴቶች እና ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሴቶችን
በ ኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚያደርግ የጥናት ፕሮፖዛል አጥንተን ለማቅረብ
በተቁዋቁመው ኮሚቴ ከሸማቾች ኅብረት ስራ ማህበር ቀጥሎ የጀመርነውን ጥናት
በማስቀጠል በ አዋጭነት ጥናት ላይ ተመስርቶ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚ
እንዲሆን በማድረግ ፋብሪካውም የስፌት መኪኖቹን ዋጋ መሰብሰብ ላይ
የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት ይሁንታ አግኝቶ ተግባራዊ ማድረግ
16. ፋብሪካው መመሪያን እና ደንብን መሰረት አድርጎ በመስራት ወደ ህግ
የሚሄዱ ጉዳዮች ቁጥር የመቀነስ ስራዎችን መስራት/ቀድሞ መከላከል ላይ
አትኩሮ መስራት/
17. በመጨረሻም ከ 65% በላይ የፋብሪካው ምርትና ሽያጭ በአንድ ተቋም ላይ /በጤና
ጥበቃ ሚ/ር መ/ቤት /የተንጠለጠለ በመሆኑ ይህን ገበያ ብናጣ የፋብሪካውን
አፈፃፀም ወደ ኪሣራ የሚመራ ሊሆን ስለሚችል አማራጭ ገበያዎችን መፈለግና
ያለውን ገበያም ይዞ ማቆየት ላይ በሀላፊነት መንፈስ መስራት ይጠይቃል ስለዚህም
የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የፋብሪካውን አፈፃፀም በቅርቡ የመከታተልና
የመደገፍ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል፡፡
ግልባጭ፤-
ከሠላምታ ጋር
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለማርኬቲን መምሪያ
አፀተማፋ
Memo 2 Page 1 of 1
ማስታወሻ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref.
ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/10/2011
From Date
ፋብሪካችን ከውጭ ሀገር ዕቃ ግዥ ፈፅሞ ወደ ሀገር ሲያስገባ ለኮንቴይነር ማስያዣ የተያዘውን አስፈላጊውን
ሰነድ ያቀረብን ስለሆነ ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁት
ተሰብሳቢ ሂሳብ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
በዝዋይ አካባቢ የሚከናወኑ ግዥዎች የግዥ መመሪያን መሠረት ያደረገ እንዲሆንና ከፋይናንስ
መምሪያም ለምንገዛቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች ልንቀበል ስለሚገባው ህጋዊ ደረሰኞች በተፃፈልን
መሠረት ግዥ መፈፀም የሚገባን ሲሆን በተግባር ግን የግዥ ጥያቄ ሲቀርብ በተለያየ የግዥ
መጠየቂያ በአጭር ቀናት ልዩነት ተቆራርጦ የሚቀርቡ የግዥ ጥያቄዎች ለአብነት 1.1 በ 07/5/19 PR
ቁጥር 015917 እና በ 04/04/19 PR ቁጥር 015881 የቀረበ የኘላስቲክ ብሩም ጥያቄ
1. 2 በ PR ቁጥር 015975 እና 015976 በ 14/6/19 የተጠየቀ network pannal 30x5 በሜትር
15/15 በእያንዳንዱ የተጠየቀ
2. አስፈላጊ መሆናቸው ከየመምሪያና አገልግሎቶች የሚቀርቡ የግዥ ጥያቄዎች እና
የአገልግሎት ግዥዎች አጠራጣሪ ከሆኑ ለምክትል ስራ አስኪያጅ ቀርቦ ከመፈቀዱ በፊት
ከጠያቂው ክፍል ጋር በመነጋገር የግዥው አስፈላጊነት ላይ እንዲሁም በሚቀርበው መጠን
ላይ አስተያዬት በማቅረብ አላስፈላጊ ግዥ እንዳይፈፀም ከግዥ በፊት ተገቢው ጥንቃቄ
በየደረጃው ቢደረግ
3. ከፋይናንስ መምሪያ በተፃፈ የውስጥ ማስታወሻ (ቁጥር ፋይ/025/2011 በቀን 21/09/11)
መሠረት በገቢዎች ሚኒስቴር ተመዝግቦ ከተፈቀደ ደረሰኝ ውጭ የሚመጣ የክፍያ ደረሰኝ
ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ታውቆ የግዥ ሠራተኛች ተገቢውን ጥያቄ እንዲፈዕሙ እን 77
እንዲያውቁትና ተገቢ ግንዛቤ እንዲኖራቸው እንዲደረግ ሆኖ ከዚህ ውጭ የሚቀርብ ፋክቱር
/ደረሰኝ/ ቢመጣ አረጋግጣችሁ እንድትልኩል ተገቢ ጥንቃቄ እንዲደረግ
4. ድርጅታችን ወጭ ቅነሳ ላይ ተገቢ ጥንቃቄ መደረግ ስለሌለበት በተለይ የግዥ ጥያቄ
ከመጠየቁ በፊት በአ 777 በአፅዳቂው በኩል ታይቶ መቅረት የሚገባቸው ጥያቄዎች ሊቆሙ
የሚገባቸው መሆኑን ለምሣሌ ኤ 888 አስፈላጊነቱ በደምብ እንደየበታው
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
To Ref
ጉዳዩ፡- የፈሳሽ ፀረ-ተባይ ምርት መሙያና ማሸጊያ ማሽን የኘሪንተር ቀለም ግዥን ይመለከታል
በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል ቁጥሩ ምቴ/74/2011 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 16/9/2011
የፃፉት ምላሽ (በአባሪ ተያይዟል)
1. ከተጠየቀው መጠን (6) በላይ ግዥ ቢፈፀም የ 5 ዓመታት ፍጆታ መሆኑን
2. የመጣው ቀለምም የመጠቀሚያው ጊዜ ለስድስት ወራት ብቻ መጠቀም የሚያስችል
መሆኑን የሚገልፅ በመሆኑና በዚህ ጊዜ የተጠቀሰውን መጠንም ሙሉ በሙሉ መጠቀም
እንደማይቻል ገልፀዋል፡፡
ስለዚህ
1 ኛ ለተጠየቀው 6 ቀለም የመጠቀሚያ ጊዜውን በተመለከተ አቅራቢውን ቢያንስ ለ 2 ዓመት
በሚያገለግል እንዲተካልን የምንጠይቅ ሲሆን
2 ኛ መጠኑን በተመለከተ ግን ከጠያቂው ክፍል የቀረበውን ማስታወሻ (በአባሪ ተያይዟል) ታይቶ
በበብልጫ የታዘዘው መጠን እንዲሰረዝ ውሳኔ በዋና ሥራ አስኪያጅ በኩል እንዲያገኝ ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማፋ
Memo 2 Page 1 of 1
ማስታወሻ
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
To Ref
ጉዳዩ፡-የኮሚሽኒንግ ቲም ስለማቋቋም
በ LC ቁጥር TF 1810203000 የተጫነ ኮምኘሬሰር ተጓጉዞ ፋብሪካ የደረሰና በአቅራቢው ድርጅት
በኩል ለመትከልና ኮሚሽን አድርጐ ለማስረከብ የእኛን ጥሪ እየጠበቁ ስለሆነ አስፈላጊው ቅድመ
ዝግጅት ተደርጎ ለመጥራት የኮሚሽኒን ኮሚቴ እንዲሰየምና በሚመለከተው መምሪያ በኩል ተገቢው
ዝግጅት እንዲደረግ መመሪያ እንዲሰጥ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
በቀን 27/07/11 በቁጥር ሰሀአስ/395/11 ከሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር መምሪያ በተፃፈ
ማስታወሻ መሠረት የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ የ 2012 በጀት ህመት ፅሕፈት መሳሪያ ዕቅድ
እንድናቀርብ ጥያቄ መቅረቡ ይታወሳል፡፡
በዚሁም መሠረት የመምሪያው የ 2012 በጀት ዓመት ፅሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ
የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ
1. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50
2. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500
3. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50
4. እስክሪብቶ ጥቁር >> 50
5. እስክሪብቶ ቀይ >> 05
6. እርሳስ >> 05
7. ካኪ ፖስታ A4 >> 50
8. ካኪ ፖስታ A3 >> 50
9. ካኪ ፖስታ A5 >> 50
10. Air mail >> 50
11. ሀርድ ከቨር >> 50
12. ኘላስቲክ ከቨር >> 50
13. ሪንግ ባለ 8 >> 20
14. ሪንግ ባለ 10 >> 20
15. ሪንግ ባለ 12 >> 20
16. ሪንግ ባለ 16 >> 20
17. ሪንግ ባለ 24 >> 20
18. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20
19. ስቴፕልስ ትልቁ >> 20
20. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15
21. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 05
22. CD-RW በቁጥር 10
23. ኡሁ >> 10
24. ፔን ፍሉድ >> 03
25. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> 05
26. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> 05
27. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> 05
28. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> 50
29. ክላሰር >> 50
30. ፋስትነር በፖኬት 01
31. ካርቦን >> 01
መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ
32. ላጲስ በቁጥር 05
33. ውሃ ፕላስተር >> 02
34. ሸራ ፕላስተር >> 03
35. Lead pencil >> 03
36. Sticker for note በፖድ 05
ከሠላምታ ጋር
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
አፀተማፋ
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ማላታይን ኦደርለስ የተባለ ጥሬ ዕቃ መጠኑ-15829 ኪ.ግ የሆነ የተመረተበት ቀን May 16/2017 ሲሆን
የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት አስፈላጊው የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለጥራት ቁጥጥር አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ የሚገኙ የግዥ ዋና ክፍል ሠራተኞች እና የዋና ክፍል ሀላፊዎች
የ 2011 መጀመሪያ ግማሽ አመት የሥራ አፈፃፀም ምዘና (በቁጥር 10 ሠራተኞች) በአባሪ አያይዘን የላክን
መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ለፋይናንስ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
1. የፎቶ ኮፒ ማሽን ክፍያ ተዘጋጅቶ አገልግሎቱን የሰጠው ድርጅት ሰነዶቹ በገቢዎችና ጉምሩክ ኦዲተሮች
እጅ በመሆናቸው ደረሰኝ ለማዘጋጀት (ለመስጠት) አገልግሎት ሰጭው በመቸገሩ ችግሩን በ 13/6/11
በፋብሪካው ግቢ ማኔጅመንት ባደረገው ስብሰባ ጉዳዩ ቀርቦ በአሁኑ ሰዓት ሰነዳቸውን ኦዲት እያደረገ
ካለው ከገቢዎችና ጉምሩክ ኦዲተር በማነጋገር መፍትሄ ለማሰጠት በሂደት ላይ ነው
2. የሲስተም ሥራዎች ሰርቨርም በተመሳሳይ ችግሩ ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ አቅም በላይ
በመሆኑ ከፎቶ ኮፒ ማሽኑ ኬዝ ጋር አብሮ የቀረበ ሲሆን አገልግሎቱን የሰጠው ድርጅት ክፍያ
ተዘጋጅቶለት በፋይናንስ መምርያ በኩል አገልግሎት ሰጭው ድርጅት ያቀረበው ንግድ ፈቃድ ላይ ጥያቄ
ስላቀረበ አገልግሎት ሰጭው ድርጅትም የተጠየቀውን መረጃ በወቅቱ ሊያቀርብ ባለመቻሉ ባፈጻጸም
ሂደቱ ስለተቸገርን የኘላንና ፐሮግራም ባለሙያ ድጋፍ ተጠይቆ የኘላንና መረጃ አገልግሎት ባለሙያ
አገልግሎት ሰጭ ድርጅቱን በማነጋገር የተጠየቁትን መረጃ እንዲያሟሉ ተገልፆላቸው በ 11/7/11
ለፋይናንስ የቀረበ መሆኑ
3. የሰሌዳ ቁጥር 3-14271 በ ኬጂኤም ኢንጂነሪንግ ሥራው እየተሰራ ሲሆን በደርጂቱ በኩል ለምርት ሥራ
የሚፈለገውን ማሽን ስራ ቅድሚያ በመጠታቸው እና በገጠማቸው የፋይናንስ ችግር ምክንያት የቦዲ
ቀለም መቀባት ሥራ ብቻ እንደሚቀርና በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚያጠናቅቁ ገልፀውልናል፡፡
4. የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-10279 ዳትሰን ፒክአኘ መለዋወጫ ግዥ ገበያ ላይ ተፈልጐ ባለመገኘቱ ጥገናው
የዘገዬ ሲሆን በ 3/7/11 የመለዋወጫ ግዥው መቀጠል ያልተቻለና አማራጭ መፍትሄ እንዲፈለግ ቁጥሩ
ግንአ/354/11 በሆነ ደብዳቤ ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ አሳውቀውናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ቁጥሩ KGM 45/11 በሆነ ደብዳቤ በ 02/07/11 Hot Air Generator ፋብሪካ እና ተከላ ሥራ
ማጠናቀቃቸውን ገልፀው ቀሪ ክፍያ (የጠቅላላ ዋጋው 70%) እንዲከፈላቸው ጠይቀው የመምሪያውን
አስተያዬት ተጠይቃናል፡፡
ስለዚህ በግዥና ንብረት አስተዳደር በኩል የኮሚሽኒንግ ሥራውን የሚከታተለው ኮሚቴ ሪፖርት
ስላልደረሰን ያቀረቡትን ጥያቄ በውሉ መሠረት ለመፈፀም ሪፖርቱን የምንጠብቅ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ጉዳዩ፡- ከፈሳሽ መሙያ ማሽን ኮሚሽኒንግ ኮሚቴ ለቀረበ ጥያቄ ከአቅራቢው የተሰጠ ምላሽን
ይመለከታል፤
ግልባጭ፣
ምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
LC ከፍተን ጥሬ ዕቃው ተጓጉዞ የገባ ሲሆን ቀሪው USD 1,369912.50 ዋጋ ያለው ጥሬዕቃ ከ 06/09/18
ጀምሮ የውጭ ምንዛሬ እንዲፈቀድልን ባንካችን ጠይቀን በተለያዬ ጊዜ ለ IBD እና NBE በተደጋጋሚ
በደብዳቤ ተጠይቆ እስካሁን ባለመፈቀዱ ቀደም ሲልም ለዋና ሥራ አስኪያጅ በጤና ጥበቃ በኩል ቀደም ሲል
እንደተደረገልን ሁሉ የገጠመንን ችግር ገልፀን ለቀሪው መጠን ከግሎባል ፈንድ እንዲፈቀድልን እንደ አማራጭ
ብንጠይቅ የሚል ሀሳብ ያቀረብን ቢሆንም በሁለቱም መንገድ ይህን ማስታወሻ እስካቀረብንበት ጊዜ ድረስ
የምንጠብቀው የውጭ ምንዛሪ አልተፈቀደም /አላገኘንም/ ስለዚህ መምሪያው በዚህ ግዢ ሂደት ላይ ትልቅ
ስጋት የሆነበት አቅራቢው Award እንደተሰጠው ጥሬዕቃውን የሚያዘጋጅ በመሆኑ አዋርድ ከተሰጠውም
11 ኛ ወሩ ስለሆነ በግብርና በኩል ከተመረተ 6 ወር የሞላው ጥሬዕቃ ወደ ሀገር እንዲገባ ስለማይፈቅድ ጉዳዩ
ከፍተኛ ትኩረት የሚፈልግ በመሆኑ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር አስቸኳይ መፍትሄ
የሚፈልግ እና ከመምሪያው አቅም በላይ በመሆኑ ልዩ ትኩረት እንዲያገኝና ቀደም ሲል ባቀረብነው ሀሳብ
መሰረት ምርቱን በሚገዛን ድርጅት በኩል ከግሎባል ፈንድ የውጭ ምንዛሬ የሚገኝበት ሁኔታ እንዲመቻችልን
ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
To: Ref
ለ፡ ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ለሚገኙ ሰራተኞች የ 2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት (የ 6 ወራት)
የስራ አፈፃፀም የ 9 (ዘጠኝ) ሰራተኞች እንዲሁም ከሃምሌ 2009 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 2010 ድረስ
ያለው የስራ አፈፃፀም የ 10 (አስር) ሰራተኞች ቀደም ሲል ሞልተን የተላከ ሰነድ ለሰው ሃብት ልማት
አስተዳደር መምሪያ በድጋሚ የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
በክፍላችን የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር የስራ መደብ ላይ ስራዎችን እያከናወኑ የሚገኙ ወ/ሮ
ውባንቺ ግርማ በወሊድ ፍቃድ ምክንያት ለ 3 ወር በስራ መደባቸው ላይ የማይገኙ በመሆኑ የወሊድ
ፍቃዳቸውን አጠናቀው ወደ ስራ እስመለሱ ድረስ የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር በቦታው ላይ
እንዲወከልልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ቀደም ሲል የ 2011 በጀት ዓመት የግዥ ዕቅድ ረቂቅ አዘጋጅተን ዕቅዱ ለመምሪያና አገልግሎቶች
ተበትኖ በወቅቱ የቀረበ አስተያዬት ባለመኖሩ የቀረበው ሥራ ላይ እንዲውል በተረዳነው መሠረት
የግዥ ናደት በወቅቱ ተጀምሯል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለጥራት ቁጥጥር አገልግሎት
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለፋይንስ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ከሠላምታ ጋር
ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ: ለፋይንስ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
SR ቁጥር 039618 በቀን 10/11/18 የተጠየቁ ለ Producdt Holding tank and kettle
መለዋወጫዎች ማሽኑ የ Endeco ሆኖ ስለ ከቴክኖሰርቪስ እንዲገዛ ከክፍላችሁ ጥያቄ ቀርቧል፡፡
የአንድ ማሽን መለዋወጫ በፋብሪካው የግዥ መመሪያ አንቀጽ 9.5 ንዑስ አንቀፅ 9.5.4 በቀጥታ
ኮማሽን አቅራቢው ግዥ እንዲፈፀም የሚፈቅድ እንጂ ከ Endeco ለተገዛው ማሽን ከቴክኖ ሰርቪስ
መለዋወጫ እንዲገዛ የሚፈቅድ አይደለም ስለዚህ ይህ አይነት ጥያቄ አቀራረብ በመጀመሪያ
በመምሪያው ጸድቆ ከመውጣቱ በፊት ሲቀጥል ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍልም PR ከመሙላቱ
በፊት ተነጋግሮ እንዲታረም ማድረግ የሚገባ ሲሆን PR ከመፅደቁ በፊትም በአፅዳቂው ታይቶ በቂ
ምክንያት ካለው በደጋፊ ሰነድ ማብራሪያ ማቅረብ የሚገባው በመሆኑ ወደፊት የዚህ ዓይነት
ጥያቄዎች በጥንቃቄ ታይተው መቆም አለባቸው ወይም ካሳማኝ ምክንያት ጋር ተፈቅዶ ሊቀርብ
የሚገባው መሆኑን እያሳሰብን በ PR 015731 (በ SR 039618) የቀረበው ጥያቄ በዚህ ማስታወሻ
የግዥ ሂደቱ የተቋረጠ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11
TO: Ref
የ 2011 በጀት አመት የካፒታል ግዥ ጥያቄ በወቅቱ እንዲቀርብ መምሪያና አገልግሎቶችን ጠይቀን
በተለይ ምርትና ቴክኒክ መምሪያ የፀደቀ የካፒታል በጀት እንዳልደረሳቸው የገለጹልን ሲሆን ጥያቄ
ከቀረበ መምሪያዎች ውስጥ 65 ሰው የሚይዝ ተሽከርካሪ ጥያቄ ቀርቦ ከመንገድ ትራንስፖርት
መስፈርት ለማግኘት የፀደቀ በጀት ስለምንጠየቅ በ 24/02/11 ኘላንና መረጃ አገልግሎትን ጠይቀን
እስካሁን ምላሽ ያላገኘን በመሆኑ የበጀት ዓመቱ መጠናቀቂያ ላይ ዘግይቶ የሚመጣ የግዥ ጥያቄ
ለግዥ መዘግዬትና በወቅቱ በበጀት ዓመቱ ግዥው አለመጠናቀቅ ምክንያት መሆኑ ከወዲሁ ታውቆ
ጥብቅ መመሪያ እንዲሰጥ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለኘላንና መረጃ አገልግሎት
ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref
ግልባጭ፣
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
1. የውጭ ግዥን በተመለከተ ያለበትን ደረጃ ለሚመለከተው ጠያቂ ክፍል እና ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አሳውቀናል ነገር ግን ከጠያቂው ክፍል የተጠየቁ ምላሾች (አስተያየቶችና ማብራሪያዎች) እስኪገኝ
ክትትልና በየተወሰነ ጊዜ ደግሞ ማሳሰብና ለውሳኔ ሰጭ አካልም ማሳወቅ የሚያስፈልግ ሲሆን
2. የሀገር ውስጥ ግዥ ላይ አሁንም የክፍሉን ቅርብ ክትትልና ትኩረት ሰጥቶ የግዥ ሂደቱን የማሣጠር ሥራ
ለ. ጥያቄው ያልተሟላ ከሆነና በጀት የሌለው ከሆነ፣ መጠየቂያው ሳይውል ሳያድር ተመላሽ
እንዲሆን፡፡
ሐ. የግዥ ሰነዶች ለክፍያ ፋይናንስ ሲደርስ የግዥ ሠራተኛው እዲያውቀው ተደርጐ ያለምንም
አስታዋሽ ክፍያው መድረሱን ተከታትለውና በጊዜውቼኩን ወስደው ክፍያ መፈፀም
ስለሚገባ በዚህላይ ግልፅ መመሪያ ለግዥ ሠራተኞች ቢሰጣቸው
መ. የቡድን ስብሰባዎች ወቅቱን ጠብቀው ቢከናወኑ ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ተከታትለው
ችግር ካለም በወቅቱ መፍትሄ ለመስጠት ወሳኝ የአሰራር ሂደት ስለሆነ የቡድን ስብሰባ
እንዲቀጥልና ሣምንታዊ ቃለጉባኤ ለክፍሉ ብሎም ለመምሪያው እንዲደርስ ክፍሉ
የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ይገባዋል፡፡
ሠ. ለጥገና የሚመጡ የአገልግሎት ግዥዎች ወደ ጥገና ማዕከል ሲገቡ ግዥ ሠራተኞች
በአግባቡ አስረክበው ያስረከቡበት ሰነድ እንዲይዙና ተጠግኖ ሲጠናቀቅም በባለሙያ
ተርጋግጦ በተገቢው ሰነድ በንብረት አስተዳደር በኩል ለጠያቂው ክፍል እንዲደርስ
(ሥራው ትክክለኛ መስመሩን ተከትሎ እንዲሄድ ማድረግ እንደሚገባ) በንብረት
አስተዳደር በኩልም ያልተሟላ የግዥ ጥያቄ ወደ ግዥና ንብረት እንዳይላክ ዝዋይ
አካባቢ ሊገዙ የሚችሉትን ዝዋይ ለሚገኙ የግዥ ሠራተኛ በመስጠት እና የግዥ
ናሙናዎችም ሆነ ለጥገና የሚወጡ ዕቃዎች መመሪያ ተከትላችሁ (ሲወጣና ሲመለስ)
ተገቢ ሰነድ ይዞ እንዲወጣና እንዲመለስ በየወሩም ያለበትን ደረጃ በወርሃዊ ሪፖርት ላይ
ተካቶ እንዲቀርብ ቀደም ሲል በሰጠው መመሪያ መሠረት እንዲፈፀም የዚህ ማስታወሻ
ግልባጭ እንዲደርሰው ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ዋና ስራ አስኪያጅ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11
TO: Ref
በግልፅ ጨረታ እና በውስን ጨረታ የምንገዛቸው ዕቃዎችና ግብአቶች የፋይናንሻል መመዘኛ ነጥብ ከዋጋ
በተጨማሪ የማቅረቢያ ጊዜ፤ የአከፋፈል ሁኔታና የመሰሉትን የሚያካትት በመሆኑ በተደጋጋሚ በከፍተኛ ግዥ
ኮሚቴ የፋይናንሻል መመዘኛ መስፈርቶችንና ነጥብ ማስተካከያ እንዲደረግ አስተያየት የሚያቀርቡ ሲሆን ግዥ
እና ንብረት አስተዳደር መምሪያም በ 29/12/10 ቁጥሩ ግንአ/747/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ይህን
መስፈርትና ነጥብ የሚያዘጋጅ ኮሚቴ በዋና ሥራ አስኪያጅ ተሰይሞ የፀደቀ መስፈርትና ነጥብ
ለስራችን እንድንጠቀምበት ጠይቀን እስካሁን ችግሩ ያልተፈታ በመሆኑ በድጋሚ ኮሚቴ ተሰይሞ
በተሟላ የፋይናንሻል መመዘኛ መስፈርቶችና ነጥብ ፀድቆ እንዲሰጠን ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ አባላት
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
የ 2011 በጀት ዓመት የጥቅምት ወር አፈፃኀም ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref
ከኬሚካል ኢንዱስሪ ኮርፖሬሽን የተላከ ረቂቅ የግዥ መመሪያ ግልፅና ከመንግስት የግዥ መመሪያ ጋር
የሚጣጣም ፋብሪካችን እየተጠቀመበት ካለው ብዙም ልዩነት የሌለው ሲሆን ከተደጋገሙት የተወሰኑ የፊደላትና
የቃላት እርማት ተጨማሪ
ከኮርፖሬሽኑ በቀረበ ረቂቅ መመሪያ ላይ አስተያየት እንድንሰጥ ከታዘዝን የቆዬ ቢሆንም በተለያዬ
ምክንያት የዓመት ዕረፍት ላይ በመቆየቴ የዘገዬ ቢሆንም መመሪያው ላይ ያለኝን መጠነኛ አስተያዬት
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡
ግልባጭ፣
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref
በ 13/2/2011 ከኤሌክትሪክ ማሞቂያ/Hot Air Generator/ ኮሚሽኒንግ ኮሚቴ በቀረበው ሪፖርት ተ.ቁ 6
እና 7 ላይ የቀረቡት ጉዳዮች በውሉ ላይ የሌሉ እና ተጨማሪ ወጭን የሚያስከትሉ መሆናቸውን ኮሚቴው
በመግለፅ በማጠቃለያው ላይ የሁለቱ ድርጅቶች ኃላፊዎች ውይይት በማድረግ ውሳኔ እንዲተላለፍ የሚል ነው::
ስለዚህ በእኛ በኩል የምናከናውነው ሥራ
1. በዋና ሥራ አስኪያጅ በኩል ከአቅራቢው ድርጅች የበላይ ሃላፊ ጋር ንግግር ተደርጐ የተደረሰ ስምምነት
ሲገለፅልን ወይም
2. ከውሉ ውጭ የሚያስፈልጉ ተጨማሪ ሥራዎች ካሉ ሥራውን የጠየቀው ክፍል ለሚመለከተው የበላይ
ሃላፊ አቅርቦ፤ተፈቅዶ ሲደርሰን በሚቀርብልን የግዥ /አገልግሎት ግዥ/ ጥያቄ መሠረት ለማከናወን
ተገቢውን ጥያቄ ወይም ውሳኔ የምንጠብቅ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
የፋብሪካውን የሽያጭ ታሳቢ መሠረት በማድረግ በቀረበው የጥሬ ዕቃ ፍላጐት በመነሳት የ 2011 በጀት ዓመት
የግዥ ጥያቄ በ 17/8/18 በ PR ቁጥር 015583 እና 015584 የግዥ ጥያቄ መቅረቡ ይታወቃል ነገር ግን
የቀረበው ጥያቄ በመግባት ላይ ያለውን ጥሬ ዕቃ በክምችት እንዳለ ታሳቢ ተደርጐ እና ውጫዊ ሁኔታዎችንም
ከተለያዩ አቅጣጫ አይቶ የጥሬ ዕቃ እና የማሸጊያ ዕቃዎችን ፍላጐት ገምግሞ ለዋና ሥራ አስኪያጅ የውሳኔ ሀሳብ
በሚያቀርበው ኮሚቴ እንዲታይ ተደርጐ ከኮሚቴው በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ዋና ሥራ አስኪያጅ
ከሚመለከታቸው መምሪያዎች ጋር በጋራ ታይቶ የተስማሙበት የፍላጐት መጠንን መሠረት አድርጐ መምሪያው
የ 2011 የግዥ ዕቅድ ለዋና ሥራ አስኪያጅ በቁጥር ግንአ/16/11 በቀን 10/01/11 ያቀረብን ቢሆንም ዕቅዱ
ፀድቆ ባይደርሰንም የ 2011 በጀት ዓመት ግዥ መከሌላው ጊዜ የዘገዬ በመሆኑ በአባሪ በተያያዘው የግዥ ዕቅድ
መጠን /ምንም እንኳን ዕቅዱ ያልፀደቀ ቢሆንም ቀደም ሲልየቀረበው ግዥ ጥያቄ የቆመ በመሆኑ በአባሪ ለቀረበው
የፍላጐት መጠን አዲስ የግዥ ጥያቄ እንዲቀርብ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ለኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref
የ 2011 በጀት ዓመት 1 ኛ ሩብ ዓመት አፈፃኀም ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ለኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref
የ 2011 በጀት ዓመት የመስከረም ወር ክንውን የሚገልፅ ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አቶ ፈቃዱ ሲበርጋ በ 28/12/10 ለድርጅቱ የፃፉት አቤቱታና የመብት ጥያቄ ግልባጩ ደርሶን
ተመልክተናል እንደ ግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀደም ሲል ለዕድገት ቦታው እንዲሰጥ
የተጠየቀውን ፈተና በተመለከተ በ 18/10/10 ቁጥሩ ግንአ/622/2010 እንደሥራ ክፍል አስተያዬታችን
ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለአቶ ፈቃዱ ሲበርጋ
ለህግ አገልግሎት
ለፀረሙስና መከታተያ
ለመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር
አፀተማፋ
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ USD 1.5 ሚሊዮን የውጭ ምንዛሬ በ 20/08/18 የተፈቀደልን መሆኑ
ይታወቃል ይህን ምንዛሬ ለመጠቀም የተሰጠን ጊዜ 15 ቀናት ብቻ በመሆኑ በቃል ስንጠይቅ
እንደቆየነው ከተፈቀደው መጠን ውስጥ ለኘሮፖክሱር መጠቀም የሚገባን ምን ያህል መሆን
እንደአለበት ቢገለፅልን ለተፈቀደው የውጭ ምንዛሪ ተመጣጣኝ የሆነ ኘሮፎርማ ኢንቮይስ ጠይቀን
L/C በወቅቱ መክፈት እንድንችል ለኘሮፖክሱር 1 ሚሊዮን በላይ ምንያክል መጨመር እንዳለበት
ውሳኔ እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref
ጉዳዩ፡ የ 2011 የመጀመሪያ ግማሽ አመት የውጤት ተኮር ምዘና ዕቅድን ይመለከታል
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref
በግዥና ንብረት አስተዳደር ውስጥ ያሉ የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ሠራተኛ የ 2010 በጀት
አመት የ 2 ተኛ ግማሽ ዓመት ከጥር 1/2010-ሰኔ 30/2010 የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት በዚሁ
ማስታወሻ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ፋብሪካችን ከውጪ ሀገር ገዝቶ ያስመጣቸውን የወባ እና ፀረ-ተባይ መድሃኒት ማዘጋጃ የሚውሉ ኬሚካሎችን
ግዥ ፈፅመን በአሁኑ ጊዜ ተጓጉዘው የተወሰኑ ሞጆ ደረቅ ወደብ የደረሱ ሲሆን ቀሪዎችም ከጅቡቲ ወደ ሞጆ እና
አዳማ ይጓጓዛሉ ተብሎ ይጠበቃል በዚሁ መሠረት አዳማ ለበከልቻ ትራንስፖርት ለመጋዘንና ለሌሎች እና ሞጆ
ለወባ ትንኝ መድሃኒት የመጡ ኬሚካሎችን ለግብርና እና ለሌሎች ክፍያዎች አገልግሎት የሚውል በደረሰኝ
የሚወራረድ ብር 13.500 (አሥራ ሦስት ሺህ አምስት መቶ ብር) በአቶ ጌታሁን ብርመጅ ስም ተዘጋጅቶ
እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡-ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ቁጥሩ ሰሀአስ/612/10 በሆነ ማስታወሻ በቁን 30/11/2010 የ 2010 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የ 11
ሰራተኞች ምዘና እንዳልደረሳችሁ በመጥቀስ በደብዳቤ ጠይቃችሁ 111 ግን ቁጥሩ ግንአ/248/10
በሆነ የውስጥ ማስታወሻ አባሪ ተያይዟል በቀን 09/05/10 በፖስታ የተላከ ስለሆነ ሰነዱ በእናንተ
በኩል ቢፈለግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለፋብሪካው ምርት ማሸጊያ የሚሆን Coex ናሙና በቁጥር 6 ከአቅራቢ SHRI NAVKAR
BLOWPACK PVT LTD የተላከ ስለሆነ ለፋብሪካው አገልግሎት የሚውል መሆኑ
በሚመለከታቸው የሥራ ዘርፎች ታይቶ እንዲረጋገጥልን ለሚመለከተው እንዲመራልን
እንጠይቃለን፡፡
አባሪ 1 ገፅ ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref
በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሠራተኞች የዓመት ዕረፍት መውጫ ኘሮግራም
ከዚህ ማስተወሻ ጋር 1 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡ ግንአ / /10
From Ref
የመምሪያውን የ 2010 በጀት ዓመት የስራዎች ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት 49 ገፅ በዚህ ማስታወሻ
ሸኚነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
From Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref
ከሠላምታ ጋር
ጉዳዩ፡-
ተ.ቁ የጥሬ ዕቃ ዓይነት ኤል ሲ የተከፈተ የተጫነ መጠን ጭነት ሰነድ ቀንና ቁጥር ጥሬ ዕቃው የደረሰበት
በመጠን ያለበት ቦታ (የሚደርስበት
ቀን)
1 ፕሮፖክሱር ቴክኒካል ጠቅላላ 370750 ኪ.ግ 165675 ኪ.ግ PENCB18011765 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
512648.64 ኪ.ግ የግዥ ጥያቄ 10/07/18 የሚደርስ
የቀረበ 165675 ኪ.ግ PENCB18011771 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
10/07/18 የሚደርስ
35400 ኪ.ግ PENCB18012308 DD. በ 10/08/18 ጅቡቲ
19/07/18 የሚደርስ
4825 ኪ.ግ ያልተጫነ ----------- -----------
2. ካኦሊን 250270 ኪ.ግ 125600 ኪ.ግ PENCB18010878 DD. ሞጆ ደርሷል፡፡
(PR) 28/06/18
250280 ኪ.ግ 124680 ኪ.ግ PENCB18012259 DD. በ 05/08/18 የሚደርስ
(L/C) 17/07/18
3. ዲስፐርሰንት 58114 ኪ.ግ 33225 ኪ.ግ PENCB18010878 DD. ሞጆ ደርሷል፡፡
(PR) 28/06/18
58125 ኪ.ግ 24900 ኪ.ግ PENCB18012259 DD. በ 05/08/18 ጅቡቲ
(L/C) 17/07/18 የሚደርስ
4 ዋይት ካርበን 152463 ኪ.ግ 75260 ኪ.ግ PENCB18011151 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
(PR) 06/07/18 የሚደርስ
152480 ኪ.ግ 77220 ኪ.ግ PENCB18011700 DD. ኦፕሬሽን ተከፍቷል
(L/C) 12/07/18 /ጅቡቲ/
5 ሲትሪክ አሲድ 2376 ኪ.ግ (PR) 2400 ኪ.ግ PENCB18011151 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
2400 ኪ.ግ (L/C) 06/07/18 የሚደርስ
6 አንቲፎመር 9820 ኪ.ግ (PR) 9820 ኪ.ግ CNCC110106 ኮፒ ዶክመንት
9820 ኪ.ግ (L/C) DD. 20/07/18 አልደረሰንም
7 ሰርፋክታንት 11406 ኪ.ግ 11420 ኪ.ግ PENCB18010878 DD. ሞጆ ደርሷል፡፡
(PR) 28/06/18
11420 ኪ.ግ
(L/C)
ከላይ በሰነድ የቀረበው የጥሬ ዕቃዎች ጭነት ያለበትን ደረጃ የሚያሳይ ሲሆን
1. በባንካችን በኩል ለደረሱ ዶክመንቶች ክፍያ በወቅቱ እንዳልደረሳቸው በ email ከአቅራቢው ቅሬታ እየቀረበ ሲሆን
ባንካችን እንዲፈቅድልን ለጠየቅነው የውጭ ምንዛሬ የአቅርቦቱን አስፈላጊነትና ወቅታዊነት፣ በወቅቱ ባይቀርብ የሚያስከትለውን ችግር
በመግለፅ ለብሔራዊ ባንክ ገዥ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኘሬዝዳንት በተለያዩ ጊዜ በደብዳቤ እንዲሁም በአካል በመሄድ ቅድሚያ
ሰጥተው እንዲፈቀዱልን ያላሰለሰ ጥረት ብናደርግም እስካሁን ያልተፈቀደ መሆኑንና ካሰብነው ጊዜ በላይ ጊዜ የወሰደ በመሆኑ የገባነውን
የአቅርቦት ስምምነት ጊዜ ለመጠበቅ ችግር እንደሆነ ከወዲሁ እያሳወቅን ከዚኅ በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በባንካችን በኩል
በተከፈቱ ኤልሲዎች፣ በምንጠይቀው L/C ማስተካከያ ጥያቄ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ አብነት ጌታቸው 17/11/2010 ዓም ጀምሮ በህክምና እረፍት ምክንያት
በስራ ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ እስኪመለሱ ድረስ ወ/ሮ ትግስት ሙሉጌታ እንዲወከሉ እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት የውስጥና የውጭ ኦዲት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ስለመላክ
ቁጥር ዋ/ሥ/አ/19/2010 በሆነው የውስጥ ማስታወሻ በቀን 10/11/2010 በ 2010 በጀት አመት የውስጥና
የውጭ ኦዲት ግኝቶች ላይ የተወሰዱ እርምጃዎችን በተመለከተ በ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ በኩል
በተለያዩ ጊዜ ያሳወቅን ቢሆንም አሁንም መምሪያውን የሚመለከቱትን በተራ በቁጥር
13,15,21,23,24,32,37 እና 41 ላይ የተጠቀሱት ያሉበትን ደረጃ የሚያሳይ ሠንጠረዥ በአባሪ 3 ገፅ
አያይዘን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ሐምሌ 5 ቀን 2010 በማኔጅመንት ስብሰባ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት ለምርት ሥራ ዝግጅት እንዲሁም
የገንዘብ ፍለጐትን ለሟሟላት ለሚደረግ ቅድመ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ
1. በ 12/7/18 በክምችት የሚገኙ የጥሬ ዕቃና የማሽጊያ ዕቃዎች ዝርዝር 5 ገፅ በ email የተላከ
2. GIT ላይ ያሉ ዕቃዎች በመጠን የሚደረሱበት ጊዜ እና የሚያስፈልግ የኤሊሲ ቀሪ ክፍያን (ቀሪ 70%
ክፍያ) ባካተተ መልኩ አራት ገዕ በድምሩ 9 ገፅ መረጃ በአባሪ አያይዘን ያቀረብን ሲሆን
የጥሬ ዕቃዎችን ክሊራንስ እየሰራን ባለንበት ሁኔታ የሚከተሉት ችግሮች ያገጠመን በመሆኑ ችግሮቹን
ፈትተን ጥሬዕቃውን መረከብ እንችል ዘንድ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ችግሩን ለመፍታት እየሰራን
መሆኑንም እናሳውቃለን፡፡
ሀ. የማላታይን ቴክኒካል ፣ ዳያቶማይትና ማላታይን ኦደርለስ የማስጫኛ ሰነድ ማስተካከያ በመዘግየቱ
ለ. የሶልቨንት ናፍታ scanning ክፍያ እና የሌሎችም የፍሬት ክፍያዎች በገንዘብ እጥረት ምክንያት
ለጥቂት ቀናት መዘግዬት መፈጠሩ
ሐ. ከ 2013 ጀምሮ አልተመለሱም በተባሉ ኮንቴነሮች ምክንያት የኢንዶሱልፋን ሰነድ መልቀቂያ
ለመስጠት በ ESL በኩል ፍቃደኛ አለመሆናቸው
መ. በአቅራቢዎች በኩል ዕቃው ወደብ ደርሶ እያለ ዶክመንት በመዘግየቱ ምክንያት የአንዳንዶቹ ዕቃዎች
የክሪላስ ስራው የዘገዬ ሲሆን
የፖሮፖክሱር ጭነትን (የተላኩት ጥሬ ዕቃዎች ዝርዝር አይነትና መጠን) የሚያሳይ አንድ ገፅ ዝርዝርም
በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፣የሀገር ውስጥ ግዥዎችን ያሉበትን ደረጃም እንዳጠናቀቅን የምናቀርብ
ይሆናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለፋይንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ከኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን በቁጥር ኬኢኮ 2613/10 በቀን ሰኔ 7 ቀን 2010 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ እና
ለክፍላችን በተመራው መሠረት ጥሬ ዕቃና ምርት የተመረቱበትን የምርት መለያ ቁጥር፣ ወደ ሀገር ውስጥ ገቢ
የሆበትን ጊዜ፣ የቆይታቸውን ጊዜ እንዲሁም የክምችት መጠናቸውን እንድናሳውቅ በተመራልን መሠረት 4 ገጽ
ዝርዝር ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በ 30/10/2010 ከጠዋቱ 3 ሰዓት የጉልበት ሠራተኛ ዕድገትን ለማየት ከሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
ስብሰባ የተጠራ ስለሆነ መምሪያውን ወክለው በዕድገት ስብሰባ ላይ እንዲገኙ የተወከሉ መሆንዎን
አስታውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ለፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በውስጥ ማስታወሻ ቁጥር መ/ሸ/ኀ/ማ/01-04/10 ሰኔ 13 ቀን 2010 በተጻፈ ማስታወሻ የገንዘብ መቀበያ ደረሰኝ
እና ማህተም እንዲታተምልን በጠየቅነው መሠረት ተፈቅዶ ግዥው የተከናወነልንና የተረከብን መሆኑን እየገለጽን፣
በአቶ መሣይ ብርሃኑ ስም የተያዘው ሂሳብ በዚህ ማስታወሻ መሠረት ሂሣቡ እንዲወራረድ ለሚመለከታዠው
መምሪያ እንዲመራልን እየጠየቅን፣ ለተደረገልን ትብብር ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወደ ፋብሪካችን Retention አካውንት ገቢ ከተደረገልን የውጭ ምንዛሬ ውስጥ
ለኘሮፖክሱር USD 8,127,518.55 ለአንቲፎመር USD 26,612.00 ለላቦራቶሪ ዕቃዎችና ኬሚካሎች USD
6507 ተጠቅመን ቀሪው USD 98090.95 (ትክክለኛውን መጠን ከሂሣባችን ማረጋገጥ ይቻላል) መጠቀሚያ
ጊዜው እስከ በ Juely 18/2018 ብቻ በመሆኑ መጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት ለየትኛው ጥሬዕቃ መጠቀም
እንዳለብን (L/C መክፈት እንዳለብን) መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡-ሰው ሀብት ልማትአስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በግዥ ዋና ክፍሉ በግዥ ክለርክ የስራ መደብ ላይ ተመድበው ስራቸውን እያከናወኑ የሚገኙት ወ/ሮ
ትርፌ አለሙ ከ 28/10/10 በአመት እረፍት ፈቃድ ምክንያት በስራ ላይ ስለማይኖሩ ከእረፍታቸው
እስኪመለሱ ድረስ የግዥ ክለርክ ስራን የሚያከናውን ባለሙያ እንዲመደብልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ቁጥሩ ሰሀአስ/531/10 ሲሆን የውስጥ ማስታወሻ የዱቤ መድሀኒት ግዥ ውል ከቀይ መስቀል መድሀኒት ቤት
ባቱ ቅርንጫፍ ጋር ለቀጣይ አንድ አመት እንዲራዘም ጥያቄ ለምክትል ሥራ አስኪያጅ ቀርቦ “ደንቡና መመሪያ
ታይቶ ቀጣይ ሥራዎች እንዲሰሩ ይሁን” ተብሎ በምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ተመርቶልናል ውሉ ቀደም ሲል
የግዥ ደንብና መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት የተፈፀመ ውል ሆኖ እየተሰራበት በመሆኑ ውል የሚመለከተው
መምሪያ እንዲራዘምለት ጠይቆ የውሉን ይዘት የሚቀይር ጉዳይ በሁለቱም ወገን እስካሌለ ድረስ ውሉን ለአንድ
አመት ማራዘም የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
አስተዳደር መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
ለኦዲት አገልግሎት
ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ ሰሀአስ/531/10 ሲሆን የውስጥ ማስታወሻ የዱቤ መድሀኒት ግዥ ውል ከቀይ መስቀል መድሀኒት ቤት
ባቱ ቅርንጫፍ ጋር ለቀጣይ አንድ አመት እንዲራዘም ጥያቄ ለምክትል ሥራ አስኪያጅ ቀርቦ “ደንቡና መመሪያ
ታይቶ ቀጣይ ሥራዎች እንዲሰሩ ይሁን” ተብሎ በምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ተመርቶልናል ውሉ ቀደም ሲል
የግዥ ደንብና መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት የተፈፀመ ውል ሆኖ እየተሰራበት በመሆኑ ውል የሚመለከተው
መምሪያ እንዲራዘምለት ጠይቆ የውሉን ይዘት የሚቀይር ጉዳይ በሁለቱም ወገን እስካሌለ ድረስ ውሉን ለአንድ
አመት ማራዘም የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ለግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
በጥር 3/4-8/22 በሆነ ደብዳቤ በቀን 22/08/10 የሚወገዱ ንብረቶችን በሽያጭ የሚያስወግድ ኮሚቴ በዋና
ሥራ አስኪያጅ መቋቋሙ ይታወሳል በዚሁ ደብዳቤ መነሻ በንብረት ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሊወገዱ ይገባል ብሎ
ንብረት አስተዳደር የላካቸው የሚወገዱ ንብረቶች 8 ገፅ ዝርዝር አባሪ አያይዘን ያቀረብን በመሆኑ የዕቃው ዝርዝር
በኮሚቴው ታይቶ የውሳኔ ሀሳብ እንዲቀርብ መመሪያ ይሰጥበት ዘንድ ይህንን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ 2011 በጀት ዓመት ለክፍላችን የሚያስፈልገውን የካፒታልና የኦኘሬሽን በጀት ዕቅድ አዘጋጅተን
በዚህ ማስታወሻ ሸኚነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ከሠላምታ ጋር
የ 2010 በጀት አመት የ 3 ኛ ሩብ አመት የኦዲት ግኝቶች ሪፖርት ላይ በግኝቶቹ የሚወሰዱ ማስተካከያዎች መርሃ
ግብር ተሰርቶ እንዲቀርብ መመሪያ ተሰጥቷል ነገር ግን በሪፖርቱ ላይ ማኔጅመንት ተነጋግሮ ቢሆን በአንድ የሥራ
ክፍል ብቻ ሳይሆን የተለያዩ የሥራ ክፍሎች በጋራ ሊያከናውኑት የሚገቡ ሥራዎችም ሊኖሩ እና የሁሉም ግብአት
ለመፍትሄው የሚያስፈልጋቸው ሥራዎች እና አሰራሮች ስለሚኖሩ ተነጋግረንበት ብቻ እና ግልፅ አቅጣጫ
ከተሰጠ በኋላ የማስተካከያ መርሃ ግብር ማዘጋጀት ተሻለ ይሆን ነበር የሚል አስተያየቴን እየሰጠሁ ግ/ንብረትን
ይመለከታል ያልኳቸውን የማስተካከያ መርሀ ግብር በአባሪ አያይዘን የቀረበን ሲሆን ባቀረብነው መርሃ ግብር ላይ
ልናስተካክለው የሚገባ ወይም እኛ ካየንበት መንገድ ውጭ የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር ይረዳል ተብሎ የሚሰጠን
መመሪያ ካለም የሚሰጠንን አቅጣጫ ተከትለን መፍትሄ የምንሰጠው መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በ 01/7/10 የ 2010 በጀት አመት የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ግኝቶች ላይ ማኔጅመንቱ ተነጋግሮ በተሰጠው
የመፍትሄ አቅጣጫ መሰረት በመምሪያው በኩል የሚከተሉት ሥራዎች መከናወናቸው እናሳውቃለን፡፡
1. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 6.1 የኢንሹራንስ የውል እድሣትን ለማከናወን በየጊዜው ተገዝተው የሚገቡ
የካፒታል ዕቃዎች ገቢ ሰነድ እንደተቆረጠ ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ እንድናሣውቅ
በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት በደብዳቤ ከ 06/07/10 ጀምሮ በንብረት አስተዳደር ዋ/ክፍል በኩል
በውስጥ ማስታወሻ እየተገለፀላቸው ሲሆን በግልባጭም ፋይናንስ መምሪያ ግዥና ንብረት አስተዳደር
መምሪያ እንድናውቀው እየተደረገ ነው፡፡
2. በቃለጉባኤው ቁጥር ተ.ቁ.8.1 ለአዲሱ ክሊኒክ የሚያገለግል የህክምና መሣሪያን በተመለከተ ከሙገር
ሲሚንቶ ፋብሪካ በተደረገልን የባለሞያ ድጋፍ መሰረት ከባለሞያው ጋር የግዥ ሰራተኛ ኘሮፎርማ
የሰበሰቡ ቢሆንም የተመለከተው የግዥ ኮሚቴ የገንዘቡ መጠን ከፍተኛ ከመሆኑ አንፃር በግልፅ ጨረታ
የግዥ ስልት መግዛት ያለበት ቢሆንም ከጊዜው እጥረት አኳያ በውስን ጨረታ ገዥ ስልት ግዥ
እንዲፈፀም ቃለ ጉባኤ የያዘ በመሆኑ ውስን ጨረታ ለማውጣት ለቴክኒክ ማወዳደሪያ ከ 70 መመዘኛ
ነጥብ የያዘ መምረጫ መስፈርት እንዲቀርብ ቁጥሩ ግንአ/503/10 በሆነ ማስታወሻ በ 09/09/10
ለሰ/ሀ/ሰ/አሰ ተጠይቆ ምላሽ በመጠበቅ ላይ እንገኛለን፡፡
3. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 9.2 በስቶር ኪፐር የሥራ መደብ የወጣው የዕድገት ሂደት በ 01/7/10 በተደረገው
የማኔጅመንት ስብሰባ ላይ የተጀመረው ዕድገት ሂደት የተቋረጠ መሆኑ በተገለፀልን መሠረት ክፍት
የሥራ ቦታው በቋሚ ሠራተኛ እንዲሞላ ጥያቄ ቀርቧል የዕድገት ማስታወቂያም ወጥቶ ፊታኞቹ በውጭ
ፈታኝ ድርጅቶች እንዲፈተኑ አስተያየት ቀርቧል፡፡ ለረጅም ጊዜ በውክልና ሲሰሩ የነበሩት አቶ አለማየሁ
ምትኩም ተነስተው የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ በሰጠው ውክልና መሰረት አቶ አልከኔ
ብርሀኑ ተወክለው ርክክብ በመፈፀም ላይ ነው፡፡
4. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 15.1 በጨረታ አሸናፊ ላልሆኑ ድርጅቶች የጨረታው ውጤት በደብዳቤ
እንዲገለፅላቸው ለግዥ/ዋና ክፍል መመሪያ ተሰጥቶ ተግባራዊ በመሆን ላይ ነው፡፡
5. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 16.1 ዲጅታል ባላንስ (60 እና 300) እንዲሁም ሰብመርስል ፓምኘ አቅርቦት
በድርጅቱ ጥያቄ መሰረት ባለመቅረቡ በተደጋጋሚ አቅራቢው መፍትሄ እንዲሰጥ ተጠይቆ ምላሽ
ባለመገኘቱ ጉዳዩ በህግ አግባብ እንዲታይ ጠይቀን ጉዳዩ በህግ ክፍሉ የተያዘ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለኘላንና መረጃ አገልግሎት
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ 2010 በጀት ዓመት የፀደቀ በጀት ያላቸው የካፒታል ዕቃዎች ግዥ ተጠይቆ በግዥ ሂደት ላይ
ያሉትን እና ጥያቄው ቀርቦ ግዥያቸው በተለያዬ ምክንያት ያልተጀመሩ ካሉ ያሉበት ደረጃ ተገልፆ
ሂደቱን ለማፋጠን መሟላት ያለበት ካለ ዝርዝሩ በሁለት ቀናት ውስጥ ይቅረብ፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ለዓመታዊ እቅድ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ የእቅድ መነሻ የፋብካውን ነባራዊ ሁኔታ ለመተንተን
የአቅራቢዎች እና የአቅርቦት ሁኔታን የሚልፅ መረጃ በአባሪ አያይዘን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ 3/4-8/22 በሆነ ደብዳቤ በቀን 22/08/10 የሚወገዱ ንብረቶች በሽያጭ ለማስወገድ
ለተቋቋመው ኮሚቴ ግብአት ይሆን ዘንድ በዋና ክፍሉ ስር የሚገኙ የተለያዬ ግብአቶች የመጣባቸው
ማሸጊያ በርሜሎችና ፕላስቲኮች ከግንባታ የተረፉ እንጨቶች እና በክምችት የሚገኙ በሽያጭ
ሊወገዱ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር እስከ ግንቦት 18 ቀን 2010 ለመምሪያው እንዲቀርብ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ 3/4-8/22 በሆነ ደብዳቤ በቀን 22/08/10 የሚወገዱ ንብረቶች በሽያጭ ለማስወገድ
ለተቋቋመው ኮሚቴ ግብአት ይሆን ዘንድ በዋና ክፍሉ ስር የሚገኙ የተለያዬ ግብአቶች የመጣባቸው
ማሸጊያ በርሜሎችና ፕላስቲኮች ከግንባታ የተረፉ እንጨቶች እና በክምችት የሚገኙ በሽያጭ
ሊወገዱ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር እስከ ግንቦት 18 ቀን 2010 ለመምሪያው እንዲቀርብ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በውስን ጨረታ ቁጥር APPF 02/2010 ለጥራት አመራር ሰርዓት የማማከር አገልግሎት ግዥ
ለመፈፀም የተሳተፉ ድርጅቶችን ፋይናንሻል ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ
በ 22/07/2010 በተያዘ ቃለ ጉባኤ መሠረት ተጫራቾች ለተጠየቁት ማብራሪያ ምላሽ ያቀረቡ
ስለሆነ (2 ገፅ ደብዳቤ በአባሪ ተያይዟል) ኮሚቴው ምላሻቸውን አይቶና ቀደም ሲል ከደረሳቸው ሰነድ
ጋር ገምግመው ሪፖርት እንዲያቀርቡ ለገምጋሚ ኮሚቴው መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በቁጥር አፀተማ/900/10 በቀን 02/09/10 በተፃፈ ደብዳቤ የመመሪያው ፀሐፊ ወ/ሮ እቴቱ አጥናፋ
የስራ ውላቸውን በማቋረጣቸው ከግንቦት 6/2010 ጀምሮ በጊዜያዊ ዝውውር ወ/ሮ አልማዝ
ገ/መስቀል የተመደቡ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት አረካካቢ ኮሚቴ ተመድቦ ለስራ አስፈላጊ የሆኑ ፋይልና ሰነዶችን እንዲረካከቡ እና
በቀረው ጊዜ ውስጥ ስራውን አብረው እንዲያከናውኑ/እንዲያለማምዷቸው/ ርክክቡ በአስቸኳይ
እንዲፈፀም ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በቁጥር ሰሀአስ/443/10 በቀን 25/08/10 በተፃፈ ማስታወሻ የተላከውን የስልጠና ፍላጐት መጠይቅ
በግዥ ዋና ክፍል የሚገኙ ሠራተኞች የሞሉትን የስልጠና ፍላጐት 07 ገፅ በዚህ ማስታወሻ አበሪ
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 14786 የተጠይቆ የተፈቀደ ብዛት 15,000 ሊትር የሆነ vegetable oil
ግዥውን ለማከናወን ለአዲስ ሞጆ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ሙሉ ክፍያ ብር 756,000.00 የተፈፀመ
ቢሆንም 6,618.05 ሊትር ብር 336,093.29 ከተጫነ በኋላ ቀሪውን 8,381.95 ሊትር ለመጫን
ስንሄድ አዳሚ ቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ ያልከፈለው ክፍያ ስላለበት በሱ ይካካሳል ብለው ብር
419,906.71 የተከፈለበትን ዘይት መጫን ስላልተቻለ ሂሳቡ በግዥ ሠራተኛዋ ስም ተንጠልጥሎ የቆየ
በመሆኑ አለባችሁ ያሉትን ሂሳብ የማስታረቅ ስራ እንዲሰራና መተማመን ላይ እንዲደረስ
ሊሚመለከተው ክፍል መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በቀን 10/08/2010 በቁጥር ግንአ/438/10 የምርት መጋዘን በውክልና የሚሰራ በድርጅቱ በኩል
እንዲወከል ጠይቀን በሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በኩል አቶ አልከኔ ብርሃኑ እንዲወሉ የቀረበ በመሆኑ
ይኼው ቢፈፀም፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከአዳማ ማክቲሽም የገዛነው Diazinon Tech ከመጫኑ በፊት በአባሪ የተያያዘው ሌብል ትክክል
ስለመሆኑ እንዲረጋገጥ የጠየቁ ስለሆነ በሚመለከተው መምሪያ ታይቶ እንዲረጋገጥ መመሪያ
ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የኢንዶሱልፋን ቴክኒካል ግዥ ሰነድ ቴክኒከ ገምጋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ቀደም ሲል
ከላክነው የኢሜል ማረጋገጫ በተጨማሪ በ official ደብዳቤ እንዲያረጋግጡ ተጠይቀው በአባሪ
የተያያዘውን ደብዳቤ ልከዋል፡፡ ስለዚህ ለኮሚቴው ደብዳቤው እንዲመራ ይህን ማስታወሻ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /10
To:- Ref:-
የሚፈለገው መጠን
ግዥ
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ ዋና
ክፍል
ክፍል
33. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275
34. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - - 500
35. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 132 382
36. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 132 232
37. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 70 75
38. እርሳስ >> - 12 10 22
39. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 200 450
40. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 200 400
41. ካኪ ፖስታ A5 >> - 100 200 300
42. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
43. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 - - 20
44. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 10 50 80
45. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 10 - 10
46. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 10 10 - 20
47. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
48. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
49. ኡሁ >> 5 12 10 27
50. ፔን ፍሉድ >> 02 08 - 10
51. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 20 20
52. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 20 32
53. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 32 44
54. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> 100 100 - 200
55. ክላሰር >> - 200 - 200
56. ትራንስፖረንት ወረቀት >> - 100 - 100
57. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
58. ካርቦን >> - 04 50 54
59. ላጲስ በቁጥር - 12 - 12
60. ውሃ ፕላስተር >> - 02 - 02
61. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
62. Sticker for note በፖድ 3 3 10 16
63. ሎግ ቡክ መካከለኛ በቁጥር - - 10 10
64. ማርከር የተለያየ ቀለም በፖኬት - - 05 05
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አባሪ፡- 7 ገፅ
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ጉዳዩ፣ የኢንተር አማን ኃላ. የተ. የግል ማህበር የተገዛ ቶዮታ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ግዥ የአፈፃፀም
ዋስትና እና የግዥ ሂደትን ይመለከታል
ድርጅታችን በወጣው ግልፅ ጨረታ ቁጥር APPSCO 04/09 ለቶዮታ ሚኒባስ አሸናፊ የሆነው
ኢንተር አማን ኃ.የተ. የግ.ማህበር የሰጠውን ዋጋ ተቀብሎ በቁጥር 3/2-89/2786 በቀን 12/08/09
የግዥ ተዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ በቀን 25/11/09 በተፈፀመ የተሽከርካሪ ግዥ እና ሽያጭ ውል ስምምነት
መሠረት ቅድሚያ ክፍያ ብር 258,000.00/ሁለት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ ብር/ ለአቅራቢው
ፈፅመናል፡፡
በአቅራቢው በኩል ተሽከርካሪውን ከውጭ ሀገር ለማስገባት የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ እየጠበቅን ነው
በማለት ለረዥም ጊዜ አቅርቦቱ የዘገየ በመሆኑ ቢያንስ ያስያዙትን የመልካም አፈፃፀም ዋስትና
ጊዜው ከማለፋ በፊት እንዲያራዝሙ በተደጋጋሚ ተጠይቀው ለረዥም ጊዜ ዛሬ ነገ በማለት ምላሽ
ሳይሰጡ ቆይተው በቅርቡ ባደረግነው ከፍተኛ ግፊት የድርጅቱ ባለቤት በአካል ቀርበው በዋና ስራ
አስኪያጅ ቢሮ ያሉበትን ሁኔታ አስረድተው ቢያንስ በደብዳቤ ለተጠየቁት ጥያቄ በፅሁፍ ምላሽ
እንዲሰጡ በተገለፀላቸው መሠረት ቁጥሩ 03/944/10 የሆነ ደብዳቤ በቀን 01/08/10 ሰጥተው
በምላሹ ላይ አስተያዬታችንን እንድንሰጥ በተጠየቅነው መሠረት የሚከተለውን አስተያዬት
አቅርበናል፡፡
አቅራቢው ድርጅት ከገቢዎች ጋር ባለው ችግር ምክንያት የባንክ ሂሳቡ የታገደና ይሄ ችግር መቼ
እንደሚፈታ የማይታወቅ በመሆኑ፤ የመልካም አፈፃፀም ዋስትናውም ከ Nov 8/2017 ጀምሮ የጊዜ
ገደቡ አልፏል፡፡ ስለዚህ ተሽከርካሪው በወቅቱ አለመቅረቡ አንዱ ችግር ሆኖ የቅድሚያ ክፍያውንም
ወስደው የሰሩበት በመሆኑ አቅራቢው አሁን ባለበት ደረጃ በውሉ መሠረት የገባውን ግዴታ ሊፈፅም
ይችላል የሚል እምነት ስለሌለን ጉዳዩ በህግ አግባብ ታይቶ መፍትሄ እንዲሰጠው አስተያዬታችንን
እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
አባሪ :- 4 ገፅ
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በውስን ጨረታ ቁጥር APPF 02/2010 ለጥራት አመራር ሰርዓት የማማከር አገልግሎት ግዥ
ለመፈፀም የተሳተፉ ድርጅቶችን ፋይናንሻል ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ በ
22/07/2010 በተያዘ ቃለ ጉባኤ መሠረት ተጫራቾች ለተጠየቁት ማብራሪያ ምላሽ ያቀረቡ ስለሆነ
(2 ገፅ ደብዳቤ በአባሪ ተያይዟል) ኮሚቴው ምላሻቸውን አይቶና ቀደም ሲል ከደረሳቸው ሰነድ ጋር
ገምግመው ሪፖርት እንዲያቀርቡ ለገምጋሚ ኮሚቴው መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ኢትዮ ሌብል ፕሪንቲንግ እና ፓኬጅንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር እንደአማራጭ የሌብል አቅራቢ በሙከራ
ደረጃ ያቀረበውን የኢትዮላታዮን 50% ኢሲ እስቲከር ሌብል አንድ ሮል ለሙከራ ያቀረቡልን ስለሆነ
ይህን በፕሮሰስ ላይ ታይቶና ተሞክሮ አስተያዬት እንዲቀርብ ለሚመለከተው ክፍል እንዲመራልን
እየጠየቅን፤ በሂደቱ ላይ ያጋጠማቸው ችግር ካለ ከአቅራቢው ጋር በመነጋገር በጋራ ወደምንፈልገው
ጥራት ደረጃ ለማምጣት ይረዳቸው ዘንድ የአቅራቢው ድርጅት ሥራ ኃላፊ አቶ ደራን በስ.ቁጥር
0911 85 50 62 communicate ማድረግ የሚችሉ መሆኑም እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /10
To:- Ref:-
የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
65. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275/55 ካርቶን/
66. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - 500 1000
67. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
68. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 256
69. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 41
70. እርሳስ >> 05 08 - 13
71. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 250
72. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
73. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 150
74. Air mail >> 50 - - 50
75. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
76. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
77. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
78. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 02 - 02
79. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15 10 - 25
80. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
81. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
82. ኡሁ >> 10 12 20 42
83. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 11
84. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
85. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 12 24
86. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
87. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
88. ክላሰር >> 50 200 - 250
89. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 50 - 100
90. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
91. ካርቦን >> - 04 30 34
92. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
93. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
94. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
95. Lead pencil >> - - 05 05
96. Sticker for note በፖድ 3 - 12 15
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015194 እና 015199 የተጠየቁ ግብአቶች ላይ ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ
ጥያቄው እንዲስተካከል የተፈቀደ በመሆኑ በልዩነት ለታየው
1. Solvesso 150 5,700kg
2. Cyclohexanon 8,610kg
3. Epoxiudized soya bean oil 6,840kg
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ስለዚህ ከረዥም ጊዜ በኋላ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተፈቀደልን USD 1.6 ሚልዮን በወቅቱ
አስፈላጊ ለሆኑ ጥሬእቃዎች መጠቀም እንደምንችል ከባንካችን የተፈደልን በመሆኑና በ 22/07/10
በማኔጅመንት የኢንዶሱልፋን ጥሬ እቃና ተዛማጅ ግብአቶች እንዲገዛ በተወሰነው መሠረት የቀረበ
ጥያቄ ሲሆን ጥያቄው ኮንቴይነር በሚሞላ መልክ የቀረበ ስላልሆነ ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ
እንዲሆን የመጠን ማስተካከያ ተደርጐ በግልፅ ጨረታ ግዥ ስልት ለመፈፀም በቂ ጊዜ ባለመኖሩ
(የውጭ ምንዛሬው ፈቃድ ኤፕሪል 4/2018 በኋላ ስለማያገለግል) ግብአቶችን ከሚያቀርቡልን
አቅራቢዎች በውስን ጨረታ ግዥ ስልት በግዥ መመሪያው አንቀጽ 9.2 ንዑስ አንቀጽ 9.2.1
መሠረት ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ምንዛሬውን ለመጠቀም/ የቀረን ጊዜ በጣም አጭር ከ 4 ቀናት ያልበለጠ በመሆኑ በአቅራቢው ወኪል በኩል
ግፊት ተደረጐ በአስቸኳይ የዋጋ መግለጫ ካላገኘን ሌላ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ ለማስፈቀድ ረዥም ጊዜ የሚወስድ
በመሆኑ አስቸኳይ ውሳኔ እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 3 ገፅ
ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015146 በቀን 19/03/18 ከተጠየቀው ውስጥ ኩርንችት በአስቸኳይ
እንደሚፈለግ የተገለፀልን ስለሆነ
1. ኩርንችት መለኪያው ፖኬት ስለሆነ ኪ.ግ የተባለው እንዲስተካከል
2. የ 40 ፖኬት ዋጋ በአካባቢው አነስተኛ ግዥ ኮሚቴ ታይቶ ሊከናወን የሚችል ስለሆነ በዝዋይ
አካባቢ ግዥው እንዲከናወን ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስከያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ግልባጭ
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቀደም ሲል የስቶር ኪፐር ክፍት የስራ መደብ በሰው ኃይል እንዲሞላልን ጥያቄ አቅርበን
1. የተጀመረው የእድገት ሂደት ተወዳደሪው በህግ ጥላ ስር በነበሩበት ጊዜ እንዲቋረጥ በ 27/02/10 ከዋና ስራ
አስኪያጅ የተመራልንና ውክልናው በሌላ ባለሙያ እንዲመደብ በሂደት ላይ እያለ ግለሰቡ ከእስር
በመፈታታቸው ከዛም በኋላ በ 27/02/10 የተጠቀሰው ምክንያት መልስ ያገኘ ስለመሰለን በውክልና እንዲሰሩ
በተደጋጋሚ ጠይቀን ያልተፈቀደበት ምክንያት ስላልተገለፀልን፣
2. የተፈጠረው ክፍት የስራ ቦታ በውክልና ለረዥም ጊዜ መቆየቱ አግባብ አለመሆኑን በቋሚነት መሞላት
እንዳለበት በ 21/05/10 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በፃፍነው ማስታወሻ መነሻ ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥሩ
ምዋሥአ/20/10 በተፃፈ ማስታወሻ በ 22/5/10 ከዋና ስራ አስኪያጅ የስራ መደቡ በውድድር በቋሚነት ሰው
እንዲመደብ ውሳኔ ሲሰጥ የቀደመው የእድገት ሂደት ስለመቋረጡ በግልፅ ባለመጠቀሱ እና የም /ዋና ስራ
አስኪያጅ ማስታወሻ "የህግ አስተያዬት ተሰጥቶበት በሚገኘው መረጃ መሠረት" ስለሚል የተጠናቀቀ
ስላልመሰለን ውሳኔ ስንጠብቅ የቆየን ቢሆንም መጋቢት 1 ቀን 2010 በነበረው የማኔጅመንት ስብሰባ ሂደቱ
እንዲቋረጥ የተወሰነ መሆኑ ስለተገለፀልን በዚሁ መሠረት ለክፍት የስራ መደቡ በድጋሚ የሰው ኃይል
መጠየቂያ በአስቸኳይ ተሞልቶ ይቅርብ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ፋብሪካችን ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያስመጣውን ኢፖክሲዳይዝድ ሶያቢን ኦይል የተባለ ጥሬእቃ ግዥ
ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያስገባ ለኮንቴይነር ማስያዣ ተይዞ የነበረው ገንዘብ አስፈላጊው ሰነድ
ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት የቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተገለፀው
ሂሳብ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እየገለፅን፤ አስፈላጊውን ሰነድ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አይይዘን
ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
1. የውል ጊዜን በተመለከተ እንደየዕቃዎቹ ባህሪ እና ከሚሰጡት አገልግሎት አንፃር ታይቶ
/ተገምግሞ/ ማሻሻያ ቢደረግ
2. እቃዎች የሚገዙት ለተጠየቁበት አላማና አገልግሎት እንዲውሉ ነው፡፡ ነገር ግን የመጣው እቃ
የተጠየቀው አየነት ባለመሆኑ አገልግሎት ላይ ማዋል ባይቻል በገንዘብ ቢተካም የተፈለገው እቃ
ለተፈለገው አላማ በተፈለበት ጊዜ አለመድረሱና ስራ ላይ አለመዋሉ ስራው ላይ ችግር እያስከተለ
ስለሆነ ከመተካትና በገንዘብ ከማካካስ ሌላ ተጨማሪ ግዴታዎች/ ከህግ አንፃር ሊካተቱ የሚገቡ
ካሉ ታይቶ ቢካተት፤
3. ቀላል የሚመስሉ ነገር ግን የድርጅታችንን መልካም ገፅታ የሚያበላሹና ችግሮችን ፈትቶ ርክክብ
ለመፈፀም ረዥም ጊዜ የሚወስዱ ለምሳሌ
ሌብል ሊያሟላ የሚገባውን መረጃ ሳያሟላ መላክ
ፖሌታይዝድ ሳይሆንና በርሜሎች ላምኔትድ ሳይሆኑ ሲመጡ በውስጥ አሰራራችን ላይ ችግር
የሚፈጥር በመሆኑ /ምንም እንኳ በገንዘብ እንዲያካክሱ ጠይቀን እየተኩልን ቢሆንም/
ለሁኔታዎች ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ተጠያቂነቱ በግልፅ በውሉ ውስጥ ተካቶ ቢታይ፤
4. አንድ አቅራቢ በውል ላይ ለመፈፀም የገባቸውን ውሎች ሳይፈፅም ቢቀር መቼና እንዴት በማን
መጠየቅ እንዳለበት ግልፅ የአፈፃፀም መመሪያም ቢኖር
5. የጉዳት ካሳን በተመለከተ የተቀመጠውን አንቀጽ ተገቢና በቂ መሆኑ እንደገና ቢታይ
በአጠቃላይ የውል ስነዶችን በሚመለከተው ባለሙያ ታይቶ ከላይ ከዘረዘርናቸው ችግሮችና በሙያ እይታ
ከሚለዩአቸው ችግሮችን መርምረው /ዝርዝር ጉዳዮችን በውይይት የምናብራራላቸው ሆኖ/ የውል ማሻሻያ
እንዲደረግ አስተያዬታችን አቅርበናል፡፡
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ በየዓመቱ በሚፈቀድ በጀት የሚገዙ የካፒታል እቃዎች ግዥ
ተፈፅሞ የግዥ ሂደቱ ሲጠናቀቅ በሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ አዲስ ለተገዙት የመድህን ሽፋን ግዥ
እንዲፈፀም /እቃዎቹ ኢንሹራንስ እንዲገባላቸው/ በንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 8 መሠረት
ለዕቃው GRN እንደተቆረጠ ወዲያውኑ በውስጥ ማስታወሻ ለሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ
እንድታሳውቁ እያሳሰብኩ፤ ቀደም ሲል ወጪ ሆነው ስራ ላይ ያሉትን በተመለከተ በፋይናንስ እና
በሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በኩል ኢንሹራንስ ያልተገባላቸው የካፒታል እቃዎች የመድህን ሽፋን
መጋቢት 01 ቀን 2010 በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ በ 2010 የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ሪፖርት ግምገማ
ወቅት በተወሰነው መሠረት የሚፈፀም መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ በየዓመቱ በሚፈቀድ በጀት የሚገዙ የካፒታል እቃዎች ግዥ
ተፈፅሞ የግዥ ሂደቱ ሲጠናቀቅ በሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ አዲስ ለተገዙት የመድህን ሽፋን ግዥ
እንዲፈፀም /እቃዎቹ ኢንሹራንስ እንዲገባላቸው/ በንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 8 መሠረት
ለዕቃው GRN እንደተቆረጠ ወዲያውኑ በውስጥ ማስታወሻ ለሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ
እንድታሳውቁ እያሳሰብኩ፤ ቀደም ሲል ወጪ ሆነው ስራ ላይ ያሉትን በተመለከተ በፋይናንስ እና
በሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በኩል ኢንሹራንስ ያልተገባላቸው የካፒታል እቃዎች የመድህን ሽፋን
መጋቢት 01 ቀን 2010 በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ በ 2010 የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ሪፖርት ግምገማ
ወቅት በተወሰነው መሠረት የሚፈፀም መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የ VOC ኮሚሽኒንግ በተመለከተ የኮሚሽኒንግ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ መሠረት Sound level
meter በአቅራቢው እንዲተካ ተደርጐ በምትኩ የመጣው Sound level meter ፋብሪካ ከደረሰ የቆዬ
ቢሆንም በኮሚቴው በኩል እቃውን ወጪ አድርጐ ለተፈለገው ስራ ላይ እንዲያውሉ በቃል
የተገለፀላቸው ቢሆንም ወጪ ያለሆነ በመሆኑ ለኮሚቴው መመሪያ እንዲሰጥበት ይህን ማስታወሻ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አዳሚ ቱሉ ፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ የሚገኘው ፎቶ ኮፒ ማሽን በብልሽት ምክንያት ለጥገና በአስመጭው ድርጅት
ደዋሌ የገባ ሲሆን ፎቶ ኮፒ ማሽኑን ባለበት ሁኔታ ለመረከብ ከሚመለከታቸው ክፍሎች ጋር ተወያይተን የውሳኔ ሀሳብ
እንድናቀርብ በታዘዝነው መሠረት የውሳኔ ሀሳባችንን በአባሪ በተያያዘው ቃለ ጉባኤ ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ም.ቴ/ /10
TO: Ref
በ SR ቁጥር 037647 በቀን 06/11/07 ተጠይቶ በ PR ቁጥር 014962 በቀን 09/11/07 ግዣቸው
እንዲከናወን ከተገለፁት እቃዎች ውስጥ Pit man arm ተብሎ የተጠየቀው የመኪና መለዋወጫ እቃ
Follw up arm ተብሎ እንዲስተካከል እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ቁጥር፡- 013/2010
ቀን:- 29/06/2010
ግልባጭ፡-
- ለዋና ስራ አስኪያጅ(ያለአባሪ)
- ለምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ (ያለአባሪ)
አፀተማፋ
ለ፡- አቶ አብነት ጌታቸው ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
1. የ Pit man arm ግዥ ሂደት ችግር ስለነበረበት ተዝቶ የመጣውን follw up arm ገቢ
ለማድረግ ችግር የገጠመ በመሆኑ ለም/ቴክኒክ በ 22/05/10 ደርሶን ለዋና ክፍሉ ተመርቶ
ዋና ክፍሉ በ 5/06/10 ለመምሪያው በሰጠው አስተያየት በዛው ቀን ለዋና ስራ አስኪያጅ
ጉዳዩ በዝርዝር ተገልፆ ም/ቴክኒክ ባቀረበው አማራጭ 2.2 ገቢ ማድረግ እንዲቻል
ማስፈቀጃ እንዲያቀርቡ ተመርቶልዎት አስከ ዛሬ የካቲት 28/2010 ትዕዛዙን አልፈፀሙም
ትዕዛዙን ያልፈፀሙበት ምክንያት እንዲገለፅ
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከቴክኒክ ዋና ክፍል በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014941 የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ ተጠይቆ ግዥው
ተከናውኗል ነገር ግን ግዥው ሲፈፀም በጠያቂ ክፍል ሲኒየር መካኒክ እና ግዥውን በፈፀመው
ሠራተኛ መካከል በተደረገ የስራ ግንኙነት በተፈጠረ ችግር ምክያት /ጉዳዩ ተጣርቶ እርምጃ
የሚወሰድበት ሆኖ/ የተጠየቀው Pit man arm ሆኖ follw up arm ተገዝቶ ስለመጣ በም/ቴክኒክ
መምሪያ በኩል የመፍትሄ ሀሳብ ተጠይቆ፡-
ግልባጭ
ለም/ቴክኒክ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ፋብሪካችን ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያስመጣው ጥሬ እቃና ማሽነሪ ገዝተን ወደ ሀገር ውስጥ ስናስገባ
እቃው ለታሸገበት ኮንቴይነር ማስያዣ የተከፈለ ሂሳብ ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን በክፍላችሁ
በኩል እንዲሰበሰብ እየገለፅን፤ አስፈላጊውን ሰነድ አባሪ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን ያቀረብን
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ቀደም ሲል እንደመለስ
ተ.ቀ የእቃው አይነት ኦፕሬሽን ቁጥር የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር
የተያዘ ገንዘብ የተፈቀደ ሂሳብ
2. የማሸጊያ ማሽን 7552-6232 FCSCB16001188 20,000.00 15,692.42
3. ኢንዶሱልፋን 7234-8149 LBSCB17000039 60,000.00 16,194.72
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የ 2010 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወር የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ የስራ
አፈፃፀም ምዘና ውጤት በዚህ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ ዋ/ስ/አስ/08/10 በሆነ እና በ 01/06/10 በተፃፈልን ማስታወሻ ተ.ቁ (2) የፋብሪካዎች የሽያጭ
ስራ እንዳይስተጓጐል በፋብሪካዎቹ የታተሙ ሰነዶች በተቀየረው የድረጅቾች ክብ ማህተም
እየታተመበት እንዲጠቀሙ የሚለው ግልፅ እንዲሆን በጠየቃችሁት መሠረት ዋና ስራ አስኪያጅን
ጠይቀን ለማለት የተፈለገው የእኛን ድርጅት በተመለከተ የሽያጭ ስራ በሰነድ ምክንያት
እንዳይስተጓጐል በኮርፖሬሽን በኩል ተፈቅዶ ከሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ በተላከልን
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ወ/ት ትዕግስት አለማየሁ በ 8/5/2010 በፃፉት ማመልከቻ Pest management Journal of Ethiopia
ባለማስረከባቸው ክሊራንስ ሊያልቅላቸው እንዳልቻለ ገልፀው ባቀረቡት ማመልከቻ በተመራልን እና
ባደረግነው ማጣራት የተጠቀሰው ሰነድ በግዥ የገባ ስለመሆኑ የግዥ ሰነድ አልተገኘም ነገር ግን
ሰነዱን አቶ ተስፋዬ ሀ/ሚካኤል በ RGRN ቁጥር 01650 ተመላሽ አድርገው ወ/ት ትዕግስት
አለማየሁ በ SIV ቁጥር 022036 ወጪ አድርገው የተረከቡ መሆኑን ማረጋገጥ የተቻለ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ ፋይ/075/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በጠየቃችሁት መሠረት በንብረት አስተዳደር እና በግዥ
ዋና ክፍል በክለርክ እጅ የሚገኙ cut off ከተወሰደ በኋላ ጥቅም ላይ/ስራ ላይ/ የዋሉና አሁን
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ዋስአ/ /10
TO: Ref
ሙሉጌታ ታፈሰ ህንፃ ስራ ተቋራጭ በቀን 30/05/10 የክፍያ ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ስለዚህ ከፋብሪካችን
ጋር በተገባው የማጓጓዝ ውል ስምምነት አንቀጽ 4.2 መሠረት 30% ቅድሚያ ክፍያ ብር
82,800/ቫትን ጨምሮ/ የተከፈላቸው ሲሆን ለስራ ማስኬጃ ለጠየቁት ክፍያ በውሉ አንቀጽ 4.3
መሠረት እስከ 30/05/10 ገቢ ያደረጉት መጠን ከ 2500 ቶን በላይ በመሆኑ ለ 2500 ቶን ተመጣጣኝ
የሆነ ክፍያ ብር 96,600.00/ዘጠና ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ብር/ እንዲከፈላቸው አንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ድርጅቱ ባወጣው የተለያዩ ካርቶን ግዥ ጨረታ ቁጥር APPSCO 05/09 ቡራዩ ፖኬጂንግ አሸናፊ
ሆኖ ሲያቀርብ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ በአቅራቢው በኩል ለመልካም አፈፃፀም ያስያዘው CPO
እንዲለቀቅለት የጠየቀ በመሆኑ በተጠቀሰው ውል ግዥ የፈፀምነው ካርቶኖች እና ፕላስቲክ ስትሪፕ
ሙሉ በሙሉ ገቢ መሆናቸው እንዲረጋገጥ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የ 2010 በጀት ዓመት የሠራተኛ ጫማ ግዥ ለመፈፀም በውስን ጨረታ የግዥ ስልት እንድንፈፅም
አስፈቅደን በሀገር ውስጥ ጫማ በማምረት የረዥም ጊዜ ልምድ ያላቸውን ድርጅቶች ጋብዘን
የጨረታ ሰነድ ቀርቦ የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ በ 02/05/2010 በያዘው ቃለ ጉባኤ መሠረት/በአባሪ
ተያያዟል/ በቴክኒካል ገምጋሚ ኮሚቴ እንዲታይ ከተጫራቾች የቀረቡ ናሙናዎችን እና ሰነዶችን
ለገምጋሚ ኮሚቴ ልከናል ገምጋሚ ኮሚቴው ላቀረበው ጥያቄ አስተያዬት እንድናቀርብ በተጠየቅነው
መሠረት የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ቃለ ጉባኤ ላይ በግልፅ እንደተቀመጠው
1. የተጫረቱት ድርጅቶች በጫማ አምራችነት ያላቸውን የረዥም ጊዜ ልምድ፤
2. በጨረታው ሰነዶቻችው ላይ ለፖሊስ ኮሚሽን፣ ለመብራት ኃይል … ለመሳሰሉት
መንግስታዊ ድርጅቶች በተመሳሳይ ሁኔታ የሚያቀረቡት ናሙና ብቻ መሆኑን በኮሚቴ
አባላት ፊት በማረጋገጣቸው፤
3. ለሠራተኛው ካሁን ቀደም ጫማ ይገዛ የነበረው በግምባር ግዥ፣ የሠራተኛ ማህበር ተወካይ፣
የጠቅላላ አገልግሎት ተወካይና የግዥ ሠራተኛ ተገኝተው በሚመርጡት ይፈፀም የነበረ
ቢሆንም አሰራሩን በማሻሻል ወደ ጨረታ ሂደት ገብተን ጠያቂው ክፍልም ስፔፊኬሽን
አቅርቦ ስፔስፊኬሽኑ ለተጫራቾች የተሰጠ ሲሆን ስፔስፊኬሽን ያሟላል ያሉትን ናሙና
ያቀረቡ በመሆኑ ግዥው በድጋሚ ጨረታ ቢወጣ ከሚወስደው ጊዜ አንፃር እና የከፍተኛ ግዥ
ኮሚቴው የውሳኔ ሀሳብ ታይቶ አቅጣጫ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ሆኖም በተራ ቁጥር 1 ላይ Pitman arm ተብሎ የተጠየቀ ሲሆን የግዥ ሠራተኛው Pitman arm
አምጥቶ አይሆንም ተብሎ ተመላሽ ተደርጓል በድጋሚ ከሚመለከተው የቴክኒክ ሠራተኛ ጋር ግዥ
ሠራተኛ በስልክ የሀሳብ ልውውጥ ካደረጉ በኋላ Follwup arm የሚል ግዥ ተፈፅሞ ስቶር የደረሰ
ቢሆንም በስም ልዩነት ምክንያት እቃውን ገቢ ለማድረግ እንደተቸገሩ ከንብረት አስተዳደር በደብዳቤ
ተገልፆልናል፡፡ ስለዚህ የተገዛዉ መለዋወጫ (Follw up arm) ለተፈለገዉ አገልግሎት የሚውል
ስለመሆኑ በእናንተ በኩል ማረጋገጫ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ በተለያዬ ጊዜ በስቶር ኪፐር የስራ መደብ መጠሪያ ላይ በውክልና
እየሰሩ ያሉት አቶ አለማየሁ ምትኩ ውክልና እንዲነሳ በተደጋጋሚ ለቀረበልን ጥያቄ በእኛ በኩል የአቶ
አለማየሁ ምትኩ ውክልና ተነስቶ ለአቶ ፍቃዱ ሲበርጋ ውክልና እንዲሰጥ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
በሰኔ ወር 2009 ለዋና ስራ አስኪያጅ በ 26/03/10 ጥያቄ ስናቀርብ በግልባጭ ለሰው ሀብት ልማት አስ.
መምሪያ ስናሳውቅ ቆይተናል፡፡ ውክልናው እስካሁን ለምን እንዳልተነሳ በመምሪያው በኩል
የሚታወቅ ምክንያት የለም፡፡ ስለዚህ፡-
1. የተፈጠረው ክፍት የስራ መደብ በቋሚነት መሞላት ያለበት ሆኖ ሳለ እስከ መቼ በውክልና
የሚቆይበት ምክንያት ግልፅ አልሆነልንም፤
2. ውክልና እንዲሰጥ ጥያቄ አቅርበን ያልተሰጠበትን ምክንያት ባላወቅንበት በየጊዜው የአቶ
አለማየሁ ውክልና ይነሳ በሌላ ይተካ ለሚለው የሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ ጥያቄ በእኛ በኩል
ቀደም ሲል በፃፍናቸው ደብዳቤዎች ውክልናው እንዲነሳ ጥያቄ ያቀረብን ስለሆነ የተለዬ
ምላሽ አለመኖሩን እያሳወቅን፤ ክፍት የስራ መደቡ በተገቢው ሰው በቋሚነት እንዲሟላልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ኦዲት አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከጥር 7 ቀን 2010 ጀምሮ ለ 10 ቀናት በዓመት እረፍት ላይ ስለምሆን ክፍሉ ትኩረት ሰጥቶ
ሊያከናውናቸው የሚገቡ ክትትል የሚፈልጉ ዝርዝር ስራዎች በዚህ ማስታወሻ አባሪ የተደረገ ሲሆን
በክፍሉ ሠራተኞች የተጀመረውን የቡድን ስብሰባዎችም በቅርብ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
ስራዎችን በኃላፊነት ስሜት እንደምታከናውኑ በማመን መልካም የስራ ጊዜን እመኝላቹሀለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 3 ገፅ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
በግዥ ዋና ክፍል ክትትል የሚፈልጉ ስራዎች
1. ረዥም ጊዜ የቆዩና እልባት ያላገኙ ስራዎች
1.1 ከሞጆ ዘይት ለፈፀምነው ግዥ ከ VAT ጋር በተያያዘ በአቅራቢው በኩል ያልተከፈለን ክፍያ አለ
ብለው ሂሳብ ለማስታረቅ Statement ልከው በፋይናንስ መምሪያ በኩል ሂሳቡን አስታርቆ
ያለብንን ወይም ያለባቸውን ሂሳብ አውቆ በእንጥልጥል የሚታየውን ሂሳብ እልባት እንዲያገኝ
ግፊት ማድረግ /በዋና ስራ አስኪያጅም ለፋይናንስ ጥብቅ ትዕዛዝ ቢሰጥ/፤
1.2 ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ለተከናወነ የቡሺንግ አገልግሎት ግዥ ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ የተሰጠንን
ምላሽ ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቀደም ሲል በተፃፈላቸው ደብዳቤ መሠረት ቡሺንጉ የሚሰራበት
ትክክለኛ ማቴሪያል አቅረበን ማሰራት፣ ማቅረብ ካልቻልን በሌላ ስራ ሂሳቡ እንዲካከስልን
የማመቻቸት ስራ እንደሚያከናውኑ በሁለቱም አማራጭ ካልተቻል የተከፈለውን ሂሳብ
እንደማይመልሱልን የገለጹ በመሆኑ ከሂሳብ መዝገብ እንዲሰረዝ ማስወሰን፤
1.3 የሬሎ በርነር ጥገናን በተመለከተ ከቦርድ በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት ለዋና ስራ አስኪያጅ
ማስታወሻ አቅርበን ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ ተመርቶ ምርትና ቴክኒክ ለዋና ስራ አስኪያጅ
አስተያዬት አቅርበናል ስላሉ በዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ እንዲያገኝ አስታውሰናል በሚሰጠው
ውሳኔ መሠረት መፈፀም፤
1.4 ከቶታል ቀደም ሲል ከተጠየቀ መጠን በላይ ግዥ ተፈፅሞ በብልጫ የተላከው ተመላሽ ሆኗል
ልዩነቱን በገንዘብ ተመላሽ አናደርግም በአይነት እንተካለን ባሉት መሠረት በቅርቡ ከቀረቡት
የግዥ ጥያቄዎች ለወ/ሮ ራሔል ተመርቶ በግዥ ሂደት ላይ ካሉት ውስጥ ቀደም ላለው ቀሪ ሂሳብ
ተመጣጣኝ የሆነ በአይነት የማስተካቱን ስራ በቅርብ ተከታትሎ ማስፈፀም፤
1.5 የ WAFA ውልን አስመልክቶ ከፕላንና መረጃ አገልገሎት በቀረበ ጥያቄ ውሉ በ 2004
የተፈፀመ ሲሆን ዝርዝር አፈፃፀሙ ላይ /ውሉን ለማስቀጠል/ ጉዳዩ በድርጅቱ ነገረ ፈጅ ታይቶ
የህግ አስተያዬት ቀርቦ ግልፅ መመሪያ ሲሰጥበት ወደ ሂደቱ ቢገባ፤
1.6 ቡራዩ ካርቶን አልተከፈለኝም/ቀሪ ሂሳብ አለባችሁ/ በሚል ያቀረበው ስቴትመንት በዋና ስራ
አስኪያጅ ቢሮ ከቡራዩ ንግድ መምሪያ እና የፋይናንስ መምሪያ ተወካይ ባሉበት በተነጋገረነውና
በተደረሰው ስምምነት መሠረት በፋይናንስ በኩል ዝርዝሩ እንዲታይና የጠየቁት ክፍያ/እዳ/ ካለብን
እንዲከፈል ማድረግ ከሌለብን ለአቅራቢው ቡራዩ በደብዳቤ ምላሽ መስጠት
2. በውጭ ሀገር ግዥ ክትትል የሚፈልጉ
2.1 ለአዋሽ ባንክ የቀረቡ የውጭ ምንዛሬ ጥያቄዎች
2.1.1 የቤልጂየም የአገልግሎት ክፍያዎች (2)
2.1.2 የ Safety material ግዥዎች(ሁለት ፕሮፎርማዎች )
2.1.3 Diaphram pump እና ሌሎች የካፒታል እቃዎች ግዥ የያዘ ፕሮፎርማ 1 በድምሩ 5
ጥያቄዎች ቀረበዋል የቅርብ ክትትል በማድረግ ማስፈቀድ
2.2 ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቀረቡ ፕሮፎርማዎች የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ እስኪገኝ በቅርብ
መከታተል
2.3 ከቲያንጅን ቦሀይ የዋጋ መግለጫ የመጣለቸውን ሌሎች ማብራሪያ ከተጠቀየባቸው ጋር
የ Forcast ኮሚቴ ካቀረበው ሰነድ ጋር በማጣጣም የግዥ ጥያቄን የግዥ እቅድን በሬስፒ መሠረት
የተጠየቀ መሆኑን በተለያዬ መንገድ አጣርቶና አረጋግጦ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ምንዛሬ ፈቃድ
ጥያቄ ማድረስ
2.4 ከ HTDS የተጠየቀ የጥገና አገልግሎት ግዥ ስራው ተፈቅዶ ቃለ ጉባኤ ተይዞ አዋርድ የተሰጠ
ስለሆነ ኩባንያውን በማነጋገር የሚመጣበትን ጊዜ አውቆ ዝግጅት ማድረግ በአቅራቢው በኩል
እንዲያሟሉ የሚጠበቅ ካለ እንዲያሟሉ መጠየቅና ስራውን ማስቀጠል፡፡
2.5 ወደ ማክቲሽም የሚመለስ አንድ ኮንቴይነር ኢንዶሱልፋን የማስመለስ ስራው በጊንጪ ትሬዲንግ
እየተጠናቀቀ ሲሆን ቀደም ሲል አቅራቢው ከተጠየቀው ማካካሻ በኋላ የወጡ የተለያዩ ወጭዎች
በተሟላ ሁኔታ ተመዝግቦና ታውቆ በመጀመሪያ ከተጠየቀው ሂሳብ ጋር ተደምሮ እንዲሁም
በውሉ መሠረት ለደረሰብን ጉዳት መጠየቅ ያለበትን በውሉ አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን ኪሳራ
ጨምሮ ክፍያ እንዲፈፀምልን የተሟላ መረጃ በያዘ ደብዳቤ መጠየቅ
2.6 በኮሚሽኒንግ ሂደት ላይ ያሉ የፈሳሽ እና የዱቄት ማሸጊያ መሳሪያዎችን ሰነድና ፋይል አደራጅቶ
መያዝ እና የኮሚሽኒንግ ሪፖርት ሲደርሰ ተገቢውን በውልና መመሪያ መሠረት መፈፀም
2.7 ፋብሪካ ደርሰው ነገር ግን የተለያዬ አንከን ስላለባቸው ርክክብ ያልተፈፀመላቸው እቃዎች
አቅራቢዎቹ በተደጋጋሚ በደብዳቤ ተጠይቀው ችግሩን የሚፈታ ምላሸ ስላልሰጡ ቀደም ሲል
በተነጋገርነው መሠረት ለህጋዊ አካሄድ የሚረዳ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ መፃፍ/ዝርዝሩ ይታወቃል/
2.8 ከቴክኖ ሰርቪስ ለመጣው ኢፖክሲዳይዝድ ሶያቢን ኦይል ቀደም ሲል የላኩት COA በስህተት
ነው ብለው አሁን የተስተካከለ ያሉትን ልከዋል ነገር ግን በኦፊሻል ደብዳቤ ሸኚነት እንዲልኩ
በኢሜል የተፃፈላቸው ስለሆነ ደብዳቤው ሲደርሰ ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ማቅረብ
2.9 አዲስ አበባ አየር መንገድ የደረሱ 2/ሁለት/ የላብራቶሪ እቃዎች ቶሎ ክሊራንስ ጨርሶ ርክክብ
እንዲፈፀም ማድረግ እንዲሁም የ Sound Label Meter ን ወጪ አድርጐ ተስተካክሉ
መምጣቱ ከተረጋገጠ ያስያዙት ሪቴንሽን ማስለቀቅ
2.10 በቅርቡ አዋርድ ለተሰጣቸው አሸናፊ አቅራቢዎች ውሉ እንዲዘጋጅ ቀደም ሲል ለግዥ ኦፊሰር
በተሰጠው መመሪያ መሠረት በጥንቃቄ መዘጋጀቱን አረጋግጦ ውል መፈፀም
3. የሀገር ውስጥ ግዥ
3.1 ሠራተኞች የአመት እረፍት በተያዘው ፕሮግራም እንዲወጡ ማድረግ፡፡
3.2 የአምቡላንስና የላንድክሩዘር ጥገና ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ ለጠያቂው ክፍል ከሚሰራው ስራ አንፃር
ታይቶ አስተያዬት ቢጠየቅም አስተያዬት ከቀረበው በኋላ ጉዳዩ ጥንቃቄ ስለሚፈልግ በቀጥታ
የስራ ትዕዛዝ ከመሰጠቱ በፊት በከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ የሚታይበት ሁኔታ ቢመቻች
3.3 ደዋሌ ያለው ፎቶኮፒ ማሽን ከደዋሌ የሚመጣው ደብዳቤ በድርጅታችን ቴክኒክ ክፍልና
በተጠቃማው ሰው ሀብት ልማት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባሉበት በጋራ ታይቶ ለዋና ስራ
አስኪያጅ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ
3.4 የፕላስቲክ ሽት ግዥ ጥያቄ እንዲቀርብ ለንብረት አስተዳደር ተነግሯል ጥያቄው እንዲቀርብ
ግዥው እንዲፋጠን ማድረግ/የጥሬ እቃ እጥረት በአቅራቢው በኩል ከማጋጠሙ በፊት/
3.5 አቶ ጌታሁን የሚይዛትን መኪና በተመለከተ በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል ስራው በሃይካ
ጋራዥ እንዲቀጥል የታሰበበትን ምክንያት ሪፖርትና ውል አቅርበው እንደተፈቀደ የአገልግሎት
ግዥውን ማስቀጠል፡፡
3.6 የኮንቴይነር ዲፖዚት ማስለቀቅ እና ያልተበተኑ ዲክሌሬሽኖች ካሉ ትኩር ተሰጥቶና የቅርብ
ክትትል በማድረግ ዲፖዚት ማስለቀቅ ዲክለሬሽኖች እንዲበተኑ ማስደረግ
3.7 ለ 2 ኛ መደብ "ሀ" ቀረጥ ነፃ ለማስፈቀድ የተጠየቁ መረጃዎች ተጠናቆ በተነጋገርነው መሠረት
በዚህ ሁለት ቀን ለፋይናንስ መስጠት
3.8 ለ IFRS ዋጋ ትመና የተጠየቁ የዋጋ መረጃዎችን ለአቅራቢዎች ዋጋ እንዲገልፁልን የተጠየቁ
ቢሆንም ለግዥ አለመሆኑ /የተጠየቁበት ምክንያት በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል በግልፅ
ተነግሮአቸው አስቸኳይነቱም/ ተገልፆላቸው በአጭር ጊዜ ምላሽ መስጠት እንዲቻል ትኩርት
ሰጥቶ መስራት
3.9 በምርታማነት አገልግሎት የቀረበ የአማካሪ አገልግሎት ግዥ የቀረበው መስፈርት በአብዛኛው
ህጋዊነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ ሲሆን በመስፈርቱ ላይ የተጠያቂ
3.10 ከበላይ አብ ሞተርስ ለገዛነው መኪና መለዋወጫ ግዥን በሚመለከት ሰነዱን መሠረት በማድረግ
ተነጋግረን በደረስንበት ስምምነት መሠረት ተክፍሎበት ያልተላከውን ተከታትሎ መረከብ በወቅቱ
ያልከፈልንባቸውን ዋጋ እንዲሰጡ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ እንደተገኘ ግዥውን ለሚያየው ኮሚቴ
የውሉን ስምምነት በማሳወቅ ማስወሰን
3.11 የ 2010 በጀት ዓመት የስራ ልብስ ግዥ በከፊል የተከናወነ ሲሆን በሂደት ላይ ያለውን ግዥ አፋጥኖ
ግዥውን መፈፀም ሌሎችን ቀደም ሲል ባስፈቀድነው መሠረት አምራቾችን በውስን ጨረታ
በመጋበዝ ሂደቱን አፋጥኖ ግዥውን ማስቀጠል ከአጉስታ የታዘዘውን ተከታትሎ መረከብ
በጥያቄያቸው ላይ በተወሰኑ ልብሶች ድግግሞሽና የቁጥር/የብዛት/ ስህተት እንዳለ በደብዳቤ
ተገልፆላቸው ማስተካከያው አልመጣም ስለዚህ ግዥው ከመጠናቀቁ በፊት የመጠን ማስተካከያውን
በዋና ስራ አስኪያጅ ወይም በም/ዋና ስራ አስኪያጅ አስፈቅደው እንዲያመጡ ማድረግ /ልዩነቱ
በመብለጥ ስለሆነ/
3.12 ናዝሬት መብራት ኃይል የተጠየቀ 33KVA ግዥን ተከታትሎ መፈፀም
3.13 አሁን የቀረበው የክላች ዲስክ እና የኤሌክትሮድ 2.5 ዋጋ ቀደም ሲል ከተገዛበት የተጋነነ ጭማሪ
ስላለው እንደገና እንዲሰበሰብ መመሪያ የተሰጠ ስለሆነ ሳይዘገይ ፕሮፎርማ ሰብስቦ ግዥውን
ማፋጠን፡፡
3.14 ቀደም ሲል ለነበሩት የምርታማነት አገልግሎት ኃላፊ በኩል የተመለሰውን በቢፒአር ላይ ሊደረጉ
የሚባቸው ማስተካከያዎችን እንደገና አይቶ የሚሻሻል ካለ አካቶ በሸኚ ደብዳቤ ለምርታማነት
በድጋሚ መላክ
3.15 የ 15 ቀን እና ወርሃዊ ሪፖርት በጊዜው እና ጥራቱን ጠብቆ አጭርና ገላጭ የሆነ የተሟላ መረጃ
የያዘ ሪፖርት ለፕላንና መረጃ ማቅርብ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የ 2010 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት በንብረት አስተዳደር
ዋና ክፍል ስር ያሉ የ 11/አስራ አንድ/ ሠራተኞች በዚህ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የ 2009 በጀት ዓመት የንብረት ቆጠራ ሪፖርት 98 ገፅ የሆነ አንድ ጥራዝ በዚህ ደብዳቤ አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለምርታማት አገ.ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማፋ
የግዥ ቡድን አባላት ባቀረቡት የቡድን ቃለ ጉባኤዎች ላይ የተሰጠ ግብረ መልስ
1. አደረጃጀትና ስያሜን በተመለከተ
1.1 የቡድኑ ስያሜ በየትኛውም ቃለ ጉባኤ ላይ አልተገለፀም /አላየሁም/ ስለዚህ በቡድኑ አባላት ፍላጐት ላይ
ተመስርቶ የቡድኑ ስም ቢኖረው ስሙ የቡድኑ አባላትን Team Spirit የሚያጠናክር የቡድን ስራውን
የሚያበረታታና አነቃቂ ስለሚሆን ተመካክረው ስም ቢሰጡ፤
1.2 የቡድኑ ሰበሳቢ ቃለ ጉባኤ የሚይዙ መሆኑ ተደራቢ ስራ ስለሚሆን የቡድኑን ፀሐፊነት በስራቸው ባህሪም
ቅርበት ያላቸው ወ/ሮ እቴቱ ስለሆኑ ወ/ሮ እቴቱ የቡድኑ ፀሐፊ እንዲሆኑ፤
በ 2009 በጀት ዓመት የግዥ ሂደት ተጀምሮ አሸናፊ ተለይቶና የግዥ ትዕዛዝ ለአሸናፊ ድርጅቶች
ተሰጥቶ ባንክ ላይ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በመጠበቅ ላይ ካሉት ውስጥ /ዝርዝሩ በአባሪ ተያይዟል/
አንደአስቸኳይነታቸው እና እንደአስፈላጊነታቸው የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ቢገኝ ቅድሚያ L/C
ሊከፈትላቸው ይገባል የሚባሉትን በደረጃ /በቅደም ተከተል/ እንዲገለፅልን ለሚመለከታቸው
መመሪያ እንዲሰጥልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የጥገና አገልግሎት ሰጭው ድርጅት የጠየቀውን ዋጋ ከተሰሩት ስራዎች አንፃር ታይቶ አስተያዬት
እንዲሰጡበት ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ በ 01/01/18 አስተያዬት ተጠይቀው ስራው በከፊል የተሰራ
ስለሆነ የጥገና አገልግሎት ግዥው ስራውን በጀመረው በሃይካ ጋራዥ እንዲቀጥል አስተያዬት ያቀረቡ
ስለሆነ በተለያዬ ጊዜ የተሰጡት የተለያዩ አስተያዬቶች ታይተው ስራው በሃይካ ጋራዥ መቀጠል
ካለበት ውሳኔ እንዲሰጥበት ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከቲያንጅን ቦሀይ ለሚፈፀሙ ጥሬእቃዎች የግዥ ጥያቄ በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል የቀረበ
ሲሆን በሬሲፒ መሠረት የተሟሉ መሆናቸው በምርትና ቴክኒክ መምሪያ ሙያዊ አስተያዬት ጠይቀን
በአባሪ በተያያዘው ዝርዝር ቀርቧል፡፡ ስለዚህ በግዥ መጠየቂያ ከቀረበው ጋር በንፅፅር ሲታይ ከተ.ቁ 6
እና 10 በስተቀር ሌሎች ላይ በመብለጥ ወይም በማነስ ልዩነት ያለው በመሆኑ ግዥው ከመቀጠሉ
በፊት በቀረበው መጠን ልዩነት ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 3 ገፅ
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ነገር ግን ከግዥ መመሪያ አፈፃፀም አንፃር ቀደም ባለው ውድድር ተወዳድረው አሸናፊ ከሆኑበት ዋጋ
በላይ ጭማሪ ያደረጉ በመሆኑ ከውል ስምምነት ውጭ በመሆኑ መምሪያው አዲስ አገልግሎት ግዥ
ጥያቄ አቅርቦ እንደ አዲስ አወዳድረን የአገልግሎት ግዥ ከመፈፀም ውጭ የቀረበውን አዲስ ዋጋ
በግዥ ኮሚቴ ማዬት የማይቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከቲያንጅን ቦሀይ ለሚፈፀሙ ጥሬእቃዎች የግዥ ጥያቄ በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል የቀረበ
ሲሆን በሬሲፒ መሠረት የተሟሉ መሆናቸው በምርትና ቴክኒክ መምሪያ ሙያዊ አስተያዬት ጠይቀን
በአባሪ በተያያዘው ዝርዝር ቀርቧል፡፡ ስለዚህ በግዥ መጠየቂያ ከቀረበው ጋር በንፅፅር ሲታይ ከተ.ቁ 6
እና 10 በስተቀር ሌሎች ላይ በመብለጥ ወይም በማነስ ልዩነት ያለው በመሆኑ ግዥው ከመቀጠሉ
በፊት በቀረበው መጠን ልዩነት ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 3 ገፅ
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በሌላ በኩል የኤሌክትሮኒክስ አንድ መስኮት አገልግሎት ፕሮግራም ጽ/ቤትን የማይጠብቅ ነገር ግን
ለምናከናውናቸው ግዥዎች ዓለም አቀፍ ንግድ ላይ የተሰማሩ አቅራቢዎች ፍላጐታችንን አውቀው
በአቅርቦት ላይ የተሻለ ጥራት፣ ዋጋ እና አማራጭ አቅራቢዎችን ለማግኘት ስለሚያስችል
የፋብሪካው ዌብ ሳይት ተዘጋጅቶ ስራ ላይ ቢውል ጠቀሜታው ከብዙ አቅጣጫ /የፋብሪካውን ገፅታ
ከመገንባት፣ የገበያ አድማስን ከማስፋት… ወዘተ/ የጐላ ይሆናል፡፡ የፋብሪካውን አፈፃፀምም የተሻለ
ያደርገዋል የሚል እምነት ስላለ ቀደም ሲል develop የተደረገው ዌብሳይት ስራ ላይ እንዲውል
ወይም በአዲስ መልክ develop ቢደረግ የሚል አስተያዬታችን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለፕላንና መረጃ አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል
ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ግ/ን/አ/መምሪያ ፀሐፊ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
የድርጅቱ የስራ አፈፃፀም የተሻለ በማድረግ ቀጣይነት ያለው የደምበኞች አርካታን ለማሳደግ ይረዳ
ዘንድ የለውጥ ስራዎች በአባሪ በተያያዘው የ 2010 እቅድ መርሃ ግብር መሠረት እንድታከናውኑ
እያሳወቅኩ፤ የእቅድ አፈፃፀሙን በየ 15 ቀኑ እና በወሩ በምታቀርቧቸው ሪፖርቶች ተካቶ
እንዲቀርብ ከአደራ ጭምር አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 04 ገፅ
ግልባጭ
ለምርታማት አገ. ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በዚሁ መሠረት ይኼው ጥሬእቃ ግብርና የሚጠይቀውን የጥሬእቃ ምርመራ ያላሟላ ሆኖ በመገኘቱ
በተመሳሳይ ይኼኛውም ተመላሸ እንዲደረግ በተወሰነው መሠረት ወደ መጣበት ሀገር ለማስመለስ
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሞጆ ቅርንጫፍ 60,611.11(ስልሳ ሺህ ስድስት መቶ
አስራ አንድ ብር ከ 11/100) ጠይቀዋል፡፡ በመሆኑም ይኼንኑ የተጠየቀውን ሂሳብ ያህል ላኪው ኩባንያ
እንደሚተካልን የተገፀለት ሲሆን ኩባንያው ፋብሪካው ክፍያውን እንዲፈፅምና ለዚሁ አገልግሎት
የሚወጣውን ክፍያ ለመፈፀም ስምምነቱን ገልፆል፡፡ ስለዚህ ከኩባንያው የሚተካ ከላይ የተገለፀውን
ሂሳብ በሞጆ ጉምሩክ ስም ተዘጋጅቶ እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለሰ/ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-
TO: Ref
ጉዳዩ፡- ከአዳማ ማክቲሽም በ L/C ቁጥር TF1528902800 የተገዛ ጥሬእቃ ማካካሻን ይመለከታል
ቁጥሩ 3/2-85/2608 በሆነ ደብዳቤ በቀን 12/10/2016 አክሲዮን ማህበሩ ከአዳማ ማክቲሽም በገካው
የኢንዶሱልፋን ጥሬእቃ ውል ስምምነት አንቀጽ 7 ተ.ቁ 7.3 (Sep 30, 2015 የተፈረመ ውል) እና ኤፕሪል
12,2016 አቅራቡው መስማማቱን ባረጋገጠበት ደብዳቤ መሠረት USD 41,931.17 እንዲከፍሉን መጠየቃችን
ይተወሳል፡፡
የአቅራቡው ኩባንያ ኃላፊዎች በመጡበት ጉዜ ምንም እንኳ ለተጠየቁት ገነዝብ ተመጣጣኝ የሆነ የጥሬእቃ መጠን
6000 ኪ.ግ ቢሆንም ያለንነ የረዥም ጊዜ ደንበኝነት ግምት ውስጥ በማስገባት ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ 12000
ኪ.ግ ጥሬ እቃ ሊልኩልን ተስማምተው የመጣው አንድ ኮንቴይነር /12000 ኪ./ ጥሬ እቃም የመጠቀሚያ ጊዜው
ያለፊበት በመሆኑ ወደ አቅራቢው እንዲመለስ ተወስኗል፡፡
ስለዚህ አፈፃፀሙ በተለያዬ ምክንያት የዘገየ /ጊዜ የወሰደ በመሆኑ/ ከፋይናንስ ከቀረበው መረጃ ውጭ በፋብሪካው
የሚያዩ ጉዳቶች /Unforseen damage ከውሉ ከረፃፃፍናቸው ደብዳቤወችና ጋር ተገናዘበ በማያዳግም ሁኔታ
አቅራቢ ውደ ድርጅት ከውል አፈፃፀሙ አንፃር መጠየቅ የሚገባው ጉዳይ ከለ ከህግ ክፍሉ አስተያዬት ተጠይቆ ግልፅ
መመሪያ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገ. ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ በኬሚካል ኮርፖሬሽን ስር ከሆነበት ከመስከረም 9/2010 ጀምሮ እስካሁን የምንፃፃፍባቸውና
የምንሰራባቸው ሰነዶች ቀደም ባለው ስያሜ በመሆኑ ስሙን መቀየሩ በአኛው የሚቻል ቢሆንም በየፎርማቶች ቁጥር
ላይ ያለው ለአብነት OF/APPSC የሚለው መለያ የሚቀየር ከሆነ ወጥ በሆነ መንገድ በአዲሱ ስያሜ
የተከለሱ/የተሻሻሉ/ ቅፆች ዝርዝር ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- መምሪያ እና አገልግሎቶች ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ስለዚህ በውሳኔው መሠረት ማህተሞችና ሰነዶች የደብዳቤ ሄዲንጐችን እና በቀድሞው ስያሜ ያሉ ሰነዶች በአዲሱ
ስያሜ መተካት ያለባቸው ቢሆኑም በክምችት ያሉት በቅድሚያ መጠናቀቅ ያለባቸው መሆኑ ከዋና ስራ አስኪያጅ
አባሪ፡- 6 ገፅ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ስለዚህ በውሳኔው መሠረት ማህተሞች ሰነዶች የደብዳቤ ሄዲንጐችን ሌሎች የአክሲዮን ማህበሩ ስያሜ ያለባቸው
ሰነዶች በአዲሱ ስያሜ መስተካከል ያለባቸው መሆኑን በመረዳት በመምሪያችን ውስጥ ያሉ የቀድሞ ስያሜ ያለባቸው
ሰነዶችን ዝርዝር በአባሪ ያቀረብን ስለሆነ በክምችት ባሉት ላይ ምን ማድረግ እንዳለብ ውሳኔ እንዲሰጥበት እየጠየቅን
በቀጣይ በህትመት ሂደት ላይ ያሉትን በተመለከተም ለጊዜው ያስቆምን በመሆኑ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 6 ገፅ
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በቀን 17/02/2010 ከኬሚካል ኮርፖሬሽን ጋር የተዋሀዱ ተቋማትን መጠሪያ ስም ሲቀየር ድርጅታችን አዳሚ
ቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር የሚለው ቀርቶ የድርጅቱ መጠሪያ አዳሚ ቱሉ የፀረ -ተባይ
ማዘጋጃ ፋብሪካ በሚል የስም ማስተካከያ ተደርጓል፡፡ ስለዚህ በስራ ላይ ያሉ በአክሲዮን ማህበሩ ስም
የተዘጋጁ/የታተሙ/ ሰነዶችን በየዓይነታቸው በክምችት ያለው መጠን/ የማሸጊያ እቃዎች ጨምሮ/ እስከ
ጥቅምት 28/2010 ለግ/ን/አስ. መምሪያ እንዲደርስ ይደረግ በግዥ ዋና ክፍል በኩል በሂደት ላይ ያሉ
ህትመቶችና የማሸጊያ እቃዎችና ሌብሎችም ህትመቱ ለጊዜው እንዲቆም ተደርጐ ጠያቂ ክፍሎች
ማስተካከያ አድርገው በአጭር ጊዜ እንዲልኩ በደብዳቤ እንዲገለፅላቸው የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ
እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ጉዳዩ፡- የ PR ወጪ ስለማድረግ
በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ውስጥ እየተሰራበት የነበረው የግዥ መጠየቂያ አንድ ፓድ ውስጥ ከቁጥር
014740-014750 ድረስ ያለው ያልተሰራበት ሲሆን በዋና ክፍሉ ቢሮ የተቆለፈበት በመሆኑ ይህንን ፓድ
ለጊዜው መጠቀም ስላልተቻለ አዲስ ፓድ ለማውጣት በ 23/02/2010 ጠይቃቹኋል፡፡ ስለዚህ የፋብሪካው ስራ
በዚህ ምክንያት መቆም ስለሌለበት አዲስ ፓድ ወጪ አድርጋችሁ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እየገለፅኩ
የተጀመረውን ፓድ በተመለከተ ሰነዱ ባለበት እንዲቆይ ሆኖ ወደፊት ውሳኔ የሚሰጥበት መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡ የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችም እንዲያውቁት የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርሳቸው
ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለኦዲት አገልግሎት
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ ግንአ/055/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ቀደም ሲል በ 2009 በጀት ዓመት ቆጠራን በተመለከተ
ምላሽ /አስተያዬት/ መስጠታች ይታወሳል፡፡ ነገር ግን ከፋይናንስ መምሪያ ቁጥሩ ፋይ/016/2010 በሆነ
ማስታወሻ በተሰጠው ምላሽ ላይ
1. ቀደም ሲል በፃፍነው ማስታወሻ በ 14143 ኪ.ግ ኢትዮሲልፋን የሰጠነው አስተያዬት
location A.A መሆኑን ባለማስተዋል ምላሽ የሰጠንበት መሆኑን እና ንብረት አስተዳደርን
የማይመለከት መሆኑ የተገለፀልንን ተቀብለናል፡፡
2. ግንአ/055/10 በሆነ ማስታወሻ ተ.ቁ 1 እና 2 የተጠቀሰው አስተያዬት መመሪያን መሠረት
አድርገን ያቀረብነው አስተያዬት መሆኑን በድጋሚ እያረጋገጥን በፋይናንስ መምሪያ
አስተያዬት ስንጠየቅ ደረጃውን ጠብቆ መመሪያ ተፈፃሚ ይደርጋል /ለማኔጅመንት አቅርቦ
ያስወስናል/ በሚል መረዳት መሆኑን እንድታውቁት ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
- 8.1.4 የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ሰብሳቢ የአቅርቦት አገልግሎት ኃላፊ ሲሆን በእኛ አሰራር
በዋና ስራ አስኪያጅ የተሰየመው ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ውጭ ሌላ የስራ
ክፍል ቢታይ ነው፡፡
- 8.1.6 የ አነስተኛ ግዥ በኮርፖሬሽኑ መመሪያ /ጥቃቅን ግዥዎች/ እስከ 5000 ብር
በአገልግሎት ኃላፊ ውሳኔ ይፈፀማል በድርጅታችን እስከ 3000 ብር ከሚለው የተሻለ
ነው፡፡
በግዥ ስልቶች ውስጥ የግምባር ግዥ በኮርፖሬሽኑ መመሪያ ውስጥ የለም በአክሲዮን ማህበሩም
የለም ወደፊት እንዴት እንደሚኬድበት ቢታይ፤
አዲስ አቅራቢ የጨረታ አሸናፊ በሚሆንበት ጊዜ /በእኛ መመሪያ 26-2.2 15% የሙከራ ትዕዛዝ
መስጠት እንደሚቻል ይገልፃል በኮርፖሬሽን መመሪያ ውስጥ የለም
ለሀገር ውስጥ አምራች ድርጅት ስለሚሰጥ ድጋፍ በእኛ መመሪያ 13-2.9 በግልፅ ተቀምጧል
በኮርፖሬሽኑ መመሪያ የለም የሴት አቅራቢዎችን ለማበረታታት ስለሚሰጥ ድጋፍ የኮርፖሬሽኑ
መመሪያ ምንም አይልም ቢታይ
በአክሲዮን ማህበሩ 9-2.5 እና 9-1.3 መሠረት ስለ ተጨማሪ ትዕዛዝ በግልፅ ወይም በውስን
ጨረታ ግዥ ስልት በተጨማሪ ግዥ ለመፈፀም ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ከአሸናፊው ድርጅት
ከ 20% በመጠን ያልበለጠ ግዥ በ 6 ወር ጊዜ ውስጥ በግልፅ/በውስን/ ጨረታ በተገኘው አሸናፊ
ዋጋ ግዥ መፈፀም ይቻላል በኮርፖሬሽኑ መመሪያ ይህን የሚያሳይ የለውም
በአጠቃላይ የኮርፖሬሽኑ ግዥ መመሪያ የመንግስት ግዥ መመሪያን መሠረት ያደረገና ከአክሲዮን
ማህበሩ መመሪያም በአብዛኛው ተመሳሳይ አንዳንድ ቦታም ላይ የተሻለ አፈፃፀም እና የማስፈፀም
አቅም የሚፈጥር ተጠያቂነትንም በግልፅ ያስቀመጠ በመሆኑ ከላይ ለመጠቆም በሞከርኩት ላይ
እንደአስፈላጊነቱ ቢካተት/ቢሻሻል/፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ
ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በዚሁ መሠረት መጠኑ 5,652 ሊትር ፌኒትሮታዮን 50%E.C የተመረተው ማርች/March 28/2016
በመሆኑ የመጠቀሚያ ጊዜው ሊያበቃ 6/ስድስት/ ወራት ብቻ የቀረው መሆኑን እያሳወቅን፤ በዋና ስራ
አስኪያጅ በኩል የሚመለከታቸው ክፍሎች አውቀውት ተገቢው ውሳኔ እንዲሰጥበት ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ከላይ ከ 1-4 የተጠቀሱት እቃዎች ዝርዝር እስከ መስከረም 13/2010 ለመምሪያው እንዲደርስ በንብረት አስተዳደር
ቁጥጥር ስር ያልሆኑ/ያልተረከባቸው/ እቃዎች ከሆኑ የሚመለከተው መምሪያ ዝርዝሩን ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
እንዲያሳውቅ ቀደም ሲል ቁጥሩ ግንአ/358/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 30/05/09 በግልባጭ በተመዘገበላቸው
አግባብ አሁንም መረጃውን ለጠየቀው አካል ለመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከመስከረም 15/2010
በፊት መላክ ስላለበት የተጠየቀውን መረጃ ለመስጠት ተገቢው ትብብርና ድጋፍ እንዲደረግልን በግልባጭ አሳውቀናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ብዙም የተጠቃሚ ክፍል ቅሬታ ሳይኖር ግዥ ይፈፀም ነበር በ 2009 በጀት ዓመት በተከለሰው ግዥ መመሪያ የግምባር
ግዥ የግዥ ስልት ያልተፈቀደ በመሆኑ እና የግዥው መጠን ከብር 100,000/መቶ ሺህ/ በላይ በመሆኑ በግልፅ ጨረታ
የግዥ ስልት ግዥውን ስናከናውን ጥያቄው የተሟላ እንዲሆን /መስፈርትና መመዘኛ ነጥብ እንዲሟላ/ ለማድረግ
በአቅራቢዎች በኩል ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዶችን ከመመሪያ ውጭ ቀላቅሎ በማቅረብ በግምገማ ኮሚቴው ሪፖርት
ምልልስ የአቅርቦት ጊዜው ከሚገባው በላይ ጊዜ የወሰደና የሠራተኛ ቅሬታ ያስነሳ ከመሆኑ በላይ በተፈለገው ጊዜ
ማሟላት አለመቻሉ በተለያዬ መድረክ መገለፁ ይታወቃል፡፡
ስለዚህ የ 2010 በጀት ዓመት የስራ ልብስ ጥያቄ የቀረበ ሲሆን የግዥ ስልቱን በግዥ መመሪያው ላይ
በተቀመጠውና በአንቀጽ 9.1፣ 9.2፣ 9.4 እና 9.5 ዝርዝሩ /በአባሪ ተያይዟል/ ግዥውን እንድንፈፅም እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ቁጥሩ ሰሀአስ/573/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ያለኝ የዓመት እረፍት 62 ቀናት /ከ 2005-2009/
እንደሆነ ተገልፆልኛል፡፡ ነገር ግን ቀደም ሲል የተጠየቅኳቸውን መረጃዎች አሟልቼ ያቀረብኩና የአገልግሎት ጊዜዬ አዳሚ
ቱሉ ፀረ ተባይ ከመቀጠሬ በፊት ከ 20 ዓመታት በላይ በመሆኑ በዚሁ ስሌት ተስተካክሎ እንደተገለፀልኝ ካለኝ የዓመት
እረፍት ውስጥ ግማሹን ከጥቅምት ወር 2010 ጀምሮ መጠቀም ያቀድኩ በመሆኑ ያለኝን እረፍት ወደ 2010 ለማዛወር
ለዋና ስራ አስኪያጅ ማቅረብ እችል ዘንድ ያለኝ ትክክለኛ የዓመት እረፍት እንዲገለፅልኝ እጠይቃለሁ ለሚደረግልኝ
ትብብር በቅድሚያ አመሰግናለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ኦዲት አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
አባሪ፡- 2 ገፅ
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በአባሪ የተቀጠሱት ኮንቴይነሮች ኢፖክሲዳይዝድ ሶያ ቢን ኦይል እና ጀረኖሎች የያዙ ሲሆን ሞጆ ደረቅ ወደብ
የቆዩበት ምክንያት የሁለተኛ መደብ "ሀ" ቀረጥ ነፃ ተጠቃሚነት ፈቃድ ባለመድረሱና የቀረጥ ክፍያ ፈፅመን ለማውጣት
በወቅቱ ውሳኔ ባለማግኘቱ የቆዬ ሲሆን ይህ ደብዳቤ በተፃፈበት ወቅት ቀረጥ ክፍያ ተፈፅሞ ኮንቴይነሮቹ ከደረቅ ወደብ
ለማውጣት ክሊራንስ ላይ መሆናቸውን እያሳወቅን በተጀመረው ሂደት ከተጠቀሰው ጊዜ ገደብ (ከመስከረም 10/2010)
በፊት ወደ ፋብሪካ የሚጓጓዝ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
በባቱ ከተማ አስተዳደር የባቱ አረጋውያን ማህበር ላቀረቡት የ T-shirt ጥያቄ በ 11/12/09 ከም/ዋና
ስራ አስኪያጅ 100(አንድ መቶ) T-shirt (በስቶር የቆዬ) እንዲሰጣቸው የተፈቀደ ስለሆነ(ደብዳቤው
በአባሪ ተያያዟል) ማህበሩ በደብዳቤ ለሚወከለው ሰው በሰነድ እንድታስረክቧቸው ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንሰ መምሪያ
ለሰ/ሀ/ል/አስተዳደር መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref
ስለሆነም በውሉ አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 3.1 ላይ ውል ሰጪ የውሉን አጠቃላይ ዋጋ 30 ፐርስንት ቅድሚያ ክፍያ
ለውል ተቀባይ እንደሚፈፅም በተገለፀው መሠረት ብር 258,000.00 (ሁለት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ ብር) ለኢንተር
አማን ኃ.የተ.የግ.ማ ቅድሚያ ክፍያ እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ኮድ 3- 14383 አምቡላንስ የሞተር እድሳት እና ሌሎችም ጥገናዎች እንዲደረግ በቀረበው ጥያቄ መሠረት ለሀዋሳ
ሞኢንኮ በደብዳቤ ቁጥር 1/15/30/728 በቀን 15/12/2009 በተፃፈ ደብዳቤ ጥገናውን ለሚያከናውኑበት ዋጋ ፍሬሽ
ፕሮፎርማ እንዲልኩ ተጠይቀው ቀደም ሲል ታይቶ ዋጋ ከተሰጠ በኋላ መኪናው ያለበትን ሁኔታ መኪናው በአካል ቀርቦ
ከታየ በኋላ ዋጋ እንደሚሰጡንና ቀደም ሲል መኪናው በአካል ቀርቦ አይተው የሰጡን ዋጋ እንደማያገለግል የገለፁልን
በመሆኑ በስራ ሰዓት መኪናውን ወደ ሀዋሳ ሞኢንኮ እንዲላክ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ወ/ሮ ትዕግስት ሙሉጌታ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለምርታማት አገ. ማሻሻያ አገልግሎት
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የአክሲዮን ማህበሩ ባልደረባ የነበሩት ወ/ት አልማዝ ባልቻ በሞት ከተለዩ ከ 04/08/08 ጀምሮ የምርት ስቶር ኪፐር
የስራ መደብ በውክልና እየተሰራ ቆይቷል፡፡
ምንም እንኳ ቦታውን በቋሚ ሠራተኛ ለመሙላት በውስጥና በውጭ ማስታወቂያ ለመሙላት የወሰደው ጊዜ ቢኖርም
በቅጥር ለማሟላት የተደረጉ ጥረቶች ባለመሳካታቸው የውስጥ እድገት ማስታወቂያ ወጥቶ ተወዳዳሪዎች ቀርበው
ፈተና ተሰጥቶና ለቦታው የሚመጥን ነጥብ ያመጣው ሠራተኛ ተለይቶ የእድገት ኮሚቴ የያዘው ቃለ ጉባኤ ለዋና ስራ
አስኪያጅ በሰው ሀብት ል/አስ መምሪያ በኩል መቅረቡም ይቃወቃል፡፡
ቦታው ላይ በውክልና እየሰሩ ያሉት ሠራተኛ የመጀመሪያ ውክልና ጊዜ 8 ወር የሚሞላው ህዳር 15/2009 መሆኑ ከሰው
ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥሩ ሰሀአስ/122/09 በ 14/03/09 ተገልፆልን እስከ ህዳር 19/2009 ውክልናው ተቋርጦ እንደገና
ከህዳር 19/2009 ጀምሮ አዲስ ውክልና በቃል ለሰ/ሀ/ል/አስ/ መምሪያ እና ለዋና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም ሰኔ 2/2009
ለዋና ስራ አስኪያጅ በተፃፈ የውስጥ ማስታወሻ ቁጥሩ ግንአ /632/09 መምሪያው በእድገት ኮሚቴ አባልነት በቦታው
ላይ የቀረበውን የእድገት ቃለ ጉባኤ ውሳኔ ከቆጠራ በፊት እንዲገለፅልን ለዋና ስራ አስኪያጅ ጥያቄ አቅርበናል
ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ በግልባጭ አሳውቀናል በዚህ መካከል ውሳኔው ምን እንደሁ ሳይገለፅልን በ 19/10/09
የሰ/ሀ/ል/አስ ቁጥሩ ሰሀአስ/480/09 በሆኑ ማስታወሻ የተወከሉት ሠራተኛ ውክልና እንድናነሳ ሲፃፍልን ግልባጭ ለዋና
ስራ አስኪያጅ እና ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ ተመዝግቧል፡፡
በእኛ በኩል የምንጠብቀው ቦታው በተገቢ የሰው ኃይል ከወሰደው ጊዜ አንፃር ቦታውን በቋሚነት የሚሰራ ሠራተኛ
እንዲመደብ ሆኖ ሳለ ውሳኔ ባለማግኘቱ ከግ/ን/አስ/መምሪያ ግንአ/709/09 በሆነ ደብዳቤ በ 23/10/09 ከሰኔ
30/2009 ቆጠራ ጋር ርክክብ መፈፀም እንድንችል የአቶ አለማየሁ ምትኩ ውክልና ተነስቶ አቶ ፍቃዱ ሲበርጋ
እንዲወከሉ ስንፅፍ በግልባጭ ለዋና ስራ አስኪያጅ አሳውቀናል፡፡
በሌላ በኩል በ 24/10/09 ቁጥሩ ንብአስ/242/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ የአቶ አለማየሁ ምትኩ ውክልና ተነስቶ
አቶ ፍቃዲ ሲበርጋ እንዲወከሉ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ በደብዳቤ ተጠይቀው አረካካቢም
1. አቶ ተሲሳ ኡማ
2. ወ/ሮ አዳነች ታምሬ
3. አቶ ታደሰ ነጋዎ እንዲሆኑ እና
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎች
ለሥነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና
ለሕግ አግልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በመምሪያው የግዥ ዋና ክፍል፣ የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል እና የመምሪያው ፀሐፊ የ 2009 በጀት ዓመት የሁለተኛ
ግማሸ ዓመት ከጥር 01/2009 - ሰኔ 30/2009 ድረስ ያለውን የስራ አፈፃፀም ምዘና ቀደም ሲል የተላከው የስራ
አፈፃፀም ባለመገኘቱ በድጋሚ ሞልተን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- QMS MR ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
S. No Author Signatur
Document No Document Title Remark
(Source) e
1. EX/APPSCO/01 PPAD A.A Busines Directory 2000-2001
2. EX/APPSCO/02 PPAD Yellow Page 2005
3. EX/APPSCO/03 PPAD Phone Directory 2012
4. EX/APPSCO/04 PPAD Phone Directory 2007
5. EX/APPSCO/05 PPAD Laboratory Supplies Catalogue
6. EX/APPSCO/06 PPAD Ethiopia Yellow Page 2001/02
7. EX/APPSCO/07 PPAD A.A Business Directory 2004-2005
8. EX/APPSCO/08 PPAD National Phone directory 2007
9. EX/APPSCO/09 PPAD Operation System manual (Volume I )
10. EX/APPSCO/10 PPAD Operation System manual (Volume II )
11. EX/APPSCO/11 PPAD Operation System manual (Volume III)
12. EX/APPSCO/12 PPAD የስራ ሂት ለውጥ /ቢፒአር/2001
13. EX/APPSCO/13 PPAD የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ /ለሐሴ 1994
14. EX/APPSCO/14 PPAD የውጭ ጉዳይ የደህንነተ ፖሊሲና ስትራቴጁ /ህዳር 1995/
15. EX/APPSCO/15 PPAD የገጠር ልማት ፖሊሲዎች ስትራቴጂዎች ስልቶች /ህዳር
2002/
16. EX/APPSCO/16 PPAD /ሐምሌ 2001 የማስፈፀም አቅም ግንባታ ስትራቴጅና
ፕሮግራሞች
17. EX/APPSCO/17 PPAD የሥርዓተ ግንባታ ጉዳዮች /ህዳር 2002
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በአክሲዮን ማህበሩ በስራ ላይ ያለው የንብረት አስተዳደር መመሪያ በስራ ላይ ከዋለ ዓመታትን አስቆጥሯል አሁን ያለው
የአክሲዮን ማህበሩ የንብረት መጠን እና የንብረት አንቅስቃሴ መመሪያው በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ከነበረው የንብረት
መጠንና እንቅስቃሴ በእጅጉ እየሰፋና እያደገ በመምጣቱ ቀድም ባለው መመሪያ ውስጥ ያልተካተቱ /የሚጨመር/ ካለ
በማካተት ስራን በአግባቡ ለማከናወን እና የንብረት አያያዝ፣ ደህንነት፣ እንቅስቃሴን ዘመናዊና ቀልጣፋ እንዲሁም
ለቁጥጥር አመቺ እንዲሆን ማድረግ በሚያስችል መልኩ መመሪያውን መከለስ በማስፈለጉ በመመሪያው ሊካተቱ
የሚገባቸውን ማካተት እንዲቻል አላሰራ ያሉትን ለማሻሻል ይቻል ዘንድ የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ከስቶር
ኪፐሮችና በስራ ከምትገናኙዋቸው የስራ ክፍሎች ግብዓት በመውሰድ እንዲሁም የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ የደረሰው
የፋይናንስ መምሪያ እና ግዥ ዋና ክፍል የማሻሻያ ሀሳቦችን ለግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እንድታቀርቡ
አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበራችን ከኢትዮጵያ ማዕድንና ነዳጅ ባዮፊውል ኮርፖሬሽን 5000 ቶን ጥሬ ዳያቶማይት የግዥ ስምምነት
ፈፅመን በግዥ ትዕዛዝ ደብዳቤ ቁጥር 3/2-86/2875 በ 08/05/2009 የግዥ ትዕዛዝ ሰጥተን የካቲት 27/2009
በቁጥር ማነባኮመአ 5.4/574 ከሻጭ ድርጅት በቀረበልን የክፍያ ጥያቄና ጥር 25/2009 በፈፀምነው ውል መሠረት
የጠቅላላ ዋጋውን 30% ቅድሚያ ክፍያ ተጠይቀን በወቅቱ ክፍያ ብር 1,269,000.00/ አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ
ስልሳ ዘጠኝ ሺህ ብር/ ፈፅመናል፡፡ ነገር ግን በተለያዬ ምክንያት ጥሬ ዳያቶማይቱን ሊያስረክቡን ባለመቻላቸው በቀን
10/11/2009 በደብዳቤ ቁጥር 3/2-92/2872 እንዲያስረክቡን ጠይቀን ምላሽ አላገኘንም ስለዚህ የግዥ ጥያቄው
ከቀረበበት እና ጥሬእቃውን ለማግኘት የወሰደውን ጊዜ ረዥም በመሆኑ የግዥ ሂደቱ በተጀመረበት መንገድ ሊቀጥል
አለመቻሉ ከአቅራቢው በቃል ችግሮች እየተነገሩ በመሆኑ ሂደቱን ማስቀጠል ስለተቸገርን የግዥ ሂደቱ መቋረጥ ካለበት
ተቋርጦ አክሲዮን ማህበሩ የከፈለው ቅድሚያ ክፍያ ተመላሽ እንዲሆን ውሳኔ እንዲሰጥበት ይኼን ማስታወሻ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለም/ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በመምሪያው የግዥ ዋና ክፍል የ 2009 በጀት ዓመት የሁለተኛ ግማሸ ዓመት ከጥር 01/2009 - ሰኔ 30/2009 ድረስ
ያለውን 23 ገፅ ሠራተኞች የስራ አፈፃፀም ምዘና አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበራችን ለሚያመርተው ምርት አገልግሎት የሚውል ኢንዶሱልፋን የተባለ ጥሬ እቃ ግዥ ፈፅሞ ወደ ሀገር
ውስጥ ሲያስገባ ለኮንቴይነር ማስያዣ ብር 80,000/ሰማኒያ ሺህ ብር/ አስፈላጊው ሰነድ ስለተገኘ ይኼው ተሰብሳቢ
ሂሳብ ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በዚሁ መሠረት ከተጠየቁት ጥሬ እቃዎች ውስጥ Agrige ABS በመጠን 879kg፣ Solvent በመጠን 2000kg፣
Edenor በመጠን 1369.5kg፣ እንዲሁም Berol 108 በመጠን 2200kg ከዚህ ቀደም ጥያቄ ቀርቦላቸው
የማያውቅ በመሆኑ በቴክኖሎጂ ዝውውር ግዥያቸው የሚፈፀም ከሆነ እንድታሳውቁን በጨረታ ግዥያቸው የሚፈፀም
ከሆነ ደግሞ ስፔስፊኬሽን እንዲቀርብልን እየጠየቅን፤ ቀደም ሲል የኢንዶሱልፋን ጥሬ እቃ ግዥ እንደማንፈፅም
በማኔጅመንት ውሳኔ የተሰጠ ሆኖ ሳለ ጥያቄው የቀረበ በመሆኑ ግዥውን ለመፈፀም ውሳኔው የተሻረበት ደብዳቤ ካለ
ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የ 2009 በጀት ዓመት ሰኔ 30/2009 መጠናቀቁ ይታወቃል በግዥና አገልግሎት ግዥ ጥያቄዎች በኩል የዘገዩ ግዥና
አገልግሎቶች መኖራቸው በተለያዬ መድረክ በቅሬታ መልክ ይነሳል፡፡ ስለዚህ ያልተጠናቀቁ ግዥና አገልግሎቶች ያሉበትን
ደረጃ አውቀን መፍትሄ መስጠት ይቻል ዘንድ በእያንዳንዱ ግዥና ትራንዚት ሠራተኛ እጅ የሚገኙ የግዥና የአገልግሎት
ግዥ ጥያቄዎች ያሉበትን ደረጃና የዘገዩም ካሉ የዘገዩበትን ምክንያት በአባሪ በተያያዘው ሰንጠረዥ መረጃው ተሞልቶ
እስከ ነሐሴ 06/2009 እንዲያቀርቡ አፈፃፀሙንም ግዥ ዋና ክፍሉ ተከታትሎ የተሟላ መረጃ ከመፍትሄ አስተያየት ጋር
እንዲቀርብ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 1 ገፅ
ግልባጭ
አቶ መሳይ ብርሃኑ
ወ/ሮ ራሔል ታሪኩ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ባለፈው ዓመት የ QMS የውስጥ ኦዲት በታዬውና በቀረበው ሪፖርት መነሻ የጥሬእቃ ስፔስፊኬሽን ክለሳ
በተከናወነው የ QMS ውስጥ ኦዲትም በድጋሚ MNC ሪፖርት ተደርጓል ስለዚህ የ QMS የውጭ ኦዲት ከመድረሱ
በፊት የክለሳ ስራው ተጠናቆ እንዲደርሰን በድጋሚ እንጠይቃን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለምርታማነት አገ.ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሐምሌ 21/2009 ቁጥሩ የውኦ/003/09 በሆነ ማስታወሻ ከውስጥ ኦዲት በቀረበው ሪፖርት PR እና
MNC የተገኙብንን ግኝቶች ለመቅረፍ የሚያስችል መርሃ ግብር እስከ 29/11/09 እንዲቀርብ በ 28/11/09
ተመርቶልናል በዚሁ መሠረት የመምሪያውን ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በመምሪያው የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል የ 2009 በጀት ዓመት የሁለተኛ ግማሸ ዓመት ከጥር 01/2009 - ሰኔ
30/2009 ድረስ ያለውን የ 11/አስራ አንድ/ ሠራተኞች የስራ አፈፃፀም ምዘና አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በቀን 06/11/09 የጥልቅ ተሃድሶ ስልጠና ሰነድ ደርሶኛል ነገር ግን በ 2010 እቅድ ዝግጅት እና የመዋቅር ጥናት
አጀንዳዎች ለ 4 ቀናት ስብሰባ ላይ የነበርን በመሆኑ ምላሹ የዘገዬ ቢሆንም በሰነዱ ላይ ያለኝን አስተያዬት በአባሪ
አቅርቤአለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
በተዘጋጀው የጥልቅ ተሃድሶ ስልጠና ሰነድ ላይ የቀረቡ አስተያዬቶች
1. በሽፋን ገፅ ላይ
የስልጠናውን አላማ የሚገልፅ MOTTO ቢኖረው
የምንሰራውን ስራ የሚገልፅ ፎቶዎችና ሎጐ ቢኖሩት የተዘጋጀውን ሰነድ ለመግለፅ "አዳሚ ቱሉ
የፀረ ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር አክሲዮን ማህበሩን በተመለከተ የተዘጋጀ የሠራተኞች ጥልቅ
ተሃድሶ የስልጠና ሰነድ" የሚለው "በአዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር የተዘጋጀ
የስልጠና ሰነድ" በሚል ቢተካ
2. የስልጠና ሰነድ ይዘትና አቀማመጥ/አደረጃጀት/ በተመለከተ
የስልጠናውን አላማ ሠልጣኙ በግልፅ መረዳት እንዲችል ለውይይት አመቺ እንዲሆንና
ሀሳቦች ሳይቀላቀሉ እያንዳንዱ ጉዳይ ትኩረት እንዲያገኝ ከዚህ በታች በቀረበው መንገድ ቢደራጁ
የተሻለ ነው የሚል አስተያዬቴን አቀርባለሁ፡፡
2.1 አክሲዮን ማህበሩ የሚገኝበት የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚለው በመግቢያው ውስጥ ቢጠቃለል
ክፍል I
አክሲዮን ማህበሩ የተቋቋመበት አላማና ተልኮውን የመጀመሪያ GTP አፈፃፀም
1.1 አክሲዮን ማህበሩ የተቋቋመበት
- አላማ
- ራዕይ
- ተልዕኮ
- እሴት
1.2 የመጀመያው GTP እቅድ አፈፃፀም
- በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች
- ችግሮችን/ፈተናዎችን ለመወጣት የተወሰዱ እርምጃዎች/ በወቅቱ የተለዩ የትኩረት
አቅጣጫዎች
ክፍል II የአክሲዮን ማህበሩ የ 2 ኛ GTP እቅድና አፈፃፀም ያለበት ደረጃ
2.1 በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች
2.2 ችግሮችን ለመፍታት የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
2.3 በቀሪዎቹ ጊዜ ትኩርት የሚሹ ተግባራት
ክፍል III ከባለ ድርሻ አካላት የተሰጡ አስተያዬቶች እና ግብረ መልሶች
3.1 ከሠራተኞች እና ተገልጋዬች የተሰጡ አስተያዬቶች እና መፍትሄዎቻቸው
3.2 በኦዲተር የተገኙ ግኝቶችና የተሰጡ አስተያዬቶች
3.2.1 በፌዴራል ዋና ኦዲተር
3.2.2 በውጭ ኦዲተር
3.2.3 በአክሲዮን ማህበሩ ኦዲት ኮሚቴ የተሰጡ መመሪያዎች
3.2.4 በአክሲዮን ማህበሩ የውስጥ ኦዲት ግኝቶች
3.3 ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመ.ል.ድ.ጥ ቋሚ ኮሚቴ የተሰጠ ግብረ መልስ
3.4 በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ/ቤት የተሰጡ መመያዎች
3.5 በሱፐርቪዥን ምልከታ የተሰጠ ግብረ መልስ
3.6 በቀጣይ በተሰጠው ግብረ መልስ አክሲዮን ማህበሩ ትኩረት ሰጥቶ የሚያከናውናቸው
ተግባራት
ክፍል IV በአክሲዮን ማህበሩ
4.1 የተገኙ ውጤቶች
4.2 ያጋጠሙ ችግሮች
4.2.1 የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች
4.2.2 የለውጥ (Reform) ስራዎች አተገባበር
4.2.3 ከኮርፖሬት አስተዳደር ጋር የተያያዙ ችግሮች
4.2.3.1 የስራ አመራር ቦርድ
4.2.3.2 በግልፅነትና ተጠያቂነት አሰራር
4.2.3.3 በስጋት አስተዳደር ዙሪያ ያጋጠሙ ችግሮች
4.2.3.4 አቅም ግንባታና ተኪ የሰው ኃይል ዝግጅት
4.2.3.5 ግንኙነትና ውሳኔ አሰጣጥ
4.2.3.6 ማህበራዊ ኃላፊነትን በተመለከተ
4.2.4 የግዥና አቅረቦት ችግሮች
4.2.5 የፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓት
4.2.6 የፋይናንስ አስተዳደርና የመስሪያ ገንዘብ እጥረት
4.2.7 ለከፍተኛ አመራሮች በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ/ቤት አዳማ ላይ በተሰጠ
የጥልቅ ተሃድሶ መድረክ የተነሱ ዋና ዋና ችግሮች
ክፍል V በአክሲዮን ማህበሩ ዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንትና ሠራተኞች ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
በመጨረሻም ማጠቃለያ እንዲኖረው ተደርጐ ቢደራጅ ሰልጣኙ በትኩረት የሚወያይባቸውን ሀሳቦች ሳይስት በቂ
ግንዛቤ በማግኘት ለተግባራዊነቱና ለመፈፀም የሚረዱ ተግባራትን ለይቶና ተቀብሎ ለማከናወን ይረዳል የሚል
እምነት አለኝ በየርዕሶቹ የሚቀመጡ ዝርዝር ሀሳቦችም አጭር፣ ግልፅና በቀላሉ ለመረዳት የሚችሉ ቢሆኑ
መልካም ነው፡፡
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የአክሲዮን ማህበሩ ንብረቶች የሆኑ የተለያዩ እቃዎች ጥቅም በማይሰጡበት ሁኔታ ላይ ያሉትን ከዋና ስራ አስኪያጅ
በአባሪ በተያያዘው ደብዳቤ በተሰጠው መመሪያ መሠረት ለማስወገድ ይቻል ዘንድ በረዥም ጊዜ የአገልግሎት ዘመን ከስራ
ውጭ የሆኑ ICA የዱቄት ማሸጊያ ማሽን እና የፈሳሽ መሙያ ማሽን መለዋወጫዎች እንዲሁም ሌሎች ያለእንቅስቃሴ
ለረዥም ጊዜ መጋዘን ውስጥ ተከማችተው የሚገኙ እቃዎችን ዝርዝር እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2009 ለመምሪያው
እንዲቀርብ ይደረግ፡፡ በም/ቴ/መምሪያ በኩል በጋራ እንድናከናውን በተሰጠን መመሪያ መሠረት አገልግሎት የማይሰጡ
ንብረቶችን በመለየት ረገድ ከንብረት ክፍሉ ጋር በጋራ የመለየቱን ስራ እንዲያከናውኑ ባለሙያዎች እንዲመደቡና
በተባለው ጊዜ በጋራ ዝርዝሩን እንዲያቀርቡ መመሪያ ይሰጥ ዘንድ የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 2 ገፅ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበራችን ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር የተባለ ጥሬ እቃ ግዥ ፈፅሞ
በ1×20 ኮንቴይነር ታሽጐ ተልኮልን የተረከብን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ለኮንቴይነር ማስያዣ ብር
16,600/አስራ ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ብር/ አስፈላጊው ሰነድ ከባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት
የተሰጠን ስለሆነ ከኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአዳማ ቅ /ጽ/ቤት በክፍላችሁ በኩል ተመላሽ ሂሳብ
እንዲሰበሰብ እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በአቶ አላዛር ቦጋለ ስም በሰነድ ወጪ የሆኑ ንብረቶች ዝርዝር ከኢንቨንተሪ ኮንትሮል በተላከ ማስታወሻ አባሪ
ተያያዞ የቀረበ ሲሆን ክሊራንስ ሲቀርብ ንብረት አስተዳደር እቃዎቹን እንዲመልሱ የሚጠይቅ መሆኑን እያሳወቅን፤
ከተጠቀሱት ዝርዝሮች ውስጥ አላቂና መመለስ የለባቸውም ተብለው የሚታመንባቸው ተለይተው ከተገለፀልን ከሰነድ
የምናወጣ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 01 ገፅ
ግልባጭ
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በጨረታ ለሚፈፀሙ ግዥዎች የፋይናንሻል ግምገማ ሲካሄድ በግዥ መመሪያ አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀጽ
14.2 መሠረት የፋይናንሻል ሰነዱ ተከፍቶ ከ 30 ነጥብ የፋይናንሻል ግምገማ ነጥብ ይሰጠዋል በሚል ብቻ የተቀመጠ
በመሆኑ ውድድሩ ዋጋን ብቻ መሠረት በማድረግ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ነገር ግን የፋይናንሻል ግምገማ ሲካሄድ በዋጋ ያነሰ
ደረጃ ቢኖራቸውም ለአክሲዮን ማህበሩ አቅርቦት ወሳኝ የሆኑ ነጥቦችን
- የማቅርቢያ ጊዜን
13 ንዑስ አንቀጽ 13.2.10 ላይ በጨረታ ሰነድ ላይ ያልተመለከተ ማወዳደሪያ መስፈርት በስራ ላይ ሊውል አይችልም
ስለሚል በቅድሚያ በጨረታ ሰነድ ውስጥ አቅራቢ ድርጅቶች በሚያውቁት መልኩ መካተት ስላለበት የፋይናንሻል
ግምገማ የሚያከናውነው ገምጋሚ ኮሚቴ አጥንቶ ከላይ ለተዘረዘሩት ነጥቦች ዋጋን ጨምሮ መመዘኛ ነጥብ ወጥነት
ባለው መልኩ እንዲያስቀምጥ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አቶ አላዛር ቦጋለ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ አላቂ ንብረቶችን በተመለከተ ባቀረቡት ጥያቄ ላይ የመምሪያው
አስተያዬት ተጠይቋል፡፡
በአክሲዮን ማህበሩ የንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 3 ተ.ቁ 3.10 መሠረት ማንኛውም የአክሲዩን
ማህበሩ ሠራተኛ ሲለቅ ወይም ሲዛወር በኃላፊነት የተሰጠውን ምርት፣ እቃና ንብረት ማስረከቡ መረጋገጥ አለበት ይላል፡፡
ስለዚህ ይኽን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ ክሊራንስ ሲዞር በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል በስማቸው ተመዝግቦ
የሚገኙ ንብረቶች ዝርዝር ሲደርሰን ሪፖርት የምናደርግ ሆኖ የግል አመልካቹ ያቀረቡት ጥያቄ የበላይ ኃላፊዎችን ውሳኔ
የሚፈልግ ስለሆነ ከላይ የተጠቀሰውን መመሪያ ከማስፈፀም ውጭ የተለዬ አስተያዬት የሌለን መሆንን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ እያደራጀው ላለው ክሊኒክ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ማሳሪያዎች፣ የላብራቶሪ ግብአቶች እና
መድኃኒቶች ግዥ እንዲፈፀም በግዥ ተጠይቆና ተፈቅዶ ለመምሪያችን መድረሱ ይታወሳል፡፡ የግዥው መጠን ወደ
ጨረታ ሂደት የሚያስኬድ መሆኑን በቅድሚያ ያወቅንበት ሁኔታ ባለመኖሩ በግዥ ሠራተኛ ፕሮፎርማ ለመሰብሰብ
ተሞክሮ መሳሪያዎቹንና መድኃኒቶቹን ለመግዛት በዘርፉ ፈቃድ ያለው ባለሙያ በማስፈለጉ ጠያቂው መምሪያ
የሰ/ሀ/ል/አስ መምሪያ ጠይቀን ከተላከልን ባለሙያ ጋር ፕሮፎርማ ሰብስበናል፡፡ ነገር ግን በከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ በኩል
ግዥው በፕሮፎርማ ግዥ ስልት ለመፈፀም የተኬደበት አግባብ /ምክንያቶች/ በጠያቂው ክፍል በኩል ለዋና ስራ አስኪያጅ
ቀርቦ በልዩ ሁኔታ ከተፈቀደ የቀረበው ፕሮፎርማ በመክፈት ግዥው እንደሚከናወን ካልሆነ ስፔስፊኬሽን ከመመዘኛ
ነጥብ ጋር ቀርቦ በጨረታ ግዥው እንዲከናወን የውሳኔ ሀሳብ በቃለ ጉባኤ የተያዘ ስለሆነ ይኼው ታውቆ በፕሮፎርማ ግዥ
ሂደቱን ለማስቀጠል በእናንተ በኩል በዋና ስራ አስኪያጅ ተፈቅዶ እንዲቀርብ ይህ ሲደርግ መመዘኛ መስፈርት ከነጥብ
ጋር እንዲቀርብልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014762 ላይ የተጠየቀ ኪሎ ሜትር ኬብል Meter Assy ለሞኤንኮ ክፍያ
ተዘጋጅቶ እቃውን ለመረከብ ስሄድ አልቋል ስለተባለ በቼክ ቁጥር EG20353021 በ CPV 20857 የወሰድኩት ቼክ
ተመላሽ እንዲደረግልኝ እጠይቃለህ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለንብረት አስ/ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ
ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ሰኔ 12/2009 በቆጠራ ላይ የገጠሙ ችግሮች እና ቆጠራ ለማስጀመር ማብራሪያ መስጠትን በተመለከተ የተደረገ
የስብሰባ ቃለ ጉባኤ 03 ገፅ አያያዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስተዳደር ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከበላይ አብ ሞተር ኃ/የተ/የግ/ማህበር ላይ ZNA pick up double cabin 4WD Diesel; ZN1033UBX
ግዥ ተፈፅሞ እርክክብ ተደርጓል፡፡ ለቀጣይ አስፈላጊ ስራዎች የሚያገለግሉ ማስረጃዎች 13 ገፅ አያይዘን የላክን
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ /ያለ አባሪ/
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ /ያለ አባሪ/
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከፋይናንስ መምሪያ ቁጥሩ ፋይ/144/2009 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ GIT የሚታዩ ከ 1-4 የተዘረዘሩ እቃዎች
ፋብሪካ ደርሰው ገቢ ሰነድ እንዳልተቆረጠላቸው በመግለፅ ከ GIT እንዲወጡ መመሪያ ተጠይቆ በዋና ስራ
አስኪያጅ መመሪያ ተሰጥቶበታል፡፡ ነገር ግን
1. Automatic filling machine
2. Generatore set with spare part
3. Buchi vaccum pump በከፊል በ GRN ቁጥር 18862 በ 19/06/2017
4. Toxic Vaper analyzer
የኮሚሽኒንግ ስራው ያልተጠናቀቀና በኮሚሽኒንግ ቲሙ ሪፖርት መነሻ መምሪያችን ከአቅራቢው ጋር የተያዘ
የጋራ ሪፖርት እንዲቀርብ ጠይቀን /እንደ አስራር ካሁን ቀደም በሚቀርበው አይነት/ ከአቅራቢው ባለሙያዎች
ጋር የተያዘ ቃለ ጉባኤ በመጠበቅ ላይ ስንሆን በኮሚሽኒንግ ቲሙ በቀረበው ሪፖርት መሠረት አቅራቢው
በአጭር ጊዜ የኮሚሽኒንግ ስራው እንዲጠናቀቅ በደብዳቤ ጠይቀን ሂደቱን በመከታተል ላይ መሆናችንን በዋና
ስራ አስኪያጅም ትኩረት ተሰጥቶ የቅርብ ክትትል እየተደረገበት ያለና ያለበት ደረጀ የሚታወቅ ስለሆነ ፋይናንስ
መምሪያ ካቀረበው ጥያቄ አንፃር የዚህን ዓመት ሂሳብ ለመዝጋት ላቀረበው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ያለበት ደረጃ
ተገልፆ ገቢ እንዲሆን መመሪያ ካልተሰጠ በስተቀር ከሰኔ 31/2017 በፊት የኮሚሽኒንግ ስራው ስለመጠናቀቁ
በዋና ስራ አስኪያጅ የተቋቋመው ኮሚቴ በትክክል መስራቱን የሚያረጋግጥ ሪፖርት እስካላቀረበ ድረስ ገቢ ሰነድ
መቁረጥ የማይቻል መሆኑ፤
በተራ ቁ 4 የተቀሰው VOC ኮሚሽኒንግ ሪፖርት የኮሚሽኒንግ ስራው ተጠናቋል ይልና በሪፖርቱ ተ.ቁ 2 ላይ
Sound level meter ላይ የተሰጠው Remark እና መተካት ያለበት እቃ ላይ በተደረሰው ስምምነት መሠረት
እቃው እንዲተካ አቅራቢው ተጠይቆ ገና እቃ በመጠበቅ ላይ ያለ በመሆኑ እና ሪፖርቱም ሲመራ ተገቢው
ይፈፀም ሲባል ተገቢ ብለን የወሰድነው በአቅራቢው በኩል እንዲሟላ ጠይቀናል፡፡ ይህ የክትትል እጥረት ሳይሆን
1. የኮሚሽኒንግ ቲሙ TVA ኮሚሽኒንግ ተጠናቆ ለስራ ዝግጁ መሆኑን ገልፆ ሆኖም ብሎ መተካት
ያለበት እቃ መኖሩን በመግለፁ መተካት ያለበት እቃ እንዲተካልን በወቅቱ ጠይቀናል፡፡ ነገር ግን ሁለቱ
እቃዎች የተለያዩ መሆናቸውን ባለመረዳት አንደኛውን ገቢ ማድረግ ይቻል እንደነበር ያወቅነው አሁን
በመሆኑ እንደኛው ገቢ የምናደርግ መሆኑን እየገለፅኩ፤ በዋና ስራ አስኪያጅ ሲመራ ሪፖርቱ ከ
Remark ጋር የቀረበ ስለሆነ የተሰጠው መመሪያ ግልፅ ባለመሆኑ ተገቢ ነው ብለን ያመንበትን ጥያቄ
አቅርበን በዚህ
ምክንያትም እቃው ገቢ እንዲሆን ለንብረት አስተዳደር መመሪያ ሳይሰጥበት ቆይቷል፡፡ ስለዚህ አሁንም
ያልተሟላው እቃ ባለበት ደረጀ ገቢ መሆን ካለበት ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት እንጠይቃለን፡፡
በኮሚሽኒንግ ሂደት ላይ ያሉትን በተመለከተም ከሰኔ 31/2017 በፊት የኮሚሽኒንግ ቲሙ /ከአቅራቢው
ባለሙያዎች ጋር በጋራ የተያዙ/ ሪፖርት ከደረሰን ገቢ የምናደርግ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ከዛ በፊት
ፋይናንስ መምሪያ በጠየቀበት አግባብ እቃዎቹ ባሉበት ደረጃ በሪማርክ ተገልፆ ገቢ መሆን ካለበት ግን
የዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ የሚፈልግ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የ Pick up ግዥ ጥያቄ ቀርቦ የጨረታ ሂደቱ ከቴክኒክ ግምገማ ሪፖርት ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዬ ጊዜ
የተለያዬ ምክንያት እየቀረበ የግዥ ሂደቱ አላስፈላጊ ጊዜ ወስዷል፡፡
የግዥ ትዕዛዝ ከተሰጠና ውል ከተፈፀመ በኋላም ከም/ቴክኒክ የተነሱ ጉዳዮችን የአክሲዮን ማህበሩ ጥቅም
የሚጠበቅ አስከሆነ ድረስ በሚል ምንም እንኳ በቴክኒካል ግምገማ ወቅት ሊታዩና ሊነሱ የሚገባቸው ጥያቄዎች ውል
ከፈፀምን በኋላ ሲቀርብ ተቀብለን ከውል ውጭ ማሻሻያ በማድረግ በማስተናገድ ላይም እንገኛለን፡፡
ነገር ግን
1. በቴክኒክ ክፍሉም ሆነ በሰ/ሀ/ል/ስተዳደር እየቀረበ ያለው ጥርጣሬ ምንም ግልፅ ስላልሆነልን ባለሙያዎች
ከሰነድና ፊዝካል አይተው ሊያረጋግጡልን የሚገባውን ተጠራጠርን ብለው በማን እንዲረጋገጥ እንደተፈለገ
ስለልገባን፣
2. በአቅራቢው በኩል በውል ስምምነት ላይ የነበረን ስምምነት እንዲሻሻል ማለትም የመለዋወጫ ግዥያችን
በመጠን እንዲያንስ ስምምነታቸውንን ጠይቀን መስማማታቸውን ገልፀው ለተጠየቁት ማረጋገጫ ምላሽ
ሰጥተዋል፡፡
ስለዚህ ቀደም ሲል የግዥ ውሳኔ ስናሳልፍ በያዝነው ቃለ ጉባኤም ሆነ እንደአሰራር እንዲህ አይነት ዕቃዎች ስንገዛ
(የባለሙያ ድጋፍ የሚፈልጉ ግዥዎች) ክፍያ የሚፈፀመው ዕቃው /ተሽከርካሪው/ በባለሙያ ታይቶ በሰነድ ላይ በቀረበው
እና በተጠየቀው አይነት መሆኑ ተረጋግጦ ግዥ የሚፈፀም መሆኑ እየታወቀ በየጊዜው የሚነሱት ሀሳቦች እና በቃልም
ውሉ ፈርሶ ድርጅታችን ቢቀጣ የተሻለ ነው እየተባለ የሚነገረን ለምን እንደሆነ ግልጽ ስላልሆነ ከውል ስምምነት በኋላ
የተፃፃፍናቸው ደብዳቤዎች ታይተው ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት የሰነዶችን ኮፒ አያይዘን ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ደዋሌ ለጥገና የገባ ፎቶ ኮፒ ማሽን ጥገናው መከናወኑ በአገልግሎት ሰጭው ድረጅት በኩል ተገልፆልን
የተሰራው ስራ በባለሙያ እንዲረጋገጥ ቁጥሩ ግንአ /616/09 በሆነ ደብዳቤ በ 25/09/09 ጠይቀን ባለሙያው ቦታው
ላይ ሄደው ማዬታቸውም ተረጋግጧል፡፡ ነገር ግን ለውሳኔ የሚያበቃ ሙያዊ አስተያዬት እንዲሰጠን ባለሙያውን
በተደጋጋሚ ጠይቀን ምላሽ አላገኘንም ስለዚህ በአገልግሎት ሰጭው ምክንያት ረዥም ጊዜ የቆየና ፋብሪካ ላይ ስራ
እየተበደለና አክሲዮን ማህበሩ በውጭ ፎቶ ኮፒ በማስነሳት ለከፍተኛ ወጪ እየተዳረገ መሆን ታውቆ የተጠየቀው ሙያዊ
ማረጋገጫ እንዲደርሰን በድጋሚ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የ 2010 በጀት ዓመት የግዥ እቅድ የፍላጐት መረጃ የቀረበው በአባሪ ከተያያዘው ከፕላንና መረጃ አገልግሎት
ለመምሪያችን ከበተነው /ከምርትና ቴክኒክ መምሪያ/ ተወስዶ ስለሆነ በመጠኑና በአይነቱ ላይ ውሳኔ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የ 2010 በጀት ዓመት የግዥ እቅድ የሚዘጋጀው የ 2010 የሽያጭ ታሳቢ/የሽያጭ እቅድ/ ሲፀድቅ እና በእቅድ ተይዞ
ለሚሸጠው ምርት ግብአት ፍላጐት ዝርዝር ለመምሪያችን ከደረሰ በኋላ መሆኑ ካለፋት ዓመታት ሂደቶች ይታወቃል፡፡
ነገር ግን
1. የሽያጭ ታሳቢ ለማኔጅመንት በረቂቅ ደረጃ ቢደርስም በማኔጅመንት ስብሰባ ገና ያልታዬ በመሆኑ
2. ካለፋት ዓመታት ልምዳችን የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የማገኝበት ጊዜ በነሐሴ ወር ውስጥ ወይም ነሐሴ
መጨረሻ አካባቢ ስለሆነ
በ 2010 በጀት ዓመት መግዛት የሚያስፈልገንን ጥሬእቃ ግዥ ሂደት አሁን ላይ ብንጀምር የጨረታ ሂደቱ ተጠናቆ በነሐሴ
ወር የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ለማግኘት እንደሚያስችለን በማመን ከወዲሁ የግዥ ጥያቄ ማቅረብ ይቻል ዘንድ በአባሪ
የተያያዙት ጥሬእቃዎች ዝርዝር ታይቶ የግዥ ሂደት እንድንጀምር ይፈቀድ ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለሰ/ሀ/ል/አስ መምሪያ
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ ምዋሥአ/085/09 በሆነ ማስታወሻ ሸኚነት በቀን 29/09/09 የኮሚሽኒንግ ቲሙ ሪፖርት አባሪ ሆኖ
ለአስተያየትና ለውሳኔ ሀሳብ ቀረቦልናል፡፡ የማሽን ተከላና ኮሚሽኒንግ ጊዜው ረዥም ጊዜ የወሰደ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ነገር
ግን ሪፖርቱ የቀረበው በ 29/09/09 ሲሆን ሪፖርት ሲቀርብ ከአቅራቢው ቴክኒሽያኖች ጋር በጋራ የታዬና የተማመኑበት
ስለመሆኑ በጋራ የተያዘ ቃለጉባኤ ቢሆን የውል አፈፃፀም ክትትሉን ቀላል ስለሚያደርገው በዚህ አግባብ ታይቶ የጋራ ቃለ
ጉባኤውን እንድንጠብቅ ወይም በቀረበው ሪፖርት አቅራቢውን እንድንጠይቅ የተሻለ የሚሆነው መንገድ ላይ መመሪያ
ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የአክሲዮን ማህበሩ የስራ ባልደረባ የነበሩት ወ /ት አልማዝ ባልቻ በሞት ከተለዩ ከ 04/08/ 2008 ጀምሮ የምርት
መጋዘን ስቶር ኪፐር የስራ መደብ በውክልና እየተሰራ ይገኛል፡፡ በመሠረቱ በአክሲዮን ማህበሩ በኩል ቦታውን በቋሚ
ሠራተኛ ለመሙላት በውስጥና በውጭ ማስታወቂያ በማውጣት በቅጥርና በእድገት ለመሙላት ጥረት ተደርጓል፡፡
በመጨረሻም የውስጥ እድገት ታይቶ ለቦታው የሚመጥን ነጥብ ያመጣ ሠራተኛ ተመርጦ ቃለ ጉባኤ መፈረሙም
ይታወሳል ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ጉዳዩ የቀረበ መሆኑ ከሰው ሀ /ልአስ/መምሪያ የተገለፀልን ቢሆንም ይህ ማስታወሻ
እስከተፃፈበት ጊዜ ድረስ የተወሰነው ውሳኔ ለምመሪያው ያልደረሰን ሲሆን በእኛ በኩል ቦታው ላይ የሚመደብ ሠራተኛ
ከሰኔ ቆጠራ ጋር ርክክብ ይፈፅማል የሚል ታሳቢ ይዘን እየጠበቅን በመሆኑ ከቆጠራ ጊዜ በፊት ውሳኔው እንዲገለፅልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በ 2009 በጀት ዓመት የግዥ ጥያቄ ቀርቦላቸው አስካሁን ግዥያቸው ያልተጠናቀቁ እቃዎችን የሀገር ውስጥ እና የውጭ
ሀገር ግዥ በሚል ተለይቶ ግዥው ያለበት ደረጃ እንዲገለጽልኝ የዘገዩ ግዥዎች ካሉም የዘገዩበት ምክንያት በአንድ
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014702 ላይ ለድርጅቱ ተሽከርካሪ ለኮድ 3-13887 መለዋወጫ የሚሆን ከኒያላ ሞርስ አ.ማ
ዋጋ ማቅረቢያ ከመጣና ክፍያ ከተዘጋጀ በኋላ እቃውን ለመረክብ አጠራጣራ ስለነበር ተሽከርካሪውን ይዘን ሄደን
እንደማይገጥም ስለተረጋገጠ በቼክ ቁጥር 19239570 እና በሁለት ፐርሰንት ተቀናሽ ደረኝ ቁጥር 02478 የወሰድኩት
ለአክሲዮን ማህበሩ LU Series Screw Air Compressor መለዋወጫዎች ግዥ በግዥ መጠየቂያ ቁጥር
014644 ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡
በዚሁ መሠረት የተጠየቁትን መለዋወጫዎች ከላይ የተጠቀሰውን LU Series Screw Air Compressor
ለአክሲዮን ማህበሩ ካቀረበው ከቲያንጂን ቦሀይ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኮርፖሬሽን ላይ በአክሲዮን ማህበሩ የግዥ
መመሪያ አንቀጽ 9.5 ንዑስ አንቀጽ 9.5.4 መሠረት በቀጥታ ግዥ ስልት ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ ከአሁን ቀደም በዲክላራሲዮን ቁጥር 20954/16 ተመዝግቦ ተልኮልን የተረከብነው
ማንኮዜብ ቴክኒካል ጥሬ እቃ አይደለም በሚል የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በደብዳቤ ቁጥር
8.8.14/19/497 በቀን 04/09/09 ተጠይቀናል፡፡
በዚሁ መሠረት መረጃውን በሚመለከተው መምሪያ በኩል ለክፍላችን እንዲደርሰን እንዲደረግ ይህንን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከግንቦት 7 ቀን 2009 ጀምሮ በመምሪያው የሚከናወኑ መደበኛ ስራዎች እንዳሉ ሆኖ የቅርብ ክትትል የሚፈልጉትን
ከዚህ በታች በዝርዝር ተመልከተው ያለመዘግየት ስራዎች በመከታተል እንዲያስፈፅሙ ዝርዝሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የውጭ ሀገር ግዥ
1. ከእረሻና ተፈጥሮ ሀብት በተፃፈልን የድጋፍ ደብዳቤ መሠረት ብሔራዊ ባንክ ለአዋሽ ባንክ ቅድሚያ የውጭ
ምንዛሬ ፈቃድ እንዲሰጡን ጥያቄ ለቀረበላቸው 5 ፕሮፎርማ ኢንቮይሶች ፈቃድ እንዲያገኙ ክትትል በማድረግ
ፈቃድ ሲገኝ L/C ለመክፈት የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ጐን ለጐን አሟልቶ እንደተፈቀደ L/C
መክፈት፡፡
2. በሞጆ ደረቅ ወደብ የሚገኝ 1 ኮንቴይነር ኢንዶሱልፋን በግብርና ተፈትሾ በአስቸኳይ ወደ አዳሚ ቱሉ ፋብሪካ
ገቢ እንዲሆን ቅድሚያ ሰጥቶ መስራት፡፡
3. በ GIT ላይ ያሉ ጥሬእቃዎች፣ ኮዳና መለዋወጫዎች እንደሁም Reference Standards ያሉበትን ደረጃ
ተከታትሎ የዘገዩ ካሉ ግፊት በማድረግ ቶሎ እንዲጫኑ ማድረግ፡፡
4. የጥሬእቃና ማሸጊያ እንዲሁም መለዋወጫ እቃዎች ግዥ ውሎች ረቂቁ የተዘጋጀ ቢሆንም በአግባቡ edit
ተደርጐ እንዲፈረምና ለሚመለከተቻው ሁሉ እንዲበተን፡፡
5. የ 2010 በጀት ዓመት የሽያጭ ታሳቢ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጐ የፀደቀ ባይሆንም ረቂቁን መሠረት አድርጐ
በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል የሚያስፈልገው የጥሬእቃ ፍላጐት ዝርዝር ለስቶር እንዲቀርብ ሆኖ ስቶርም
በ GIT እና በክምችት ካለው በልዩነት የሚያስፈልገውን ዝርዝር እንዲያቀርብ በማድረግ እና ግዥ በማስፈቀድ
የግዥ ሂደቱ እንደ ካሁን ቀደሙ ቀድሞ እንዲጀመር ጥያቄው ከወዲሁ እንዲቀርብ ማድረግ፡፡
6. በኮሚሽኒንግ ስራ ሂደት ላይ ያለው የማሽነሪ ግዥ ውል የውል ተርምስ እና ኮንዲሽኑን ጠብቆ እየተከናወነ
ስለመሆኑ መከታተል ካልሆነ ለሚመለከተው ማሳወቅ፡፡
7. በቴክኒክ ገምጋሚ እና በፋይናንሻል ገምጋሚ ኮሚቴዎች በመታዬት ላይ ያሉ ግዥ ሂደቶችን ማስቀጠል፡፡ የዘገዩ
ካሉ ኮሚቴውን ላቋቋመው ኃላፊ በማሳወቅ በወቅቱ እንዲከናወን ግፊት ማድረግ፡፡
8. ለፕሮፖክሱር ምርት የተጠየቀ የሪቫን ግዥ ቀደም ሲል ከውጭ ግዥዎች ጋር የተያዘ በመሆኑ በሀገር ውስጥ
እየተፈለገ ስለሆነ ካልተገኘ ዝቋላ አቶ ፈለቀን በማነጋገር ከቲያንጅን ቦሀይ ወይም ቀደም ሲል ካቀረበው
ድርጅት ቢሮ ጋር በመነጋገር በአውሮፕላን ማስመጣት የሚቻልበትን መንገድ መፈለግ፡፡
የሀገር ውስጥ ግዥ
1. የዘይት በርሜሎች በሞጆ ዘይት ፋብሪካ ግቢ የተራገፉ ስለሆነ ካለፈው ግዥ ትዕዛዝ የቀረውን /ያልተጫነውን/
ከ 6000 ሊትር ያላነሰ ዘይት ክፍያ ፈፅሞ ወደ ፋብሪካ እንዲደርስ ለማድረግ በሞጆ ዘይት ፋብሪካ ፋይናንስ
በኩል የተነሳ የክፍያ ጥያቄ ከወ/ሮ ሳራ ጋር ተነጋግሮ በመፍታት ቶሎ እንዲጓጓዝ ማድረግ፡፡
2. ከማዕድን ልማት ለገዛነው 5000 ቶን ዳያቶማይት ከሚያጓጉዝልን የጭነት ድርጅት ጋር ውል የፈፀምን
ስለሆነም መኪናውን ለጭነት እንድናስገባ በሻጭ ድርጅት በኩል ያለውን ዝግጁነት በውሉ መሠረት በደብዳቤ
መጠየቅና ጭነቱን ማስጀመር፡፡
3. ስለንብረት አስተዳደር አወጋገድ የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት መሠረት እስካሁን የተከናወኑትን ሪፖርት ለዋና ስራ
አስኪያጅ ተወካይ በማቅረብ ማስተካከያ ያልተደገባቸውን ደግሞ በተሰጠው የማሻሻያ ሀሳብ መሠረት ወደ
ተግባር የሚቀይር የድርጊት መርሀ ግብር እስከ ግንቦት 14 ቀን 2009 ለዋና ስራ አስኪያጅ እንዲቀርብ
ማድረግ፡፡ /አባሪው በ 4/09/09 ደርሶን ተመርቷል/
4. ክትትል የሚፈልጉ የካርቶን ግዥ፣ የፋየር ፋይቲንግ ፖምፕ፣ የሴፍቲ እቃዎች፣ የስራ ልብስ፣ የስቴሽነሪ ግዥ፣
የኮምፒውተር እቃዎች፣ የፈርኒቸር ግዥ እና የመሳሰሉት ተገቢውን ክትትል በማድረግ የግዥ ሂደቱ
እንዲጠናቀቅ ማድረግ፡፡
5. በአገልግሎት ግዥ ሂደት ላይ ያሉትን አንደ ፎቶ ኮፒ እና አምቡላንስ እንዲሁም ሌሎች ተሽከርካሪዎች በቅርብ
ክትትል እንዲጠናቀቅ ማድረግ፡፡
6. ከአዋሽ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ሲፈቀድ ባልተወራረደ ዲክላሬሽን ምክንያት deliquent ውስጥ እንዳንገባ
ያልተበተኑ ዲክላሬሽኖችን ካሉ ተከታትሎ እንዲበተን ማስደረግ፡፡
7. ያልተሰበሰበ የኮንቴይነር ዲፖዚት በተመለከተ ተከታትሎ እንዲለቀቅ ማስደረግ፡፡
8. የመጀመሪያ የ 6 ወራት የግዥ ሰራተኞች አፈፃፀም በዋና ክፍሉ በኩል ተሞልቶ እንዲላክ በተደጋጋሚ
ቢነገርም አስካሁን አፈፃፀሙ ተሞልቶ ያልቀረበ ስለሆነ ተሞልቶ ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ እንዲላክ ማድረግ፡፡
9. በመምሪያው ለ 2010 የሚያስፈልግ የካፒታል በጀት ጥያቄ ተሞልቶ ለፕላንና መረጃ አገ. እንዲላክ ማድረግ
10. በተለያየ ጊዜ ከኦዲት ግኝት በመነሳት ከረዥም ጊዜ በፊት የገቡ መለዋወጫዎች እቃዎች በአብዛኛው የኤንዴኮ
እና የሌሎችም በስቶር የሚገኙ ሲሆን ለባለቤቶች /ለአቅራቢው/ የሚመለስ በሰነድ እንዲመለስ፣ መቀየርና
ምትክ ሊልኩ የሚባገቸውን እንዲተኩ የተጠየቁ ስለመሆኑ ከህግ አገልግሎት በተሰጠ አስተያዬት መሠረት
በመምሪያው በኩል በዋና ክፍሉ ተመርቷል፡፡ ሆኖም ጉዳዩ ተጣርቶ ሳይቀርብ ጊዜ የወሰደ ስለሆነ አጣርቶ
ማቅረብ እና ውሳኔ ማሰጠት የሚገባ ሲሆን ፕሮፎርማ እና የፒቲ ካሽ ግዥ ሂደቶችንም በመመሪያ መሠረት
እንዲከናወኑ በማድረግ በአግባቡ እንዲያስፈፅሙ አሳውቃለሁ፡፡ የተጓደሉ የኮሚቴ አባላት ቢኖሩ እንዲሟሉ
በመጠየቅ ስራዎችን ማከናወን እንደሚጠበቅባችሁ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪናየ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ ሰሀአስ/366/09 በቀን 05/08/2009 በተፃፈ ማስታወሻ የስልጠና ፍላጐት ዳሰሳ መጠይቅ በተላከው
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ኢሜል ዝርዝር በማያያዝ/ሙሉ በሙሉ እንዳላዘጋጁና/ ቀሪዎቹን መቼ እንደሚልኩ በማሳወቅ የ L/C ማስተካከያ
ጠይቀዋል፡፡ ስለዚህ በእናንተ በኩል በአቅርቦት ጊዜው ላይ ያላችሁን አስተያዬት በአስቸኳይ እንድትገልፁልን የላኩትን
የማቅርቢያ ጊዜ ዝርዝር አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 2 ገፅ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 013908 ከተጠየቀው ቪጅቴብል ዘይት ውስጥ ያልተጓጓዘ ቀሪ 6758.07 ሊትር
ስላለ ይህንኑ ምርት ለመጫን እንዲቻል ለዚሁ ዘይት ማጓጓዣ የሚሆን በአግባቡ የተዘጋጀ ንፁህ በርሜሎችን ሞጆ ዘይት
ፋብሪካ ድረስ እንዲላክ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /09
To:- Ref:-
የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
97. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275/55 ካርቶን/
98. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - 500 1000
99. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
100. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 256
101. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 41
102. እርሳስ >> 05 08 - 13
103. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 250
104. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
105. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 150
106. Air mail >> 50 - - 50
107. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
108. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
109. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
110. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 02 - 02
111. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15 10 - 25
112. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
113. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
114. ኡሁ >> 10 12 20 42
115. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 11
116. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
117. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 12 24
118. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
119. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
120. ክላሰር >> 50 200 - 250
121. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 50 - 100
122. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
123. ካርቦን >> - 04 30 34
124. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
125. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
126. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
127. Lead pencil >> - - 05 05
128. Sticker for note በፖድ 3 - 12 15
ከሠላምታ ጋር
አክሲዮን ማህበሩ ከ Euro Chemicals 600,000 ኮዳ ግዥ መፈፀሙ ይታወሳል፡፡ ከዳው ከመጫኑ በፊት ትክክለኛ
ከለሩን አይተው ለማስመረት እና ለማስጫን እንዲችሉ የተጠየቁትን 7 አይነት ከለሮች ክዳን በአስቸኳይ በወ/ሮ ራሄል
በኩል እንዲላክ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር በ 1×20" ኮንቴይነር ታሽጐ ተጓጉዞ በአሁኑ
ሰዓት አዳማ ጉምሩክ ይገኛል፡፡ ሆኖም ኮንቴይነሩ ከጅቡቲ ወደብ ሲጫን የኮንቴይነሩ ተከፋች በር ወደ ጋቢናው አቅጣጫ
ተጠግቶ ስለተጫነ በግብርና ባለሙያዎች ለመፈተሽ አልተቻለም፡፡ በመሆኑም ይህን 1×20" ኮንቴይነር እንዲከፈት በክሬን
ወደኋላ ለመጐተት ለበከልቻ ትራንስፖርት ብር 6325.00/ ስድስት ሺህ ሶስት መቶ ሃያ አምስት ብር/ ክፍያ ስለተጠየቀ
በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም ለአዳማ ቅርንጫፍ ንግድ ባንከ ገቢ እንዲደረግ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በቀን 17/08/09 ከዋና ስራ አስኪያጅ ጋር በተነጋገርነው መሠረት የፕሮፖክሱር ምርት ከጤና ጥበቃ
ጋር በገባነው የአቅርቦት ውል ጊዜ ስምምነት መሠረት ምርቱን በጊዜ ገደቡ ልናቀርብ ያላስቻለን
ከአቅራቢው እና ከአክሲዮን ማህበሩ ወጭ ባጋጠመን ችግር ምክንያት መሆኑ የማስረከቢያ ጊዜው
ከመድረሱ በፊት እንዲገለፅላቸው መመሪያ ተሰጥቷል፡፡ ስለዚህ ለጥሬ እቃው L/C በ 02/02/2017 ተከፍቶ
በአቅራቢው በኩል የመጀመሪያ ጭነት ከ Feb 23 ጀምሮ ለመጫን ዝግጅ አድርገው እያለ
1. ከተለመደው አስራር ውጪ PIL እቃው ጅቡቲ እንደደረሰ ገዥው ወዲያው የሚያነሳ ስለመሆነ
ማረጋገጫ ይሰጠን በማለት እስከ ፊብሩዋሪ መጨረሻ ሳይጫን ዘግይቷል፡፡
2. ሁለተኛው ጭነት በተመለከተ ማርች መጀመሪያ ላይ ጥሬ እቃው የአቅራቢው ወደብ ደርሶ
ፊንፊኔ በተባለች መርከብ መዘግየት ምክንያት በሌሎች ድርጅቶች ለመጫን ረዥም ጊዜ
በመውሰዱ እና በመጨረሻም በ ESL መርከብ የተጫኑ ኮንቴይነሮችን አቅራቢው እንዲያወርድ
እና በመርስክ ላየን እንዲጭን በመደረጉ የጭነት ጊዜው ከመጓተቱ በላይ ከአንድ መርከብ ድርጅት
ወደ ሌላ የተዛዋወረበትን ክፍያ አቅራቢው እንዲሸፍን ተደርጓል፡፡ በቲያንጂን ቡሀይ በኩል ESL
ወጭውን እንዲተካላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
ስለዚህ በዋናነት ጥሬእቃው አቅራቢው ወደብ ከደረሰ በኋላ በመርከብ ድርጅቶች በተፈጠረ መዘግየት
የጥሬእቃ አቅርቦት ከታሰበውና ከተጠበቀው ጊዜ በላይ ጊዜ የወሰደ መሆኑን እያሳወቅን፤ በአሁኑ ሰዓት አዳማ
የደረሰው አንቲፎመር እና ሞጆ ደረቅ ወደብ የደረሰው ኋይት ካርበን በዚህ ሳምንት መጨረሻ አዳሚቱሉ
ፋብሪካ እንደሚደረስ ግምት ተወስዶ ለጤና ጥበቃ በውል ጊዜው ማቅረብ ያልተቻለው ከአክሲዮን ማህበሩ
ውጭ በሆኑ ምክንያቶች መሆኑን ከወዲሁ እንድታሳውቋቸው ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ይታወቃል፡፡ ስለዚህ በ 2008 እና የ 2009 ታቅደው ያልተከናወኑትና ያልተጠናቀቁ ስራዎችን በመገምገም በ 2010
በጀት ዓመት ተግባራዊ ሊሆን የሚችል የ 2010 የትምህርት ስልጠና እና የካፒታል በጀት እንዲሁም የሰው ኃይል ፍላጐት
እንዲሁም ግቦችን ለማሳካት የሚከናወኑ የለውጥ ስራዎች ዝርዝር እቅድ ተዘጋጅቶ እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2009
ለመምሪያው እንዲቀርብ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገ. ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ ምአማአ/025/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በላብራቶሪ አክርዴሽን አሰልጣኝ አማካሪ ኮንትራት ቅጥር
በ 07/07/09 የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ ቀርቦ ሂደቱን ሾርት ሊስት የተደረጉ ድረጅቶችን ለመጋበዝ ደብዳቤ እያዘጋጀን
ሲሆን
1. የማማከሩ አገልግሎት ለምን ያህል ጊዜ እንደሆነ ግልፅ ባለመሆኑ፤
2. በተጠቀሰው የውስጥ ማስታወሻ የኮንትራት ቅጥር ስለሚል ቀደም ሲል በ 07/07/09 የተጠየቀውን
የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ ይዘን ሂደቱን እያስቀጠልን በመሆኑ የኮንትራት ቅጥር ከሆነ ሂደቱ በሰው ሀ /ል/አስ/
መምሪያ በኩል ሊታይ የሚገባ በመሆኑ ብዥታውን ለማጥራት ጥያቄው ግልፅ ቢሆንና የተጠየቀው የማማከር
አገልግሎት የሚፈለገው ለምን ያህል ጊዜ እንደሆነ በአስቸኳይ ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ የመዋቅርና የደመወዝ ስኬል ጥናት ለማስጠናት ከአጥኚው ድርጅት ምክር ስራ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር የካቲት 25/2009 ውል መፈፀማችን ይታወቃል፡፡ በውሉ አንቀጽ 6 ተ.ቁ 6.4 መሠረት የጥናቱ
የመጀመሪያ ሪፖርት በ 1 ወር ጊዜ ለማቅረብ ተስማምቶ የጥናቱ የመጀመሪያ ሪፖርት ለዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ
መድረሱን እናውቃለን፡፡ ነገር ግን የግዥ ሂደቱን ለመከታተልና ለማስፈፀም ያለበትን ደረጃ ስላላወቅን ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለአክሲዮን ማህበሩ ፋብሪካ አገልግሎት የሚሰጡ የሚኒባስ እና የደብል ጋቢና ፒክ አፕ ግዥ ለመፈፀም በጨረታ
መሠረት ከበላይ አብ ሞተርስ ኒሳን ፒክአፕ በአጠቃላይ ዋጋ ብር 2,171,687.05(ሁለት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ አንድ
ሺህ ስድስት መቶ ሰማኒያ ሰባት ብር ከ 05/100) ለቶዮታ ሚኒባስ አሸናፊ ከሆነው ከኢንተር አማን ኃ/የተ/የግ/ ማህበር
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ በ 01/06/09 ቁጥሩ ምዋስአ/053/09 በሆነ ማስታወሻ በቀረበ ጥያቄ መሠረት
ኢትዮ ኒፖን ቴክኒካል ካምፖኒ አ.ማ የጥገና ጥያቄ ቀርቦ ቀደም ሲል ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ በቀረበው ጥያቄ መሠረት
ለጥገና የተጠየቀው ዋጋ ታይቶ ውሳኔ ያገኝ ዘንድ የተሰጠንን የዋጋ መግለጫ በአባሪ አያይዘን ያቀረብን መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በ 29/07/09 ከኢትዮጵያ ማዕድንና ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን በቀረበ የትብብር ጥያቄ ላይ ከእኛ በኩል
በ 30/07/09 ትብብር ለማድረግ የማያስችሉ ሁኔታዎችን በማስታወሻ ቁጥር ግንአ /499/09 ከ 1-3 በመዘርዘር
አቅርበናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ምን መደረግ አንዳለበት ግልፅ መመሪያ ሳይደርሰን በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014685
በ 08/04/2017 8000/ስምንት ሺህ/ ሊትር ናፍታ ግዥ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ ስለዚህ አሁንም ናፍታ በበርሜል ቀድቶ
ማስቀመጥ ለፋብሪካው ደህንነትም አስቸጋሪ ሁኔታ ስለሚፈጥር እና ቀደም ሲልም ያቀረብነው አስተያዬት በአግባቡ
ታይቶ ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከቡራዩ ፕሪንቲንግ ኢንዱስትሪ ብዛቱ 36485 የሆነ ባለ 664×436×370 ካርቶን ቦክስ፣ ብዛቱ 34782
የሆነ ባለ 2150×348 ኮላር፣ ብዛቱ 64626 የሆነ ባለ 630×420 ፖኔል ካርቶን እና ርዝመቱ 283000 የሆነ
የፕላስቲክ ስትሪፕ ግዥ በ 19/07/09 በተፈፀመ የግዥ ትዕዛዝ መሠረት ግዥ ፈፅመናል፡፡
ይህን ማሸጊያ ካርቶን ለማጓጓዝ ቀደም ሲል የከባድ መኪና ጭነት አገልግሎት ጥያቄ አቅርበናል
በ 29/08/2009 በቁጥር ሰሀአስ/353/09 በጠየቃችሁት መሠረት ምርቱ በአቅራቢው አምራች ድርጅት መጋዘን
በክምችት ስለሚገኝ ከዛሬ ጀምሮ ሳይቆራረጥ ማቅረብ እንዲቻል በሳምንት ሁለት ቀን እየተመላለሰ እንዲያጓጉዝ
ከአቅራቢው ጋር የተስማማን መሆኑን እና በቡራዩ ፖኬጂንግ በኩል አስረካቢው አቶ ዳዊት በኩረፅዮን የተባለ የድርጅቱ
ሠራተኛ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከማዕድን ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን በቀረበ የትብብር ጥያቄ ላይ ተገቢ ትብብር እንዲደረግላቸው
ታዘናል፡፡ ነገር ግን
1. የተጠየቀው ጥያቄ ከውል ውጭ በመሆኑ፤
2. በድርጅቱ ውስጥ የነዳጅ ዲፖ የሌለ በመሆኑ፤
3. በአፈፃፀም ሊታዩ የሚችሉ ክፍተቶችን ከወዲሁ አይቶ ግልፅ መመሪያ ካልተሰጠ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ
በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ በኩል ትብብር ለማድረግ የሚየስችል ምቹ ሁኔታ አለመኖርን
አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /09
To:- Ref:-
የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና በስሩ ላሉ ዋና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል ለ 2009 በጀት
ዓመት የጽሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
129. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 40 300 25 365/73 ካርቶን/
130. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 1000 - 500 1500
131. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
132. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 266
133. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 36
134. እርሳስ >> 05 08 - 13
135. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 300
136. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
137. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 200
138. Air mail >> 50 - - 100
139. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 150
140. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
141. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
142. ስቴፕልስ ትልቁ >> - - - 2
143. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 10 10 - 20
144. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
145. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
146. ኡሁ >> 10 12 20 42
147. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 12
148. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
149. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> 12 12 12 36
150. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
151. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
152. ክላሰር >> 100 200 - 200
153. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 100 - 100
154. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
155. ካርቦን >> - 04 30 34
156. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
157. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
158. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 04
159. Lead pencil >> - - 05 05
160. Sticker for note በፖድ - - 12 18
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሰው ሀብት ልማት በቀረበ የጐማ ግዥ ጥያቄ መሠረት የግዥ መጠየቂያ ቁጥሮች 014019፣ 014030፣
014031 እና 014032 ግ/ን/አስ/መምሪያ ደርሰው በ 30/08/2016 ለዋና ክፍሉ ተመርቷል፡፡ መጠየቂያው
የተመራለት የግዥ ሠራተኛም ከዲስ ጐማ ሼር ካምፖኒ በ 13/09/2016 ፕሮፎርማ መሰብሰቡንና የግዥ ማወዳደሪያ
ሰነድም መዘጋጀቱን ከሰነዶቹ ማዬት ተችሏል ነገር ግን ይህ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ጊዜ ድረስ የግዥ ሂደቱ ሊጠናቀቅ
ያልተቻለበት ምክንያት እስከ ሚያዝያ 3/2009 ለመምሪያው በፅሁፍ እንዲቀርብ ሆኖ፤ ጠያቂው ክፍል ግዥው
በመዘግየቱ ስራ እየተበደለ መሆኑን ባሳሰበው መሠረት የቀጥታ ግዥ ማስፈቀጃ ለዋና ስራ አስኪያጅ አቅርቦ በማስፈቀድ
የግዥ ሂደቱ ትኩረትና ቅድሚያ ተሰጥቶ የግዥ ሂደቱ እንዲጠናቀቅ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በ 2008 በጀት ዓመት የተደረገውን የንብረት ቆጠራ ሪፖርት በተመለከተ ከፋይናንስ መምሪያ በቀን
03/06/09 በቁጥር ፋይ/85/09 መነሻ ከኦዲት አገልግሎት በ 16/06/09 ቁጥሩ ኦዲ/38/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ
ለዋና ስራ አስኪያጅ በቀረበው ሪፖርት መሠረት ተገቢው ማጣራት ተከናውኖ እንዲፈፀም መመሪያ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ስለዚህ በአክሲዮን ማህበሩ የፋይናንስ ደንብ 5.3.3 መሠረት በቆጠራ የተገኘው የእቃ መጠን በመዝገብ
ከሚያመለክተው መጠን በልጦ ወይም አንሶ ቢገኝ ተገቢው ምርመራ ተካሂዶ አስፈላጊው የሂሳብ ማስተካከያ ከተሰራ
በኋላ እንደየሁኔታው አስፈላጊው የአስተዳደር ወይም/ እና ሕጋዊ እርምጃ መወሰድ ይገባል ስለሚል መመሪያን
ለማስፈፀም በመጀመሪያ የስቶር ኪፐሮቹና የዋና ክፍሉ መተማመኛ አስፈላጊ በመሆኑ በቆጠራ ወቅት ብልጫና ማነስ
የታየባቸውን በተመለከተ ምክንያታቸውን እንዲያቀርቡ ጠይቀን ያገኘነውን ምላሽ በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፡፡ ለስራ
አስኪያጅ ውሳኔ ይረዳ ዘንድም የመምሪያውም አስተያዬት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1. ከጥሬ እቃ መጋዘን በቀረበው ማስታወሻ መሠረት 891 የካርቶን ኮለር በግዥ የመጣ ሳይሆን እቃ
ታሽጐ የመጣበት ካርቶን በአክሲዮን ማህበሩ ሠራተኞች ተቆርጦ ወደ መጋዘን ሲገባ ማቴሪያል
ሪተርን ቫውቸር ባለመቆረጡ መሆኑ ተገልፆል ስለዚህ መደፊት ይህ የአሰራር ስህተት ማሻሻያ
በማድረግ የማይደገም ሆኖ ጊቢ ሰነድ እንዲቆረጥለት
2. ከአቅራቢዎች የመጣ የኮዳ ናሙና በስቶር ውስጥ በመቆጠሩ የባለ አንድ ሊትር ኮዳ ቆጠራ በብልጫ
መታየቱ ተገልፆል፡፡ ይህም ስቶሩ በወቅቱ ለይቶ ማስቆጠር ምክንያቱን ለቆጣሪዎች ማስረዳት
የነበረበት ቢሆንም ይህ ባለመሆኑ አሁንም ናሙናውን ያቀረበው አቅራቢ በተወሰነ ጊዜ ተመላሽ
እንዲደረግለት/እንዲረከብ/ በደብዳቤ ተጠይቆ ለመረከብ/ናሙናውን ለመውሰድ/ ፈቃደኛ ካልሆነ
በሰነድ ገቢ እንዲሆን አስተያዬታችን እያቀረብን፤
3. በምርት መጋዘን የታዬው ብልጫና ማነስ ሪፖርት በከፊል አሁን በህይወት የሌሉት ወ /ት አልማዝ
ባልቻ የዓመት እረፍት ፈቃድ ወጥተው በነበሩበት ጊዜ ከአቶ ፈቃዱ ሲበርጋ ጋር በነበረው ርክክብ
ወቅት የታዩ ችግሮች ሲሆኑ ይህም በግ/ን/አስ/መምሪያ በተለያዬ ጊዜ ችግሩን መፍትሔ እንዲያገኝ
በፅሁፍ ሲጠየቅ ቆይቶ በከፊል አሁን በውክልና እየሰሩ ያሉት አቶ አለማየሁ ምትኩ ከተረከቡ በኋላ
የተፈጠረው በስቶር ኪፐሩ በተሰጠው ምላሽ ተያይዞ የቀረበ ሲሆን ሌሎች ምርቶች በተለያዬ ኮሚቴ
ታይቶ በኦዲት አገልግሎት ኦዲት ተደርጐ ሪፖርት ቀርቦ ጉዳዩ በአክሲዮን ማህበሩ ደረጃ የተያዘ
ጉዳይ ስለሆነ ጉዳዩ በሕግ አግባብ መታዬት የሚገባው በመሆኑ በእኛ በኩል ለማስፈፀም ከአቅማችን
በላይ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
4. በምርት መጋዘን በተወሰኑ ምርቶች የታዬው ብልጫና ማነስ ሪፖርት
4.1 አሁን በህይወት የሌሉት ወ/ት አልማዝ ባልቻ በሞት ሲለዩ በመጋዘን የሚገኝ ምርትና
በቢሮአቸው የሚገኝ ዶክመንት ርክክብ ሲፈፀም በታዬ የመብለጥና የማነስ ሪፖርት
ከን/አስ/ዋ/ክፍል በ 22/02/09 ቁጥሩ ንብ/አስ/173/09 በተፃፈ ማስታወሻ መሠረት
ግ/ን/አስ/መምሪያ ቁጥሩ ግንአ/117/09 በሆነ ደብዳቤ በቀን 29/02/09 ለውሳኔ አቅርበን
በዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ የተሰጠ በመሆኑ በፋይናንስ መምሪያ በኩል ተገቢው የሂሳብ
አያያዝ እርምጃ ተወስዷል የሚል እምነት አለን
በሌላ በኩል በቆጠራ ጊዜ ቆጣሪና አስቆጣሪ በጋራ የፈረሙበት ሰነድ /የመተማመኛ ሰነድ/ በወቅቱ ሊፈረም
የሚገባ ሲሆን ከቆጠራ በኋላ 8 ወር በላይ ቆይቶ ለፊርማ የሚቀርብ መሆኑ እንደ አሰራር ሊስተካከል
የሚገባው በመሆኑ ከመመሪያ አንፃር ለሚመለከተው ክፍል መመሪያ እንዲሰጥበት እጠየጠቅን፤ ከጉዳዩ ጋር
ተያያዥነት ያላቸው ከስቶ ኪፐሮች የተሰጠው ምላሾችን በአባሪ አያይዘን ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 3 ገፅ
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በተለያዬ ጊዜ ተጠይቆ የሁለተኛ መደብ የታሪፍ ከለላ ለተወሰኑ ጥሬ እቃና ማሸጊያ እቃዎች የተሰጠን ሲሆን
በዚህ ማስታወሻ አባሪ ለተዘረዘሩት አሁንም የታሪፍ ከለላ ስርተፊኬት ያላገኘን በመሆኑ በተላይ Solvesso-150
በደብዳቤ ግዴታ ገብተን ከቃሊቲ ጉምሩክ ያወጣን ስለሆነ አንቲፎመር ለፕሮፖክሱር ምርት ግብአት በአስቸኳይ
የሚፈለግ በመሆኑ አስፈለጊው ፍርማሊቲ ተጠናቆ ሰርተፊኬቱን በአጭር ጊዜ እንድናገኝ ለሚመለከተው ክፍል
እንዲመራልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከኦዲት አገልግሎት በ 18/07/2009 ቁጥሩ ኦዲ/46/09 በሆነ ማስታወሻ አባሪ በ 2009 ሁለተኛ ሩብ
ዓመት ኦዲት ግኝቶችን ሪፖርት ልከዋል ስለዚህ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ ዋና ማብራሪያ
ለሚፈልጉ ማብራሪያ እንዲሰጥ መተግበር ባለባቸው ላይ በዋና ክፍሉ ክትትል ተግባራዊ እንዲደረግ
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1. በሰንጠረዥ 1 የተጠቀሱ ማሳሪያዎች በተጠቃሚ ስም አልተያዙም ተብለው ያሉበት ክፍል
ተገልጿል፡፡ ስለዚህ እቃዎቹ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ያልተደረጉበት ምክንያት እና ከመመሪያ
አንፃር ሊወሰድ ስለሚባው እርምጃ በግልፅ እንዲቀርብ፡፡
2. ለጥገና እና ለናሙና ወጥተው ያልተመለሱ እቃዎች ዝርዝር በሰንጠረዥ 2 ቀርቧል አሁን
ያለበት ደረጃ እንዲገለፅና እስካሁን ያልተመለሱ ካሉ መመለስ ያልተቻለበት ምክንያት
ይቅረብ ፡፡
3. የንብረት ቆጠራ ሺት ለኢንቨንተሪ ኮንትሮል አይደርስም፤ ይህም ለቋሚ ንብረት ተመዝግቦ
አለመያዝ እንደመንስኤ ተቀምጧል ስለዚህ የ 2008 ቆጠራ ሺት ለኢንቨንተሪ ኮንትሮለር
ካልደረሳቸው እንዲደርስ እንዲደረግ፡፡
4. ተገዝተው ገብተው የገቢ ሰነድ ያልተቆረጠላቸው መለዋወጫዎች ለምን ገቢ ሰነድ
እንዳልተቆረጠ ምክንያቱ እንዲገለፅ፡፡ ሠንጠረዥ 3
5. በመጋዘኖች ውስጥ ቢን ካርድ በመመሪያ መሠረት አዘጋጅቶ ማንጠልጠል የስቶር ኪፐሩ
አንዱ የስራ ድርሻው ስለሆነ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ዋና ክፍሉ እንዲያስፈፅም፡፡
6. በ 2008 በጀት ዓመት 1 ኛ ሩብ ዓመት የኦዲት ግኝት ክትትል ሪፖርት ላይ በተለያየ
ምክንያት ከግቢ የሚወጣ ንብረት በግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 5.2/ተ/
መሠረት አለመሆኑ እንደ ግኝት ተቀምጦ ሳለ እስከ ጥር 30 /2009 ከግቢ የወጡ ንብረቶች
ስለመመለሳቸው መረጃ የለም ስለተባለ እስከ ጥር 30/2009 ከግቢ ወጥተው ያልተመለሱ
እቃዎች ካሉ ዝርዝር መረጃ ለምን፣ በማን እንደወጣና ለምን እንዳልተመለሱ የሚያሳይ
ዝርዝር በ 1 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ይቅርብ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ማንኛውም ንብረት በእርጅና ምክንያት ወይም ታድሶና ተጠግኖ ጥቅም ላይ መዋል የማይችልም ሲሆን በሰነድ ተመላሽ
መሆን እንዳለበት የንብረት አስተዳደር መመሪያ ክፍል ሶስት ቅጽ 4 ላይ ተገልፆል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል ቁጥሩ
ግንአ/1032/07 በሆነ በቀን 04/13/2007 በተፃፈ ማስታወሻ ይህንኑ አሳውቀናል፡፡ አሁንም የጠፋ ንብረትን
በተመለከተ ሌሎች ክፍሎች አስተያየት የሚሰጡበት ሆኖ የተበላሸ ወይም ያልተበላሸ ነገር ግን በሌላ አገልግሎት በሚሰጥ
የተተካ ንብረት በንብረት አስተዳደር መመሪያ መሠረት ለንብረት ክፍል በሰነድ ተመላሽ መሆን እንዳለበት አስተያየቴን
እያቀረብኩ ቀደም ሲል ባቀረብነው ጥያቄ መሠረት ወጥ የሆነ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በ 2008 በጀት ዓመት በተደረገው ዓመታዊ ቆጠራ በጉድለትና በብልጫ የታዩትን ዝርዝሮች በተመለከተ በቁጥር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መመሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ ሰሀአስ/299/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ አክሲዮን ማህበሩ ለገዛው የምርት ማሸጊያ ካርቶን
ከቡራዩ ፖኬጂንግ ግዥ ተፈፅሞ ክፍያ የዘገየበትን ምክንያት ለማወቅ የተጠየቅናቸው መረጃዎችን
እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
1. በግዥ ውለታ ቁጥር 981/05 በተፈፀመ ግዥ ባለ 7 ኪ.ግ 35,100 ታዞ 35,209 ባለ 16 ሊትር
49,688 ታዞ 50,082 ባለ 10 ኪ.ግ 2000 ታዞ 2000 ገቢ መሆኑ፤
በግዥ ውል 726/04 ባለ 24 ኪ.ግ 34,200 ታዞ 35,280 ከለር 34,200 ታዞ 37,575 ገቢ መሆኑ
ፖኔል 68,400 ታዞ 71,200 እንዲሁም ፕላስቲክ ስትሪፕ 290,000 ታዞ 290,000 ሜትር ገቢ
ሆኖአል ገቢ የሆኑባቸው GRN ዝርዝር እና የውሉ አካል 2 ገፅ በአባሪ ተያያዟል፡፡
2. የግዥ ዋና ክፍል ኃላፊና ወ/ሮ እናትነሽ አበባው በተረካከቡበት ሰነድ 5 ገፅ በአባሪ ተያይዟል፡፡
3. ከግዥ ዋና ክፍል የግዥ ኦፊሰሩ ከተቀጠሩ በኋላ ያለአገልግሎት መሳቢያው ለምን ተዘግቶ ቆየ
ለተባለው የሰጡት ምላሽ በአባሪ ተያይዟል፡፡
4. በግዥ ውለታ ቁጥር 981 የርክክብ ሰነድ እንደደረሰን ክፍያ በወቅቱ መዘጋጀት ሲገባው በወቅቱ
ባለመፈፀሙ ለምን ክፍያ እንዳልተፈፀመ ማብራሪያ ለመስጠት በወቅቱ በቦታው ላይ የነበሩት
ግዥ ኦፊሰር በግ/ን/አስ/መምሪያ ተጠይቀው ምላሽ ባለመስጠታቸው መምሪያው ለዋና ስራ
አስኪያጅ በማስታወቁ በዚሁ አግባብ ጉዳዩ ለሰ/ሀ/ል/አሰ መምሪያ የተመራ በመሆኑ ግዥ ዋና
ክፍሉ ተጠይቀው የስጡትን ምላሽ በማያያዝ የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 16 ገፅ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሰሀ/ል/አስተዳደር መምሪያ ቁጥሩ ሰሀአስ/299/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በውል ቁጥር 726 እና 981
ከቡራዩ ፖኬጂንግ የተገዛ የማሸጊያ እቃዎችን አስመልክቶ
1. ወ/ሮ እናትነሽ አበባው ከግዥ ዋና ክፍል ሲዛወሩ ከዋና ክፍሉ ጋር ርክክብ የተፈፀመበትን ሰነድ፤
2. በግዥ ኦፊሰር የስራ መደብ መጠሪያ ከወ/ሮ እናትነሽ አበባው በኋላ የተቀጠረ ሰራተኛ ስለነበረ ሰነዱ
/ክፍያ የዘገየበት ሰነድ/ ተገኘበት የተባለው ጠረጴዛ መሳቢያ ለ 4/አራት/ ዓመታት ለምን ተዘግቶ
እንደቆየ ከግዥ ዋና ክፍል የፅሁፍ ማረጋገጫ የተጠየቀ ስለሆነ የተጠየቁ መረጃዎች እስከ መጋቢት
13 ቀን 2009 በፅሁፍ ምላሽ ይቅረብ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ ከበራዩ ፖኬጂንግ ኃ.የተ.የግ ማህበር በውል ቁጥር 726 በ 2004 ዓ.ም. እና 981 በ 2005
ዓ.ም የተለያዩ ካርቶኖች ግዥ መፈፀሙ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ በተጠቀሱት የውል ቁጥሮች የተዘረዘሩት ማሸጊያ እቃዎች
ሙሉ በሙሉ መግባታቸው እንዲረጋገጥ፤ ለዚህም እቃዎቹ ገቢ የተደረጉበት የገቢ ሰነድ (GRN) ቁጥር ከዚህ በታች
በተመለከተው ሰንጠረዥ እስከ መጋቢት 13 ቀን 2009 ተሞልቶ ይቅረብ፡፡
981
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርታማት አገልግሎት ማሻሻያ አገ. ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ ም/አ/ማ/አ/25/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ከዋና ስራ አስኪያጅ ለመምሪያና አገልግሎቶች ለአስተያዬት
ተመልርቶልን ተመልክቼዋለሁ፡፡ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት በቀረበው ሰነድ ላይ እንደሚከተለው አስተያዬቴን
አቅርቤአለሁ፡፡
1. አክሲዮን ማህበሩ እንደ አምራች ድርጅት ለተገልጋዩ የሚሰጡ አገልግሎቶችን እና አገልግሎት አሰጣጡን
እንዲሁም ተገልጋዮች አስተያዬት በመስጠት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ከመግቢያ በፊት የዋና ስራ
አስኪያጅ መልዕት ቢካተት፤
2. በመግቢያው ሁለተኛ ፓራግራፍ ላይ ለደንበኛ /ለተገልጋዩ/ ታማኝነት የሚጀምረው ከሰነዱ ዝግጅት ጀምሮ
በመሆኑ እና የ 2-4 ዲ ምርት በአጭር ጊዜ ውስጥ ጥያቄ ቢቀርብ ለማስተናገድ ዝግጁ ባልሆንበት /አወንታዊ
ምላሽ መስጠት በማንችልበት/ ሁኔታ ላይ ሆነን በተጨማሪም ብላ የምትጀምረው የፖራግራፍ የመጨረሻ
ዓረፍተ ነገር ብትወጣ፤
3. በቻርተሩ ውስጥ በተዘረዘሩት ዋና ዋና ሀሳቦችን የሚያሳይ ፅሁፍ በመግቢያው ላይ ቢካተት ቢያንስ ወደ
ዝርዝር ሳይገባ መግቢያው ላይ መሠረታዊ ሀሳቡን ዜጐች ማግኘት ያስችላቸዋል የሚል እምነት ስላለኝ
የድርጅቱን ራዕይ፣ተልዕኮና፣ እሴቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችንና ስታንዳርድ… ያካተተ መሆኑን የአገልግሎቱን
ተጠቃሚዎችም መብትና ግዴታ እንዲሁም የቅሬታ አቀራረብንና አፈታትን ያካተተ መሆኑ በአንድ ዓረፍተ
ነገር ውስጥ በመግቢያው ቢካተት፤
4. ተገልጋዮች ያልናቸው በተ.ቁ(9) በተቀመጠው ዝርዝር የአክሲዮን ማህበሩን ደንበኞች አቅራቢዎችና በከፊል
ባለድርሻዎችን ነው፡፡ ነገር ግን በተ.ቁ(7) እና (8) የተቀመጠው ሀሳብ በተለይ በመጀመሪያ ቡሌቶች የቀረቡት
በዋናነት ምርት የሚገዙትን ደምበኞች ብቻ የሚያመለክት በመሆኑ አቅራቢዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች
መብቶችና ማወቅ ያለባቸው ጉዳዮች በመጠኑ ቢካተት፤
5. በሰንጠረዥ የተቀመጡ የአገልግሎት ጊዜያቶች በአግባቡ ተገምግመው ካልተቀመጡ በኋላ የቅሬታዎች ምንጭ
ስለሚሆኑ በአግባቡ ቢገመገም፤
6. በተ.ቁ 14 የተቀመጠው ምርት ከሀገር ውስጥ የምንገዛቸው ሌሎች ግብአቶችም ባሉበት ለምን ስፔስፊክ
ሆኖ እንደተቀመጠ ግልፅ አይደለም ስለዚህ የሀገር ውስጥ ግብአትና ግዥዎች ተብሎ በጥቅል ቢቀመጥ፤
7. በተ.ቁ 24 የተጠቀሰው ጊዜ እጅግ በጣም የተጋነነ ነው፡፡ ስለዚህ በግዥ መመሪያ ላይ በተቀመጠው ቢስተካከል፤
8. በሰነዱ ተ.ቁ 13 ስለ አገልግሎቶቻችን ተገልጋዮች የሚሰጡንን አስተያዬት በመቀበል እንደ አግባብነቱ ስራ ላይ
እናውላለን የሚል ቢካተት፤
ተ.ቁ13 የመጀመሪያው ቡሌት አገልግሎቶችን ተገልጋዩ በጥራት፣ በወቅቱና በታማኘነት እንሰጣለን ይላል፡፡ በጥራት
የሚለው ቃል ግልፅ ቢሆን በትህትና በፍትሀዊነት /ያለአድልዎ/ በቅልጥፍና በሚል ግልፅ ቢሆን፤
በመጨረሻም ቅሬታ የሚቀርበው ለማን እንደሆነ እና በየደረጃው ተገልጋዩ የሚሄድበት አቅጣጫ ቢቀመጥ ቅሬታ
የተቀበለው ሠራተኛና በየደረጃው ያለ ኃላፊ የሚሰጠው ምላሽ በምን ያህል ጊዜ እንደሆነ ለቅሬታ አቅራቢው ለተገልጋዩ
በግልፅ ቢቀመጥ፤
የድርጅቱ ዋና ዋና የስራ ክፍሎች ከተሟላ የስልክና የኢሜል አድራሻ ጋር የስራ ክፍሎች የሚገኙበት ቦታን በዝርዝር
የሚያሳይ ሰንጠረዥ ቢካተት የሚል አስተያየቴን አቅርቤያለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከዚህ በተጨማሪም የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በፃፉት ማስታወሻ በተጠቀሰው የእጅ በእጅ ሽያጭ ሰነድ
በተወሰኑ ኮፒዎች ላይ ሶስት ቦታ ላይ የሽያጭ ሠራተኛ የፈረሙበት በተወሰኑ ኮፒዎች ላይ የሽያጭና የካሸር ፊርማ
ያረፈበት (አንድ ሰነድ ላይ ወጥ የሆነ ፊርማ የሌለው) መሆኑም ጉዳዩን የበለጠ አጠራጣሪ የሚያደርገው በመሆኑ
በክምችት 90 ሊትር አለመኖሩን ብናረጋርጥም አፈፃፀሙ ግን አጠራጣሪና ተጨማሪ የባለሙያ Investigation
የሚፈልግ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡ ከአቶ ፍቃዱ ሲበረጋ (ከምርት አስረካቢው) የቀረበው ምላሽ እና በተለያዬ ፊርማ
የተፈረሙ ሰነዶችንም በአባሪ አያይዘናል፡፡
ከሠላምታጋር
አባሪ 3 ገፅ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ለአዲስ አበባ ቢሮ አገልግሎት ኪራይ ግዥ ጥያቄ አቅርበው ዝርዝር
ማወዳደሪያ መስፈርት ከመመዘኛ ነጥብ ጋር እንዲያቀርቡ በውስጥ ማስታወሻ በወቅቱ ጠይቀናል፡፡ በሌላ በኩል በዋና ስራ
እስኪያጅ የተቋቋመ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ከዋና ስራ አስኪያጅ ለሰው ሀብት የተሰጠውን መመሪያ
መሠረት በማድረግ በአባሪ የቀረበውን ማስታወሻ በቀጥታ ለግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ልከዋል፡፡
ስለዚህ ለቢሮ አገልግሎት የተፈለገው ካ.ሜ ጠቅላላ 747.93 ካ.ሜ በዋና ስራ አስኪያጅ ዝርዝሩ ታይቶና
አስፈላጊነቱ ከታመነበት እንዲሁም ለስንት ኮንቴይነር እንደሆነ ግልፅ ስላልሆነ በቀረበው ማስታወሻ ላይ ውሳኔ
እንዲሰጥበት ከሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ የቀረበውን ማስታወሻ በአባሪ አያይዘን ለውሳኔዎ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበራችን ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማጋዘጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር የተባለ ጥሬ እቃ ግዥ
ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያስገባ ለ 1×20" ኮንቴይነር ማስያዣ ብር 16,600/አስራ ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ብር/
የከፈለ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት ኮንቴይነሩ የተመለሰበት ሰነድ የቀረበ ስለሆነ ይኼው ተሰብሳቢ ሂሳብ ከኢትዮጵያ የገቢዎችና
ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአዳማ ቅርንጫፍ ሂሳቡ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለፀረ ተባይ ምርት አገልግሎት የሚሆን መጠኑ 11,020 ኪ.ግ ዳይሜቶይት ቴክኒካል (Dimethoate
Technical) የተመረተበት ቀን በ 28/09/2015 ከተመረተ አንድ ዓመት ከ 5 ወር ስለሆነው የመጠቀሚያ ጊዜው
ሊያበቃ 7/ሰባት/ ወራት ብቻ ስለቀረው የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
ወ/ሮ እናትነሽ አበባው የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር ሆነው በመስራት ላይ በነበሩበት ወቅት
ከቡራዩ ፖኬጂንግ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ግዥ ተፈፅሞ የተረከቡትን የክፍያ ሰነድ በወቅቱ ለክፍያ
ካለማስተላለፍቸው በተጨማሪ ከቦታው በ 20/12/05 በዝውውር አሁን ወዳሉበት ምድብ የስራ ቦታ
ሲዛወሩ ሰነዱን ሳያስረክቡ በመሄዳቸው ይህ የክፍያ ሰነድ በአቅራቢው በኩል በተደጋጋሚ ሲጠየቅ
በወ/ሮ እናትነሽ በኩል በቃል ለግዥ ዋና ክፍል ሰነዶቹ ላይ ስህተት ስላለ እንዲስተካከል ለንብረት
አስተዳደር ዋና ክፍል ልኬያለሁ የሚል ምላሽ ሲሰጡ መቆየታቸውን አቶ አብነት ጌታቸው ከፃፋት
መልስ መረዳት የተቻለ ቢሆንም ወ/ሮ እናትነሽ አበባው ምንም እንኳ በአሁኑ ሰዓት በክፍላችን ስር
ባይሆኑም በግ/ን/አስ/መምሪያ ስር በነበሩበት ጊዜ የተፈፀመ ስህተት በመሆኑ ሰነዱን በወቅቱ ለክፍያ
ያላስተላለፋበትንና ሲዘዋወሩ በእጃቸው የነበሩ ሰነዶችን በአግባቡ አስረክበው ያልሄዱበትን ምክንያት
እንዲያቀርቡ በ 30/05/09 ቁጥሩ 6/አ-41/21 በሆነ ደብዳቤ ተጠይቀው ደብዳቤው ከደረሳቸው
ከ 7/06/2009 ጀምሮ ምለሽ አልሰጡም ይህም በራሱ የሥነ ምግባር ግድፈት መሆኑን ግምት ውስጥ
በማስገባት በዳብዳቤ ቁጥር 6/አ-41/21 ለተጠየቁት ጥያቄ መልስ ያልሰጡ በመሆኑ ተገቢው
አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል ለሚመለከተው አካል እንዲመራ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ለወ/ሮ እናትነሽ አበባው
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
ጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት Ref
TO:-
ዘንድ ማክሰኞ የካቲት 21 ቀን 2009 የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ስራ አስኪያጅ ጋር በጋራ ጉብኝት ማድረግ
ይቻል ዘንድ የሚመለከታቸው የስራ ኃላፊዎች በቅድሚያ አውቀውት በፕሮግራሙ የሚገኙ ኃላፊዎችን ታሳውቁን ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ ዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/382/09
TO: Ref
ከፋይናንስ መምሪያ በቀን 03/06/2009 ዓ.ም ቁጥር ፋይ/85/09 የመጣውን በ 2008 በጀት ዓመት
የተደገውን የዓመትዊ የንብረት ቆጠራ የተጠቃለለ አንድ ጥራዝ በዚህ ማስታወሻ የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋ/ሥራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
የወ/ሪት አልማዝ ባልቻ ክሊራንስን በተመለከተ ክሊራንሱ በዞረበት ወቅት ስቶር ዋ/ክፍል ዕዳ
አለባቸው በሚል Remark የተፈረመ ሲሆን ዕዳውን ምን እንደሆነ ለመለየት ያስችል ዘንድ ዝርዝሩን
ጥር 5 ቀን 2009 ንብ/አስ/196/09 በሆነ ማስታወሻ ዝርዝር አቅርበዋል በወ/ሪት አልማዝ ባልቻ ስም
በዕዳ የተገኘው ኢትዮሰልፋን 5% dust ግማሽ (1/2) ኪ.ግ ብቻ በመሆኑ የዚህን ምርት ሂሳብ ፋይናንስ
ሊከፈላቸው የሚገባ ክፍያ ብር ካለ ተመጣጣኝ ዋጋ መቁረጥ ወይም ቤተሰቦቻቸው ሂሳቡን ገቢ
እንዲያደርጉ ሊገለጽላቸው ይገባል፡፡
በሌላ በኩል ለጤና ጥበቃ ሚ/ር የተመረቱ ፕሮፖ፤ክሲውር መጠኑ 4100 ኪ.ግ በንብረት
ማስረከቢያ ሰነድ ቁጥር (DO) 4287 ለሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ወጭ የተደረገና በጤና
ጥበቃ ሚ/ር ያልተፈረመ በሕግ ክትትል ሥር ያለ ምርት ኦርጅናል እና ኮፒዎቹ ከሌሎች ከፖዱ ጋር
ከሚቀሩት ጋር ሙሉ ፓድ በርክክቡ ወቅት አልተገኘም የተባለው ሰነዱ የጠፋው ወ/ሪት አልማዝ ባልቻ
በህይወት እያሉ ወይም ህይወታቸው ካለፈ በኋላ ስለመሆኑ በተገቢው መንገድ ማጣራት አስፈላጊ
መሆኑን አስተያየቴን እያቀረብኩ (ይህን ጉዳይ በእኛ ለማጠራት ከአቅማችን በላይ ስለሚሆን) በህግ
ክትትል ስር የተያዘው ጉዳይ ከክሊራንስ ጋር ጉዳዩ ይያያዛል አይያያዝም የሚለውም የሕግ አስተያየት
የማያስፈልገው በመሆኑ ይህ ተጣርቶ የቀድሞ የድርጅቱ ሰራተኛ አሁን በህይወት የሌሉት ሠራተኛ
ክሊራንስ በተለያዩ ምልልስ የዘገዬ በመሆኑ የሕግ አስታያዬት ተጠይቆ ክሊራንሳቸው ሊያልቅ ቢችል
የሚል አስተያየቴን አቀርባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
የመምሪያው ፀሐፊ የሆኑት ወ/ሮ እቴቱ አጥናፉ ከፌብሩዋሪ 6-17 በስልጠና ምክንያት በስራ
ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ እስኪመለሱ ድረስ የክፍሉን ስራ የሚሰራ ሰው እንዲመደብ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
ከቲያንጂን ቦሀይ ለኮሚሽኒንግ ለሚመጡ ሶስት እንግዶች አዲስ አበባ በሚሆኑበት ጊዜ የሆቴል
አገልግሎት እንዲያገኙ ቁጥሩ 1/6-6/194 በሆነ ደብዳቤ የተፈቀደ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ስለዚህ እንግዶቹ አዲስ አበባ በሚቆዩበት ጊዜ ከቦታው ቅርበት እና ካሁን ቀደም በአንግዶቹ
ምርጫ በተስተናገዱበት በ Cian City Hotel የሆቴል አገልግሎቱን ግዥ እንድንፈፅም እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
የአክሲዮን ማህበሩ የግዥ እቅድ መነሻ ከሽያጭ ታሳቢ በመነሳት ምርት የበጀት ዓመቱን ምርት
እቅድ ያዘጋጀል፤ በበጀት ዓመቱ ለሚያመርተው ምርት የሚያስፈልገውን ጥሬ እቃ፣ ማሸጊያና ተዛማጅ
ግብአቶች የፍላጐት ዝርዝር ለግዥና ንበረት ሲያቀርብ ይህን የፍላጐት መረጃ መነሻ በማድረግ
በክምችት ያለውን በማቀናነስ በክምችት ለሌለው የግዥ እቅድ ይዘጋጃል፡፡ ይህ በድርጅቱ የሚታወቅ
አሰራር ነው፡፡
ስለዚህ በዚህ አግባብ ከምርትና ቴክኒክ መምሪያ በጁላይ 17/2016 በኢሜል በተላከልን የጥሬ
እቃ ፍላጐት ዝርዝር ውስጥ የ Ethio 2-4D 72% SL የጥሬ እቃና ተዛማጅ ግብአቶች ፍላጐት
ባለመቅረቡ በ 2009 የግዥ እቅድ አልተካተተም፡፡ በሌላ በኩል የ 2009 የግዥ እቅድ ረቂቅም
ለመምሪያና አገልግሎቶች ተበትኖ በታዬበት ወቅትም ሆነ በማኔጅመንት ረቂቁ ታይቶ እንዲካተት
የቀረበ አስተያየትም ሆነ ማስተካከያ ያልቀረበ በመሆኑ በማኔጅመንት የታየው እቅድ ለቦርድ ቀረቦ
የፀደቀ መሆኑ አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
አክሲዮን ማህበሩ ካለው የውጭ ምንዛሬ አካውንት ለፕሮፖክሱር እና ተዛማጅ ግብዓቶች L/C
ከከፈትን በኋላ ከሚቀረው Balance በተደጋጋሚ ከጥራት ቁጥጥር አገልግሎት Ref. Standard
የሚጠየቅ ስራ ላይ ችግር ገጥሞናል የሚል የቤቱታና ቅሬታ በየጊዜው እየተነሳ በደብዳቤ ግፊት
እየተደረገ ስለሆነ በአባሪ ከተያያዙት ፕርፎርማ ኢንቮይሶች ውስጥ ቅድሚያ አገልግሎቱ በሚፈልገው
ቅደም ተከተል L/C እንዲከፈት ቅድሚያ መሰጠት ያለበት የውጭ ምንዛሬውን መጠቀም
በምንችልበት ጊዜ ውስጥ እንዲገለፅልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ 5 ገፅ
ግ
ግልባጭ
ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ኮምፒውተር እና ሲስተም ችግሮች አጣሪ ኮሚቴ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
2.5 ተዘርግቷል አዎ ነገር ግን ከቴሌ መቆራረጥ አለ አልፎ አልፎ መስመሩ slow ሲሆን በስራ
ባህሪያቸው ብዙም ለስራ ተጠቃሚ ያልሆኑት ላይ አቋርጦ በየቀኑ ብዙ ስራዎችን በ e-
mail የምንሰራ ክፍሎች እንድናገኝ አለማድረግ ችግር አለ፡፡ ለዚህም ስራችን እንዳይበደል
ከቢሮ ውጭ በኢንተርኔት ካፌዎች በመጠቀም ችግሩን እየተወጣን ነው፡፡
3.
3.1 በአንድ ወቅት አንዴ ብቻ ሲፀዳ አይቻለሁ /በ 4 ዓመት ቆይታዬ ውስጥ/
3.2 በቂ ነው ባይባልም አለ፡፡
3.3 ስልጠና ተሰጥቶ አያውቅም
3.4 አዎ ችግር አለ፡፡ አገልግሎቱ መልስ ቢሰጥበት የተሻለ ነው፡፡
4.
4.1 በጣም የተዳከመ ነው ከ 4 ዓመት በፊት የተጀመረው ጅምር መልካም ነበር፡፡ ነገር ግን
በክትትል ማነስ፣ በእውቀት ማነስ ውሳኔዎች በወቅቱ ባለመወሰን፣ የተጠያቂነት አሰራር
ልል በመሆኑ ስራተኞችንም በአግባቡ ካለመያዝ እና አስራሩን የተሻለ ለማድረግ ካለው
የቁርጠኝነት አናሳነትና በመሳሰሉት ችግሮች የተሻለ ውጤታማ ስራ በ IT, በ MIS እና
Application software ትግበራ ላይ አልታየም፡፡
በአጠቃላይ ይህ አስተያዬት የመምሪያው ሲሆን ክፍሎችና የመምሪያው ፀሐፊ ኮሚቴው በግምባር
ባነጋገረን ወቅት በቃል ያቀረቡት መረጃ ተወስዷል በሚል በዚህ ማስታወሻ ያልተካተቱ ቢኖሩ በቃል
በተደረገው ውይይት ወቅት ማስታወሻ ተይዟል የሚል እምነት አለኝ፡፡ የአክሲዮን ማህበሩ አስራር
የተሻለ እና ውጤታማ እንዲሁም ዘመናዊ ከማድረግ አንፃር የ IT, MIS እና system ስራዎችን
ከማሻሻል ጋር የቢሮ አደረጃጀቱም ለዚህ አስተዋፅኦ ስለሚኖረው አብሮ መሠረታዊ መፍትሔ
ያስፈልገዋል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግ
ታህሳስ 24 ቀ 2009 በተካሄደው የቦርድ ስብሰባ ወቅት የበርነር ሞደፊኬሽን አገልግሎት ግዥን
በተመለከተ በተደጋጋሚ በሪፖርት ላይ መቅረቡ አግባብ እንዳልሆነ በዚህ ጉዳይ ላይ በወቅቱ ከተሰጠው
ምላሽ አንፃር ጉዳዩ መፍትሔ አግኝቶ የአገልግሎተ ግዥ ሂደቱ እንዲጠናቀቅ መመሪያ ተሰጥቶ ነበር፡፡
ስለዚህ አሁን ያለበት ደረጃ ከአክሲዮን ማህበሩ ጋር በተፈፀመ ውል መሠረት ስራው ተጠናቆ
ከሆነ ውጤቱ እንዲገለፅልን በተገባው ውል መሠረት መሄድ የማያስችል ሆኖ ሌላ ተለዋጭ መፍትሄም
ተሰጥቶ ከሆነ እንድናውቀው እና ሂደቱ ረጅም ጊዜ የቆዬ ከመሆኑ አንፃር የውል አፈፃፀሙ ላይ ምን
ማድረግ እንዳለብን ግልፅ መመሪያ ቢሰጠን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግ
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
ግልባጭ
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.
በመምሪያው ስር ያሉ ሠራተኞች 2009 በጀት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀም ምዘና
የ 12 ሠራተኞች 28 ገፅ በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ 2/4-8/231 በሆነ ደብዳቤ በቀን 04/05/09 ከዋና ስራ አስኪያጅ በተሰጠው መመሪያ
በ 2008 1 ኛ ሩብ ዓመት፣ 2 ኛ ሩብ ዓመት እና 3 ኛ ሩብ ዓመት የኦዲት ግኝቶች ላይ የተወሰዱ
እርምጃዎችን እስከ 08/05/09 እንድናቀርብ ታዟል፡፡
በእኛ በኩል ለ 1 ኛ ሩብ ዓመት በ 10/08/08 ቁጥሩ ግንአ/562/08፣ ለ 2 ኛ ሩብ አመት
በ 02/10/08 ቁጥሩ ግንአ/701/08 በሆኑ ማስታወሻዎች በወቅቱ የተወሰዱ እርምጃዎች እና
የተከናወኑትን ግብረ መልስ የሰጠን ቢሆንም አሁን በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት
1. ከ 1 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ተ.ቁ 1.4 ኮሚሽንድ ያልሆነ VOC ግዥ ሲሆን ከአቅራቢው ቲያንጂን
ቦሀይ በቅርቡ ለማንኮላክሲል ኮሚሽንግ ሲመጡ አብረው የሚያጠናቅቁ በመሆኑ የእኛ ክትትል
ቢኖርም በአቅራቢው በኩል የዘገዬ ነው፡፡
2. ከ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት 14.3 በኦዲት ግኝቱ በተሰጠ አቅጣጫ መሠረት በወቀቱ Up dated
የሆነ ስፔስፊኬሽን ተዘጋጅቶ እንዲቀርብ ጥያቄ አቅርበናል፡፡ ሆናም ስፔስፊኬሽን
ላልነበራቸው ጥያቄ ሲቀርብ ተሟልቶ እንዲቀርብ እየተደረገ ነው፡፡
3. ከ 3 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ተ.ቁ 12.1 እና 13 ለግዥም ሆነ ለጥገና ወጪ የተደረጉ እቃዎች
ሲወጡ በንብረት አስተዳደር በኩል ወጪ ሆነው ለንብረት አስተዳደር ተመላሽ በመሆን ላይ
ናቸው፡፡ ሆኖም ጠያቂው ክፍል ጋር ተቀናጅቶ/በወቅቱ ከስቶር ተረክበው መልሰው መውሰድ
ላይ/ አሁንም የአሰራር ስርዓቱ ቢኖርም አልፎ አልፎ የአፈፃፀም ችግር በመኖሩ ተቀናጅቶና
ተባብሮ መስራት ላይ በተቀመጠው አሰራር መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን በየጊዜው ክትትል
እናደርጋለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በ 26/04/2009 በደብዳቤ ቁጥር 1/10-14/398 የዳይሬክተሮች ቦርድ ታህሳስ 24 ቀን 2009 ባደረገው ስብሰባ
ለማኔጅመንት የተሰጡ መመሪያዎች ዝርዝር ተገልፆልናል፡፡ ነገር ግን
1. የ 2-4 ዲ ፕሮጀክትን በተመለከተ ቀደም ሲል በማኔጅመንት ስብሰባዎች ላይ ጉዳዩ ትኩረት የሚሻና ውሳኔ
የሚፈልግ መሆኑን በማሳሰብ ከማርኬቲንግ መምሪያ የቀረበ ሪፖርት እንደሚደርሰንና በሪፖርቱ ላይ
እንደምንወያይ ተገልፆልን አስካሁን ሪፖርቱ አልደረሰንም፡፡
2. የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ጥሬእቃዎችና ምርቶች በተመለከተ ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ጋር
በመነጋገር አስፈላጊው እርምጃ ለመውሰድ የሶስትዮሽ ስብሰባ ከተደረገና በወቅቱ ከተሰጠው መመሪያ አንፃር
ኮሚቴ ተቋቁሞ ኮሚቴው ያቀረበው ፕሮፖዛል /ሪፖርት/ ለማኔጅመንቱ ቀርቦ እንድንነጋገርበት ሪፖርቱ
እንዲደርሰን በቃልም ጠይቀናል እስከካሁን አልተሰጠንም፡፡
ስለዚህ በሁለቱም ጉዳዮች ላይ እንደማኔጅመንት የሚመለከተንን ለማከናወን በቅድሚያ ለዋና ስራ አስኪያጅ የቀረቡ
ሪፖርቶች እንዲደርሰን እና በጋራ ስብሰባ ማኔጅመንቱ አይቶ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ ካልተቻለ በተናጠል
በየመምሪያዎችና አገልግሎቶች የሚከናወነው ተግባር ግልፅ ስላልሆነ የተሰጠው መመሪያ ለችግሩ መፍትሔ ሊያሰጥ
በሚችል መልኩ የተሰጠ ባለመሆኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ ቦርዱ እንዲቀርብለት ከሚጠብቀው የመፍትሔና የውሳኔ ሀሳብ
ለማቅረብ እንዲቻል በሁለቱም ጉዳዮች የቀረቡልዎት ሪፖርቶች/ፕሮፖዛሎች/ ለማኔጅመንት አባላት እንዲደርሰን
ተደርጐና የስብሰባ ጊዜ ተወስኖ በጋራ እንድናየው አስተያዬቴን አቀርባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
በግዥ ዋና ክፍል ስር ባለው የግዥ ክለርክ የስራ መደብ ላይ ተመድበው ይሰሩ የነበሩት ወ /ት ትርፌ አለሙ
ከታህሳስ 28/2009 እስከ ጥር 13/2009 ድረስ በዓመት እረፍት ምክንያት በስራ ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ ቦታውን
ሽፍኖ ስራውን የሚያከናውን እንዲመደብልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለአክስዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውል ክሎሮፓይሪፎስ ቴክኒካል እና ተዛማጅ ግብዓቶች
ለመፈፀም ተጠይቆ ፋብሪካው በክምችት ላይ ያለውን ምርት ሸጦ መጨረሱን በመግለፅ አሁን በ spring festival ላይ
በመሆናቸው ዋጋ መስጠት እንደማይችሉ ነገር ግን ፌስቲቫሉ እንደተጠናቀቀ ከየካቲት መጨረሻ በኋላ ምርት ሂደት
ስለሚጀመር ዋጋ እንደሚሰጡ የገለፁበትን ኢ-ሜይል 01 ገፅ ለመረጃ እንዲሆናችሁ በዚህ ማስታወሻ ሸኚነት አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን አንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከአዕምሮ ለልማት የካይዘን ልማት ቡድን በቀረበ መነሻ ሀሳብ መሠረት የቀረበው የዓመት እረፍት መጠየቂያ
ቅጽ በግማሸ ቢታተም ወጪ የሚቀንስ በመሆኑ የተቀበልነው ሲሆን በይዘቱ ላይ የ ዓ.ም ቀን የሚሉት የዓመት እረፍት
ከሁለት ዓመት በላይ የማይተላለፍ እስከሆነ ድረስ አራት ከሚሆን ቁጥሩ ቢቀነስ ከሚል አስተያዬት በስተቀር በቀረበው
ቅፅ ለመጠቀም በእኛ በኩል የተስማማን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የልማት ቡድኑም ያቀረበውን ሃሳብ በማድነቅ
ለአርአያነታቸው አድናቆታችንን በዚህ ማስታወሻ ግልባጭ ስንገልፅ በደስታ ነው፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለአዕምሮ ለልማት የካይዘን ልማት ቡድን
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ቴዋክ/0021/07
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ቅጥር እድገትና ዝውው ኮሚቴ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ ለንብረት አስተዳደር ጉልበት ሠራተኛ የስራ መደብ ባወጣው እድገት
የተወዳደሩ ተወዳዳሪዎችን የፅሁፍ ፈተና ውጤት በሰንጨረዥ የተገለፀው ሲሆን ተወዳዳሪዎቹ
የሰጡት ምላሽ ታርሞ በአባሪ አያይዘን የላክ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የተወዳዳሪዎች የፅሁፍ ፈተና ውጤት
ውጤት
ተ.ቁ የተወዳዳሪው ስም ያገኙት ውጤት ከ 100
ከ 15
1. አቶ ሰቦና ከበሮ 59 8.85
2. አቶ በላቸው ተፈራ 32 4.8
3. አቶ አዲሱ ታደሰ 85 12.75
4. አቶ ሁሴን ሳፋው 90 13.5
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 4 ገፅ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
1. የየሳምንቱ ጊዜውን ጠብቆ በሳምንት፣ የወሩ ሪፖርት ወሩ እንዳለቀ የሩብ ዓመቱና ሌሎች
የተጠቀሱት ጊዜያቶች እንዳለቁ በአምስተኛው ቀን ለመምሪያው እንዲደርስ፡፡
2. በተለይ የክምችት አንቅስቃሴ ሪፖርትን በተመለከተ ለረዥም ጊዜ በመቆየት የመጠቀሚያ
ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ለመለየት እንዲያስችል Manufacturing date/Exp date በመጥቀስ
ሌሎችን በአሁኑ ጊዜ እየተገለገልንባቸው ያልሆኑትን መለየት በሚያስችል መልኩ አስተያዬት
መስጫ ቦታ ላይ መግለጫዎችን በማስቀመጥ እንዲቀርብ፡፡
3. በየሪፖርቶች ውስጥ የለውጥ ስራዎች ላይ የተከናወኑ ስራዎች ሌሎች በክፍሉ የተከናወኑ
ስራዎችን ያጋጠሙ ችግሮችን የተወሰዱ እርምጃዎች ወይም ሊወሰዱ የሚገባቸው
እርምጃዎች በተለየ መልኩ መቅርብ እንዲችል የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እንዲያውቁት
ተደርጐ በዚሁ መልክ ሪፖርቶች እንዲቀርቡ በዋና ክፍሉ በኩል አፈፃፀሙን በቅርብ
ተከታትለው በተሰጠው መመሪያ መሠረት የተሟላ ሪፖርት ጊዜውን ጠብቆ እንዲቀርብ
ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ ከውጭ ሀገር ገዝቶ የስገባቸው ጥሬ እቃና መሳሪያ ለበከልቻ መጋዘን ለአዳማ
ጉምሩክ መጋዘን ክፍያ አገልግሎት የሚውል በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም በ CPU ቁጥር 20091 ቀን
03/12/09 ብር 8,500(ስምንት ሺህ አምስት መቶ ብር) ክፍያ የተዘጋጀ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት ከዚህ ማስታወሻ ጋር የተያያዘው ደረሰኝ ብር 7,028.19(ሰባት ሺህ ሃያ ስምንት
ብር ከ 19/100) ደረሰኝ ያቀረቡ ስለሆነ ቀሪውን በር 1,471.81(አንድ ሺህ አራት መቶ ሰባ አንድ ብ
ከ 81/100) ተመላሽ በመድረግ ሂሳቡ እንዲወራረድ እናሳስባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ኦዲት አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ህዳር 15 ቀን 2009 ቁጥሩ ግንአ/154/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ መሠረት ከማርኬቲንግ መምሪያ
ቁጥሩ ማመ/95/09 በሆነ ማስታወሻ ለ 10,000 ሊትር ለክሎሮፖይርፎረስ 24% ULV የሚያስመርት
ጥሬእቃ እንደሚያስፈልጋቸው አሳውቀውናል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል ህዳር 7 ቀን 2009 የጥሬእቃ አቅርቦት
ችግር ለመፍታት የተቋቋመ ኮሚቴ ኢትዮፖይርፎረስ 48% EC ለማምረት በስቶክ ካለው 12,000 ከ.ግ
በተጨማሪ 5,555 ኪ.ግ እንደሚያስፈልግ ፕሮፖዝ ተደርጐ ስለነበር ግልፅ በሆነ መንገድ የግዥ ጥየቄውን
ማቅረብ ይቻል ዘንድ ያለውን ስቶክ ከማርኬቲንግ ለ 1000 ሊትር ULV ምርት የማያስፈልግ ጥሬእቃ
ለኢትዮፖይርፎረስ 48% EC ለማምረት ከማያስፈልገው መጠን ጋር ተገናዝቦ ሁለቱንም ምርቶች
ለማምረት የሚያስፈልገው ቴክኒካል እና ተዛማጅ ግብአቶችን ግልፅ በሆነ መልኩ ዝርዝሩ በመጠን ተወስኖ
እንዲቀርብልን ለሚመለከተው መምሪያ እንዲመራልን ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
የማላታይን 50% EC ምርት በምርት ውጤት ገቢና ወጪ መቆጣጠሪያ ቅፅ ከቀን 11/10/16 የምሮ
የሚያሳየው የካርድ መጠን 200 ሊትር ብቻ ሆኖ እያለ በ 15/11/16 ከፋብሪካ ሽያጭ በካሽ ሴልሰ ኢንቮይስ ቁጥር
14340 በክምችት የሌለ የማላታይን 50% EC 5000 ሊትር በእጅ በጅ ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ በሌላ በኩል ይህ ምርት
ተመርቶ ወደ መጋዘን የገባው በ 21/11/16 በ FPRV ቁጥር 007000 10,000 ሊትር ገቢ ሆኖአል፡፡ ይህ አሰራር
ለሰነድ አያያዝና ለንብረት ቁጥጥር ስራ አስቸጋሪ ከመሆኑ በላይ በክምችት የሌለን ምርት የእጅ በእጅ ሽያጭ ሰነድ
አዘጋጅቶ ሽያጭ ማከናወን የአክሲዮን ማህበሩን አሰራር ስርዓት ያልተከተለ ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ አይነት ያልተገባ እና
የአክሲዮን ማህበሩን መመሪያዎች ያልተከተለ ሽያጭ እንዳይከናወን ጥብቅ መመሪያ ለሽያጭ ሠራተኞች እንዲሰጥ
እንጠይቃለን፡፡
በሌላ በኩል የሽያጭ ሰነዱ ሲዘጋጅ በሰነዶቹ ላይ ያዘጋጀው፣ የመረመረ እና ያፀደቀ የሚል የተዘጋጀ ቦታ አለው
ይህም ሲሆን በበቂ ምክንያት ነው/ለቁጥጥር እንዲያመች/ ስለዚህ ሰነዶቹን የሚመረምሩት ወይም የሚያረጋግጡ
የስራ ኃላፊዎች ወይም ክፍሎች በግልፅ በፅሁፍ ታሳውቁን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
የተጠቀሰው የእጅ በእጅ ሽያጭ ሰነድ የተዘጋጀበት ቀን 15/11/16 ምርቱ ተመርቶ ገቢ የሆነበት ቀን
21/11/16 የአሰራር ክፍተት ስላለው ይህን ችግር ለመፍታት በም/ዋና ስራ አስኪያጅ በኩል ጉዳዩ ታውቆ መመሪያ
እንዲሰጥበት የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርስ አድረገናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበሩ ለትግራይ ግብርና ቢሮ በዱቤ ሸያጭ ቁጥር 01831, 1829 በቀን 30/06/16 እና
07/07/16 የተለያዩ ምርቶች ሽያጭ ተከናውኖ የተወሰኑትን በንብረት ማስረከቢያ ሰነድ ቁጥር
04691 በወቅቱ ተረክበው የተወሰኑትን ምርቱ በክምችት ባለመኖሩ ሲመረት ለማስረከብ እና ከበጀት
ጋር በተያያዘ ስነዱ ቀድሞ እንዲዘጋጅ ከንብረት ዋና ክፍል ጋር በተደረሰው ስምምነት መሠረት በቀን
06/07/16 በ DO ቁጥር 4703
1. Ethiotrathion 50% EC 3000 litre
2. Ethiothoite 40% EC 1000 litre
ተመዝግቦ የተቀመጠ ሲሆን ንብረቱ እስካሁን ወጭ ያልተደረገ እና ሰነዱም ያልተበተነ በመሆኑ
ውሳኔያችሁን እንድታሳውቁን እንጠይቃለን
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ሽያጭ ኦፊሰር /አዲስ አበባ/
ሽያጭ ኦፊሰር /አዳሚ ቱሉ/ ቁጥር፡- ሴል/133/09
TO: Ref
የኢትዮላታየን 5% ምርት በበቂ መጠን ተመርቶ ተመዝግበው ለሚጠብቁ ደንበኞች ክፍፍል ተሰርቶ
እስኪሰራጭ ድረስ የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን 10,000 ኪ.ግ እንዲሁም ከግብርና ትራንስፎርሜሽን
ኤጀንሲና ከአሜሪካን ተራድኦ ድርጅት(USAID) ጋር አብሮ በፕሮጀክት እየሰራ ያለው Egga የተባለው ድርጅት
መጠኑ 15,000 ኪ.ግ ምርት ሽያጭ እንዲከናወንላቸው በተወሰነው መሠረት ተግባራዊ እንዲደረግ በማለት እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ጉልበት ሠራተኛ ቋሚ ቅጥር ለመፈፀም ታህሳስ 8 ቀን 2009 በተጠራው
የቅጥር ኮሚቴ ስብሰባ አቶ ደምስ የኋላሸት መምሪያውን ወክለው እንዲገኙ የወከልኳቸው መሆኑን እያሳወቅኩ፤ አቶ
ደምስ የኋላሸትም ለዋና ክፍሉ የሚቀጠር ጉልበት ሠራተኛ ቅጥር በሚያዬው ኮሚቴ ስብሰባ ታህሳስ 8 ቀን 2009
ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ተገኝተው ቅጥሩን አባልነት አይተው አስፈላጊው
እንዲፈፀም የተወከሉ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለአቶ ደምስ የኋላሸት
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ቁጥሩ ሰሀአስ/13/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 20/03/09 በአከሲዮን ማህበሩ አደረጃጀት እና አወቃቀር
እንዲሁም በመምሪያችን ያለው መዋቅርና አደረጃጀት ከአፈፃፀም አንፀር የታየበትን እጥረት እና የማሻሻያ ሀሳብ
እንድናቀርብ ተጠይቅናል፡፡
1. የአክሲዮን ማህበሩን አደረጃጀትና አወቃቀር በተመለከተ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ /ቤት ስር
የሚገኙ እና ማምረቻ ፋብሪካው ከአዲስ አበባ ውጭ የሆኑ የልማት ድርጅቶች አደረጃጀትና አወቃቀር ቤንች
ማርክ ተደርጐ በባለሙያ ተጠንቶ ቢቀርብ፡፡
2. በመምሪያው ሊኖር የሚገባውን የሰው ኃይል በተመለከተ ቀደም ሲል በ 14/01/08 ቁጥሩ ግንአ/022/08
በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በዝርዝር የጠቀስን ሲሆን፤ በስራ ላይ ያለውን መዋቅር በአፈፃፀም የታየበትን
እጥረትና ማሻሻያ ሀሳብም በአባሪ በተያያዘውና ቀደም ሲል በፃፍነው ማስታወሻ ላይ በግልፅ ያስቀመጥን
በመሆኑ ማስታወሻውን አባሪ አድርገን ልከናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለአክስዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውል በመጠን 2,493,368.54 ኪ.ግ ጥሬ ዳይቶማይት
በመሆኑ ቀደም ሲል የቀረበው ጥያቄ በ 2007 በጀት ዓመት ስለሆነ የግዥ ሂደቱን ለመቀጠል እንዲቻል አዲስ የግዥ
ጥያቄ እንዲቀርብ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ ፡-9 ገፅ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ለአክስዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውል ኢንዶሳልፋን ቴክኒካል በመጠን 60000
ኪ.ግ ግዥ እንዲፈፀም በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014096 ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡
ይህም ግዥ የጨረታ ግዥ ስልት በመጠቀም ሂደቱን ጠብቆ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በመጠበቅ ላይ
ይገኛል፡፡ ከጥሬእቃ ፍላጐት ኮሚቴ በቀረበ አስተያየት መሠረት በ PR 014170 60,000 ኪ.ግ ተጨማሪ
ጥያቄ የቀረበ ሲሆን የተጠቀሰውን ጥሬ ዕቃ ግዥ ለመፈፀም ከዚህ ቀደም ለረዥም ጊዜያት በተደጋጋሚ
ግልፅ ጨረታ ቢወጣም በብቸኝነት በመወዳደር የአክስዮን ማህበሩን መስፈርት አሟልቶ ጥሬ ዕቃውን
ሲያቀርብ የነበረው ብቸኛ አቅራቢ ድርጅት አዳማ ማክቲሽም ብቻ በመሆኑ በውስን ጨረታ የግዥ ስልት
ግዥውን ለመፈፀም አንድ አቅራቢ ድርጅት ያለ በመሆኑ እና በሀገሪቱ ካለው የውጭ ምንዛሬ ፈንድ እጥረት
አኳያ ረዥም ጊዜ ወስዶ ፈንዱ የሚፈቀድ በመሆኑ በባንክ በኩል ቀደም ብሎ የሚታይበት አጋጣሚ ካለም
ለመጠቀም እንዲቻል በ PR 014170 የተጠየቀው የግዠ መጠየቂያ ኢንዶሳልፋን ቴክኒካል ከ
ADAMA MAKHTESHIM LTD ላይ በቀጥታ ግዥ ስልት ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
DO ቁጥር 04349 ላይ የተመዘገቡ የምርት መጠን 13538 ኪ.ግ የተባለው ተሰርዞ 9434 ኪ.ግ በሚል
ተስተካክሏል፡፡ ነገር ግን፡-
1. የተመዘገበው /ወጪ የሆነው/ መጠን ተሰርዞ የተስተካከለበት ምክንያት ግልፅ በሆነ መንገድ ለምን እና
በማን እንተሠረዘ ማብራሪያ እንዲቀርብ፤
2. የተጠቀሰው DO በተረካቢው ከተፈረመበት ቀን ከ 29/6/2015 በፊት ምርቱ በበር መውጫ የወጣበት
የውስጥ ማስታወሻ ኮፒዎች በሁለት ቀን ውስጥ እንዲላክልን፤
3. አንድ ሰነድ/የንብረት ወይም የገንዘብ ሰነድ/ ሲሰረዝ በቂ ምክንያት ኖሮት በሰነዱ ላይ የፈረሙ አካላት
ሁሉም አውቀውት ፓራፍ ሊደረግበት የሚገባ በመሆኑ የተጠቀሰው DO በሙሉ ተሰብስቦ ፈራሚዎቹ
በአጭር ጊዜ ፓራፍ አድርገውበት ለየክፍሎች እንዲመለስ እንዲደረግ እያስታወቅኩ፤ ክፍሎችም በዚህ
አግባብ ሰነዱ ተሰብስቦ ተፈርሞ እንዲመለስላችሁ DO ቁጥር 04349 ተመላሽ እንድታደርጉልን የዚህ
ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርሳችሁ መደረጉን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለኢን ቨንተሪ ኮንትሮል
አፀተማአማ
፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ስር የተጠናቀቀ ምርት ስቶር ኪፐር የነበሩት ወ /ት አልማዝ ባልቻ
በድንገተኛ ሞት ሲለዩ በእጃቸው የነበረ ንብረት አረካካቢ ተመድቦ በውክልና ላይ ላሉት ለአቶ አለማየሁ ምትኩ
ርክክብ መፈፀሙ ይታወሳል፡፡ በአረካካቢ ኮሚቴ የቀረበው የርክክብ ሪፖርትን መነሻ በማድረግ በመምሪያው በኩል
ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ላይ በቀን 26/11/08 በውስጥ ማስታወሻ ቁጥር ግንአ/836/08 ለም/ዋና
ስራ አስኪያጅ የውሳኔ ሀሳብ ስናቀርብ ለዋና ስራ አስኪያጅ እና ለኦዲት አገልግሎት በግልባጭ አሳውቀናል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የወ/ት አልማዝ ባልቻ Clearance በመዞር ላይ ሲሆን በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
በኩል በርክክብ ወቅት በመብለጥ እና በማነስ የተመዘገቡትን የምርቶች ዝርዝር /በአባሪ ተያይዟል/ በአብዛኛው
በመብለጥ ይታያል፡፡ ስለዚህ የሟች ቤተሰብም ክሊራንሱ እንዲያልቅላቸው በተደጋጋሚ እየጠየቁ በመሆኑ
ውሳኔ እንዲያገኝ ዝርዝሩን በአባሪ አያይዘን ያቀረብን ሲሆን ከዚሁ በተጨማሪ ከዓመታዊ ቆጠራ ጋር ተያይዞ
የሚታይ የመብለጥና ማነስ ሪፖርት ካለ ታይቶ በማኔጅመንት ውሳኔ እንዲሰጥበት ይኼን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ባለፉት ዓመታት ከገጠመን የአቅርቦት መቆራረጥ ችግር በመነሳት የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት
የሚወስደውን ጊዜም ግምት ውስጥ በማስገባት የ 2009 በጀት ዓመት የጥሬእቃ ግዥን የግዥ እቅዱ ከመፅደቁ
በፊት የግዥ ሂደቱን ጀምረን ከነሐሴ ወር 2008 ጀምሮ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ጥያቄ ለባንካችን አቅርበን
እንዲፈቀድልን ስንከታተል በደብዳቤም ስንጠይቅ ቆይተናል፡፡ ነገር ግን
1. በ 2008 በጀት ዓመት L/C የተከፈተላቸው ጥሬእቃዎችና ማሸጊያ እቃዎች ተጓጉዘው ፋብሪካ
ደርሰው ወደ ምርት እየተቀየሩ በመሸጥ ላይ ሲሆኑ አቅራቢዎች ላስረከቡን ጥሬእቃ በባንካችን
በኩል ክፍያ ስላልተፈፀመ ከተለያዩ አቅራቢዎች የቅሬታ ደብዳቤዎች እየደረሱን በመሆኑ፣
2. በጨረታ አሸናፊ ሆነው Award ተሰጥቶአቸው L/C በመጠበቅ ረጅም ጊዜ ሲወስድ
በአቅራቢዎች በኩል የመልካም አፈፃፀም ዋስትና ሰጥተው ውል ለመፈፀም ፈቃደኛነታቸውን
እያገኘን ባለመሆኑ፣ Performance ያስያዝቱም Validity ቀኑ L/C ሳይከፈት ጊዜው እየሄደ
በመሆኑ፣
3. አቅራቢዎች Award እንደተሰጣቸው እንዳንዶቹ L/C ከመከፈቱ በፊት የአቅርቦት ጊዜ ለማሳጠር
ሲሉ የጥሬእቃ ዝግጅት ስለሚጀምሩ L/C ተከፍቶ እቃው በሚደርስበት ጊዜ የመጠቀሚያ ጊዜው
ከሁለት ዓመት በታች እየሆነ እየተቸገርን በመሆኑ፣
4. የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የጠየቅንባቸው ጥሬእቃዎች
4.1 ዲያዚኖን ቴክኒካል
4.2 ማላታይን ቴክኒካል
4.3 ማላታይን ኦደርለስ
4.4 ኢፖክሲዳይዝድ ሶያ ቢን ኦይል
4.5 የተለያዬ የላብራቶሪ ኬሚካሎች
4.6 አውቶማቲክ ፊሊንግና ሲሊንግ ማሽን
4.7 ኮኤክስ ኮዳ
4.8 ጀረኖልስ ሲሆኑ
የጠየቅነውን የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የምናገኘው መቼ እንደሆነ ማወቅ ስለሚያስቸግር በአክሲዮን ማህበሩ
ማኔጅመንት በኩል በጉዳዩ ላይ ተነጋግሮ ከአክሲዮን ማህበሩ አቅም በላይ የሆኑትን ችግሮች ለሚመለከታቸው
የበላይ ኃላፊዎች ማሳወቅ እንዲቻል፤
በሌላ በኩል በክምችት ያሉትን ጥሬእቃዎች አጠቃቀም ላይ የገበያ መረጃን በመሰብሰብ በሽያጭ ዋጋ
ማስተካከያ ለሚያስፈልጋቸው ተገቢውን ማስተካከያ በማድረግ በሀገሪቱ የግብርና እና ጤናው ዘርፍ ላይ ሊከሰቱ
የሚችሉ የበሽታ ክስተቶች ቢኖሩ ያሉት ጥሬእቃዎች ከክምችት ውጭ ከመሆናቸው በፊት የመጠቀሚያ
ጊዜያቸውን በጠበቀ መልኩ ለችግር ጊዜ መያዝ የሚገባቸው የመጠበቂያ ክምችት መያዝ ካለበት እንዲያዝና
የሚመረቱበት ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ከሌላው ጊዜ በተለዬ መልኩ ሊታዩ የሚገባቸውን ሁኔታዎች አይቶ የ 2009
አፈፃፀማችን ውጤታማ እንዲሆን የአቅርቦት መዘግዬቱ ባሳደረብን ስጋት ሊያጋጥሙን የሚችሉ ችግሮችን
በጋራ ተነጋግሮ መፍትሔ እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርታማነት አገ.ማሻሻያ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- / /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበራችን ለ 2.4 ዲ የማሸጊያ መሳሪያ መለዋወጫ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች ግዥ ፈፅመን
በኢንቮይስ ቁጥር BP155225A ተመዝግቦ የተላከልን ሲሆን በዚሁ መሠረት ከድርጅታችን ባለሙያ እና ከእቃ
ላኪው ኩባንያ ወኪል ጋር በሚታይበት ወቅት ሁለት እቃዎች መጉደላቸው ታይቷል እነሱም
1. Powe switch 2.1A Qty 01
2. Pressing picces Qty 10
እንዲሁም በፖኪንግ ሊስት ላይ ያልተጠቀሱ ብዛት 2/ሁለት/እቃዎች ተገኝተዋል እነሱም
1. Current transformer GBB-08-50x5A Qty 01
2. Power supply AC, DC, 250-24 Qty 01 ሲሆኑ ቤሪንግ በቁጥር ብዛት 05 ተብሎ የተጠቀሰው
እቃ በቁጥር 03 ሆኖ የተገኘ ሲሆን፤ ብዛት 02/ሁለት/ ቡሺንግ ከቤሪንጉ ጋር ታሽጐ ተገኝቷል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref
አክሲዮን ማህበራችን በኢንቮይስ ቁጥር BP165203m ማንኮዜብ 64% እና Metal Axyle 8% WP ከቻይና
ሀገር ግዥ ፈፅሞ ጥሬእቃው ተልኮልናል፡፡
በዚሁ መሠረት
ለምርት ሙከራ አገልግሎት የሚውል መሆናቸውን ታውቆ በሰነድ ገቢ እንዲሆን እንዲሁም በኢንቮይስ
ቁጥር 155225B የአካባቢ የአየር ብክለት መቆጣጠሪያ የተለያዩ ጋዞች ከአሁን ቀደም ግዥ ተፈፅሞባቸው
በሙከራ ወቅት አገልግሎት ስላልሰጡ እና ይኼንኑ በትክክል አገልግሎት ይሰጣሉ ብሎ ኩባንያው
የላካቸው ስለሆነ የኩባንያውን ባለሙያዎች መጥተው በትክክል ስለመስራቱ እስኪያረጋግጡ በንብረት
ክፍል እንዲቆይ እንዲደረግ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref
ግልባጭ
ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref
ጉዳዩ፡- በ SIV ቁጥር 24735 ከተጠናቀቀ ምርት መጋዘን ወጭ የሆነ Endosulfan 35%EC ምርትን
ይመለከታል፡፡
በ SIV ቁጥር 24735 ከጠናቀቀ ምርት መጋዘን በወ/ት ትዕግስት ለገሠ ፊርማ 5008 ሊትር
ኢንዶሱልፋን 35%EC ምርት በ 30/06/2015 ወጭ ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ ተልኳል፡፡
ወ/ት ትዕግስት ለገሠ ባለው የንብረት ርክክብ አሰራር መሠረት በኃላፊነት ፈርመው የተረከቡትን ምርት
እንዲያደርሱ ለታዘዘቡት አዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ሽያጭ ሠራተኛ ለማስረከባቸው ሰነዱን አስፈርመው
መመለስ ሲገባቸው ሳያስፈርሙ ተመልሰዋል በወቅቱ ለምን ሳያስፈርሙ እንደተመለሱ እና ምርቱን ለማንና የት
አድርሰው እንደተመለሱ ሊጠየቁ ይገባል፡፡
ንብረት ክፍሉም ይህን ጉዳይ በወቅቱ የማስፈፀም ኃላፊነቱን አልተወጣም ወይም ይህን ኃላፊነት
ያልተወጣበትን አሳማኝ ምክንያት በወቅቱ አላሳወቀም፡፡ ለግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ከፋይናንስ
መምሪያ በቀረበ ጥያቄ መሠረት ጉዳዩን ካወቅን በኋላ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍሉ ሰነዱ ለምን void
እንደተደረገ ተጠይቀው ጉዳዩ በአጣሪ ኮሚቴ እየታዬ በመሆኑ የአጣሪ ኮሚቴው በዋና ስራ አስኪያጅ ተቋቁሞ
እያጣራ ስለሆነ ውጤቱን መጠበቅ እንዳለብን ለፋይናንስ መምሪያ በማሳወቅ የአጣሪ ኮሚቴውን ውጤት
ስንጠብቅ ቆይተን የኮሚቴው ሪፖርት ለሶስት መምሪያዎች ተመርቶልን በጋራ ተወያይተንበት ቃለ ጉባኤ ይዘን
ለዋና ስራ አስኪያጅ በወቅቱ አቅርበናል፡፡
ነገር ግን ለዋና ስራ አስኪያጅ ካቀረብነው ቃለ ጉባኤ በኋላ ምን እርምጃ/ ውሳኔ/ እንደተወሰደ
በላወቅንበት ሁኔታ የወ/ት ትዕግስት ለገሠ ክሊራንስ በ 15/11/08 በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ተፈርሞላቸው
ለመምሪያው በ 15/11/08 መላኩም ምን እየተካሄደ እንደሆነ ግልፅ ባይሆንልኝም ከአስራር አኳያ ትክክል
ስላልሆነ ንብረቱን ለማን እንዳስረከቡ ማረጋገጫ እስኪያቀርቡ ክሊራንሳቸው መያዝ ስለነበረበት ክሊራንሱ
ሳይፈረም የተመለሰበትን ምክንያት ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ ለሰው ሀብት በግልባጭ በማሳወቅ ንብረት
አስተዳደር ዋና ክፍል ጉዳዩን ተከታትለው እንዲያስፈፅሙ በ 15/11/08 ቁጥሩ ግንአ/819/08 የሆነ ደብዳቤ
ተፅፎላቸዎል፡፡ እስካሁን ያለበትን ደረጃ መምሪያው አያውቀውም በሌላ በኩል የተሰረዘ ሰነድ በማንና ለምን
እንደተሰረዘ ዋና ክፍሉ እንደ ኃላፊነታቸው መጠን አጣርተው እንዲገለጹ ተጠይቀው በ 28/11/08 ቁጥሩ
ንብ/አስ/157/08 በሆነ ማስታወሻ ሰነዶቹ በባለሙያ ይታዩ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ነገር ግን የተሰጠው ምላሽ
ከኃላፊነታቸው አንፃር ሰነዱም ከክፍሉ ሠራተኛ እጅ ውጭ ባልሆነበትና በተሰረዘው ሰነድ ላይ ዋና ክፍል
በኃላፊው በተሰረዘበት ቦታ ላይ ፊረማቸውን ያስቀመጡበት ሁኔታ ስላለ ምክንያቱን በባለቤትነት በግልፅ
ማሳወቅ ሲገባ በድጋሚ ተጠይቀው የሰጡት ምላሸ ተመሳሳይ በመሆኑ በመምሪያችን በኩል
1. ሰነዱ የተሰረዘበት ምክንያትና በማንና ለምን እንደተሰረዘ ለማሳወቅ የንብረት ክፍሉ ኃላፊነት ስለሆነ
በግልፅ ማሳወቅ ግዴታ አለባቸው፡፡
2. ወ/ት ትዕግስት የተጠቀሰውን SIV ሳይሰረዝ ለንብረት ክፍሉ የመለሱ ቢሆንም ንብረቱን ለማን
እንዳስረከቡ ተጠይቀው ለማስረከባቸው ማስረጃ አቅርበው የተያዘባቸው ክሊራንስ እንዲፈረምላቸው
/ያቀረቡት መስረጃ ካለ ታይቶ/ ውሳኔው ሊገለፅልን ይገባል፡፡
3. የወጣው ንብረት ጥቂት የማይባል ሆኖ ሳለ SIV/ DO በመባል እንዲሁም ጉዳዩ በተለያዬ ኮሚቴ
እየታዬ ውሳኔ ሳያገኝ የወሰደው ጊዜ እጅግ በጣም ረዥም መሆኑና በተለይም ንብረቱ የት እንደደረሰ
ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ክሊራንስ የተፈረመበት ምክንያት የተለያዬ ጥርጣሬ የሚያሳድር በመሆኑ
በመምሪያችን የማጣራት ሂደት የተጻጻፍናቸውን ማስታወሻዎች 06 ገፅ በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፡፡
ስለዚህ ከጉዳዩ ውስብስብነት አንፃር ጉዳዩ በአክሲዮን ማህበሩ ነገረ ፈጅና በሰው ሀብት ልማት
አስተዳደር መምሪያ ታይቶ ህጋዊና አስተዳደራዊ የውሳኔ ሀሳብ ቢቀርብ የሚል አስተያዬቴን ጉዳዩን
አጣርተው የውሳኔ ሃሳብ እንዲያቀርቡ በዋና ስራ አስኪያጅ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ የተሰጠው መመሪያ
ግልባጭ ስለደረሰኝ መረጃው ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ እንደ ግብአት ሊጠቅም ስለሚችል ይህን
ማስታወሻ አቅርቤአለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref
በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ ለሚገኙ ሠራተኞች በስቶር ኪፐር የስራ መደብ የውስጥ እድገት
ማስታወቂያ በ 14/12/08 ወጥቷል፡፡ የአክሲዮን ማህበሩን መስፈርት የማያሟሉ ተወዳዳሪዎች /አመልካቶች/
መቅርባቸውም በሚመለከተው ክፍል በኩል ተገልፆልናል፡፡ የንብረት ክፍልን ስራ ለመስራት የሚፈለገውን
የትምህርት እና የስራ ልምድ ዝግጅትን አሟልቶ መገኘት አንዱና መሠረታዊ ጉዳይ ሆኖ የንብረት ኃላፊነቱና እና
ተጠያቂነቱ የጐላ፣ ትኩረትና ጥንቃቄ የሚፈልግ በመሆኑ በስራው ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮችን ከወዲሁ
ተከላክሎ በታማኝነትና በኃላፊነት ሊሰራ የሚችል የሰው ኃይል የሚያስፈልግበት የስራ መደብ ነው፡፡
ስለዚህ በአክሲዮን ማህበሩ ህብረት ስምምነት እና በአክሲዮን ማህበሩ የአስተዳደር መመሪያ መሠረት
ለዕድገት የሚወዳደሩበት መመዘኛ ነጥብ እንደተጠበቀ ሆኖ የፅሁፍ ፈተናው በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ ብቻ
እንዲሰጥ የሚገድብ ሁኔታ ስለሌለ ለዚህ ስራ መደብ የሚሰጥ የፅሁፍ ፈተና ከአክሲዮን ማህበሩ ውጭ ባሉ የፈተና
ድርጅቶች እንዲሰጥ አስተያየቴን አቀርባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref
ቁጥሩ ንብ/አስ/162/08 በሆነ ማስታወሻ ኢንዶሱልፋን ጥሬእቃ የያዘ በርሜል በመጐዳቱ አገልግሎት
የማይሰጥ መሆኑ፣ በርሜሉ የተቀመጠበት ፖሌቶች ከጥቅም ውጭ መሆናቸው እና በዚሁ ምክንያት
ጥሬእቃውን በማራገፍ ረዥም ጊዜ የሰው ጉልበት የወሰደ በመሆኑ በቀጣይ ሊሰሩ የሚገቡ ሂደቶች በውለታው
አንፃር ታይቶ እንዲፈፀም ተመረቶልናል፡፡
ጥሬእቃዉ በሀገር ውስጥ ጉዞ ላይ በደረሰ የመኪና መውደቅ እደጋ የተከሰተ ስለሆነ አቅራቢውን
የሚያስጠይቅ ውል የለም የአጓጓዥ ድርጅቱ ኢንሹራንስና የአክሲዮን ማህበሩ ኢንሹራንስ ድርጅት በጋራ ቃለ
ጉባኤ ይዘው የላኩ ሲሆን በኢንሹራንስ በኩል የተያዘው ቃለ ጉባኤ ከመቅረቡ በፊት ከዋና ስራ አስኪያጅ ጋር
በስልክ እንዲገናኙም አድርገን ለተገለፀው የበርሜል ጉዳት ካሳ ሊያስገኝ በሚችል መልኩ ቃጉባኤ እንዲይዙ
ተገልፆላቸው አሁን ከላኩት ቃለጉባኤ ይዘት ውጭ ለመፃፍ ፈቃኛ አልነበሩም፡፡ ስለዚህ ከዋና ስራ አስኪያጅ ጋር
ተነጋግራችሁ ግልፅ መመሪያ ወይም ውሳኔ ቢሰጥበት፡፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
አክሲዮን ማህበራችን ከውጭ ሀገር የገዛቸውን ኬሚካሎችና ሌሎች ለመጋዘን ኪራይ፣ ለግብርና ፍተሻ
አገልግሎት ክፍያ ብር 8,500.00(ስምንት ሺህ አምስት መቶ ብር) ክፍያ በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም ተዘጋጅቶ
ያተከፈለ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት 4,396.33(አራት ሺህ ሶስት መቶ ዘጠና ስድስት ከ 33/100) የያዘ ደረሰኝ ተያይዞ
ያቀረበ በመሆኑ ቀሪውን ገንዘብ ተመላሽ በማድረግ ሂሳቡ እንዲወራረድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ሰው ሀ/ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2008 ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለአስቸኳይ ስራ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣
ማሪታይም እና ሺፒንግ ላይንስ የነበረኝን ስራ 4፡00 ላይ ፈፅሜ ወደ ቢሮ ለመመለስ ስወጣ በአካባቢው
የነበረውን ሰልፍ ለመበተን በተፈጠረ ግርግር ወደ ቢሮ በመመለስ ላይ እያለሁ መንገድ ላይ አሽከረክር
የነበረው ሰሌዳ ቁጥር 3-54603 የኋላ መብራት ክዳን ተመቶ ተሰብሯል በወቅቱ ይህን ለዋና ስራ
አስኪያጅ በስልክ አሳውቄ ወደ ቤቴ ገብቻለሁ በነበረው ሁኔታም የፖሊሰ ሪፖርትም ለማግኘት
ፎርማሊቲ ለማሟላት ሁኔታው ያልፈቀደ መሆኑንም አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
በ 2007 በጀት ዓመት በ SIV ቁጥር 24735 ኢትዮሱልፋን 35% EC 5008 ሊትር በባለ አንድ ሊትር
ማሸጊያ በሰሌዳ ቁጥር 3-03277 OR በአቶ ቶሎሳ ዋቄ አሽከርካሪነት በወ/ሪት ትዕግስት ለገሠ አማካኝነት በቀን
June 30,2015 ወጪ ተደርጐ አዲስ አበባ ለሚገኘው የሽያጭ ቢሮ መላኩን በመግለፅ ቁጥሩ ንብ /አስ/154/08
በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 28/11/08 መልስ መፃፍዎ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን
1. ወ/ሪት ትዕግስት ለገሠ ንብረቱን ይዘው አዲስ አበባ ለማድረስ መውጣታቸው የሚታወቅ ሆኖ ነገር ግን
ለማን እንዳስረከቡ የሰነድ ማረጋገጫ ባለማቅረባቸው Clearance በምመሪያው በኩል
እንዳልተፈረመላቸው በውስጥ ማስተወሻ ቁጥር ግንአ/819/08 በ 15/11/08 ሲገለፅልዎ ዋና ክፍሉ
ተገቢውን መረጃ ጠይቆ ለማን እንዳስረከቡ ማረጋገጫ እንዲያቀርቡ ጉዳዩን ዋና ክፍሉ ተከታታሎ
እንዲያስፈፅም የተፃፈልዎት ሲሆን ንብረቱ አዲስ አበባ ሸያጭ ቢሮ ተወስዷል የሚል ምላሽ መሰጠቱ
ትክክል አይደለም፡፡
2. ንብረቱ የወጣው በ June 30,2015 ሆኖ ሳለ አንድ ዓመት በላይ ወ/ሪት ትዕግስት ለገሠ ለማን
እንዳስረከቡ የሚገልፅ የሰነድ ማረጋገጫ አለማቅረባቸው እየታወቀ በዚህ ረዥም ጊዜ ውስጥ
አለመጠየቃቸው እንዳለ ሆኖ በመልቀቂያቸው ወቅት Clearance ላይ ምንም ዕዳ የለባቸውም ብሎ
ንብረት ዋና ክፍሉ Clearance ላይ ፈርሞ መላኩም መምሪያውንም መሳሳት ስለሆነ ለምን
እንደተፈረመላቸው ቢገለፅ፡፡
3. Void የሆኑ ሰነዶችን ለምን እና በማን void እንደተደረጉ አጣርታችሁ እንዳታሳውቁ ሲጠየቅ ሰነዱ
በዋና ክፍሉ እና በክፍሉ ስር በሚገኙ የስቶር ኪፐሮች እጅ ስለሆነ ነው ነገር ግን ሰነዱ Void መሆኑን
ከማሳወቅ የዘለለ ምክንያቱን እና ማን እንዳደረገው ክፍሉ ሳያውቅ የተደረገ ስለመሆኑም ባልተገለፀበት
ሁኔታ በደፈናው የባለሙያ እገዛ መጠየቅም አግባብም አይደለም፡፡ ቢያንስ ማን እንደሰረዘው ለምን
እንደተሰረዘ ለተጠየቀው ጥያቄ ግልፅ አስተያየት መስጠት ነበረባችሁ ስለዚህ የተሰጠው ምላሽ ግልፅነት
የጐደለው በመሆኑ ለተጠየቃችሁት ጉዳይ እንደ ስራ ክፍል እና ሰነድ በእናንተው እጅ ስለሚገኝ ለምን
ሰነዱ Void እንደሆነና በማን እንደሆነ የምታውቁትን በግልፅ እስከ ነሐሴ 12 ቀን 2008 በፅሁፍ ምላሽ
እንዲሰጡ በድጋሚ አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለዋና ሥራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ሴል/07/09
TO: Ref.
ጉዳዩ፡- የአሰራር ችግር ያለባቸው ሰነዶችን በተመለከተ ማብራሪያ እንዲሰጥባቸው የተመሩ ደብዳቤዎችን
ይመለከታል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
5.1
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
በ PR ቁጥር 013468 በተጠየቀው 19,432 ኪ.ግ ሳይክሎሄክሳኖን ግዥው ተፈቅዶ አዋርድ ከተሰጠ በኋላ
ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ የመጠን ማስተካከያ ማድረግ በማስፈለጉ የመጠን ማስተካከያ ተደርጐ
ለ 30,400 ኪ.ግ L/C ተከፍቷል፡፡ ሆኖም የማሟያ ጥያቄው በግዥ ዋና ክፍል ክትትል በወቅቱ መቅረብ ሲገባው
ያልቀረበ በመሆኑ ውሉን በምንፈርምበት ወቅት ልዩነት መኖሩ ታውቋል፡፡ ስለዚህ ጥሬእቃው ሲደርስ የገቢ ሰነድ
በውሉና በ L/C መሠረት ለመቁረጥ ይቻል ዘንድ የማሟያ ጥያቄው በእናንተ በኩል ቢቀርብ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
በተለያዩ ዓመታት በበጀት ተይዘው የሚገዙ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የቢሮ መገልገያ ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ፋይሊንግ
ካቢኔት እና የመሳሰሉት የግዥ ጥያቄ ሲቀርብ
- ከገንዘቡ መጠን አንፃር
- ግዥውን በአንዴ በመፈፀም የሚኖረውን የዋጋ ተጠቃሚነት
- ከአቅራቢዎች ብዛት አንፃር ያልተገደበ ውድድር እንዲኖር በማድረግ የሚፈለገውን ዕቃ
በጊዜ፣ በሚፈለገው ጥራትና በተሻለ ዋጋ ከማግኘት አንፃር በግልፅ ጨረታ የግዥ ስልት
ዕቅድ ይዘን አፈፃፀሙ ላይ በተደጋጋሚ በሚያጋጥሙን ችግሮች
1. ጥያቄው በወቅቱ ያለመቅረብ ችግር
2. ጥያቄው ከተሟላ ስፔስፊኬሽን ጋር ያለመቅረብ ችግር
3. በተለይ በስቴሽነሪ ጥያቄ አቀራረብ ላይ ያለው ሠራተኛ ለስራ የማያስፈልገው የጽህፈት
ዕቃዎች በአግባቡ ተለይቶ ሳይሆን ቀደም ሲል በነበረ ዝርዝር እንዳለ ተገልብጦ የሚቀርብ
በመሆኑ
ጥያቄው እንዲስተካከል በሚደረገው የረዥም ጊዜ ምልልስ መካከል ለስራ የሚያስፈልግ ስቴሽነሪ ከክምችት
ውጭ ይሆናል ይህን ክፍተት ለመዝጋት /ስራ እንዳይቆም/ በፕሮፎርማ ግዥ ይፈፀማል የዚህ አይነቱ ግዥ በዕቅድ
ከተያዘው የግዥ ስልት ውጭ በመፈፀሙ በተለያዩ አካላት እንደ አፈፃፀም ክፍተት ሲገለፅ ቆይቷል፡፡
ስለዚህ
1. የ 2009 የጽህፈት መሳሪያዎች ግዥ ጥያቄ ከመቅረቡ በፊት
1.1. የየመምሪያው ዓመታዊ የጽህፈት መሳሪያ ፍላጐት ዝርዝር ለጠ/አገልግሎት እንዲቀርብ
1.2. ጠ/አገልግሎት ከየመምሪያው የቀረቡለትን የፍላጐት ዝርዝር ከተያዘው በጀት ጋር አነፃፅሮ አስፈላጊ
የሆኑና ያልሆኑትን ለይቶ የጽህፈት መሳሪያዎች የግዥ ጥያቄ ለየክፍሎቹ ከተያዘው ኮታ ዝርዝር ጋር
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል እንዲቀርብ
1.3. የተጠየቀው የስቴሽነሪ ግዥ ጥያቄ በማያሻማ ሁኔታ ዝርዝር መስፈርት ለሚያስፈልጋቸው ከዝርዝር
መስፈርት ጋር ጥያቄው እንዲቀርብ
1.4. የግዥ ጥያቄ የሚቀርብበት ጊዜም በመጀመያው ሩብ ዓመት ቢሆን /2 ኛ እና 3 ኛ ሩብ ዓመት ላይ የውጭ
ሀገር ግዥ ጥያቄ በስፋት የሚስተናገዱ በመሆኑ/
1.5. በተደጋጋሚ በየበጀት ዓመቱ ባወጣናቸው ግልፅ ጨረታዎች መጠኑ አነስተኛ ነው Bid Bond
አስይዘን ረጅም ጊዜ መጠበቅ አንችልም በሚሉ ምክንያቶች ተጫራቶች ማግኘት ያልቻልን በመሆኑ
በ 2009 የግዥ እቅድ ስልታችንም የምናካትተው ሆኖ በውስን ጨረታ ግዥ ስልት ግዥው ወቅቱን
ጠብቆና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልክ መፈፀም እንዲቻል በቀረበው ሀሳብ ላይ ለሚመለከተው የሰው
ሀ/ል/አስ/መመሪያ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
2. የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን በተመለከተ
በእያንዳንዱ መምሪያና አገልግሎት በአሁኑ ሰዓት ኃላፊዎችና ሠራተኞች የሚገለገሉባቸው የቢሮ መገልገያ
ቁሳቁሶች ያሉ ቢሆንም
1 በእርጅና ምክንያት ከአገልግሎት መውጣት ያለባቸውን
2 በየስራ ክፍሉ ያሉ ስራተኞች ያልተሟሉላቸውን
3 በትርፍነት ያሉ ካሉ በመመዝገብና በማሸጋሸግ
4 የቢሮ አስተዳደሩን ዘመናዊና ቀልጣፋ፣ ለደምበኞች መስተናገጃም ለእይታ የሚስብና
የአክሲዮን ማህበሩን መልካም ገፅታ የሚያሳይ አደረጃጀት እንዲኖረው ለማድረግ በማሰብ
በማኔጅመንት ስብሰባ ተወስኖ ኃላፊነት የተሰጠው ኮሚቴ በሚያቀርበው ሪፖርት መነሻ
የ 2009 በጀት ዓመት ግዥ ጥያቄ ወጥ ከሆነ ስፔስፊኬሽን ጋር ከስቴሽነሪ በተመሳሳይ መልክ
በመጀመያው ሩብ ዓመት እንዲደርሰን ቢደረግ
- የካፒታል በጀት ግዥ አፈፃፀማችን ወቅታዊና የተሻለ ያደርገዋል
- በተናጠል በክፍሎች ፍላጐት የሚከናወነው ግዥ ወጥና አንድ አይነት እቃዎችን
በተገቢው የግዥ ስልት ለመፈፀም ያስችላል
ስለዚህ የግዥ አፈፃፀማችን ተገቢውን የግዥ ስልት በመጠቀም በወቅቱ ግዥውን በማከናወን የጠያቂ ክፍሎችን
እርካታ መጨመር ከማስቻሉ በላይ አንድ አይነት እቃዎችን በአንድ ጊዜ በመግዛት በዋጋ ተጠቃሚ ሊያደርገን
ስለሚችል ኮሚቴው ሪፖርቱን ካቀረበ በኋላ ወጥ በሆነ መንገድ ክፍሎች ጥያቄያቸውን ከተሟላ ስፔስፊኬሽን
ጋር እንዲያቀርቡ በዚሁ አግባብ በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል ለሚመለከታቸው መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እንጠይቃን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
አክሲዮን ማህበሩ ከውጭ ሀገር ለገዛው ኢንዶሱልፍን ጥሬ እቃ ለወደብና ለሌላ ክፍያ የተዘጋጀው ብር
75,121.60(ሰባ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሃያ አንድ ከ 60/100) በስህተት በጉምሩክ ስም የተዘጋጀ በመሆኑ
በትክክለኛው ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ስም ተስተካክሎ እንዲሰራልን
እየጠየቅን፤ ተመላሽ የሆነውን CPO ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ወ/ት ትዕግስት ለገሠ ከአክሲዮን ማህበሩ የተጠናቀቀ ምርት መጋዘን ኢትዮሱልፋን 35%EC ብዛቱ
5008 ሊትር የሆነ ምርት June 30,2015 በዕቃና ንብረት ማስረከቢያ ሰነድ ቁጥር 024735 ተረክበው
ወደ አዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ለማስረከብ በሰነድ ይዘው መውጣታቸው ይታወቃል፡፡
ነገር ግን የተጠቀሰውን ምርት ለማን እንዳስረከቡ የሚገልጽ/የሚያረጋግጥ/ ሰነድ
ባለማቅረባቸው የዚህ ምርት ጉዳይ በተለያዩ ኮሚቴዎች እየታየና እልባት ያላገኘ መሆኑን
መምሪያችንም የኮሚቴ አባል ሆኖ ያዬው ጉዳይ በመሆኑ ተጠቋሿ ንብረቱን ለማን እንዳስረከቡ
ተጠይቀው ማረጋገጫ እስካልቀረበ ድረስ ክሊራንሳቸውን መፈረም ስለማይቻል በዚህ ጉዳይ ላይ
ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ተገቢውን መረጃ ጠይቆ ንብረቱን ለማን እንዳስረከቡ ማጋገጫ
እንዲያቀረቡ ግፊት እንዲያደርግ፤ ይህ ካልሆነ በመምሪያው በኩል ክሊራንሳቸው የማይፈረም መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ለግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለዋ/ሥ/አስኪያጅ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
አክሲዮን ማህበሩ እየሰራበት ባለው የግዥ መመሪያ አንቀጽ 28.2.2 የመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ
አባላት በዋና ስራ አስኪያጅ የሚሰየሙ ይሆናል ይላል በዚህ መሠረት ከኮሚቴው አባላት ውስጥ የግዥ
ዋና ክፍል ኃላፊው የመካከለኛና የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ፀሐፊ እንዲሁም የአነስተኛ ግዥ ኮሚቴ ሰብሳቢ
ሆነው እየሰሩ የሚገኙ በመሆኑ የስራዎች መደራረብ ይተያል፡፡
ስለዚህ ስራን በአግባቡ አከፋፍሎ ማሰራት የግዥ አፈፃፀሙን ቀልጣፋ ከማድረጉም በላይ
በስራቸው የሚገኙ ኦፊሰሮችን በኮሚቴዎች በማሳተፍ ብቁ እንዲሆኑ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ
በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ ስብጥር ላይ ማሻሻያ በማድረግ የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር የኮሚቴው ፀሐፊ
እንዲሆኑና የዋና ክፍል ኃላፊው በኮሚቴ አባልነት እንዲቀጥሉ አስተያዬታችንን ለዋና ስራ አስኪያጅ
ውሳኔ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
2. በተቆጣጣሪው መ/ቤት ፍተሻ ያልተደገበት - እስካሁን ባለው የጉምሩክ እና የትራንዚት ስራውን - ወደፊት አፈፃፀሙ በጉምሩክ አሰራር ላይ
መሆኑ የሚሰሩልን የባ/ት/ሎ/አገ/ ድርጅት በኩል ሲስተሙ የትራዚት ስራውን የሚሰሩልን ድርጅቶች ጋር
ሲጠይቅ ብቻ የግብርና ባለሙያዎችን ጠይቀን በመሆን የጉምሩክ አስራር ላይ የእርሻና ተፈጥሮ
ስናስፈትሽ ቆይተናል፡፡ ሀብት ሚኒስቴር መ/ቤትም አሰራሩን በትክክል
ተረድተውት የጋራ ስምምነት ላይ ተደርሶ ወጥ
እና ግልፅ የሆነ መመሪያ ቢሰጥበት፤
- ከላይ የተጠቀሰው የመፍትሔ ሀሳብ ተግባሪዊ
እስኪሆን በጉምሩክ ቢጠየቅም ባይጠየቅም
ተ.ቁ የታዩ የአስራር ክፍተቶች /ያጋጠሙ ችግሮች/ በአክሲዮን ማህበሩ የተወሰዱ እርምጃዎች በቀጣይ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎች
በሁሉም የግብርና የገቢ ፈቃድ የተሰጣቸው
ጥሬዕቃዎች በሙሉ ከጉምሩክ ግቢ
ከመውጣታቸው በፊት የግብርና ባለሙያዎችን
እያመጡ እንዲያስፈትሹ ለግዥና ትራንዚት
ሠራተኞች ቋሚ መመሪያ መስጠት
3. ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር መ/ቤት - ይህ ችግር በአስራር /በክትትል/ ክፍተት ምክንያት በየዕለቱ - በግዥ ዋና ክፍሉም ሆነ በመምሪያው ተገቢ
የተሰጠን የማስገቢያ ፈቃድ ጊዜ አለማራዘም ከሚናወኑ የዕለት ከዕለት ስራዎች እና ከ Import ስራው የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች መከናወን
ስፋት አንፃር የተፈጠረ ስራን ተከታትሎ በጊዜው ይገባቸዋል፡፡
ያለማከናወን ችግር መሆኑ ታምኖበት በተመሳሳይ ሁኔታ - አክሲዮን ማህበሩ ከሚያመርታቸው ምርቶች
በተፈፀመ ችግር ተገቢው አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡ ቁጥር መብዛት ጋር የጥሬ ዕቃዎች
አቅርቦት/ግዥ/ ስራም እየሰፋና እያደገ የመጣ
ከመሆኑ በተጨማሪ የኢምፖርት ስራ ከባንኮች፣
የገቢዎችና ጉምሩክ፣ ከባ/ት/ሎ/አገ/ድርጅት፣
ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት፣ ከኢንሹራንስ፣
ከትራንስፖርተሮች፣ ከአቅራቢዎች እና
ከመሳሰሉት ጋር የግዥ ትዕዛዙ ከተሰጠ ጊዜ
አንስቶ እቃው ተጓጉዞ መጋዘን ገቢ እስኪሆን
ያለው የስራ ሰንሰለት ሰፊ በመሆኑ የክትትል
ሂደቱ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ (ይህን ስራ
ለማከናወን በሚያስችል ሶፍት ዌር) በመታገዝ
ፈጣን፣ ቀልጣፋና ስህተትን የቀነሰ ስራ
ለመስራት በሚያስችል መልኩ ሊያሰራ የሚችል
አስራር አጥንቶ ተግባራዊ ማድረግ፡፡
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
አክሲዮን ማህበራችን ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር የተባለ ጥሬዕቃ ግዥ
ፈፅሞ ከላይ በተጠቀሰው የስራ መከታተያ ቁጥር ተመዝግቦ የተረከብን ሲሆን ለ 1X20 ኮንቴይነር ብር 16,400 (አስራ
ስድስት ሺህ አራት መቶ ብር) ማስያዣ የተያዘ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአሁኑ ጊዜ አስፈላጊው ሰነድ ከኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት
የደረሰን ስለሆነ ተመላሽ ሂሳቡ ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአዳማ ቅ /ጽ/ቤት በክፍላችሁ በኩል
እንዲሰበሰብ እናስውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ምርት የሚያጓጉዝ ተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ ጥያቄ ቀርቦ በዚሁ መሠረት በም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥሩ
አፀተማ/707/08 በሆነ ደብዳቤ የተቋቋመ የግምባር ግዥ ኮሚቴ እስከ ሰኔ 30/2008 የአገልግሎት ግዥውን ሲፈፅም ቆይቶ
የአገልግሎት ጊዜው ሰኔ 30/2008 የተጠናቀቀ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ለእኛ የቀረበ የኪራይ አገልግሎት ግዥ
ጥያቄ በእጃችን ስለሌለ የሚመለከታቸው መምሪያዎች የሚፈልጉትን የአገልግሎት አይነትና የአገልግሎት ጊዜ ከተሟላ
መረጃ ጋር ከቀረበልን በውስጥ ማስታወሻ ግንአ/783/08 ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ በተመራልን መሠረት የምንፈፅም
መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
1.
ከሠላምታጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
አቶ አልከኔ ብረሃኑ በ 2-4 ዲ ፕሮጀክት ጊዜያዊ መጋዘን ንብረት ተረክበው ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ የፕሮጀክት ስራው
እንደተጠናቀቀ ንብረት አስረክበው ወደ መደበኛ ስራቸው ተመልሰው ሲሰሩ መቆየታቸው በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ተረጋግጧል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል አቶ አልከኔ ምደባቸው በደብዳቤ የተፈፀመ በመሆኑ አሁንም በዚያው አግባብ እንዲመለሱ
የቀረበው ጥያቄ ትክክል መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
2.
ከሠላምታጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ቁጥሩ ንብ/አስ/150/08 የሆነ የውስጥ ማስታወሻ ከንብረት አስተዳደር ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ በ 02/11/08 ቀርቦ ይኼው
ማስታወሻ በአሰራሩ ላይ የመፍትሄ ሃሳብ እንድናቀርብ ተመርቶልናል፡፡
በንብረት አስተዳደር በኩል የቀረበው ጥያቄ አግባብነት ያለው በመሆኑ
1. የአክሲዮን ማህበሩ ንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 5.2 በፊደል “ሐ” ላይ በግልፅ እንደተቀመጠው
“ማንኛውም ከመጋዘን ወጪ የሚደረግ እቃና ንብረት በጠያቂው ሠራተኛ ወጪ መደረግ ይኖርባቸዋል” ስለሚል
ንብረት አስተዳደር ክፍሉ በመመሪያው መሠረት መፈፀም ይኖርበታል፡፡
2. እንደ አክሲዮን ማህበር አዲስ አበባ ያለው ሽያጭ ዋና ክፍል ምርት ጥያቄ ሲያቀርብ
2.1 አክሲዮን ማህበሩ በፅሁፍ ኃላፊነት የሰጠው ምርት አስረካቢ የሽያጭ ሠራተኛ ምርቱን ከስቶር ተረክቦ
ወስዶ ማድረስ ይህም ሲሆን ለንብረቱ Goods in Transit የመድህን ሽፋን ያለው መሆኑ አስፈላጊ
ነው፡፡
2.2 አጓጓዥ ድርጅቱን በቋሚነት (ለተወሰነ ጊዜ በሚገባ የውል ስምምነት) ውል ፈፅሞና ለሚያጓጉዘው
ንብረት ተመጣጣኝ ዋስትና አስይዞ በአጓጓዡ ኃላፊነት ምርቱን ተረክበ እንዲያጓጉዝ ማድረግ፡፡
2.3 የአክሲዮን ማህበሩን ተሽከርካሪ ለዚሁ ስራ በተፈለገ ጊዜ ተገኝቶ አገልግሎቱን እንዲሰጥ በማድረግ
ችግሩን መፍታት የሚቻል መሆኑን አማራጭ የመፍትሄ ሀሳብ አቅርበናል፡፡
3.
ከሠላምታጋር
ግልባጭ
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
በውስጥ ማስታወሻ ደብዳቤ ቁጥር ፋይ/120/08 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ የቀረበ የውክልና ማስፈቀጃ ደብዳቤ ኮፒ
በዛሬው ቀን ደርሶናል፡፡ ነገር ግን የጥያቄው አቀራረብ መጀመሪያ ተወካዩ ሠራተኛ የሚገኝበት ክፍልና መምሪያን ስምምነት
ያልጠየቀ ከመሆኑ በተጨማሪ በዋናነት አቶ ገመዳ ለቲሞ ከንብረት ኃላፊነታቸው በተጨማሪ ይህን ውክልና መደረብ አዲስ
አበባ ምልልስንም ስለሚጨምር ስራን የሚበድል እና ሠራተኛውንም ለአላስፈላጊ ተጠያቂነት የሚዳርግ በመሆኑ ሌላ
አማራጭ እንዲታይ አስተያየት እያቀረብን፤ ይህ ሳይሆን ቀርቶ ውክልናው ቢሰጥ ግን በንብረት አስተዳደር ስራው ላይ
ለሚደርስ የስራ ክፍተት ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታጋር
ግልባጭ
ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
አክሲዮን ማህበራችን ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያስገባቸውን ጥሬ እቃዎችና ሌሎች ለኮንቴይነር ማስያዣ ተይዞ የነበረው
አስፈላጊው ሰነድ ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት የደረሳቸው ስለሆነ ከዚህ በታች በዝርዝር
የቀረቡትን ሂሳቦች በክፍላችሁ በኩል ወደ አክሲዮን ማህበሩ ሂሳብ ቁጥር መግባቱን እንድታረጋግጡ አናስታውቃለን፡፡
የኮንቴይነር
ተ.ቁ ቁጥር አይቃው አይነት የተያዘ ገንዘብ መጠን
ብዛት
3. 7234-6627 9X20" White carbon 90,000
4. 7234-6659 4X20" Kaolin 40,000
5. 7234-6576 11X20" Xylene 110,000
6. 7234-6661 3X20" Disperesnt 30,000
serfectant
7. 7234-6767 1X40" Geronol 20,000
ጠቅላላ ድምር 0
ከሠላምታጋር
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.
ግልባጭ
ለግዥ ዋና ክፍል
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ