You are on page 1of 422

Company Name: Form No.

CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION OF/APPF/138


ADAMI TULU PESTICIDES PROCESSING FACTORY
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን
አዳሚቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ
Form Title: Issue No: Page No:

Memo 2 Page 1 of 1
ማስታወሻ

ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11


To Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 28/10/2011


From Date

ጉዳዩ፡- እንደ ድርጅት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ላይ የቀረቡ አስተያየቶች

ከህዳር 2005 ዓ.ም ጀምሮ በአዳሚ ቱሉ ፀረተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ የግዥና ንብረት አስተዳደር
መምሪያ ሥራአስኪያጅ በመሆን ሥራ ከጀመርኩበት ጊዜ እስካሁን እንደ መምሪያ ሥራ አስኪያጅ
የሚጠበቅብኝን ሥራ ከክፍሉ ሠራተኞች ጋር ያከናወንኩ እና በእንጥልጥል /በሂደት/ ላይ ያሉ
ሥራዎችንም በተገቢው ሁኔታ በርክክብ ሰነድ አቅርቤአለሁ፡፡
ነገር ግን እንደማኔጅመንት አባል በአጠቃላይ በድርጅቱ ሥራዎች ላይ በነበረኝ የጋራ “ሀላፊነት” እና
“ተጠያቂነት” ዙሪያ በቆይታዬ የተመለከትኩአቸውን፣ የገጠሙኝንና በወቅቱ የበኩሌን ክትትል እና ጥረት
ባደርግም ውጤት ያላገኙ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች አሁንም መፍትሄ ቢሰጥባቸው፤ውሳኔ በሚፈልጉት
ውሳኔ ቢያገኙ ጥሩ የስራ አካባቢ በመፍጠር ፋብሪካውን ብሎም የኬሚካል ሴክተሩን ውጤታማ
ያደርጋል በሚል ዕምነት መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
በቆየሁባቸው ጊዜያት በሥራ ክፍሌ ብዙም የከፋ ችግር ያላጋጠመኝ እና ሥራዬንም ከሥራባልደረቦቼ
ጋር ወድጄው አቅሜ የፈቀደውን ያህል ያከናወንኩ በመሆኑ ደስተኛ እንደነበርኩ እየገለፅኩ
እንደማኔጅመንት አባልነቴ ግን ምንም እንኳ ሀላፊነቴን ለመወጣት የምችለውንና የሚጠበቅብኝን ሁሉ
ጥረት ያደረግኩ ቢሆንም
-የተወሰን የማኔጅመንት አባላት የነበረን ተደማጭነት አናሳ /ያለመደመጥ ችግር የነበረበት አሰራር
የተለመደ/ በመሆኑ እና በተወሰኑ ጉዳዮች ላይም አብዛኛውን ጊዜ ሊገለፅ በሚችል መልኩ
እንደማኔጅመንት አባል ልናውቀው ይገባ የነበሩ መረጃዎችንም ማግኘት ባለመቻል
-ብዙ ጊዜ ማኔጅመንቱ ሥራዎችን መምራት ይገባው ነበር ብዬ በማምንበት ግልፅነት፣ ተጠያቂነት እና
ውጤታማነት ባለው መልኩ ሥራዎችን መምራት ባለመቻሉ እንዲሁም
-እኔም በሥራ ዘመኔ ያወቅሁትንና የተለማመድኩትን ሥራን በጋራ የመምራት፤ መመሪያንና መርህን
መሠረት አድርጐ መስራትን፤ ሥራን ችግሮች ከመከሰታቸው በፊት ጉዳዮችን ቀድሞ በማየት በጥንቃቄ
ማከናወንን፤
-ትክክለኛ መረጃ የመቀበልና የመስጠት ተሞክሮዬን ሥራ ላይ የማዋል ፍላጐቴን አሙአጥጬ
ለመጠቀም ሁኔታዎች አስቻይ ያልነበረ
- ምንም እንኳን በረጅም አመታት የሥራ ልምዴንና ተዘዋውሬ ከሰራሁባቸው የተለያዩ ድርጅቶች
የነበረው ምቹ የሥራ አካባቢ ባይገጥመኝም በተለመደው ግልፅነቴ እና በራስ መተማመን መንፈስ
እንዲሁም ባካበትኩት የሥራ ልምድ የተላበስኩትን ሪስክን የመውሰድ ሀላፊነቴን በሥራ ላይ በማዋል
የማምንበትን በግልፅ ከማቅረብ ወደኋላ ያልኩበት ጊዜ የለም የማለንበትንም በልዩነት በማስመዝገብ
በማምንበት መንገድ ሀላፊነቴን ለመወጣት ጥረት አድርጌ አለሁ፡፡

አሁንም በቀጣይ መሻሻል ይገባቸዋል የምላቸውን ፤ ትኩረት የሚሹና ውሳኔም ይፈልጋሉ ያልኳቸውን
በዚህ ማስታወሻ አባሪ ሳቀርብ በቀጣይ ጊዜ ቀሪዎቹ የማኔጅመንት አባላት ድርጅቱን ሊመሩ
በሚገባቸው የጋራ ኃላፊነት ላይ ያለፈውን ገምግመው በቀጣይ ሥራ ዘመናት ማሻሻያ እንዲደረግ
በማሰብ መሆኑን በተቆርቋሪነት ስሜት እየገለፅኩ ለመላው የማኔጅመንት አባላት እና ለድርጅቱ
ሠራተኞችም መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቴን እየገልጽኩ የእኔ ድጋፍ አስፈላጊ
ሆኖ ሲገኝ ለድርጅቱ ማበርከት የሚገባኝ ድጋፍ ካለ /ጋን በጠጠር ይደገፋል እንደሚባል/ ብጠየቅ
በምችለው ልክ ለማገልገል ፈቓደኛ መሆኔንም አሳውቓለሁ፤
ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች
1. ፋብሪካው የሚሰራባቸው መመሪያዎችና የሥራ መሪዎች መተዳደሪያ ደንብ
አብዛኞቹ ረዥም ጌዜ የቆዩ በመሆናቸው (ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና
ከሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መመሪያ ውጭ ያሉት) በኮኘሬሽኑ በኩል
የተጀመረው ክለሳ ተጠናቆ ሥራላይ እንዲውል ማድረግ
2. የእቅድ ተግባራዊነት፤ የአዳዲስ ምርት ምዝገባ፤ የአፈጻጸም ግምገማዎች ፤የውጭ
ገበያ አፈፃፀም ላይ የቅርብ ክትትልና የበላይ ሀላፊዎች ያላሰለሰ ድጋፍ አስፈላጊ
በመሆኑ ልዩ ትኩረት የሚፈልግ ሲሆን፤ ከምርት ምዝገባ ጋር ተያይዞ ቀደም ሲል
ተመርቶገበያ ላይ የገቡ ምርቶች ለአብነት ኢትዮትሮታዮን፤ኢትዮካናዞል ምርቶች
መቆም የ 2-4 ዲ ምዝገባም አለመጠናቀቅ የፋብሪካውን ምርቶች በአይነት
ከመጨመር ይልቅ መቀነስ የታበት በመሆኑ ፋብሪካው በተወሰኑ ምርቶችላይ
ብቻስለሚወሰን ራዕዩን ማሳካት አያስችለውም ስለዚህ የተጀማመሩ ነገርግን ጊዜ
የወሰዱ ስራዎችን በቅርብ ማከታተል
3. የአመራሩ የቡድን ስሜት (Team spirit) በእጅጉ ደካማ በመሆኑ የአመራር ዘይቤው
ላይ ለውጥ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ (Team spirit) ለማምጣት መሥራት
4. የሠራተኛ ማህበሩ የሠራተኛው እና የማኔጅመንት መገናኛ ድልድይ በመሆኑ በዕቅድ
ዝግጅት /በየደረጃው በማሳተፍ/
የአፈፃፀም ግምገማዎችን በጋራ በመገምገም /ወቅቱን ጠብቆ ስብሰባዎችን
በማካሄድ ግልፅነትን ማስፈን /ያለ ሰራተኛው ተሳትፎ የተሸለ ዉጤት ማስመዝገብ
ስለማይቻል የሰራተኛው ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑን በማሳወቅና መረጃን በወቅቱ
በመስጠት የኔ ነት ስሜት እንዲፈጠር ማድረግ
5. ወጭ ቅነሳ ሊደረግባቸው የሚገቡ የትኩረት መስኮችን ለይቶ ወጭ ቅነሳ ላይ ሃላፊነት
በተሞላበት ሁኔታ መመሪያንም መሠረት አድርጐ መስራት ከዚሁ ጋር ተያይዞ 222
ማኔጅመንትንም አሰራር በቅርብ መከታተልና መሻሻል ያለበትን አሰራር ማሻሻል
6. የደምበኞች አያያዝ ላይ ያሰራር ማሻሻያዎችን ተግባራዊ በማድረግ የደምበኞች
እርካታ እንዲያድግና አስተማማኝ መሆኑ እስኪረጋገጥ ማኔጅመንቱ ቀጣይነት ባለው
መንገድ የደምበኞች አያያዝ ላይ በትኩረት በመስራት የአሰራር ግልጽነትን ተግባራዊ
በማድረግ ተአማኒነትን ማትረፍ
7. የአቅራቢዎች ዝርዝር በበቂ ሁኔታ የተያዘ ስላልሆነ በየአመቱ ክለሳ በማድረግ
አዳዲሶችን ማካተት እና ሙሉ አድራሻ መያዝ ላይ በጉድለት የሚታየውን የተሙአላ
እንዲሆን/በተለይ የሀገር ውስጥ አቅራቢዎች/ ክትትል ማድረግ
8. የጥሬ ዕቃዎች Specification ክለሳ እንዲደረግ ጠይቀን ስራው የተጀመረ ቢሆንም
ሥራው ተጠናቆ ተግባራዊ እንዲሆን የማኔጅመንቱ ክትትል ወሳኝ ነው /የአቅራቢ
ቁጥር ከማሳደግ አንፃር ወሳኝ ተግባር በመሆኑ)
9. የግዥ ውሎች እንዲሻሻሉ /አልፎ አልፎ ከገጠሙን ችግሮች በመነሳት / ለዋና ሥራ
አስኪያጅ ጥያቄ ቀርቦ ለህግ ክፍሉ የተመራ ቢሆንም እስካሁን ምንም ማሻሻያ
ያልተደረገ በመሆኑ ሥራ ላይ ያሉ የውጭ ሀገር እና የሀገር ውስጥ ግዥ Standard
ውሎች በህግ ባለሙያ ታይተው እንዲሻሻሉ አፈፃፀሙን መከታተልና የማሻሻያ
ሥራው እንዲጀመር ግፊት ማድረግ
10. የተጋቡ በርሜሎች የክምችት አያያዝ ቀደም ሲል የነበረው አሰራር በሰው ሀብት
አስተዳደር መምሪያ በኩል ለመረከብና ለማስጠበቅ ሀላፊነት ለመውሰድ ፈቃደኛ
ባለመሆናቸው በአሁኑ ሰዓት ንብረቱ ባለቤት የሌለው በመሆኑ በኦዲት ግኝትም ቀርቦ
አቅጣጫ ከተሰጠበት በጣም የቆዬ በመሆኑ ንብረቱን በወቅቱ ማስወገድ አንዱ
መፍትሄ ሆኖ እስኪወገድም በሀላፊነት ርክክብ ተፈፅሞ በአግባቡ መያዝ ስላለበት
አስቸኳይ መፍትሄ መስጠት የሚፈልግ
11. የሥራ መሪዎችን ተዓማኒነት እና የማስፈፀም አቅም ጥያቄ ውስጥ የሚያስገቡ
አሰራሮችን ፈትሾ መፍታት
ለአብነት -- የውሳኔዎች መዘግየት
-- የአሰራር ግልፅነት እና የመረጃ ልውውጥ ላይ የሚታዩ
ክፍተቶችን መቅረፍ
-- በዱቤ ሽያጭ አፈፃፀም ዙሪያ እና በሽያጭ አፈፃፀም ላይ
የሚታዩ ጣልቃ ገብነቶች ሊታረሙ ይገባል/ሙሉ ኀላፊነቱን
በቀጥታ ለሚመለከተው መምሪያ ሰጥቶ አፈጻጸሙን መከታተል /
- በሁሉም የስራ መስክ ተጠያቂነት ያለው አሰራር ተግባራዊ
ማድረግ
- የቅጥር የእድገት እና የዝውውር ሥራዎች የቅሬታ ምንጭ ሆነው
የቆዩ በመሆኑ በአግባቡ ፈትሾ መመሪያውን ተግባራዊ የማድረግ
ሥራ ማከናወን ላይ የታ ክፍተቶችን ማረም፤ለአብነት በንብረት
አስተዳደር የምርት መጋዘን ሀላፊ ዕድገትና ቅጥር ሂደት እና
ሌሎችም ማየትና በነዚህ ላይ የታ ክፍተቶች እንዳደገሙ መመሪያን
መሰረት አድርጎ ምስራት
12. ለ Gender የስራ ክፍል የተሰጠ ትኩረት አናሳ በመሆኑ በቂ ድጋፍ እና ክትትል
በማድረግ ክፍሉ የተቁዋቁመበትን ዓላማ ተግባራዊ ማድረግ ላይ ትኩረት ሰጥቶ
መስራት
13. ማህበራዊ ሀላፊነትን በቅጡ የመወጣት ሥራን በቅንነት ተግባራዊ ማድረግ
14. የግንባታ ሥራዎችን ክትትል አድርጐ በወቅቱ ማስገንባት ላይ የጐላ ችግር ባይታይም
የተገነቡ ቤቶች ለተገቢው አገልግሎት እንዲውሉ መሥራት ላይ የሚታየውን
ክፍተት ለማረም ትኩረት ሰጥቶ መስራት
15. ለአጎበር ስፌት አገልግሎት ይሰጡ የነበሩ የስፌት መኪኖች ምንም እንኩዋን በሽያጭ
እንዲወገዱ ውሳኔ ከ 3 ዓመታት በፊት የተሰጠ ቢሆንም ባለመፈጸሙ እንደ
አማራጭ የአካባቢውን ወጣት ሴቶች በማደራጀት ከአካባቢው መስተዳድር ጋር
በአፈጻጸሙ ዙሪያ በጋራ በሚደረስ ስምምነት/ ፋብሪካውም የእቃውን ዋጋ
በማያሳጣው መልኩ የአካባቢውን ሴቶች እና ወጣቶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ ሴቶችን
በ ኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚያደርግ የጥናት ፕሮፖዛል አጥንተን ለማቅረብ
በተቁዋቁመው ኮሚቴ ከሸማቾች ኅብረት ስራ ማህበር ቀጥሎ የጀመርነውን ጥናት
በማስቀጠል በ አዋጭነት ጥናት ላይ ተመስርቶ የአካባቢ ማህበረሰብ ተጠቃሚ
እንዲሆን በማድረግ ፋብሪካውም የስፌት መኪኖቹን ዋጋ መሰብሰብ ላይ
የሚመለከታቸውን ባለድርሻ አካላት ይሁንታ አግኝቶ ተግባራዊ ማድረግ
16. ፋብሪካው መመሪያን እና ደንብን መሰረት አድርጎ በመስራት ወደ ህግ
የሚሄዱ ጉዳዮች ቁጥር የመቀነስ ስራዎችን መስራት/ቀድሞ መከላከል ላይ
አትኩሮ መስራት/
17. በመጨረሻም ከ 65% በላይ የፋብሪካው ምርትና ሽያጭ በአንድ ተቋም ላይ /በጤና
ጥበቃ ሚ/ር መ/ቤት /የተንጠለጠለ በመሆኑ ይህን ገበያ ብናጣ የፋብሪካውን
አፈፃፀም ወደ ኪሣራ የሚመራ ሊሆን ስለሚችል አማራጭ ገበያዎችን መፈለግና
ያለውን ገበያም ይዞ ማቆየት ላይ በሀላፊነት መንፈስ መስራት ይጠይቃል ስለዚህም
የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የፋብሪካውን አፈፃፀም በቅርቡ የመከታተልና
የመደገፍ ሀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል፡፡
ግልባጭ፤-
ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /11


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 1810/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የ Propoxur 50% WP ምርት ርክክብን ይመለከታል


ፋብሪካችን በመጋዘን የሚገኘው የ Propoxur 50% WP ምርት ርክክብን ክፍፍልን
በተመለከተ ከስር በቀረበው ሰንጠረዥ መሰረት መሆኑን አውቃችሁ ድርጅቱ በሚመድበው መኪና እና
አስረካቢ በመመደብ ወደተጠቀሱት መኪናዎች እንድታስረክቡ አሳውቃለሁ፡፡
ተ.ቁ የሚራገፍበት ቦታ የሚረከበው ክፍል የሚረከበው የምርት መጠን
1 Awassa Snnp 141366.03
2 Dukem Amhara 140245.81
Oromia 82967.31
Tigray 112፣476.08
Somali 30.862.28
Afar 3.945.83
ጠቅላላ መጠን 511863.35

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለማርኬቲን መምሪያ
አፀተማፋ

Company Name: Form No.:

CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION OF/APPF/138


ADAMI TULU PESTICIDES PROCESSING FACTORY
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን
አዳሚቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ
Form Title: Issue No: Page No:

Memo 2 Page 1 of 1
ማስታወሻ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref.
ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/10/2011
From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር የተያዘ ሂሳብ እንዲሰበሰብ ስለማስፈቀድ

ፋብሪካችን ከውጭ ሀገር ዕቃ ግዥ ፈፅሞ ወደ ሀገር ሲያስገባ ለኮንቴይነር ማስያዣ የተያዘውን አስፈላጊውን
ሰነድ ያቀረብን ስለሆነ ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ከዚህ በታች የተገለፁት
ተሰብሳቢ ሂሳብ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እናስታውቃለን፡፡

ተ.ቁ አይቃው አይነት ማስጫኛ ሰነድ ቁጥር ተሰብሳቢ ሂሣብ


1. ዲያዚኖን ቴክኒካል LBSCB 18000151 90,000.00
2. Air Compressor SGACB 18000608 14,259.68

ከሠላምታጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ

ለ: ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡ ግንአ / /11


To Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 10/10/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የግዥ አፈፃፀም ላይ ሊደረግ የሚገባ ጥንቃቄ

በዝዋይ አካባቢ የሚከናወኑ ግዥዎች የግዥ መመሪያን መሠረት ያደረገ እንዲሆንና ከፋይናንስ
መምሪያም ለምንገዛቸው ዕቃዎችና አገልግሎቶች ልንቀበል ስለሚገባው ህጋዊ ደረሰኞች በተፃፈልን
መሠረት ግዥ መፈፀም የሚገባን ሲሆን በተግባር ግን የግዥ ጥያቄ ሲቀርብ በተለያየ የግዥ
መጠየቂያ በአጭር ቀናት ልዩነት ተቆራርጦ የሚቀርቡ የግዥ ጥያቄዎች ለአብነት 1.1 በ 07/5/19 PR
ቁጥር 015917 እና በ 04/04/19 PR ቁጥር 015881 የቀረበ የኘላስቲክ ብሩም ጥያቄ
1. 2 በ PR ቁጥር 015975 እና 015976 በ 14/6/19 የተጠየቀ network pannal 30x5 በሜትር
15/15 በእያንዳንዱ የተጠየቀ
2. አስፈላጊ መሆናቸው ከየመምሪያና አገልግሎቶች የሚቀርቡ የግዥ ጥያቄዎች እና
የአገልግሎት ግዥዎች አጠራጣሪ ከሆኑ ለምክትል ስራ አስኪያጅ ቀርቦ ከመፈቀዱ በፊት
ከጠያቂው ክፍል ጋር በመነጋገር የግዥው አስፈላጊነት ላይ እንዲሁም በሚቀርበው መጠን
ላይ አስተያዬት በማቅረብ አላስፈላጊ ግዥ እንዳይፈፀም ከግዥ በፊት ተገቢው ጥንቃቄ
በየደረጃው ቢደረግ
3. ከፋይናንስ መምሪያ በተፃፈ የውስጥ ማስታወሻ (ቁጥር ፋይ/025/2011 በቀን 21/09/11)
መሠረት በገቢዎች ሚኒስቴር ተመዝግቦ ከተፈቀደ ደረሰኝ ውጭ የሚመጣ የክፍያ ደረሰኝ
ተቀባይነት የሌለው መሆኑ ታውቆ የግዥ ሠራተኛች ተገቢውን ጥያቄ እንዲፈዕሙ እን 77
እንዲያውቁትና ተገቢ ግንዛቤ እንዲኖራቸው እንዲደረግ ሆኖ ከዚህ ውጭ የሚቀርብ ፋክቱር
/ደረሰኝ/ ቢመጣ አረጋግጣችሁ እንድትልኩል ተገቢ ጥንቃቄ እንዲደረግ
4. ድርጅታችን ወጭ ቅነሳ ላይ ተገቢ ጥንቃቄ መደረግ ስለሌለበት በተለይ የግዥ ጥያቄ
ከመጠየቁ በፊት በአ 777 በአፅዳቂው በኩል ታይቶ መቅረት የሚገባቸው ጥያቄዎች ሊቆሙ
የሚገባቸው መሆኑን ለምሣሌ ኤ 888 አስፈላጊነቱ በደምብ እንደየበታው
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
To Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 21/09/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የፈሳሽ ፀረ-ተባይ ምርት መሙያና ማሸጊያ ማሽን የኘሪንተር ቀለም ግዥን ይመለከታል

ቁጥሩ ግንአ/464/11 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በጉዳዩ ላይ የተጠቀሰው ቀለም ግዥ መጠን ላይ


መመሪያ እንዲሰጥበት ለዋና ሥራ አስኪያጅ ስንፅፍ ማስታወሻ ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ በግልባጭ
አሳውቀናል፡፡

በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል ቁጥሩ ምቴ/74/2011 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 16/9/2011
የፃፉት ምላሽ (በአባሪ ተያይዟል)
1. ከተጠየቀው መጠን (6) በላይ ግዥ ቢፈፀም የ 5 ዓመታት ፍጆታ መሆኑን
2. የመጣው ቀለምም የመጠቀሚያው ጊዜ ለስድስት ወራት ብቻ መጠቀም የሚያስችል
መሆኑን የሚገልፅ በመሆኑና በዚህ ጊዜ የተጠቀሰውን መጠንም ሙሉ በሙሉ መጠቀም
እንደማይቻል ገልፀዋል፡፡
ስለዚህ
1 ኛ ለተጠየቀው 6 ቀለም የመጠቀሚያ ጊዜውን በተመለከተ አቅራቢውን ቢያንስ ለ 2 ዓመት
በሚያገለግል እንዲተካልን የምንጠይቅ ሲሆን
2 ኛ መጠኑን በተመለከተ ግን ከጠያቂው ክፍል የቀረበውን ማስታወሻ (በአባሪ ተያይዟል) ታይቶ
በበብልጫ የታዘዘው መጠን እንዲሰረዝ ውሳኔ በዋና ሥራ አስኪያጅ በኩል እንዲያገኝ ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማፋ

ለ: ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11


To Ref

ከ፡ ግዥ ሠራተኛ ቀን፡ 25/08/2011


From Date

ጉዳዩ፡- ሂሳብ እንዲወራረድልን ስለመጠየቅ

4x20 ኮንቴነር የዳያቶማይት ጥሬ ዕቃ ወደ ተገዛበት ዴንማርክ ሀገር እንዲመለስ ለመጋዘን ኪራይ


በተለያየ ቀን የወሰድኩት 36,000.00 (ሰላሳ ስድት ሺህ ብር) ክፍያዎችን ፈፅሜ 34,549 (ሰላሳ አራት
ሺህ አምስት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር) በዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዤ ያቀረብኩኝ ስለሆነ ሂሳቡ
እንዲወራረድላቸው አመለክታለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
Company Name: Form No.:

CHEMICAL INDUSTRY CORPORATION OF/APPF/138


ADAMI TULU PESTICIDES PROCESSING FACTORY
በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን
አዳሚቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ
Form Title: Issue No: Page No:

Memo 2 Page 1 of 1
ማስታወሻ
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
To Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 26/08/2011


From Date

ጉዳዩ፡- ለመጋዘን ኪራይ ለሌሎች የወጣ ሂሳብ እንዲወራረድ ማሳወቅን ይመለከታል

በኤልሲ ቁጥር TF 18093990974 ግዥ ተፈፅሞ የዳይሜቶይት ጥሬ ዕቃ መስፈርቱን ያላሟላው


4x20 ኮንቴነር ወደ መጣበት ዴንማርክ ሀገር የተላከበት እና ለሌሎች ለክፍያ አገልግሎት የሚውል
በተለያየ ቀን በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም 36,000.00 (ሰላሳ ስድስት ሺህ ብር) ክፍያ መዘጋጀቱ
ይታወቃል በዚሁ መሠረት ክፍያዎች የተፈፀመበት ብር 34,549.00 (ሰላሳ አራት ሺህ አምስት መቶ
አርባ ዘጠኝ ብር) የያዘ ደረሰኝ ከዚህ ማስታወሻ ጋር ተያይዞ የቀረበ ስለሆነ ሂሳቡ እንዲወራረድላቸው
ለሚመለከተው መምሪያ እንዲታዘዝልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 11/08/2011


To: Date

ጉዳዩ፡-የኮሚሽኒንግ ቲም ስለማቋቋም
በ LC ቁጥር TF 1810203000 የተጫነ ኮምኘሬሰር ተጓጉዞ ፋብሪካ የደረሰና በአቅራቢው ድርጅት
በኩል ለመትከልና ኮሚሽን አድርጐ ለማስረከብ የእኛን ጥሪ እየጠበቁ ስለሆነ አስፈላጊው ቅድመ
ዝግጅት ተደርጎ ለመጥራት የኮሚሽኒን ኮሚቴ እንዲሰየምና በሚመለከተው መምሪያ በኩል ተገቢው
ዝግጅት እንዲደረግ መመሪያ እንዲሰጥ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11


To Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 25/08/2011


From Date

ጉዳዩ፡-የመጋዘን ኪራይን ይመለከታል


ፋብሪካችን ዳያሜቶይት ቴክኒካል ወደ ዴንማርክ ሀገር ለመላክ የመጋዘን ኪራይ ክፍያ ተጠይቆ
መፈቀዱ ይታወሳል በመሆኑም በተለያየ ምክንያት በወቅቱ ሊወጣ ስላልቻለ ተጨማሪ ብር 16,000
(አስራሣ ስድስት ሺህ ብር) በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም ተዘጋጅቶ እንዲከፈል እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /11


To:- Ref:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/08/2011


From:- Date:-

ጉዳዩ፡- የ 2012 በጀት ዓመት የፅህፈት መሳሪያ ፍላጐትን


የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና በስሩ ላሉ ዋና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል ለ 2012 በጀት
ዓመት የጽሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
1. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275/55 ካርቶን/
2. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - 500 1000
3. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
4. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 256
5. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 41
6. እርሳስ >> 05 08 - 13
7. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 250
8. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
9. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 150
10. Air mail >> 50 - - 50
11. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
12. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
13. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
14. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 02 - 02
15. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15 10 - 25
16. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
17. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
18. ኡሁ >> 10 12 20 42
19. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 11
20. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
21. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 12 24
22. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
23. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
24. ክላሰር >> 50 200 - 250
25. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 50 - 100
26. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
27. ካርቦን >> - 04 30 34
28. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
29. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
30. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
31. Lead pencil >> - - 05 05
32. Sticker for note በፖድ 3 - 12 15
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /11

ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /11


To:- Ref:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/08/2011


From:- Date:-

ጉዳዩ፡- የ 2012 በጀት ዓመት የፅህፈት መሳሪያ ፍላጐትን

በቀን 27/07/11 በቁጥር ሰሀአስ/395/11 ከሰው ሀብት ልማት እና አስተዳደር መምሪያ በተፃፈ
ማስታወሻ መሠረት የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ የ 2012 በጀት ህመት ፅሕፈት መሳሪያ ዕቅድ
እንድናቀርብ ጥያቄ መቅረቡ ይታወሳል፡፡
በዚሁም መሠረት የመምሪያው የ 2012 በጀት ዓመት ፅሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ
የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ
1. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50
2. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500
3. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50
4. እስክሪብቶ ጥቁር >> 50
5. እስክሪብቶ ቀይ >> 05
6. እርሳስ >> 05
7. ካኪ ፖስታ A4 >> 50
8. ካኪ ፖስታ A3 >> 50
9. ካኪ ፖስታ A5 >> 50
10. Air mail >> 50
11. ሀርድ ከቨር >> 50
12. ኘላስቲክ ከቨር >> 50
13. ሪንግ ባለ 8 >> 20
14. ሪንግ ባለ 10 >> 20
15. ሪንግ ባለ 12 >> 20
16. ሪንግ ባለ 16 >> 20
17. ሪንግ ባለ 24 >> 20
18. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20
19. ስቴፕልስ ትልቁ >> 20
20. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15
21. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 05
22. CD-RW በቁጥር 10
23. ኡሁ >> 10
24. ፔን ፍሉድ >> 03
25. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> 05
26. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> 05
27. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> 05
28. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> 50
29. ክላሰር >> 50
30. ፋስትነር በፖኬት 01
31. ካርቦን >> 01
መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ
32. ላጲስ በቁጥር 05
33. ውሃ ፕላስተር >> 02
34. ሸራ ፕላስተር >> 03
35. Lead pencil >> 03
36. Sticker for note በፖድ 05

ከሠላምታ ጋር
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 25/07/2011


To: Date

ጉዳዩ፡- መረጃን ይመለከታል


አዋሳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብረካ እና ጉለሌ ልብስ ስፌት ፋብሪካ የሰራሁባቸውን አስተዳደራዊ ላይ
መረጃ ጠይቄ በተደጋጋሚ ተመላልሼ ላገኝ ያልቻልኩ በመሆኑ በሰው ሀብት ልማት አስተዳደር
መምሪያ በኩል መረጃው እንዲሰበሰብልኝ መመሪያ እንዲሰጥልኝ የድርጅቱን ትብብር እጠይቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
አፀተማፋ
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 25/07/2011


To: Date

ጉዳዩ፡- የኮሚቴ አባላት እንዲሟሉ ስለመጠየቅ

ከመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ አባላት ውስጥ የኮስትና በጀት ዋና ክፍል ሀላፊ እና የምርታማነት


አገልግሎት ኃላፊዎችን በተደጋጋሚ ስብሰባ ጠርተን በስብሰባ ላይ እየተገኙ ባለመሆኑና ከድርጅቱ
የለቀቁ በመሆኑ በምትካቸው የኮሚቴውን ሥራ የሚያከናውኑ አባላት እንዲመደቡልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ: ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 24/07/2011


To: Date

ጉዳዩ፡- ክፍያ ስለመጠየቅ


ፋብሪካችን አስመጥቶ የነበረውን ዳያሜቶይት የጥሬ ዕቃ መስፈርቱን ባለሟሟላት ወደ መጣበት
ሀገር ተመላሽ ለማስደረግ እስከ ጋላፊ ለሚያጅቡት ፖሊሶች የውሎ አበልና ጥቃቅን ቀሪ ክፍያ ካለ
ለመክፈል በደረሰኝ የሚወራረድ ብር 7500.00 (ሰባት ሺህ አምስት መቶ ብር) በጌታሁን ብርመጂ
ስም እንዲዘጋጅ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 24/07/11


To: Date

ጉዳዩ፡- መጠቀሚያ ጊዜው ሊያልፍ የደረሰ ጥሬ ዕቃን ይመለከታል፤

ማላታይን ኦደርለስ የተባለ ጥሬ ዕቃ መጠኑ-15829 ኪ.ግ የሆነ የተመረተበት ቀን May 16/2017 ሲሆን
የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት አስፈላጊው የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
 ለጥራት ቁጥጥር አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 20/07/11


To: Date

ጉዳዩ፡- የሥራ አፈፃፀም ምዘና ስለመላክ፣

በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ የሚገኙ የግዥ ዋና ክፍል ሠራተኞች እና የዋና ክፍል ሀላፊዎች
የ 2011 መጀመሪያ ግማሽ አመት የሥራ አፈፃፀም ምዘና (በቁጥር 10 ሠራተኞች) በአባሪ አያይዘን የላክን
መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 12/07/11
Date

ጉዳዩ፡- የተለያዩ ጎማዎች ግዥን ይመለከታል

ለፋብሪካው ተሽከርካሪዎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ጎማዎች ግዥ እንዲፈም በግዥ


መጠየቂያ ቁጥሮች 015794 እና 015795 የግዥ ጥያቄ መቅረቡ እና በመጠየቂያዎቹ ላይ የተገለፁት
የጎማ ቁጥሮች ትክክል ባለመሆናቸው ማስተካከያ እንዲደረግ ለመምሪያችሁ ተመላሽ ተደርጎ
በድጋሚ ሙሉ በሙሉም ባይሆን የተስተካከለ የግዥ ጥያቄ በግዥ መጠየቂያ ቁጥሮች 015854 እና
015855 በቀረበልን መሠረት ለተስተካከሉት የጎማ ቁጥሮች የዋጋ ማቅረቢያ ቀር በግዥ ሂደት ላይ
መሆኑን እየገለፅን ከላይ የተጠቀሱት የግዥ መጠየቂያ ቁጥሮች 015794 እና 015795 የግዥ ሂደት
የማይቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 11/07/11


To: Date

ጉዳዩ፡- ከፋብሪካው ውጭ ለጥገና ወጥተው ያልተመለሱ ዕቃዎች ያሉበትን ደረጃ ስለማሳወቅ፤


ለጥገና አገልግሎት ከፋብሪካው የወጡ ንብረቶች ያሉበትን ደረጃ እንድናሳውቅ በተጠየቅነው መሰረት
እንሚከተለው አቅርበናል፡፡

1. የፎቶ ኮፒ ማሽን ክፍያ ተዘጋጅቶ አገልግሎቱን የሰጠው ድርጅት ሰነዶቹ በገቢዎችና ጉምሩክ ኦዲተሮች
እጅ በመሆናቸው ደረሰኝ ለማዘጋጀት (ለመስጠት) አገልግሎት ሰጭው በመቸገሩ ችግሩን በ 13/6/11
በፋብሪካው ግቢ ማኔጅመንት ባደረገው ስብሰባ ጉዳዩ ቀርቦ በአሁኑ ሰዓት ሰነዳቸውን ኦዲት እያደረገ
ካለው ከገቢዎችና ጉምሩክ ኦዲተር በማነጋገር መፍትሄ ለማሰጠት በሂደት ላይ ነው
2. የሲስተም ሥራዎች ሰርቨርም በተመሳሳይ ችግሩ ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ አቅም በላይ
በመሆኑ ከፎቶ ኮፒ ማሽኑ ኬዝ ጋር አብሮ የቀረበ ሲሆን አገልግሎቱን የሰጠው ድርጅት ክፍያ
ተዘጋጅቶለት በፋይናንስ መምርያ በኩል አገልግሎት ሰጭው ድርጅት ያቀረበው ንግድ ፈቃድ ላይ ጥያቄ
ስላቀረበ አገልግሎት ሰጭው ድርጅትም የተጠየቀውን መረጃ በወቅቱ ሊያቀርብ ባለመቻሉ ባፈጻጸም
ሂደቱ ስለተቸገርን የኘላንና ፐሮግራም ባለሙያ ድጋፍ ተጠይቆ የኘላንና መረጃ አገልግሎት ባለሙያ
አገልግሎት ሰጭ ድርጅቱን በማነጋገር የተጠየቁትን መረጃ እንዲያሟሉ ተገልፆላቸው በ 11/7/11
ለፋይናንስ የቀረበ መሆኑ
3. የሰሌዳ ቁጥር 3-14271 በ ኬጂኤም ኢንጂነሪንግ ሥራው እየተሰራ ሲሆን በደርጂቱ በኩል ለምርት ሥራ
የሚፈለገውን ማሽን ስራ ቅድሚያ በመጠታቸው እና በገጠማቸው የፋይናንስ ችግር ምክንያት የቦዲ
ቀለም መቀባት ሥራ ብቻ እንደሚቀርና በሚቀጥለው ሳምንት እንደሚያጠናቅቁ ገልፀውልናል፡፡
4. የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-10279 ዳትሰን ፒክአኘ መለዋወጫ ግዥ ገበያ ላይ ተፈልጐ ባለመገኘቱ ጥገናው
የዘገዬ ሲሆን በ 3/7/11 የመለዋወጫ ግዥው መቀጠል ያልተቻለና አማራጭ መፍትሄ እንዲፈለግ ቁጥሩ
ግንአ/354/11 በሆነ ደብዳቤ ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ አሳውቀውናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 11/07/11


To: Date

ጉዳዩ፡- የ Hot Air Generator ማሽን ክፍያን ይመለከታል፤

ቁጥሩ KGM 45/11 በሆነ ደብዳቤ በ 02/07/11 Hot Air Generator ፋብሪካ እና ተከላ ሥራ
ማጠናቀቃቸውን ገልፀው ቀሪ ክፍያ (የጠቅላላ ዋጋው 70%) እንዲከፈላቸው ጠይቀው የመምሪያውን
አስተያዬት ተጠይቃናል፡፡

ስለዚህ በግዥና ንብረት አስተዳደር በኩል የኮሚሽኒንግ ሥራውን የሚከታተለው ኮሚቴ ሪፖርት
ስላልደረሰን ያቀረቡትን ጥያቄ በውሉ መሠረት ለመፈፀም ሪፖርቱን የምንጠብቅ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 11/07/11


To: Date

ጉዳዩ፡- ከፈሳሽ መሙያ ማሽን ኮሚሽኒንግ ኮሚቴ ለቀረበ ጥያቄ ከአቅራቢው የተሰጠ ምላሽን
ይመለከታል፤

የፈሳሽ መሙያ ማሽን ኮሚሽኒንግ ኮሚቴ ባቀረበው ሪፖርት ላይ አቅራቢው ቴክኖሰርቪስ


ኢንተርናሽናል ያልተጠናቀቁ ሥራዎችን በተመለከተ የተጠየቀውን ማረጋገጫና የሚያጠናትቁትን ጊዜ
ሰሌዳ እንዲያሳውቁን ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ በዚህ ማስታወሻ አባሪ አድርገን ለተገቢው ቀጣይ
እርምጃ ለሚመለከተው ክፍል (ኮሚቴ) እንዲመራ ለዋና ሥራ አስኪያጅ አቅርበናል፡፡
አባሪ 2 ገፅ
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 10/07/11


To: Date

ጉዳዩ፡- የኘሮፖክሱር ጥሬ ዕቃ የ 2010 በጀት ዓመት ግዥን ይመለከታል፤


በ 2010 በጀት ዓመት ድርጅታችን የፕሮፖክሱር ምርት ለመድሃኒት ፈንድ ለማቅረብ የሽያጭ ውል
ስምምነት መፈፀሙ ይታወሳል ለዚሁ አቅርቦት የቴክኖሎጂ አስተላላፊ ከሆነው ኩባንያ ቲያንጅን ቦሀይ
በ 16/05/18 ጠቅላላ ዋጋው USD 11,028.038.25 የሆነ የጥሬ ዕቃ ግዥ ትእዛዝ ተሰጥቷል በዚሁ መሠረት

1. በ LC ቁጥር TF 1817981556 USD 6577.50


2. በ LC ቁጥር TF 1817312908 USD 8,127518.55 በ 25/06/18
3. በ LC ቁጥር TF 1819740224 USD 97,706.25 በ 18/07/18
4. በ LC ቁጥር TF 1824408337 USD 1,399,781.25 በ 04/09/18

LC ከፍተን ጥሬ ዕቃው ተጓጉዞ የገባ ሲሆን ቀሪው USD 1,369912.50 ዋጋ ያለው ጥሬዕቃ ከ 06/09/18
ጀምሮ የውጭ ምንዛሬ እንዲፈቀድልን ባንካችን ጠይቀን በተለያዬ ጊዜ ለ IBD እና NBE በተደጋጋሚ
በደብዳቤ ተጠይቆ እስካሁን ባለመፈቀዱ ቀደም ሲልም ለዋና ሥራ አስኪያጅ በጤና ጥበቃ በኩል ቀደም ሲል
እንደተደረገልን ሁሉ የገጠመንን ችግር ገልፀን ለቀሪው መጠን ከግሎባል ፈንድ እንዲፈቀድልን እንደ አማራጭ
ብንጠይቅ የሚል ሀሳብ ያቀረብን ቢሆንም በሁለቱም መንገድ ይህን ማስታወሻ እስካቀረብንበት ጊዜ ድረስ
የምንጠብቀው የውጭ ምንዛሪ አልተፈቀደም /አላገኘንም/ ስለዚህ መምሪያው በዚህ ግዢ ሂደት ላይ ትልቅ
ስጋት የሆነበት አቅራቢው Award እንደተሰጠው ጥሬዕቃውን የሚያዘጋጅ በመሆኑ አዋርድ ከተሰጠውም
11 ኛ ወሩ ስለሆነ በግብርና በኩል ከተመረተ 6 ወር የሞላው ጥሬዕቃ ወደ ሀገር እንዲገባ ስለማይፈቅድ ጉዳዩ
ከፍተኛ ትኩረት የሚፈልግ በመሆኑ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር አስቸኳይ መፍትሄ
የሚፈልግ እና ከመምሪያው አቅም በላይ በመሆኑ ልዩ ትኩረት እንዲያገኝና ቀደም ሲል ባቀረብነው ሀሳብ
መሰረት ምርቱን በሚገዛን ድርጅት በኩል ከግሎባል ፈንድ የውጭ ምንዛሬ የሚገኝበት ሁኔታ እንዲመቻችልን
ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
To: Ref
ለ፡ ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 07/07/11


From Date

ጉዳዩ፡- የጥሬ ዕቃ መጠን ማስተካከያን ይመለከታል፤


ቀደም ሲል የ 2011 ጥሬ ዕቃ መጠን ፍላጐት ላይ በጋራ ተነጋግረን የግዥ ጥያቄ ለቴክኖሎጂ
አስተላላፊው ቲያንጅን ቦሀይ ዋጋ መጠየቃችን ይታወቃል ነገር ግን በአባሪ በተያያዘው e-mail እና
ኘሮፎርማ ኢንቮይስ የመጠን ማስተካከያ እንደሚያስፈልገው አስተያዬት ያቀረቡ ስለሆነ ከሬሲፒ
አንፃር በየትኛው አማራጭ መጠን የግዥ ሂደቱን መቀጠል እንዳለብን አስተያዬታችሁን እስከ
10/07/2011 እንድታሳውቁን እንጠይቃለን፡፡
አባሪ 2 ገፅ
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 02/07/11
Date

ጉዳዩ፡- የስራ አፈፃፀም ይመለከታል፤

በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ለሚገኙ ሰራተኞች የ 2011 ዓ.ም የመጀመሪያ ዓመት (የ 6 ወራት)
የስራ አፈፃፀም የ 9 (ዘጠኝ) ሰራተኞች እንዲሁም ከሃምሌ 2009 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 2010 ድረስ
ያለው የስራ አፈፃፀም የ 10 (አስር) ሰራተኞች ቀደም ሲል ሞልተን የተላከ ሰነድ ለሰው ሃብት ልማት
አስተዳደር መምሪያ በድጋሚ የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 29/06/11
Date

ጉዳዩ፡- ክምችት ስለመጠየቅ፤

በለዋና ሥራ አስኪያጅ የተቋቋመ የሚያገለግሉ ንብረቶች አስወጋጅ ኮሚቴ ሰኞ መጋቢት ቀን


2011 በሚያደርገው ስብሰባ በጨረታ የሚወገዱ ንብረቶችን ዝርዝር አይቶ ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አቅርቦ በማስፈቀድ በተገቢው መንገድ /በጨረታ የክምችት ማስወገድ ይቻል ዘንድ/ አስፈላጊ
በመሆኑ
ለ: ለሰው ሃብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 19/06/11
Date

ጉዳዩ፡- የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰርን ይመለከታል፤

በክፍላችን የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር የስራ መደብ ላይ ስራዎችን እያከናወኑ የሚገኙ ወ/ሮ
ውባንቺ ግርማ በወሊድ ፍቃድ ምክንያት ለ 3 ወር በስራ መደባቸው ላይ የማይገኙ በመሆኑ የወሊድ
ፍቃዳቸውን አጠናቀው ወደ ስራ እስመለሱ ድረስ የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር በቦታው ላይ
እንዲወከልልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11


From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 14/06/11
Date
ጉዳዩ፡- የ 2011 በጀት ዓመት ጥሬ ዕቃ ፍላጐትን ይመለከታል፤

ቀደም ሲል የ 2011 በጀት ዓመት የግዥ ዕቅድ ረቂቅ አዘጋጅተን ዕቅዱ ለመምሪያና አገልግሎቶች
ተበትኖ በወቅቱ የቀረበ አስተያዬት ባለመኖሩ የቀረበው ሥራ ላይ እንዲውል በተረዳነው መሠረት
የግዥ ናደት በወቅቱ ተጀምሯል፡፡

ነገር ግን በቴክኖሎጂ ዝውውር መሰረት የምንገዛቸው ጥሬ ዕቃዎች ላይ ከአቅራቢው የተጠየቁ


ጥያቄዎችንና ማብራሪያዎችን ይዘን የሚመለከተን የሥራ ክፍሎች የስራ አይነትን የውሳኔ ሀሳብ
እንዲቀርብ በታዘዝነው መሠረት በ------------------ ባደረግነው 444 በተያዘው ቃለጉባኤ መሠረት
በክምችት ያለውን ጥሬ ዕቃና ምርት ግምት ወስዷል እንዲሁም በቀረበው ጊዜ የሚኖረውን የገበያ
ፍላጐት መሠረት በማድረግ በአባሪ ባያያዝነው 2 ገፅ የጥሬ ዕቃ ፍላጐት መጠን ኮንቴነር በሚሞላ
መልኩ መጠኑ ተስተካክሎ የግዥ ሂደቱ እንዲቀጥል ውሳኔ እንዲሰጥ ኮሚቴው ያቀረበውን ቃለ ጉባኤ
ለዋና ሥራ አስኪያጅ ውሳኔ አቅርበናል፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 29/05/11
Date

ጉዳዩ፡- በክምችት የሚገኙ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ምርቶች ጥሬ እቃዎችና ማሸጊያ ዕቃዎች


ይመለከታል፤
ከጥራት ቁጥጥር አገልግሎት ቁጥሩ ጥማአ/29/2011 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 21/05/11
ለምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ሲፃፍ በግልባጭ እንድናውቀው ተደርጓል ስለዚህ

1. የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈ እና የተበላሹ ጥሬ ዕቃዎችና ምርቶች እስኪወገዱ


ለጊዜውም ቢሆን እንዴትና የት መቀመጥ እንዳለባቸው (በማስታወሻ ተ.ቁ 1, 2, 4 እና 5
የተገለፁት) ግልፅ አቅጣጫ ቢሰጥበት
2. የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ነገር ግን ሌሎች የጥራት መስፈርቶችን የሚያሟሉ
ጥሬ ዕቃዋችን በተራ ቁ 3 ከ 1-14 የተገለፁትን ውሳኔ የምንጠብቅ ሆኖ ነገር ግን የተለዬ
ምልክት እንዲደረግበት መመሪያ ለሚመለከተው ክፍል ቢሰጥበት
3. በተ.ቁ 6 ተ.ቁ 7 እና 8 ውሳኔ የሚጠበቅ
4. በተ.ቁ 9 10 እና 11 የተጠቀሱት ሌብሎችን ጥቅም ላይ ለማዋል ውሳኔ የምንጠብቅ ሆኖ
ጥቅም ላይ የሚውሉት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ውሳኔ እስኪሰጥበት በንብረት አስተዳደር ዋና
ክፍል በኩል ሌብሉ የንብረት አያያዝ መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት ተገቢው ታግ ላያቸው
ላይ በማስቀመጥ በተገቢው መንገድ እንዲያዙ የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንደደረሳቸው
ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለጥራት ቁጥጥር አገልግሎት
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ለፋይንስ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 10/05/2011


To: Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴነር ተመላሽ ሂሣብ እንዲሰበሰብ ስለማሳወቅ


ፋብሪካችን ለጥሬ ዕቃና ለሌሎች ግዥ ሲፈፀም ለኮንቴነር ማስዣ ሂሳብ ለባትሎአድ የተያዘ
መሆኑ ይታወቃል በዚሁ መሠረት ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ ተደርጐ ያቀረቡት ዝርዝር ጠቅላላ ድምር
ብር 109,178.15 (አንድ መቶ ዘጠኝ ሺህ አንድ መቶ ሰባ ስምንት ብር ከ 15/100) የያዙ ሰነዶች
የቀረቡ ስለሆነ በክፍላችሁ በኩል ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰበሰብ ወይም በፋብሪካው ሂሳብ ቁጥር
ገቢ መሆኑ እንዲረጋገጥ እናስስባለን፡፡
ተ.ቁ የዕቃው ዓይነት የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር ተሰብባቢ ሂሣብ
1 Propoxur tec PENCB18014838 19,699.00
2 1 litre Coex bottle ISSCB1800054001 66,079.90
3 1 litre Coex bottle ISSCB18000550 23,399.25
ጠቅላላ ድምር 109,178.15

ከሠላምታ ጋር

ለ: ለፋይንስ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11


From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 03/05/2011


To: Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴነር ተመላሽ ሂሣብ እንዲሰበሰብ ስለማሳወቅ


ፋብሪካችን ለጥሬ ዕቃና ለሌሎች ግዥ ሲፈፀም ለኮንቴነር ማስዣ ሂሳብ ለባትሎአድ የተያዘ
መሆኑ ይታወቃል በዚሁ መሠረት ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ ተደርጐ ያቀረቡት ዝርዝር ጠቅላላ ድምር
ብር 616,598.22 (ስድስት መቶ አስራ ስድስት ሺህ አምስት መቶ ዘጠና ስምንት ብር ከ 22/100)
የያዙ ሰነዶች የቀረቡ ስለሆነ በክፍላችሁ በኩል ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰበሰብ ወይም በፋብሪካው
ሂሳብ ቁጥር ገቢ መሆኑ እንዲረጋገጥ እናስስባለን፡፡
ተ.ቁ የዕቃው ዓይነት የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር ተሰብባቢ ሂሣብ
1 Propoxur tec PENCB18012308 31,973.10
2 Dowanol SGACB18000276 141,542.74
3 Malation 95% tec 1806217007 22,356.30
4 Epoxidaized Soyaben oil SGACB18000250 12,844.17
5 Diazinon tec LBASCB18000048 150,000
6 1 litre Coex bottle ISSCB18000397 68,552.77
7 1 litre Coex bottle ISSCB18000393 140,343.52
8 propoxur tec PENCB18011700 48,985.62
ጠቅላላ ድምር 616,598.22

ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 17/04/11
Date

ጉዳዩ፡- ወደ ውጭ ሀገር የሚላክ ጥሬ ዕቃን ይመለከታል

ፋብሪካችን ለሚያመርተው የፈሳሽ ፀረ-ተባይ ምርት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል ዲያቶማይት


ቴክኒካል ከስፔስፊኬሽን ውጭ በመቅረቡ ወደ አቅራቢው ድርጅት ዴንማርክ ሀገር ተመላሽ ለማድረግ
የ Re Export ፈቃድ እንዲሰጠን ለባንክ ባቀረብነው ጥያቄ መሠረት ለአገልግሎት ክፍያ ብር 8,300
(ስምንት ሺህ ሦስት መቶ ብር) እንድንፈፅም የተገለፀልን በመሆኑ ክፍያ ተፈፅሞ በሚሰጠን አድቫይስ
መሰረት የሚወራረድ ስለሆነ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለዓለም አቀፍ ንግድ አገልግሎት ክፍያ እንዲፈፀም
እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 06/04/11
Date

ጉዳዩ፡- የሞጆ ጉሙሩክ ሠራተኞች የፋብሪካ ጉብኝትን ይመለከታል


ፋብሪካችን የሚያመርተው የፈሣሽ እና የዱቄት ፀረ-ተባይ ለማምረት ከውጪ ሀገር
የሚያስገባቸው ጥሬ ዕቃዎች በፋብሪካ ውስጥ ወደ ምርት ሲቀየሩ የሞጆ ጉምሩክ ባለሙያዎች ማየት
እንዳለባቸው ይህ ካልሆነ የተወሰኑ ሰነዶች ዲክላሬሽን እንደማይበተኑ ተገልፆልናል፡፡
ስለዚህ ባለሙያዎች ፋብሪካው በመሄድ የፈሳሽም ሆነ የዱቄት ምርት ሲመረት እንዲያዩ ለማድረግ
ለሚሄዱት ባለሙያዎች አበል እንዲፈቀድላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 01/04/11


To: Date

ጉዳዩ፡- የህዳር ወር የልማት ቡድኖች እንቅስቃሴን ይመለከታል


ከምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ ቁጥሩ ምአማአ/14/11 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በሁለቱም
ዋና ክፍሎች የልማት ቡድን ስብሰባ አለመከናወኑና ሪፖርትም አለመቅረቡን መግለፃቸው ትክክል
ሲሆን ከህሳስ ወር ጀምር በዋና ክፍሎች ክትትል እና የያዝነው በሥራ ዕቅድ መሠረት የቡድን ስራዎች
እንዲቀጥሉ እና ሪፖርት የሳምንቱ እንዲቀርብ እያሳሰብኩ በግዥ ዋ/ክፍል የተያዙ ሰነዶች ከቦታ
ጥበት የተነሣ በአግባቡ ያልተቀመጡ መሆኑ ታውቆ ለሰነድ አያያዝ እንዲያመች ቢሮ ቅያሬ የተገኘ
ስለሆነ ሰነዶቹ በተገቢው መንገድ እንዲያዙና office Kaizen ትግበራዊ እንዲሆን የዋና ክፍል
ሀላፊዎች ተገቢውን ትኩረት ሰጥታችሁ መከናወኑን እንድትከታተሉ አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ: ለፋይንስ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 06/04/11


To: Date
ጉዳዩ፡- የኮንቴነር ተመላሽ ሂሣብ እንዲሰበሰብ ስለማሳወቅ
ፋብሪካችን ለጥሬ ዕቃና ለሌሎች ግዥ ሲፈፀም ለኮንቴነር ማስዣ ሂሳብ ለባትሎአድ የተያዘ
መሆኑ ይታወቃል በዚሁ መሠረት ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ ተደርጐ ያቀረቡት ዝርዝር ጠቅላላ ድምር
ብር 1,145,126.15 (አንድ ሚሊየን አንድ መቶ አርባ አምስት አንድ መቶ ሃያ ስድስት ብር ከ 15/100)
የያዙ ሰነዶች የቀረቡ ስለሆነ በክፍላችሁ በኩል ትኩረት ተሰጥቶት እንዲሰበሰብ ወይም በፋብሪካው ሂ
ሳብ ቁጥር ገቢ መሆኑ እንዲረጋገጥ እናሣስባለን፡፡
ተ.ቁ የዕቃው ዓይነት የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር ተሰብባቢ ሂሣብ
1 Xylene RMACB 1800056 68,945.40
2 Diazinon LBSCB 1800038 60,000
3 Cyclohexanon SGBCB18000205 27,495.30
4 Sowent NSSCB 17000539 46,586.61
5 Solvent NSSCB 18001241 74,768.88
6 Malation 1806217008 120,000
7 Xylene RMACB 18000064 53,752.58
8 Row materials propoxur PENCB 1810874 55,841.16
9 propoxur PENCB 18011765 275,754.54
10 propoxur PENCB 18012259 98,595.96
11 Solvesso RMACB 18000066 12,185.64
12 Xylene RMACB 18000057 55,991.94
13 Row materials propoxur PENCB 18010878 48,235.80
14 propoxur PENCB 180111751 146,991.90
15 Total 1,145,125.15

ከሠላምታ ጋር
ለ: ለዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 24/03/11
Date

ጉዳዩ፡ መረጃ ሞልቶ ስለመላክ


ከኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ቁጥሩ ኬኢኮ 03/11/11 በሆነ ደብዳቤ ለብረታ ብረትና
ኢንጅነሪግ ኮርፖሬሽን ያስረከብነውን ያገለገሉ ጎማዎችና ቁጥሩ ቁርጥራጭ ብረቶች በአባሪ
በተያያዘው ቅፅ ሞልተን እንድንልክ በተጠየቀው መሠረት ከ 2006-ጀምሮ ያስረከብናቸውን በአባሪ
አያይዘን የላክን መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
አባሪ 2 ገፅ
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ: ምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገልግሎት ቁጥር፡ ግንአ / /11


From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 24/03/11
Date

ጉዳዩ፡ የ QMS Objective ስለመላክ

ቁጥሩ ምአማአ/11/11 በሆነ ማስታወሻ የመምሪያውን Quality Objective አዘጋጅተን


እንድንልክ በተጠየቅነው መሠረት በ 22/03/11 በ e-mail የላክን ሲሆን Hard Copy ውንም በዚህ
ማስታወሻ አባሪ የላክን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 19/03/11
Date

ጉዳዩ፡ የ SR ቁጥር 039618 ጥያቄ አቀራረብን ይመለከታል

SR ቁጥር 039618 በቀን 10/11/18 የተጠየቁ ለ Producdt Holding tank and kettle
መለዋወጫዎች ማሽኑ የ Endeco ሆኖ ስለ ከቴክኖሰርቪስ እንዲገዛ ከክፍላችሁ ጥያቄ ቀርቧል፡፡
የአንድ ማሽን መለዋወጫ በፋብሪካው የግዥ መመሪያ አንቀጽ 9.5 ንዑስ አንቀፅ 9.5.4 በቀጥታ
ኮማሽን አቅራቢው ግዥ እንዲፈፀም የሚፈቅድ እንጂ ከ Endeco ለተገዛው ማሽን ከቴክኖ ሰርቪስ
መለዋወጫ እንዲገዛ የሚፈቅድ አይደለም ስለዚህ ይህ አይነት ጥያቄ አቀራረብ በመጀመሪያ
በመምሪያው ጸድቆ ከመውጣቱ በፊት ሲቀጥል ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍልም PR ከመሙላቱ
በፊት ተነጋግሮ እንዲታረም ማድረግ የሚገባ ሲሆን PR ከመፅደቁ በፊትም በአፅዳቂው ታይቶ በቂ
ምክንያት ካለው በደጋፊ ሰነድ ማብራሪያ ማቅረብ የሚገባው በመሆኑ ወደፊት የዚህ ዓይነት
ጥያቄዎች በጥንቃቄ ታይተው መቆም አለባቸው ወይም ካሳማኝ ምክንያት ጋር ተፈቅዶ ሊቀርብ
የሚገባው መሆኑን እያሳሰብን በ PR 015731 (በ SR 039618) የቀረበው ጥያቄ በዚህ ማስታወሻ
የግዥ ሂደቱ የተቋረጠ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 19/03/2011


From Date

ጉዳዩ፡-የ 2011 የፀደቀ በጀት ጥያቄ

የ 2011 በጀት አመት የካፒታል ግዥ ጥያቄ በወቅቱ እንዲቀርብ መምሪያና አገልግሎቶችን ጠይቀን
በተለይ ምርትና ቴክኒክ መምሪያ የፀደቀ የካፒታል በጀት እንዳልደረሳቸው የገለጹልን ሲሆን ጥያቄ
ከቀረበ መምሪያዎች ውስጥ 65 ሰው የሚይዝ ተሽከርካሪ ጥያቄ ቀርቦ ከመንገድ ትራንስፖርት
መስፈርት ለማግኘት የፀደቀ በጀት ስለምንጠየቅ በ 24/02/11 ኘላንና መረጃ አገልግሎትን ጠይቀን
እስካሁን ምላሽ ያላገኘን በመሆኑ የበጀት ዓመቱ መጠናቀቂያ ላይ ዘግይቶ የሚመጣ የግዥ ጥያቄ

ለግዥ መዘግዬትና በወቅቱ በበጀት ዓመቱ ግዥው አለመጠናቀቅ ምክንያት መሆኑ ከወዲሁ ታውቆ
ጥብቅ መመሪያ እንዲሰጥ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለኘላንና መረጃ አገልግሎት
 ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /11
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 14/03/11
Date

ጉዳዩ፡ የግዥ ናሙናነት እና ለጥገና የወጡ ንብረቶችን ይመለከታል


ለግዥ ናሙናነት እና ለጥገና የወጡ ንብረቶችን ዝርዝር መረጃ የያያዝ ሁለት ገፅ የንብረት
ዝርዝር በዚህ ማስታወሻ አባሪ የተላከላችሁ ሲሆን ዕቃዎቹ ወደ ድርጅቱ የተመለሱትንና
ያልተመለሱትን በመለየት እንዲሁም ያልተመለሱት በአሁኑ ሰዓት የት እንደሚገኙ እንዲገለፅልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/03/2011


From Date

ጉዳዩ፡-ሴሪ ቁጥር 2163/17 ይመለከታል

ከላይ በተጠቀሰው ሴሪ ቁጥር የተጠቀሰው የኮዳ ግዥ የቀረጥ ሂሣብ ብር 1,111,168.68 (አንድ


ሚሊየን አንድ መቶ አስራ አንድ ሺህ አንድ መቶ ስልሳ ስምንት ብር ከ 68/100) እንዲከፈል እንዲፈቀድ
ጠይቀን የተፈቀደ መሆኑ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ሂሣቡ ከላይ የተጠቀሰው ሳይሆን ብር 1,196717.98 መስተካከል እንዳለበትና የተዘጋጀው ክፍያ
እንዲከፈል ቀሪ ብር 85,551.09 (ሰማንያ አምስት ሺህ አምስት መቶ ሃምሣ አንድ ከ 09/100)
እንዲከፈል በደብዳቤ መጠየቂያው ጀርባ ላይ በዝርዝር የተፃፈ ስለሆነ ቀሪው ክፍያ እንዲፈቀድ
እየጠየቅንየሂሣብ ስሌት ከዚህ በታች የተመለከተ ይሆናል፡፡ቀረጥና ታክስ የባንክ ወለድን ጨምሮ ብር
1,093,370.38
የባንክ ወለድ ብር 103,347.60
ጠቅላላ ብር ብር 1,196,717.98 መሆኑን
ልዩነት ብር 85,551.09 በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የሞጆ ጉምሩክ ቅ/ፅ/ቤት
እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ለግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-ግንአ/ /11


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/03/2011


From Date

ጉዳዩ፡- በሂደት ላይ ያሉ ግዥዎችን ይመለከታል

በ 05/03/11 ያልተጠናቀቁ ሥራዎችን ዝርዝር ከነምክንያታቸው እንድታቀርቡ በተጠየቃችሁት


መሠረት ዝርዝሩ በ 10/03/11 ደርሶኛል ስለዚህ

1. የውጭ ግዥን በተመለከተ ያለበትን ደረጃ ለሚመለከተው ጠያቂ ክፍል እና ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አሳውቀናል ነገር ግን ከጠያቂው ክፍል የተጠየቁ ምላሾች (አስተያየቶችና ማብራሪያዎች) እስኪገኝ
ክትትልና በየተወሰነ ጊዜ ደግሞ ማሳሰብና ለውሳኔ ሰጭ አካልም ማሳወቅ የሚያስፈልግ ሲሆን
2. የሀገር ውስጥ ግዥ ላይ አሁንም የክፍሉን ቅርብ ክትትልና ትኩረት ሰጥቶ የግዥ ሂደቱን የማሣጠር ሥራ

2.1 በላቦራቶሪ ዕቃዎች ግዥ


2.2 በክሊኒክ ላቦራቶሪ ዕቃዎች ግዥዎች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይገባችኋል፡፡
3. ለወ/ሮ ራሄል ታሪኩ የተመሩ ዕቃዎች ግዥዎች ቀደም ሲል አንዱ የግዥ ሠራተኛ ፈልጌ አጣሁ ያለውን
በሌሎች እንዲፈለግ ማድረጉ ላይ ተስማምተን በዛው አግባብ የተመራላቸው መሆኑን ማወቅ ተችሏል፡፡
ስለዚህ ከጠያቂው ክፍል ማብራሪያ የሚፈልጉ፤ናሙና የሚፈልጉ ወይም ጥያቄው የተሟላ መግለጫ ያልቀረበለት
ለምሣሌ ቴራዞ /ዞኰሎ/፣ዲጅታል ባላንስ፣ የፋይል ካቢኔት ቁልፍና፤ሶሊኖይድ ቫልቭ ከኮይል ጋር፣ ካፓሲተር
450 ቮልት፣ ቀርከሀ ቲዩቦች፣ አላሱሌሽን ቲዩቦች፣ ኘሬዠር ጌጅ ገበያ ተፈልገው አለመገኘታቸው በተለያዩ ግዥ
ሠራተኞች እስከተረጋገጠ ድረስ ለጠያቂው ክፍል በወቅቱ ማሳወቅ ይገባል፡፡

4. ኘሮፎርማ አይገኝለትም ለተባለው ዲኮደር የዕቃው ዋጋ ከፒቲ ካሽ የማይበልጥ ከሆነ እና ደረሰኝ


የሚሰጡ ከሆነ በቅርብ ጉዳዩን አይታችሁ ግዥው የሚፈፀምበት ሁኔታ እንዲመቻች
5. ፔቲካሽ እንዲተካ ፔቴካሽ የሚጠብቅ ግዥ የግዥ ሠራተኛው ሰነዱን አቅርቦ በወቅቱ እንዲወራረድለት
ማድረግ ይገባል (ምክንያት ሊሆን አይገባም) ባጠቃላይ በግዥ ክፍሉ ሥራዎች እየተሰሩ ነገር ግን
ሀ. ግዥዎች ያለበትን ደረጃ ተከታትሎ ለጠያቂ ክፍል ከቃል ንግግር በተጨማሪ በወቅቱ በፅሁፍ
የማሳወቁን ሥራ እንደአሰራር ሳይቆራረጥ ቢሰራ

ለ. ጥያቄው ያልተሟላ ከሆነና በጀት የሌለው ከሆነ፣ መጠየቂያው ሳይውል ሳያድር ተመላሽ
እንዲሆን፡፡
ሐ. የግዥ ሰነዶች ለክፍያ ፋይናንስ ሲደርስ የግዥ ሠራተኛው እዲያውቀው ተደርጐ ያለምንም
አስታዋሽ ክፍያው መድረሱን ተከታትለውና በጊዜውቼኩን ወስደው ክፍያ መፈፀም
ስለሚገባ በዚህላይ ግልፅ መመሪያ ለግዥ ሠራተኞች ቢሰጣቸው
መ. የቡድን ስብሰባዎች ወቅቱን ጠብቀው ቢከናወኑ ሥራዎች ያሉበትን ደረጃ ተከታትለው
ችግር ካለም በወቅቱ መፍትሄ ለመስጠት ወሳኝ የአሰራር ሂደት ስለሆነ የቡድን ስብሰባ
እንዲቀጥልና ሣምንታዊ ቃለጉባኤ ለክፍሉ ብሎም ለመምሪያው እንዲደርስ ክፍሉ
የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ይገባዋል፡፡
ሠ. ለጥገና የሚመጡ የአገልግሎት ግዥዎች ወደ ጥገና ማዕከል ሲገቡ ግዥ ሠራተኞች
በአግባቡ አስረክበው ያስረከቡበት ሰነድ እንዲይዙና ተጠግኖ ሲጠናቀቅም በባለሙያ
ተርጋግጦ በተገቢው ሰነድ በንብረት አስተዳደር በኩል ለጠያቂው ክፍል እንዲደርስ
(ሥራው ትክክለኛ መስመሩን ተከትሎ እንዲሄድ ማድረግ እንደሚገባ) በንብረት
አስተዳደር በኩልም ያልተሟላ የግዥ ጥያቄ ወደ ግዥና ንብረት እንዳይላክ ዝዋይ
አካባቢ ሊገዙ የሚችሉትን ዝዋይ ለሚገኙ የግዥ ሠራተኛ በመስጠት እና የግዥ
ናሙናዎችም ሆነ ለጥገና የሚወጡ ዕቃዎች መመሪያ ተከትላችሁ (ሲወጣና ሲመለስ)
ተገቢ ሰነድ ይዞ እንዲወጣና እንዲመለስ በየወሩም ያለበትን ደረጃ በወርሃዊ ሪፖርት ላይ
ተካቶ እንዲቀርብ ቀደም ሲል በሰጠው መመሪያ መሠረት እንዲፈፀም የዚህ ማስታወሻ
ግልባጭ እንዲደርሰው ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/03/2011


From Date

ጉዳዩ፡-የፋይናንሻል መመዘኛ ነጥብ ማስተካከያ ይመለከታል

በግልፅ ጨረታ እና በውስን ጨረታ የምንገዛቸው ዕቃዎችና ግብአቶች የፋይናንሻል መመዘኛ ነጥብ ከዋጋ
በተጨማሪ የማቅረቢያ ጊዜ፤ የአከፋፈል ሁኔታና የመሰሉትን የሚያካትት በመሆኑ በተደጋጋሚ በከፍተኛ ግዥ
ኮሚቴ የፋይናንሻል መመዘኛ መስፈርቶችንና ነጥብ ማስተካከያ እንዲደረግ አስተያየት የሚያቀርቡ ሲሆን ግዥ
እና ንብረት አስተዳደር መምሪያም በ 29/12/10 ቁጥሩ ግንአ/747/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ይህን
መስፈርትና ነጥብ የሚያዘጋጅ ኮሚቴ በዋና ሥራ አስኪያጅ ተሰይሞ የፀደቀ መስፈርትና ነጥብ
ለስራችን እንድንጠቀምበት ጠይቀን እስካሁን ችግሩ ያልተፈታ በመሆኑ በድጋሚ ኮሚቴ ተሰይሞ
በተሟላ የፋይናንሻል መመዘኛ መስፈርቶችና ነጥብ ፀድቆ እንዲሰጠን ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
 ለከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ አባላት
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡-ግንአ/ /11


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/03/2011


From Date

ጉዳዩ፡-ሴሪ ቁጥር 2163/17 የተጠየቀ የታክስ ክፍያን ይመለከታል

ፋብሪካችን ለሚያመርተው ፈሳሽ ፀረ-ተባይ ማዘጋጃ መያዣ ኮዳ በ 2017 ዓ.ም ግዥ የተፈፀመ


መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት በወቅቱ የ 2 ተኛ መደበ ሀ የቀረጥ ክፍያ በአዲስ መልክ ተዘጋጅቶ
እንዲቀርብ በመንግሥት የታዘዘበት ወቅት ስለነበረ የቀረጥ ነፃ መብት ተፈቅዶ ሳይደርሰን ኮዳው ሞጆ
ደረቅ ወደብ በመድረሱ ምክንያት የቀረጥ ነፃ መብት እስክንገኝ በደብዳቤ ግዴታ እቃ ተለቆልን
የተረከብን መሆኑ ይታወቃል ሆኖም የገቢዎችና ጉሙሩክ ባለስልጣን መስሪያ ቤት የቀረጥ ነፃ ደብዳቤ
ሣይቀርብ በደብዳቤ ግዴታ ሆነ በዲፖዚት የወጡት ዕቃዎችና ሌሎች በሙሉ ቀረጥና ታክስ መከፈል
አለባቸው ተብሎ በታዘዘው መሠረት ብር 1,111,168.68 (አንድ ሚሊየን አንድ መቶ አስራ አንድ ሺህ
አንድ መቶ ስልሳ ስምንት ከ 68/100) እንድንከፍል ተጠይቀናል በመሆኑም ይህ ክፍያ በፋብሪካው
ስህተት የቀረበ ሣይሆን ደብዳቤውን አዘጋጅቶ የሚሰጠን ድርጅት በተለያየ ምክንያት ያዘገየብን
መሆኑን ገልፀን የተጠየቅነው የቀረጥ እና ታክስ ክፍያ እንዲነሣልን ብለን ያቀረብነው ቅሬታ ሣይቀበሉት
ቀርተው የተጠየቀው ሂሣብ መሆኑ ታውቆ እንዲሁም ከላይ በገለፅነው መሠረት ለፋብሪካችን ብቻ
ሳይሆን ለሁሉም መስሪያ ቤቶች በመመሪያ የተወሰነ መሆኑን የገለጹልን ስለሆነ ከላይ የተጠቀሰው ክፍያ
እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ጉዳዩ፡- የጥቅምት ወር አፈፃኀም ሪፖርት ስለመላክ

የ 2011 በጀት ዓመት የጥቅምት ወር አፈፃኀም ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/02/2011


From Date

ጉዳዩ፡-ከኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን በተላከ የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ላይ አስተያየት


ስለመስጠት፤

ከኬሚካል ኢንዱስሪ ኮርፖሬሽን የተላከ ረቂቅ የግዥ መመሪያ ግልፅና ከመንግስት የግዥ መመሪያ ጋር
የሚጣጣም ፋብሪካችን እየተጠቀመበት ካለው ብዙም ልዩነት የሌለው ሲሆን ከተደጋገሙት የተወሰኑ የፊደላትና
የቃላት እርማት ተጨማሪ

1. ድርጅታችን ካለው የ 10 ዓመታት የቴክኖሎጂ ዝውውር ውል ስምምነቶች ዙሪያ ውይይት ቢደረግ


2. በግዥ ስልቶች ውስጥ ገበያ ላይ የማይገኙ ምናልባትም ከአሮጌ መኪናዎች ማሽኖች የተፈቱ
መለዋወጫዎች ግዥ ለመፈፀም አስገዳጅ ሁኔታ ቢያጋጥም ኘሮፎርማ የማይገኝላቸው ዕቃዎች ግዥ
ለመፈፀም አስገዳጅ ሁኔታ ቢፈጠር የግምባር ግዥ ኮሚቴ በማቋቋም ግዥ የሚፈፅም ኮሚቴ በቋቋም
ግዥ የሚፈፀምበት ሁኔታ
3. የሴት አቅራቢዎችን ለማበረታት ስለሚሰጥ ድጋፍ በመመሪያው ውስጥ ቢካተት
4. የጥሬ ዕቃ ወይም የምርት ማሸጊያ አቅራቢ አሸናፊው አዲስ ሲሆን የሙከራ ምርት የሚያመርት ግዥ
ትዕዛዝ የጠቅላላ መጠኑን 15% ብቻ መስጠት እንዲቻል በመመሪያው ውስጥ ቢካተት የሚል
አስተያየት እያቀረብኩ የቀረበው መመሪያ የተሻለ የግዥ አፈፃጸም እንዲኖር እና አቅርቦት የተቀላጠፈ
የሚያደርግ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/02/2011


From Date

ጉዳዩ፡-በኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን የንብረት አስተዳደር መመሪያ ሪቂቅ ላይ የቀረበ


አስተያየት

ከኮርፖሬሽኑ በቀረበ ረቂቅ መመሪያ ላይ አስተያየት እንድንሰጥ ከታዘዝን የቆዬ ቢሆንም በተለያዬ
ምክንያት የዓመት ዕረፍት ላይ በመቆየቴ የዘገዬ ቢሆንም መመሪያው ላይ ያለኝን መጠነኛ አስተያዬት
እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

ገፅ-4 መጨረሻ ፖራግራፍ ሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ የሚለው ቢታረም


ገፅ-8 4.1.1 በንብረት አይነትና “ፀባይ” የሚለው “ፀባይ” በባህሪ ቢተካ
ገፅ-9 5.2.6 በተለያዩ ባለሙያዎች የማይከናወኑ ሥራዎች በተለያዩ ባለሙያዎች እንደሚሰራ
ተደርጐ የቀረበው ለምሳሌ መረከብና ገቢ ማድረግ ስለማይነጣጠሉ ቢስተካከል
ገፅ-11 አንቀፅ 6.7 ርዕሱና ይዘቱ አይገናኝም
ገፅ-13 በአንቀፅ 7 ሥር የጥሬ ዕቃና የምርቶችን የመጠቀሚያ ጊዜ ለተቋሙ የበላይ ሀላፊ በየጊዜው
ያሣውቃል የሚል ሀሳብ ቢካተት
ገፅ-22 የቋሚ ንብረት አወጋገድ በሚለው ስር ወቅታዊነቱ በማለፉ ወዘተ የሚለው የጥሬ ዕቃና
ምርቶች የመጠቀሚያ ጊዜ በማለፉ የሚል ቢካተትበት
ገፅ-23 18.3.3.6 ግዥ የሚለው ሽያጭ ተብሎ ቢታረም
ገፅ-25- 19.7.1.3 ግዥ የሚለው ሽያጭ ተብሎ ቢተካ
ገፅ-32 አንቀፅ 29 ከወረርሽኝ (ካልተጠበቁና በእቅድ ካልተያዘ የስቶክ ፍጆታና እንቅስቃሴን በማዬት
የስቶክ ጠለል የማያስጠብቅ ፍላጐት) ሊከሰት ስለሚችል ይህን የሚያካትት ሀሣብ
ቢካተት
ገፅ-32 አንቀፅ 30.1 የጦር መሣሪያ በክምችት የማይያዝ ከሆነ ቢወጣ
ገፅ-33 31.3 የንብረት አጠቃቀምና እንቅስቃሴ ተብሎ ቢስተካከል
ገፅ-34 33.4 መቆጣጠሪያ ካርድ የሚለው ---- በተጠቃሚዎች እጅ ላይ የሚገኙ ቋሚ ንብረቶችን
ወጭ ያደረጉበት ሰነድ መያዝ አለባቸው ተብሎ ቢስተካከል
ገፅ-35- 35.2 የአስተዳደር ወጭዎች ምክር አገልግሎት --- ወጭዎች በሂሳብ ሰነድ መመዝገብ
አለባቸው ቢባል
ገፅ-41- 43.1.6 በ 3 ኛ ወገን (አግባብ ባላቸው የመንግስት መሥሪያ ቤቶችን) የሚያካትት ቢሆን
43. 2.3 አንቀፅ 32.2.2 በሰነዱ ላይ አላየሁም
ገፅ-44 46. 2.4 ግዥ የሚለው ሽያጭ በሚል ቢስተካከል
ገፅ-45 46. 7.3 አንቀፅ 35.7 (1) እና 35.7 (2) በሰነዱ ላይ አላየሁም
47.5 ላይ 36.4 የሚል በሰነዱ አላየሁም
ገፅ-46 47.5 መጨረሻ አረፍተነገር 36.5 በሰነዱ ላይ አላየሁም
ገፅ-48 53. 2.3 እስከ የሚለው “ከ“ በሚል ቢስተካከል
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/02/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የ classifier wheel እና Pneumatic ball valve ግዥ ላይ አስተያየት ስለመስጠት

የ classifier wheel እና Pneumatic ball valve ግዥ ጥያቄ በዛሬው ቀን ደርሶናል ከአቅራቢው


ድርጅት Oct 30.2018 በተላከ Email ላይ አስተያየት እንድንሰጥ በተጠየቅነው መሠረት
1. የውጭ ምንዛሬ ለተጠቀሱት ዕቃዎች ለማግኘት ቢያንስ እስከ Dec 2018 ሊያስጠብቅ እንደሚችል
ከባንክ ሀላፊዎች የተገኘ የቃል ምላሽ ማወቅ ተችሏል፡፡
2. ዕቃዎቹ የማምረት ሂደትን ለማስቀጠል አስፈላጊነታቸው የሚታወቅ ቢሆንም
2.1 የዕቃዎቹ ዋጋ በቅድሚያ ታውቆ ስምምነት መደረስ አለበት (አከፋፈሉ ከአቅራቢው በቀረበው
ሃሣብ መሰረት የሚቀጥል ከሆነ)
2.2 የክሊራንስ ስራውን ከሚሰራልን ፋሚሊ ትራንዚት በናሙና መልክ ማስገባት የሚቻለው የዕቃው
ክብደትና ብዛት ዝርዝር ሲታወቅ መሆኑን በገለፀልን መሠረት አቅራቢው ተጠይቆ 60 ኪሎ እና 45
ኪግ መሆኑ ተገልፆልን ይህንኑ አሳውቀን አቅራቢው ባቀረበው ሀሳብ መሠረት ናሙና ተብሎ ሲገባ
ክሊር አድርጐ ለማውጣት የሚችሉት ሁሉ ጥረት እንደሚያደርጉ ስለገለጹልን በናሙና ማስገባት
የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 19/02/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ ማሞቂያ /በርነር/ ኮሚሽኒግ ሪፖርት ላይ የቀረበ አስተያየት

በ 13/2/2011 ከኤሌክትሪክ ማሞቂያ/Hot Air Generator/ ኮሚሽኒንግ ኮሚቴ በቀረበው ሪፖርት ተ.ቁ 6
እና 7 ላይ የቀረቡት ጉዳዮች በውሉ ላይ የሌሉ እና ተጨማሪ ወጭን የሚያስከትሉ መሆናቸውን ኮሚቴው
በመግለፅ በማጠቃለያው ላይ የሁለቱ ድርጅቶች ኃላፊዎች ውይይት በማድረግ ውሳኔ እንዲተላለፍ የሚል ነው::
ስለዚህ በእኛ በኩል የምናከናውነው ሥራ

1. በዋና ሥራ አስኪያጅ በኩል ከአቅራቢው ድርጅች የበላይ ሃላፊ ጋር ንግግር ተደርጐ የተደረሰ ስምምነት
ሲገለፅልን ወይም
2. ከውሉ ውጭ የሚያስፈልጉ ተጨማሪ ሥራዎች ካሉ ሥራውን የጠየቀው ክፍል ለሚመለከተው የበላይ
ሃላፊ አቅርቦ፤ተፈቅዶ ሲደርሰን በሚቀርብልን የግዥ /አገልግሎት ግዥ/ ጥያቄ መሠረት ለማከናወን
ተገቢውን ጥያቄ ወይም ውሳኔ የምንጠብቅ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
 ምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /11


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 29/01/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2011 በጀት ዓመት የግዥ ጥያቄን ይመለከታል

የፋብሪካውን የሽያጭ ታሳቢ መሠረት በማድረግ በቀረበው የጥሬ ዕቃ ፍላጐት በመነሳት የ 2011 በጀት ዓመት
የግዥ ጥያቄ በ 17/8/18 በ PR ቁጥር 015583 እና 015584 የግዥ ጥያቄ መቅረቡ ይታወቃል ነገር ግን
የቀረበው ጥያቄ በመግባት ላይ ያለውን ጥሬ ዕቃ በክምችት እንዳለ ታሳቢ ተደርጐ እና ውጫዊ ሁኔታዎችንም
ከተለያዩ አቅጣጫ አይቶ የጥሬ ዕቃ እና የማሸጊያ ዕቃዎችን ፍላጐት ገምግሞ ለዋና ሥራ አስኪያጅ የውሳኔ ሀሳብ
በሚያቀርበው ኮሚቴ እንዲታይ ተደርጐ ከኮሚቴው በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ዋና ሥራ አስኪያጅ
ከሚመለከታቸው መምሪያዎች ጋር በጋራ ታይቶ የተስማሙበት የፍላጐት መጠንን መሠረት አድርጐ መምሪያው
የ 2011 የግዥ ዕቅድ ለዋና ሥራ አስኪያጅ በቁጥር ግንአ/16/11 በቀን 10/01/11 ያቀረብን ቢሆንም ዕቅዱ
ፀድቆ ባይደርሰንም የ 2011 በጀት ዓመት ግዥ መከሌላው ጊዜ የዘገዬ በመሆኑ በአባሪ በተያያዘው የግዥ ዕቅድ
መጠን /ምንም እንኳን ዕቅዱ ያልፀደቀ ቢሆንም ቀደም ሲልየቀረበው ግዥ ጥያቄ የቆመ በመሆኑ በአባሪ ለቀረበው
የፍላጐት መጠን አዲስ የግዥ ጥያቄ እንዲቀርብ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ለኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/01/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የ 1 ኛ ሩብ ዓመት አፈፃኀም ሪፖርት ስለመላክ

የ 2011 በጀት ዓመት 1 ኛ ሩብ ዓመት አፈፃኀም ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ለኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /11
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/01/2011


From Date

ጉዳዩ፡- የመስከረም ወር ሪፖርት ስለመላክ

የ 2011 በጀት ዓመት የመስከረም ወር ክንውን የሚገልፅ ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ለግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-ግንአ/ /11


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/01/2011


From Date

ጉዳዩ፡- ክትትል የሚፈልጉ ሥራዎች

ከ 21/01/2011 በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ በኩል ክትትል የሚፈልጉ ሥራዎች


1. የግዥ ዕቅዱን ከዋና ሥራ አስኪያጅ እንዲመራ ተደርጐ በፀደቀው ዕቅድ መሠረት
የተስተካከለ የግዥ ጥያቄ እንዲቀርብና የግዥ ሂደቱ እንዲጀመር ማድረግ
2. ወርሃዊ ሪፖርት እና የሩብ አመት ሪፖርት በወቅቱ ለኘላንና መረጃ አገልግሎት እንዲደርስ
ማድረግ
3. ለኘሮፖክሱር ጥሬ ዕቃ ባንክ ላይ ወረፋ በመጠበቅ ላይ ያለውን የመጨረሻ ኘሮፎርማ የውጭ
ምንዛሬ ፈቃድ መከታተል
4. በሞጆ ደረቅ ወደብ ላይ የሚገኙ ጥሬዕቃዎችና ማሸጊያ ኮዳዎች በፋብሪካችን የማከማቻ
ቦታ ችግር ያለ መሆኑ ከምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ የተገለፀልን ቢሆንም ከ 100 ቀናት በላይ
የሚሆን የመጋዘን ኪራይ እየታሰበብንና በወቅቱ ባለማንሳታችን ከደረቅ ወደብ ቅሬታ
እየተነሳ ስለሆነ ኮዳዎቹን በ 2-4D መጋዘን እያከማቹ ሌሎች ጥሬ ዕቃዎች ፋብሪካው ግቢ
እንዲራገፍ ግብአቱ ከደረቅ ወደብ ወደ ፋብሪካ እንዲጓጓዝ ማድረግ በሞጆ ደረቅ ወደብ
የሚገኝ የ Dimethoate Techncal ጥሬዕቃ በሌብል ላይ የማኑፋክቸሪን ቀኑ ላይ ማብራሪያ
አቅራቢው ተጠይቆአል ምላሹን ተከታትሎ እንደተገኘ ግብርና በማሳወቅ መፍትሄ መፈለግ
5. ለማላታይን ቴክኒካል የተያዘ PB በዲያቶማይት በታየው ችግር ምክንያት ለባንካችን
ወደአካውንታችን ገቢ እንዲሆን Claim አድርገናል አቅራቢው ለዳያሜቶይት PB በወቅቱ
በተደጋጋሚ ተጠይቆ ያላስያዘ በመሆኑ የተወሰደ እርምጃ በመሆኑ ለዳያሜቶይት PB
ማቅረብ ከቻሉ ይለቀቅላቸዋል ካልሆነ ክሌማችንን ተከታትሎ በሂሣባችን ገቢ እንደሆን
ማድረግ
6. የፋየር ፋይቲንግ ፖምኘ ኮሚሽኒንግ በተደረሰበት የጋራ መፍትሄ መሠረት አጠናቀው ርክክብ
እንዲፈፀም ክትትል ማድረግ
7. ከ HTDS የጥገና ጥያቄ ቀርቦ የሚመጡበትን ጊዜ እንዲያሳውቁን በ e-mail ተጠይቀው
ምላሽ ያልሰጡ በመሆኑ ኦፊሻል ደብዳቤ በመፃፍ ጥገናውን የሚያከናውኑበት ጊዜ መጠየቅ
8. ከአትላስ ኮኘኮ የተገዙ ዕቃዎች ጭነት በኤሊሲ ማስተካከያ ምልልስ ምክንያት የዘገዬ ስለሆነ
በድጋሚ በደብዳቤ የኤሊሲ ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት እንዲጭኑ ግፊት ማድረግ
9 ባንክ ላይ ያሉ ውዝፍ ሥራዎች
9.1 TF 1817981556 USD 1754 ሰነድ ባንክ የደረሰው Sept 3,2018 ሆኖ ሳለ በባንኩ
ትብብር ማነስና ውስጣዊ ችግር ምክንያት ሰነዱን በተደጋጋሚ ተጠይቀው ያልሰጡን
በመሆኑ ክትትሉን መቀጠል
9.2 የ VOC Retaintion እንዲለቀቅ በተደጋጋሚ ተጠይቀው ያልለቀቁ ስለሆነ ክትትሉን መቀጠል
9.3 ከአካውንታችን ተቀንሶ ነገር ግን ለአቅራቢዎች ያልተከፈሉ ክፍያዎች ለማላታዬን ቴክኒካል፣
ኘሮፖክሱር ጭነት እና ሌሎች ክፍያው Authorize እንዲሆን ግፊት ማድረግ
9.4 ቲያንጅን ቦሀይ እና ሌሎች አቅራቢዎች የጠየቁአቸው L/C ማስተካከያዎችን አጥርቶ
ለአቅራቢው ያልደረሱ ማስተካከያዎችን እንዲደርሳቸው ማድረግ
10 ለማክቲሽም የ Diazinon አቅርቦት Schedule እንዲያውቁን መጠየቅ
11 ለጉምሩክ ኤርፖርት የተከፈለ ክፍያ ሰነዱ የሙገር በመሆኑ ሙገር ሲሚንቶ ዕቃውን
ከፍሎ ያወጣ ስለሆነ ተመላሽ እንዲደረግልን የጠየቅን ሲሆን ሂሣብ ተመላሽ ሆኖ ወደ
ሂሣባችን ገቢ እንዲሆን ክትትል ማድረግ፡፡
12 የኮሚኒሽንግ ሥራዎች ያልተጠናቀቁ L/C ዎች PB ጊዜው እንዲራዘም ጥብቅ ክትትል
ይደረግ እንዲሁም ገና በጭነት ክትትል ላይ ያሉና ክሊራንስ ያልተጠናቀቀላቸውንም
PB ዕቃው ገቢ ከመሆኑ በፊት ኤክስፓየር እንዳያደርግ ተገቢ ክትትል ማድረግ፡፡
የሀገር ውስጥ ግዥ

- የስቲከር ሌብል ትዕዛዝ የተሰጠው ድርጅት የሙከራ ትዕዛዙን ቶሎ አቅርቦ


ጥራቱ የድርጅቱን ፍላጐት የሚያሟሏ ከሆነ ቀሪውን ትዕዛዝ ለመስጠት
አቅርቦቱ እንዲፋጠን ግፊት ይደረግ
- በግዥ ሂደት ላይ ያለ የኮምፒተር፣ የፎቶ ኮፒ የጥገና አገልግሎት ግዥ ሂደት
በጊዜው እንዲከናን ክትትል ማድረግ በውስን ጨረታ የተጋበዙትንም ጊዜው
ከመድረሱ በፊት በስልክ ማሳወቅ፡፡
- የበርነር ኮሚሽኒንግ ተጠናቆ ውጤቱ እንደገለፅን ክትትል ማድረግ
- ከቡራዩና ዲኤ ፓኬጂንግ የተገዛ ካርቶን ሳይቆራረጥ እንዲጓጓዝ ግፊት ማድረግ
- በሂደት ላይ ያሉ የክሊኒክ ላቦራቶሪና የጥራት ቁጥጥር ግዥዎችንና የኘሮፎርማ
ግዥዎችን በጊዜው ማከናወን ናቸው፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/13/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የአቶ ፈቃዱ ሲበርጋ ጥያቄ ላይ የቀረበ አስተያየት

አቶ ፈቃዱ ሲበርጋ በ 28/12/10 ለድርጅቱ የፃፉት አቤቱታና የመብት ጥያቄ ግልባጩ ደርሶን
ተመልክተናል እንደ ግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀደም ሲል ለዕድገት ቦታው እንዲሰጥ
የተጠየቀውን ፈተና በተመለከተ በ 18/10/10 ቁጥሩ ግንአ/622/2010 እንደሥራ ክፍል አስተያዬታችን
ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለአቶ ፈቃዱ ሲበርጋ
 ለህግ አገልግሎት
 ለፀረሙስና መከታተያ
 ለመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር
አፀተማፋ

ለ፡- ለኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/12/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የነሐሴ ወር ሪፖርት ስለመላክ


የ 2010 በጀት ዓመት የነሐሴ ወር ክንውን የሚገልፅ ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/12/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተፈቀደልን 1.5 ሚሊዮን USD ይመለከታል

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ USD 1.5 ሚሊዮን የውጭ ምንዛሬ በ 20/08/18 የተፈቀደልን መሆኑ
ይታወቃል ይህን ምንዛሬ ለመጠቀም የተሰጠን ጊዜ 15 ቀናት ብቻ በመሆኑ በቃል ስንጠይቅ
እንደቆየነው ከተፈቀደው መጠን ውስጥ ለኘሮፖክሱር መጠቀም የሚገባን ምን ያህል መሆን
እንደአለበት ቢገለፅልን ለተፈቀደው የውጭ ምንዛሪ ተመጣጣኝ የሆነ ኘሮፎርማ ኢንቮይስ ጠይቀን
L/C በወቅቱ መክፈት እንድንችል ለኘሮፖክሱር 1 ሚሊዮን በላይ ምንያክል መጨመር እንዳለበት
ውሳኔ እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10


To: Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 23/12/10


From Date

ጉዳዩ፡ ስልጠናን ይመለከታል


ቁጥሩ ሰሀአስ/641/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ የተላከልን የሠልጣኞች ዝርዝር እና ኘሮግራም
ደርሶን የተስማማንበትና ሰልጣኞች በቅድሚያ እንዲያውቁትና ክፍሎችም ከወዲሁ እንዲዘጋጁ
እንዲያውቁት የተደረገ መሆኑን አስታውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 21/12/10


From Date

ጉዳዩ፡ የ 2011 የመጀመሪያ ግማሽ አመት የውጤት ተኮር ምዘና ዕቅድን ይመለከታል

ቁጥሩ ሰሀአል/637/10 በሆነ ማስታወሻ በ 17/12/10 በተጠየቀው መሠረት የ 2011 የመጀመሪያ


የስድስት ወር የሥራ ዕቅድ ከኮርፖሬሽኑ በተላከው ቅፅ 5 መሠረት ሞልቼ የላክሁ መሆኔን
አስታውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 21/12/10


From Date

ጉዳዩ፡ የሥራ አፈፃፀም ምዘናን ይመለከታል

በግዥና ንብረት አስተዳደር ውስጥ ያሉ የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ሠራተኛ የ 2010 በጀት
አመት የ 2 ተኛ ግማሽ ዓመት ከጥር 1/2010-ሰኔ 30/2010 የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት በዚሁ
ማስታወሻ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/12/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለጥሬ ዕቃ ክፍያን ይመለከታል

ፋብሪካችን ከውጪ ሀገር ገዝቶ ያስመጣቸውን የወባ እና ፀረ-ተባይ መድሃኒት ማዘጋጃ የሚውሉ ኬሚካሎችን
ግዥ ፈፅመን በአሁኑ ጊዜ ተጓጉዘው የተወሰኑ ሞጆ ደረቅ ወደብ የደረሱ ሲሆን ቀሪዎችም ከጅቡቲ ወደ ሞጆ እና
አዳማ ይጓጓዛሉ ተብሎ ይጠበቃል በዚሁ መሠረት አዳማ ለበከልቻ ትራንስፖርት ለመጋዘንና ለሌሎች እና ሞጆ
ለወባ ትንኝ መድሃኒት የመጡ ኬሚካሎችን ለግብርና እና ለሌሎች ክፍያዎች አገልግሎት የሚውል በደረሰኝ
የሚወራረድ ብር 13.500 (አሥራ ሦስት ሺህ አምስት መቶ ብር) በአቶ ጌታሁን ብርመጅ ስም ተዘጋጅቶ
እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡-ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/12/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የከባድ መኪና ጥያቄን ይመለከታል

ለኘሮፖክሱር ምርት ማሸጊያ የሚውል

- በቁጥር 41644 ካርቶን


>> 38960 ኮላር
>> 81342 ፓኔል
- በሜትር 330,269 ኘላስቴክ ስትሪኘ

ከቡራዩ ፓኬጂንግ ኃ.የ.የግ.ማህበር ጋር የግዥ ውል ፈፅመን ምርቱ በመመረት ላይ ነው ስለዚህ


ምርቱን ያለምንም መቆራረጥ ማምረት ይቻል ዘንድ እንዲሁም በአቅራቢውም በኩል አምርተው
ቦታ ያዘብን የሚል ቅሬታ እንዳይከሰት ክምችቱን የሚያነሳ ከባድ መኪና (ተሽከርካሪ)
እንዲመደብልን እየጠየቅን የሚረከበው ሹፌር የአቅራቢው ድርጅት የሥራ ባልደረባ የሆኑት አቶ
ፈቃዱ ወጉን በማግኘት የሚያስጭኑላቸው መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡-ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 02/12/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤትን ይመለከታል

ቁጥሩ ሰሀአስ/612/10 በሆነ ማስታወሻ በቁን 30/11/2010 የ 2010 የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የ 11
ሰራተኞች ምዘና እንዳልደረሳችሁ በመጥቀስ በደብዳቤ ጠይቃችሁ 111 ግን ቁጥሩ ግንአ/248/10
በሆነ የውስጥ ማስታወሻ አባሪ ተያይዟል በቀን 09/05/10 በፖስታ የተላከ ስለሆነ ሰነዱ በእናንተ
በኩል ቢፈለግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማፋ

ለፋብሪካው ምርት ማሸጊያ የሚሆን Coex ናሙና በቁጥር 6 ከአቅራቢ SHRI NAVKAR
BLOWPACK PVT LTD የተላከ ስለሆነ ለፋብሪካው አገልግሎት የሚውል መሆኑ
በሚመለከታቸው የሥራ ዘርፎች ታይቶ እንዲረጋገጥልን ለሚመለከተው እንዲመራልን
እንጠይቃለን፡፡
አባሪ 1 ገፅ ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 01/12/10


From Date

ጉዳዩ፡ የሥራ አፈፃፀም ምዘናን ይመለከታል

በግዥና ንብረት አስተዳደር ውስጥ ያሉ ሀላፊዎችና ሠራተኞች ጠቅላላ የ 18 ሠራተኞች የ 2010


በጀት አመት የ 2 ተኛ ግማሽ ዓመት ከጥር 1/2010-ሰኔ 30/2010 የሥራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት በዚሁ
ማስታወሻ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 01/12/10


From Date

ጉዳዩ፡ የዓመት እረፍት ፈቃድን በተመለከተ

በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሠራተኞች የዓመት ዕረፍት መውጫ ኘሮግራም
ከዚህ ማስተወሻ ጋር 1 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ: ኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡ ግንአ / /10
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 01/12/10


To: Date

ጉዳዩ፡ የሐምሌ ወር ሪፖርት ስለመላክ


የ 2010 በጀት ዓመት የሐምሌ ወር ክንውን የሚገልፅ ሪፖርት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡ ግንአ / /10
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 01/12/10
Date

ጉዳዩ፡ የ 2010 በጀት ዓመት የአመቱ ሪፖርትን ይመለከታል

የመምሪያውን የ 2010 በጀት ዓመት የስራዎች ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት 49 ገፅ በዚህ ማስታወሻ
ሸኚነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ: ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
From Ref

ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ


To: ቀን፡ 26/11/10
Date

ጉዳዩ፡ መረጃ ስለመጠየቅ ፣

የ 2011 የግዥ ዕቅድ ለማዘጋጀት ይረዳን ዘንድ እንደተለመደው የዓመታዊ የጥሬ ዕቃ


ፍላጐታችሁን (ከሽያጭ ዕቅዱ በመነሳት) ትልኩልን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ከ፡ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡ ግንአ / /10
To: Ref

ለ: ሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 25/11/10


From Date

ጉዳዩ፡ የሰራተኞች አመት ዕረፍት ፕሮግራምን ይመለከታል፣


በግዥ ዋና ክፍል የሚገኙ ሰራተኞች የ 2011 በጀት ዓመት የዓመት ዕረፍት ፕሮግራም ከስር
በቀረበው ሰንጠረዥ ላይ በተዘረዘረው መሠረት ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ተ.ቁ የሠራተኛው ስም የዓመት ዕረፍት የሚወጡበት ጊዜ


1 ወ/ሮ ትርፌ አለሙ ከታህሳስ ወር አጋማሽ 2011 ዓ.ም ጀምሮ
2 አቶ ሳምሶን ስለሺ መስከረም 2011 ዓ.ም
3 አቶ ጌታሁን በርመጂ ጥር 2011 ዓ.ም
4 ወ/ሮ ትግስት ሚያዚያ 2011 ዓ.ም
ሙሉጌታ
5 ወ/ሮ ራሄል ታሪኩ መጋቢት 2011 ዓ.ም
6 አቶ መሳይ ብርሃኑ ግንቦት 2011 ዓ.ም
7 ወ/ሮ ውባንቺ ግርማ ያላቸው ዕረፍተ አነስተኛ በመሆኑ ስራን በማይበድል መልኩ
እንዲወጡ የሚደረግ
8 አቶ አብነት ጌታቸው ያላቸው ዕረፍተ አነስተኛ በመሆኑ ስራን በማይበድል መልኩ
እንዲወጡ የሚደረግ

ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/11/2010


From Date

ጉዳዩ፡-

ለ፡ ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡ ግንአ / /10


To: Ref

ከ: ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡ 25/11/10


From Date

ጉዳዩ፡ የፕሮፖክሱር እና ተዛማጅ ግብዓቶች ጭነት ያለበት ደረጃን ይመለከታል፣


በኤል ሲ ቁጥር TF1817312908 በገንዘብ USD 8,127,518.55 ኤል ሲው የተከፈተበት ቀን 25/06/18
ፕሮፖክሱር መጠኑ በኪ.ግ 370,750 እና ሌሎች ተዛማጅ ግብአቶች ኤል ሲ የተከፈተ ሲሆን ለተጨማሪ ፕሮፖክሱር
TF1819402214 በቀን 10/06/18 መጠኑ 4825 ኪ.ግ በገንዘብ USD 97,706.25 አጠቃላይ መጠኑ በድምር 375575 ኪ.ግ
ፕሮፖክሱር ሲሆን ቀሪ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በመጠበቅ ላይ ያለ ኤል ሲ ያልተከፈተለት ፕሮፖክሱር መጠን በኪ.ግ
136,756 በገንዘብ USD 2769309.00 መሆኑን እየገለፅን ኤል ሲ ተከፍቶ የተጫኑት ግብዓቶች ያሉበት ደረጃ
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

ተ.ቁ የጥሬ ዕቃ ዓይነት ኤል ሲ የተከፈተ የተጫነ መጠን ጭነት ሰነድ ቀንና ቁጥር ጥሬ ዕቃው የደረሰበት
በመጠን ያለበት ቦታ (የሚደርስበት
ቀን)
1 ፕሮፖክሱር ቴክኒካል ጠቅላላ 370750 ኪ.ግ 165675 ኪ.ግ PENCB18011765 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
512648.64 ኪ.ግ የግዥ ጥያቄ 10/07/18 የሚደርስ
የቀረበ 165675 ኪ.ግ PENCB18011771 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
10/07/18 የሚደርስ
35400 ኪ.ግ PENCB18012308 DD. በ 10/08/18 ጅቡቲ
19/07/18 የሚደርስ
4825 ኪ.ግ ያልተጫነ ----------- -----------
2. ካኦሊን 250270 ኪ.ግ 125600 ኪ.ግ PENCB18010878 DD. ሞጆ ደርሷል፡፡
(PR) 28/06/18
250280 ኪ.ግ 124680 ኪ.ግ PENCB18012259 DD. በ 05/08/18 የሚደርስ
(L/C) 17/07/18
3. ዲስፐርሰንት 58114 ኪ.ግ 33225 ኪ.ግ PENCB18010878 DD. ሞጆ ደርሷል፡፡
(PR) 28/06/18
58125 ኪ.ግ 24900 ኪ.ግ PENCB18012259 DD. በ 05/08/18 ጅቡቲ
(L/C) 17/07/18 የሚደርስ
4 ዋይት ካርበን 152463 ኪ.ግ 75260 ኪ.ግ PENCB18011151 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
(PR) 06/07/18 የሚደርስ
152480 ኪ.ግ 77220 ኪ.ግ PENCB18011700 DD. ኦፕሬሽን ተከፍቷል
(L/C) 12/07/18 /ጅቡቲ/
5 ሲትሪክ አሲድ 2376 ኪ.ግ (PR) 2400 ኪ.ግ PENCB18011151 DD. በ 06/08/18 ጅቡቲ
2400 ኪ.ግ (L/C) 06/07/18 የሚደርስ
6 አንቲፎመር 9820 ኪ.ግ (PR) 9820 ኪ.ግ CNCC110106 ኮፒ ዶክመንት
9820 ኪ.ግ (L/C) DD. 20/07/18 አልደረሰንም
7 ሰርፋክታንት 11406 ኪ.ግ 11420 ኪ.ግ PENCB18010878 DD. ሞጆ ደርሷል፡፡
(PR) 28/06/18
11420 ኪ.ግ
(L/C)

ከላይ በሰነድ የቀረበው የጥሬ ዕቃዎች ጭነት ያለበትን ደረጃ የሚያሳይ ሲሆን

1. በባንካችን በኩል ለደረሱ ዶክመንቶች ክፍያ በወቅቱ እንዳልደረሳቸው በ email ከአቅራቢው ቅሬታ እየቀረበ ሲሆን
ባንካችን እንዲፈቅድልን ለጠየቅነው የውጭ ምንዛሬ የአቅርቦቱን አስፈላጊነትና ወቅታዊነት፣ በወቅቱ ባይቀርብ የሚያስከትለውን ችግር
በመግለፅ ለብሔራዊ ባንክ ገዥ ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኘሬዝዳንት በተለያዩ ጊዜ በደብዳቤ እንዲሁም በአካል በመሄድ ቅድሚያ
ሰጥተው እንዲፈቀዱልን ያላሰለሰ ጥረት ብናደርግም እስካሁን ያልተፈቀደ መሆኑንና ካሰብነው ጊዜ በላይ ጊዜ የወሰደ በመሆኑ የገባነውን
የአቅርቦት ስምምነት ጊዜ ለመጠበቅ ችግር እንደሆነ ከወዲሁ እያሳወቅን ከዚኅ በተጨማሪ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በባንካችን በኩል
በተከፈቱ ኤልሲዎች፣ በምንጠይቀው L/C ማስተካከያ ጥያቄ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/11/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል

የግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ አብነት ጌታቸው 17/11/2010 ዓም ጀምሮ በህክምና እረፍት ምክንያት
በስራ ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ እስኪመለሱ ድረስ ወ/ሮ ትግስት ሙሉጌታ እንዲወከሉ እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 12/11/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት የውስጥና የውጭ ኦዲት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ስለመላክ

ቁጥር ዋ/ሥ/አ/19/2010 በሆነው የውስጥ ማስታወሻ በቀን 10/11/2010 በ 2010 በጀት አመት የውስጥና
የውጭ ኦዲት ግኝቶች ላይ የተወሰዱ እርምጃዎችን በተመለከተ በ ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ በኩል
በተለያዩ ጊዜ ያሳወቅን ቢሆንም አሁንም መምሪያውን የሚመለከቱትን በተራ በቁጥር
13,15,21,23,24,32,37 እና 41 ላይ የተጠቀሱት ያሉበትን ደረጃ የሚያሳይ ሠንጠረዥ በአባሪ 3 ገፅ
አያይዘን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/11/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በ GIT እና በክምችት ያሉ ጥሬ ዕቃና ማሸጊያ ዕቃዎችን ክምችት ስለማሳወቅ

ሐምሌ 5 ቀን 2010 በማኔጅመንት ስብሰባ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት ለምርት ሥራ ዝግጅት እንዲሁም
የገንዘብ ፍለጐትን ለሟሟላት ለሚደረግ ቅድመ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ

1. በ 12/7/18 በክምችት የሚገኙ የጥሬ ዕቃና የማሽጊያ ዕቃዎች ዝርዝር 5 ገፅ በ email የተላከ
2. GIT ላይ ያሉ ዕቃዎች በመጠን የሚደረሱበት ጊዜ እና የሚያስፈልግ የኤሊሲ ቀሪ ክፍያን (ቀሪ 70%
ክፍያ) ባካተተ መልኩ አራት ገዕ በድምሩ 9 ገፅ መረጃ በአባሪ አያይዘን ያቀረብን ሲሆን
የጥሬ ዕቃዎችን ክሊራንስ እየሰራን ባለንበት ሁኔታ የሚከተሉት ችግሮች ያገጠመን በመሆኑ ችግሮቹን
ፈትተን ጥሬዕቃውን መረከብ እንችል ዘንድ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ችግሩን ለመፍታት እየሰራን
መሆኑንም እናሳውቃለን፡፡
ሀ. የማላታይን ቴክኒካል ፣ ዳያቶማይትና ማላታይን ኦደርለስ የማስጫኛ ሰነድ ማስተካከያ በመዘግየቱ
ለ. የሶልቨንት ናፍታ scanning ክፍያ እና የሌሎችም የፍሬት ክፍያዎች በገንዘብ እጥረት ምክንያት
ለጥቂት ቀናት መዘግዬት መፈጠሩ
ሐ. ከ 2013 ጀምሮ አልተመለሱም በተባሉ ኮንቴነሮች ምክንያት የኢንዶሱልፋን ሰነድ መልቀቂያ
ለመስጠት በ ESL በኩል ፍቃደኛ አለመሆናቸው
መ. በአቅራቢዎች በኩል ዕቃው ወደብ ደርሶ እያለ ዶክመንት በመዘግየቱ ምክንያት የአንዳንዶቹ ዕቃዎች
የክሪላስ ስራው የዘገዬ ሲሆን
የፖሮፖክሱር ጭነትን (የተላኩት ጥሬ ዕቃዎች ዝርዝር አይነትና መጠን) የሚያሳይ አንድ ገፅ ዝርዝርም
በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፣የሀገር ውስጥ ግዥዎችን ያሉበትን ደረጃም እንዳጠናቀቅን የምናቀርብ
ይሆናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ፣
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
 ለፋይንስ መምሪያ
አፀተማፋ

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/11/2010


From Date
ጉዳዩ፡- የጥሬ ዕቃና ምርትን በተመለከተ

ከኬሚካል ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን በቁጥር ኬኢኮ 2613/10 በቀን ሰኔ 7 ቀን 2010 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ እና
ለክፍላችን በተመራው መሠረት ጥሬ ዕቃና ምርት የተመረቱበትን የምርት መለያ ቁጥር፣ ወደ ሀገር ውስጥ ገቢ
የሆበትን ጊዜ፣ የቆይታቸውን ጊዜ እንዲሁም የክምችት መጠናቸውን እንድናሳውቅ በተመራልን መሠረት 4 ገጽ
ዝርዝር ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/10/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል

በ 30/10/2010 ከጠዋቱ 3 ሰዓት የጉልበት ሠራተኛ ዕድገትን ለማየት ከሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
ስብሰባ የተጠራ ስለሆነ መምሪያውን ወክለው በዕድገት ስብሰባ ላይ እንዲገኙ የተወከሉ መሆንዎን
አስታውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለምክትል ሥራ አስኪያጅ
 ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ለፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ከሸማቾች ኀ/ሥ/ማ/መሥራች ኮሚቴ ቀን፡- 29/10/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የህትመትና የማህተም ግዥ ሂሣብ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ፣

በውስጥ ማስታወሻ ቁጥር መ/ሸ/ኀ/ማ/01-04/10 ሰኔ 13 ቀን 2010 በተጻፈ ማስታወሻ የገንዘብ መቀበያ ደረሰኝ
እና ማህተም እንዲታተምልን በጠየቅነው መሠረት ተፈቅዶ ግዥው የተከናወነልንና የተረከብን መሆኑን እየገለጽን፣
በአቶ መሣይ ብርሃኑ ስም የተያዘው ሂሳብ በዚህ ማስታወሻ መሠረት ሂሣቡ እንዲወራረድ ለሚመለከታዠው
መምሪያ እንዲመራልን እየጠየቅን፣ ለተደረገልን ትብብር ምስጋናችንን እናቀርባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/10/2010


From Date

ጉዳዩ፡- Retention Account ውስጥ ያለውን የውጭ ምንዛሬ መጠቀምን ይመለከታል

ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ወደ ፋብሪካችን Retention አካውንት ገቢ ከተደረገልን የውጭ ምንዛሬ ውስጥ
ለኘሮፖክሱር USD 8,127,518.55 ለአንቲፎመር USD 26,612.00 ለላቦራቶሪ ዕቃዎችና ኬሚካሎች USD
6507 ተጠቅመን ቀሪው USD 98090.95 (ትክክለኛውን መጠን ከሂሣባችን ማረጋገጥ ይቻላል) መጠቀሚያ
ጊዜው እስከ በ Juely 18/2018 ብቻ በመሆኑ መጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት ለየትኛው ጥሬዕቃ መጠቀም
እንዳለብን (L/C መክፈት እንዳለብን) መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡-ሰው ሀብት ልማትአስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/10/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የጊዚያዊ የግዥ ክለርክ እንዲመደብልን ስለመጠየቅ

በግዥ ዋና ክፍሉ በግዥ ክለርክ የስራ መደብ ላይ ተመድበው ስራቸውን እያከናወኑ የሚገኙት ወ/ሮ
ትርፌ አለሙ ከ 28/10/10 በአመት እረፍት ፈቃድ ምክንያት በስራ ላይ ስለማይኖሩ ከእረፍታቸው
እስኪመለሱ ድረስ የግዥ ክለርክ ስራን የሚያከናውን ባለሙያ እንዲመደብልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ቁጥሩ ሰሀአስ/531/10 ሲሆን የውስጥ ማስታወሻ የዱቤ መድሀኒት ግዥ ውል ከቀይ መስቀል መድሀኒት ቤት
ባቱ ቅርንጫፍ ጋር ለቀጣይ አንድ አመት እንዲራዘም ጥያቄ ለምክትል ሥራ አስኪያጅ ቀርቦ “ደንቡና መመሪያ
ታይቶ ቀጣይ ሥራዎች እንዲሰሩ ይሁን” ተብሎ በምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ተመርቶልናል ውሉ ቀደም ሲል
የግዥ ደንብና መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት የተፈፀመ ውል ሆኖ እየተሰራበት በመሆኑ ውል የሚመለከተው
መምሪያ እንዲራዘምለት ጠይቆ የውሉን ይዘት የሚቀይር ጉዳይ በሁለቱም ወገን እስካሌለ ድረስ ውሉን ለአንድ
አመት ማራዘም የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 አስተዳደር መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/10/2010


From Date
ጉዳዩ፡- የንብረት ዋጋ ማሳወቅን ይመለከታል
የንብረት ኢሹራንስ ሽፋን በተመለከተ በኦዲት ግኝት ቀርቦ በማኔጅመንት ተነጋግረን በተደረሰ
ስምምነት መሠረት ቋሚ ንብረት ግዥ ተፈፅሞና የግዥ ሂደት ተጠናቆ ገቢ ሰነድ ሲቆረጥ ገቢ ሰነዱ
ለሚመለከተው ክፍሎች ይበተናል ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያም በውስጥ ማስታወሻ
እያሳወቅን እንገኛለን ነገር ግን ዋጋን በተመለከተ ከኢንቮይስ ዋጋው በተጨማሪ ሌሎች ወጪዎች
አጠቃሎ የሚይዘው ፋይናነስ መምሪያ ሆኖ እያለ ይህንኑም የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
ለፃፋቸው ማስታወሻዎች ሥራን ብቻ የሚገልጹ ምላሾች በመሰጠታችን
- በጋራ ዓላማ ላይ የተለየ አቋም እንዳለን ተደርጐ
- የወረቀት ብክነት እንዳስከተልን
- የሰጠነው ምላሽ እሴት የማይጨምር-- ወዘተ የመሳሰሉ ሆንተብሎ የሚሰራን ሰው ስሜት የሚጐዱ
ቃላቶችን መወርወር እንዲቆም መመሪያ እንዲሰጥን እና ሥራውን በተመለከተ ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት
የተፃፃፍናቸው ማስታወሻዎች በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፣
 ለኦዲት አገልግሎት
 ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/10/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል


የግዥ ዋና ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ አብነት ጌታቸው ከ 18/10/2010 ዓም ጀምሮ በዓመት እረፍት ምክንያት
በስራ ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ እስኪመለሱ ድረስ ወ/ሮ ትግስት ሙሉጌታ እንዲወከሉ እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/10/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የኮንትራት ውል እድሳትን ይመለከታል

ቁጥሩ ሰሀአስ/531/10 ሲሆን የውስጥ ማስታወሻ የዱቤ መድሀኒት ግዥ ውል ከቀይ መስቀል መድሀኒት ቤት
ባቱ ቅርንጫፍ ጋር ለቀጣይ አንድ አመት እንዲራዘም ጥያቄ ለምክትል ሥራ አስኪያጅ ቀርቦ “ደንቡና መመሪያ
ታይቶ ቀጣይ ሥራዎች እንዲሰሩ ይሁን” ተብሎ በምክትል ዋና ሥራ አስኪያጅ ተመርቶልናል ውሉ ቀደም ሲል
የግዥ ደንብና መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት የተፈፀመ ውል ሆኖ እየተሰራበት በመሆኑ ውል የሚመለከተው
መምሪያ እንዲራዘምለት ጠይቆ የውሉን ይዘት የሚቀይር ጉዳይ በሁለቱም ወገን እስካሌለ ድረስ ውሉን ለአንድ
አመት ማራዘም የሚቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/10/2010


From Date

ጉዳዩ፣ መመሪያዎች ላይ የቀረበ አስተያየት

ከኬሚካል እንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ለተፃፈ ደብዳቤ በሥራ ላይ ያሉ መመሪያዎች ከኮርፖሬሽን ለማሻሻል


ከፋብሪካዎች ለተጠየቀው ግብአት ቀደም ሲል ከውህደቱ በኋላ በ 07/02/2010 ቁጥሩ ግንአ/062/10 በሆነ
የውስጥ ማስታወሻ በወቅቱ ባገኘነው የግዥ መመሪያ ላይ አስተያየት ያቀረብን ሲሆን ሰኔ 12/2010 የተሰጠኝን
የንብረት አስተዳደር መመሪያ ላይመሠረት በማድረግ በንብረት አስተዳደር መመሪያ ላይ የሚኖረንን አስተያየት
ከሰኔ 30/2010 በፊት የምናቀርብ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ለግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ ትራንዚተር ቀን፡- 12/10/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ቼክ ተመላሽ ስለማድረግ

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014438,014425 እና 014460 ላይ የተጠየቁ የቢሮ እቃዎች


በኘሮፎርማ ግዥ አሸናፊ ከሆነው UNI PLC እቃውን ለመረከብ ስሄድ እቃው ከመጋዘን ስለጨረስን
ልናስረክብህ አንችልም ስላሉ በ CPV # 22079 በቼክ ቁጥ 7087464 በዊዞልዲንግ ደረሰኝ ቁጥር 5277
የወሠድኩት ክፍያ ተመላሽ እንዲደረግልኝ ስል እጠይቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/10/2010


From Date
ጉዳዩ፣ ስለሚወገዱ ንብረቶች ይመለከታል

በጥር 3/4-8/22 በሆነ ደብዳቤ በቀን 22/08/10 የሚወገዱ ንብረቶችን በሽያጭ የሚያስወግድ ኮሚቴ በዋና
ሥራ አስኪያጅ መቋቋሙ ይታወሳል በዚሁ ደብዳቤ መነሻ በንብረት ክፍል ውስጥ የሚገኙ ሊወገዱ ይገባል ብሎ
ንብረት አስተዳደር የላካቸው የሚወገዱ ንብረቶች 8 ገፅ ዝርዝር አባሪ አያይዘን ያቀረብን በመሆኑ የዕቃው ዝርዝር
በኮሚቴው ታይቶ የውሳኔ ሀሳብ እንዲቀርብ መመሪያ ይሰጥበት ዘንድ ይህንን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ

ለ፡- ኘላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የ 2011 በጀት ዓመት የካፒታል እና ኦኘሬሽናል በጀት ዕቅድ ስለመላክ

ለ 2011 በጀት ዓመት ለክፍላችን የሚያስፈልገውን የካፒታልና የኦኘሬሽን በጀት ዕቅድ አዘጋጅተን
በዚህ ማስታወሻ ሸኚነት የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የግዥ ሂደታቸው የዘገየ የግዥ ጥያቄዎችን ይመለከታል


በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015498 በቁጥር 11/4/18 የተጠየቀ በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015437 በ 02/5/18
ተጠይቆ ለግዥ ሠራተኛው በ 26/08/10 (በ 04/5/18) የተመሩላቸው የግዥ ጥያቄዎች ኘሮፎርማ ተሰብስቦ
በቀን 16/9/10 ተከፍቷል ይህ ግዥ የዘገየ ምክንያት ተጣርቶ ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ ሆኖ በተመሣሣይ
የግዥ ሂደታቸው ተጀምሮ ያልተጠናቀቁ ጥያቄዎች ዝርዝር ከነምክንያታቸው እስከ ግንቦት 23,2010 በፅሁፍ
ይገለፅ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 018/09/2010


From Date
ጉዳዩ፣ በ 2010 በጀት አመት የ 3 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ሪፖርትን ይመለከታል

የ 2010 በጀት አመት የ 3 ኛ ሩብ አመት የኦዲት ግኝቶች ሪፖርት ላይ በግኝቶቹ የሚወሰዱ ማስተካከያዎች መርሃ
ግብር ተሰርቶ እንዲቀርብ መመሪያ ተሰጥቷል ነገር ግን በሪፖርቱ ላይ ማኔጅመንት ተነጋግሮ ቢሆን በአንድ የሥራ
ክፍል ብቻ ሳይሆን የተለያዩ የሥራ ክፍሎች በጋራ ሊያከናውኑት የሚገቡ ሥራዎችም ሊኖሩ እና የሁሉም ግብአት
ለመፍትሄው የሚያስፈልጋቸው ሥራዎች እና አሰራሮች ስለሚኖሩ ተነጋግረንበት ብቻ እና ግልፅ አቅጣጫ
ከተሰጠ በኋላ የማስተካከያ መርሃ ግብር ማዘጋጀት ተሻለ ይሆን ነበር የሚል አስተያየቴን እየሰጠሁ ግ/ንብረትን
ይመለከታል ያልኳቸውን የማስተካከያ መርሀ ግብር በአባሪ አያይዘን የቀረበን ሲሆን ባቀረብነው መርሃ ግብር ላይ
ልናስተካክለው የሚገባ ወይም እኛ ካየንበት መንገድ ውጭ የተሻለ አፈፃፀም እንዲኖር ይረዳል ተብሎ የሚሰጠን
መመሪያ ካለም የሚሰጠንን አቅጣጫ ተከትለን መፍትሄ የምንሰጠው መሆኑን እናረጋግጣለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 017/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ በ 2010 በጀት አመት የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ግኝቶች ላይ የተከናወኑ ተግባራትን


ይመለከታል

በ 01/7/10 የ 2010 በጀት አመት የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ግኝቶች ላይ ማኔጅመንቱ ተነጋግሮ በተሰጠው
የመፍትሄ አቅጣጫ መሰረት በመምሪያው በኩል የሚከተሉት ሥራዎች መከናወናቸው እናሳውቃለን፡፡

1. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 6.1 የኢንሹራንስ የውል እድሣትን ለማከናወን በየጊዜው ተገዝተው የሚገቡ
የካፒታል ዕቃዎች ገቢ ሰነድ እንደተቆረጠ ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ እንድናሣውቅ
በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት በደብዳቤ ከ 06/07/10 ጀምሮ በንብረት አስተዳደር ዋ/ክፍል በኩል
በውስጥ ማስታወሻ እየተገለፀላቸው ሲሆን በግልባጭም ፋይናንስ መምሪያ ግዥና ንብረት አስተዳደር
መምሪያ እንድናውቀው እየተደረገ ነው፡፡

2. በቃለጉባኤው ቁጥር ተ.ቁ.8.1 ለአዲሱ ክሊኒክ የሚያገለግል የህክምና መሣሪያን በተመለከተ ከሙገር
ሲሚንቶ ፋብሪካ በተደረገልን የባለሞያ ድጋፍ መሰረት ከባለሞያው ጋር የግዥ ሰራተኛ ኘሮፎርማ
የሰበሰቡ ቢሆንም የተመለከተው የግዥ ኮሚቴ የገንዘቡ መጠን ከፍተኛ ከመሆኑ አንፃር በግልፅ ጨረታ
የግዥ ስልት መግዛት ያለበት ቢሆንም ከጊዜው እጥረት አኳያ በውስን ጨረታ ገዥ ስልት ግዥ
እንዲፈፀም ቃለ ጉባኤ የያዘ በመሆኑ ውስን ጨረታ ለማውጣት ለቴክኒክ ማወዳደሪያ ከ 70 መመዘኛ
ነጥብ የያዘ መምረጫ መስፈርት እንዲቀርብ ቁጥሩ ግንአ/503/10 በሆነ ማስታወሻ በ 09/09/10
ለሰ/ሀ/ሰ/አሰ ተጠይቆ ምላሽ በመጠበቅ ላይ እንገኛለን፡፡
3. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 9.2 በስቶር ኪፐር የሥራ መደብ የወጣው የዕድገት ሂደት በ 01/7/10 በተደረገው
የማኔጅመንት ስብሰባ ላይ የተጀመረው ዕድገት ሂደት የተቋረጠ መሆኑ በተገለፀልን መሠረት ክፍት
የሥራ ቦታው በቋሚ ሠራተኛ እንዲሞላ ጥያቄ ቀርቧል የዕድገት ማስታወቂያም ወጥቶ ፊታኞቹ በውጭ
ፈታኝ ድርጅቶች እንዲፈተኑ አስተያየት ቀርቧል፡፡ ለረጅም ጊዜ በውክልና ሲሰሩ የነበሩት አቶ አለማየሁ
ምትኩም ተነስተው የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ በሰጠው ውክልና መሰረት አቶ አልከኔ
ብርሀኑ ተወክለው ርክክብ በመፈፀም ላይ ነው፡፡

4. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 15.1 በጨረታ አሸናፊ ላልሆኑ ድርጅቶች የጨረታው ውጤት በደብዳቤ
እንዲገለፅላቸው ለግዥ/ዋና ክፍል መመሪያ ተሰጥቶ ተግባራዊ በመሆን ላይ ነው፡፡

5. በቃለጉባኤው ተ.ቁ 16.1 ዲጅታል ባላንስ (60 እና 300) እንዲሁም ሰብመርስል ፓምኘ አቅርቦት
በድርጅቱ ጥያቄ መሰረት ባለመቅረቡ በተደጋጋሚ አቅራቢው መፍትሄ እንዲሰጥ ተጠይቆ ምላሽ
ባለመገኘቱ ጉዳዩ በህግ አግባብ እንዲታይ ጠይቀን ጉዳዩ በህግ ክፍሉ የተያዘ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለኘላንና መረጃ አገልግሎት
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ

ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref
ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/09/2010
From Date

ጉዳዩ፣ የካፒታል እቃዎች ግዥ ሂደት ያለበትን ደረጃ ይመለከታል

ለ 2010 በጀት ዓመት የፀደቀ በጀት ያላቸው የካፒታል ዕቃዎች ግዥ ተጠይቆ በግዥ ሂደት ላይ
ያሉትን እና ጥያቄው ቀርቦ ግዥያቸው በተለያዬ ምክንያት ያልተጀመሩ ካሉ ያሉበት ደረጃ ተገልፆ
ሂደቱን ለማፋጠን መሟላት ያለበት ካለ ዝርዝሩ በሁለት ቀናት ውስጥ ይቅረብ፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የአቅራቢዎች እና የአቅርቦት ሀኔታን ይመለከታል

ለዓመታዊ እቅድ ዝግጅት ይረዳ ዘንድ የእቅድ መነሻ የፋብካውን ነባራዊ ሁኔታ ለመተንተን
የአቅራቢዎች እና የአቅርቦት ሁኔታን የሚልፅ መረጃ በአባሪ አያይዘን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የሚወገዱ ንብረቶች ዝርዝር ይመለከታል

ቁጥሩ 3/4-8/22 በሆነ ደብዳቤ በቀን 22/08/10 የሚወገዱ ንብረቶች በሽያጭ ለማስወገድ
ለተቋቋመው ኮሚቴ ግብአት ይሆን ዘንድ በዋና ክፍሉ ስር የሚገኙ የተለያዬ ግብአቶች የመጣባቸው
ማሸጊያ በርሜሎችና ፕላስቲኮች ከግንባታ የተረፉ እንጨቶች እና በክምችት የሚገኙ በሽያጭ
ሊወገዱ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር እስከ ግንቦት 18 ቀን 2010 ለመምሪያው እንዲቀርብ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የሚወገዱ ንብረቶች ዝርዝር ይመለከታል

ቁጥሩ 3/4-8/22 በሆነ ደብዳቤ በቀን 22/08/10 የሚወገዱ ንብረቶች በሽያጭ ለማስወገድ
ለተቋቋመው ኮሚቴ ግብአት ይሆን ዘንድ በዋና ክፍሉ ስር የሚገኙ የተለያዬ ግብአቶች የመጣባቸው
ማሸጊያ በርሜሎችና ፕላስቲኮች ከግንባታ የተረፉ እንጨቶች እና በክምችት የሚገኙ በሽያጭ
ሊወገዱ የሚገቡ እቃዎች ዝርዝር እስከ ግንቦት 18 ቀን 2010 ለመምሪያው እንዲቀርብ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የፋይናንሻል ግምገማን ይመለከታል

በውስን ጨረታ ቁጥር APPF 02/2010 ለጥራት አመራር ሰርዓት የማማከር አገልግሎት ግዥ
ለመፈፀም የተሳተፉ ድርጅቶችን ፋይናንሻል ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ
በ 22/07/2010 በተያዘ ቃለ ጉባኤ መሠረት ተጫራቾች ለተጠየቁት ማብራሪያ ምላሽ ያቀረቡ
ስለሆነ (2 ገፅ ደብዳቤ በአባሪ ተያይዟል) ኮሚቴው ምላሻቸውን አይቶና ቀደም ሲል ከደረሳቸው ሰነድ
ጋር ገምግመው ሪፖርት እንዲያቀርቡ ለገምጋሚ ኮሚቴው መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ አረካካቢ ኮሚቴ እንዲሰየም ስለመጠየቅ

በቁጥር አፀተማ/900/10 በቀን 02/09/10 በተፃፈ ደብዳቤ የመመሪያው ፀሐፊ ወ/ሮ እቴቱ አጥናፋ
የስራ ውላቸውን በማቋረጣቸው ከግንቦት 6/2010 ጀምሮ በጊዜያዊ ዝውውር ወ/ሮ አልማዝ
ገ/መስቀል የተመደቡ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚሁ መሠረት አረካካቢ ኮሚቴ ተመድቦ ለስራ አስፈላጊ የሆኑ ፋይልና ሰነዶችን እንዲረካከቡ እና
በቀረው ጊዜ ውስጥ ስራውን አብረው እንዲያከናውኑ/እንዲያለማምዷቸው/ ርክክቡ በአስቸኳይ
እንዲፈፀም ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ሌብል ማረጋገጥን ይመለከታል

ከአዳማ ማክቲሽም የገዛነው የኢንዶሱልፋን ቴክኒካል ጥሬእቃ እና ከኬሚኖቫ የማላታይን ቴክኒካል


Min 95% በአባሪ የተያያዘውን ሌብል/2 ገፅ/ አቅራቢዎቹ ጥሬ እቃውን ከመጫናቸው በፊት በእኛ
ባለሙያዎች እንዲረጋገጥ የጠየቁ ስለሆነ በሚመለከተው ክፍል ታይቶ እንዲረጋገጥ ይመራላቸው
ዘንድ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/09/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የስልጠና ፍላጐት ዳሰሳ መጠይቅን ይመለከታል

በቁጥር ሰሀአስ/443/10 በቀን 25/08/10 በተፃፈ ማስታወሻ የተላከውን የስልጠና ፍላጐት መጠይቅ
በግዥ ዋና ክፍል የሚገኙ ሠራተኞች የሞሉትን የስልጠና ፍላጐት 07 ገፅ በዚህ ማስታወሻ አበሪ
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ተከፍሎ ያልተጫነ ዘይትን ይመለከታል

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 14786 የተጠይቆ የተፈቀደ ብዛት 15,000 ሊትር የሆነ vegetable oil
ግዥውን ለማከናወን ለአዲስ ሞጆ የምግብ ዘይት ፋብሪካ ሙሉ ክፍያ ብር 756,000.00 የተፈፀመ
ቢሆንም 6,618.05 ሊትር ብር 336,093.29 ከተጫነ በኋላ ቀሪውን 8,381.95 ሊትር ለመጫን
ስንሄድ አዳሚ ቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ ያልከፈለው ክፍያ ስላለበት በሱ ይካካሳል ብለው ብር
419,906.71 የተከፈለበትን ዘይት መጫን ስላልተቻለ ሂሳቡ በግዥ ሠራተኛዋ ስም ተንጠልጥሎ የቆየ
በመሆኑ አለባችሁ ያሉትን ሂሳብ የማስታረቅ ስራ እንዲሰራና መተማመን ላይ እንዲደረስ
ሊሚመለከተው ክፍል መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 29/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ውክልናን ይመለከታል

በቀን 10/08/2010 በቁጥር ግንአ/438/10 የምርት መጋዘን በውክልና የሚሰራ በድርጅቱ በኩል
እንዲወከል ጠይቀን በሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በኩል አቶ አልከኔ ብርሃኑ እንዲወሉ የቀረበ በመሆኑ
ይኼው ቢፈፀም፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የትርጉም ስራን ይመለከታል

እንደሚታወቀው በአሁኑ ጊዜ ለ IFRS ስራ ለረዥም ጊዜ ከመምሪያው ስራ ውጭ የሆኑ ሠሪተኞች


በመኖራቸው አስካሁን በተጓደለ የሰው ኃልይ እየሰራን በመሆኑ ወርሃዊ ሪፖርትን ጨምሮ የተለያዩ
የተደራረቡ ስራዎች በክፍሉ ውስጥ ያሉ በመሆኑ የተጠየቀው የትርጉም አገልግሎት ፒቲ ካሽ ወጪ
ሆኖ በጠያቂው ክፍል የማስተርጐም ስራው እንዲከናወን እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የጥራት አመራር ስርዓት የማማከር አገልግሎት የፋይናንሻል ግምገማ


ሂደት ከመመሪያ አንፃር

የጥራት አመራር ስርዓት የማማከር አገልግሎት ግዥ ፋይናንሻል ግምገማ ሪፖርት ላይ የመካከለኛ


ግዥ ኮሚቴ በ 22/07/10 ተወያይቶ በተደረሰበት ስምምነት መሠረት ተጫራቾች ለተጠየቁት
ማብራሪያ የሰጡት ምላሽ ለፋይናንሻል ገምጋሚ ኮሚቴ እንዲመራ ባቀረብነው ማስታወሻ ላይ
አካሄዱ ከመመሪያ አንፃር አስተያዬት እንዲሰጥበት ከዋና ስራ አስኪያጅ መመሪያ ተሰጥቷል፡፡ በዚህም
መሠረት አካሄዱን ከመመሪያ አንፃር ገምግመን እንደሚከተለው አስተያዬታችንን አቅርበናል፡፡
የፋይናንሻል ገምጋሚ ኮሚቴ የፋይናንሻል ግምገማውን ያካሄደው
1. ተጫራቾች በሰጡት ዋጋ መሆኑን፤
2. ለዋጋ የተሰጠው ነጥብ ከ 50 መሆኑን ገልፀዋል ተጫራቾች ያቀረቡትን ዋጋ አወዳድረው ከማቅረባቸው በፊት
ሌሎች ሁኔታዎችን /አንደኛው ተጫራች የትራንስፖርት፣ የመኝታና የምግብ አገልግሎት ወጪውን ፋብሪካችን
እንደሚሸፍን በሰነዱ ላይ ገልፆ እያለ ሪፖርቱን አጠናቀው ከማቅረባቸው በፊት ማብራሪያ መጠየቅ ነበረባቸው፡፡
ይህ ባለመሆኑ ኮሚቴው ማብራሪያ የጠየቀበት ምክንያትና አካሄድ ከመመሪያ አንፃር በመምሪያው እይታ
1. የተጫራቾች ቴክኒካል ውጤት ከ 70 ሁለቱም ከ 60 በላይ ውጤት ስላላቸው ቴክኒካል ግምገማውን
ማለፋቸው ተገልፆላቸው የፋይናንሻል ሰነዳቸውን በተገኙበት ለመክፈት በስልክ ጥሪ ተደርጐላቸው
አንደኛው ተጫራች በተገኙበት ተከፍቶ በንባብ ከመሰማቱ በስተቀር የጨረታ ሂደቱ ያልተጠናቀቀና
በግምገማ ሂደት ላይ ያለ በመሆኑ፤
2. ፋብሪካው ባወጣው የጨረታ ሰነድ ላይ የምክር/የማማከር/ አገልግሎት የሚከናወንበትን ቦታ በግልፅ
ያልተቀመጠ በመሆኑ ይህ የአማካሪዎች ስህተት ባለመሆኑ ስህተቱ የእኛ መሆኑን በደብዳቤ ገልፀን
ያላሟሉትን መረጃ እንዲያሟሉ ስንጠይቅ እኩል እድል የተሰጣቸው ከመሆኑ በተጨማሪ ገዥ በሆነው
የመንግስት ግዥ መመሪያ አንቀጽ 16 የአማካሪው ስህተት ባልሆነበት ሁኔታ አሸናፊነት
ከተለየ/ከታወቀ/ በኋላ እንኳ ሊታይ/ሊደረጉ/ የሚገቡ ማሻሻያዎችን በዝርዝር የሚገልጹ አንቀፆች ያሉ
ሲሆን እኛ የጠየቅነው ማብራሪያ አሸናፊ ገና ባልተለየበት በውድድር ሂደት ላይ ስለሆነ፤
3. ፋብሪካው ለተጫራቾች በሸጠው/ባዘጋጀው/ የጨረታ ሰነድ ገፅ 9 የጨረታ ዋጋ ቅፅ ላይ ተጫራቾች
የአገልግሎት ዋጋና የክፍያ ሁኔታ እንዲሁም ሌሎች ሁኔታዎችን እንዲያሟሉ የሚገልፅ ሆኖ ሳለ በዚህ
ጨረታ ላይ ሌሎች ሁኔታዎች የሚለውን ሁሉቱም ተጫራቾች በግልፅ ባለማስቀመጣቸው የተጠየቀ
ማብሪሪያ ሲሆን፤
4. በጥሬ እቃዎችና ከውጭ ሀገር የምንገዛቸው እቃዎች ዋጋ ሲቀርብ FOB ቀርቦ ለተጫራቾች በንባብ
ቢገለፅም በ FOB ዋጋ ሳይሆን ድርጅታችን ሊያወጣ የሚገደድበት ጠቅላላ ዋጋ በውድድር ወቅት
ታይቶና ጠቅላላ እቃው የሚያወጣው ወጪ Freight ንም ያካተተ እንዲሆን ለማድረግ ዋጋ በንባብ
ከተገለፀ በኋላ ከ ESL Freight ተጠይቆ በጠቅላላ ዋጋ የምናወዳደር ሲሆን ይህም የማማከር
አገልግሎት አዲስ አበባ እና ዝዋይ የሚሰጥ በመሆኑ ዝዋይ በሚኬድባቸው ጊዜያት ለትራንስፖርት እና
accomodation ፋብሪካው ይሸፍናል ሲባል ምን ያህል እንደሁ በቅድሚያ ታውቆ መወሰን ስላለበት
ማብራሪያ ተጠይቋል፡፡ ይህም ለአሰራር ግልፅነትና የፋብሪካችን ጥቅም የማስጠበቅ ኃላፊነት ስላለብን
የተደረገ ነው፡፡
5. በድርጅታችን የግዥ መመሪያ አንቀጽ 13 የጨረታ ግምገማና ትንተና ሲገለፅ ወደኋላ አንቀጽ 11.1.2
ላይ ከ 1-26 የተቀጠሱትን ነጥቦች ይጠቅሳል ስለዚህ በመመያው አንቀጽ 11.2.2 ተ.ቁ 8
የተቀመጠውን የሚፈለገው አገልግሎት የሚፈለግበት ቦታ አለመግለፃችን ቀደም ብለን ስህተት መሆኑን
ገልፃናል በተ.ቁ 19 የዋጋ አቀራረብ ቀደም ሲል በገለፅነው ሁኔታ በጨረታ ሰነዱ ገፅ 9 ላይ ያለውን
በተሟላ መልኩ እና በግልፅ አለማስቀመጣቸው የተጫራቾች ስህተት ነው፡፡
ይህም ሆኖ የማማከር አገልግሎቱ የሚፈለግበትን ጊዜ ግምት ውስጥ በማስገባት ያልተሟላ ጨረታ ነው ብለን ጨታውን
ከመሠረዝ የተሻለ አማራጭ ለሁለቱም እኩል እድል ሰጥቶ ያልተሟላና ግልፅ ያልሆነውን መረጃ ላይ ማብራሪያ መጠየቅ
በመሆኑ ማብራሪያ ሲጠየቅ በመመሪያችን ገፅ 38 አንቀጽ 13.1 "ለ" መሠረት ተጫራቾች አንቀበልም ያላሉ እና
ይልቁንም የግዥ ሂደቱ የጠየቀውን አስቸኳይነት ተረድተው በተጠየቁበት ጊዜ ውስጥ ለተጠየቁት ማብራሪያ ግልፅ ምላሸ
የሰጡ በመሆኑ በቀረበው የፋይናንሻል ግምገማ ሪፖርት መነሻ በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ በተያዘ ቃለ ጉባኤ መሠረት
የተጠየቀው ማብራሪያ/የግዥ አካሄድ/ ከመመሪያ ውጭ አለመሆኑን ገዥ የሆነውን የመንግስትን የግዥ መመሪያ እና
የድርጅታችን የግዥ መመሪያ በማጣቀስ አስተያየት ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ሌብል ማረጋገጥን ይመለከታል

ከአዳማ ማክቲሽም የገዛነው Diazinon Tech ከመጫኑ በፊት በአባሪ የተያያዘው ሌብል ትክክል
ስለመሆኑ እንዲረጋገጥ የጠየቁ ስለሆነ በሚመለከተው መምሪያ ታይቶ እንዲረጋገጥ መመሪያ
ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የ Reference Standard እና Analytical standard አቅርቦት ማረጋገጫ

የኢንዶሱልፋን ቴክኒካል ግዥ ሰነድ ቴክኒከ ገምጋሚ ኮሚቴ ባቀረበው ጥያቄ መሠረት ቀደም ሲል
ከላክነው የኢሜል ማረጋገጫ በተጨማሪ በ official ደብዳቤ እንዲያረጋግጡ ተጠይቀው በአባሪ
የተያያዘውን ደብዳቤ ልከዋል፡፡ ስለዚህ ለኮሚቴው ደብዳቤው እንዲመራ ይህን ማስታወሻ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የወተት አቅርቦት ግዥን ይመለከታል


ቁጥሩ ምዋስ/041/10 በሆነ ደብዳቤ በ 18/8/10 የተፃፈው ደብዳቤ የወተት አቅርቦት ግዥን ጊዜ
ሰጥቶ አለመስራት ሳይሆን
1. የወተት ግዥ ውሉ ህዳር 2010 የሚያበቃ መሆኑ እየታወቀ በወቅቱ ውሉን ካለማደስ፣
2. የዋጋ ይሻሻልልኝ የሚለው ጥያቄ ሲቀርብ ከውል ጊዜው በኋላ በመሆኑ እንደ አዲስ ግዥ ዋጋ
መስብሰብ ትክክል ሆኖ ሳለ የቀረበው የኮሚቴው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ከመመሪያ አንፃር
በውስን ጨረታ ግዥ ስልት እንዲፈፀም አስተያዬት ማቅረባችን ከመመሪያ አንፃር ስለሆነ
ምንም አይነት የአሰራር ችግር በእኛ በኩል አልታየም፡፡
3. ኮሚቴው በድጋሚ የውሳኔ ሀሳብ ሲያቀርብ በውስን ጨረታ የተጋበዙት ወተት አቅራቢዎች
በደብዳቤ ጥሪ የተደረገላቸው ስለመሆኑ የደብዳቤ ቁጥር ተጠቅሶ በወቅቱ አቅራቢዎች
የሰጡት ምላሽ በግልፅ ባለቀመጡ የውሳኔ ሀሳብ ለማቅረብ ያልተሟላ በመሆኑ፤
4. የግዥ መመሪያችን ካሉ አማራጭ የግዥ ስልቶች ውጭ በሆነው በግምባር ግዥም የግዥ
ሂደት ማከናወን የማይቻል በመሆኑ በፕሮፎርማ ግዥ ስልት ተሞክሮ በቃል ዋጋ የተሰበሰበ
በመሆኑ የውስን ጨረታ ግዥ ስልትን እንደአማራጭ ጠቆምን ስለዚህ ሌሎች አማራጮች
ማለት በግልፅ ጨረታና የፒቲ ካሽ ግዥም ለዚህ ግዥ የሚመረጡም የሚያስኬድም
ባለመሆኑ ምን አይነት አማራጭ እንዲቀርብ እንደተፈለገ ግልፅ አይደለም በእኛ በኩል
ምንም እንኳ ወተት የቴክኒካል ውሳኔ የማይፈለግ ቢሆንም የሰራተኛውን ደህንነት ከመጠበቅ
አንፃር ከምርት ስራ አፈፃፀም ጋር ቀጥታ ግንኙነት ስላለው በቀጥታ ግዥ ስልትን
በማስፈቀድ ግዥው ቢከናወን በእኔ እምነት ከመመሪያ ውጭ አይደለም፡፡
ነገር ግን አሁንም በተለያዬ ምክንያት ተጨማሪ ጊዜ እየወሰደ በስጋት የተቀመጠው ቅሬታ
እንዳይፈጠር በስልክ ለን/አስ/ዋና ክፍል እና ከእርስዎ(ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ) ጋር በ 18/8/10
ባቀረብነው አስተያዬት መሠረት ቀደም ሲል በውስን ጨረታ ግዥ ስልት የተሄደበትን አካሄድ
በዝርዝር በመግለፅ ከአቅራቢዎች የተሰጠውንም ምላሽ ላይ ኮሚቴው ተነጋግሮ የያዘው ቃለ ጉባኤ
ወተት አቅራቢዎች ከተጋበዙበት የውስን ጨረታ ደብዳቤ ጋር ተያይዞ ቢላክ መምሪያው ሂደቱን
አይቶ የውሳኔ ሀሳብ ለማቅርብ ዝግጁ መሆናችን ገልፀን ስለነበር ከዝዋይ አካባቢ አነስተኛ ግዥ
ኮሚቴ ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ የቀረበው ማስታወሻም ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ የተሰጠውን
ተጨማሪ ማብራሪያ እንድታውቁት በሚል በ 19/08/10 ተመርቶልናል፡፡ ሆኖም በዚህ ጉዳይ ምልልሱ
ችግሩን የሚፈታ ባለመሆኑ ምንም እንኳ በ 19/8/10 የቀረበልን ማስታወሻም አቅራቢዎቹ በውስን
ጨረታ የተጋበዙበት ደብዳቤ/የደብዳቤ ቁጥር/ ያልያዘ የተገኘው ምላሽም በቃል የቀረበ ቢሆንም
1. ኮሚቴው በቃል ተቀበልኩት ያለውን መረጃ በፅሁፍ ያረጋገጠ ስለሆነ፤
2. ግዥው የሠራተኛውን ደህንነት ከመጠበቅ አንፃር የፋብሪካው ግዴታና ጊዜም የማይሰጥ
በመሆኑ፤
3. በአካባቢው የአቅራቢዎች ቁጥር ውስንነትን ግምት ውስጥ በማገስገባት ከኮሚቴው
በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ መሠረት ግዥው በውል ላይ ተመስርቶ በሊትር ብር 18.00/አስራ
ስምንት ብር/ ሂሳብ ከአቶ ነስሩ ኑሪ ግዥው ቢፈቀድ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሰው ሀ/ል/አስተዳደር መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የምርት መጋዘን ጊዜያዊ ውክልናን ይመለከታል


ቁጥሩ ግንአ/438/10 በሆነ ደብዳቤ በ 10/8/10 በመምሪያችን ውስጥ የምንወክለው ሠራተኛ ስለሌለ
ድርጅቱ ቢወክል የሚል አስተያዬት አቅርበን በዚሁ ደብዳቤ ላይ ከሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ አቶ አልከኔ
ብርሃኑ እንዲወከሉ በቀረበው አስተያዬት መሠረት በምርት መጋዘን ኃላፊ የስራ መደብ ላይ አቶ
አልከኔ ብርሃኑ እንዲወከሉ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /10
To:- Ref:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/08/2010


From:- Date:-

ጉዳዩ፡- የ 2011 በጀት ዓመት የፅህፈት መሳሪያ ፍላጐትን


የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና በስሩ ላሉ ዋና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል ለ 2011 በጀት
ዓመት የጽሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

የሚፈለገው መጠን
ግዥ
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ ዋና
ክፍል
ክፍል
33. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275
34. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - - 500
35. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 132 382
36. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 132 232
37. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 70 75
38. እርሳስ >> - 12 10 22
39. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 200 450
40. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 200 400
41. ካኪ ፖስታ A5 >> - 100 200 300
42. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
43. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 - - 20
44. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 10 50 80
45. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 10 - 10
46. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 10 10 - 20
47. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
48. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
49. ኡሁ >> 5 12 10 27
50. ፔን ፍሉድ >> 02 08 - 10
51. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 20 20
52. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 20 32
53. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 32 44
54. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> 100 100 - 200
55. ክላሰር >> - 200 - 200
56. ትራንስፖረንት ወረቀት >> - 100 - 100
57. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
58. ካርቦን >> - 04 50 54
59. ላጲስ በቁጥር - 12 - 12
60. ውሃ ፕላስተር >> - 02 - 02
61. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
62. Sticker for note በፖድ 3 3 10 16
63. ሎግ ቡክ መካከለኛ በቁጥር - - 10 10
64. ማርከር የተለያየ ቀለም በፖኬት - - 05 05
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ከኢንዶሱልፋን ቴክኒክ ገምጋሚ የተጠየቀ ማረጋገጫን ይመለከታል

ከአዳማ ማክቲሽም ከገዛናቸው 120,000 ኪ.ግ ኢንዶሱልፋን ቴክኒካል እና ዲያዞል ቴክኒካል


158,400 ኪ.ግ በአባሪ በተያያዘው ደብዳቤ ሪፈረነስ ስታንዳርድ እና አናሊቲካል ስታንዳርድ እንዲልኩ
ጠይቀን በተለያዬ ጊዜ ባደረግናቸው የኢሜል ልውውጦች (በአባሪ ተያይዟል) ለመላክ ዝግጅት
እያደረጉ እንደሆነ ማወቅ ይቻላል፡፡ ስለዚህ የኢንዶሱልፋን ቴክኒካል ገምጋሚ ኮሚቴ የቅድሚያ
ማረጋገጫ ሲደርሰን ቴክኒካል ግምገማ እንሰራለን የሚል ማስታወሻ ያቀረቡ ስለሆነ በአባሪ
የተያያዙት ሰነዶች ጥያቄያቸውን የሚመልስ ከሆነ የተያያዙት ሰነዶች ታይተው ግምገማው
እንዲቀጥል በተጨማሪ የሚፈለግ መረጃ/ማረጋገጫ/ ካስፈለገ አቅራቢውን መጠየቅ እንድንችል
ሰነዶቹ ታይተው መመሪያ እንዲሰጥ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 7 ገፅ

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የምርት መጋዘን ጊዜያዊ ውክልናን ይመለከታል


ቁጥሩ ምዋስአ/038/2010 በሆነ ደብዳቤ በቀን 26/07/10 የምርት መጋዘን ውክልናን በተመለከተ
ሁለቱ መምሪያዎች (የሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ እና ግ/ን/አ/መምሪያ) በመነጋገር እንዲፈፀም መመራቱ
ይታወቃ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት ለምን ስራውን ማከናወን እንዳልተቻል እንዲሁም የስራ
መደቡ ተለዋጭ ውክልና ተሰጥቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ከላይ በተጠቀሰው ደብዳቤ ተሰጥቶናል፡፡ ነገር
ግን ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ከመምሪያው በ 27/07/10 አስተያየት የተጠየቀ ቢሆንም ኃላፊው
በተለያዬ ምክንያት ስራ ላይ ስላልነበሩ ምላሹ የዘገዬ መሆኑን እያሳወቅን፤ ከሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
ጋር በጋራ ተነጋግሮ ለመፈፀም በአካል ባንገናኝም በስልክ ሀሳቡን አንስተን ተነጋግረን ጉዳዩን
ም/ዋ/ስ/አስኪያጅ በተገኙበት ለመነጋገርና (ጉዳዩ የተመራው ከዋና ስራ አስኪያጅ
ም/ዋ/ስ/አስኪያጅን ጨምሮ ለሶስት የስራ ክፍሎች በመሆኑ) በጋራ መፍትሄ ለመስጠት ሁኔታዎች
በአስቸኳይ ስራዎች ምክንያት በጋራ ለመገናኘት አልቻልንም፡፡
ነገር ግን በእኛ በኩል ክፍት የስራ ቦታው በቋሚ ሠራተኞች እንዲሞላ ጥያቄ ያቀረብን በመሆኑ ዋናው
መፍትሄ የክፍት ስራ ቦታው ንብረት(ገንዘብ በአይነት) ስለሆነ ትኩረት ስለሚፈልግ በቋሚ ሠራተኛ
ሊሰራ የሚገባ ከመሆኑ አንፃር የተጀመረውን ቶሎ ማጠናቀቅ የሚሻል መሆኑን እየገለፅን፤ በክፍሉ
ውስጥ ተለዋጭ ውክልና ልንሰጠው የምንችለው ሠራተኛ ስለሌለ ከሌላ ክፍል በድርጅቱ በኩል
ቢወከል የሚል አስተያዬታችን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የኢንተር አማን ኃላ. የተ. የግል ማህበር የተገዛ ቶዮታ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ግዥ የአፈፃፀም
ዋስትና እና የግዥ ሂደትን ይመለከታል
ድርጅታችን በወጣው ግልፅ ጨረታ ቁጥር APPSCO 04/09 ለቶዮታ ሚኒባስ አሸናፊ የሆነው
ኢንተር አማን ኃ.የተ. የግ.ማህበር የሰጠውን ዋጋ ተቀብሎ በቁጥር 3/2-89/2786 በቀን 12/08/09
የግዥ ተዕዛዝ ተሰጥቷል፡፡ በቀን 25/11/09 በተፈፀመ የተሽከርካሪ ግዥ እና ሽያጭ ውል ስምምነት
መሠረት ቅድሚያ ክፍያ ብር 258,000.00/ሁለት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ ብር/ ለአቅራቢው
ፈፅመናል፡፡

በአቅራቢው በኩል ተሽከርካሪውን ከውጭ ሀገር ለማስገባት የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ እየጠበቅን ነው
በማለት ለረዥም ጊዜ አቅርቦቱ የዘገየ በመሆኑ ቢያንስ ያስያዙትን የመልካም አፈፃፀም ዋስትና
ጊዜው ከማለፋ በፊት እንዲያራዝሙ በተደጋጋሚ ተጠይቀው ለረዥም ጊዜ ዛሬ ነገ በማለት ምላሽ
ሳይሰጡ ቆይተው በቅርቡ ባደረግነው ከፍተኛ ግፊት የድርጅቱ ባለቤት በአካል ቀርበው በዋና ስራ
አስኪያጅ ቢሮ ያሉበትን ሁኔታ አስረድተው ቢያንስ በደብዳቤ ለተጠየቁት ጥያቄ በፅሁፍ ምላሽ
እንዲሰጡ በተገለፀላቸው መሠረት ቁጥሩ 03/944/10 የሆነ ደብዳቤ በቀን 01/08/10 ሰጥተው
በምላሹ ላይ አስተያዬታችንን እንድንሰጥ በተጠየቅነው መሠረት የሚከተለውን አስተያዬት
አቅርበናል፡፡

አቅራቢው ድርጅት ከገቢዎች ጋር ባለው ችግር ምክንያት የባንክ ሂሳቡ የታገደና ይሄ ችግር መቼ
እንደሚፈታ የማይታወቅ በመሆኑ፤ የመልካም አፈፃፀም ዋስትናውም ከ Nov 8/2017 ጀምሮ የጊዜ
ገደቡ አልፏል፡፡ ስለዚህ ተሽከርካሪው በወቅቱ አለመቅረቡ አንዱ ችግር ሆኖ የቅድሚያ ክፍያውንም
ወስደው የሰሩበት በመሆኑ አቅራቢው አሁን ባለበት ደረጃ በውሉ መሠረት የገባውን ግዴታ ሊፈፅም
ይችላል የሚል እምነት ስለሌለን ጉዳዩ በህግ አግባብ ታይቶ መፍትሄ እንዲሰጠው አስተያዬታችንን
እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/08/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የስቲከር ሌብል ግዥን ይመለከታል


በተለያዬ ጊዜ በተለያዬ የግዥ መጠየቂያ ቀጥሮች
1. PR 014928 በ 05/10/17 Sticer lable ለክሎሮፖይፎረስ 48% EC ብዛት 100,000
2. PR 014776 በ 23/06/17 Sticker lable
2.1 Ethiozinon 60% EC ብዛት 200,000
2.2 Ethiolathion 50% EC ብዛት 200,000
2.3 Ethiosulfan 35% EC ብዛት 100,000
3. PR 015195 04/14/18 Adhesive label for Chloropyrifos 48% EC Pcs 20,000
ተጠይቆ በተለያዬ ምክንያት ማለትም የታዘዘው ስራ በደብዳቤ እንዲቋረጥ በመደረጉ በኋላም
አቅራቢው ድርጅት ጥሬ እቃ የሌለው መሆኑን በመግለፁ ግዥው የዘገየ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት
አቅራቢው ጥሬ እቃው በክምችት እንዳለ ያረጋገጡልን በመሆኑ ከተጠየቁት ውስጥ በአሁኑ ሰዓት
የሚያስፈልጉትንና የማያስፈልጉ ካሉ ከምርትና ቴክኒክ መምሪያ ጋር በመመካከር ግዥው ሊቀጥል
የሚገባውን ማስቀጠል ፍንዲዎል በአስቸኳይ ይገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የበርነር ጥገና አገልግሎት ግዥ ሂደትን ይመለከታል

የበርነር መቃጠልን ምክንያት በማድረግ ከተቃጠለበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን እየቀረቡ ያሉ


የአገልግሎት እና የግዥ ፍላጐቶች በዝርዝር የሚያሳይና በየጊዜው የተሰጡ አቅጣጫዎች
/ውሳኔዎችን/ በማካተት በቀረበው SR ቁጥር 037810 የግዥ ጥያቄ ቀጥታ ወደ ግዥ ሂደቱ
ከመግባታችን በፊት ፍላጐታችንና ሂደቱ በአግባቡ ተገምግሞ ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡ በአንድ በኩል ሠራተኛ ያለስራ መቀመጡ፣ የምርት ፍላጐት ከደምበኞች
እየቀረበ በወቅቱ ምርት አምርተን ማስረከብ ያለመቻላችን ችግር እጅግ ከባድ ችግር መሆኑን
ብንረዳም የጠያቂው ክፍል ፍላጐትና የጥያቄ አቀራረብ የድርጅቱ የግዥ መመሪያን መሠረት አድርጐ
ለመፈፀም መሟላት ያለባቸው ባለመሟላት እና ጥያቄያችን ጥገና አገልግሎት ሆኖ ሳለ ከግዥ ጥያቄ
ጋር እየተቀላቀለ በመቅረቡ እና በውስን ጨረታ የአገልግሎት ግዥ ከተፈቀደ በኋላ በቀጥታ ግዥ
እንዲፈፀም ከዛ በኋላ የግዥ ጥያቄ እየቀረበ ስለሆነ አሁንም ጥያቄው በትክክል ተገምግሞ የቀረበ
ስለመሆኑና የበፊት የአገልግሎት ግዥ ጥያቄና ውሳኔዎች የተሻሩ መሆኑ ተገልፆ በቀጣይ ሊኬድበት
በሚገባ የግዥ አካሄድ ላይ ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት ሂደቱን የሚያሳይ ሶስት ገፅ ስንጠረዥ በአባሪ
አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የአዳማ ማክቲሽም USD 81,529.87 ክፍያን ይመለከታል

አዳማ ማክቲሽም ድርጅታችን የጠየቀውን USD 81,529.87 ለመክፈል በመስማማት ቀደም ሲል


Credit Note የላከልን ሲሆን የባንክ ሙሉ አድራሻችንን እና ሌሎች ተፈርሞ እንዲላክላቸው
የጠየቁን የግዴታ ሰነዶች ባአስቸኳይ ተሟልቶ እንዲላክላቸው በተደጋጋሚ አየጠየቁን ስለሆነ
1. የባንክ ሂሳባችን detail መረጃ በባንካችን በኩል እንዲገለፅላቸው፡፡
2. በአባሪ የተያያዘው Cautionary measures against payment fraud ተፈረሞና ማህተም
ተደርጐበት እንዲላክቸው የጠየቁ ስለሆነ በሚመለከተው ከፍል የተጠየቁ ሰነዶች
ተሟልተው እንዲቀርቡ መመሪያ እንዲሰጥልን እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

አባሪ :- 4 ገፅ

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ ከ F.UNDUTSCH የተላኩ የተለያዩ Ref, Standards ይመለከታል


በጨረታ ቁጥር APPSC 03/15 እና 06/2016 ግዥ ከተፈፀመላቸው የጥራት ቁጥጥር
ኢኩፕመንቶች እና የተለያዩ ኬሚካሎች ውስጥ በከፊል የተረከብን ሲሆን በውስጥ ማስታወሻ ቁጥር
ጥማአ/2010 በቀን 03/06/10 ከአገልግሎቱ ያልቀረቡ/ ያልተላኩ/ እቃዎችንና በስፔሲፊኬሽን
መሠረት ያልቀረቡትን ገልፃችሁ ባሳወቃችሁን መሠረት
1. ያልቀረቡት እቃዎች ሌሎች እቃዎች በደረሱበት ጊዜ ያወቅነው በመሆኑ ለጉምሩክና
ገቢዎች እንዲሁም ለሚመለከታቸው ሁሉ በወቅቱ ያሳወቅን በመሆኑ በአቅራቢው በኩልም
ኤርፖርታቸው ላይ ሳይላክ የተገኘ መሆኑን በወቅቱ አረጋግጠውልን ጭነቱን እየጠበቅን
ሲሆን፤
2. በተ.ቁ 2 የተዘረዘሩት ኬሚካሎች የቀረቡ ቢሆንም በጨረታ ወቅት አቅራቢው ሊያቀርብ
ከተስማማበት Specification ውጭ መሆናቸውን ለአቅራቢው ይኼንኑ ገልፀን
በጥያቄያችንና ቀደም ሲል ሊያቀርቡ በሰነድ ላይ በተሰማሙት መሠረት Reference
Standard እንዲያቀርቡ ቁጥሩ 3/2-98/3039 በሆነ ደብዳቤ በ 01/03/18 ተጠይቀው ምላሽ
ሰጥተዋል፡፡ ስለዚህ በአገልግሎቱ በኩል የቀረበውን ምላሽ ተመልክታችሁ አስተያዬታችሁን
እንድትሰጡን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የፋይናንሻል ግምገማን ይመለከታል

በውስን ጨረታ ቁጥር APPF 02/2010 ለጥራት አመራር ሰርዓት የማማከር አገልግሎት ግዥ
ለመፈፀም የተሳተፉ ድርጅቶችን ፋይናንሻል ግምገማ ሪፖርት ቀርቦ በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ በ
22/07/2010 በተያዘ ቃለ ጉባኤ መሠረት ተጫራቾች ለተጠየቁት ማብራሪያ ምላሽ ያቀረቡ ስለሆነ
(2 ገፅ ደብዳቤ በአባሪ ተያይዟል) ኮሚቴው ምላሻቸውን አይቶና ቀደም ሲል ከደረሳቸው ሰነድ ጋር
ገምግመው ሪፖርት እንዲያቀርቡ ለገምጋሚ ኮሚቴው መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/08/2010


From Date

ጉዳዩ፣ የእስቲከር ሌብል ናሙናን ይመለከታል

ኢትዮ ሌብል ፕሪንቲንግ እና ፓኬጅንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር እንደአማራጭ የሌብል አቅራቢ በሙከራ
ደረጃ ያቀረበውን የኢትዮላታዮን 50% ኢሲ እስቲከር ሌብል አንድ ሮል ለሙከራ ያቀረቡልን ስለሆነ
ይህን በፕሮሰስ ላይ ታይቶና ተሞክሮ አስተያዬት እንዲቀርብ ለሚመለከተው ክፍል እንዲመራልን
እየጠየቅን፤ በሂደቱ ላይ ያጋጠማቸው ችግር ካለ ከአቅራቢው ጋር በመነጋገር በጋራ ወደምንፈልገው
ጥራት ደረጃ ለማምጣት ይረዳቸው ዘንድ የአቅራቢው ድርጅት ሥራ ኃላፊ አቶ ደራን በስ.ቁጥር
0911 85 50 62 communicate ማድረግ የሚችሉ መሆኑም እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /10
To:- Ref:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 02/08/2010


From:- Date:-

ጉዳዩ፡- የ 2011 በጀት ዓመት የፅህፈት መሳሪያ ፍላጐትን


የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና በስሩ ላሉ ዋና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል ለ 2010 በጀት
ዓመት የጽሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
65. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275/55 ካርቶን/
66. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - 500 1000
67. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
68. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 256
69. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 41
70. እርሳስ >> 05 08 - 13
71. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 250
72. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
73. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 150
74. Air mail >> 50 - - 50
75. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
76. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
77. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
78. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 02 - 02
79. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15 10 - 25
80. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
81. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
82. ኡሁ >> 10 12 20 42
83. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 11
84. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
85. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 12 24
86. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
87. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
88. ክላሰር >> 50 200 - 250
89. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 50 - 100
90. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
91. ካርቦን >> - 04 30 34
92. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
93. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
94. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
95. Lead pencil >> - - 05 05
96. Sticker for note በፖድ 3 - 12 15
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 29/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የተለያዩ ጥሬ እቃዎች ግዥን ይመለከታል

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015194 እና 015199 የተጠየቁ ግብአቶች ላይ ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ
ጥያቄው እንዲስተካከል የተፈቀደ በመሆኑ በልዩነት ለታየው
1. Solvesso 150 5,700kg
2. Cyclohexanon 8,610kg
3. Epoxiudized soya bean oil 6,840kg

የግዥ መጠየቂያ በጠያቂው ክፍል SR ተሞልቶ እንዲቀርብ ቢደረግ፡፡


ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የተለያዩ ጥሬ እቃዎች ግዥን ይመለከታል


በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015194 እና 015199 ተጠይቶ ስለተፈቀደው ኢንዶሲልፋን 25%ULV
ምርት ለማዘጋጀት አስፈላጊ የሆነ ግብአቶች
4. Solvesso 150 122,760kg
5. Cyclohexanon 24,700kg
6. Epoxiudized soya bean oil 8,190kg ተጠይቋል፡፡

ስለዚህ ከረዥም ጊዜ በኋላ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በተፈቀደልን USD 1.6 ሚልዮን በወቅቱ
አስፈላጊ ለሆኑ ጥሬእቃዎች መጠቀም እንደምንችል ከባንካችን የተፈደልን በመሆኑና በ 22/07/10
በማኔጅመንት የኢንዶሱልፋን ጥሬ እቃና ተዛማጅ ግብአቶች እንዲገዛ በተወሰነው መሠረት የቀረበ
ጥያቄ ሲሆን ጥያቄው ኮንቴይነር በሚሞላ መልክ የቀረበ ስላልሆነ ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ
እንዲሆን የመጠን ማስተካከያ ተደርጐ በግልፅ ጨረታ ግዥ ስልት ለመፈፀም በቂ ጊዜ ባለመኖሩ
(የውጭ ምንዛሬው ፈቃድ ኤፕሪል 4/2018 በኋላ ስለማያገለግል) ግብአቶችን ከሚያቀርቡልን
አቅራቢዎች በውስን ጨረታ ግዥ ስልት በግዥ መመሪያው አንቀጽ 9.2 ንዑስ አንቀጽ 9.2.1
መሠረት ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከቲያንጅን ቦሀይ የሚገዙ ጥሬ እቃዎችን ይመለከታል


በተለያዩ የግዥ መጠየቂያዎች ዴልታማይትሪን፣ ክሎሮፖይሮረስ ቴክኒካል፣ አሚትራዝ ቴክኒካል እና 2-4 ዲ 72% ግዥ
ጥያቄ ቀርቦ እና ግዥው ከቴክኖሎጂ ባለቤት በቀጥታ ግዥ እንዲፈፀም ተፈቅዶ ለቲያንጅን ቦሀይ የዋጋ መጠየቂያ ጥያቄ
አቅርበን በአቅራቢው በኩል
1. በተለይ የአሚትራዝ ዋጋ የተሰጠበት ጊዜ ረዥም ጊዜ ስለሆነው የዋጋ ለውጥ በመኖሩ ምክንያት፤
2. ከኢንቫይሮማንታል ጉዳዮች ጋር በተያያዘ እና ከቻይና መንግስት ፖሊስ ጋር በማያያዝ
3. ከሬስፒ ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን በመጥቀስ እስካሁን የዋጋ መግለጫ ያልተሰጠን በመሆኑ የተጠቀሱት
ጥሬእቃዎች እጅግ በጣም አስፈላጊ በመሆናቸው አሁን በተገኘው የውጭ ምንዛሬ ግዥ ለመፈፀም /የውጭ

ምንዛሬውን ለመጠቀም/ የቀረን ጊዜ በጣም አጭር ከ 4 ቀናት ያልበለጠ በመሆኑ በአቅራቢው ወኪል በኩል
ግፊት ተደረጐ በአስቸኳይ የዋጋ መግለጫ ካላገኘን ሌላ ጊዜ የውጭ ምንዛሬ ለማስፈቀድ ረዥም ጊዜ የሚወስድ
በመሆኑ አስቸኳይ ውሳኔ እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 3 ገፅ

ግልባጭ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኩርንችት ግዥን ይመለከታል

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 015146 በቀን 19/03/18 ከተጠየቀው ውስጥ ኩርንችት በአስቸኳይ
እንደሚፈለግ የተገለፀልን ስለሆነ
1. ኩርንችት መለኪያው ፖኬት ስለሆነ ኪ.ግ የተባለው እንዲስተካከል
2. የ 40 ፖኬት ዋጋ በአካባቢው አነስተኛ ግዥ ኮሚቴ ታይቶ ሊከናወን የሚችል ስለሆነ በዝዋይ
አካባቢ ግዥው እንዲከናወን ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለቀሪ ቀረጥና ታክስ ውሳኔ ላይ የቀረበ አስተያየት


በሴሪ ቁጥር 2163/17 የተጠቀሰውን እቃ የ 2 ኛ መደብ "ሀ" የቀረጥ ፈቃድ ሳይገኝ እቃው ወደ ፋብሪካ በመግባቱ
ምክንያት የቀረበ ጥያቄ ሲሆን ሴሪ ቁጥር 33789/17 የባህር ጭነት ክፍያ አዲስ መመሪያ በመውጣቱ ምክንያት ልዩነቱ
የታየው በውጭ ምንዛሬ ለውጥ ምክንያት መሆኑን ጉዳዩን ከሚከታተለው የግዥና ትራንዚት ሠራተኛ ለመረዳት
ተችሏል፡፡ ስለዚህ የተጠየቀው ገንዘብ በጣም ከፍተኛ በመሆኑ እና ከዚህ በኋላ ለሚቆይበት ጊዜ በባንክ ወለድ
እንደሚያስከፍሉ የተገለፀልን ስለሆነ ቅሬታችን ለሚመለከተው አካል በወቅቱ ማቅረብ እንደሚገባን አስተያዬታችን
እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለላብራቶሪ ግንባታ ቀሪ ስራ የሚያስፈልጉ የግዥ ጥያቄዎችን ይመለከታል


በ 07/0710 ከም/ቴ/መምሪያ ስለ አዲሱ ላቦራቶሪ ግንባታ የስራ እቅድ ቀርቦ ከዋና ስራ አስኪያጅ
ለግንባታው የሚያስፈልጉ እቃዎች ግዥ ትኩረት እንዲሰጠው መመሪያ ተሰጥቷል፡፡
ስለዚህ የላብራቶሪ ግንባታው በተያዘው እቅድ መሠረት እንዲጠናቀቅ የግዥ ሂደቱን ማሳለጥ
የሚቻለው፡-
1. የሚያስፈልጉት እቃዎች ማጠቃለያ ተሰርቶ በክምችት የሌሉትን ግዥ መፈፀም እንዲቻል
በወቅቱ /የግዥ ጥያቄ ሳይዘገይ/ በማቀረብ፤
2. በዝዋይ አካባቢ ለሚገዙ እቃዎች ለምሳሌ አጣና፣ ብሎኬት፣ አሸዋ የመሳሰሉትን ለይቶ
ዝዋይ አካባቢ ለሚገዙት የሚያስፈልገውን የንዘብ መጠን አቅርቦ ግዥው በአካባቢው
እንዲፈፀም በማስፈቀድ፤
3. አዲስ አበባ የሚገዙ እቃዎችን የግዥ ጥያቄ ከተሟላ መረጃ ጋር ሳይቆራረጥ ከቀረበ በእኛ
በኩል ተገቢውን ትኩረት ሰጥተን የምንሰራ መሆኑን እያሳወቅኩ፤ ስራውን ለማሳለጥ
ባቀረብነው አስተያዬት መሠረት የግዥ ጥያቄው በሚመለከታቸው ክፍሎች በወቅቱ
እንዲቀርብ፡፡ በሌላ በኩል በንብረት አስተደደር በኩል SR ተሞልቶ ሲቀርብ ተገቢውን
ማጣራት/በስቶክ ያለና የሌለ/ በማረጋገጥ የግዥ ጥያቄው ባስቸኳይ ተሞልቶ እንዲቀርብ
ለግዥ ዋና ክፍልም ጥያቄው እንደቀረበ ቅድሚያ በመስጠት ግዥው እንዲፈፀም ግልባጭ
የተደረገላችሁ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስከያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማፋ

ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለኢትዮ ፕሮፖክሱር ምርት የሚያስፈልጉ ግብአቶችን ስለመጠየቅ


በ 2010 በጀት ዓመት የጤና ጥበቃ ፍላጐት 9,951,235 ኪ.ግ ኢትዮፕሮፖክሱር ምርት በባለ
800 ግራም ፖኬጅ ለማምረት የሚያስፈልጉ ሀገር ውስጥ የሚገዙ ግብአቶችን ከአምራቶች ጋር
በመነጋገር የአቅርቦት ዝግጅትን ከወዲሁ ለማመቻቸት ይረዳ ዘንድ የተጠቀሰውን ምርት ለማምረት
የሚያስፈልጉ ማቴሪያሎችና ማሸጊያ እቃዎች ዝርዝር በአይነትና በመጠን እንዲገለፅልን
ለሚመለከተው ክፍል መመሪያ ይሰጥ ዘንድ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የስቶር ኪፐር ክፍት የስራ መደብን ይመለከታል

ቀደም ሲል የስቶር ኪፐር ክፍት የስራ መደብ በሰው ኃይል እንዲሞላልን ጥያቄ አቅርበን
1. የተጀመረው የእድገት ሂደት ተወዳደሪው በህግ ጥላ ስር በነበሩበት ጊዜ እንዲቋረጥ በ 27/02/10 ከዋና ስራ
አስኪያጅ የተመራልንና ውክልናው በሌላ ባለሙያ እንዲመደብ በሂደት ላይ እያለ ግለሰቡ ከእስር
በመፈታታቸው ከዛም በኋላ በ 27/02/10 የተጠቀሰው ምክንያት መልስ ያገኘ ስለመሰለን በውክልና እንዲሰሩ
በተደጋጋሚ ጠይቀን ያልተፈቀደበት ምክንያት ስላልተገለፀልን፣

2. የተፈጠረው ክፍት የስራ ቦታ በውክልና ለረዥም ጊዜ መቆየቱ አግባብ አለመሆኑን በቋሚነት መሞላት
እንዳለበት በ 21/05/10 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በፃፍነው ማስታወሻ መነሻ ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥሩ
ምዋሥአ/20/10 በተፃፈ ማስታወሻ በ 22/5/10 ከዋና ስራ አስኪያጅ የስራ መደቡ በውድድር በቋሚነት ሰው
እንዲመደብ ውሳኔ ሲሰጥ የቀደመው የእድገት ሂደት ስለመቋረጡ በግልፅ ባለመጠቀሱ እና የም /ዋና ስራ
አስኪያጅ ማስታወሻ "የህግ አስተያዬት ተሰጥቶበት በሚገኘው መረጃ መሠረት" ስለሚል የተጠናቀቀ
ስላልመሰለን ውሳኔ ስንጠብቅ የቆየን ቢሆንም መጋቢት 1 ቀን 2010 በነበረው የማኔጅመንት ስብሰባ ሂደቱ
እንዲቋረጥ የተወሰነ መሆኑ ስለተገለፀልን በዚሁ መሠረት ለክፍት የስራ መደቡ በድጋሚ የሰው ኃይል
መጠየቂያ በአስቸኳይ ተሞልቶ ይቅርብ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ማስያዣ ተሰብሳቢ ሂሳብን ይመለከታል

ፋብሪካችን ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያስመጣውን ኢፖክሲዳይዝድ ሶያቢን ኦይል የተባለ ጥሬእቃ ግዥ
ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያስገባ ለኮንቴይነር ማስያዣ ተይዞ የነበረው ገንዘብ አስፈላጊው ሰነድ
ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት የቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተገለፀው
ሂሳብ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እየገለፅን፤ አስፈላጊውን ሰነድ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አይይዘን
ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ኦፕሬሽን ቀደም ሲል እንደመለስ


ተ.ቀ የእቃው አይነት የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር
ቁጥር የተያዘ ገንዘብ የተፈቀደ ሂሳብ
ኢፖክሲዳይዝድ ሶያቢን
1.
ኦይል 7234-8969 SGACB17000555 30,000.00 25,010.40

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ውሎች እንዲሻሻሉ ስለመጠየቅ


አዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ ከተለያዩ ድርጅቶች ጋር የአቅርቦትና የአገልግሎት ግዥ ውል
በመፈፀም ከሀገር ውስጥና ከወጭ ሀገር ግዥዎችን ይፈፅማል፡፡ በውል በምንፈፅማቸው ግዥዎች
በተለያዬ ጊዜ የተለያዬ ችግር እያጋጠመን አንዳንዶቹ ብቸኛ አቅራቢዎች በመሆናቸው በተከሰተው
/በጋጠመን/ ችግር ልክ ተገቢ እርምጃ ለመውሰድ በመቸገራችን
1. የግዥ ሂደቶች መጠናቀቅ ባለባቸው ጊዜ ውስጥ አለመጠናቀቃቸው፤
2. የግዥ ሂደቱ በቆዬ/በተራዘመ/ ቁጥር ድርጅታችን ለአላስፈላጊ ተጨማሪ ወጪ የሚዳርግ
መሆኑ፤
3. አቅርቦቱ ሲዘገይ በምርት ሂደትና በሽያጭ ብሎም ባጠቃላይ የአቅርቦት ክፍተቱ
በሚፈጥረው የደምብኞች በወቅቱ ምርት አለማግኘት ቅሬታ በድርጅቱ የስራ ማስኬጃ
እጥረትና ለኪሳራም አስተዋፅኦ የሚያደርግ በመሆኑ እነኝህና የመሳሰሉ ችግሮችን መከላከል
ይቻል ዘንድ ቀደም ሲል የተዘጋጀውንና እየሰራንበት ያለው ውል ዘርዘር ባለ መልኩ የተገባ
ግዴታን በማይፈፅም ወገን የሚኖረው ተጠያቂነት ግልፅ አድርጐ በማስቀመጥና ተግባራዊ
ለማድረግም በሚያስችል መልኩ እንደገና መከለስ እንዳለበት መምሪያችን ያምናል፡፡ ስለዚህ
ለጉዳዩ ትኩርት ተሰጥቶ ውሎችን በባለሙያ ታይተው ማስተካከያ እንዲደረግባቸው
እየጠየቅን በእኛ በኩል የገጠመንን ችግር እንደመነሻ በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
1. የውል ጊዜን በተመለከተ እንደየዕቃዎቹ ባህሪ እና ከሚሰጡት አገልግሎት አንፃር ታይቶ
/ተገምግሞ/ ማሻሻያ ቢደረግ
2. እቃዎች የሚገዙት ለተጠየቁበት አላማና አገልግሎት እንዲውሉ ነው፡፡ ነገር ግን የመጣው እቃ
የተጠየቀው አየነት ባለመሆኑ አገልግሎት ላይ ማዋል ባይቻል በገንዘብ ቢተካም የተፈለገው እቃ
ለተፈለገው አላማ በተፈለበት ጊዜ አለመድረሱና ስራ ላይ አለመዋሉ ስራው ላይ ችግር እያስከተለ
ስለሆነ ከመተካትና በገንዘብ ከማካካስ ሌላ ተጨማሪ ግዴታዎች/ ከህግ አንፃር ሊካተቱ የሚገቡ
ካሉ ታይቶ ቢካተት፤
3. ቀላል የሚመስሉ ነገር ግን የድርጅታችንን መልካም ገፅታ የሚያበላሹና ችግሮችን ፈትቶ ርክክብ
ለመፈፀም ረዥም ጊዜ የሚወስዱ ለምሳሌ
ሌብል ሊያሟላ የሚገባውን መረጃ ሳያሟላ መላክ
ፖሌታይዝድ ሳይሆንና በርሜሎች ላምኔትድ ሳይሆኑ ሲመጡ በውስጥ አሰራራችን ላይ ችግር
የሚፈጥር በመሆኑ /ምንም እንኳ በገንዘብ እንዲያካክሱ ጠይቀን እየተኩልን ቢሆንም/
ለሁኔታዎች ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ተጠያቂነቱ በግልፅ በውሉ ውስጥ ተካቶ ቢታይ፤
4. አንድ አቅራቢ በውል ላይ ለመፈፀም የገባቸውን ውሎች ሳይፈፅም ቢቀር መቼና እንዴት በማን
መጠየቅ እንዳለበት ግልፅ የአፈፃፀም መመሪያም ቢኖር
5. የጉዳት ካሳን በተመለከተ የተቀመጠውን አንቀጽ ተገቢና በቂ መሆኑ እንደገና ቢታይ
በአጠቃላይ የውል ስነዶችን በሚመለከተው ባለሙያ ታይቶ ከላይ ከዘረዘርናቸው ችግሮችና በሙያ እይታ
ከሚለዩአቸው ችግሮችን መርምረው /ዝርዝር ጉዳዮችን በውይይት የምናብራራላቸው ሆኖ/ የውል ማሻሻያ
እንዲደረግ አስተያዬታችን አቅርበናል፡፡
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የቋሚ ንብረቶች የመድህን ሽፋንን ይመለከታል

አዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ በየዓመቱ በሚፈቀድ በጀት የሚገዙ የካፒታል እቃዎች ግዥ
ተፈፅሞ የግዥ ሂደቱ ሲጠናቀቅ በሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ አዲስ ለተገዙት የመድህን ሽፋን ግዥ
እንዲፈፀም /እቃዎቹ ኢንሹራንስ እንዲገባላቸው/ በንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 8 መሠረት
ለዕቃው GRN እንደተቆረጠ ወዲያውኑ በውስጥ ማስታወሻ ለሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ
እንድታሳውቁ እያሳሰብኩ፤ ቀደም ሲል ወጪ ሆነው ስራ ላይ ያሉትን በተመለከተ በፋይናንስ እና
በሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በኩል ኢንሹራንስ ያልተገባላቸው የካፒታል እቃዎች የመድህን ሽፋን
መጋቢት 01 ቀን 2010 በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ በ 2010 የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ሪፖርት ግምገማ
ወቅት በተወሰነው መሠረት የሚፈፀም መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የቋሚ ንብረቶች የመድህን ሽፋንን ይመለከታል

አዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ በየዓመቱ በሚፈቀድ በጀት የሚገዙ የካፒታል እቃዎች ግዥ
ተፈፅሞ የግዥ ሂደቱ ሲጠናቀቅ በሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ አዲስ ለተገዙት የመድህን ሽፋን ግዥ
እንዲፈፀም /እቃዎቹ ኢንሹራንስ እንዲገባላቸው/ በንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 8 መሠረት
ለዕቃው GRN እንደተቆረጠ ወዲያውኑ በውስጥ ማስታወሻ ለሰው ሀ/ል/አስ/መመሪያ
እንድታሳውቁ እያሳሰብኩ፤ ቀደም ሲል ወጪ ሆነው ስራ ላይ ያሉትን በተመለከተ በፋይናንስ እና
በሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ በኩል ኢንሹራንስ ያልተገባላቸው የካፒታል እቃዎች የመድህን ሽፋን
መጋቢት 01 ቀን 2010 በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ በ 2010 የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ሪፖርት ግምገማ
ወቅት በተወሰነው መሠረት የሚፈፀም መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የ VOC ኮሚሽኒንግን ይመለከታል

የ VOC ኮሚሽኒንግ በተመለከተ የኮሚሽኒንግ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ መሠረት Sound level
meter በአቅራቢው እንዲተካ ተደርጐ በምትኩ የመጣው Sound level meter ፋብሪካ ከደረሰ የቆዬ
ቢሆንም በኮሚቴው በኩል እቃውን ወጪ አድርጐ ለተፈለገው ስራ ላይ እንዲያውሉ በቃል
የተገለፀላቸው ቢሆንም ወጪ ያለሆነ በመሆኑ ለኮሚቴው መመሪያ እንዲሰጥበት ይህን ማስታወሻ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥና ትራንዚት ሠራተኛ ቀን፡- 05/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የዲመሬጅ ክፍያ ጥያቄን ይመለከታል


ፋብሪካችን የተለያዩ ጥሬ እቃዎች እና ሌሎች ግዥዎችን ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያስገበ ጥሬ
እቃዎቹ እና ሌሎች በኮንቴይነር ታሽገው ወደ ሀገር ውስጥ ሲገቡ የነፃ የወደብ መጠቀሚያ ጊዜ
አጭር በመሆኑ ምክንያት የዲመሬጅ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ ይህ የመጀመሪያ ሳይሆን ከአሁን ቀደምም
የሚቀርቡ የዲመሬጅ ጥያቄዎች እንደነበሩ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ምክንያቶቹ በገንዘብ
እጥረት፣ ሰንዶች በወቅቱ አለመድረስ፣ የግብርና መስፈርት ሳያሟሉ ሲቀር፣ የ 2 ኛ መደብ ሀ የቀረጥ
ነፃ መብት ከሚመለከተው መ/ቤት በወቅቱ አስፈቅዶ አለመምጣቱ እና የትራንስፖርት ችግር
ሲገጥም የዲመሬጅ ክፍያ ጥያቄ ይቀርባል በተለይም የፕሮፖክሱር ጥሬ እቃዎች በሚገቡበት ወቅት
ማዳበሪያ እና በብዛት የእርዳታ ስንዴ የሚገባበት ወቅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የተሽከርካሪ እጥረት
ስለሚገጥም እና የፕሮፖክሱር ጥሬ እቃዎች ብዙ ኮንቴይነሮች በአንድ ላይ ስለሚገቡ በአንዴ
ለማንሳት የትራንስፖርት እጥረት ስለሚጥም እንዲሁም የተወሰኑ ጥሬ እቃዎች ከ 400 ኩንታል
በላይ ክብደት ስለሚኖራቸው ይኼንኑ ክብደት ያለውን ለማንሳት የሚኖሩት ተሽከርካሪዎች ውስን
ስለሚሆኑ ጥሬ እቃው በቶሎ አይነሳም፡፡

ስለዚህ እንዲከፈል የሚጠየቁት ድመሬጆች ከላይ በዝርዝር ባቀረብናቸው ምክንያቶች በየጊዜው


የሚገጥም ክፍያዎች መሆኑን እና እንዲሁም የድመሬጅ ክፍያ ካልተከፈለ የኢትዮጵያ የባህር
ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ቀጣይ ስራ ስለማያስተናግደን ይኼው ታውቆ ክፍያው
እንዲለቀቅ ለፋይናንስ መምሪያም እንዲገለፅልን በትህትና አመለክታለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/07/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የፎቶ ኮፒ ማሽን ጥገናን ይመለከታል

አዳሚ ቱሉ ፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ የሚገኘው ፎቶ ኮፒ ማሽን በብልሽት ምክንያት ለጥገና በአስመጭው ድርጅት
ደዋሌ የገባ ሲሆን ፎቶ ኮፒ ማሽኑን ባለበት ሁኔታ ለመረከብ ከሚመለከታቸው ክፍሎች ጋር ተወያይተን የውሳኔ ሀሳብ
እንድናቀርብ በታዘዝነው መሠረት የውሳኔ ሀሳባችንን በአባሪ በተያያዘው ቃለ ጉባኤ ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ም.ቴ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቀን፡- 06/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የግዥ ማስተካከያን ይመለከታል

በ SR ቁጥር 037647 በቀን 06/11/07 ተጠይቶ በ PR ቁጥር 014962 በቀን 09/11/07 ግዣቸው
እንዲከናወን ከተገለፁት እቃዎች ውስጥ Pit man arm ተብሎ የተጠየቀው የመኪና መለዋወጫ እቃ
Follw up arm ተብሎ እንዲስተካከል እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ቁጥር፡- 013/2010

ቀን:- 29/06/2010

ለ፡- ዋጋ አፈላላጊ ኮሚቴ

ከ፡- IFRS ትግበራ አብይ ኮሚቴ

ጉዳዩ፡- የተለያዩ የተለዩ የወርክሾፕ እቃዎችን ዋጋ እንዲቀርብ ስለመጠየቅ

በርእሱ እንደተጠቀሰው የ IFRS ትግበራ ኮሚቴው በተሰጠው ጊዜ መሰረት ትመናውን አጠናቆ


ለመስራትና ሪፖርቱን ለማቅረብ በአሁኑ ጊዜ ያለውን የገበያ ዋጋ ማወቁ አስፈላጊ ስለሆነ የኢንቬንተሪ
እቃዎችን ተያይዞ በቀረበው ዝርዝር መሰረት ተጠይቆ ዋጋ እንዲቀርብ 5 አምስት ገፅ አባሪ አያይዘን
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፡-
- ለዋና ስራ አስኪያጅ(ያለአባሪ)
- ለምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ (ያለአባሪ)
አፀተማፋ
ለ፡- አቶ አብነት ጌታቸው ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የዘገዩ ስራዎችን ይመለከታል

በግዥ ዋና ክፍል ስራ በመከናወን ላይ ካሉ ግዥዎች ውስጥ

1. የ Pit man arm ግዥ ሂደት ችግር ስለነበረበት ተዝቶ የመጣውን follw up arm ገቢ
ለማድረግ ችግር የገጠመ በመሆኑ ለም/ቴክኒክ በ 22/05/10 ደርሶን ለዋና ክፍሉ ተመርቶ
ዋና ክፍሉ በ 5/06/10 ለመምሪያው በሰጠው አስተያየት በዛው ቀን ለዋና ስራ አስኪያጅ
ጉዳዩ በዝርዝር ተገልፆ ም/ቴክኒክ ባቀረበው አማራጭ 2.2 ገቢ ማድረግ እንዲቻል
ማስፈቀጃ እንዲያቀርቡ ተመርቶልዎት አስከ ዛሬ የካቲት 28/2010 ትዕዛዙን አልፈፀሙም
ትዕዛዙን ያልፈፀሙበት ምክንያት እንዲገለፅ
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃ ግዥን ይመለከታል

ከቴክኒክ ዋና ክፍል በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014941 የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ ተጠይቆ ግዥው
ተከናውኗል ነገር ግን ግዥው ሲፈፀም በጠያቂ ክፍል ሲኒየር መካኒክ እና ግዥውን በፈፀመው
ሠራተኛ መካከል በተደረገ የስራ ግንኙነት በተፈጠረ ችግር ምክያት /ጉዳዩ ተጣርቶ እርምጃ
የሚወሰድበት ሆኖ/ የተጠየቀው Pit man arm ሆኖ follw up arm ተገዝቶ ስለመጣ በም/ቴክኒክ
መምሪያ በኩል የመፍትሄ ሀሳብ ተጠይቆ፡-

1. የተገዛው follw up arm ወደፊት የሚያገለግል በመሆኑ ገቢ ማድረግ እና ለተጠየቀው Pit


man arm ግዥ መፈፀም፤

2. ሁለቱ መለዋወጫዎች በአይነታቸው ሆነ በዋጋ የተለያዩ በመሆኑ አቅራቢው ደረሰኙን


እንዲቀይር ሀሳብ አቅርበዋል፡፡ ነገር ግን Pit man arm የተገዛው ከቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ
ሲሆን እቃውን ቀይሮ follw up arm የሰጠውን የቢሾፍቱ አውቶሞቲቭ ወኪል ድረጅት
በመሆኑ የአፈፃፀም ችግር የገጠመን በመሆኑ የተገዛው follw up arm ግዥ መጠየቂያ
ቀርቦለት ገቢ እንዲሆን እንዲፈቀድ እየጠየቅን፤ Pit man arm ግዥው በቀረበው የግዥ
ጥያቄ መሠረት ግዥውን በማከናወን ለተፈለገው አገልግሎት ማዋል የሚቻል በመሆኑ በእኛ
በኩል follw up arm ገቢ ሆኖ ለ Pit man arm ግዥ እንዲቀጥል አስተያዬታችንን ለዋና ስራ
አስኪያጅ ውሳኔ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ቴክኒክ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ማስያዣ ተሰብሳቢ ሂሳብን ይመለከታል

ፋብሪካችን ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያስመጣው ጥሬ እቃና ማሽነሪ ገዝተን ወደ ሀገር ውስጥ ስናስገባ
እቃው ለታሸገበት ኮንቴይነር ማስያዣ የተከፈለ ሂሳብ ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን በክፍላችሁ
በኩል እንዲሰበሰብ እየገለፅን፤ አስፈላጊውን ሰነድ አባሪ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን ያቀረብን
መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ቀደም ሲል እንደመለስ
ተ.ቀ የእቃው አይነት ኦፕሬሽን ቁጥር የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር
የተያዘ ገንዘብ የተፈቀደ ሂሳብ
2. የማሸጊያ ማሽን 7552-6232 FCSCB16001188 20,000.00 15,692.42
3. ኢንዶሱልፋን 7234-8149 LBSCB17000039 60,000.00 16,194.72
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የበርነር ማሽንና የእሳት ማቀጣጠያ (Kest exchanger)


ጥገና አገልግሎት ይመለከታል

08/06/10 ከም/ቴ/መምሪያ በቀረበ የጥገና አገልግሎት ጥያቄ መሠረት ለክብረት ጌታቸው


ኢንጂነሪንግ የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ ክብረት ጌታቸው ኢንጂነሪንግ የካቲት 16/2010
ቁጥሩ KCM034/2010 በሆነ ደብዳቤ በሰጠው ምላሽ በዚሁ ቀን የመምሪያችን አስተያዬት
ተጠይቋል፡፡ ስለዚህ በእኛ በኩል የቀረበውን ዝርዝር ዋጋ መሠረት አድርጐ የአገልግሎት ግዥውን
ለማስቀጠል በግዥ መመሪያ ላይ ያለው አማራጭ ግልፅ ጨረታ ወይም በውስን ጨረታ ግዥውን
ማከናወን ነው፡፡

በቀጥታ ግዥ ስልት አገልግሉቱን ለማግኘት በቅድሚያ በአገልግሎት ጠያቂው/ተጠቃሚው/ ክፍል


ተመሳሳይ አገልግሎት በሌሎች አገልግሎት ሰጭ ድርጅቶች የማይከናወን ስለመሆኑ በጨረታ ግዥ
ስልት ቢኬድ አገልግሎቱ የሚፈለግበት ጊዜ አንፃር በኦፕሬሽን ላይ የሚያስከትለው ተፅእኖ
ተገምግሞና በቂ Justification ቀርቦ በዋና ስራ አስኪያጅ ከፀደቀ በአገልግሎት ግዥውን መፈፀም
የሚቻል መሆኑን አስተያየታችንን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የስራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት ስለመላክ

የ 2010 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወር የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ኃላፊ የስራ

አፈፃፀም ምዘና ውጤት በዚህ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሰነድ አጠቃቀምን ይመለከታል

ቁጥሩ ዋ/ስ/አስ/08/10 በሆነ እና በ 01/06/10 በተፃፈልን ማስታወሻ ተ.ቁ (2) የፋብሪካዎች የሽያጭ
ስራ እንዳይስተጓጐል በፋብሪካዎቹ የታተሙ ሰነዶች በተቀየረው የድረጅቾች ክብ ማህተም
እየታተመበት እንዲጠቀሙ የሚለው ግልፅ እንዲሆን በጠየቃችሁት መሠረት ዋና ስራ አስኪያጅን
ጠይቀን ለማለት የተፈለገው የእኛን ድርጅት በተመለከተ የሽያጭ ስራ በሰነድ ምክንያት
እንዳይስተጓጐል በኮርፖሬሽን በኩል ተፈቅዶ ከሙገር ሲሚንቶ ፋብሪካ በተላከልን

1. Cash sales Invoice ብዛት ሁለት ፓድ ቁጥራቸው ከ 18151-18250


2. Credit sales Invoice ብዛት ሁለት ፓድ ቁጥራቸው ከ 7751-7850
3. Cash receipt voucher ብዛት ሁለት ፓድ ቁጥራቸው ከ 5301-5400 በሆኑት ሰነዶች ላይ
የድርጅታችን አዲስ ማህተም እየታተመበት እንድንጠቀም የተገለፀልን መሆኑ ታውቆ
የተጠቀሱት ሰነዶች ስራ ላይ እንዲውሉ የተፈቀደ መሆኑን እንድታውቁትና ስራዎች በዚህ
አግባብ እንዲከናወኑ አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የወ/ት ትዕግስት አለማየሁ ክሊራንስን ይመለከታል

ወ/ት ትዕግስት አለማየሁ በ 8/5/2010 በፃፉት ማመልከቻ Pest management Journal of Ethiopia
ባለማስረከባቸው ክሊራንስ ሊያልቅላቸው እንዳልቻለ ገልፀው ባቀረቡት ማመልከቻ በተመራልን እና
ባደረግነው ማጣራት የተጠቀሰው ሰነድ በግዥ የገባ ስለመሆኑ የግዥ ሰነድ አልተገኘም ነገር ግን
ሰነዱን አቶ ተስፋዬ ሀ/ሚካኤል በ RGRN ቁጥር 01650 ተመላሽ አድርገው ወ/ት ትዕግስት
አለማየሁ በ SIV ቁጥር 022036 ወጪ አድርገው የተረከቡ መሆኑን ማረጋገጥ የተቻለ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሰነዶች ዝርዝርን ይመለከታል

ቁጥሩ ፋይ/075/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በጠየቃችሁት መሠረት በንብረት አስተዳደር እና በግዥ

ዋና ክፍል በክለርክ እጅ የሚገኙ cut off ከተወሰደ በኋላ ጥቅም ላይ/ስራ ላይ/ የዋሉና አሁን

በክምችት የሚገኙትን 3 ገፅ የሰነዶች ዝርዝር በአባሪ አያይዘን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ዋስአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቀን፡- 06/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለእስራኤል ኤምባሲ የሚከፈል የአገልግሎት ክፍያን ይመለከታል

ስማቸው ከዚህ በታች የተዘረዘረው 5 የፋብሪካው ኃላፊዎች እና አንድ የኬሚካል ኢንዱስትሪ


ኮርፖሬሽን የስራ ኃላፊ ወደ እስራኤል ለሚያደርጉት የስራ ጉዞ ለእስራኤል ኤምባሲ የሚከፈል
የአገልግሎት ክፍያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ላምበረት ቅርንጫፍ ለእያንዳንዳቸው ብር 715.00/ሰባት
መቶ አስራ አምስት ብር/ ክፍያ እንዲዘጋጅ የመንገደኞች ስም ዝርዝር ከዚህ በታች ቀርቧል፡፡
1. አቶ ስሜነህ አልታዬ
2. አቶ ተባባል ውድነህ
3. አቶ እንዳለ በርሄ
4. ወ/ሮ እንይሽ ገብሬ
5. አቶ ክፍሌ አበራ
6. አቶ ገመቹ ጣፋ
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 02/06/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የዳያቶማይት የማጓጓዝ አገልግሎት ክፍያን ይመለከታል

ሙሉጌታ ታፈሰ ህንፃ ስራ ተቋራጭ በቀን 30/05/10 የክፍያ ጥያቄ አቅርቧል፡፡ ስለዚህ ከፋብሪካችን
ጋር በተገባው የማጓጓዝ ውል ስምምነት አንቀጽ 4.2 መሠረት 30% ቅድሚያ ክፍያ ብር
82,800/ቫትን ጨምሮ/ የተከፈላቸው ሲሆን ለስራ ማስኬጃ ለጠየቁት ክፍያ በውሉ አንቀጽ 4.3
መሠረት እስከ 30/05/10 ገቢ ያደረጉት መጠን ከ 2500 ቶን በላይ በመሆኑ ለ 2500 ቶን ተመጣጣኝ
የሆነ ክፍያ ብር 96,600.00/ዘጠና ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ብር/ እንዲከፈላቸው አንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከሙሉጌታ ታፈሰ ህንፃ ስራ ተቋራጭ ለቀረበ ጥያቄ አስተያዬት መስጠት


ሙሉጌታ ታፈሠ ህንፃ ስራ ተቋራጭ
1. በድርጅታቸው ተሽከርካሪዎች አስካሁን ያጓጓዙትን የዳያቶማይት መጠን የሚገልፅ የርክክብ
ሰነድ እንዲሰጣቸው፣
2. ስለ መኪኖች አጫጫን እና ሚዛንን በተመለከተ ላቀረቡት ጥያቄ የመምሪያው አስተያዬት
እንደሚከተለው አቅርበናል
እስካሁን ያጓጓዙት መጠን ከ 20/04/10/ እስከ 28/05/10 በኮድ 3-82570 1,136,240 ኪግ በኮድ 3-
58213 1,097,400 ኪ.ግ በድምሩ 2,223,640 ኪ.ግ አጓጉዘዋል፡፡ ሚዛንን በተመለከተ ላቀረቡት ጥያቄ
ጥያቄያቸው ተገቢ ስለሆነ ያቀረቡት ጥያቄ ተፈፃሚ እንዲሆን ለሚመለከታቸው መመሪያ ቢሰጥ፤
በቀጣይ ለሚያጓጉዙት ጥሬ እቃ በንብረት አስ. ዋና ክፍል በኩል የመረከቢያ ቅፅ ተዘጋጅቶ መኪኖቹ
ጭነው ላመጡት/ለሚያራግፉት/ መጠን የአስረካቢና የተረካቢ ፊርማ ያረፈበት ቅፅ በኮፒ ተዘጋጅቶ
ለአስረካቢው አንድ ኮፒ የሚደርስበት ሁኔታ ቢመቻች ስራው ሳይበደል ውል ሰጪና ውል ተቀባይ
ግዴታዎቻቸውን በአግባቡ ስለሚወጡ ስራው በተሻለ ሁኔታ ይከናወናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 29/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ማስያዣ ተሰብሳቢ ሂሳብን ይመለከታል

ፋብሪካችን ለፕሮፖክሱር ጥሬ እቃ ከቻይና ሀገር ገዝቶ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያሰገባ ለኮንቴይነር


ማስያዣ ተይዞ የነበረው አስፈላጊው ሰነድ ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት
ድርጅት የቀረበ ስለሆነ ከዚህ በታች የተጠቀሰው ተሰብሳቢ ሂሳብ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ
እናሳውቃለን፡፡
ቀደም ሲል እንደመለስ
ተ.ቀ የእቃው አይነት ኦፕሬሽን ቁጥር የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር
የተያዘ ገንዘብ የተፈቀደ ሂሳብ
4. ፕሮፖክሱር 7234-6628 NSSCB16002463 220,000.00 209,681.62
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የጨረታ ቁጥር APPSCO 05/09 ይመለከታል

ድርጅቱ ባወጣው የተለያዩ ካርቶን ግዥ ጨረታ ቁጥር APPSCO 05/09 ቡራዩ ፖኬጂንግ አሸናፊ
ሆኖ ሲያቀርብ መቆየቱ ይታወሳል፡፡ በአቅራቢው በኩል ለመልካም አፈፃፀም ያስያዘው CPO
እንዲለቀቅለት የጠየቀ በመሆኑ በተጠቀሰው ውል ግዥ የፈፀምነው ካርቶኖች እና ፕላስቲክ ስትሪፕ
ሙሉ በሙሉ ገቢ መሆናቸው እንዲረጋገጥ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የምርት መጠቀሚያ ጊዜን ይመለከታል


በቁጥር ንብአስ/028/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በቀን 26/05/2010 መጠኑ 5952 ሊትር
ፌኔትሮታዮን 50%EC የመጠቀሚያ ጊዜው የሚያበቃው በ 28/03/2018 መሆኑን በመግለፅ መፍትሄ
እንዲሰጠው ለ 3 ኛ ጊዜ ጠይቀዋል፡፡ በተደጋጋሚ ማሳሰቡ መልካም ነው፡፡ በዋነኛነት ግን የመጠቀሚያ
ጊዜው 6 ወር ሲቀረው ለሚመለከተው ማሳወቁ የክፍሉ ዋንኛ ግዴታው በመሆኑ የማንኛውም
ጥሬእቃ እና ምርት መጠቀሚያ ጊዜ 6 ወራት ሲቀረው ማሳወቁ እንዲቀጥል ይሁን፡፡ ይህን ምርት
በተመለከተ ግን ቀደም ሲል በተደጋጋሚ ተገቢ እርምጃ እንዲወሰድ ለዋና ስራ አስኪያጅ ያሳወቅን
በመሆኑ ድርጅታችንም ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚ/ር ጋር በዚህ ምርትና በተመሳሳይ የመጠቀሚያ
ጊዜያቸው ያለፈና ሊያልፍ የተቃረቡ ጥሬእቃዎችና ምርቶችን በሚመለከት የተጀመረ ስራ በመኖሩ
ውሳኔ እንዳገኘ ምን መደረግ እንዳለበት ውሳኔው ይገለፅልናል በሚል ውሳኔ በመጠበቅ ላይ ያለ
መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የምርት መጠቀሚያ ጊዜን ይመለከታል


ከንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ሊያበቃ የደረሱ ምርቶችን በተመለከተ
የመፍትሔ እርምጃ እንዳልተወሰደ በቁጥር ንብአስ/028/10 በቀን 26/05/2010 በተፃፈ ማስታወሻ
ተገልፆልናል፡፡

ከን/አ/ዋና ክፍል ማስታወሻው ላይ በተጠቀሱት ቀኖች የተገለፁትን በቁጥር ግንአ/035/10 በቀን


22/01/10፣ በቁጥር ግንአ/123/10 በቀን 13/03/10 እና በቁጥር ግንአ/241/10 በቀን 07/05/10 ለዋና
ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ያቀረብን ሲሆን በድጋሚ ውሳኔ እንዲሰጥበት ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የወተት ግዥን ይመለከታል


በ 12/05/10 የቀረበው የግዥ የውሳኔ ሀሳብ ቃለ-ጉባኤ ተመልክተነዋል፡፡ ስለዚህ በመመሪያ መሠረት
በዝዋይ አካባቢ የሚገኙ የወተት አቅራቢ ድርጅቶች በውስን ጨረታ የግዥ ስልት በማወዳደር
ቢፈፀም፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሠራተኛ ጫማ ግዥን ይመለከታል

የ 2010 በጀት ዓመት የሠራተኛ ጫማ ግዥ ለመፈፀም በውስን ጨረታ የግዥ ስልት እንድንፈፅም
አስፈቅደን በሀገር ውስጥ ጫማ በማምረት የረዥም ጊዜ ልምድ ያላቸውን ድርጅቶች ጋብዘን
የጨረታ ሰነድ ቀርቦ የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ በ 02/05/2010 በያዘው ቃለ ጉባኤ መሠረት/በአባሪ
ተያያዟል/ በቴክኒካል ገምጋሚ ኮሚቴ እንዲታይ ከተጫራቾች የቀረቡ ናሙናዎችን እና ሰነዶችን
ለገምጋሚ ኮሚቴ ልከናል ገምጋሚ ኮሚቴው ላቀረበው ጥያቄ አስተያዬት እንድናቀርብ በተጠየቅነው
መሠረት የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ቃለ ጉባኤ ላይ በግልፅ እንደተቀመጠው
1. የተጫረቱት ድርጅቶች በጫማ አምራችነት ያላቸውን የረዥም ጊዜ ልምድ፤
2. በጨረታው ሰነዶቻችው ላይ ለፖሊስ ኮሚሽን፣ ለመብራት ኃይል … ለመሳሰሉት
መንግስታዊ ድርጅቶች በተመሳሳይ ሁኔታ የሚያቀረቡት ናሙና ብቻ መሆኑን በኮሚቴ
አባላት ፊት በማረጋገጣቸው፤
3. ለሠራተኛው ካሁን ቀደም ጫማ ይገዛ የነበረው በግምባር ግዥ፣ የሠራተኛ ማህበር ተወካይ፣
የጠቅላላ አገልግሎት ተወካይና የግዥ ሠራተኛ ተገኝተው በሚመርጡት ይፈፀም የነበረ
ቢሆንም አሰራሩን በማሻሻል ወደ ጨረታ ሂደት ገብተን ጠያቂው ክፍልም ስፔፊኬሽን
አቅርቦ ስፔስፊኬሽኑ ለተጫራቾች የተሰጠ ሲሆን ስፔስፊኬሽን ያሟላል ያሉትን ናሙና
ያቀረቡ በመሆኑ ግዥው በድጋሚ ጨረታ ቢወጣ ከሚወስደው ጊዜ አንፃር እና የከፍተኛ ግዥ
ኮሚቴው የውሳኔ ሀሳብ ታይቶ አቅጣጫ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ማስያዣን ይመለከታል


ከዚህ በታች የኮንቴይነር ቁጥራቸው እና የኦፕሬሽን ቁጥራቸው የተጠቀሱ ጥሬ እቃዎች ሞጆ ደረቅ
ወደብ ላይ ጥሬ እቃው የግብርና የፍተሻ መስፈርትን አላሟላም በሚል ወደብ ላይ ብዙ
በመቆየታቸው ምክንያት ዲመሬጅ የተቆረጠብን መሆኑ ታውቆ ዲመሬጅ ተቆርጦ የቀረው
ተሰብሳቢ ሂሳብ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እያሳወቅን፤ ሂሳብ የተሰራበት ሰነድ ከዚህ ማስታወሻ
ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ኦፕሬሽን ቀደም ሲል እንደመለስ
ተ.ቀ የእቃው አይነት የማስጫኛ ሰነድ ቁጥር
ቁጥር የተያዘ ገንዘብ የተፈቀደ ሂሳብ
5. ዛየሊን 7234-8714 NSSCB1702608 15,000.00 12,277.68
6. ጀሬኖል 7234-8663 FSCB17000606 30,000.00 12,746.40
7. ማላታይን 7234-8479 37021-1 60,000.00 2,780.52
8. ኢፖክሲዳይዝድ 7234-8667 FSCB17000493 45,000.00 19,982.28
ሶያ ቢን ኦይል
9. ክሎሬፖይፎረስ 7234-621 PENCB17015234 30,000.00 28571.40
10. ሳይክሎሄክሳኖን 7234-8763 SGBC17000437 15,000.00 10,202.82
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የአዳዲስ ቴክኖሎጂ ጥናት ቢጋር ላይ አስተያዬት ስለማቅረብ


ቁጥሩ ማመ/084/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ከማርኬቲንግ የተፃፈው ቢጋር ላይ አስተያዬት እንድንሰጥ
በ 18/05/10 መመሪያ በተሰጠን መሠረት የሚከተለውን አስተያዬት አቅርበናል፡፡
1. የጥናት አስፈላጊነት ላይ ተወዳዳሪነት ማሳደግ ከሚለው በተጨማሪ
 የሀገር ውስጥ ጥሬእቃዎችን በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ማዳን
 ምርት በአይነት በመጠን ሲያድግ እና የፎርሙሌሽን ስራዎች ሲሰሩ value addition
መጨመርን ያካተተ ቢሆን
2. የ Industry Analysis, Technology Analysis, Market analysis, Regulation
Requirement በዝርዝር በአጥኝው ተጠንቶ ሊቀርብ የሚገባ መሆኑ በግልፅ ቢገለፅ፤
3. የጥናቱ አላማ Business plan ለተለያዩ ምርቶች /ለተጠቀሱት ምርቶች/ ማዘጋጀት የሚለው ብዙ
ቦታ የተጠቀሰ ሲሆን ለተጠቀሱት ምርቶች የአዋጭነት ጥናት አጥንቶ ማቅርብ የሚለው ሀሳብ
Equally መገለፅ ባለበት ልክ አልተገለፀም
4. 2.2.2 herbicide formulation peat በሚለው ስር 2 ኛው ፖራግራፍ ላይ ያሉት አረፍት ነገሮች
ቢወጡ ምክንያቱም አጥኚው የራሱን እውቀት ተጠቅሞ ነፃ አስተያዬት ከሰጠ በኋላ በውይይት
ወቅት የምናነሳው ሀሳብ ቢሆን የተሻለ ይመስለኛል
5. 2.5 ላይ required plant በሚለው ስር በጥናቱ የሚሸፈን /የሚጠኑ ምርቶች እና የ upgrading/
ስራዎች በጣም ሰፊ ከመሆኑ አንፃር የሚሰሩ ስራዎች Phase by phase ካልሆኑ ለፕሮጀክቱ
የሚያስፈልገው የገንዘብ አቅም ፈታኝ ይሆናል የሚል ስጋት ስላለኝ በምን መልክ ሊሰራ /ሊኬድበት/
እንደታሰበ ከወዲሁ ለአጥኝው የሚሰጥ መረጃ ቢኖር
- የጥናቱ ወሰን(Scope) ሰፊ በመሆኑ ለአጥኚው የሚከፈለው /አጥኚው የሚጠይቀው/ የጥናት
ዋጋም አብሮ ግምት ውስጥ ቢገባ የሚል አስተያዬት አለኝ
6. የ Experts profile or Experties required በሚለው ላይም የፋይናንሻል ፕሮጀክት ስራዎች
ሊሰራ የሚችል የ Accounting ባለሙያ ቢካተት ጊዜውን በተመለከተም ጊዜ ወስነን ከምናስቀምጥ
በአጥኚዎች እንዲቀርብ ክፍት ቢሆን የሚል አስተያየቴን እያቀረብኩ በሰነዱ ላይ መጠነኛ ኤዲቲንግ
ስለሚፈልግ ኤዲት ተደርጐ መስተካከል ያለባቸው ስያሜዎችና grammers ላይ ማስተካከያዎች
ቢደረጉ መልካም ነው፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ

ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥን ይመለከታል


ከቴክኒክ ዋና ክፍል በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014941 የተሽከርካሪ መለዋወጫ ግዥ ተጠይቆ ግዥዉ
መከናወኑ ይታወሳል፡፡

ሆኖም በተራ ቁጥር 1 ላይ Pitman arm ተብሎ የተጠየቀ ሲሆን የግዥ ሠራተኛው Pitman arm
አምጥቶ አይሆንም ተብሎ ተመላሽ ተደርጓል በድጋሚ ከሚመለከተው የቴክኒክ ሠራተኛ ጋር ግዥ
ሠራተኛ በስልክ የሀሳብ ልውውጥ ካደረጉ በኋላ Follwup arm የሚል ግዥ ተፈፅሞ ስቶር የደረሰ
ቢሆንም በስም ልዩነት ምክንያት እቃውን ገቢ ለማድረግ እንደተቸገሩ ከንብረት አስተዳደር በደብዳቤ
ተገልፆልናል፡፡ ስለዚህ የተገዛዉ መለዋወጫ (Follw up arm) ለተፈለገዉ አገልግሎት የሚውል
ስለመሆኑ በእናንተ በኩል ማረጋገጫ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል

ከሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ በተለያዬ ጊዜ በስቶር ኪፐር የስራ መደብ መጠሪያ ላይ በውክልና
እየሰሩ ያሉት አቶ አለማየሁ ምትኩ ውክልና እንዲነሳ በተደጋጋሚ ለቀረበልን ጥያቄ በእኛ በኩል የአቶ
አለማየሁ ምትኩ ውክልና ተነስቶ ለአቶ ፍቃዱ ሲበርጋ ውክልና እንዲሰጥ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
በሰኔ ወር 2009 ለዋና ስራ አስኪያጅ በ 26/03/10 ጥያቄ ስናቀርብ በግልባጭ ለሰው ሀብት ልማት አስ.
መምሪያ ስናሳውቅ ቆይተናል፡፡ ውክልናው እስካሁን ለምን እንዳልተነሳ በመምሪያው በኩል
የሚታወቅ ምክንያት የለም፡፡ ስለዚህ፡-
1. የተፈጠረው ክፍት የስራ መደብ በቋሚነት መሞላት ያለበት ሆኖ ሳለ እስከ መቼ በውክልና
የሚቆይበት ምክንያት ግልፅ አልሆነልንም፤
2. ውክልና እንዲሰጥ ጥያቄ አቅርበን ያልተሰጠበትን ምክንያት ባላወቅንበት በየጊዜው የአቶ
አለማየሁ ውክልና ይነሳ በሌላ ይተካ ለሚለው የሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ ጥያቄ በእኛ በኩል
ቀደም ሲል በፃፍናቸው ደብዳቤዎች ውክልናው እንዲነሳ ጥያቄ ያቀረብን ስለሆነ የተለዬ
ምላሽ አለመኖሩን እያሳወቅን፤ ክፍት የስራ መደቡ በተገቢው ሰው በቋሚነት እንዲሟላልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
ለ፡- ኦዲት አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለኦዲት ግኝቶች የተሰጠ ምላሽ


የግዥ አፈፃፀምን በተመለከተ አገልግሎቱ በደብዳቤ ቁጥር ኦዲ/27/10 በቀን 15/05/10 በላከልን
ግኝቶች ላይ መንስኤ የሆኑትን እና የምፍትሄ ሃሳቦችን ሞልተን አላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ክትትል የሚፈልጉ ስራዎች

ከጥር 7 ቀን 2010 ጀምሮ ለ 10 ቀናት በዓመት እረፍት ላይ ስለምሆን ክፍሉ ትኩረት ሰጥቶ
ሊያከናውናቸው የሚገቡ ክትትል የሚፈልጉ ዝርዝር ስራዎች በዚህ ማስታወሻ አባሪ የተደረገ ሲሆን
በክፍሉ ሠራተኞች የተጀመረውን የቡድን ስብሰባዎችም በቅርብ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ
ስራዎችን በኃላፊነት ስሜት እንደምታከናውኑ በማመን መልካም የስራ ጊዜን እመኝላቹሀለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 3 ገፅ

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማፋ
በግዥ ዋና ክፍል ክትትል የሚፈልጉ ስራዎች
1. ረዥም ጊዜ የቆዩና እልባት ያላገኙ ስራዎች
1.1 ከሞጆ ዘይት ለፈፀምነው ግዥ ከ VAT ጋር በተያያዘ በአቅራቢው በኩል ያልተከፈለን ክፍያ አለ
ብለው ሂሳብ ለማስታረቅ Statement ልከው በፋይናንስ መምሪያ በኩል ሂሳቡን አስታርቆ
ያለብንን ወይም ያለባቸውን ሂሳብ አውቆ በእንጥልጥል የሚታየውን ሂሳብ እልባት እንዲያገኝ
ግፊት ማድረግ /በዋና ስራ አስኪያጅም ለፋይናንስ ጥብቅ ትዕዛዝ ቢሰጥ/፤
1.2 ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ ለተከናወነ የቡሺንግ አገልግሎት ግዥ ከመከላከያ ኢንጂነሪንግ የተሰጠንን
ምላሽ ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቀደም ሲል በተፃፈላቸው ደብዳቤ መሠረት ቡሺንጉ የሚሰራበት
ትክክለኛ ማቴሪያል አቅረበን ማሰራት፣ ማቅረብ ካልቻልን በሌላ ስራ ሂሳቡ እንዲካከስልን
የማመቻቸት ስራ እንደሚያከናውኑ በሁለቱም አማራጭ ካልተቻል የተከፈለውን ሂሳብ
እንደማይመልሱልን የገለጹ በመሆኑ ከሂሳብ መዝገብ እንዲሰረዝ ማስወሰን፤
1.3 የሬሎ በርነር ጥገናን በተመለከተ ከቦርድ በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት ለዋና ስራ አስኪያጅ
ማስታወሻ አቅርበን ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ ተመርቶ ምርትና ቴክኒክ ለዋና ስራ አስኪያጅ
አስተያዬት አቅርበናል ስላሉ በዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ እንዲያገኝ አስታውሰናል በሚሰጠው
ውሳኔ መሠረት መፈፀም፤
1.4 ከቶታል ቀደም ሲል ከተጠየቀ መጠን በላይ ግዥ ተፈፅሞ በብልጫ የተላከው ተመላሽ ሆኗል
ልዩነቱን በገንዘብ ተመላሽ አናደርግም በአይነት እንተካለን ባሉት መሠረት በቅርቡ ከቀረቡት
የግዥ ጥያቄዎች ለወ/ሮ ራሔል ተመርቶ በግዥ ሂደት ላይ ካሉት ውስጥ ቀደም ላለው ቀሪ ሂሳብ
ተመጣጣኝ የሆነ በአይነት የማስተካቱን ስራ በቅርብ ተከታትሎ ማስፈፀም፤
1.5 የ WAFA ውልን አስመልክቶ ከፕላንና መረጃ አገልገሎት በቀረበ ጥያቄ ውሉ በ 2004
የተፈፀመ ሲሆን ዝርዝር አፈፃፀሙ ላይ /ውሉን ለማስቀጠል/ ጉዳዩ በድርጅቱ ነገረ ፈጅ ታይቶ
የህግ አስተያዬት ቀርቦ ግልፅ መመሪያ ሲሰጥበት ወደ ሂደቱ ቢገባ፤
1.6 ቡራዩ ካርቶን አልተከፈለኝም/ቀሪ ሂሳብ አለባችሁ/ በሚል ያቀረበው ስቴትመንት በዋና ስራ
አስኪያጅ ቢሮ ከቡራዩ ንግድ መምሪያ እና የፋይናንስ መምሪያ ተወካይ ባሉበት በተነጋገረነውና
በተደረሰው ስምምነት መሠረት በፋይናንስ በኩል ዝርዝሩ እንዲታይና የጠየቁት ክፍያ/እዳ/ ካለብን
እንዲከፈል ማድረግ ከሌለብን ለአቅራቢው ቡራዩ በደብዳቤ ምላሽ መስጠት
2. በውጭ ሀገር ግዥ ክትትል የሚፈልጉ
2.1 ለአዋሽ ባንክ የቀረቡ የውጭ ምንዛሬ ጥያቄዎች
2.1.1 የቤልጂየም የአገልግሎት ክፍያዎች (2)
2.1.2 የ Safety material ግዥዎች(ሁለት ፕሮፎርማዎች )
2.1.3 Diaphram pump እና ሌሎች የካፒታል እቃዎች ግዥ የያዘ ፕሮፎርማ 1 በድምሩ 5
ጥያቄዎች ቀረበዋል የቅርብ ክትትል በማድረግ ማስፈቀድ
2.2 ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቀረቡ ፕሮፎርማዎች የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ እስኪገኝ በቅርብ
መከታተል
2.3 ከቲያንጅን ቦሀይ የዋጋ መግለጫ የመጣለቸውን ሌሎች ማብራሪያ ከተጠቀየባቸው ጋር
የ Forcast ኮሚቴ ካቀረበው ሰነድ ጋር በማጣጣም የግዥ ጥያቄን የግዥ እቅድን በሬስፒ መሠረት
የተጠየቀ መሆኑን በተለያዬ መንገድ አጣርቶና አረጋግጦ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ምንዛሬ ፈቃድ
ጥያቄ ማድረስ
2.4 ከ HTDS የተጠየቀ የጥገና አገልግሎት ግዥ ስራው ተፈቅዶ ቃለ ጉባኤ ተይዞ አዋርድ የተሰጠ
ስለሆነ ኩባንያውን በማነጋገር የሚመጣበትን ጊዜ አውቆ ዝግጅት ማድረግ በአቅራቢው በኩል
እንዲያሟሉ የሚጠበቅ ካለ እንዲያሟሉ መጠየቅና ስራውን ማስቀጠል፡፡
2.5 ወደ ማክቲሽም የሚመለስ አንድ ኮንቴይነር ኢንዶሱልፋን የማስመለስ ስራው በጊንጪ ትሬዲንግ
እየተጠናቀቀ ሲሆን ቀደም ሲል አቅራቢው ከተጠየቀው ማካካሻ በኋላ የወጡ የተለያዩ ወጭዎች
በተሟላ ሁኔታ ተመዝግቦና ታውቆ በመጀመሪያ ከተጠየቀው ሂሳብ ጋር ተደምሮ እንዲሁም
በውሉ መሠረት ለደረሰብን ጉዳት መጠየቅ ያለበትን በውሉ አንቀጽ ላይ የተቀመጠውን ኪሳራ
ጨምሮ ክፍያ እንዲፈፀምልን የተሟላ መረጃ በያዘ ደብዳቤ መጠየቅ
2.6 በኮሚሽኒንግ ሂደት ላይ ያሉ የፈሳሽ እና የዱቄት ማሸጊያ መሳሪያዎችን ሰነድና ፋይል አደራጅቶ
መያዝ እና የኮሚሽኒንግ ሪፖርት ሲደርሰ ተገቢውን በውልና መመሪያ መሠረት መፈፀም
2.7 ፋብሪካ ደርሰው ነገር ግን የተለያዬ አንከን ስላለባቸው ርክክብ ያልተፈፀመላቸው እቃዎች
አቅራቢዎቹ በተደጋጋሚ በደብዳቤ ተጠይቀው ችግሩን የሚፈታ ምላሸ ስላልሰጡ ቀደም ሲል
በተነጋገርነው መሠረት ለህጋዊ አካሄድ የሚረዳ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ መፃፍ/ዝርዝሩ ይታወቃል/
2.8 ከቴክኖ ሰርቪስ ለመጣው ኢፖክሲዳይዝድ ሶያቢን ኦይል ቀደም ሲል የላኩት COA በስህተት
ነው ብለው አሁን የተስተካከለ ያሉትን ልከዋል ነገር ግን በኦፊሻል ደብዳቤ ሸኚነት እንዲልኩ
በኢሜል የተፃፈላቸው ስለሆነ ደብዳቤው ሲደርሰ ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ማቅረብ
2.9 አዲስ አበባ አየር መንገድ የደረሱ 2/ሁለት/ የላብራቶሪ እቃዎች ቶሎ ክሊራንስ ጨርሶ ርክክብ
እንዲፈፀም ማድረግ እንዲሁም የ Sound Label Meter ን ወጪ አድርጐ ተስተካክሉ
መምጣቱ ከተረጋገጠ ያስያዙት ሪቴንሽን ማስለቀቅ
2.10 በቅርቡ አዋርድ ለተሰጣቸው አሸናፊ አቅራቢዎች ውሉ እንዲዘጋጅ ቀደም ሲል ለግዥ ኦፊሰር
በተሰጠው መመሪያ መሠረት በጥንቃቄ መዘጋጀቱን አረጋግጦ ውል መፈፀም
3. የሀገር ውስጥ ግዥ
3.1 ሠራተኞች የአመት እረፍት በተያዘው ፕሮግራም እንዲወጡ ማድረግ፡፡
3.2 የአምቡላንስና የላንድክሩዘር ጥገና ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ ለጠያቂው ክፍል ከሚሰራው ስራ አንፃር
ታይቶ አስተያዬት ቢጠየቅም አስተያዬት ከቀረበው በኋላ ጉዳዩ ጥንቃቄ ስለሚፈልግ በቀጥታ
የስራ ትዕዛዝ ከመሰጠቱ በፊት በከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ የሚታይበት ሁኔታ ቢመቻች
3.3 ደዋሌ ያለው ፎቶኮፒ ማሽን ከደዋሌ የሚመጣው ደብዳቤ በድርጅታችን ቴክኒክ ክፍልና
በተጠቃማው ሰው ሀብት ልማት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባሉበት በጋራ ታይቶ ለዋና ስራ
አስኪያጅ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ
3.4 የፕላስቲክ ሽት ግዥ ጥያቄ እንዲቀርብ ለንብረት አስተዳደር ተነግሯል ጥያቄው እንዲቀርብ
ግዥው እንዲፋጠን ማድረግ/የጥሬ እቃ እጥረት በአቅራቢው በኩል ከማጋጠሙ በፊት/
3.5 አቶ ጌታሁን የሚይዛትን መኪና በተመለከተ በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል ስራው በሃይካ
ጋራዥ እንዲቀጥል የታሰበበትን ምክንያት ሪፖርትና ውል አቅርበው እንደተፈቀደ የአገልግሎት
ግዥውን ማስቀጠል፡፡
3.6 የኮንቴይነር ዲፖዚት ማስለቀቅ እና ያልተበተኑ ዲክሌሬሽኖች ካሉ ትኩር ተሰጥቶና የቅርብ
ክትትል በማድረግ ዲፖዚት ማስለቀቅ ዲክለሬሽኖች እንዲበተኑ ማስደረግ
3.7 ለ 2 ኛ መደብ "ሀ" ቀረጥ ነፃ ለማስፈቀድ የተጠየቁ መረጃዎች ተጠናቆ በተነጋገርነው መሠረት
በዚህ ሁለት ቀን ለፋይናንስ መስጠት
3.8 ለ IFRS ዋጋ ትመና የተጠየቁ የዋጋ መረጃዎችን ለአቅራቢዎች ዋጋ እንዲገልፁልን የተጠየቁ
ቢሆንም ለግዥ አለመሆኑ /የተጠየቁበት ምክንያት በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል በግልፅ
ተነግሮአቸው አስቸኳይነቱም/ ተገልፆላቸው በአጭር ጊዜ ምላሽ መስጠት እንዲቻል ትኩርት
ሰጥቶ መስራት
3.9 በምርታማነት አገልግሎት የቀረበ የአማካሪ አገልግሎት ግዥ የቀረበው መስፈርት በአብዛኛው
ህጋዊነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ ሲሆን በመስፈርቱ ላይ የተጠያቂ
3.10 ከበላይ አብ ሞተርስ ለገዛነው መኪና መለዋወጫ ግዥን በሚመለከት ሰነዱን መሠረት በማድረግ
ተነጋግረን በደረስንበት ስምምነት መሠረት ተክፍሎበት ያልተላከውን ተከታትሎ መረከብ በወቅቱ
ያልከፈልንባቸውን ዋጋ እንዲሰጡ ለቀረበው ጥያቄ ምላሽ እንደተገኘ ግዥውን ለሚያየው ኮሚቴ
የውሉን ስምምነት በማሳወቅ ማስወሰን
3.11 የ 2010 በጀት ዓመት የስራ ልብስ ግዥ በከፊል የተከናወነ ሲሆን በሂደት ላይ ያለውን ግዥ አፋጥኖ
ግዥውን መፈፀም ሌሎችን ቀደም ሲል ባስፈቀድነው መሠረት አምራቾችን በውስን ጨረታ
በመጋበዝ ሂደቱን አፋጥኖ ግዥውን ማስቀጠል ከአጉስታ የታዘዘውን ተከታትሎ መረከብ
በጥያቄያቸው ላይ በተወሰኑ ልብሶች ድግግሞሽና የቁጥር/የብዛት/ ስህተት እንዳለ በደብዳቤ
ተገልፆላቸው ማስተካከያው አልመጣም ስለዚህ ግዥው ከመጠናቀቁ በፊት የመጠን ማስተካከያውን
በዋና ስራ አስኪያጅ ወይም በም/ዋና ስራ አስኪያጅ አስፈቅደው እንዲያመጡ ማድረግ /ልዩነቱ
በመብለጥ ስለሆነ/
3.12 ናዝሬት መብራት ኃይል የተጠየቀ 33KVA ግዥን ተከታትሎ መፈፀም
3.13 አሁን የቀረበው የክላች ዲስክ እና የኤሌክትሮድ 2.5 ዋጋ ቀደም ሲል ከተገዛበት የተጋነነ ጭማሪ
ስላለው እንደገና እንዲሰበሰብ መመሪያ የተሰጠ ስለሆነ ሳይዘገይ ፕሮፎርማ ሰብስቦ ግዥውን
ማፋጠን፡፡
3.14 ቀደም ሲል ለነበሩት የምርታማነት አገልግሎት ኃላፊ በኩል የተመለሰውን በቢፒአር ላይ ሊደረጉ
የሚባቸው ማስተካከያዎችን እንደገና አይቶ የሚሻሻል ካለ አካቶ በሸኚ ደብዳቤ ለምርታማነት
በድጋሚ መላክ
3.15 የ 15 ቀን እና ወርሃዊ ሪፖርት በጊዜው እና ጥራቱን ጠብቆ አጭርና ገላጭ የሆነ የተሟላ መረጃ
የያዘ ሪፖርት ለፕላንና መረጃ ማቅርብ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የስራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት ስለመላክ

የ 2010 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወር የስራ አፈፃፀም ምዘና ውጤት በንብረት አስተዳደር
ዋና ክፍል ስር ያሉ የ 11/አስራ አንድ/ ሠራተኞች በዚህ ደብዳቤ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የአደራ የህክምና አገልግሎት የዋጋ ማስተካከያን ይመለከታል

በ 23/04/2010 ቁጥሩ 1/14-2/39 በሆነ ደብዳቤ የህክምና ውሉ እንደሚቋረጥ ገልፀን የፃፍንላቸውን


መነሻ በማድረግ ቁጥሩ አ/የ/ማ/178/10 በሆነ ደብዳቤ በቀን 25/04/2010 ውሉ እንዲቀጥል
በመፈለጋቸው ቀደም ሲል ከ Jan 1,2018 ጀምሮ የዋጋ ጭማሪ እናደርጋለን ካሉት ውስጥ በተወሰኑ
የህክምና አገልግሎቶች ላይ ቅናሽ ማድረጋቸውን ገልፀው ፅፈውልናል፡፡ የዋጋ ዝርዝርሩንም አያይዘው
ልከዋል፡፡ ነገር ግን ቀደም ሲል በፈፀምነው ውል ላይ የዋጋ ጭማሪን የምናስተናግድበት የተቀመጠ
አንቀጽ/ስምምነት/ ስለሌለ ማንኛውም ጭማሪ ከውለታው አንፃር ማስተናገድ የማይቻል መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 02/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የንብረት ቆጠራ ሪፖርት ስለመላክ

የ 2009 በጀት ዓመት የንብረት ቆጠራ ሪፖርት 98 ገፅ የሆነ አንድ ጥራዝ በዚህ ደብዳቤ አባሪ አድርገን
የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ግብረ መልስ ስለመስጠት

በዋና ክፍሉ ስር ያሉ ሠራተኞች የልማት ቡድን በየሳምንቱ ስብሰባዎችን እያደረጉና


በስራዎቻቸው እና በገጠሟቸው ችግሮች ላይ እየተወያዩ የያዙትን ቃለ ጉባኤ ተመልክቼዋለሁ
ጀምሩ ጥሩና በየጊዜው እየተሻሻለ እንደሆነም መገንዘብ ተችሏል፡፡ በቀረቡት ቃለ ጉባኤዎችና
በአካሄዳቸው ላይ ለታዩት ጉዳዮች ግብረመልስ በአባሪ በዝርዝር የቀረበ ስለሆነ የወደፊት
አፈፃፀማቸውና አተገባበራቸው የበለጠ የተሻለ ይሆን ዘንድ የቀረበውን አስተያዬት/ግብረመልስ/
በማሳወቅ የቅርብ ድጋፍና ክትትል ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርታማት አገ.ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማፋ
የግዥ ቡድን አባላት ባቀረቡት የቡድን ቃለ ጉባኤዎች ላይ የተሰጠ ግብረ መልስ
1. አደረጃጀትና ስያሜን በተመለከተ

1.1 የቡድኑ ስያሜ በየትኛውም ቃለ ጉባኤ ላይ አልተገለፀም /አላየሁም/ ስለዚህ በቡድኑ አባላት ፍላጐት ላይ
ተመስርቶ የቡድኑ ስም ቢኖረው ስሙ የቡድኑ አባላትን Team Spirit የሚያጠናክር የቡድን ስራውን
የሚያበረታታና አነቃቂ ስለሚሆን ተመካክረው ስም ቢሰጡ፤
1.2 የቡድኑ ሰበሳቢ ቃለ ጉባኤ የሚይዙ መሆኑ ተደራቢ ስራ ስለሚሆን የቡድኑን ፀሐፊነት በስራቸው ባህሪም
ቅርበት ያላቸው ወ/ሮ እቴቱ ስለሆኑ ወ/ሮ እቴቱ የቡድኑ ፀሐፊ እንዲሆኑ፤

2. በአጀንዳ አያያዝ እና የስራ እቅድ አቀራረብ ዙሪያ


2.1 አጀንዳዎች በዋናነት
2.1.1 ያለፈውን ሳምንት አፈፃፀም መገምገም
2.1.2 ባለፈው ሳምንት በስራ ላይ ያጋጠሙ ችግሮች ላይ እንዲሁም ችግሮችን ለመፍታት የተወሰዱ
እርምጃዎች ላይ መወያየት
2.1.3 በቀጣዩ ሳምንት/ጊዜው ይጠቀሳል/ የእያንዳንዱ ቡድን አባል የስራ እቅድ ቀርቦ በቡድኑ አባላት
አስተያዬት መስጠት
2.1.4 በለውጥ ስራዎች የቡድን አባላት የሚመለከታቸውን በእቅዳቸው ውስጥ እንዲያካትቱ ተደርጐ
የለውጥ ስራዎች አፈፃፀም መገምገም የሚሉ አጀንዳዎች እንደመነሻ ቢወሰዱ የተሻለ ይሆናል
የሚል አስተያዬት አለኝ፡፡
3. ተንጠልጥለው የቆዬ ችግሮች በየሳምንቱ መነጋገሪያ ከሚሆኑ ለብቻ ተለይተው ከነመፍትሄ ሀሳብ ቡድኑ ለዋና
ክፍሉ ቢያቀርብ
4. የቡድኑ ስብሰባ አካሄድን በተመለከተ
4.1 ስብሰባው በተወሰነለት ቀንና ሰዓት ሁሉም አባላት በመገኘት መከናወን አለበት /በተለዬ ምክንያት
አባሉ/አባላቱ/ በህመም፣ በዓመት እረፍትና በመሳሰሉት ከስራ ገበታቸው ውጭ ካልሆኑ በስተቀር፣
4.2 ቃለ ጉባኤውን የሚይዘው ፀሐፊ ወይም የቡድኑ ሰብሳቢ በማይኖርበት ጊዜ የቡድኑ አባላት ጊዜያዊ ሰብሳቢ
ወይም ጊዜያዊ ፀሐፊ በመመደብ መሸፈን ቢችሉ፡፡
4.3 የቡድኑ ፀሐፊ የሚይዘው ቃለ ጉባኤ በተቻለ መጠን አጭር ነገር ግን ገላጭ /ግልፅ/ መሆን አለበት፡፡
የእያንዳንዱን የቡድን አባል አፈፃፀም በተገመገመው ልክ አፈፃፀሙንና ችግሮቹን በትክክል ለይቶ የሚያሳይ
እና የተነሱ ሀሳቦችን በአግባቡ አጠናቅሮ ማቅረብ አለበት፡፡
4.4 የተዘጋጀው ቃለ ጉባኤ በስብሰባው ላይ በተገኙ የቡድኑ አባላት የተፈረመ መሆን አለበት፡፡ ያልተገኙ አባላት
ያልተገኙበት ምክንያት በቃለ ጉባኤው ላይ መስፈር አለበት፡፡
5. በመጨረሻም የቡድኑ ሳምንታዊ ቃለ ጉባኤ ለዋና ክፍሉ ቀርቦ በዋና ክፍሉ ሊፈቱ ያልቻሉ ችግሮች ተለይተው
ከመፍትሄ ሀሳባቸው ጋር ለመምሪያው ማቅረብ አለበት፡፡ በአፈፃፀም ላይ የታዩ ክፍተቶችን የሚመለከተውን
የቡድን አባል በማነጋገር የማስተካከያ እርምጃ መውሰድም አለበት ለቡድኑ ጠንካራ ጐኖችም እውቅና ለመስጠት
የታዩ ድክመቶች/ክፍተቶች/ ድጋፍ በመስጠት የቡድኑን አፈፃፀም የተሻለ ለማድረግ የዋና ክፍሉ የቅርብ ድጋፍ
መቀጠል አስፈላጊ ነው፡፡
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 02/05/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ማስያዣ የተያዘ ሂሳብ ተመላሽ እንዲሆን ስለማሳወቅ


ፋብሪካችን የተለያዩ ጥሬእቃዎች እና ሌሎች ግዥ ፈፅሞ እቃዎቹን በኮንቴይነር ታሽገው ፋብሪካ
አራግፎ ባዶ ኮንቴይነር ወደ ሞጆ ደረቅ ወደብ ለመመለስ ተይዘው የነበረው ሂሳብ የተሟላ
ስነድ(Interchange) ለኢትዮጰያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት የቀረበ ስለሆነ ከዚህ
በታች በዝርዝር የቀረቡት ተሰብሳቢ ሂሳቦች በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እየገለፅን፤ አስፈላጊው
ሰነድ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እናስታወቃለን፡፡
ቀደም ሲል እንደመለስ
ተ.ቀ የእቃው አይነት ኦፕሬሽን ቁጥር
የተያዘ ገንዘብ የተፈቀደ ሂሳብ
11. አውቶማቲክ ሲሊንግ ማሽን 7234-8625 15,000.00 11,421.00
12. የባለ 1 ሊትር መያዣ ኮዳ 7234-8480 150,000.00 109,070.10
13. ሶልቪሶ 7234-8536 30,000.00 30,000.00
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- L/C ለመክፈት ቅድሚያ የሚሰጣቸውን በቅደም ተከተል እንዲገለፅልን ስለመጠየቅ

በ 2009 በጀት ዓመት የግዥ ሂደት ተጀምሮ አሸናፊ ተለይቶና የግዥ ትዕዛዝ ለአሸናፊ ድርጅቶች
ተሰጥቶ ባንክ ላይ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በመጠበቅ ላይ ካሉት ውስጥ /ዝርዝሩ በአባሪ ተያይዟል/
አንደአስቸኳይነታቸው እና እንደአስፈላጊነታቸው የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ቢገኝ ቅድሚያ L/C
ሊከፈትላቸው ይገባል የሚባሉትን በደረጃ /በቅደም ተከተል/ እንዲገለፅልን ለሚመለከታቸው
መመሪያ እንዲሰጥልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3-10279 ን ይመለከታል


የድርጅቱ ንብረት የሆነው ሰሌዳ ቁጥሩ 3-10279 ዳትሰን ፒክ አፕ የጥገና አገልግሎት ግዥ ቀርቦ
በሃይካ ጋራዥ ስራው ተጀምሮ እያለ በ 19/10/09 ከምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥሩ ም/ቴ/094/09
በሆነ ማስታወሻ በጋራዡ የተጠየቀው ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ ስራው እንዲቆም መደረጉ እና ዋጋው
ከፍተኛ ስለሆነ ሌሎችን በውስን ጨረታ አወዳድረን የአገልግሎት ግዥ ሂደቱ እንዲቀጥል ማስታወሻ
ስለተፃፈልን ለሃይካ ጋራዥ በ 25/1/2010 ቁጥሩ 1/15-30/737 በሆነ ደብዳቤ የጥገና አገልግሎት
ግዥው ከመቋረጡ በፊት በከፊል የተሰሩ ስራዎች ዝርዝር ከነዋጋቸው እንዲገለፅልን ጠይቀን ብር
17,380.00/አስራ ሰባት ሺህ ሶስት መቶ ሰማኒያ/ ከ 10% TOT ጋር መሆኑን ከተሰሩ ስራዎች
ዝርዝር ጋር አቅርቦልናል፡፡

የጥገና አገልግሎት ሰጭው ድርጅት የጠየቀውን ዋጋ ከተሰሩት ስራዎች አንፃር ታይቶ አስተያዬት
እንዲሰጡበት ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ በ 01/01/18 አስተያዬት ተጠይቀው ስራው በከፊል የተሰራ
ስለሆነ የጥገና አገልግሎት ግዥው ስራውን በጀመረው በሃይካ ጋራዥ እንዲቀጥል አስተያዬት ያቀረቡ
ስለሆነ በተለያዬ ጊዜ የተሰጡት የተለያዩ አስተያዬቶች ታይተው ስራው በሃይካ ጋራዥ መቀጠል
ካለበት ውሳኔ እንዲሰጥበት ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የውል ማሻሻያን ይመለከታል


አዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ ከመሉጌታ ታፈሠ የህንፃ ስራ ተቋሪጭ ድርጅት ጋር ጥሬ
ዳይቶማይት ለማጓጓዝ የገለባጭ መኪና ጭነት አገልግሎት ግዥ ውል ሚያዝያ/2009 መፈፀሙ
ይታወሳል፡፡ ነገር ግን
1. በውሉ አንቀጽ 3 ተ.ቁ 3.4 አከራይ በጥሬእቃ አቅራቢው ጉድለት ምክንያት የቀረበው
ተሽከርካሪ ለመጫን ቀርቦ ሳይጭን ቢዘገይ ወይም ሳይጭን ቢመለስ ተከራይ ለአከራይ ኪሳራ
የመክፈል ግዴታ አለበት የሚለው የኪሳራ መጠኑን በግልፅ ያስቀመጠ ባለመሆኑ በኋላ ሊነሱ
የሚችሉ አለማግባባቶችን ከወዲሁ አጥርቶና በግልፅ አስቀምጦ መሄዱ ተገቢ መሆኑ
ታምኖበት በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ባሉበት በተደረሰ ስምምነት
መሠረት የኪሳራው መጠን ላልተጫነበት ጊዜ በቀን ብር 1500.00/አንድ ሺህ አምስት መቶ
ብር/ ሂሳብ ኪሳራ የመከፈል ግዴታ አለበት በሚል እንዲስተካከል እንዲሁም በተመሳሳይ
በአንቀጽ 2 ተ.ቁጥር 2.5 አከራዩ የስራ ትዕዛዝ እንደተሰጠው የማጓጓዝ ተግባር መጀመር
አለበት ሆኖም ጥሬ ዳያቶማይት እያለ በቸልተኝነት በቀን የሚጠበቅበትን 80 ቶን ባያጓጉዝ
በተከራዩ ለሚደርሰውን ጉዳት/ኪሳራ/ በቀን ብር 1500.00(አንድ ሺህ አምስት መቶ
ብር)ሂሳብ ሊከፍል ተስማምቷል በሚል እንዲስተካከል፤
2. አንቀጽ 4 የሂሳብ ክፍያን በተመለከተ 4.1 አከራይ በአጠቃላይ ለሚያጓጉዘው 5000(አምስት
ሺህ) ቶን ጥሬ ዳያቶማይት ለማጓጓዝ ብር 240,000(ሁለት መቶ አርባ ሺህ ብር) ከቫት
በፊት እንዲከፈለው ተከራይም ይህንኑ ገንዘብ ለመክፈል ተስማምቷል በሚል የውል
ማስተካከያ እንዲደረግ እንዲፈቀድ አየጠየቅን፤ በዚሁ ቀን እነኚህ የተነሱት ማሻሻያዎች
እንደሚደረጉ በተደረሰ ስምምነት(በስልክ) መሠረት ከ 24/04/2010 ጀምሮ ገልባጭ
መኪኖችን አስገብተው የማጓጓዝ ስራውን እንዲጀምሩ ትዕዛዝ የተሰጠ ስለሆነ
ማስተካከያው ተደርጐ የውል ሰነዶች የተሟሉ እንዲሆኑ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በ 2008 እና 2009 በጀት ዓመታት ከውጭ ሀገር ያስገባናቸው


የግብአት መጠን ሪፖርትን ይመለከታል

ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የጉምሩክ ታሪፍ ሁለተኛ መደብ "ሀ" ተጠቃሚት ፈቃድ/ሰርተፊኬት/


ለማግኘት በአባሪ በተያያዘው ሠንጠረዥ በ 2008 እና በ 2009 ከውጭ ሀገር ያስገባናቸው ግብአቶች
መረጃ ተሞልቶ እንዲቀርብ የተጠየቅን ስለሆነ መረጃው በአስቸኳይ እንዲቀርብ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- አስተያየት ስለመስጠት


ድርጅታችን ከሙሉጌታ ታፈሰ ህንፃ ስራ ተቋራጭ ጋር ሚያዝያ 25/2009 ከገንደሞታ አዳሚቱሉ
ፋብሪከ ድረስ ዳያቶማይት አፈር ለማጓጓዝ የገልባጭ መኪና ኪራይ አገልግሎት ፈፅመናል፡፡
በ 18/4/10 ከሙሉጌታ ታፈሰ ህንፃ ስራ ተቋራጭ ባቀረበው የውል ማሻሻያ ጥያቄ ላይ አስተያዬት
በተጠየቅነው መሠረት
1. የአገልግሎት ኪራይ ዋጋ ብር 48/አርባ ስምንት/ በቶን ከቫት በፊት የቀረበ መሆኑ በሰነዱ ላይ
ተረጋግጧል፡፡
2. የአካባቢ ፀጥታን በተመለከተ በድርጅታችን በኩል የተለዬ ኃላፊነት የሚወስድበት አግባብም
ምንም አይነት መንገድም የለም /የሀገሪቱን ፀጥታ የሚያስከብር ኃይል ስላለ/
3. በውሉ መሠረት መኪኖች ቀርበው ጭነት መጫን ካለበት ጊዜ በላይ ወስዶ ሳይጫንለት
ቢቀር ለቆመበት ኪራይ የመክፈል ግዴታ እንዳለብን በውሉ ላይ በግለፅ የተቀመጠ ሲሆን
መንገድ ትራንስፖርት ያስቀመጠው/ከ 8፡00 ሰዓት በላይ ሳይጫን/ ሳይራገፍለት ከቆመ በቀን
2000 ብር/ የኪሳራ ማካካሻ በጣም ከፍተኛ ነው ስለዚህ በህግ ክፍሉም አስተያዬት ተሰጥቶ
እና የአጓጓዥ ድርጅቱም በግልፅ እንዲቀመጥለት ያሰበው ተጠይቆ ለድርጅታችንም ከፍተኛ
ወጪ የማያስከትል ፍትሀዊ የሆነ የገንዘብ መጠን ላይ ስምምነት ቢደረስ በሌላ በኩል ይህን
ኃላፊነት በዳያቶማይት አፈር አቅራቢው ውል ውስጥ እንዲካተት ቢደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በቴክኖሎጂ ዝውውር ግዥያቸው የሚፈፀም ጥሬእቃዎችን ይመለከታል

ከቲያንጅን ቦሀይ ለሚፈፀሙ ጥሬእቃዎች የግዥ ጥያቄ በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል የቀረበ
ሲሆን በሬሲፒ መሠረት የተሟሉ መሆናቸው በምርትና ቴክኒክ መምሪያ ሙያዊ አስተያዬት ጠይቀን
በአባሪ በተያያዘው ዝርዝር ቀርቧል፡፡ ስለዚህ በግዥ መጠየቂያ ከቀረበው ጋር በንፅፅር ሲታይ ከተ.ቁ 6
እና 10 በስተቀር ሌሎች ላይ በመብለጥ ወይም በማነስ ልዩነት ያለው በመሆኑ ግዥው ከመቀጠሉ
በፊት በቀረበው መጠን ልዩነት ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 3 ገፅ

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የአደራ ህክምና ማዕከል ዋጋ ጭማሪን ይመለከታል

ድርጅታችን ከአደራ የህክምና ማዕከል ጋር የፈፀመውን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ለማራዘም


የቀረበለትን ጥያቄ በ 21/3/10 ለማራዘም መስማማቱን በደብዳቤ ገልፆልናል፡፡ ከስምምነቱ በኋላ
በ 22/3/10 የዋጋ ጭማሪ ከጃንዋሪ 1/2018 ጀምሮ እንደሚያደርግ የገለፀ ሲሆን ያቀረቡት ዝርዝርም
በተለያዬ ክፍል ታይቶ ጭማሪው ከፍተኛ መሆኑ ተገልፆል፡፡

ነገር ግን ከግዥ መመሪያ አፈፃፀም አንፃር ቀደም ባለው ውድድር ተወዳድረው አሸናፊ ከሆኑበት ዋጋ
በላይ ጭማሪ ያደረጉ በመሆኑ ከውል ስምምነት ውጭ በመሆኑ መምሪያው አዲስ አገልግሎት ግዥ
ጥያቄ አቅርቦ እንደ አዲስ አወዳድረን የአገልግሎት ግዥ ከመፈፀም ውጭ የቀረበውን አዲስ ዋጋ
በግዥ ኮሚቴ ማዬት የማይቻል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በቴክኖሎጂ ዝውውር ግዥያቸው የሚፈፀም ጥሬእቃዎችን ይመለከታል

ከቲያንጅን ቦሀይ ለሚፈፀሙ ጥሬእቃዎች የግዥ ጥያቄ በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል የቀረበ
ሲሆን በሬሲፒ መሠረት የተሟሉ መሆናቸው በምርትና ቴክኒክ መምሪያ ሙያዊ አስተያዬት ጠይቀን
በአባሪ በተያያዘው ዝርዝር ቀርቧል፡፡ ስለዚህ በግዥ መጠየቂያ ከቀረበው ጋር በንፅፅር ሲታይ ከተ.ቁ 6
እና 10 በስተቀር ሌሎች ላይ በመብለጥ ወይም በማነስ ልዩነት ያለው በመሆኑ ግዥው ከመቀጠሉ
በፊት በቀረበው መጠን ልዩነት ላይ ውሳኔ እንዲሰጥበት አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 3 ገፅ

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሠራተኞች ደህንነት መጠበቂያ የደንብ ልብስን ይመለከታል


ቁጥሩ ሰሀአስ/197/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 12/04/10 በ 2010 በጀት ዓመት ለሠራተኞች
ደህንነት መጠበቂያ የደንብ ልብስ ለሠራተኛ በወቅቱ እንዲደርስ ከሚ/ር መ/ቤቱ በቁጥር
ኬኢኮ 03.19/10 ታህሳስ 03/2010 የተፃፈውን ደብዳቤ መሠረት በማድረግ የስራ ልብሱ ተገዝቶ
እንዲቀርብ ተፅፎልናል፡፡ በተለያየ የግዥ መጠየቂያ ከተጠየቁ የስራ ልብሶች ውስጥ ፎጣ፣ ሻሽ/ሻርፕ፣
የሱፍ ካፖርት፣ የቆዳ ሽርጥ እና ሸሚዝ በወቅቱ ተገዝተው ገቢ ሆነዋል የብርድ ጃኬት ታዞ በመሰፋት
ላይ ሲሆን
1. ካኪ ሸሚዝ እና ሱሪ በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014858 በቁጥር 174 በ PR ቁጥር 014862
በቁጥር 97 በድምሩ 271 የተጠየቀ ሲሆን በደብዳቤው ላይ 215 ይላል
2. ቱታ በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014859 በቁጥር 236 በ PR014863 በቁጥር 236 በድምሩ 472
ተጠይቋል፡፡ በደብዳቤው ላይ 236 ይላል ስለዚህ እኛ በም/ዋና ስራ አስኪያጅ ፀድቆ
በቀረበው የግዥ መጠየቂያ መሠረት ግዥውን የምንፈፅም በመሆኑ ከወዲሁ ማስተካከያ
ማድረግ አስፈላጊ ከሆነ በተ.ቁ 1 እና 2 ለተገለፁት ግዥውን ያፀደቀው አካል አውቆት
ማስተካከያው እንዲደርሰን፡፡
3. መስከረም 13 ቀን 2010 ቁጥሩ ግንአ/024/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ለጠየቅናችሁ የስራ
ልብሶች ዝርዝር መስፈርት ምላሽ/መስፈርት/ የደረሰን ታህሳስ 9/2010 በመሆኑ መስፈርቱ
እንደደረሰን የግዥ ሂደቱን መስከረም 10/2010 ባስፈቀድነው የግዥ ስልት መሠረት
ቅድሚያ ሰጥተን ግዥውን በማከናወን ሂደት ላይ መሆናችን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከ 2009 እና የ 4 ኛ ሩብ በጀት ዓመት በኦዲት ለቀረቡ ግኝቶች


የአፈፃፀም መረሃ ግብርን ይመለከታል

በ 2009 3 ኛ እና 4 ኛ ሩብ በጀት ዓመት በኦዲት አገልግሎት የቀረቡ ግኝቶች ላይ በማኔጅመንት


ያልተወያየንበት መሆኑ ተገልፆ በ 29/03/2010 በተደረገው የማኔጅመንት ስብሰባ የሚመለከተንን
አይተን የአፈፃፀም መርሀ ግብር በማዘጋጀት ተግባራዊ እንድናደርግ በተወሰነው መሠረት ግዥና
ንብረትን እንደመምሪያ እና መምሪያው ከሌሎች የስራ ክፍሎች ጋር ሊያናውን የሚገባውን በዚህ
ማስታወሻ አባሪ ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከቡራዩ ልማት ኃ/የተ/የግ ማህበር የቀረበ የክፍያ ጥያቄን ይመለከታል

ቡራዩ ል/ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቁጥሩ SMD/33-001/034 በሆነ ደብዳቤ በቀን 4/03/10 06 ገፅ አባሪ


በማያያዝ ላቀረቡት የምርት ማሸጊያ ካርቶን ብር 314,555.23 ያልተከፈለ ቀሪ ሂሳብ አንዳላቸው
ገልፀዋል፡፡
ነገር ግን በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል ዝርዝሩ ታይቶ ከ DO 038829 በስተቀር በሌሎች
DO ዎች በሙሉ GRN የተቆረጠ መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ DO38829 አቅራቢው ተጠይቆ ልከናል
ብለዋል ኮፒውንም ከደብዳቤው በኋላ ሰጥተውናል አቅራቢው DO የሚልከው ከጭነቱ ጋር በቀጥታ
ለንብረት አስተዳደር መሆኑን በመግልፅ በግዥ ዋና ክፍል በኩል የተጠቀሰው DO እንዳልደረሳቸውም
አረጋግጠዋል፡፡ ስለዚህ በተጠቀሰው DO የተመዘገበው ገንዘብ ብር 7,350/ሰባት ሺህ ሶስት መቶ
ሃምሳ/ ሲሆን አቅራቢው አልተከፈለኝም ከሚለው ገንዘብ መጠን ጋር ሲታይ ትንሽ ነው፡፡ ስለዚህ
ያልተከፈለ ሂሳብ ካላቸው በፋይናንስ መምሪያ በኩል የማስታረቅ እና የመተማመን ስራ መሰራት
ቢቻል እንዲሁም አልደረሰም የተባለው DO በአቅራቢው በኩል ለማን እንዳስረከቡ ቢረጋገጥ
በማለት አስተያዬታችንን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከቴክኖሰርቪስ የቀረበ ደብዳቤ ላይ አስተያዬት ስለማቅረብ

ዲሴምበር 2/2017 ከቴክኖሰርቪስ በተለያዬ ጊዜ ጠቅላላ ዋጋቸው ብር 15,684/አስራ አምስት ሺህ


ስድስት መቶ ሰማኒያ አራት ብር/ የሆነ ቦልትስ፣ ነትስ፣ ኬብል እና ባዝባር ያለ ክፍያ እንደሚያቀረቡ
በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ ም/ዋና ስራ አስኪያጅና የግዥና ንብረት አስተዳደር ተወካይ በተገኙበት
የተስማሙ መሆኑ ከዋና ክፍሉ ተጋግጧል፡፡ ነገር ግን እቃዎች መጥተው ስራ ላይ ስለመዋላቸው በእኛ
በኩል ማረጋገጥ ስለማንችል የኮሚሽኒንግ ስራው ላይ በመሳተፍ ላይ ባሉ የኮሚሽኒንግ ቲም ሰብሳቢ
በኩል ቢረጋገጥ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የገቢ እና ወጪ ንግድ አሰራርን ይመለከታል


ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ህዳር 01 ቀን 2010 የገቢና ወጪ ንግድ አሰራርን መሠረት
በማድረግ ከዓለም አቀፍ ንግድ ጋር ግንኙነት ያላቸው የስራ ሂቶች ላይ የሚደረጉ ማሻሻያና የመረጃ
ቴክኖሎጂ ዝርጋታ ስራ ጋር ተናቦና ተቀናጅቶ ለመሄድ እንደ ግዥና ንብረት ጥሬ እቃዎች፣ ማሸጊያ
እቃዎች፣ መለዋወጫዎችና የመሳሰሉትን ገቢ እቃዎች ወደ ሀገር ውስጥ ስናስገባ ግንኙነት
የምናደርገው
1. ከባንኮች ጋር የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በመጠየቅና L/C በመክፈት
2. ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚ/ር የገቢ እቃዎች ፈቃድ በመጠየቅ
3. ከ ESL ጋር የጭነት እና የማጓጓዝ አገልግሎት
4. ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ጥሬእቃዎች/እቃዎች/ ሲደርሱ እንዲሁም አልፎ አልፎ
መስፈርታቸውን ያላሟሉ እቃዎች መልሶ ለማውጣት የ Export ፈቃድ በመጠየቅ አብረን
እየሰራን ሲሆን፤
የታሰበው የመረጃ ቴክኖሎጂ /በአንድ መስኮት የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ፕሮግራም/ ቀርፆ
የአስራር ማሻሻያውን የሚሰራው ፕሮግራም ጽ/ቤት ከፋብሪካው የሚፈልገው መረጃ ከታወቀ
ለፕሮግራሙ መሳካት የበኩላችንን ድጋፍ መስጠት የምንችል መሆኑን እያሳወቅኩ፤ ለዚህም
በፋብሪካው በኩል ጽ/ቤቱ ቢጠየቅ፡፡

በሌላ በኩል የኤሌክትሮኒክስ አንድ መስኮት አገልግሎት ፕሮግራም ጽ/ቤትን የማይጠብቅ ነገር ግን
ለምናከናውናቸው ግዥዎች ዓለም አቀፍ ንግድ ላይ የተሰማሩ አቅራቢዎች ፍላጐታችንን አውቀው
በአቅርቦት ላይ የተሻለ ጥራት፣ ዋጋ እና አማራጭ አቅራቢዎችን ለማግኘት ስለሚያስችል
የፋብሪካው ዌብ ሳይት ተዘጋጅቶ ስራ ላይ ቢውል ጠቀሜታው ከብዙ አቅጣጫ /የፋብሪካውን ገፅታ
ከመገንባት፣ የገበያ አድማስን ከማስፋት… ወዘተ/ የጐላ ይሆናል፡፡ የፋብሪካውን አፈፃፀምም የተሻለ
ያደርገዋል የሚል እምነት ስላለ ቀደም ሲል develop የተደረገው ዌብሳይት ስራ ላይ እንዲውል
ወይም በአዲስ መልክ develop ቢደረግ የሚል አስተያዬታችን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፕላንና መረጃ አገልግሎት
አፀተማአማ

ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል
ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ግ/ን/አ/መምሪያ ፀሐፊ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በ 2010 በጀትዓመት በቀሪ ወራት የሚከናወኑ የለውጥ ስራዎች


እቅድ መርሃ ግብር

የድርጅቱ የስራ አፈፃፀም የተሻለ በማድረግ ቀጣይነት ያለው የደምበኞች አርካታን ለማሳደግ ይረዳ
ዘንድ የለውጥ ስራዎች በአባሪ በተያያዘው የ 2010 እቅድ መርሃ ግብር መሠረት እንድታከናውኑ
እያሳወቅኩ፤ የእቅድ አፈፃፀሙን በየ 15 ቀኑ እና በወሩ በምታቀርቧቸው ሪፖርቶች ተካቶ
እንዲቀርብ ከአደራ ጭምር አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 04 ገፅ

ግልባጭ
 ለምርታማት አገ. ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማፋ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- 1×20" ኮንቴይነር ኢንዶሱልፋን ቴክኒካልን ይመለከታል


ፋብሪካችን ለፀረ ተባይ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል ኢንዶሱልፋን የተባለ ጥሬ እቃ
ከአሁን ቀደም ግዥ ከፈፀምን በኋላ የጥሬ እቃ መስፈርቱን ያላሟላ ሆኖ በመገኘቱ ተመላሽ
እንዲደረግ በተወሰነው መሠረት ይኼንኑ ጥሬእቃ ተመላሽ ያደረገበት እና በምትኩ ሲላክ በሀገር
ውስጥ የወጣውን ወጪ በአይነት ለመተካት ስምምነት በተደገው መሠረት በ 1×20" ኮንቴይነር
12,000 ኪ.ግ የላከልን መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚሁ መሠረት ይኼው ጥሬእቃ ግብርና የሚጠይቀውን የጥሬእቃ ምርመራ ያላሟላ ሆኖ በመገኘቱ
በተመሳሳይ ይኼኛውም ተመላሸ እንዲደረግ በተወሰነው መሠረት ወደ መጣበት ሀገር ለማስመለስ
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ሞጆ ቅርንጫፍ 60,611.11(ስልሳ ሺህ ስድስት መቶ
አስራ አንድ ብር ከ 11/100) ጠይቀዋል፡፡ በመሆኑም ይኼንኑ የተጠየቀውን ሂሳብ ያህል ላኪው ኩባንያ
እንደሚተካልን የተገፀለት ሲሆን ኩባንያው ፋብሪካው ክፍያውን እንዲፈፅምና ለዚሁ አገልግሎት
የሚወጣውን ክፍያ ለመፈፀም ስምምነቱን ገልፆል፡፡ ስለዚህ ከኩባንያው የሚተካ ከላይ የተገለፀውን
ሂሳብ በሞጆ ጉምሩክ ስም ተዘጋጅቶ እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የአጣና ግዥን ይመለከታል


በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014995 ግዥ እንዲከናወን በተፈቀደው መሠረት ግዥውን ለመፈፀም
የቀረበውን ሶስት ፕሮፎርማ በዝዋይ አካባቢ በም/ዋና ስራ አስኪያጅ የተቋቋመው የግዥ ኮሚቴ
ተመልክቶ የውሳኔ ሀሳብ አቅርቧል፡፡
ነገር ግን የረበውን ቃለጉቦኤ ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ተመልክተው ለግዥና ንብረት አስተዳደር
መምሪያ ተመርቷል፡፡
ስለዚህ የግዥ ሂደቱ በንቀጽ 9.4 መሠረት በዋጋ ማቅረብ ግዥ ለመፈፀም መስፈርት ያሟላ ስለሆነ
በግዥ መመሪያ አንቀጽ 9.4 ተ.ቁ.9.4.1 በአዳሚ ቱሉ አካባቢ ግዥ ለመፈፀም ከተቀመጠው ብ
10,000 የመወሰን ስልጣን በላይ በመሆኑ የተጠየቀው አጣና ከዘኑ የአጣና መሸጫ መደብ በብር
13,049.73(አስራ ሶስት ሺህ አርባ ዘጠኝ ብር ከ 73/100)
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/04/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የመለዋወጫ ግዥን ይመለከታል


በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014533 በ 08/08/2017 እና በ 014644 በ 14/03/2017 ለሲሚናቶ ማሽን
መለዋወጫ ግዥ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ በመምሪያው በኩል አቅራቢው ድርጅት Endeco ተጠይቆ ምላሽ
በ 13/12/2017 የሰጠን በመሆኑ በአቅራቢው በኩል የተጠየቀው Clarification በአስቸኳይ ምላሽ
እንዲሰጥ ማብራሪያ የጠየቀበትን ደብዳቤ ቁጥር 0201-17FF በዚህ ማስታወሻ አባሪ አድርገን የላክን
መሆኑን እናስታወቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል


በተለያየ ጊዜ ከሰ/ሀ/ል/አስተዳደር የተጠናቀቀ ምርት መጋዘን ስቶር ኪፐር ኃላፊ የስራ መደብ
ውክልናን በተመለከተ የውስጥ ማስታወሻዎች እየቀረቡ ከመምሪያችንም በተመሳሳይ በጉዳዩ
ስንፃፃፍ መቆየታችን ይታወሳል፡፡ በ 22/02/10 ከዋና ስራ አስኪያጅ የተጀመረው እድገት ጉዳይ
የተቋረጠ በመሆኑ ክፍት የስራ መደቡ በሚፈለገው ባለሙያ እስኪሟላ የአቶ አለማየሁ ምትኩ
ውክልና ተነስቶ አቶ ፍቃዱ ሲበርጋ የምርት መጋዘን ስቶር ኪፐር የስራ መደብ ላይ ተወክለው
እንዲሰሩ ከክፍሉ የቀረበውን ሀሳብ በመደገፍ ያቀረብነው የውክልና ጥያቄ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሰ/ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-
TO: Ref

ከ፡- ግዥ ሠራተኛ ቀን፡- 25/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014855 ን ይመለከታል


ከላይ በተጠቀሰው የግዥ መጠየቂያ ቁጥር የተጠየቀውን 33KV.A Drop out Fllge ከተለያዩ
ድርጅቶች ቢፈለግም ገበያ ላይ ያልተገኘ ስለሆነ መፍትሔ ቢፈለግለት ስል በትህትና እጠይቃሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከአዳማ ማክቲሽም በ L/C ቁጥር TF1528902800 የተገዛ ጥሬእቃ ማካካሻን ይመለከታል
ቁጥሩ 3/2-85/2608 በሆነ ደብዳቤ በቀን 12/10/2016 አክሲዮን ማህበሩ ከአዳማ ማክቲሽም በገካው
የኢንዶሱልፋን ጥሬእቃ ውል ስምምነት አንቀጽ 7 ተ.ቁ 7.3 (Sep 30, 2015 የተፈረመ ውል) እና ኤፕሪል
12,2016 አቅራቡው መስማማቱን ባረጋገጠበት ደብዳቤ መሠረት USD 41,931.17 እንዲከፍሉን መጠየቃችን
ይተወሳል፡፡
የአቅራቡው ኩባንያ ኃላፊዎች በመጡበት ጉዜ ምንም እንኳ ለተጠየቁት ገነዝብ ተመጣጣኝ የሆነ የጥሬእቃ መጠን
6000 ኪ.ግ ቢሆንም ያለንነ የረዥም ጊዜ ደንበኝነት ግምት ውስጥ በማስገባት ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ 12000
ኪ.ግ ጥሬ እቃ ሊልኩልን ተስማምተው የመጣው አንድ ኮንቴይነር /12000 ኪ./ ጥሬ እቃም የመጠቀሚያ ጊዜው
ያለፊበት በመሆኑ ወደ አቅራቢው እንዲመለስ ተወስኗል፡፡

USD41,931.17 በተጨማሪ አንዱን ኮንቴይነር


ነገር ግን ቀደም ሲል ለጠየቅናቸው እና ሊከፍሉን የተስማሙበት
ለተጉጓዘበትና ለተለያዩ ክፍያወች ያወጣነውንወጭ መጠን ፋይናንስ ተጠይቆ ብ 240853.05 ተጨማሪ ወጭ
ማውጣታችነ በ 19/03/2010 ተገልፆልናል፡፡

ስለዚህ አፈፃፀሙ በተለያዬ ምክንያት የዘገየ /ጊዜ የወሰደ በመሆኑ/ ከፋይናንስ ከቀረበው መረጃ ውጭ በፋብሪካው
የሚያዩ ጉዳቶች /Unforseen damage ከውሉ ከረፃፃፍናቸው ደብዳቤወችና ጋር ተገናዘበ በማያዳግም ሁኔታ
አቅራቢ ውደ ድርጅት ከውል አፈፃፀሙ አንፃር መጠየቅ የሚገባው ጉዳይ ከለ ከህግ ክፍሉ አስተያዬት ተጠይቆ ግልፅ
መመሪያ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሌብል ሎጐን ይመለከታል


የኢትዮፖይፎረስ 48%ኢሲ ሌብል ብዛት 100,000 በ 05/10/2010 ተጠይቋል፡፡ ነገር ግን በስያሜ ለውጥ ምክንያት
ቁጥሩ 3/2-95/2946 በሆነ ደብዳቤ በቀን 24/02/2010 ለፍሌክሴብል ፖኬጂንግ ማምረቻ ማስተካከያውን
እስክናሳውቃቸው ለጊዜው ስራው እንዲቆም ተገልፆላቸዋል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል በነበረው ሌብል ላይ ያለው ሎጐ
የማይቀየር ከሆነ ሎጐው ውስጥ ያለው ፅሁፍ ተስተካክሎ እንዲሰጠን ለሚመለከተው መምሪያ መመሪያ እንዲሰጥልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገ. ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ለስራ የምንጠቀምባቸው የውስጥ ፎርማቶች/ሰነዶች/ ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ በኬሚካል ኮርፖሬሽን ስር ከሆነበት ከመስከረም 9/2010 ጀምሮ እስካሁን የምንፃፃፍባቸውና
የምንሰራባቸው ሰነዶች ቀደም ባለው ስያሜ በመሆኑ ስሙን መቀየሩ በአኛው የሚቻል ቢሆንም በየፎርማቶች ቁጥር

ላይ ያለው ለአብነት OF/APPSC የሚለው መለያ የሚቀየር ከሆነ ወጥ በሆነ መንገድ በአዲሱ ስያሜ
የተከለሱ/የተሻሻሉ/ ቅፆች ዝርዝር ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- መምሪያ እና አገልግሎቶች ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/03/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የአክሲዮን ማህበሩ ስያሜና ሎጐ ያላባቸው ሰነዶች ይመለከታል


ከጥቅምት 17/2010 ቁጥሩ ኬኢኮ,26,02/10 በሆነ ደብዳቤ የአክሲዮን ማህበሩ ስያሜ በኬሚካል ኢንዱስትሪ
ኮርፖሬሽን የአዳሚ ቱሉ ፀረ-ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ መባሉ ይታወቃል፡፡

ስለዚህ በውሳኔው መሠረት ማህተሞችና ሰነዶች የደብዳቤ ሄዲንጐችን እና በቀድሞው ስያሜ ያሉ ሰነዶች በአዲሱ
ስያሜ መተካት ያለባቸው ቢሆኑም በክምችት ያሉት በቅድሚያ መጠናቀቅ ያለባቸው መሆኑ ከዋና ስራ አስኪያጅ

በ 30/02/10 መመሪያ የተሰጠበት በመሆኑ

1. በየክፍላችሁ ያሉትን ሰነዶች ዝርዝር በዓይነትና ብዛት እንድታሳውቁን


2. በአባሪ በተያያዘው የክምችት መዘርዝር ከቀረቡት ውስጥ በአሁኑ ወቀት የምትጠቀሙበትን (ስራ ላይ ሊውሉ
የሚችሉትን) ለይታችሁ ቢቻል ሊጠናቀቅቅ ከሚችልበት ግምታዊ ጊዜ ጋር እስከ ህዳር 12/2010
እንድታሳውቁን ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 6 ገፅ

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የክምችት መጠን ስለማሳወቅ


ጥቅምት 17/2010 ቁጥሩ ኬኢኮ,26,02/10 በሆነ ደብዳቤ የአክሲዮን ማህበሩ ስያሜ በኬሚካል ኢንዱስትሪ
ኮርፖሬሽን የአዳሚ ቱሉ ፀረ ተባይ ማዘጋጃ ፋብሪካ መባሉ ይታወቃል፡፡

ስለዚህ በውሳኔው መሠረት ማህተሞች ሰነዶች የደብዳቤ ሄዲንጐችን ሌሎች የአክሲዮን ማህበሩ ስያሜ ያለባቸው
ሰነዶች በአዲሱ ስያሜ መስተካከል ያለባቸው መሆኑን በመረዳት በመምሪያችን ውስጥ ያሉ የቀድሞ ስያሜ ያለባቸው
ሰነዶችን ዝርዝር በአባሪ ያቀረብን ስለሆነ በክምችት ባሉት ላይ ምን ማድረግ እንዳለብ ውሳኔ እንዲሰጥበት እየጠየቅን
በቀጣይ በህትመት ሂደት ላይ ያሉትን በተመለከተም ለጊዜው ያስቆምን በመሆኑ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 6 ገፅ

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የዓመት እረፍት ፕሮግራምን ይመለከታል


በመምሪያው ስር ያሉ ሠራተኞች የዓመት እረፍት ፕሮግራም አንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
ዓመት ፈቃዱን የሚጠቀሙበት
የተጠራቀመ ዕረፍት
ተ.ቁ የሠራተኛው ስም ጊዜ
2007 2008 2009
1. ሳምሶን ስለሺ 28 34 35 ጥቅምት 2009
2. ጌታሁን ብርመጂ - 21 38 ግንቦት 2009
3. መሳይ ብርሃኑ 10½ 22 23 ጥር 2009
4. ራሔል ታሪኩ - 35½ 38 መጋቢት 2009
5. ትዕግስት ሙሉጌታ - - 9 ስራን በማይበድል መልኩ
እንደአስፈላጊነቱ
6. ትርፌ ዓለሙ - 21 27 ግንቦት 2009
7. ውብአንቺ ግርማ - - 02 ስራን በማይበድል መልኩ
እንደአስፈላጊነቱ
8. አብነት ጌታቸው - - 12½ ˃˃
9. እቴቱ አጥናፉ - - 12 ˃˃
10. ደምስ የኋላሸት 37 38 ሚያዝያ 2009
11. ታደሰ ነጋዎ 7½ 38 ሚያዝያ እና ግንቦት 2009
12. ለቺሳ ኡማ 20 ጥቅምት 209
13. ገመዳ ለቴሞ 29½ ሚያዝያ 2009
14. ዓለማየሁ ምትኩ 11 29 ህዳር 2009
15. ፍቃዱ ሲበርጋ 3½ 23 የካቲት 2009
16. አልከኔ በርሃኑ 18 25 መጋቢት 2009
17. እታለማሁ አማረ 1 38 ሚያዝያ 2009
18. ሚልኪያስ ሚናሞ 5½ -
19. ሸመዲን ቢላል 2 -
20. ገረመው ሹካ 10½ ጥቅምት 2009
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የክምችት መጠን ስለመጠየቅ

በቀን 17/02/2010 ከኬሚካል ኮርፖሬሽን ጋር የተዋሀዱ ተቋማትን መጠሪያ ስም ሲቀየር ድርጅታችን አዳሚ
ቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር የሚለው ቀርቶ የድርጅቱ መጠሪያ አዳሚ ቱሉ የፀረ -ተባይ
ማዘጋጃ ፋብሪካ በሚል የስም ማስተካከያ ተደርጓል፡፡ ስለዚህ በስራ ላይ ያሉ በአክሲዮን ማህበሩ ስም
የተዘጋጁ/የታተሙ/ ሰነዶችን በየዓይነታቸው በክምችት ያለው መጠን/ የማሸጊያ እቃዎች ጨምሮ/ እስከ
ጥቅምት 28/2010 ለግ/ን/አስ. መምሪያ እንዲደርስ ይደረግ በግዥ ዋና ክፍል በኩል በሂደት ላይ ያሉ
ህትመቶችና የማሸጊያ እቃዎችና ሌብሎችም ህትመቱ ለጊዜው እንዲቆም ተደርጐ ጠያቂ ክፍሎች
ማስተካከያ አድርገው በአጭር ጊዜ እንዲልኩ በደብዳቤ እንዲገለፅላቸው የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ
እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የ PR ወጪ ስለማድረግ

በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ውስጥ እየተሰራበት የነበረው የግዥ መጠየቂያ አንድ ፓድ ውስጥ ከቁጥር
014740-014750 ድረስ ያለው ያልተሰራበት ሲሆን በዋና ክፍሉ ቢሮ የተቆለፈበት በመሆኑ ይህንን ፓድ
ለጊዜው መጠቀም ስላልተቻለ አዲስ ፓድ ለማውጣት በ 23/02/2010 ጠይቃቹኋል፡፡ ስለዚህ የፋብሪካው ስራ
በዚህ ምክንያት መቆም ስለሌለበት አዲስ ፓድ ወጪ አድርጋችሁ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን እየገለፅኩ
የተጀመረውን ፓድ በተመለከተ ሰነዱ ባለበት እንዲቆይ ሆኖ ወደፊት ውሳኔ የሚሰጥበት መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡ የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎችም እንዲያውቁት የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርሳቸው
ተደርጓል፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለኦዲት አገልግሎት
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የኮሚቴ ሰብሳቢን ይመለከታል

የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ሰበባቢ የሆኑት አቶ እንዳለ በርሄ ስለማይገኙ የግዥውን ሂደት


ለማስቀጠል ይቻል ዘንድ የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ሰብባቢ እንዲወከል እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በቆጠራ ሪፖርት ላይ ስለተሰጠ አስተያዬት

ቁጥሩ ግንአ/055/10 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ቀደም ሲል በ 2009 በጀት ዓመት ቆጠራን በተመለከተ
ምላሽ /አስተያዬት/ መስጠታች ይታወሳል፡፡ ነገር ግን ከፋይናንስ መምሪያ ቁጥሩ ፋይ/016/2010 በሆነ
ማስታወሻ በተሰጠው ምላሽ ላይ
1. ቀደም ሲል በፃፍነው ማስታወሻ በ 14143 ኪ.ግ ኢትዮሲልፋን የሰጠነው አስተያዬት
location A.A መሆኑን ባለማስተዋል ምላሽ የሰጠንበት መሆኑን እና ንብረት አስተዳደርን
የማይመለከት መሆኑ የተገለፀልንን ተቀብለናል፡፡
2. ግንአ/055/10 በሆነ ማስታወሻ ተ.ቁ 1 እና 2 የተጠቀሰው አስተያዬት መመሪያን መሠረት
አድርገን ያቀረብነው አስተያዬት መሆኑን በድጋሚ እያረጋገጥን በፋይናንስ መምሪያ
አስተያዬት ስንጠየቅ ደረጃውን ጠብቆ መመሪያ ተፈፃሚ ይደርጋል /ለማኔጅመንት አቅርቦ
ያስወስናል/ በሚል መረዳት መሆኑን እንድታውቁት ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከኬሚካል ኮርፖሬሽን በተላከ የግዥ መመሪያ አስተያዬት መስጠት


ከኬሚካል ኮርፖሬሽን የተላከው የግዥ መመሪያ አጭርና ግልፅ መሆኑ እና ከመንግስት የግዥ መመሪያ
ጋር የሚጣጣም በመሆኑ አቅርቦትን የሚያቀላጥፍ በየደረጃው ተጠያቂነትን በግልፅ ያስቀመጠ ነው፡፡
ነገር ግን መጠነኛ ማሻሻያዎች ቢደረግባቸው ያልናቸውን እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
1. መግቢያው ላይም ሆነ በየተገቢው ገፆች አዲስ የተዋሃዱ ፋብሪካዎችን በሚገልፅ መልኩ
ማሻሻያ ቢደረግ፤
2. በገፅ 5 የመመሪያው አስፈላጊነት 3 ኛ ፓራግራፍ ላይ ለምርት ስራዎች የሚያስፈልጉትን
እቃዎች የሚለው ጥሬእቃዎች ቢባል፤
3. መግቢያው 4 ኛ ፓራግራፍ ሁለተኛ መስመር "ከአቅራቢ ደንበኞች" የሚለው ከአቅራቢ
ድርጅቶች ቢባል፤
4. ገፅ 6 - 1.2.6 በኮርፖሬሽን ስር አሁን የተቀላቀሉት በስም መገለፅ ካለበት ቢካተት
- ገፅ 13 የግዥ ፕሮግራምን በተመለከተ የአክሲዮን ማህበሩ የግዥ አካሄድ በእቅዱ
/በፕሮግራም/ ከተያዘው በተጨማሪ ወቅታዊ ሁኔታዎችን አጥንቶ በሚያቀርብ
ኮሚቴም ግዥ ስለሚፈፀም በዚህ ላይ ተነጋግሮ በግልፅ ታውቆ የሚኬድበት አቅጣጫ
ቢመቻች፤
- ገፅ 20 የፕሮፎርማ ግዥ አሁን ከምንሰራበት ከ 100 ሺህ ብር በላይ እስከ 250 ሺህ ብር
ይፈቅዳል ከምንጠቀምበት መመሪያ የተሻለ ነው /የመንግስት ግዥ መመሪያን መሠረት
ያደረገ ነው/
- ገፅ 21 - 5.7.4 ድርጅታችን ካለው የ 10 ዓመት የቴክኖሎጂ ውል ስምምነት ጋር ቢታይ፤
- ገፅ 26 - 6.8.5 ከእኛ አሰራር ይለያል ሆኖም በተቀመጠው /በኮርፖሬሽን መመሪያ ቢተካ
ችግር የለውም፤

- 8.1.4 የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ሰብሳቢ የአቅርቦት አገልግሎት ኃላፊ ሲሆን በእኛ አሰራር
በዋና ስራ አስኪያጅ የተሰየመው ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ውጭ ሌላ የስራ
ክፍል ቢታይ ነው፡፡
- 8.1.6 የ አነስተኛ ግዥ በኮርፖሬሽኑ መመሪያ /ጥቃቅን ግዥዎች/ እስከ 5000 ብር
በአገልግሎት ኃላፊ ውሳኔ ይፈፀማል በድርጅታችን እስከ 3000 ብር ከሚለው የተሻለ
ነው፡፡
 በግዥ ስልቶች ውስጥ የግምባር ግዥ በኮርፖሬሽኑ መመሪያ ውስጥ የለም በአክሲዮን ማህበሩም
የለም ወደፊት እንዴት እንደሚኬድበት ቢታይ፤
 አዲስ አቅራቢ የጨረታ አሸናፊ በሚሆንበት ጊዜ /በእኛ መመሪያ 26-2.2 15% የሙከራ ትዕዛዝ
መስጠት እንደሚቻል ይገልፃል በኮርፖሬሽን መመሪያ ውስጥ የለም
 ለሀገር ውስጥ አምራች ድርጅት ስለሚሰጥ ድጋፍ በእኛ መመሪያ 13-2.9 በግልፅ ተቀምጧል
በኮርፖሬሽኑ መመሪያ የለም የሴት አቅራቢዎችን ለማበረታታት ስለሚሰጥ ድጋፍ የኮርፖሬሽኑ
መመሪያ ምንም አይልም ቢታይ
 በአክሲዮን ማህበሩ 9-2.5 እና 9-1.3 መሠረት ስለ ተጨማሪ ትዕዛዝ በግልፅ ወይም በውስን
ጨረታ ግዥ ስልት በተጨማሪ ግዥ ለመፈፀም ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ከአሸናፊው ድርጅት
ከ 20% በመጠን ያልበለጠ ግዥ በ 6 ወር ጊዜ ውስጥ በግልፅ/በውስን/ ጨረታ በተገኘው አሸናፊ
ዋጋ ግዥ መፈፀም ይቻላል በኮርፖሬሽኑ መመሪያ ይህን የሚያሳይ የለውም
በአጠቃላይ የኮርፖሬሽኑ ግዥ መመሪያ የመንግስት ግዥ መመሪያን መሠረት ያደረገና ከአክሲዮን
ማህበሩ መመሪያም በአብዛኛው ተመሳሳይ አንዳንድ ቦታም ላይ የተሻለ አፈፃፀም እና የማስፈፀም
አቅም የሚፈጥር ተጠያቂነትንም በግልፅ ያስቀመጠ በመሆኑ ከላይ ለመጠቆም በሞከርኩት ላይ
እንደአስፈላጊነቱ ቢካተት/ቢሻሻል/፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የዋና ክፍል ኃላፊዎች ግምገማ ስለመላክ

በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ስር ያሉ ሁለት ዋና ክፍሎች የጥልቅ ተሃድሶ ስልጠናውን


መሠረት በማድረግ ያደረግነው ግምገማ ቃለ-ጉባኤ 5 ገፅ እና ሁለቱ ዋና ክፍሎች የተገመገሙበት
ኦርኔል 8 ገፅ በዚህ ማስታወሻ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/02/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2009 በጀት ዓመት ቆጠራን ይመለከታል

በርዕሱ በተጠቀሰው ጉዳይ የንብረት አሰተዳደር ዋና ክፍል ከሚመለከታቸው ስቶር ኪፐሮች ጋር


በመሆን በመብለጥና ጉድለቶች ምክንያት የሆኑት በአባሪ በዝርዝር የቀረበ በመሆኑ
1. በመብለጥ የተገኙት በንብረት አስተዳደር መመሪያ እንቀጽ 12.5 በፊደል "ተ" መሠረት ታይቶ ገቢ
እንዲሆኑ፤
2. በማጠጋጋትና በካርድ ማቀናነስ ላይ በተፈጠረ ክፍተት የታዩ አነስተኛ የመጠን ልዩነቶች በተመሳሳይ በተ.ቁ 1
በጠቀስነው አግባብ ቢታይ፤
3. በጉድለት ከታዬው ውስጥ ኢትዮሱልፋን ልዩነቱ ከፍተኛ በመሆኑና ንብረት አስተዳደርም በቆጠረው ወቅት
የተገኘው 14143 ነው ስላሉ የመዝገብ ስህተት ከሆነ እንደገና ቢታይ ካልሆነም በመምሪያው እንቀጽ 12.5
በፊደል "በ" ላይ በተጠቀሰው መሠረት እንደገና ቢታይ የሚል አስተያዬታችን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ
ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ቃለ ጉባኤ ስለመላክ

August 30/2017 ከቴክኖ ሰርቪስ እና ከኤስጂ ትሬዲንግ ከመጡ ባለሙያዎች ጋር የተደረገውን


ስብሰባ ቃለ ጉባኤ 4 ገፅ በዚህ ማስታወሻ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የምርት መጠቀሚያ ጊዜን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ የፈሳሽ ፀረ-ተባይ ምርት እያመረተ ለተጠቃሚዎች እንደሚያቀርብ ይታወቃል፡፡

በዚሁ መሠረት መጠኑ 5,652 ሊትር ፌኒትሮታዮን 50%E.C የተመረተው ማርች/March 28/2016
በመሆኑ የመጠቀሚያ ጊዜው ሊያበቃ 6/ስድስት/ ወራት ብቻ የቀረው መሆኑን እያሳወቅን፤ በዋና ስራ
አስኪያጅ በኩል የሚመለከታቸው ክፍሎች አውቀውት ተገቢው ውሳኔ እንዲሰጥበት ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የንብረት ርክክብን ይመለከታል


አክሲዮን ማህበሩ እየሰራበት ባለው የንብረት አስተዳደር መመሪያ መሠረትና አስራርን ተከትሎ የንብረት
ርክክብን ማስፈፀም ይቻል ዘንድ፡-
1. የእጅ በእጅ ሽያጭ እና ወይም የዱቤ ሽያጭ ሰነድ በሚመለከተው ክፍል ተዘጋጅቶ ሲቀርብ በቀጥታ
ለዋና ክፍሉ እንዲደርስ ሆኖ ዋና ክፍል ኃላፊው ሰነዱ የተሟላና በተገቢው ኃላፊዎች የተፈረመ
መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ ለሚመለከተው ስቶር ኪፐር ተገቢውን ርክክብ በመመሪያ መሠረት
እንዲፈፅም እንዲመራለት፤
2. የንብረት መጋዘን ስቶር ኪፐር ማንኛውም ንብረት ሲያስረክብ ተረካቢውን ግለሰብ /በተለይ በሽያጭ
የሚወጣ፣ በትውስት የሚወጣ ንብረት ከሆነ/ገዥው/ተረካቢው/ ራሱ ካልሆነ ውክልና ያለው መሆኑን
አረጋግጦ ተረካቢው መፈረም ባለበት ቦታ አስፈርሞና በቂ መረጃ ይዞ ርክክብ እንዲፈፀም፤
3. ማንኛውም ሰነድ ለዋና ክፍሉ ሲደርስ ወይም ከዋና ክፍሉ ካለፈም በኋላ ስቶር ኪፐሩጋ ሲደርስ
ሰነዱ ላይ አጠራጣሪ ሁኔታዎች ካጋጠመው ሰነዱን በመመለስ በአግባቡ የተስተካከለና የተሟላ
እንዲሁም በየደረጃው ባሉ ፈራሚዎች ተሟልቶ ተፈርሞ የቀረበ ሊሆን ስለሚገባ ዋና ክፍሉም ሆነ
ስቶር ኪፐሩ ሰነዶቹ በትኩረትና በጥንቃቄ አይቶ ማስተናገድ እንደሚገባ፤
4. የሰነዶች ስርጭትን በተመለከተ በየሰነዶቹ ላይ በተቀመጠው የስርጭት አመላካች መሠረት
እንዲፈፀም፤
5. አልፎ አልፎ የሰነዶችን ዝግጅት አያያዝና ስርጭት በተመለከተ ድንገተኛ ምልከታ በማድረግ ችግሮች
ቢኖሩ በወቅቱ ማሳወቅ እንዲቻልና በቂ ክትትልና ቁጥጥር እንዲኖር ማድረግ፤
6. ከስቶር ኪፐሮች ጋር የጋራ ውይይት በማድረግ በአሰራር ላይ ያጋጠመ ችግር ካለ ለችግሮች መፍትሄ
በመስጠት በዋና ክፍሉ ሊፈቱ የማይችሉትን ለሚመለከተው በማሳወቅ የአክሲዮን ማህበሩን
መመሪያ በተለይ ለአዲስ ሠራተኞች እና ውክልና ላይ ለምናስቀምጣቸው ሠራተኞች በማሳወቅ
የቅርብ ድጋፍ በማድረግ ቀደም ሲል ከታዩ የአሰራር ክፍተቶች በመነሳት ችግር ከመከሰቱ በፊት በበቂ
ሁኔታ ቀድሞ መከላከል ይቻል ዘንድ በአስራር የታዩ ክፍተቶች እንዲስተካከሉ ኃላፊነትዎን
እንዲወጡ እያሳሰብኩ፤ የማርኬቲንግ መምሪያ በ 30/08/17 በዲሲፒሊን ኮሚቴ ስብሰባ በተደረሰው
ስምምነት መሠረት የሽያጭ ሰነዶች ከተዘጋጁ በኋላ የተሟላ ሰነድ በቀጥታ ለንብረት አስተዳደር ዋና
ክፍል እንዲደርስ እንዲደረግ ገዥው የንብረት ርክክቡን እስኪፈፅም የሽያጭ ክፍሉ ክትትል አስፈላጊ
መሆኑን ለሚመለከተው የሽያጭ ሠራተኛ መመሪያ ይሰጥ ዘንድ የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርስ
የተደረገ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ የተሽከርካሪ ጐማዎች፣ ባትሪዎች፣ ባዶ የቶነር ካርትሬጆች እና


ቁርጥራጭ ብረቶችን ይመለከታል
በተለያዩ ጊዜ ከገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር፣ ከመንግስት የልማት ድርጅት ሚኒስቴር መ /ቤት እና
ከኢፌዲሪ ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከላይ በርዕሱ የተጠቀሱ ከአገልግሎት ውጭ የሆኑ
1. የተሽከርካሪ ጐማዎች
2. የተሽከርካሪ ባትሪዎች
3. ባዶ የቶነር ካርትሬጅ
4. ቁርጥራጭ ብረቶች
አወጋገድ የሚፈፀመው ለግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት በማሳወቅ መሆኑ በተለያዬ ጊዜ ተገልፆልናል፡፡ አሁንም

ከላይ ከ 1-4 የተጠቀሱት እቃዎች ዝርዝር እስከ መስከረም 13/2010 ለመምሪያው እንዲደርስ በንብረት አስተዳደር
ቁጥጥር ስር ያልሆኑ/ያልተረከባቸው/ እቃዎች ከሆኑ የሚመለከተው መምሪያ ዝርዝሩን ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል

እንዲያሳውቅ ቀደም ሲል ቁጥሩ ግንአ/358/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 30/05/09 በግልባጭ በተመዘገበላቸው
አግባብ አሁንም መረጃውን ለጠየቀው አካል ለመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ከመስከረም 15/2010
በፊት መላክ ስላለበት የተጠየቀውን መረጃ ለመስጠት ተገቢው ትብብርና ድጋፍ እንዲደረግልን በግልባጭ አሳውቀናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- በ 2010 በጀት ዓመት የስራ ልብስ ግዥን ይመለከታል


ከ 2009 በጀት ዓመት በፊት በነበሩት ዓመታት የስራ ልብስ ግዥ በአብዛኛው የሠራተኛ ማህበሩ ተወካይና
የጠያቂው ክፍል ተወካይ የተገኙበት የግምባር ግዥ ኮሚቴ በማቋቋም ግዥ ይከናወን ስለነበር የአፈፃፀም ጊዜው ያጠረና

ብዙም የተጠቃሚ ክፍል ቅሬታ ሳይኖር ግዥ ይፈፀም ነበር በ 2009 በጀት ዓመት በተከለሰው ግዥ መመሪያ የግምባር

ግዥ የግዥ ስልት ያልተፈቀደ በመሆኑ እና የግዥው መጠን ከብር 100,000/መቶ ሺህ/ በላይ በመሆኑ በግልፅ ጨረታ
የግዥ ስልት ግዥውን ስናከናውን ጥያቄው የተሟላ እንዲሆን /መስፈርትና መመዘኛ ነጥብ እንዲሟላ/ ለማድረግ
በአቅራቢዎች በኩል ቴክኒካል እና ፋይናንሻል ሰነዶችን ከመመሪያ ውጭ ቀላቅሎ በማቅረብ በግምገማ ኮሚቴው ሪፖርት
ምልልስ የአቅርቦት ጊዜው ከሚገባው በላይ ጊዜ የወሰደና የሠራተኛ ቅሬታ ያስነሳ ከመሆኑ በላይ በተፈለገው ጊዜ
ማሟላት አለመቻሉ በተለያዬ መድረክ መገለፁ ይታወቃል፡፡
ስለዚህ የ 2010 በጀት ዓመት የስራ ልብስ ጥያቄ የቀረበ ሲሆን የግዥ ስልቱን በግዥ መመሪያው ላይ

በተቀመጠውና በአንቀጽ 9.1፣ 9.2፣ 9.4 እና 9.5 ዝርዝሩ /በአባሪ ተያይዟል/ ግዥውን እንድንፈፅም እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የዓመት እረፍትን ይመለከታል

ቁጥሩ ሰሀአስ/573/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ያለኝ የዓመት እረፍት 62 ቀናት /ከ 2005-2009/
እንደሆነ ተገልፆልኛል፡፡ ነገር ግን ቀደም ሲል የተጠየቅኳቸውን መረጃዎች አሟልቼ ያቀረብኩና የአገልግሎት ጊዜዬ አዳሚ

ቱሉ ፀረ ተባይ ከመቀጠሬ በፊት ከ 20 ዓመታት በላይ በመሆኑ በዚሁ ስሌት ተስተካክሎ እንደተገለፀልኝ ካለኝ የዓመት

እረፍት ውስጥ ግማሹን ከጥቅምት ወር 2010 ጀምሮ መጠቀም ያቀድኩ በመሆኑ ያለኝን እረፍት ወደ 2010 ለማዛወር
ለዋና ስራ አስኪያጅ ማቅረብ እችል ዘንድ ያለኝ ትክክለኛ የዓመት እረፍት እንዲገለፅልኝ እጠይቃለሁ ለሚደረግልኝ
ትብብር በቅድሚያ አመሰግናለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ኦዲት አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት


ቁጥሩ ኦዲ/70/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ሸኚነት ለቀረበው መጠይቅ ከን/አስ/ዋና ክፍል የተሰጠ ምላሽ
በዚህ ማስታወሻ አባሪ አድረገን የላክን ሲሆን የጥሬ እቃና ምርቶች መጠቀሚያ ጊዜን በተመለከተ በንብረት
አስተዳደር ያለው አሰራር ማንኛውም ጥሬ እቃና ምርት የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ ቢያንስ ከ 6/ስድስት/
ወራት ሲቀሩት ለዋና ስራ አስኪያጅ በደብዳቤ የማሳወቅና አስፈላጊ እርምጃ እንዲወሰድ ጥያቄ ያቀርባል
በወርሃዊና ሩብ ዓመታት ሪፖርቶችም ትኩረት እንዲያገኙ እንደ ችግር በተደጋጋሚ ይገለፃል የሚወስደው
እርምጃ በእኛ እምነት በቂ አይደለም በተ.ቁ 5 ለተጠየቀው መረጃ በአጠቃላይ የጥሬ እቃዎች እና የምርት
መጠቀሚያ ጊዜ ከመጠበቅ አንፃር
1. የሚገዙ ጥሬ እቃዎች በትክክል የሁለት ዓመታት መጠቀሚያ ጊዜ ያላቸው መሆን ይገባቸዋል፡፡
2. ጥሬ እቃዎቹ ከመታዘዛቸው በፊት
2.1 ምዝገባ ያለው ስለመሆኑ፤
2.2 ለሙከራ ከሆነ መጠኑን በመወሰን ረገድ ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል /ጭነት በሚሞላ
መልኩ ተብሎ ለሙከራ ከሚያስፈልግ በላይ አለማዘዝ/፤
2.3 የገበያ ስራን በሚገባ በመስራት የጥሬ እቃው መጠቀሚያ ጊዜ 6 ወራት ሲቀረው ቶሎ
ወደ ምርት በመቀየር የመጠቀሚያ ጊዜውን ማራዘም፤
2.4 የመጠቀሚያ ጊዜው ሊያልፍ 6 ወራት እንደቀረው ሪፖርት ሲደረግ የሚመለከታቸው
ክፍሎች በጋራ ተነጋግረው መፍትሄ እንዲያገኝ የውሳኔ ሰጭ አካል ትኩረት እና ወቅታዊ
ውሳኔ ይፈልጋል፡፡
3. የምርት መጠቀሚያ ጊዜን በተመለከተ
3.1 የተመረተ ምርት የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ ቢያንስ ከአንድ ዓመት በፊት በሽያጭ
ሊወጣ ይገባል ምክንያቱም በገዥው መጋዘን የሚቆይበት ጊዜ ግምት ውስጥ ማስገባት
ተገቢ በመሆኑ፤
3.2 የተመረተ ምርት የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት ለተመረተለት አላማ ስራ ላይ
ሊውል ይገባል፤
3.3 የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ 6 ወራት በፊት ከንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ሪፖርት
ሲቀርብ ተገቢው ውሳኔ በውሳኔ ሰጭ አካል ሳይዘገይ ውሳኔ ሊያገኝ ይገባል፡፡
4. የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት ጥሬ እቃና ምርት መኖሩ ከታወቀበት ጊዜ ጀምሮ ከሌላው ምርትና
ጥሬ እቃ ተለይቶ እንዲቀመጥ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ የተለዬ ቦታ አክሲዮን ማህበሩ ሊያዘጋጅ
ይገባል ለሚቀርብ ጥያቄም ወቅታዊ ውሳኔ መስጠት ይገባል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 2 ገፅ
ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- ከ 60 ቀናት በላይ በሞጆ ደረቅ ወደብ የቆዩ ኮንቴይነሮችን ይመለከታል


ቁጥሩ ጠጉፋ-223/2/03 በሆነ ደብዳቤ ከ 60 ቀናት በላይ ወደብ ላይ የቆዩ ኮንቴይነሮችን በአስቸኳይ
እንድናነሳ ከመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መመሪያ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡

በአባሪ የተቀጠሱት ኮንቴይነሮች ኢፖክሲዳይዝድ ሶያ ቢን ኦይል እና ጀረኖሎች የያዙ ሲሆን ሞጆ ደረቅ ወደብ

የቆዩበት ምክንያት የሁለተኛ መደብ "ሀ" ቀረጥ ነፃ ተጠቃሚነት ፈቃድ ባለመድረሱና የቀረጥ ክፍያ ፈፅመን ለማውጣት
በወቅቱ ውሳኔ ባለማግኘቱ የቆዬ ሲሆን ይህ ደብዳቤ በተፃፈበት ወቅት ቀረጥ ክፍያ ተፈፅሞ ኮንቴይነሮቹ ከደረቅ ወደብ

ለማውጣት ክሊራንስ ላይ መሆናቸውን እያሳወቅን በተጀመረው ሂደት ከተጠቀሰው ጊዜ ገደብ (ከመስከረም 10/2010)
በፊት ወደ ፋብሪካ የሚጓጓዝ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- T- shirt ስለማስረከብ

በባቱ ከተማ አስተዳደር የባቱ አረጋውያን ማህበር ላቀረቡት የ T-shirt ጥያቄ በ 11/12/09 ከም/ዋና
ስራ አስኪያጅ 100(አንድ መቶ) T-shirt (በስቶር የቆዬ) እንዲሰጣቸው የተፈቀደ ስለሆነ(ደብዳቤው
በአባሪ ተያያዟል) ማህበሩ በደብዳቤ ለሚወከለው ሰው በሰነድ እንድታስረክቧቸው ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንሰ መምሪያ
 ለሰ/ሀ/ል/አስተዳደር መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /10
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/01/2010


From Date

ጉዳዩ፡- የሚኒባስ ተሽከርካሪ ግዥ ቅድሚያ ክፍያን ይመለከታል


አክሲዮን ማህበሩ ለቢሮ አገልግሎት የሚውል አንድ ቶዮታ ሚኒባስ ተሽከርካሪ ግዥ ለመፈፀም ከኢንተር አማን

ኃ.የተ.የግ.ማ ጋር በቁጥር ግንአ/800/09 በቀን 09/12/09 ውል መፈፀሙ ይታወሳል፡፡

ስለሆነም በውሉ አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 3.1 ላይ ውል ሰጪ የውሉን አጠቃላይ ዋጋ 30 ፐርስንት ቅድሚያ ክፍያ
ለውል ተቀባይ እንደሚፈፅም በተገለፀው መሠረት ብር 258,000.00 (ሁለት መቶ ሃምሳ ስምንት ሺህ ብር) ለኢንተር
አማን ኃ.የተ.የግ.ማ ቅድሚያ ክፍያ እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ Screen of Sound level meter ይመለከታል


በ Toxic vapour analyzer እና noise analyzer ኮሚሽኒንግ ሪፖርት መሠረት የተሰበረውን Screen of
sound level meter ለአቅራቢው ተመልሶ በአዲስ እንዲተካ በተደረሰው የኮሚሽኒንግ ቲም ስምምነት መሠረት
የጠቀሰውን እቃ ለአቅራቢው በ DHL መላክ እንችል ዘንድ በሰነድ ለግዥ ዋና ክፍል እንዲላክ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ኮድ 3-14383 አምቡላንስን ይመለከታል

ኮድ 3- 14383 አምቡላንስ የሞተር እድሳት እና ሌሎችም ጥገናዎች እንዲደረግ በቀረበው ጥያቄ መሠረት ለሀዋሳ
ሞኢንኮ በደብዳቤ ቁጥር 1/15/30/728 በቀን 15/12/2009 በተፃፈ ደብዳቤ ጥገናውን ለሚያከናውኑበት ዋጋ ፍሬሽ
ፕሮፎርማ እንዲልኩ ተጠይቀው ቀደም ሲል ታይቶ ዋጋ ከተሰጠ በኋላ መኪናው ያለበትን ሁኔታ መኪናው በአካል ቀርቦ
ከታየ በኋላ ዋጋ እንደሚሰጡንና ቀደም ሲል መኪናው በአካል ቀርቦ አይተው የሰጡን ዋጋ እንደማያገለግል የገለፁልን
በመሆኑ በስራ ሰዓት መኪናውን ወደ ሀዋሳ ሞኢንኮ እንዲላክ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ወ/ሮ ትዕግስት ሙሉጌታ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የልማት ቡድን ሳምንታዊ ስብሰባ የተሰጠ ግብረ መልስ ይመለከታል


የልማት ቡድን ሳምንታዊ ስብሰባ መጀመሩ በጣም ጥሩ ነው ሊሻሻሉ የሚገባቸው
1. አጀንዳው ሲቀረፅ
1.1 ያለፈው ሳምንት እቅድ አፈፃፀም መገምገም
1.2 በሳምንቱ ያጋጠሙ ችግሮች
1.3 ለችግሮች የተሰጠ የምፍትሄ እርምጃ በየፈፃሚ አካል በሚል ቢቀርብ ያለፈው ቃለ ጉባኤ ላይ
ክንውንና ችግሮች በአንድ ላይ በዝርዝር የተቀመጡ በመሆኑ በቃለ ጉባኤ አያያዙ ላይ ማሻሻያ
ቢደረግ
2. በሳምንቱ ያጋጠሙ ችግሮች ተገልፀዋል ነገር ግን የመፍትሔ ሀሳቡንና ፈፃሚውን አካል ያካተተ ቢሆን
ለምሳሌ፡- በወ/ሮ ራሄል የተሽከርካሪ ችግር እንደችግር ቀረቧል ነገር ግን በግልፅ በሳምንት ውስጥ መቼ መቼ
ጠይቀው እንዳጡ Specific አድርገው ቢያቀርቡት እና የተወያያችሁበት የመፍትሄ ሀሳብ አብሮ ቢገለፅ
ለተግባራዊነቱ /ለቀጣይ አፈፃፀም/ ይረዳል ይህ አይነት አቀራረብና የጋራ ውይይት በጋራ የመፍትሄ ሀሳብ
ማቅረብና የሚቀርቡ ችግሮች በግልፅና ስፔሲፊክ መሆን የሚያስፈልገው በሁሉም በቃለ ጉባኤው
ለሚጠቀሱት ችግሮች መሆን ይገባዋል፡፡
3. የቡድኑ አባላት እቅዳቸውን በእለቱ የማቅረብ በሰዓቱ ተገኝቶ የቡድን ስብሰባውን በተያዘለት ሰዓት
እንዲጀመር ማድረግ እና የቡድኑ ፀሐፊ የእለቱን ቃለ ጉባኤ መያዝ ላይ ሁሉም የቡድን አባላት ተግባር ሊሆን
ይገባዋል፡፡ አፈፃፀሙንም ዋና ክፍሉ በቅርበት መከታተል ይጠበቅበታል በአጠቃላይ ጅምሩ ጥሩ ነው፡፡ በቀጣይ
መሻሻል የሚባቸውን በጋራ በማሻሻል የልማት ቡድኑን አፈፃፀም ወደ ተሻለ ደረጃ እንደምታደርሱት ተስፋ
አደርጋለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርታማት አገ. ማሻሻያ አገልግሎት
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የምርት መጋዘን ስቶር ኪፐር ክፍት የስራ ቦታን ይመለከታል

የአክሲዮን ማህበሩ ባልደረባ የነበሩት ወ/ት አልማዝ ባልቻ በሞት ከተለዩ ከ 04/08/08 ጀምሮ የምርት ስቶር ኪፐር
የስራ መደብ በውክልና እየተሰራ ቆይቷል፡፡

ምንም እንኳ ቦታውን በቋሚ ሠራተኛ ለመሙላት በውስጥና በውጭ ማስታወቂያ ለመሙላት የወሰደው ጊዜ ቢኖርም
በቅጥር ለማሟላት የተደረጉ ጥረቶች ባለመሳካታቸው የውስጥ እድገት ማስታወቂያ ወጥቶ ተወዳዳሪዎች ቀርበው
ፈተና ተሰጥቶና ለቦታው የሚመጥን ነጥብ ያመጣው ሠራተኛ ተለይቶ የእድገት ኮሚቴ የያዘው ቃለ ጉባኤ ለዋና ስራ
አስኪያጅ በሰው ሀብት ል/አስ መምሪያ በኩል መቅረቡም ይቃወቃል፡፡

ቦታው ላይ በውክልና እየሰሩ ያሉት ሠራተኛ የመጀመሪያ ውክልና ጊዜ 8 ወር የሚሞላው ህዳር 15/2009 መሆኑ ከሰው
ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥሩ ሰሀአስ/122/09 በ 14/03/09 ተገልፆልን እስከ ህዳር 19/2009 ውክልናው ተቋርጦ እንደገና
ከህዳር 19/2009 ጀምሮ አዲስ ውክልና በቃል ለሰ/ሀ/ል/አስ/ መምሪያ እና ለዋና ስራ አስኪያጅ እንዲሁም ሰኔ 2/2009
ለዋና ስራ አስኪያጅ በተፃፈ የውስጥ ማስታወሻ ቁጥሩ ግንአ /632/09 መምሪያው በእድገት ኮሚቴ አባልነት በቦታው
ላይ የቀረበውን የእድገት ቃለ ጉባኤ ውሳኔ ከቆጠራ በፊት እንዲገለፅልን ለዋና ስራ አስኪያጅ ጥያቄ አቅርበናል
ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ በግልባጭ አሳውቀናል በዚህ መካከል ውሳኔው ምን እንደሁ ሳይገለፅልን በ 19/10/09
የሰ/ሀ/ል/አስ ቁጥሩ ሰሀአስ/480/09 በሆኑ ማስታወሻ የተወከሉት ሠራተኛ ውክልና እንድናነሳ ሲፃፍልን ግልባጭ ለዋና
ስራ አስኪያጅ እና ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ ተመዝግቧል፡፡

በእኛ በኩል የምንጠብቀው ቦታው በተገቢ የሰው ኃይል ከወሰደው ጊዜ አንፃር ቦታውን በቋሚነት የሚሰራ ሠራተኛ
እንዲመደብ ሆኖ ሳለ ውሳኔ ባለማግኘቱ ከግ/ን/አስ/መምሪያ ግንአ/709/09 በሆነ ደብዳቤ በ 23/10/09 ከሰኔ
30/2009 ቆጠራ ጋር ርክክብ መፈፀም እንድንችል የአቶ አለማየሁ ምትኩ ውክልና ተነስቶ አቶ ፍቃዱ ሲበርጋ
እንዲወከሉ ስንፅፍ በግልባጭ ለዋና ስራ አስኪያጅ አሳውቀናል፡፡

በሌላ በኩል በ 24/10/09 ቁጥሩ ንብአስ/242/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ የአቶ አለማየሁ ምትኩ ውክልና ተነስቶ
አቶ ፍቃዲ ሲበርጋ እንዲወከሉ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ በደብዳቤ ተጠይቀው አረካካቢም
1. አቶ ተሲሳ ኡማ
2. ወ/ሮ አዳነች ታምሬ
3. አቶ ታደሰ ነጋዎ እንዲሆኑ እና

ከቆጠራው ጋር ርክክቡን እንዲያስፈፅሙልን በም/ዋና ስራ አስኪያጅ እንዲወከሉልን ንብአስ/243/09 በሆነ ደብዳቤ


በ 24/10/09 ጠይቀን በስልክም የደያስረከቢያ ጊዜው ሳያልፍ ውክልናው እንዲፈፀምልን ግፊት አድርገን /በእረፍት
ሰዓታችሁ ጭምር/ ያልተፈፀመበት ምክንያት ለመምሪያውም ሆነ ለንብረት አስ/ዋና ክፍል ባልተገለፀበት ሁኔታ

1. በ 12/12/09 ቁጥሩ ሰሀአስ/543/09 የሆነ ማስታወሻ ስለውክልና በአስተዳደር መመሪያ የተቀመጠው ጊዜ


ካለፈ በኋላ መምሪያው ተለዋጭ ሠራተኛ አስፈቅዶ እንዲያቀርብ በደብዳቤ መጠየቃችን ግልፅ ካለመሆኑ በላይ
ቀደም ሲል ያቀረብናቸው ጥያቄዎች ምላሽ እንድናገኝ የሰ/ሀ/ል/አስ ሊደግፈን ሲገባ ጥያቄውን ለጠያቂው
መጠየቅ የአስራር ግልፅነት የሌለው በመሆኑ፤
2. በ 15/12/09 በተደረገው የማኔጅመንት ስብሰባ በሂደት ላይ ያለው እድገት በሪፖርቱ ውስጥ ለምን
እንዳልተካተተና ያለበትን ደረጃ ስጠይቅ በዋና ስራ አስኪያጅ እድገቱ ተቋርጧል ተብያለሁ፡፡ እንደ አሰራር
እንደአሰራር የተቋረጠበትን ምክንያት የእድገት ኮሚቴ አባላትም ሆኑ ቦታው በሰው ኃይል እንደሟላለት
የጠየቀው መምሪያም ሊገለፅለት ይህ አለመሆኑም አሁንም የእሰራር ግልፅነቱ ጥያቄ ውስጥ እንዳስገባው
አድርጐኛል፡፡
3. ከላይ እድገት ከታዬበት ጊዜ ጀምሮ ውሳኔ ለመስጠት የወሰደው ጊዜ አክሲዮን ማህበሩን በሁለት አቅጣጫ የህግ
ጥያቄዎች ሊያስነሱበት እንደሚችልም ከወዲሁ /አሰራሩ ስለሚታወቅ/ ቅደመ ጥንቃቄና በጊዜው ወሳኔ
መስጠት ባለመቻሉ ድርጅቱን ለአላስፈላጊ ክርክርና የህግ አካሄድ የሚዳርግ በመሆኑ በመምሪያችን በኩል
ውሳኔው officially ባልተገለፀበት የአቶ አለማየሁ ውክልናው ተነስቶ ሌላ ሠራተኛ ለውሳኔ አቅርበን እያለ
ከእኛ የሚጠበቀው ጉዳይ ስላልገባን ጉደዩ ያለበት ደረጃ ሌሎች መልካም አስተዳደር ጋር እና ከአሰራር አንፃር
ያለውን ክፍተት ጉዳዩ ለሚገባቸው የስራ ክፍሎች በግልባጭ አሳውቀናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎች
 ለሥነ-ምግባር እና ፀረ ሙስና
 ለሕግ አግልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የስራ አፈፃፀም ምዘናን ይመለከታል

በመምሪያው የግዥ ዋና ክፍል፣ የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል እና የመምሪያው ፀሐፊ የ 2009 በጀት ዓመት የሁለተኛ

ግማሸ ዓመት ከጥር 01/2009 - ሰኔ 30/2009 ድረስ ያለውን የስራ አፈፃፀም ምዘና ቀደም ሲል የተላከው የስራ
አፈፃፀም ባለመገኘቱ በድጋሚ ሞልተን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- QMS MR ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 12/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ዶክመንቶችን ይመለከታል


በ 09/12/2009 ቁጥሩ MR/06/09 በሆነ ማስታወሻ የውስጥ መመሪያዎችና ደንቦች እና External
Document ዝርዝር እንድናቀርብ በተጠየቀው መሠረት ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የውስጥ መመሪያና ደንቦች ዝርዝር

ተ.ቀ ዝርዝር የታተመበት ዓ.ም


1. የንብረት አስተዳደር መመሪያ
2. 5 ኛው ህብረት ስምምነት ሰኔ 2009 ዓ.ም
3. የሥነ-ምግባር መመሪያ መስከረም 2005 ዓ.ም
4. የአስተዳደር ስራ አመራር መመሪያ ህዳር 1999 ዓ.ም
5. የግዥ አፈፃፀም መመሪያ ጥቅምት 2009 ዓ.ም
6. የስራ መሪዎች መተዳደሪያ ደብ የካቲት 200 ዓ.ም
7. የፋይናንስ ደንብ ታህሳስ 1999
8. የሠራተኞች ክበብ መተዳደሪያ ደንብ የካቲት 2007 ዓ.ም.
9. የውስጥ ኦዲት መመሪያ ጥር 1999 ዓ.ም.
10. Foreign purchasing procedure Jan 2012
11. Bid Technical specification of packing Jan 2012
material
12. Bid specification of raw material Jan 2012
13. Six level document Dec 2014
የውስጥ ዶክመንቶች ዝርዝር

S. No Author Signatur
Document No Document Title Remark
(Source) e
1. EX/APPSCO/01 PPAD A.A Busines Directory 2000-2001
2. EX/APPSCO/02 PPAD Yellow Page 2005
3. EX/APPSCO/03 PPAD Phone Directory 2012
4. EX/APPSCO/04 PPAD Phone Directory 2007
5. EX/APPSCO/05 PPAD Laboratory Supplies Catalogue
6. EX/APPSCO/06 PPAD Ethiopia Yellow Page 2001/02
7. EX/APPSCO/07 PPAD A.A Business Directory 2004-2005
8. EX/APPSCO/08 PPAD National Phone directory 2007
9. EX/APPSCO/09 PPAD Operation System manual (Volume I )
10. EX/APPSCO/10 PPAD Operation System manual (Volume II )
11. EX/APPSCO/11 PPAD Operation System manual (Volume III)
12. EX/APPSCO/12 PPAD የስራ ሂት ለውጥ /ቢፒአር/2001
13. EX/APPSCO/13 PPAD የኢንዱስትሪ ልማት ስትራቴጂ /ለሐሴ 1994
14. EX/APPSCO/14 PPAD የውጭ ጉዳይ የደህንነተ ፖሊሲና ስትራቴጁ /ህዳር 1995/
15. EX/APPSCO/15 PPAD የገጠር ልማት ፖሊሲዎች ስትራቴጂዎች ስልቶች /ህዳር
2002/
16. EX/APPSCO/16 PPAD /ሐምሌ 2001 የማስፈፀም አቅም ግንባታ ስትራቴጅና
ፕሮግራሞች
17. EX/APPSCO/17 PPAD የሥርዓተ ግንባታ ጉዳዮች /ህዳር 2002
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 12/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የንብረት አስተዳደር መመሪያ ክለሳን ይመለከታል

በአክሲዮን ማህበሩ በስራ ላይ ያለው የንብረት አስተዳደር መመሪያ በስራ ላይ ከዋለ ዓመታትን አስቆጥሯል አሁን ያለው
የአክሲዮን ማህበሩ የንብረት መጠን እና የንብረት አንቅስቃሴ መመሪያው በስራ ላይ ከዋለበት ጊዜ ከነበረው የንብረት

መጠንና እንቅስቃሴ በእጅጉ እየሰፋና እያደገ በመምጣቱ ቀድም ባለው መመሪያ ውስጥ ያልተካተቱ /የሚጨመር/ ካለ
በማካተት ስራን በአግባቡ ለማከናወን እና የንብረት አያያዝ፣ ደህንነት፣ እንቅስቃሴን ዘመናዊና ቀልጣፋ እንዲሁም
ለቁጥጥር አመቺ እንዲሆን ማድረግ በሚያስችል መልኩ መመሪያውን መከለስ በማስፈለጉ በመመሪያው ሊካተቱ
የሚገባቸውን ማካተት እንዲቻል አላሰራ ያሉትን ለማሻሻል ይቻል ዘንድ የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ከስቶር
ኪፐሮችና በስራ ከምትገናኙዋቸው የስራ ክፍሎች ግብዓት በመውሰድ እንዲሁም የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ የደረሰው
የፋይናንስ መምሪያ እና ግዥ ዋና ክፍል የማሻሻያ ሀሳቦችን ለግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እንድታቀርቡ
አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የዛየሊን ጉድለትን ይመለከታል


ከ Transmare Antwerpen N.V Xylene 347940 ኪ.ግ ታዞ በእቃ መረከቢያ የሰነድ ቁጥሮች
17988, 17990, 17992, 17993 እና 17994 ጠቅላላ 347900 ኪ.ግ ገቢ ሆኖ በጉድለት ሪፖርት ቁጥር
000187 በ 24/10/2016 40/አርባ/ ኪ.ግ ጉድለት ሪፖርት ተደርጓል፡፡
በሌላ በኩል ቁጥሩ ንብአ/205/09 በሆነ ማስታወሻ በ 01/12/09 ከምርት ዋና ክፍል በ 14/11/09
በቀረበላችሁ ማስታወሻ መሠረት ከጠቅላላ ትዕዛዙ 2186.8 ኪ.ግ ጉድለት በማጋጠሙ ማካከሻ
እንዲጠየቅ ጠይቃችኋል፡፡
1. ከላይ በተጠቀሱት ሰነዶች ገቢ ከተቆረጠና በጉድለት የታዬው 40 ኪ.ግ ብቻ መሆኑን
በ Overage Shortage ሪፖርት ቀደም ሲለ የተገለፀ በመሆኑ፣
2. ዛየሊን በጥቅምት ወር 2009 ገቢ ሆኖ በምርት ክፍል ስራ ላይ በዋለበት ጊዜ በመጠን የታዬው
ጉድለት ጉድለቱ በታወቀበት ጊዜ ቢያንስ እቃው እጃችን ከደረሰበት ጊዜ ሁለትና ሶስት
ወራት ውስጥ የተገለፀ ቢሆን ወኪሉን ጠርተን በእጃችን ያለውን ቀሪውን አሳይተን ማካካሻ
መጠየቅ ይቻል ነበር፡፡ ነገር ግን እቃውን ከተረከብን ከ 10 ወራት በኋላ የቀረበ ጥያቄ በመሆኑ
የአፈፃፀም ችግር ቢኖረውም በእኛ በኩል
ሀ/ ወደፊት በምንገዛው ጥሬእቃ ሌብል ላይ ነጠላ ክብደት እና ጠቅላላ ክብደት
እንዲገለፅ እናደርጋለን፤
ለ/ ምንም እንኳ ጥያቄው የዘገዬ በመሆኑ የሚሰጠንን ምላሽ ባናውቅም ያለንን
ደንበኝነት ገልፀንና በጊዜው አለማሳወቃችን ክፍተት ቢሆንም ለጐደለው
መጠን ማካካሻ እንጠይቃለን፡፡
ነገር ግን በርክክብ ወቅት Random Sample በመውሰድ ክብደቱን ማረጋገጥና በአጠቃቀም ወቅት
የታዬ የመጠን ልዩነት ሲያጋጥምም ሳይዘገይ በወቅቱ ማሳወቅ እንደሚገባ እያሳወቅሁ ወደፊት
ርክክብ ሲፈፀም ይኼው ጥንቃቄ እንዲደረግ በስራ ላይ የታዬ ጉድለትም ሲኖር ባልዘገዬ ሁኔታ
ሪፖርት እንዲደረግ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/12/2009


From Date
ጉዳዩ፡- የውስጥ ቁጥጥርን ይመለከታል
በ 2009 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት የውስጥ ኦዲት የምርት ክምችት ለማረጋገጥ የውስጥ ኦዲት ባደረገው
ማጣራት ኢትዮትሮታዬን 50% ኢ.ሲ የ 90 ሊትር ጉድለት መታየቱን በግኝት ሲያረጋግጡ የችግሩ መንስኤ ያሏቸውን
በአባሪ በተያያዘው ቁጥሩ 2/4-9/240 በሆነ ደብዳቤ በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል በ 03/11/2009 መመሪያ ተሰጥቶበታል፡፡
ስለዚህ፡-
1. አክሲዮን ማህበሩ የቆዬና ስራ ላይ ለረዥም ጊዜ የሚሠራበት የንብረት አስተዳደር መመሪያ ያለው ስለሆነ
መመሪያውን ስራው የሚመለከታቸው እና በየጊዜው አዳዲስ ሠራተኞች ሲመደቡ እንዲያውቁት በማድረግ፣
2. መመሪያ በአግባቡ ስራ ላይ መዋሉን በመከታተልና አስፈላጊ ቁጥጥር በማድረግ ከመጋዘን ንብረት ወጪ
ስለማድረግ በመመሪያው አንቀጽ 5 ተ.ቁ 5.2 በዝርዝር የተቀመጡትን በአግባቡ በመተግበር ተመሳሳይ ክፍተት
እንዳይፈጠር ዋና ክፍሉ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ እንዲያደርግ፣
3. ማንኛውም ግልፅ ያልሆነ ፅሁፍ ሲያጋጥም ስርዝና ድልዝ ሲኖር በወቅቱ ጉዳዩ ለሚመለከተው አካል ማብራሪያ
መጠየቅ እንደሚገባ፣
4. የምርት ሽያጭ እና ርክክብ ሲፈፀም በንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 5 ተ.ቁ 5.2 /ሀ/ እና /ረ/ መሠረት
እንዲፈፀም ለሚመለከታቸው ስቶር ኪፐሮች እንዲሁም በተለያዬ ጊዜ ስቶር ኪፐሮች በማይኖሩበት ጊዜ
ለሚወከሉ ሠራተኞች ማሳወቅ፣ መከታተልና መቆጣጠር በመመሪያ መሠረት የማይፈፅም ሠራተኛ ሲኖር
በአግባቡ የእርምት አርምጃ በመውሰድ ዋና ክፍሉ በክፍሉ ስር ባሉ ስራዎች የአፈፃፀም ክፍተት ምክንያት
በሠራተኛም ሆነ በድርጅቱ ወይም በደምበኛ ላይ አላስፈላጊ ጉዳት እንዳይደርስ የቅርብ ክትትልና ድጋፍ ወሳኝ
መሆኑ ታውቆ ሥራዎች በጥንቃቄና በቅርብ ክትትል እንዲከናወኑ በዚህ ማስታወሻ የታዘዙ መሆኑን
እያሳወቅሁ፤ በአሰራር የሚያጋጥሙ ችግሮችንም ለመከላከል የአሰራር ክፍተት ካለ ለመምሪያው ቀድሞ
በማሳወቅ በጋራ መፍትሄ መፈለግ የሚቻል መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 01 ገፅ /ከዋ/ስራ አስኪያጅ የተፃፈ ደብዳቤ/

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጥሬ ዳያቶማይት ግዥን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ከኢትዮጵያ ማዕድንና ነዳጅ ባዮፊውል ኮርፖሬሽን 5000 ቶን ጥሬ ዳያቶማይት የግዥ ስምምነት

ፈፅመን በግዥ ትዕዛዝ ደብዳቤ ቁጥር 3/2-86/2875 በ 08/05/2009 የግዥ ትዕዛዝ ሰጥተን የካቲት 27/2009
በቁጥር ማነባኮመአ 5.4/574 ከሻጭ ድርጅት በቀረበልን የክፍያ ጥያቄና ጥር 25/2009 በፈፀምነው ውል መሠረት
የጠቅላላ ዋጋውን 30% ቅድሚያ ክፍያ ተጠይቀን በወቅቱ ክፍያ ብር 1,269,000.00/ አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ
ስልሳ ዘጠኝ ሺህ ብር/ ፈፅመናል፡፡ ነገር ግን በተለያዬ ምክንያት ጥሬ ዳያቶማይቱን ሊያስረክቡን ባለመቻላቸው በቀን

10/11/2009 በደብዳቤ ቁጥር 3/2-92/2872 እንዲያስረክቡን ጠይቀን ምላሽ አላገኘንም ስለዚህ የግዥ ጥያቄው
ከቀረበበት እና ጥሬእቃውን ለማግኘት የወሰደውን ጊዜ ረዥም በመሆኑ የግዥ ሂደቱ በተጀመረበት መንገድ ሊቀጥል
አለመቻሉ ከአቅራቢው በቃል ችግሮች እየተነገሩ በመሆኑ ሂደቱን ማስቀጠል ስለተቸገርን የግዥ ሂደቱ መቋረጥ ካለበት
ተቋርጦ አክሲዮን ማህበሩ የከፈለው ቅድሚያ ክፍያ ተመላሽ እንዲሆን ውሳኔ እንዲሰጥበት ይኼን ማስታወሻ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለም/ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የስራ አፈፃፀም ምዘናን ይመለከታል

በመምሪያው የግዥ ዋና ክፍል የ 2009 በጀት ዓመት የሁለተኛ ግማሸ ዓመት ከጥር 01/2009 - ሰኔ 30/2009 ድረስ
ያለውን 23 ገፅ ሠራተኞች የስራ አፈፃፀም ምዘና አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ኦፕሬሽን ቁጥር 7552-5463 ኮንቴይነር ማስያዣን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለሚያመርተው ምርት አገልግሎት የሚውል ኢንዶሱልፋን የተባለ ጥሬ እቃ ግዥ ፈፅሞ ወደ ሀገር

ውስጥ ሲያስገባ ለኮንቴይነር ማስያዣ ብር 80,000/ሰማኒያ ሺህ ብር/ አስፈላጊው ሰነድ ስለተገኘ ይኼው ተሰብሳቢ
ሂሳብ ከኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የተለያዩ ጥሬ እቃዎች ግዥን ይመለከታል


ለአክሲዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ጥሬ እቃዎች ግዥ እንዲፈፀም በግዥ መጠየቂያ

ቁጥሮች 014825 እና 014826 ከንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡

በዚሁ መሠረት ከተጠየቁት ጥሬ እቃዎች ውስጥ Agrige ABS በመጠን 879kg፣ Solvent በመጠን 2000kg፣
Edenor በመጠን 1369.5kg፣ እንዲሁም Berol 108 በመጠን 2200kg ከዚህ ቀደም ጥያቄ ቀርቦላቸው
የማያውቅ በመሆኑ በቴክኖሎጂ ዝውውር ግዥያቸው የሚፈፀም ከሆነ እንድታሳውቁን በጨረታ ግዥያቸው የሚፈፀም
ከሆነ ደግሞ ስፔስፊኬሽን እንዲቀርብልን እየጠየቅን፤ ቀደም ሲል የኢንዶሱልፋን ጥሬ እቃ ግዥ እንደማንፈፅም
በማኔጅመንት ውሳኔ የተሰጠ ሆኖ ሳለ ጥያቄው የቀረበ በመሆኑ ግዥውን ለመፈፀም ውሳኔው የተሻረበት ደብዳቤ ካለ
ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በእንጥልጥል ያሉ ስራዎች ዝርዝር ይመለከታል

የ 2009 በጀት ዓመት ሰኔ 30/2009 መጠናቀቁ ይታወቃል በግዥና አገልግሎት ግዥ ጥያቄዎች በኩል የዘገዩ ግዥና
አገልግሎቶች መኖራቸው በተለያዬ መድረክ በቅሬታ መልክ ይነሳል፡፡ ስለዚህ ያልተጠናቀቁ ግዥና አገልግሎቶች ያሉበትን
ደረጃ አውቀን መፍትሄ መስጠት ይቻል ዘንድ በእያንዳንዱ ግዥና ትራንዚት ሠራተኛ እጅ የሚገኙ የግዥና የአገልግሎት
ግዥ ጥያቄዎች ያሉበትን ደረጃና የዘገዩም ካሉ የዘገዩበትን ምክንያት በአባሪ በተያያዘው ሰንጠረዥ መረጃው ተሞልቶ

እስከ ነሐሴ 06/2009 እንዲያቀርቡ አፈፃፀሙንም ግዥ ዋና ክፍሉ ተከታትሎ የተሟላ መረጃ ከመፍትሄ አስተያየት ጋር
እንዲቀርብ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 1 ገፅ

ግልባጭ
 አቶ መሳይ ብርሃኑ
 ወ/ሮ ራሔል ታሪኩ
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጥሬ እቃዎች ስፔስፊኬሽን ክለሳን ይመለከታል

ባለፈው ዓመት የ QMS የውስጥ ኦዲት በታዬውና በቀረበው ሪፖርት መነሻ የጥሬእቃ ስፔስፊኬሽን ክለሳ

በሚመለከታቸው ባለሙያዎች እንዲከናወን መመሪያ እንዲሰጥበት በ 04/09/08 ቁጥሩ ግንአ/622/08 በሆነ


የውስጥ ማስታወሻ መጠየቃችን ይታወሳል፡፡ ሆኖም የተከለሰ ስፔስፊኬሽን እስካሁን ያልደረሰን ሲሆን በቅርቡ

በተከናወነው የ QMS ውስጥ ኦዲትም በድጋሚ MNC ሪፖርት ተደርጓል ስለዚህ የ QMS የውጭ ኦዲት ከመድረሱ
በፊት የክለሳ ስራው ተጠናቆ እንዲደርሰን በድጋሚ እንጠይቃን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርታማነት አገ.ማሻሻያ አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/12/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የውስጥ ጥራት አመራር ኦዲት ሪፖርትን ይመለከታል

ከሐምሌ 21/2009 ቁጥሩ የውኦ/003/09 በሆነ ማስታወሻ ከውስጥ ኦዲት በቀረበው ሪፖርት PR እና
MNC የተገኙብንን ግኝቶች ለመቅረፍ የሚያስችል መርሃ ግብር እስከ 29/11/09 እንዲቀርብ በ 28/11/09
ተመርቶልናል በዚሁ መሠረት የመምሪያውን ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/11/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የስራ አፈፃፀም ምዘናን ይመለከታል

በመምሪያው የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል የ 2009 በጀት ዓመት የሁለተኛ ግማሸ ዓመት ከጥር 01/2009 - ሰኔ
30/2009 ድረስ ያለውን የ 11/አስራ አንድ/ ሠራተኞች የስራ አፈፃፀም ምዘና አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/11/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጥልቅ ተሃድሶ ስልጠና ሰነድን የመለከታል

በቀን 06/11/09 የጥልቅ ተሃድሶ ስልጠና ሰነድ ደርሶኛል ነገር ግን በ 2010 እቅድ ዝግጅት እና የመዋቅር ጥናት
አጀንዳዎች ለ 4 ቀናት ስብሰባ ላይ የነበርን በመሆኑ ምላሹ የዘገዬ ቢሆንም በሰነዱ ላይ ያለኝን አስተያዬት በአባሪ
አቅርቤአለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
በተዘጋጀው የጥልቅ ተሃድሶ ስልጠና ሰነድ ላይ የቀረቡ አስተያዬቶች
1. በሽፋን ገፅ ላይ
 የስልጠናውን አላማ የሚገልፅ MOTTO ቢኖረው
 የምንሰራውን ስራ የሚገልፅ ፎቶዎችና ሎጐ ቢኖሩት የተዘጋጀውን ሰነድ ለመግለፅ "አዳሚ ቱሉ
የፀረ ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር አክሲዮን ማህበሩን በተመለከተ የተዘጋጀ የሠራተኞች ጥልቅ
ተሃድሶ የስልጠና ሰነድ" የሚለው "በአዳሚ ቱሉ የፀረ ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር የተዘጋጀ
የስልጠና ሰነድ" በሚል ቢተካ
2. የስልጠና ሰነድ ይዘትና አቀማመጥ/አደረጃጀት/ በተመለከተ
 የስልጠናውን አላማ ሠልጣኙ በግልፅ መረዳት እንዲችል ለውይይት አመቺ እንዲሆንና
 ሀሳቦች ሳይቀላቀሉ እያንዳንዱ ጉዳይ ትኩረት እንዲያገኝ ከዚህ በታች በቀረበው መንገድ ቢደራጁ
የተሻለ ነው የሚል አስተያዬቴን አቀርባለሁ፡፡
2.1 አክሲዮን ማህበሩ የሚገኝበት የኢኮኖሚ ዘርፍ የሚለው በመግቢያው ውስጥ ቢጠቃለል
ክፍል I
አክሲዮን ማህበሩ የተቋቋመበት አላማና ተልኮውን የመጀመሪያ GTP አፈፃፀም
1.1 አክሲዮን ማህበሩ የተቋቋመበት
- አላማ
- ራዕይ
- ተልዕኮ
- እሴት
1.2 የመጀመያው GTP እቅድ አፈፃፀም
- በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች
- ችግሮችን/ፈተናዎችን ለመወጣት የተወሰዱ እርምጃዎች/ በወቅቱ የተለዩ የትኩረት
አቅጣጫዎች
ክፍል II የአክሲዮን ማህበሩ የ 2 ኛ GTP እቅድና አፈፃፀም ያለበት ደረጃ
2.1 በአፈፃፀም ሂደት ያጋጠሙ ችግሮች
2.2 ችግሮችን ለመፍታት የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
2.3 በቀሪዎቹ ጊዜ ትኩርት የሚሹ ተግባራት
ክፍል III ከባለ ድርሻ አካላት የተሰጡ አስተያዬቶች እና ግብረ መልሶች
3.1 ከሠራተኞች እና ተገልጋዬች የተሰጡ አስተያዬቶች እና መፍትሄዎቻቸው
3.2 በኦዲተር የተገኙ ግኝቶችና የተሰጡ አስተያዬቶች
3.2.1 በፌዴራል ዋና ኦዲተር
3.2.2 በውጭ ኦዲተር
3.2.3 በአክሲዮን ማህበሩ ኦዲት ኮሚቴ የተሰጡ መመሪያዎች
3.2.4 በአክሲዮን ማህበሩ የውስጥ ኦዲት ግኝቶች
3.3 ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመ.ል.ድ.ጥ ቋሚ ኮሚቴ የተሰጠ ግብረ መልስ
3.4 በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ/ቤት የተሰጡ መመያዎች
3.5 በሱፐርቪዥን ምልከታ የተሰጠ ግብረ መልስ
3.6 በቀጣይ በተሰጠው ግብረ መልስ አክሲዮን ማህበሩ ትኩረት ሰጥቶ የሚያከናውናቸው
ተግባራት
ክፍል IV በአክሲዮን ማህበሩ
4.1 የተገኙ ውጤቶች
4.2 ያጋጠሙ ችግሮች
4.2.1 የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትና የመልካም አስተዳደር ችግሮች
4.2.2 የለውጥ (Reform) ስራዎች አተገባበር
4.2.3 ከኮርፖሬት አስተዳደር ጋር የተያያዙ ችግሮች
4.2.3.1 የስራ አመራር ቦርድ
4.2.3.2 በግልፅነትና ተጠያቂነት አሰራር
4.2.3.3 በስጋት አስተዳደር ዙሪያ ያጋጠሙ ችግሮች
4.2.3.4 አቅም ግንባታና ተኪ የሰው ኃይል ዝግጅት
4.2.3.5 ግንኙነትና ውሳኔ አሰጣጥ
4.2.3.6 ማህበራዊ ኃላፊነትን በተመለከተ
4.2.4 የግዥና አቅረቦት ችግሮች
4.2.5 የፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓት
4.2.6 የፋይናንስ አስተዳደርና የመስሪያ ገንዘብ እጥረት
4.2.7 ለከፍተኛ አመራሮች በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ/ቤት አዳማ ላይ በተሰጠ
የጥልቅ ተሃድሶ መድረክ የተነሱ ዋና ዋና ችግሮች
ክፍል V በአክሲዮን ማህበሩ ዳይሬክተሮች ቦርድ፣ ማኔጅመንትና ሠራተኞች ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች

5.1 የዳይሬክተሮች ቦርድ ሚና


5.2 የአመራሩና የሠራተኛው ሚና
5.3 ቁልፍ የስኬት መለኪያዎችን መሠረት ያደረጉ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት
5.4 የለውጥ መሳሪያዎችን መተግበር
5.5 የማህበራዊ ኃላፊነትን መወጣት
5.6 ግልፅና ተጠያቂነት ያለበት የአስራር ስርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግ
5.7 ግልፅና ወቅታዊ የሆኑ ስራን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎችና መመሪያዎችን እንዲኖሩ ማድረግ
5.8 የመልካም አስተዳደር የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን ለይቶ መታገል፡፡

በመጨረሻም ማጠቃለያ እንዲኖረው ተደርጐ ቢደራጅ ሰልጣኙ በትኩረት የሚወያይባቸውን ሀሳቦች ሳይስት በቂ
ግንዛቤ በማግኘት ለተግባራዊነቱና ለመፈፀም የሚረዱ ተግባራትን ለይቶና ተቀብሎ ለማከናወን ይረዳል የሚል
እምነት አለኝ በየርዕሶቹ የሚቀመጡ ዝርዝር ሀሳቦችም አጭር፣ ግልፅና በቀላሉ ለመረዳት የሚችሉ ቢሆኑ
መልካም ነው፡፡
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/11/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሚወገዱ ንብረቶችን ይመለከታል

የአክሲዮን ማህበሩ ንብረቶች የሆኑ የተለያዩ እቃዎች ጥቅም በማይሰጡበት ሁኔታ ላይ ያሉትን ከዋና ስራ አስኪያጅ
በአባሪ በተያያዘው ደብዳቤ በተሰጠው መመሪያ መሠረት ለማስወገድ ይቻል ዘንድ በረዥም ጊዜ የአገልግሎት ዘመን ከስራ

ውጭ የሆኑ ICA የዱቄት ማሸጊያ ማሽን እና የፈሳሽ መሙያ ማሽን መለዋወጫዎች እንዲሁም ሌሎች ያለእንቅስቃሴ

ለረዥም ጊዜ መጋዘን ውስጥ ተከማችተው የሚገኙ እቃዎችን ዝርዝር እስከ ሐምሌ 16 ቀን 2009 ለመምሪያው
እንዲቀርብ ይደረግ፡፡ በም/ቴ/መምሪያ በኩል በጋራ እንድናከናውን በተሰጠን መመሪያ መሠረት አገልግሎት የማይሰጡ
ንብረቶችን በመለየት ረገድ ከንብረት ክፍሉ ጋር በጋራ የመለየቱን ስራ እንዲያከናውኑ ባለሙያዎች እንዲመደቡና
በተባለው ጊዜ በጋራ ዝርዝሩን እንዲያቀርቡ መመሪያ ይሰጥ ዘንድ የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 2 ገፅ

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ቴክኒክ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/11/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ኦፕሬሽን ቁጥር 7552-6446 ሴሪ ቁጥር 1922/17 ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር የተባለ ጥሬ እቃ ግዥ ፈፅሞ

በ1×20 ኮንቴይነር ታሽጐ ተልኮልን የተረከብን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት ለኮንቴይነር ማስያዣ ብር

16,600/አስራ ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ብር/ አስፈላጊው ሰነድ ከባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት
የተሰጠን ስለሆነ ከኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአዳማ ቅ /ጽ/ቤት በክፍላችሁ በኩል ተመላሽ ሂሳብ
እንዲሰበሰብ እናስታውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/11/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በአቶ አላዛር ቦጋለ ስም የተመዘገቡ ሰነዶችና ንብረት ይመለከታል

በአቶ አላዛር ቦጋለ ስም በሰነድ ወጪ የሆኑ ንብረቶች ዝርዝር ከኢንቨንተሪ ኮንትሮል በተላከ ማስታወሻ አባሪ
ተያያዞ የቀረበ ሲሆን ክሊራንስ ሲቀርብ ንብረት አስተዳደር እቃዎቹን እንዲመልሱ የሚጠይቅ መሆኑን እያሳወቅን፤
ከተጠቀሱት ዝርዝሮች ውስጥ አላቂና መመለስ የለባቸውም ተብለው የሚታመንባቸው ተለይተው ከተገለፀልን ከሰነድ
የምናወጣ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 01 ገፅ

ግልባጭ
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ፋይናንሻል ግምገማን ይመለከታል

በጨረታ ለሚፈፀሙ ግዥዎች የፋይናንሻል ግምገማ ሲካሄድ በግዥ መመሪያ አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀጽ
14.2 መሠረት የፋይናንሻል ሰነዱ ተከፍቶ ከ 30 ነጥብ የፋይናንሻል ግምገማ ነጥብ ይሰጠዋል በሚል ብቻ የተቀመጠ
በመሆኑ ውድድሩ ዋጋን ብቻ መሠረት በማድረግ እየተከናወነ ይገኛል፡፡ ነገር ግን የፋይናንሻል ግምገማ ሲካሄድ በዋጋ ያነሰ
ደረጃ ቢኖራቸውም ለአክሲዮን ማህበሩ አቅርቦት ወሳኝ የሆኑ ነጥቦችን
- የማቅርቢያ ጊዜን

- አቅራቢው የሰጠው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ

- የክፍያ ሁኔታን /ቅድሚያ ክፍያ የሚጠይቅ ከሆነ እና የሚጠይቀውን %/


ከዋጋ በተጨማሪ ነጥብ ሰጥቶ እንደመመዘኛ መስፈርት መጠቀም እንዲቻል በአክሲዮን ማህበሩን ግዥ መመሪያ አንቀጽ

13 ንዑስ አንቀጽ 13.2.10 ላይ በጨረታ ሰነድ ላይ ያልተመለከተ ማወዳደሪያ መስፈርት በስራ ላይ ሊውል አይችልም
ስለሚል በቅድሚያ በጨረታ ሰነድ ውስጥ አቅራቢ ድርጅቶች በሚያውቁት መልኩ መካተት ስላለበት የፋይናንሻል
ግምገማ የሚያከናውነው ገምጋሚ ኮሚቴ አጥንቶ ከላይ ለተዘረዘሩት ነጥቦች ዋጋን ጨምሮ መመዘኛ ነጥብ ወጥነት
ባለው መልኩ እንዲያስቀምጥ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ንብረትን ይመለከታል

አቶ አላዛር ቦጋለ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ አላቂ ንብረቶችን በተመለከተ ባቀረቡት ጥያቄ ላይ የመምሪያው
አስተያዬት ተጠይቋል፡፡
በአክሲዮን ማህበሩ የንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 3 ተ.ቁ 3.10 መሠረት ማንኛውም የአክሲዩን
ማህበሩ ሠራተኛ ሲለቅ ወይም ሲዛወር በኃላፊነት የተሰጠውን ምርት፣ እቃና ንብረት ማስረከቡ መረጋገጥ አለበት ይላል፡፡
ስለዚህ ይኽን መመሪያ ተግባራዊ ለማድረግ ክሊራንስ ሲዞር በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በኩል በስማቸው ተመዝግቦ
የሚገኙ ንብረቶች ዝርዝር ሲደርሰን ሪፖርት የምናደርግ ሆኖ የግል አመልካቹ ያቀረቡት ጥያቄ የበላይ ኃላፊዎችን ውሳኔ
የሚፈልግ ስለሆነ ከላይ የተጠቀሰውን መመሪያ ከማስፈፀም ውጭ የተለዬ አስተያዬት የሌለን መሆንን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የክሊኒክ መሳሪያዎች፣ የላብራቶሪ ግብአቶችንና መድኃኒቶች ግዥን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ እያደራጀው ላለው ክሊኒክ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ማሳሪያዎች፣ የላብራቶሪ ግብአቶች እና
መድኃኒቶች ግዥ እንዲፈፀም በግዥ ተጠይቆና ተፈቅዶ ለመምሪያችን መድረሱ ይታወሳል፡፡ የግዥው መጠን ወደ
ጨረታ ሂደት የሚያስኬድ መሆኑን በቅድሚያ ያወቅንበት ሁኔታ ባለመኖሩ በግዥ ሠራተኛ ፕሮፎርማ ለመሰብሰብ
ተሞክሮ መሳሪያዎቹንና መድኃኒቶቹን ለመግዛት በዘርፉ ፈቃድ ያለው ባለሙያ በማስፈለጉ ጠያቂው መምሪያ

የሰ/ሀ/ል/አስ መምሪያ ጠይቀን ከተላከልን ባለሙያ ጋር ፕሮፎርማ ሰብስበናል፡፡ ነገር ግን በከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ በኩል

ግዥው በፕሮፎርማ ግዥ ስልት ለመፈፀም የተኬደበት አግባብ /ምክንያቶች/ በጠያቂው ክፍል በኩል ለዋና ስራ አስኪያጅ
ቀርቦ በልዩ ሁኔታ ከተፈቀደ የቀረበው ፕሮፎርማ በመክፈት ግዥው እንደሚከናወን ካልሆነ ስፔስፊኬሽን ከመመዘኛ
ነጥብ ጋር ቀርቦ በጨረታ ግዥው እንዲከናወን የውሳኔ ሀሳብ በቃለ ጉባኤ የተያዘ ስለሆነ ይኼው ታውቆ በፕሮፎርማ ግዥ
ሂደቱን ለማስቀጠል በእናንተ በኩል በዋና ስራ አስኪያጅ ተፈቅዶ እንዲቀርብ ይህ ሲደርግ መመዘኛ መስፈርት ከነጥብ
ጋር እንዲቀርብልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥና ትራንዚት ሠራተኛ ቀን፡- 26/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የክፍያ ቼክ ተመላሽ ስለማድረግ

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014762 ላይ የተጠየቀ ኪሎ ሜትር ኬብል Meter Assy ለሞኤንኮ ክፍያ
ተዘጋጅቶ እቃውን ለመረከብ ስሄድ አልቋል ስለተባለ በቼክ ቁጥር EG20353021 በ CPV 20857 የወሰድኩት ቼክ
ተመላሽ እንዲደረግልኝ እጠይቃለህ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል


በአክሲዮን ማህበሩ ስቶር ኪፐር የስራ መደብ መጠሪያ ላይ አቶ አለማየሁ ምትኩ ተወክለው መቆየታቸው ይታወቃል፡፡

ቀደም ሲል ሰኔ 02 ቀን 2009 ለዋና ስራ አስኪያጅ የፃፍነው ማስታወሻ ለሰ/ሀ/ል/አስተዳደር መምሪያ ግልባጭ


ማድረጋችንም እያስታወስን የእድገት ውስኔው እስኪደረስ ከቆጠራው ጋር ርክክብ መፈፀም ይቻል ዘንድ የአቶ አለማየሁ
ምትኩ ውክልና ተነስቶ አቶ ፍቃዱ ሲበርጋ እንዲወከሉ እጠይቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስ/ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ
ንብረት አስተዳዳር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ቃለ-ጉባኤን ይመለከታል

ሰኔ 12/2009 በቆጠራ ላይ የገጠሙ ችግሮች እና ቆጠራ ለማስጀመር ማብራሪያ መስጠትን በተመለከተ የተደረገ
የስብሰባ ቃለ ጉባኤ 03 ገፅ አያያዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስተዳደር ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- አዲስ የተገዛ ፒክ አፕ መኪናን ይመለከታል

ከበላይ አብ ሞተር ኃ/የተ/የግ/ማህበር ላይ ZNA pick up double cabin 4WD Diesel; ZN1033UBX
ግዥ ተፈፅሞ እርክክብ ተደርጓል፡፡ ለቀጣይ አስፈላጊ ስራዎች የሚያገለግሉ ማስረጃዎች 13 ገፅ አያይዘን የላክን
መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ /ያለ አባሪ/
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ /ያለ አባሪ/
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በ GIT የሚታዩ ሂሳቦች GRN እንዲቆረጥላቸው


ከፋይናንስ የቀረበ ጥያቄን ይመለከታል

ከፋይናንስ መምሪያ ቁጥሩ ፋይ/144/2009 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ GIT የሚታዩ ከ 1-4 የተዘረዘሩ እቃዎች
ፋብሪካ ደርሰው ገቢ ሰነድ እንዳልተቆረጠላቸው በመግለፅ ከ GIT እንዲወጡ መመሪያ ተጠይቆ በዋና ስራ
አስኪያጅ መመሪያ ተሰጥቶበታል፡፡ ነገር ግን
1. Automatic filling machine
2. Generatore set with spare part
3. Buchi vaccum pump በከፊል በ GRN ቁጥር 18862 በ 19/06/2017
4. Toxic Vaper analyzer
የኮሚሽኒንግ ስራው ያልተጠናቀቀና በኮሚሽኒንግ ቲሙ ሪፖርት መነሻ መምሪያችን ከአቅራቢው ጋር የተያዘ
የጋራ ሪፖርት እንዲቀርብ ጠይቀን /እንደ አስራር ካሁን ቀደም በሚቀርበው አይነት/ ከአቅራቢው ባለሙያዎች
ጋር የተያዘ ቃለ ጉባኤ በመጠበቅ ላይ ስንሆን በኮሚሽኒንግ ቲሙ በቀረበው ሪፖርት መሠረት አቅራቢው
በአጭር ጊዜ የኮሚሽኒንግ ስራው እንዲጠናቀቅ በደብዳቤ ጠይቀን ሂደቱን በመከታተል ላይ መሆናችንን በዋና
ስራ አስኪያጅም ትኩረት ተሰጥቶ የቅርብ ክትትል እየተደረገበት ያለና ያለበት ደረጀ የሚታወቅ ስለሆነ ፋይናንስ
መምሪያ ካቀረበው ጥያቄ አንፃር የዚህን ዓመት ሂሳብ ለመዝጋት ላቀረበው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ያለበት ደረጃ
ተገልፆ ገቢ እንዲሆን መመሪያ ካልተሰጠ በስተቀር ከሰኔ 31/2017 በፊት የኮሚሽኒንግ ስራው ስለመጠናቀቁ
በዋና ስራ አስኪያጅ የተቋቋመው ኮሚቴ በትክክል መስራቱን የሚያረጋግጥ ሪፖርት እስካላቀረበ ድረስ ገቢ ሰነድ
መቁረጥ የማይቻል መሆኑ፤
በተራ ቁ 4 የተቀሰው VOC ኮሚሽኒንግ ሪፖርት የኮሚሽኒንግ ስራው ተጠናቋል ይልና በሪፖርቱ ተ.ቁ 2 ላይ
Sound level meter ላይ የተሰጠው Remark እና መተካት ያለበት እቃ ላይ በተደረሰው ስምምነት መሠረት
እቃው እንዲተካ አቅራቢው ተጠይቆ ገና እቃ በመጠበቅ ላይ ያለ በመሆኑ እና ሪፖርቱም ሲመራ ተገቢው
ይፈፀም ሲባል ተገቢ ብለን የወሰድነው በአቅራቢው በኩል እንዲሟላ ጠይቀናል፡፡ ይህ የክትትል እጥረት ሳይሆን
1. የኮሚሽኒንግ ቲሙ TVA ኮሚሽኒንግ ተጠናቆ ለስራ ዝግጁ መሆኑን ገልፆ ሆኖም ብሎ መተካት
ያለበት እቃ መኖሩን በመግለፁ መተካት ያለበት እቃ እንዲተካልን በወቅቱ ጠይቀናል፡፡ ነገር ግን ሁለቱ
እቃዎች የተለያዩ መሆናቸውን ባለመረዳት አንደኛውን ገቢ ማድረግ ይቻል እንደነበር ያወቅነው አሁን
በመሆኑ እንደኛው ገቢ የምናደርግ መሆኑን እየገለፅኩ፤ በዋና ስራ አስኪያጅ ሲመራ ሪፖርቱ ከ
Remark ጋር የቀረበ ስለሆነ የተሰጠው መመሪያ ግልፅ ባለመሆኑ ተገቢ ነው ብለን ያመንበትን ጥያቄ
አቅርበን በዚህ

ምክንያትም እቃው ገቢ እንዲሆን ለንብረት አስተዳደር መመሪያ ሳይሰጥበት ቆይቷል፡፡ ስለዚህ አሁንም
ያልተሟላው እቃ ባለበት ደረጀ ገቢ መሆን ካለበት ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት እንጠይቃለን፡፡
በኮሚሽኒንግ ሂደት ላይ ያሉትን በተመለከተም ከሰኔ 31/2017 በፊት የኮሚሽኒንግ ቲሙ /ከአቅራቢው
ባለሙያዎች ጋር በጋራ የተያዙ/ ሪፖርት ከደረሰን ገቢ የምናደርግ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ከዛ በፊት
ፋይናንስ መምሪያ በጠየቀበት አግባብ እቃዎቹ ባሉበት ደረጃ በሪማርክ ተገልፆ ገቢ መሆን ካለበት ግን
የዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ የሚፈልግ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ ZNA Pick up ተሽከርካሪን ይመለከታል

የ Pick up ግዥ ጥያቄ ቀርቦ የጨረታ ሂደቱ ከቴክኒክ ግምገማ ሪፖርት ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ በተለያዬ ጊዜ
የተለያዬ ምክንያት እየቀረበ የግዥ ሂደቱ አላስፈላጊ ጊዜ ወስዷል፡፡

የግዥ ትዕዛዝ ከተሰጠና ውል ከተፈፀመ በኋላም ከም/ቴክኒክ የተነሱ ጉዳዮችን የአክሲዮን ማህበሩ ጥቅም
የሚጠበቅ አስከሆነ ድረስ በሚል ምንም እንኳ በቴክኒካል ግምገማ ወቅት ሊታዩና ሊነሱ የሚገባቸው ጥያቄዎች ውል
ከፈፀምን በኋላ ሲቀርብ ተቀብለን ከውል ውጭ ማሻሻያ በማድረግ በማስተናገድ ላይም እንገኛለን፡፡
ነገር ግን
1. በቴክኒክ ክፍሉም ሆነ በሰ/ሀ/ል/ስተዳደር እየቀረበ ያለው ጥርጣሬ ምንም ግልፅ ስላልሆነልን ባለሙያዎች
ከሰነድና ፊዝካል አይተው ሊያረጋግጡልን የሚገባውን ተጠራጠርን ብለው በማን እንዲረጋገጥ እንደተፈለገ
ስለልገባን፣
2. በአቅራቢው በኩል በውል ስምምነት ላይ የነበረን ስምምነት እንዲሻሻል ማለትም የመለዋወጫ ግዥያችን
በመጠን እንዲያንስ ስምምነታቸውንን ጠይቀን መስማማታቸውን ገልፀው ለተጠየቁት ማረጋገጫ ምላሽ
ሰጥተዋል፡፡
ስለዚህ ቀደም ሲል የግዥ ውሳኔ ስናሳልፍ በያዝነው ቃለ ጉባኤም ሆነ እንደአሰራር እንዲህ አይነት ዕቃዎች ስንገዛ
(የባለሙያ ድጋፍ የሚፈልጉ ግዥዎች) ክፍያ የሚፈፀመው ዕቃው /ተሽከርካሪው/ በባለሙያ ታይቶ በሰነድ ላይ በቀረበው
እና በተጠየቀው አይነት መሆኑ ተረጋግጦ ግዥ የሚፈፀም መሆኑ እየታወቀ በየጊዜው የሚነሱት ሀሳቦች እና በቃልም
ውሉ ፈርሶ ድርጅታችን ቢቀጣ የተሻለ ነው እየተባለ የሚነገረን ለምን እንደሆነ ግልጽ ስላልሆነ ከውል ስምምነት በኋላ
የተፃፃፍናቸው ደብዳቤዎች ታይተው ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት የሰነዶችን ኮፒ አያይዘን ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ
አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በድጋሚ ማረጋገጫ ስለመጠየቅ

ደዋሌ ለጥገና የገባ ፎቶ ኮፒ ማሽን ጥገናው መከናወኑ በአገልግሎት ሰጭው ድረጅት በኩል ተገልፆልን

የተሰራው ስራ በባለሙያ እንዲረጋገጥ ቁጥሩ ግንአ /616/09 በሆነ ደብዳቤ በ 25/09/09 ጠይቀን ባለሙያው ቦታው
ላይ ሄደው ማዬታቸውም ተረጋግጧል፡፡ ነገር ግን ለውሳኔ የሚያበቃ ሙያዊ አስተያዬት እንዲሰጠን ባለሙያውን
በተደጋጋሚ ጠይቀን ምላሽ አላገኘንም ስለዚህ በአገልግሎት ሰጭው ምክንያት ረዥም ጊዜ የቆየና ፋብሪካ ላይ ስራ
እየተበደለና አክሲዮን ማህበሩ በውጭ ፎቶ ኮፒ በማስነሳት ለከፍተኛ ወጪ እየተዳረገ መሆን ታውቆ የተጠየቀው ሙያዊ
ማረጋገጫ እንዲደርሰን በድጋሚ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት የጥሬእቃ ፍላጐትን ይመለከታል

የ 2010 በጀት ዓመት የግዥ እቅድ የፍላጐት መረጃ የቀረበው በአባሪ ከተያያዘው ከፕላንና መረጃ አገልግሎት

ለመምሪያችን ከበተነው /ከምርትና ቴክኒክ መምሪያ/ ተወስዶ ስለሆነ በመጠኑና በአይነቱ ላይ ውሳኔ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት የጥሬእቃ ፍላጐትን ይመለከታል

የ 2010 በጀት ዓመት የግዥ እቅድ የሚዘጋጀው የ 2010 የሽያጭ ታሳቢ/የሽያጭ እቅድ/ ሲፀድቅ እና በእቅድ ተይዞ
ለሚሸጠው ምርት ግብአት ፍላጐት ዝርዝር ለመምሪያችን ከደረሰ በኋላ መሆኑ ካለፋት ዓመታት ሂደቶች ይታወቃል፡፡
ነገር ግን
1. የሽያጭ ታሳቢ ለማኔጅመንት በረቂቅ ደረጃ ቢደርስም በማኔጅመንት ስብሰባ ገና ያልታዬ በመሆኑ
2. ካለፋት ዓመታት ልምዳችን የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የማገኝበት ጊዜ በነሐሴ ወር ውስጥ ወይም ነሐሴ
መጨረሻ አካባቢ ስለሆነ
በ 2010 በጀት ዓመት መግዛት የሚያስፈልገንን ጥሬእቃ ግዥ ሂደት አሁን ላይ ብንጀምር የጨረታ ሂደቱ ተጠናቆ በነሐሴ
ወር የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ለማግኘት እንደሚያስችለን በማመን ከወዲሁ የግዥ ጥያቄ ማቅረብ ይቻል ዘንድ በአባሪ
የተያያዙት ጥሬእቃዎች ዝርዝር ታይቶ የግዥ ሂደት እንድንጀምር ይፈቀድ ዘንድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የመድን ዋስትናን ይመለከታል


የ 2010 በጀት ዓመት የቋሚ ንብረት የመድን ዋስትና ውል ለመግባት በ 2009 የመድን ዋስና የተገባላቸው
1. Finshed goods
2. Raw materials
3. Packing materials
4. Spare parts
5. Stationary & others
ቀደም ሲል በተያዘው ዋጋ መሠረት እንዲገባላቸው፣ በ 2009 በጀት ዓመት ተገዝተው ንብረት ክፍል የደረሱና የመድህን
ዋስትና ሽፋን እንዲገባላቸወ የሚያስፈልጉ
1. የፈሳሽ ፀረ ተባይ መሙያ ማሽን (Filling Capping Machine)
2. የኤሌክትራክ ጀነሬተር (power Generator)
3. Burner to HP meter laboratory UPS
4. BUCHL bacuum pump with vacuum degassor
5. Toxic vapour analyzer
6. Sound level meter
ሲሆኑ የእነኚህ እቃዎች ዋጋ ከ Invoice ዋጋው በተጨማሪ የወጡ ወጪዎችን ጨምሮ የቋሚ እቃው ዋጋ ከፋይናንስ
የሚሰጠው መረጃ የተሻለና ትክክለኛ ስለሚሆን ለሰው ሀብት ልማት መረጃው እንዲሰጥልን ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለሰ/ሀ/ል/አስ መምሪያ
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የፈሳሽ ፀረ ተባይ ማሸጊያ ማሽን ኮሚሽኒንግን ይመለከታል

ቁጥሩ ምዋሥአ/085/09 በሆነ ማስታወሻ ሸኚነት በቀን 29/09/09 የኮሚሽኒንግ ቲሙ ሪፖርት አባሪ ሆኖ
ለአስተያየትና ለውሳኔ ሀሳብ ቀረቦልናል፡፡ የማሽን ተከላና ኮሚሽኒንግ ጊዜው ረዥም ጊዜ የወሰደ መሆኑ ተገልጿል፡፡ ነገር

ግን ሪፖርቱ የቀረበው በ 29/09/09 ሲሆን ሪፖርት ሲቀርብ ከአቅራቢው ቴክኒሽያኖች ጋር በጋራ የታዬና የተማመኑበት
ስለመሆኑ በጋራ የተያዘ ቃለጉባኤ ቢሆን የውል አፈፃፀም ክትትሉን ቀላል ስለሚያደርገው በዚህ አግባብ ታይቶ የጋራ ቃለ
ጉባኤውን እንድንጠብቅ ወይም በቀረበው ሪፖርት አቅራቢውን እንድንጠይቅ የተሻለ የሚሆነው መንገድ ላይ መመሪያ
ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 02/10/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የምርት መጋዘን ስቶር ኪፐር የስራ መደብን ይመለከታል

የአክሲዮን ማህበሩ የስራ ባልደረባ የነበሩት ወ /ት አልማዝ ባልቻ በሞት ከተለዩ ከ 04/08/ 2008 ጀምሮ የምርት
መጋዘን ስቶር ኪፐር የስራ መደብ በውክልና እየተሰራ ይገኛል፡፡ በመሠረቱ በአክሲዮን ማህበሩ በኩል ቦታውን በቋሚ
ሠራተኛ ለመሙላት በውስጥና በውጭ ማስታወቂያ በማውጣት በቅጥርና በእድገት ለመሙላት ጥረት ተደርጓል፡፡
በመጨረሻም የውስጥ እድገት ታይቶ ለቦታው የሚመጥን ነጥብ ያመጣ ሠራተኛ ተመርጦ ቃለ ጉባኤ መፈረሙም

ይታወሳል ለዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ ጉዳዩ የቀረበ መሆኑ ከሰው ሀ /ልአስ/መምሪያ የተገለፀልን ቢሆንም ይህ ማስታወሻ
እስከተፃፈበት ጊዜ ድረስ የተወሰነው ውሳኔ ለምመሪያው ያልደረሰን ሲሆን በእኛ በኩል ቦታው ላይ የሚመደብ ሠራተኛ
ከሰኔ ቆጠራ ጋር ርክክብ ይፈፅማል የሚል ታሳቢ ይዘን እየጠበቅን በመሆኑ ከቆጠራ ጊዜ በፊት ውሳኔው እንዲገለፅልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
 ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/09/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ያልተጠናቀቁ ግዥዎችን ይመለከታል

በ 2009 በጀት ዓመት የግዥ ጥያቄ ቀርቦላቸው አስካሁን ግዥያቸው ያልተጠናቀቁ እቃዎችን የሀገር ውስጥ እና የውጭ
ሀገር ግዥ በሚል ተለይቶ ግዥው ያለበት ደረጃ እንዲገለጽልኝ የዘገዩ ግዥዎች ካሉም የዘገዩበት ምክንያት በአንድ

ኮለመን ተካቶ እስከ ሰኔ 1 ቀን 2009 ለመምሪያው በዝርዝር ይቅረብ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ትራንዚት ሠንተኛ ቀን፡- 14/09/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የክፍያ ቼክ ተመላሽ ስለማድረ

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014702 ላይ ለድርጅቱ ተሽከርካሪ ለኮድ 3-13887 መለዋወጫ የሚሆን ከኒያላ ሞርስ አ.ማ
ዋጋ ማቅረቢያ ከመጣና ክፍያ ከተዘጋጀ በኋላ እቃውን ለመረክብ አጠራጣራ ስለነበር ተሽከርካሪውን ይዘን ሄደን

እንደማይገጥም ስለተረጋገጠ በቼክ ቁጥር 19239570 እና በሁለት ፐርሰንት ተቀናሽ ደረኝ ቁጥር 02478 የወሰድኩት

ክፍያ ብር 12,495.28/አስራ ሁለት ሺህ አራት መቶ ዘጠና አምስት ብር ከ 28/100/ ተመላሽ እንዲደረግልኝ


እጠይቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/09/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የተለያዩ መለዋወጫዎች ግዥን ይመለከታል

ለአክሲዮን ማህበሩ LU Series Screw Air Compressor መለዋወጫዎች ግዥ በግዥ መጠየቂያ ቁጥር
014644 ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡

በዚሁ መሠረት የተጠየቁትን መለዋወጫዎች ከላይ የተጠቀሰውን LU Series Screw Air Compressor
ለአክሲዮን ማህበሩ ካቀረበው ከቲያንጂን ቦሀይ ኢምፖርት ኤክስፖርት ኮርፖሬሽን ላይ በአክሲዮን ማህበሩ የግዥ

መመሪያ አንቀጽ 9.5 ንዑስ አንቀጽ 9.5.4 መሠረት በቀጥታ ግዥ ስልት ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/09/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ማንኮዜብ ቴክኒካል ጥሬ እቃን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ ከአሁን ቀደም በዲክላራሲዮን ቁጥር 20954/16 ተመዝግቦ ተልኮልን የተረከብነው
ማንኮዜብ ቴክኒካል ጥሬ እቃ አይደለም በሚል የኢትዮጵያ የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በደብዳቤ ቁጥር
8.8.14/19/497 በቀን 04/09/09 ተጠይቀናል፡፡
በዚሁ መሠረት መረጃውን በሚመለከተው መምሪያ በኩል ለክፍላችን እንዲደርሰን እንዲደረግ ይህንን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/09/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ክትትል የሚፈልጉ ስራዎችን ይመለከታል

ከግንቦት 7 ቀን 2009 ጀምሮ በመምሪያው የሚከናወኑ መደበኛ ስራዎች እንዳሉ ሆኖ የቅርብ ክትትል የሚፈልጉትን
ከዚህ በታች በዝርዝር ተመልከተው ያለመዘግየት ስራዎች በመከታተል እንዲያስፈፅሙ ዝርዝሩ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የውጭ ሀገር ግዥ
1. ከእረሻና ተፈጥሮ ሀብት በተፃፈልን የድጋፍ ደብዳቤ መሠረት ብሔራዊ ባንክ ለአዋሽ ባንክ ቅድሚያ የውጭ
ምንዛሬ ፈቃድ እንዲሰጡን ጥያቄ ለቀረበላቸው 5 ፕሮፎርማ ኢንቮይሶች ፈቃድ እንዲያገኙ ክትትል በማድረግ
ፈቃድ ሲገኝ L/C ለመክፈት የሚያስፈልጉ ቅድመ ሁኔታዎችን ጐን ለጐን አሟልቶ እንደተፈቀደ L/C
መክፈት፡፡
2. በሞጆ ደረቅ ወደብ የሚገኝ 1 ኮንቴይነር ኢንዶሱልፋን በግብርና ተፈትሾ በአስቸኳይ ወደ አዳሚ ቱሉ ፋብሪካ
ገቢ እንዲሆን ቅድሚያ ሰጥቶ መስራት፡፡
3. በ GIT ላይ ያሉ ጥሬእቃዎች፣ ኮዳና መለዋወጫዎች እንደሁም Reference Standards ያሉበትን ደረጃ
ተከታትሎ የዘገዩ ካሉ ግፊት በማድረግ ቶሎ እንዲጫኑ ማድረግ፡፡
4. የጥሬእቃና ማሸጊያ እንዲሁም መለዋወጫ እቃዎች ግዥ ውሎች ረቂቁ የተዘጋጀ ቢሆንም በአግባቡ edit
ተደርጐ እንዲፈረምና ለሚመለከተቻው ሁሉ እንዲበተን፡፡
5. የ 2010 በጀት ዓመት የሽያጭ ታሳቢ ረቂቅ ላይ ውይይት ተደርጐ የፀደቀ ባይሆንም ረቂቁን መሠረት አድርጐ
በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል የሚያስፈልገው የጥሬእቃ ፍላጐት ዝርዝር ለስቶር እንዲቀርብ ሆኖ ስቶርም
በ GIT እና በክምችት ካለው በልዩነት የሚያስፈልገውን ዝርዝር እንዲያቀርብ በማድረግ እና ግዥ በማስፈቀድ
የግዥ ሂደቱ እንደ ካሁን ቀደሙ ቀድሞ እንዲጀመር ጥያቄው ከወዲሁ እንዲቀርብ ማድረግ፡፡
6. በኮሚሽኒንግ ስራ ሂደት ላይ ያለው የማሽነሪ ግዥ ውል የውል ተርምስ እና ኮንዲሽኑን ጠብቆ እየተከናወነ
ስለመሆኑ መከታተል ካልሆነ ለሚመለከተው ማሳወቅ፡፡
7. በቴክኒክ ገምጋሚ እና በፋይናንሻል ገምጋሚ ኮሚቴዎች በመታዬት ላይ ያሉ ግዥ ሂደቶችን ማስቀጠል፡፡ የዘገዩ
ካሉ ኮሚቴውን ላቋቋመው ኃላፊ በማሳወቅ በወቅቱ እንዲከናወን ግፊት ማድረግ፡፡
8. ለፕሮፖክሱር ምርት የተጠየቀ የሪቫን ግዥ ቀደም ሲል ከውጭ ግዥዎች ጋር የተያዘ በመሆኑ በሀገር ውስጥ
እየተፈለገ ስለሆነ ካልተገኘ ዝቋላ አቶ ፈለቀን በማነጋገር ከቲያንጅን ቦሀይ ወይም ቀደም ሲል ካቀረበው
ድርጅት ቢሮ ጋር በመነጋገር በአውሮፕላን ማስመጣት የሚቻልበትን መንገድ መፈለግ፡፡

የሀገር ውስጥ ግዥ
1. የዘይት በርሜሎች በሞጆ ዘይት ፋብሪካ ግቢ የተራገፉ ስለሆነ ካለፈው ግዥ ትዕዛዝ የቀረውን /ያልተጫነውን/
ከ 6000 ሊትር ያላነሰ ዘይት ክፍያ ፈፅሞ ወደ ፋብሪካ እንዲደርስ ለማድረግ በሞጆ ዘይት ፋብሪካ ፋይናንስ
በኩል የተነሳ የክፍያ ጥያቄ ከወ/ሮ ሳራ ጋር ተነጋግሮ በመፍታት ቶሎ እንዲጓጓዝ ማድረግ፡፡
2. ከማዕድን ልማት ለገዛነው 5000 ቶን ዳያቶማይት ከሚያጓጉዝልን የጭነት ድርጅት ጋር ውል የፈፀምን
ስለሆነም መኪናውን ለጭነት እንድናስገባ በሻጭ ድርጅት በኩል ያለውን ዝግጁነት በውሉ መሠረት በደብዳቤ
መጠየቅና ጭነቱን ማስጀመር፡፡
3. ስለንብረት አስተዳደር አወጋገድ የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት መሠረት እስካሁን የተከናወኑትን ሪፖርት ለዋና ስራ
አስኪያጅ ተወካይ በማቅረብ ማስተካከያ ያልተደገባቸውን ደግሞ በተሰጠው የማሻሻያ ሀሳብ መሠረት ወደ
ተግባር የሚቀይር የድርጊት መርሀ ግብር እስከ ግንቦት 14 ቀን 2009 ለዋና ስራ አስኪያጅ እንዲቀርብ
ማድረግ፡፡ /አባሪው በ 4/09/09 ደርሶን ተመርቷል/
4. ክትትል የሚፈልጉ የካርቶን ግዥ፣ የፋየር ፋይቲንግ ፖምፕ፣ የሴፍቲ እቃዎች፣ የስራ ልብስ፣ የስቴሽነሪ ግዥ፣
የኮምፒውተር እቃዎች፣ የፈርኒቸር ግዥ እና የመሳሰሉት ተገቢውን ክትትል በማድረግ የግዥ ሂደቱ
እንዲጠናቀቅ ማድረግ፡፡
5. በአገልግሎት ግዥ ሂደት ላይ ያሉትን አንደ ፎቶ ኮፒ እና አምቡላንስ እንዲሁም ሌሎች ተሽከርካሪዎች በቅርብ
ክትትል እንዲጠናቀቅ ማድረግ፡፡
6. ከአዋሽ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ሲፈቀድ ባልተወራረደ ዲክላሬሽን ምክንያት deliquent ውስጥ እንዳንገባ
ያልተበተኑ ዲክላሬሽኖችን ካሉ ተከታትሎ እንዲበተን ማስደረግ፡፡
7. ያልተሰበሰበ የኮንቴይነር ዲፖዚት በተመለከተ ተከታትሎ እንዲለቀቅ ማስደረግ፡፡
8. የመጀመሪያ የ 6 ወራት የግዥ ሰራተኞች አፈፃፀም በዋና ክፍሉ በኩል ተሞልቶ እንዲላክ በተደጋጋሚ
ቢነገርም አስካሁን አፈፃፀሙ ተሞልቶ ያልቀረበ ስለሆነ ተሞልቶ ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ እንዲላክ ማድረግ፡፡
9. በመምሪያው ለ 2010 የሚያስፈልግ የካፒታል በጀት ጥያቄ ተሞልቶ ለፕላንና መረጃ አገ. እንዲላክ ማድረግ
10. በተለያየ ጊዜ ከኦዲት ግኝት በመነሳት ከረዥም ጊዜ በፊት የገቡ መለዋወጫዎች እቃዎች በአብዛኛው የኤንዴኮ
እና የሌሎችም በስቶር የሚገኙ ሲሆን ለባለቤቶች /ለአቅራቢው/ የሚመለስ በሰነድ እንዲመለስ፣ መቀየርና
ምትክ ሊልኩ የሚባገቸውን እንዲተኩ የተጠየቁ ስለመሆኑ ከህግ አገልግሎት በተሰጠ አስተያዬት መሠረት
በመምሪያው በኩል በዋና ክፍሉ ተመርቷል፡፡ ሆኖም ጉዳዩ ተጣርቶ ሳይቀርብ ጊዜ የወሰደ ስለሆነ አጣርቶ
ማቅረብ እና ውሳኔ ማሰጠት የሚገባ ሲሆን ፕሮፎርማ እና የፒቲ ካሽ ግዥ ሂደቶችንም በመመሪያ መሠረት
እንዲከናወኑ በማድረግ በአግባቡ እንዲያስፈፅሙ አሳውቃለሁ፡፡ የተጓደሉ የኮሚቴ አባላት ቢኖሩ እንዲሟሉ
በመጠየቅ ስራዎችን ማከናወን እንደሚጠበቅባችሁ አሳስባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/09/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3-54603 ይመለከታል

ከግንቦት 7 ቀን 2009 ጀምሮ ለስልጠና ወደ አዳማ ስለምሄድ፡-

1. የተሽከርካሪ ሰርቪስ ጊዜ በጣም ያለፈ በመሆኑ እንደተለመደው በካምፖኒው ሰርቪስ እንዲደረግ ፣


2. የኤሌክትሪክ ሲስተም ላይ ችግር ያለ መሆኑን ጠቅሼ የጥገና ፎርም የሞላሁ ስለሆነ ጥገናው ሲፈቀድ
ጥገና እንዲከናወን፣
3. የ 2009 ክላውዶ ስላልተደረገ ማድረግ እንዲቻል የመኪና ቁልፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት እንዲረከብ
መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እጠይቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪናየ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የስልጠና ፍላጐትን ስለማሳወቅ

ቁጥሩ ሰሀአስ/366/09 በቀን 05/08/2009 በተፃፈ ማስታወሻ የስልጠና ፍላጐት ዳሰሳ መጠይቅ በተላከው

መሠረት በመምሪያው የተሞላ 01 ገጽ በዚህ ማስታወሻ አባሪ የላክን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡ በ L/C ቁጥር TF1708694798 የተከፈተ መለዋወጫን ግዥን ይመለከታል፡፡

በ L/C ቁጥር TF1708694798 በቀን ማርች 27/2017 ለ Siminato ማሽን መለዋወጫ ግዥ


መፈፀማችን ይታወሳል፡፡ የመለዋወጫዎች ጭነት እንደዘገየብንና ባአስቸኳይ እንዲላክልን ስንጠይቅ በአባሪ የተያያዘውን

ኢሜል ዝርዝር በማያያዝ/ሙሉ በሙሉ እንዳላዘጋጁና/ ቀሪዎቹን መቼ እንደሚልኩ በማሳወቅ የ L/C ማስተካከያ
ጠይቀዋል፡፡ ስለዚህ በእናንተ በኩል በአቅርቦት ጊዜው ላይ ያላችሁን አስተያዬት በአስቸኳይ እንድትገልፁልን የላኩትን
የማቅርቢያ ጊዜ ዝርዝር አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 2 ገፅ

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ንብረት አስተዳደ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የዘይት በርሜል መላክን ይመለከታል፡፡

በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 013908 ከተጠየቀው ቪጅቴብል ዘይት ውስጥ ያልተጓጓዘ ቀሪ 6758.07 ሊትር
ስላለ ይህንኑ ምርት ለመጫን እንዲቻል ለዚሁ ዘይት ማጓጓዣ የሚሆን በአግባቡ የተዘጋጀ ንፁህ በርሜሎችን ሞጆ ዘይት
ፋብሪካ ድረስ እንዲላክ ይደረግ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /09
To:- Ref:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 21/08/2009


From: - Date:-

ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት የፅህፈት መሳሪያ ፍላጐትን


የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና በስሩ ላሉ ዋና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል ለ 2010 በጀት
ዓመት የጽሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
97. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 50 200 25 275/55 ካርቶን/
98. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 500 - 500 1000
99. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
100. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 256
101. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 41
102. እርሳስ >> 05 08 - 13
103. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 250
104. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
105. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 150
106. Air mail >> 50 - - 50
107. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 100
108. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
109. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
110. ስቴፕልስ ትልቁ >> - 02 - 02
111. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 15 10 - 25
112. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
113. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
114. ኡሁ >> 10 12 20 42
115. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 11
116. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
117. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> - 12 12 24
118. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
119. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
120. ክላሰር >> 50 200 - 250
121. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 50 - 100
122. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
123. ካርቦን >> - 04 30 34
124. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
125. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
126. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 05
127. Lead pencil >> - - 05 05
128. Sticker for note በፖድ 3 - 12 15
ከሠላምታ ጋር

ለ፡- ንብረት አስተዳደ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref
ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/08/2009
From Date

ጉዳዩ፡- የኮዳ ክዳንን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ ከ Euro Chemicals 600,000 ኮዳ ግዥ መፈፀሙ ይታወሳል፡፡ ከዳው ከመጫኑ በፊት ትክክለኛ
ከለሩን አይተው ለማስመረት እና ለማስጫን እንዲችሉ የተጠየቁትን 7 አይነት ከለሮች ክዳን በአስቸኳይ በወ/ሮ ራሄል
በኩል እንዲላክ ይደረግ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ማስጐተቻ ክፍያን ይመለከታል

ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር በ 1×20" ኮንቴይነር ታሽጐ ተጓጉዞ በአሁኑ
ሰዓት አዳማ ጉምሩክ ይገኛል፡፡ ሆኖም ኮንቴይነሩ ከጅቡቲ ወደብ ሲጫን የኮንቴይነሩ ተከፋች በር ወደ ጋቢናው አቅጣጫ

ተጠግቶ ስለተጫነ በግብርና ባለሙያዎች ለመፈተሽ አልተቻለም፡፡ በመሆኑም ይህን 1×20" ኮንቴይነር እንዲከፈት በክሬን

ወደኋላ ለመጐተት ለበከልቻ ትራንስፖርት ብር 6325.00/ ስድስት ሺህ ሶስት መቶ ሃያ አምስት ብር/ ክፍያ ስለተጠየቀ
በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም ለአዳማ ቅርንጫፍ ንግድ ባንከ ገቢ እንዲደረግ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የፕሮፖክሱር ጥሬእቃ የዘገየበትን ምክንያት ስለማሳወቅ

በቀን 17/08/09 ከዋና ስራ አስኪያጅ ጋር በተነጋገርነው መሠረት የፕሮፖክሱር ምርት ከጤና ጥበቃ
ጋር በገባነው የአቅርቦት ውል ጊዜ ስምምነት መሠረት ምርቱን በጊዜ ገደቡ ልናቀርብ ያላስቻለን
ከአቅራቢው እና ከአክሲዮን ማህበሩ ወጭ ባጋጠመን ችግር ምክንያት መሆኑ የማስረከቢያ ጊዜው
ከመድረሱ በፊት እንዲገለፅላቸው መመሪያ ተሰጥቷል፡፡ ስለዚህ ለጥሬ እቃው L/C በ 02/02/2017 ተከፍቶ
በአቅራቢው በኩል የመጀመሪያ ጭነት ከ Feb 23 ጀምሮ ለመጫን ዝግጅ አድርገው እያለ
1. ከተለመደው አስራር ውጪ PIL እቃው ጅቡቲ እንደደረሰ ገዥው ወዲያው የሚያነሳ ስለመሆነ
ማረጋገጫ ይሰጠን በማለት እስከ ፊብሩዋሪ መጨረሻ ሳይጫን ዘግይቷል፡፡
2. ሁለተኛው ጭነት በተመለከተ ማርች መጀመሪያ ላይ ጥሬ እቃው የአቅራቢው ወደብ ደርሶ
ፊንፊኔ በተባለች መርከብ መዘግየት ምክንያት በሌሎች ድርጅቶች ለመጫን ረዥም ጊዜ
በመውሰዱ እና በመጨረሻም በ ESL መርከብ የተጫኑ ኮንቴይነሮችን አቅራቢው እንዲያወርድ
እና በመርስክ ላየን እንዲጭን በመደረጉ የጭነት ጊዜው ከመጓተቱ በላይ ከአንድ መርከብ ድርጅት
ወደ ሌላ የተዛዋወረበትን ክፍያ አቅራቢው እንዲሸፍን ተደርጓል፡፡ በቲያንጂን ቡሀይ በኩል ESL
ወጭውን እንዲተካላቸው ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
ስለዚህ በዋናነት ጥሬእቃው አቅራቢው ወደብ ከደረሰ በኋላ በመርከብ ድርጅቶች በተፈጠረ መዘግየት
የጥሬእቃ አቅርቦት ከታሰበውና ከተጠበቀው ጊዜ በላይ ጊዜ የወሰደ መሆኑን እያሳወቅን፤ በአሁኑ ሰዓት አዳማ
የደረሰው አንቲፎመር እና ሞጆ ደረቅ ወደብ የደረሰው ኋይት ካርበን በዚህ ሳምንት መጨረሻ አዳሚቱሉ
ፋብሪካ እንደሚደረስ ግምት ተወስዶ ለጤና ጥበቃ በውል ጊዜው ማቅረብ ያልተቻለው ከአክሲዮን ማህበሩ
ውጭ በሆኑ ምክንያቶች መሆኑን ከወዲሁ እንድታሳውቋቸው ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ

ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል
ለ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት እቅድን ይመለከታል


አክሲዮን ማህበሩ የ 2008-2010 እቅድ አዘጋጅቶ የ 2008 እና የ 2009 በጀት እቅድ ስራ ላይ መዋሉ

ይታወቃል፡፡ ስለዚህ በ 2008 እና የ 2009 ታቅደው ያልተከናወኑትና ያልተጠናቀቁ ስራዎችን በመገምገም በ 2010

በጀት ዓመት ተግባራዊ ሊሆን የሚችል የ 2010 የትምህርት ስልጠና እና የካፒታል በጀት እንዲሁም የሰው ኃይል ፍላጐት

እንዲሁም ግቦችን ለማሳካት የሚከናወኑ የለውጥ ስራዎች ዝርዝር እቅድ ተዘጋጅቶ እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2009
ለመምሪያው እንዲቀርብ ይደረግ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ምርታማነት አገልግሎት ማሻሻያ አገ. ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የላብራቶሪ አክርዴሽን አማካሪ ኮንትራት ቅጥር ይመለከታል

ቁጥሩ ምአማአ/025/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በላብራቶሪ አክርዴሽን አሰልጣኝ አማካሪ ኮንትራት ቅጥር

በ 07/07/09 የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ ቀርቦ ሂደቱን ሾርት ሊስት የተደረጉ ድረጅቶችን ለመጋበዝ ደብዳቤ እያዘጋጀን
ሲሆን
1. የማማከሩ አገልግሎት ለምን ያህል ጊዜ እንደሆነ ግልፅ ባለመሆኑ፤
2. በተጠቀሰው የውስጥ ማስታወሻ የኮንትራት ቅጥር ስለሚል ቀደም ሲል በ 07/07/09 የተጠየቀውን
የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ ይዘን ሂደቱን እያስቀጠልን በመሆኑ የኮንትራት ቅጥር ከሆነ ሂደቱ በሰው ሀ /ል/አስ/
መምሪያ በኩል ሊታይ የሚገባ በመሆኑ ብዥታውን ለማጥራት ጥያቄው ግልፅ ቢሆንና የተጠየቀው የማማከር
አገልግሎት የሚፈለገው ለምን ያህል ጊዜ እንደሆነ በአስቸኳይ ቢገለፅልን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የመዋቅርና የደመወዝ ስኬል ጥናትን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ የመዋቅርና የደመወዝ ስኬል ጥናት ለማስጠናት ከአጥኚው ድርጅት ምክር ስራ

ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር የካቲት 25/2009 ውል መፈፀማችን ይታወቃል፡፡ በውሉ አንቀጽ 6 ተ.ቁ 6.4 መሠረት የጥናቱ
የመጀመሪያ ሪፖርት በ 1 ወር ጊዜ ለማቅረብ ተስማምቶ የጥናቱ የመጀመሪያ ሪፖርት ለዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ
መድረሱን እናውቃለን፡፡ ነገር ግን የግዥ ሂደቱን ለመከታተልና ለማስፈፀም ያለበትን ደረጃ ስላላወቅን ቢገለፅልን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሚኒባስ እና የደብል ጋቢና ፒክ አፕ ግዥን ይመለከታል

ለአክሲዮን ማህበሩ ፋብሪካ አገልግሎት የሚሰጡ የሚኒባስ እና የደብል ጋቢና ፒክ አፕ ግዥ ለመፈፀም በጨረታ

ቁጥር APPSCO 04/09 ግልፅ ጨረታ መውጣቱ ይታወሳል፡፡


ጨረታው ላይ በመሳተፍ የመጫረቻ ሰነድ ያቀረቡ ተጫራች ድርጅቶች ያቀረቡት ቴክኒካል እና ፋይናንሽያል
የመጫረቻ ሰነድ ላይ የተደረገውን የግምገማ ሪፖርት ማጠቃለያ በመስጠት የአክሲዮን ማህበሩ ከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ
ተወያይቶ የውሳኔ ሀሳብ በማሳለፍ ቃለ ጉባኤ ይዟል፡፡
መምሪያውም የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴውን ማጠቃለያ ቃለ ጉባኤ የተመለከተ ሲሆን በቀረበው የውሳኔ ሀሳብ

መሠረት ከበላይ አብ ሞተርስ ኒሳን ፒክአፕ በአጠቃላይ ዋጋ ብር 2,171,687.05(ሁለት ሚሊዮን አንድ መቶ ሰባ አንድ
ሺህ ስድስት መቶ ሰማኒያ ሰባት ብር ከ 05/100) ለቶዮታ ሚኒባስ አሸናፊ ከሆነው ከኢንተር አማን ኃ/የተ/የግ/ ማህበር

በአጠቃላይ ዋጋ በብር 860,000(ስምንት መቶ ስልሳ ሺህ ብር) ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3-33729 ሞተር እድሳትን ይመለከታል

ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ በ 01/06/09 ቁጥሩ ምዋስአ/053/09 በሆነ ማስታወሻ በቀረበ ጥያቄ መሠረት

ኢትዮ ኒፖን ቴክኒካል ካምፖኒ አ.ማ የጥገና ጥያቄ ቀርቦ ቀደም ሲል ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ በቀረበው ጥያቄ መሠረት
ለጥገና የተጠየቀው ዋጋ ታይቶ ውሳኔ ያገኝ ዘንድ የተሰጠንን የዋጋ መግለጫ በአባሪ አያይዘን ያቀረብን መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የነዳጅ ግዥን ይመለከታል

በ 29/07/09 ከኢትዮጵያ ማዕድንና ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን በቀረበ የትብብር ጥያቄ ላይ ከእኛ በኩል

በ 30/07/09 ትብብር ለማድረግ የማያስችሉ ሁኔታዎችን በማስታወሻ ቁጥር ግንአ /499/09 ከ 1-3 በመዘርዘር

አቅርበናል፡፡ በዚህ ጉዳይ ምን መደረግ አንዳለበት ግልፅ መመሪያ ሳይደርሰን በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014685
በ 08/04/2017 8000/ስምንት ሺህ/ ሊትር ናፍታ ግዥ ጥያቄ ቀርቧል፡፡ ስለዚህ አሁንም ናፍታ በበርሜል ቀድቶ
ማስቀመጥ ለፋብሪካው ደህንነትም አስቸጋሪ ሁኔታ ስለሚፈጥር እና ቀደም ሲልም ያቀረብነው አስተያዬት በአግባቡ
ታይቶ ግልፅ መመሪያ እንዲሰጥበት እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/08/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የካርቶን ጭነት ጊዜ ይመለከታል

ከቡራዩ ፕሪንቲንግ ኢንዱስትሪ ብዛቱ 36485 የሆነ ባለ 664×436×370 ካርቶን ቦክስ፣ ብዛቱ 34782

የሆነ ባለ 2150×348 ኮላር፣ ብዛቱ 64626 የሆነ ባለ 630×420 ፖኔል ካርቶን እና ርዝመቱ 283000 የሆነ
የፕላስቲክ ስትሪፕ ግዥ በ 19/07/09 በተፈፀመ የግዥ ትዕዛዝ መሠረት ግዥ ፈፅመናል፡፡
ይህን ማሸጊያ ካርቶን ለማጓጓዝ ቀደም ሲል የከባድ መኪና ጭነት አገልግሎት ጥያቄ አቅርበናል

በ 29/08/2009 በቁጥር ሰሀአስ/353/09 በጠየቃችሁት መሠረት ምርቱ በአቅራቢው አምራች ድርጅት መጋዘን
በክምችት ስለሚገኝ ከዛሬ ጀምሮ ሳይቆራረጥ ማቅረብ እንዲቻል በሳምንት ሁለት ቀን እየተመላለሰ እንዲያጓጉዝ
ከአቅራቢው ጋር የተስማማን መሆኑን እና በቡራዩ ፖኬጂንግ በኩል አስረካቢው አቶ ዳዊት በኩረፅዮን የተባለ የድርጅቱ
ሠራተኛ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስ. ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የነዳጅ ትብብርን ይመለከታል

ከማዕድን ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን በቀረበ የትብብር ጥያቄ ላይ ተገቢ ትብብር እንዲደረግላቸው
ታዘናል፡፡ ነገር ግን
1. የተጠየቀው ጥያቄ ከውል ውጭ በመሆኑ፤
2. በድርጅቱ ውስጥ የነዳጅ ዲፖ የሌለ በመሆኑ፤
3. በአፈፃፀም ሊታዩ የሚችሉ ክፍተቶችን ከወዲሁ አይቶ ግልፅ መመሪያ ካልተሰጠ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ
በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ በኩል ትብብር ለማድረግ የሚየስችል ምቹ ሁኔታ አለመኖርን
አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ሰው ሀብት ልማት አ/መምሪያ ቁጥር:- ግንአ/ /09
To:- Ref:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/07/2009


From: - Date:-

ጉዳዩ፡- የ 2010 በጀት ዓመት የፅህፈት መሳሪያ ፍላጐትን

የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ እና በስሩ ላሉ ዋና ክፍሎች አገልግሎት የሚውል ለ 2009 በጀት
ዓመት የጽሕፈት መሣሪያ ፍላጐት ዝርዝር በሰንጠረዥ የቀረበ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡

የሚፈለገው መጠን
ተ.ቁ የእቃው አይነት መለኪያ ግዥ ዋና ን/አ/ዋና ጠቅላላ ድምር
ግ/ን/አ/መምሪያ
ክፍል ክፍል
129. 80 ግራም ወረቀት በደስታ 40 300 25 365/73 ካርቶን/
130. ባለ አርማ ወረቀት በቁጥር 1000 - 500 1500
131. እስክሪብቶ ሰማያዊ >> 50 200 156 406
132. እስክሪብቶ ጥቁር >> - 100 156 266
133. እስክሪብቶ ቀይ >> 5 - 36 36
134. እርሳስ >> 05 08 - 13
135. ካኪ ፖስታ A4 >> 50 200 - 300
136. ካኪ ፖስታ A3 >> - 200 - 200
137. ካኪ ፖስታ A5 >> 50 100 - 200
138. Air mail >> 50 - - 100
139. ሀርድ ከቨር >> - 100 - 150
140. ሪን ባለ 16 ሚ.ሜ >> 20 50 - 70
141. ስቴፕልስ ትንሹ በፓኬት 20 20 10 50
142. ስቴፕልስ ትልቁ >> - - - 2
143. ፔፐር ክሊፕ ትንሹ >> 10 10 - 20
144. ፔፐር ክሊፕ ትልቁ >> 5 10 - 15
145. CD-RW በቁጥር 10 20 - 30
146. ኡሁ >> 10 12 20 42
147. ፔን ፍሉድ >> 03 08 - 12
148. ማስታወሻ ደብተር ትልቁ >> - - 12 12
149. ማስታወሻ ደብተር መካከለኛ >> 12 12 12 36
150. ማስታወሻ ደብተር ትንሹ >> - 12 12 24
151. ቦክስ ፋይል ባለ ሪንግ >> - 100 - 100
152. ክላሰር >> 100 200 - 200
153. ትራንስፖረንት ወረቀት >> 50 100 - 100
154. ፋስትነር በፖኬት - 02 - 02
155. ካርቦን >> - 04 30 34
156. ላጲስ በቁጥር - 04 - 04
157. ውሃ ፕላስተር >> 01 02 - 03
158. ሸራ ፕላስተር >> 01 04 - 04
159. Lead pencil >> - - 05 05
160. Sticker for note በፖድ - - 12 18

ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 29/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጐማ ግዥን ይመለከታል

ከሰው ሀብት ልማት በቀረበ የጐማ ግዥ ጥያቄ መሠረት የግዥ መጠየቂያ ቁጥሮች 014019፣ 014030፣
014031 እና 014032 ግ/ን/አስ/መምሪያ ደርሰው በ 30/08/2016 ለዋና ክፍሉ ተመርቷል፡፡ መጠየቂያው
የተመራለት የግዥ ሠራተኛም ከዲስ ጐማ ሼር ካምፖኒ በ 13/09/2016 ፕሮፎርማ መሰብሰቡንና የግዥ ማወዳደሪያ
ሰነድም መዘጋጀቱን ከሰነዶቹ ማዬት ተችሏል ነገር ግን ይህ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ጊዜ ድረስ የግዥ ሂደቱ ሊጠናቀቅ

ያልተቻለበት ምክንያት እስከ ሚያዝያ 3/2009 ለመምሪያው በፅሁፍ እንዲቀርብ ሆኖ፤ ጠያቂው ክፍል ግዥው
በመዘግየቱ ስራ እየተበደለ መሆኑን ባሳሰበው መሠረት የቀጥታ ግዥ ማስፈቀጃ ለዋና ስራ አስኪያጅ አቅርቦ በማስፈቀድ
የግዥ ሂደቱ ትኩረትና ቅድሚያ ተሰጥቶ የግዥ ሂደቱ እንዲጠናቀቅ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2008 በጀት ዓመት የንብረት ቆጠራ ሪፖርትን ይመለከታል

በ 2008 በጀት ዓመት የተደረገውን የንብረት ቆጠራ ሪፖርት በተመለከተ ከፋይናንስ መምሪያ በቀን
03/06/09 በቁጥር ፋይ/85/09 መነሻ ከኦዲት አገልግሎት በ 16/06/09 ቁጥሩ ኦዲ/38/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ
ለዋና ስራ አስኪያጅ በቀረበው ሪፖርት መሠረት ተገቢው ማጣራት ተከናውኖ እንዲፈፀም መመሪያ መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ስለዚህ በአክሲዮን ማህበሩ የፋይናንስ ደንብ 5.3.3 መሠረት በቆጠራ የተገኘው የእቃ መጠን በመዝገብ
ከሚያመለክተው መጠን በልጦ ወይም አንሶ ቢገኝ ተገቢው ምርመራ ተካሂዶ አስፈላጊው የሂሳብ ማስተካከያ ከተሰራ
በኋላ እንደየሁኔታው አስፈላጊው የአስተዳደር ወይም/ እና ሕጋዊ እርምጃ መወሰድ ይገባል ስለሚል መመሪያን
ለማስፈፀም በመጀመሪያ የስቶር ኪፐሮቹና የዋና ክፍሉ መተማመኛ አስፈላጊ በመሆኑ በቆጠራ ወቅት ብልጫና ማነስ
የታየባቸውን በተመለከተ ምክንያታቸውን እንዲያቀርቡ ጠይቀን ያገኘነውን ምላሽ በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፡፡ ለስራ
አስኪያጅ ውሳኔ ይረዳ ዘንድም የመምሪያውም አስተያዬት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1. ከጥሬ እቃ መጋዘን በቀረበው ማስታወሻ መሠረት 891 የካርቶን ኮለር በግዥ የመጣ ሳይሆን እቃ
ታሽጐ የመጣበት ካርቶን በአክሲዮን ማህበሩ ሠራተኞች ተቆርጦ ወደ መጋዘን ሲገባ ማቴሪያል
ሪተርን ቫውቸር ባለመቆረጡ መሆኑ ተገልፆል ስለዚህ መደፊት ይህ የአሰራር ስህተት ማሻሻያ
በማድረግ የማይደገም ሆኖ ጊቢ ሰነድ እንዲቆረጥለት
2. ከአቅራቢዎች የመጣ የኮዳ ናሙና በስቶር ውስጥ በመቆጠሩ የባለ አንድ ሊትር ኮዳ ቆጠራ በብልጫ
መታየቱ ተገልፆል፡፡ ይህም ስቶሩ በወቅቱ ለይቶ ማስቆጠር ምክንያቱን ለቆጣሪዎች ማስረዳት
የነበረበት ቢሆንም ይህ ባለመሆኑ አሁንም ናሙናውን ያቀረበው አቅራቢ በተወሰነ ጊዜ ተመላሽ
እንዲደረግለት/እንዲረከብ/ በደብዳቤ ተጠይቆ ለመረከብ/ናሙናውን ለመውሰድ/ ፈቃደኛ ካልሆነ
በሰነድ ገቢ እንዲሆን አስተያዬታችን እያቀረብን፤
3. በምርት መጋዘን የታዬው ብልጫና ማነስ ሪፖርት በከፊል አሁን በህይወት የሌሉት ወ /ት አልማዝ
ባልቻ የዓመት እረፍት ፈቃድ ወጥተው በነበሩበት ጊዜ ከአቶ ፈቃዱ ሲበርጋ ጋር በነበረው ርክክብ
ወቅት የታዩ ችግሮች ሲሆኑ ይህም በግ/ን/አስ/መምሪያ በተለያዬ ጊዜ ችግሩን መፍትሔ እንዲያገኝ
በፅሁፍ ሲጠየቅ ቆይቶ በከፊል አሁን በውክልና እየሰሩ ያሉት አቶ አለማየሁ ምትኩ ከተረከቡ በኋላ
የተፈጠረው በስቶር ኪፐሩ በተሰጠው ምላሽ ተያይዞ የቀረበ ሲሆን ሌሎች ምርቶች በተለያዬ ኮሚቴ
ታይቶ በኦዲት አገልግሎት ኦዲት ተደርጐ ሪፖርት ቀርቦ ጉዳዩ በአክሲዮን ማህበሩ ደረጃ የተያዘ
ጉዳይ ስለሆነ ጉዳዩ በሕግ አግባብ መታዬት የሚገባው በመሆኑ በእኛ በኩል ለማስፈፀም ከአቅማችን
በላይ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
4. በምርት መጋዘን በተወሰኑ ምርቶች የታዬው ብልጫና ማነስ ሪፖርት
4.1 አሁን በህይወት የሌሉት ወ/ት አልማዝ ባልቻ በሞት ሲለዩ በመጋዘን የሚገኝ ምርትና
በቢሮአቸው የሚገኝ ዶክመንት ርክክብ ሲፈፀም በታዬ የመብለጥና የማነስ ሪፖርት
ከን/አስ/ዋ/ክፍል በ 22/02/09 ቁጥሩ ንብ/አስ/173/09 በተፃፈ ማስታወሻ መሠረት
ግ/ን/አስ/መምሪያ ቁጥሩ ግንአ/117/09 በሆነ ደብዳቤ በቀን 29/02/09 ለውሳኔ አቅርበን
በዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ የተሰጠ በመሆኑ በፋይናንስ መምሪያ በኩል ተገቢው የሂሳብ
አያያዝ እርምጃ ተወስዷል የሚል እምነት አለን
በሌላ በኩል በቆጠራ ጊዜ ቆጣሪና አስቆጣሪ በጋራ የፈረሙበት ሰነድ /የመተማመኛ ሰነድ/ በወቅቱ ሊፈረም
የሚገባ ሲሆን ከቆጠራ በኋላ 8 ወር በላይ ቆይቶ ለፊርማ የሚቀርብ መሆኑ እንደ አሰራር ሊስተካከል
የሚገባው በመሆኑ ከመመሪያ አንፃር ለሚመለከተው ክፍል መመሪያ እንዲሰጥበት እጠየጠቅን፤ ከጉዳዩ ጋር
ተያያዥነት ያላቸው ከስቶ ኪፐሮች የተሰጠው ምላሾችን በአባሪ አያይዘን ያቀረብን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 3 ገፅ
ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2 ኛ መደብ የታሪፍ ከለላን ይመለከታል

በተለያዬ ጊዜ ተጠይቆ የሁለተኛ መደብ የታሪፍ ከለላ ለተወሰኑ ጥሬ እቃና ማሸጊያ እቃዎች የተሰጠን ሲሆን

በዚህ ማስታወሻ አባሪ ለተዘረዘሩት አሁንም የታሪፍ ከለላ ስርተፊኬት ያላገኘን በመሆኑ በተላይ Solvesso-150
በደብዳቤ ግዴታ ገብተን ከቃሊቲ ጉምሩክ ያወጣን ስለሆነ አንቲፎመር ለፕሮፖክሱር ምርት ግብአት በአስቸኳይ
የሚፈለግ በመሆኑ አስፈለጊው ፍርማሊቲ ተጠናቆ ሰርተፊኬቱን በአጭር ጊዜ እንድናገኝ ለሚመለከተው ክፍል
እንዲመራልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 19/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የ 2009 በጀት ዓመት 2 ኛ ሩብ ዓመት የኦዲት ሪፖርት ላይ ማብራሪያ ስለመጠየቅ

ከኦዲት አገልግሎት በ 18/07/2009 ቁጥሩ ኦዲ/46/09 በሆነ ማስታወሻ አባሪ በ 2009 ሁለተኛ ሩብ
ዓመት ኦዲት ግኝቶችን ሪፖርት ልከዋል ስለዚህ ከዚህ በታች የተጠቀሱት ጉዳዮች ላይ ዋና ማብራሪያ
ለሚፈልጉ ማብራሪያ እንዲሰጥ መተግበር ባለባቸው ላይ በዋና ክፍሉ ክትትል ተግባራዊ እንዲደረግ
እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1. በሰንጠረዥ 1 የተጠቀሱ ማሳሪያዎች በተጠቃሚ ስም አልተያዙም ተብለው ያሉበት ክፍል
ተገልጿል፡፡ ስለዚህ እቃዎቹ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ያልተደረጉበት ምክንያት እና ከመመሪያ
አንፃር ሊወሰድ ስለሚባው እርምጃ በግልፅ እንዲቀርብ፡፡
2. ለጥገና እና ለናሙና ወጥተው ያልተመለሱ እቃዎች ዝርዝር በሰንጠረዥ 2 ቀርቧል አሁን
ያለበት ደረጃ እንዲገለፅና እስካሁን ያልተመለሱ ካሉ መመለስ ያልተቻለበት ምክንያት
ይቅረብ ፡፡
3. የንብረት ቆጠራ ሺት ለኢንቨንተሪ ኮንትሮል አይደርስም፤ ይህም ለቋሚ ንብረት ተመዝግቦ
አለመያዝ እንደመንስኤ ተቀምጧል ስለዚህ የ 2008 ቆጠራ ሺት ለኢንቨንተሪ ኮንትሮለር
ካልደረሳቸው እንዲደርስ እንዲደረግ፡፡
4. ተገዝተው ገብተው የገቢ ሰነድ ያልተቆረጠላቸው መለዋወጫዎች ለምን ገቢ ሰነድ
እንዳልተቆረጠ ምክንያቱ እንዲገለፅ፡፡ ሠንጠረዥ 3
5. በመጋዘኖች ውስጥ ቢን ካርድ በመመሪያ መሠረት አዘጋጅቶ ማንጠልጠል የስቶር ኪፐሩ
አንዱ የስራ ድርሻው ስለሆነ ተግባራዊ እንዲያደርጉ ዋና ክፍሉ እንዲያስፈፅም፡፡
6. በ 2008 በጀት ዓመት 1 ኛ ሩብ ዓመት የኦዲት ግኝት ክትትል ሪፖርት ላይ በተለያየ
ምክንያት ከግቢ የሚወጣ ንብረት በግዥና ንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 5.2/ተ/
መሠረት አለመሆኑ እንደ ግኝት ተቀምጦ ሳለ እስከ ጥር 30 /2009 ከግቢ የወጡ ንብረቶች
ስለመመለሳቸው መረጃ የለም ስለተባለ እስከ ጥር 30/2009 ከግቢ ወጥተው ያልተመለሱ
እቃዎች ካሉ ዝርዝር መረጃ ለምን፣ በማን እንደወጣና ለምን እንዳልተመለሱ የሚያሳይ
ዝርዝር በ 1 ሳምንት ጊዜ ውስጥ ይቅርብ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/07/2009


From Date
ጉዳዩ፡- ስለጠፋና የተሰበረ ንብረትን ይመለከታል

ማንኛውም ንብረት በእርጅና ምክንያት ወይም ታድሶና ተጠግኖ ጥቅም ላይ መዋል የማይችልም ሲሆን በሰነድ ተመላሽ

መሆን እንዳለበት የንብረት አስተዳደር መመሪያ ክፍል ሶስት ቅጽ 4 ላይ ተገልፆል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል ቁጥሩ
ግንአ/1032/07 በሆነ በቀን 04/13/2007 በተፃፈ ማስታወሻ ይህንኑ አሳውቀናል፡፡ አሁንም የጠፋ ንብረትን
በተመለከተ ሌሎች ክፍሎች አስተያየት የሚሰጡበት ሆኖ የተበላሸ ወይም ያልተበላሸ ነገር ግን በሌላ አገልግሎት በሚሰጥ
የተተካ ንብረት በንብረት አስተዳደር መመሪያ መሠረት ለንብረት ክፍል በሰነድ ተመላሽ መሆን እንዳለበት አስተያየቴን
እያቀረብኩ ቀደም ሲል ባቀረብነው ጥያቄ መሠረት ወጥ የሆነ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ሳምንታዊ ሪፖርትን ይመለከታል

በግዥ ዋና ክፍል እየተከናወኑ ያሉ የግዥ ስራዎች አፈፃፀም ሳምንታዊ ሪፖርት በአባሪ


በተያያዘው ፎርም እየተሞላና እያንዳንዱ ግዥ ሂደት ያለበት ደረጃ፣ ያጋጠሙ ችግሮችና ችግሩን
ለመፍታት ከሚቀርብ አስተያየቶች ጋር ዘወትር ሰኞ ጠዋት ለመምሪያው እንዲደርስ ይደረግ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስ/ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-
TO: Ref

ከ፡- ግዥ ሠራተኛ ቀን፡- 14/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሴፍቲ ማቴሪያል ግዥን ይመለከታል


የተለዩ የሴፍቲ እቅዎች ከእንሽ ጀነራል ትሬዲንግ ግዥ መፈፀማችን ይታወቃል፡፡ በግዥ መጠየቂያ
ቁጥር 013578 ከበጠየቁት የሴፍቲ እቃዎች ውስጥ ለካርትሬጅ ፊልተር ክፍያ የከፈልነው ብር
300,000.00/ሶስት መቶ ሺህ ብር/ ሲሆን ያስረከቡኝ ግን 240 ብቻ ስለሆነና ከከፈልነው ብር
87,785.25/ ሰማኒያ ሰባት ሺህ ሰባት መቶ ሰማኒያ አምስት ብር ከ 25/100/ ብ ውስጥ ያስረከቡን እቃ
ዋጋ 70,228.20/ ሰባ ሺህ ሁለት መቶ ሃያ ስምነት ብር ከ 20/100/ ሲሆን ልዩኑቱ 17,557.05 /አስራ
ሰባት ሺህ አምስት መቶ ሃምሳ ሰባት በር ከ 05/100/ ተመላሽ ተደርጐ ሂሳቡ እንዲወራረድልኝ
ለፋይናንስ በክፍሉ በኩል እንዲፃፍልኝ እጠይቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የ 2008 በጀት ዓመት ቆጠራን ይመለከታል

በ 2008 በጀት ዓመት በተደረገው ዓመታዊ ቆጠራ በጉድለትና በብልጫ የታዩትን ዝርዝሮች በተመለከተ በቁጥር

ንብ/አስ/212/09 በቀን 09/07/09 ከተላከልን 11 ዓይነት እቃዎች በተጨማሪ

12. 1501-028-03 Ethioconazol 25% EC 1 Lt – 1 overage ን ጨምሮ የሚመለከታቸው


ስቶር ኪፐርስ በቆጠራ ውጤቱ ለታየው መብለጥና ማነስ ምክንያታቸው በፅሁፍ እስከ መጋቢት
21 ቀን 2009 እንዲያቀርቡ ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ.መመሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡ መረጃ ስለመስጠት

ቁጥሩ ሰሀአስ/299/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ አክሲዮን ማህበሩ ለገዛው የምርት ማሸጊያ ካርቶን
ከቡራዩ ፖኬጂንግ ግዥ ተፈፅሞ ክፍያ የዘገየበትን ምክንያት ለማወቅ የተጠየቅናቸው መረጃዎችን
እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
1. በግዥ ውለታ ቁጥር 981/05 በተፈፀመ ግዥ ባለ 7 ኪ.ግ 35,100 ታዞ 35,209 ባለ 16 ሊትር
49,688 ታዞ 50,082 ባለ 10 ኪ.ግ 2000 ታዞ 2000 ገቢ መሆኑ፤
በግዥ ውል 726/04 ባለ 24 ኪ.ግ 34,200 ታዞ 35,280 ከለር 34,200 ታዞ 37,575 ገቢ መሆኑ
ፖኔል 68,400 ታዞ 71,200 እንዲሁም ፕላስቲክ ስትሪፕ 290,000 ታዞ 290,000 ሜትር ገቢ
ሆኖአል ገቢ የሆኑባቸው GRN ዝርዝር እና የውሉ አካል 2 ገፅ በአባሪ ተያያዟል፡፡
2. የግዥ ዋና ክፍል ኃላፊና ወ/ሮ እናትነሽ አበባው በተረካከቡበት ሰነድ 5 ገፅ በአባሪ ተያይዟል፡፡
3. ከግዥ ዋና ክፍል የግዥ ኦፊሰሩ ከተቀጠሩ በኋላ ያለአገልግሎት መሳቢያው ለምን ተዘግቶ ቆየ
ለተባለው የሰጡት ምላሽ በአባሪ ተያይዟል፡፡
4. በግዥ ውለታ ቁጥር 981 የርክክብ ሰነድ እንደደረሰን ክፍያ በወቅቱ መዘጋጀት ሲገባው በወቅቱ
ባለመፈፀሙ ለምን ክፍያ እንዳልተፈፀመ ማብራሪያ ለመስጠት በወቅቱ በቦታው ላይ የነበሩት
ግዥ ኦፊሰር በግ/ን/አስ/መምሪያ ተጠይቀው ምላሽ ባለመስጠታቸው መምሪያው ለዋና ስራ
አስኪያጅ በማስታወቁ በዚሁ አግባብ ጉዳዩ ለሰ/ሀ/ል/አሰ መምሪያ የተመራ በመሆኑ ግዥ ዋና
ክፍሉ ተጠይቀው የስጡትን ምላሽ በማያያዝ የላክን መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 16 ገፅ
ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 13/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡ TF1609056904 ይመለከታል


ከቴክኖሰርቪስ የተላከ ኢሜል ላይ ለአስተያየት በ 11/07/09 ተመርቶልናል፡፡ በግዥ በኩል
ከቴክኖሰርቪስ አንድ ፖኪንግ ማሽን ግዥ ተፈፅሞ በኮሚሽኒንግ ሂደት ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የግዥ
ጥያቄውም ሆነ የሰጠነው ትዕዛዝ አንድ ፖኪንግ እና ሲሊንግ ማሽን ከሚል በስተቀር በውስጡ የያዘውን
ዝርዝር ሰነዶች የማይገልፅ ስለሆነ በኮሚሽኒንግ ሂደቱ ወቅተ አቅራቢውና ኮሚሽኒንግ ቲሙ በደረሱበት
ስምምነት የተጠቃሚው ክፍል ምርጫ ታውቆ አቅራቢው ሲልክ የጐደለ እቃ ሪፖርት ተደርጐ ያለፐርሚት
ማስገባት ወይም አቅራቢው በራሱ መንገድ አስገብቶ ለተፈለገው ማሽን ስራ እንዲውል ማድረግ ይቻል
ዘንድ አማራጮቹ ታይተው ውሳኔ እንዲሰጥ አስተያየታችንን እናቀርባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመጠየቅ፣

ከሰሀ/ል/አስተዳደር መምሪያ ቁጥሩ ሰሀአስ/299/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በውል ቁጥር 726 እና 981
ከቡራዩ ፖኬጂንግ የተገዛ የማሸጊያ እቃዎችን አስመልክቶ
1. ወ/ሮ እናትነሽ አበባው ከግዥ ዋና ክፍል ሲዛወሩ ከዋና ክፍሉ ጋር ርክክብ የተፈፀመበትን ሰነድ፤
2. በግዥ ኦፊሰር የስራ መደብ መጠሪያ ከወ/ሮ እናትነሽ አበባው በኋላ የተቀጠረ ሰራተኛ ስለነበረ ሰነዱ
/ክፍያ የዘገየበት ሰነድ/ ተገኘበት የተባለው ጠረጴዛ መሳቢያ ለ 4/አራት/ ዓመታት ለምን ተዘግቶ
እንደቆየ ከግዥ ዋና ክፍል የፅሁፍ ማረጋገጫ የተጠየቀ ስለሆነ የተጠየቁ መረጃዎች እስከ መጋቢት
13 ቀን 2009 በፅሁፍ ምላሽ ይቅረብ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/07/2009


From Date

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመጠየቅ፣

አክሲዮን ማህበሩ ከበራዩ ፖኬጂንግ ኃ.የተ.የግ ማህበር በውል ቁጥር 726 በ 2004 ዓ.ም. እና 981 በ 2005

ዓ.ም የተለያዩ ካርቶኖች ግዥ መፈፀሙ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ በተጠቀሱት የውል ቁጥሮች የተዘረዘሩት ማሸጊያ እቃዎች

ሙሉ በሙሉ መግባታቸው እንዲረጋገጥ፤ ለዚህም እቃዎቹ ገቢ የተደረጉበት የገቢ ሰነድ (GRN) ቁጥር ከዚህ በታች
በተመለከተው ሰንጠረዥ እስከ መጋቢት 13 ቀን 2009 ተሞልቶ ይቅረብ፡፡

የውል ጠቅላላ የታዘዘ ጠቅላላ የገባ ገቢ የተደገባቸው


የእቃው ዝርዝር ምርመራ
ቁጥር መጠን መጠን GRN ቁጥሮች
726

981

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰ/ሀ/ል/አስ/መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርታማት አገልግሎት ማሻሻያ አገ. ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የዜጐች ቻርተር ሰነድ ላይ የቀረበ አስተያየት

ቁጥሩ ም/አ/ማ/አ/25/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ ከዋና ስራ አስኪያጅ ለመምሪያና አገልግሎቶች ለአስተያዬት
ተመልርቶልን ተመልክቼዋለሁ፡፡ በተሰጠው አቅጣጫ መሠረት በቀረበው ሰነድ ላይ እንደሚከተለው አስተያዬቴን
አቅርቤአለሁ፡፡

1. አክሲዮን ማህበሩ እንደ አምራች ድርጅት ለተገልጋዩ የሚሰጡ አገልግሎቶችን እና አገልግሎት አሰጣጡን
እንዲሁም ተገልጋዮች አስተያዬት በመስጠት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ከመግቢያ በፊት የዋና ስራ
አስኪያጅ መልዕት ቢካተት፤
2. በመግቢያው ሁለተኛ ፓራግራፍ ላይ ለደንበኛ /ለተገልጋዩ/ ታማኝነት የሚጀምረው ከሰነዱ ዝግጅት ጀምሮ
በመሆኑ እና የ 2-4 ዲ ምርት በአጭር ጊዜ ውስጥ ጥያቄ ቢቀርብ ለማስተናገድ ዝግጁ ባልሆንበት /አወንታዊ
ምላሽ መስጠት በማንችልበት/ ሁኔታ ላይ ሆነን በተጨማሪም ብላ የምትጀምረው የፖራግራፍ የመጨረሻ
ዓረፍተ ነገር ብትወጣ፤
3. በቻርተሩ ውስጥ በተዘረዘሩት ዋና ዋና ሀሳቦችን የሚያሳይ ፅሁፍ በመግቢያው ላይ ቢካተት ቢያንስ ወደ
ዝርዝር ሳይገባ መግቢያው ላይ መሠረታዊ ሀሳቡን ዜጐች ማግኘት ያስችላቸዋል የሚል እምነት ስላለኝ
የድርጅቱን ራዕይ፣ተልዕኮና፣ እሴቶች የሚሰጡ አገልግሎቶችንና ስታንዳርድ… ያካተተ መሆኑን የአገልግሎቱን
ተጠቃሚዎችም መብትና ግዴታ እንዲሁም የቅሬታ አቀራረብንና አፈታትን ያካተተ መሆኑ በአንድ ዓረፍተ
ነገር ውስጥ በመግቢያው ቢካተት፤
4. ተገልጋዮች ያልናቸው በተ.ቁ(9) በተቀመጠው ዝርዝር የአክሲዮን ማህበሩን ደንበኞች አቅራቢዎችና በከፊል
ባለድርሻዎችን ነው፡፡ ነገር ግን በተ.ቁ(7) እና (8) የተቀመጠው ሀሳብ በተለይ በመጀመሪያ ቡሌቶች የቀረቡት
በዋናነት ምርት የሚገዙትን ደምበኞች ብቻ የሚያመለክት በመሆኑ አቅራቢዎችና ሌሎች ባለድርሻዎች
መብቶችና ማወቅ ያለባቸው ጉዳዮች በመጠኑ ቢካተት፤
5. በሰንጠረዥ የተቀመጡ የአገልግሎት ጊዜያቶች በአግባቡ ተገምግመው ካልተቀመጡ በኋላ የቅሬታዎች ምንጭ
ስለሚሆኑ በአግባቡ ቢገመገም፤
6. በተ.ቁ 14 የተቀመጠው ምርት ከሀገር ውስጥ የምንገዛቸው ሌሎች ግብአቶችም ባሉበት ለምን ስፔስፊክ
ሆኖ እንደተቀመጠ ግልፅ አይደለም ስለዚህ የሀገር ውስጥ ግብአትና ግዥዎች ተብሎ በጥቅል ቢቀመጥ፤

7. በተ.ቁ 24 የተጠቀሰው ጊዜ እጅግ በጣም የተጋነነ ነው፡፡ ስለዚህ በግዥ መመሪያ ላይ በተቀመጠው ቢስተካከል፤
8. በሰነዱ ተ.ቁ 13 ስለ አገልግሎቶቻችን ተገልጋዮች የሚሰጡንን አስተያዬት በመቀበል እንደ አግባብነቱ ስራ ላይ
እናውላለን የሚል ቢካተት፤

ተ.ቁ13 የመጀመሪያው ቡሌት አገልግሎቶችን ተገልጋዩ በጥራት፣ በወቅቱና በታማኘነት እንሰጣለን ይላል፡፡ በጥራት
የሚለው ቃል ግልፅ ቢሆን በትህትና በፍትሀዊነት /ያለአድልዎ/ በቅልጥፍና በሚል ግልፅ ቢሆን፤
በመጨረሻም ቅሬታ የሚቀርበው ለማን እንደሆነ እና በየደረጃው ተገልጋዩ የሚሄድበት አቅጣጫ ቢቀመጥ ቅሬታ
የተቀበለው ሠራተኛና በየደረጃው ያለ ኃላፊ የሚሰጠው ምላሽ በምን ያህል ጊዜ እንደሆነ ለቅሬታ አቅራቢው ለተገልጋዩ
በግልፅ ቢቀመጥ፤
የድርጅቱ ዋና ዋና የስራ ክፍሎች ከተሟላ የስልክና የኢሜል አድራሻ ጋር የስራ ክፍሎች የሚገኙበት ቦታን በዝርዝር
የሚያሳይ ሰንጠረዥ ቢካተት የሚል አስተያየቴን አቅርቤያለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ በእጅ በእጅ ሽያጭ ቁጥር 012904 ይመለከታል

012940 በቀን 10/06/2015 የተለያዩ ምርቶች ሽያጭ


ለቦረና ዞን ግብርና የእጅ በእጅ ሽያጭ ቁጥር
ተከናውኗል፡፡ ከተሸጠው ምርት ውስጥ 50%EC ፌኖትሮታዬን ባለ 1 ሊትር በተጠቀሰው የእጅ በእጅ ሽያጭ ላይ
በተመዘገበው አሻሚ ቁጥር 100 የሚል ተፅፎ ሂሳቡ የተሰበሰበው/ክፍያ የተፈፀመው/ ለ 10 ሊትር መሆኑን በጠቅላላ
በተከፈለው ሂሳብ መጠን ተረጋግጧል፡፡ ነገር ግን በሽያጭ ሂደት ውስጥ ምርት ያስረከበው በወቅቱ በውክልና ይሰራ
የነበረው አቶ ፍቃዱ ሲበርጋ ተጠይቆ በፅሁፍ በሰጠው ምላሽ ለደንበኛው 100 ሊትር አስረክቢያለሁ ሲል ያረጋገጠ
በመሆኑ በክምችት 90 ሊትር ሊታይ አለመቻሉን አቶ ፍቃዱ ከሰጡት የፅሁፍ ምላሽ አረጋግጠናል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በፃፉት ማስታወሻ በተጠቀሰው የእጅ በእጅ ሽያጭ ሰነድ
በተወሰኑ ኮፒዎች ላይ ሶስት ቦታ ላይ የሽያጭ ሠራተኛ የፈረሙበት በተወሰኑ ኮፒዎች ላይ የሽያጭና የካሸር ፊርማ
ያረፈበት (አንድ ሰነድ ላይ ወጥ የሆነ ፊርማ የሌለው) መሆኑም ጉዳዩን የበለጠ አጠራጣሪ የሚያደርገው በመሆኑ
በክምችት 90 ሊትር አለመኖሩን ብናረጋርጥም አፈፃፀሙ ግን አጠራጣሪና ተጨማሪ የባለሙያ Investigation
የሚፈልግ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡ ከአቶ ፍቃዱ ሲበረጋ (ከምርት አስረካቢው) የቀረበው ምላሽ እና በተለያዬ ፊርማ
የተፈረሙ ሰነዶችንም በአባሪ አያይዘናል፡፡
ከሠላምታጋር

አባሪ 3 ገፅ

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የቢሮ ኪራይ አገልግሎት ግዥን ይመለከታል

ከሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ለአዲስ አበባ ቢሮ አገልግሎት ኪራይ ግዥ ጥያቄ አቅርበው ዝርዝር
ማወዳደሪያ መስፈርት ከመመዘኛ ነጥብ ጋር እንዲያቀርቡ በውስጥ ማስታወሻ በወቅቱ ጠይቀናል፡፡ በሌላ በኩል በዋና ስራ
እስኪያጅ የተቋቋመ ኮሚቴ ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ላይ ከዋና ስራ አስኪያጅ ለሰው ሀብት የተሰጠውን መመሪያ
መሠረት በማድረግ በአባሪ የቀረበውን ማስታወሻ በቀጥታ ለግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ልከዋል፡፡
ስለዚህ ለቢሮ አገልግሎት የተፈለገው ካ.ሜ ጠቅላላ 747.93 ካ.ሜ በዋና ስራ አስኪያጅ ዝርዝሩ ታይቶና
አስፈላጊነቱ ከታመነበት እንዲሁም ለስንት ኮንቴይነር እንደሆነ ግልፅ ስላልሆነ በቀረበው ማስታወሻ ላይ ውሳኔ
እንዲሰጥበት ከሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ የቀረበውን ማስታወሻ በአባሪ አያይዘን ለውሳኔዎ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ ኦፕሬሽን ቁጥር 7552-6232 ሴሪ ቁጥር 6275/16 ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማጋዘጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር የተባለ ጥሬ እቃ ግዥ

ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያስገባ ለ 1×20" ኮንቴይነር ማስያዣ ብር 16,600/አስራ ስድስት ሺህ ስድስት መቶ ብር/
የከፈለ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት ኮንቴይነሩ የተመለሰበት ሰነድ የቀረበ ስለሆነ ይኼው ተሰብሳቢ ሂሳብ ከኢትዮጵያ የገቢዎችና
ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአዳማ ቅርንጫፍ ሂሳቡ በክፍላችሁ በኩል እንዲሰበሰብ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የከባድ መኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥ ጥያቄን ይመለከታል

ድርጅታችን ከማዕድን ነዳጅና ባዮፊውል ኮርፖሬሽን 5000/አምስት ሺህ ቶን/ ጥሬ ዳያቶማይት ግዥ


ለመፈፀም የግዥ ውል ስምምነት በማድረግ ላይ ነው፡፡
በውሉም አንቀጽ 2 ተ.ቁ 2.1 መሠረት በቀን 80 ቶን ለማንሳት እንችል ዘንድ የመጫን አቅማቸው 16 ቶን
የሆነ ገልባጭ መኪና አጫርተን መከራየት እንችል ዘንድ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የጥሬ እቃ መጠቀሚያ ጊዜን ስለማሳወቅ

ለፀረ ተባይ ምርት አገልግሎት የሚሆን መጠኑ 11,020 ኪ.ግ ዳይሜቶይት ቴክኒካል (Dimethoate
Technical) የተመረተበት ቀን በ 28/09/2015 ከተመረተ አንድ ዓመት ከ 5 ወር ስለሆነው የመጠቀሚያ ጊዜው
ሊያበቃ 7/ሰባት/ ወራት ብቻ ስለቀረው የመጠቀሚያ ጊዜው ከማለፉ በፊት ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ ይህን
ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የዘገዬ የክፍያ ሰነድን ይመለከታል

ወ/ሮ እናትነሽ አበባው የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር ሆነው በመስራት ላይ በነበሩበት ወቅት
ከቡራዩ ፖኬጂንግ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ግዥ ተፈፅሞ የተረከቡትን የክፍያ ሰነድ በወቅቱ ለክፍያ
ካለማስተላለፍቸው በተጨማሪ ከቦታው በ 20/12/05 በዝውውር አሁን ወዳሉበት ምድብ የስራ ቦታ
ሲዛወሩ ሰነዱን ሳያስረክቡ በመሄዳቸው ይህ የክፍያ ሰነድ በአቅራቢው በኩል በተደጋጋሚ ሲጠየቅ
በወ/ሮ እናትነሽ በኩል በቃል ለግዥ ዋና ክፍል ሰነዶቹ ላይ ስህተት ስላለ እንዲስተካከል ለንብረት
አስተዳደር ዋና ክፍል ልኬያለሁ የሚል ምላሽ ሲሰጡ መቆየታቸውን አቶ አብነት ጌታቸው ከፃፋት
መልስ መረዳት የተቻለ ቢሆንም ወ/ሮ እናትነሽ አበባው ምንም እንኳ በአሁኑ ሰዓት በክፍላችን ስር
ባይሆኑም በግ/ን/አስ/መምሪያ ስር በነበሩበት ጊዜ የተፈፀመ ስህተት በመሆኑ ሰነዱን በወቅቱ ለክፍያ
ያላስተላለፋበትንና ሲዘዋወሩ በእጃቸው የነበሩ ሰነዶችን በአግባቡ አስረክበው ያልሄዱበትን ምክንያት
እንዲያቀርቡ በ 30/05/09 ቁጥሩ 6/አ-41/21 በሆነ ደብዳቤ ተጠይቀው ደብዳቤው ከደረሳቸው
ከ 7/06/2009 ጀምሮ ምለሽ አልሰጡም ይህም በራሱ የሥነ ምግባር ግድፈት መሆኑን ግምት ውስጥ
በማስገባት በዳብዳቤ ቁጥር 6/አ-41/21 ለተጠየቁት ጥያቄ መልስ ያልሰጡ በመሆኑ ተገቢው
አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድ በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል ለሚመለከተው አካል እንዲመራ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ
 ለወ/ሮ እናትነሽ አበባው
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
ጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት Ref
TO:-

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የጃአለ ኢንዱስትሪያል ኃ.የተ.የግ.ማህበር የሚያመርታቸውን ምርቶች ማየትና ናሙና መውሰድ

ጀአለ ኢንዱስትሪያል ኃ.የተ.የግ. ማህበር የሚያመርታቸው ምርቶች

1. ፍሬሽ ዋተር ሼል ፖወር(Diatomite)


2. ባይፕሮዳክት ሼል ፖወር ደስት
እንዲሁም ካዎሊን እና ታልክ ፖውደር ፋብሪካው ድረስ ሄደን በማየት እና ናሙና ወስደን ለስራችን አገልግሎት ላይ
መዋል የሚችል መሆኑ ከተረጋገጠ በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ አካተን የግዥ ፍላጐት ሲኖር ግዥ ለመፈፀም ይቻል

ዘንድ ማክሰኞ የካቲት 21 ቀን 2009 የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ስራ አስኪያጅ ጋር በጋራ ጉብኝት ማድረግ
ይቻል ዘንድ የሚመለከታቸው የስራ ኃላፊዎች በቅድሚያ አውቀውት በፕሮግራሙ የሚገኙ ኃላፊዎችን ታሳውቁን ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ ዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/382/09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የ 2008 በጀት ዓመት የንብረት ቆጠራ ሪፖርት ስለመላ፣

ከፋይናንስ መምሪያ በቀን 03/06/2009 ዓ.ም ቁጥር ፋይ/85/09 የመጣውን በ 2008 በጀት ዓመት
የተደገውን የዓመትዊ የንብረት ቆጠራ የተጠቃለለ አንድ ጥራዝ በዚህ ማስታወሻ የላክን መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ ፡- ሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/378/09


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የቢሮ ፍላጎትን ይመለከታል፣


በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ የተለያዩ ስብሰባዎች (አነስተኛ፣ መካከለኛ እና የከፍተኛ
ግዥ ኮሚቴ ስብሰባዎች) አዘወትሮ የሚካሄድ በመሆኑ በጨረታ መክፈቻ ወቅት የሚገኙ
ተጫራቾችንም በዚሁ መጠን ሊያስተናግድ የሚችል የስብሰባ አዳራሽ 20 ካ.ሜ ስፋት ያለው
ለመምሪያው እና ለፀሐፊ በፖርቲሽን የሚከፋፈል ቢሮ ስፋቱ 15 ካ.ሜ የሁነ እና ለግዥ ዋና ክፍል
ሰራተኞች በፑል ለፕሪንተር አጠቃቀም እና ስራንም ለማቀላጠፍ ስለሚረዳ እንዲሁም የሥራ
ሰነዱችን (ፋይሎች) ጠቅልሎ የሚይዝ 45 ካ.ሜ በአጠቃላይ 80 ካ.ሜ የስራ ሄደቱን ሊያቀላጥፍ እና
የሰራተኞችን ደህንነት የጠበቀ ምቹ የሥስራ አካባቢ በመፍጠር ሰራተኞች የሚውሉበትን ቦታ ወደው
እንዲሰሩ ያደርጋል የሚል ዕምነት አለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋ/ሥራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/375/09


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/06/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የወ/ሪት አልማዝ ባልቻ ክሊራንስን ይመለከታል፣

የወ/ሪት አልማዝ ባልቻ ክሊራንስን በተመለከተ ክሊራንሱ በዞረበት ወቅት ስቶር ዋ/ክፍል ዕዳ
አለባቸው በሚል Remark የተፈረመ ሲሆን ዕዳውን ምን እንደሆነ ለመለየት ያስችል ዘንድ ዝርዝሩን
ጥር 5 ቀን 2009 ንብ/አስ/196/09 በሆነ ማስታወሻ ዝርዝር አቅርበዋል በወ/ሪት አልማዝ ባልቻ ስም
በዕዳ የተገኘው ኢትዮሰልፋን 5% dust ግማሽ (1/2) ኪ.ግ ብቻ በመሆኑ የዚህን ምርት ሂሳብ ፋይናንስ
ሊከፈላቸው የሚገባ ክፍያ ብር ካለ ተመጣጣኝ ዋጋ መቁረጥ ወይም ቤተሰቦቻቸው ሂሳቡን ገቢ
እንዲያደርጉ ሊገለጽላቸው ይገባል፡፡
በሌላ በኩል ለጤና ጥበቃ ሚ/ር የተመረቱ ፕሮፖ፤ክሲውር መጠኑ 4100 ኪ.ግ በንብረት
ማስረከቢያ ሰነድ ቁጥር (DO) 4287 ለሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ወጭ የተደረገና በጤና
ጥበቃ ሚ/ር ያልተፈረመ በሕግ ክትትል ሥር ያለ ምርት ኦርጅናል እና ኮፒዎቹ ከሌሎች ከፖዱ ጋር
ከሚቀሩት ጋር ሙሉ ፓድ በርክክቡ ወቅት አልተገኘም የተባለው ሰነዱ የጠፋው ወ/ሪት አልማዝ ባልቻ
በህይወት እያሉ ወይም ህይወታቸው ካለፈ በኋላ ስለመሆኑ በተገቢው መንገድ ማጣራት አስፈላጊ
መሆኑን አስተያየቴን እያቀረብኩ (ይህን ጉዳይ በእኛ ለማጠራት ከአቅማችን በላይ ስለሚሆን) በህግ
ክትትል ስር የተያዘው ጉዳይ ከክሊራንስ ጋር ጉዳዩ ይያያዛል አይያያዝም የሚለውም የሕግ አስተያየት
የማያስፈልገው በመሆኑ ይህ ተጣርቶ የቀድሞ የድርጅቱ ሰራተኛ አሁን በህይወት የሌሉት ሠራተኛ
ክሊራንስ በተለያዩ ምልልስ የዘገዬ በመሆኑ የሕግ አስታያዬት ተጠይቆ ክሊራንሳቸው ሊያልቅ ቢችል
የሚል አስተያየቴን አቀርባለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ማረጋገጫ ስለመጠየቅ


ሞዴል ቁጥር 150E23TH ሰሌዳ ቁጥር 3-13992 አይቪኮ ባስ ለጥገና አምቼ መግባቱ ይታወሳል፡፡
ቀደም ሲል ቁጥሩ ም.ቴ/023/09 በ 05/03/09 በሆነ ማስታወሻ ክፍያን በተመለከተ ጥገናውን
ከሚያከውነው ኩባንያ በኖቬምበር 8, 2016 Ref No TE-mt/295/2016 የቀረበው ብር
329,427.03(ሶስት መቶ ሃያ ዘጠኝ ሺህ አራት መቶ ሃያ ሰባት በር ከ 03/100) አግባብነት ያለው መሆኑን
በማረጋገጥ በዚሁ መሠረት 50% ቅድሚያ ክፍያ ተፈፅሞ የጥገና አገልግሎቱ ተጠናቋል፡፡
በሌላ በኩል የጥገና ስራው ሲጠናቀቅ በኩባንያው በቀረበው ፕሮፎርማ ኢንቮይስ ቁጥር 07H6Y
በ 27/01/2017 ጥገናው በጥያቄያችን መሠረት መከናወኑን የአክሲዮን ማህበሩ ባለሙያ በ 22/05/09
ያረጋገጠ ቢሆንም በዚህ ፕሮፎርማ የተጠየቀው ክፍያ ብር 446821.80(አራት መቶ አርባ ስድስት ሺህ
ስምንት መቶ ሃያ አንድ ብር ከ 80/100) በመሆኑ የዋጋ ልዩነቱ ምክንያት በጠያቂው ክፍል ታይቶ ክፍያ
ከመፈፀሙ በፊት አግባብነቱ እንዲረጋገጥልን እንጠይቃለን
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ


ለግዥ ዋና ክፍል
 አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ተጨማሪ ክፍያን ስለማስፈቀድ


በ 17/05/09 ቁጥሩ 3/2-85/2687 በሆነ ደብዳቤ ቀደም ሲል ለኢትዮዜብ ምርት በሰጠነው ትዕዛዝ ላይ
ተጨማሪ 77 ኪ.ግ ለኢትዮማንኮላክሲል ፕላስቲክ ሺት ትዕዛዝ ለፍሌክሴብል ፖኬጂንግ
ኃ.የተ.የግ.ማህበር ሰጥተን ነበር፡፡ ሆኖም በ 19/05/09 በፕሮፎርማ ቁጥር 02902 የኔጌቲቭ ፊልምና
የፕሌት ሲሊንደር ተጨማሪ ብር 3182.15(ሶስት ሺህ አንድ መቶ ሰማኒያ ሁለት ብር ከ 15/100)
ጠይቀውናል፡፡ ስለዚህ ጥያቄያቸው አግባብ ስለሆነ ክፍያው እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስተዳዳር ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የየስራ ቦታን ተክቶ ስለሚሰራ ሠራተኛ

የመምሪያው ፀሐፊ የሆኑት ወ/ሮ እቴቱ አጥናፉ ከፌብሩዋሪ 6-17 በስልጠና ምክንያት በስራ
ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ እስኪመለሱ ድረስ የክፍሉን ስራ የሚሰራ ሰው እንዲመደብ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጋዜጣ ማስታወቂያ አገልግሎት ጥያቄን ይመለከታል

በ 19/08/09 የተጋቡ በርሜሎችን በጨረታ በሽያጭ ለማስወገድ መፈቀዱን በመግለፅ በግልፅ


ጨረታ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንዲወጣ ጥያቄ አቅርባቹኋል፡፡ ነገር ግን በጋዜጣ ህትመት ላይ የሚወጣው
የእቃ አይነትና መጠን ዝርዝር ተሟልቶ ያልቀረበ በመሆኑ የአገልግሎት ግዥውን ለመፈፀም ተቸግረናል
ስለዚህ ይህ ማስታወሻ እንደደረሳችሁ ህትመት ላይ እንዲወጣ የሚፈለገውን ሰንድ እንድትልኩልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሆቴል አገልግሎት ጥያቄን ይመለከታል፡፡

ከቲያንጂን ቦሀይ ለኮሚሽኒንግ ለሚመጡ ሶስት እንግዶች አዲስ አበባ በሚሆኑበት ጊዜ የሆቴል
አገልግሎት እንዲያገኙ ቁጥሩ 1/6-6/194 በሆነ ደብዳቤ የተፈቀደ መሆኑ ይታወሳል፡፡
ስለዚህ እንግዶቹ አዲስ አበባ በሚቆዩበት ጊዜ ከቦታው ቅርበት እና ካሁን ቀደም በአንግዶቹ
ምርጫ በተስተናገዱበት በ Cian City Hotel የሆቴል አገልግሎቱን ግዥ እንድንፈፅም እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ Ethio 2-4D 72% SL ግዥ እቅድ ውስጥ ስለአለመካተት ይመለከታል

የአክሲዮን ማህበሩ የግዥ እቅድ መነሻ ከሽያጭ ታሳቢ በመነሳት ምርት የበጀት ዓመቱን ምርት
እቅድ ያዘጋጀል፤ በበጀት ዓመቱ ለሚያመርተው ምርት የሚያስፈልገውን ጥሬ እቃ፣ ማሸጊያና ተዛማጅ
ግብአቶች የፍላጐት ዝርዝር ለግዥና ንበረት ሲያቀርብ ይህን የፍላጐት መረጃ መነሻ በማድረግ
በክምችት ያለውን በማቀናነስ በክምችት ለሌለው የግዥ እቅድ ይዘጋጃል፡፡ ይህ በድርጅቱ የሚታወቅ
አሰራር ነው፡፡

ስለዚህ በዚህ አግባብ ከምርትና ቴክኒክ መምሪያ በጁላይ 17/2016 በኢሜል በተላከልን የጥሬ
እቃ ፍላጐት ዝርዝር ውስጥ የ Ethio 2-4D 72% SL የጥሬ እቃና ተዛማጅ ግብአቶች ፍላጐት
ባለመቅረቡ በ 2009 የግዥ እቅድ አልተካተተም፡፡ በሌላ በኩል የ 2009 የግዥ እቅድ ረቂቅም
ለመምሪያና አገልግሎቶች ተበትኖ በታዬበት ወቅትም ሆነ በማኔጅመንት ረቂቁ ታይቶ እንዲካተት
የቀረበ አስተያየትም ሆነ ማስተካከያ ያልቀረበ በመሆኑ በማኔጅመንት የታየው እቅድ ለቦርድ ቀረቦ
የፀደቀ መሆኑ አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የውጭ ምንዛሬ መጠቀምን ይመለከታል፡፡

አክሲዮን ማህበሩ ካለው የውጭ ምንዛሬ አካውንት ለፕሮፖክሱር እና ተዛማጅ ግብዓቶች L/C
ከከፈትን በኋላ ከሚቀረው Balance በተደጋጋሚ ከጥራት ቁጥጥር አገልግሎት Ref. Standard
የሚጠየቅ ስራ ላይ ችግር ገጥሞናል የሚል የቤቱታና ቅሬታ በየጊዜው እየተነሳ በደብዳቤ ግፊት
እየተደረገ ስለሆነ በአባሪ ከተያያዙት ፕርፎርማ ኢንቮይሶች ውስጥ ቅድሚያ አገልግሎቱ በሚፈልገው
ቅደም ተከተል L/C እንዲከፈት ቅድሚያ መሰጠት ያለበት የውጭ ምንዛሬውን መጠቀም
በምንችልበት ጊዜ ውስጥ እንዲገለፅልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ 5 ገፅ

ግልባጭ
 ለጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት
 አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ Ethio 2-4D 72% SL ግዥን ጥያቄን ይመለከታል


1. የ Ethio 2-4D 72% SL ምርትን በተመለከተ እንደሚታወቀው በ 2009 በጀት ዓመት የምርት
ሽያጭ እቅድ የታቀደ ቢሆንም በበጀት ዓመቱ ለዚህ ምርት ከምርትና ቴክኒክ የቀረበ የጥሬ እቃ
ፍላጐት ስላልነበረ የግዥ እቅድ አልተያዘም፡፡ በፀደቀው የግዥ እቅድ ላይም አልነበረም፡፡
2. የጥሬ እቃ አቅርቦት ችግር ለመፍታት የተቋቋመ ኮሚቴ በ 07/03/2009 ባቀረበው የፍላጐት
ማሳወቂያ ላይም የዚህ ምርት ፍላጐት አልቀረበም፡፡
3. በተለያዬ ጊዜ በማኔጅመንት ስብሰባዎች በኦዲት ግኝት ሪፖርት ውይይት ወቅት እንዲሁም
በቅርቡ በ 24/04/09 በተደረገ የቦርድ ስብሰባ ከምርቱ መሸጫ ዋጋ፣ Registration እና ፈቃድ
ጋር በተያያዘ (Repacking/Formulation) በሚለው ፈቃድ ዙሪያ ያልተፈቱ ችግሮች ይገለፁ
እንደነበርም ይታወሳል፡፡ ሆኖም በ 30/01/2017 በ PR ቁጥር 014278 350,000 ሊትር Ethio
2-4D 72% SL የግዥ ጥያቄ የቀረበ ስለሆነ ከላይ በገለፅኳቸው ምክንያቶች በግዥ እቅድ
ያልተያዘና በኮሚቴው ያልቀረበ ግዥን ለመፈፀም ስለምንቸገር በዋና ስራ አስኪያጅ ጉዳዩ
ታይቶ ውሳኔ/መመሪያ እንዲሰጥበት የግዥ ጥያቄውን አያይዘን ለውሳኔ አቅርቤአለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ


ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 አፀተማአማ
ለ፡- ኮምፒውተር እና ሲስተም ችግሮች አጣሪ ኮሚቴ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የአክሲዮን ማህበሩ የኮምፒውተር እና የሲስተም አጠቃቀም ችግሮችን ማቅረብ

ቁጥሩ ኮሲ/01/09 የሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 12/05/09 በተላከልን መጠይቅ መሠረት


ለቀረቡት ጥያቄዎችና በአጠቃላይ ሲስተም አጠቃቀም ላይ አሉ የምንላቸውን ችግሮች በተሰጠን ቃለ
መጠይቅ መሠረት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1. ለመጠይቁ ምላሽ መስጠት
1.1 ችግሮች አሉ
o የውጭ ሀገር ግዥ ኦፊሰርና ስቶር ኪፐሮች የኮምፒውተር አክሰስ የላቸውም
o ፕሪንተር በጋራ መጠቀሙ ለአክሲዮን ማህበሩ ሀብት አጠቃቀም ጥሩ ነው ብለን
በጋራ እየተጠቀምን ቢሆንም የቢሮው አለመቀራረብ የግድ ሁሉም ክፍሎች
ፕሪንተር እንዲኖራቸው የሚያስገድድ ሆኗል፡፡ ስለዚህ በግዥ ዋና ክፍልና የሀገር
ውስጥ ግዥ ኦፊሰር ፕሪንተሮች አይሰሩም፡፡ Scanner ያለው በዋና ስራ አስኪያጅ
ጽ/ቤት ብቻ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት የማይሰራበት ጊዜ ሲኖር ከቢሮ ውጭ አልፎ አልፎ
በግል Internet ቤቶች ለመጠቀም ተገደናል፡፡ ነገር ግን ከስራ ባህሪያችን አንፃር
በመምሪያው ሊኖሩ የሚገቡ በመሆኑ በቀጣይ በጀት ዓመት የኢቪድዮና የ scanner
በጀት ለማስያዝ አቅደናል፡፡
1.2 UPS ለሁሉም ኮምፒውተሮች የሉም /አልተገጠመም/
1.3 ተደራጅቷል፡፡
1.4 Back up አልተደረገም የሚል እምነት ነው ያለኝ ከስራ ባህሪያችን አንፃር በተለይ የውጭ
ሀገር ግዥ ስራዎቻችንን በ e-mail ስለምንሰራ ሰነዶች (down load የተደረጉ)
በማንኛውም ምክንያት ቢጠፋ ጉዳቱ ከፍተኛ ነው፡፡
1.5 Antivirus የለም አልተጫነም የተለዬ ሶፍትዌር የተጫነ የለም፡፡

o ሶፍትዌሮች ቢጫኑና እንዴት መጠቀም እንዳለብኝ ከተገለፀልኝ/ካሳዩኝ/


መጠቀምና ተግባራዊ ማድረግ እችላለሁ፡፡
1.6 አሁን ባለው ሁኔታ የከፋ ችግር ባይኖርም የበለጠ ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ በወቅቱ
ገበያ ላይ ያሉትን በባለሙያ ታይቶ ተጠንቶ ስራ ላይ ቢውል መልካም ነው፡፡
2. Network system, system software, internet access
2.1 በቂ ባይሆንም አዎ መግኘት ይቻላል፡፡
2.2 ቀደም ሲል በ LAN አሁን በ Outlook ከሚገኝ መረጃ በስተቀር Access የለም፡፡
2.3 ያለ አይመስለኝም አገልግሎቱ አስተያየት ቢሰጥ
2.4 የለም
o ቀደም ሲል ሀክፖክ ሲስተም ለመስራት የተቀጠረ ባለሙያ ስራ በጀመረበት ጊዜ
Inventory stock movement እና መረጃዎች ለዋና ስራ አስኪያጅ፣ ለማርኬቲግ፣
ለግዥና ንብረት እና ለፋይናንስ accessable እንዲሆን ስቶሮቹ ጋር networked
እንድንሆን፤
o ከ Inventoty management ጋር ተያያዥ የሆነ software ስራ ላይ ቢውል ስራችን
ጥራት ያለው፣ ቀልጣፋ፣ ወጭ ቆጣቢና አስተማማኝ ያደርጋል በሚል ጥያቄ ቀርቦ
የተጀመረውን ስራ ሲያጠናቅቅ በቀጣይ የእኛ ጥያቄ ምላሽ እንደሚያገኝ ተገልፆልን
ጠብቀን ነበር፡፡ ሆኖም የተጀመረውም ውጤታማ ሳይሆንና ውጤታማ ያልሆኑበት
ምክንያት በውል ታውቆ እርምጃ ሳይወሰድ በአየር ላይ በመቅረቱ በእኛ በኩል ብዙ
ግፊት አላደረግንም፡፡

2.5 ተዘርግቷል አዎ ነገር ግን ከቴሌ መቆራረጥ አለ አልፎ አልፎ መስመሩ slow ሲሆን በስራ
ባህሪያቸው ብዙም ለስራ ተጠቃሚ ያልሆኑት ላይ አቋርጦ በየቀኑ ብዙ ስራዎችን በ e-
mail የምንሰራ ክፍሎች እንድናገኝ አለማድረግ ችግር አለ፡፡ ለዚህም ስራችን እንዳይበደል
ከቢሮ ውጭ በኢንተርኔት ካፌዎች በመጠቀም ችግሩን እየተወጣን ነው፡፡
3.
3.1 በአንድ ወቅት አንዴ ብቻ ሲፀዳ አይቻለሁ /በ 4 ዓመት ቆይታዬ ውስጥ/
3.2 በቂ ነው ባይባልም አለ፡፡
3.3 ስልጠና ተሰጥቶ አያውቅም
3.4 አዎ ችግር አለ፡፡ አገልግሎቱ መልስ ቢሰጥበት የተሻለ ነው፡፡
4.
4.1 በጣም የተዳከመ ነው ከ 4 ዓመት በፊት የተጀመረው ጅምር መልካም ነበር፡፡ ነገር ግን
በክትትል ማነስ፣ በእውቀት ማነስ ውሳኔዎች በወቅቱ ባለመወሰን፣ የተጠያቂነት አሰራር
ልል በመሆኑ ስራተኞችንም በአግባቡ ካለመያዝ እና አስራሩን የተሻለ ለማድረግ ካለው
የቁርጠኝነት አናሳነትና በመሳሰሉት ችግሮች የተሻለ ውጤታማ ስራ በ IT, በ MIS እና
Application software ትግበራ ላይ አልታየም፡፡
በአጠቃላይ ይህ አስተያዬት የመምሪያው ሲሆን ክፍሎችና የመምሪያው ፀሐፊ ኮሚቴው በግምባር
ባነጋገረን ወቅት በቃል ያቀረቡት መረጃ ተወስዷል በሚል በዚህ ማስታወሻ ያልተካተቱ ቢኖሩ በቃል
በተደረገው ውይይት ወቅት ማስታወሻ ተይዟል የሚል እምነት አለኝ፡፡ የአክሲዮን ማህበሩ አስራር
የተሻለ እና ውጤታማ እንዲሁም ዘመናዊ ከማድረግ አንፃር የ IT, MIS እና system ስራዎችን
ከማሻሻል ጋር የቢሮ አደረጃጀቱም ለዚህ አስተዋፅኦ ስለሚኖረው አብሮ መሠረታዊ መፍትሔ
ያስፈልገዋል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የበርነር ሞደፊኬሽን አገልግሎት ግዥን ይመለከታል፡፡

ታህሳስ 24 ቀ 2009 በተካሄደው የቦርድ ስብሰባ ወቅት የበርነር ሞደፊኬሽን አገልግሎት ግዥን
በተመለከተ በተደጋጋሚ በሪፖርት ላይ መቅረቡ አግባብ እንዳልሆነ በዚህ ጉዳይ ላይ በወቅቱ ከተሰጠው
ምላሽ አንፃር ጉዳዩ መፍትሔ አግኝቶ የአገልግሎተ ግዥ ሂደቱ እንዲጠናቀቅ መመሪያ ተሰጥቶ ነበር፡፡
ስለዚህ አሁን ያለበት ደረጃ ከአክሲዮን ማህበሩ ጋር በተፈፀመ ውል መሠረት ስራው ተጠናቆ
ከሆነ ውጤቱ እንዲገለፅልን በተገባው ውል መሠረት መሄድ የማያስችል ሆኖ ሌላ ተለዋጭ መፍትሄም
ተሰጥቶ ከሆነ እንድናውቀው እና ሂደቱ ረጅም ጊዜ የቆዬ ከመሆኑ አንፃር የውል አፈፃፀሙ ላይ ምን
ማድረግ እንዳለብን ግልፅ መመሪያ ቢሰጠን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 19/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የውለታ ቁጥር ግንአ/981/05 ክፍያ መዘግየትን ይመለከታል፡፡

ከቡራዩ ፕሪንቲንግ እና ፖኬጂንግ ኢንዱስትሪ ጋር በተገባ የካርቶን ግዥ ውል መሠረት በ GRN


ቁጥሮች 14042፣ 04043፣14036 እና 14037 ገቢ ሰነድ በ 03/07/2013፣ በ 05/07/2013
በ 30/06/2013 እና በ 30/06/2013 ገቢ ሆነው ሰነዱ ለግዥ ዋና ክፍል መድረሱ ይታወሳል፡፡

በአቅራቢው በኩል የዘገዩ /ያልተከፈሉ/ ክፍያዎች እንዳሉብን በተደጋጋሚ ጥያቄ ሲያቀርቡ


መቆየታቸው የዋና ክፍሉ ባሉበት በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮም ከአቅራቢው ተወካይ ባሉበት
መነጋገራችን ይታወቃል፡፡ ሆኖም የተጠቀሱት ሰነዶች ለክፍያ በዛሬው ቀን /ከ 4 ዓመት በላይ ቆይተው/
ቀርቦ ተፈቅዷል፡፡ ነገር ግን ይህ ሂደት በአቅራቢው በኩል ከሚቀርብ ቅሬታ በተጨማሪ በአክሲዮን
ማህበሩ የገንዘብ አስተዳደር አሉታዊ ተፅእኖ አለው እንደ አስራርም ከሚገባው ጊዜ በላይ መዘግየቱ
በተደጋጋሚ የሚገለፀው የሰነዶች በአግባቡ አለመደራጀትና የክትትል ችግር በመሆኑ ሰነዶቹን ለክፍያ
በወቅቱ ማቅርብ በነበረትን ሠራተኛ /ኃላፊ/ ላይ አርምጃ እንዲወሰድ ግልፅ ሪፖርት በዋና ክፍሉ በኩል
ይቅረብ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 19/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሶልቨንት ናፍታ ጥሬ እቃን ይመለከታል፡፡

አክሲዮን ማህበራችን ለሚያመርተው ምርት አገልግሎት የሚውል ሶልቨንት ናፍታ ብዛት


43,200 ኪ.ግ ግዥ የፈፀምን ሲሆን በአሁኑ ጊዜ ተጓጉዞ ቃሊቲ ጉምሩክ መጋዘን ይገኛል፡፡
በዚሁ መሠረት በ 2 ኛ መደብ /ሀ/ የቀረጥ ስርተፈኬት ተሰርቶ እንዲሰጠን ለኢትዮጵያ
የኬሚካልና ኮንስትራክሽን ግብዓቶች ኢንዱስትሪ ልማት ኢንስቲትዩት ሰርተፊኬቱ ተሰርቶ
እንዲሰጠን ጥያቄ ያቀረብን ቢሆንም በዚህ ጥሬ እቃ የቀረጥ መብት የላችሁም በሚል እስከ አሁን
እልባት አልተገኘም፡፡
በመሆኑም በቀጣይም ጊዜ ሊወስድ ስለሚችል በገንዘብ መያዣ(deposit) እንዲለቀቅልን
የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የአ.አ. ቃሊቲ ቅ/ጽ/ቤት ጠይቀን ብር 130,820.45 (አንድ
መቶ ሰላሳ ሺህ ስምንት መቶ ሃያ ብር ከ 45/100) እንድናስይዝ ስለጠየቁን ስርተፊኬቱ ብዙ ጊዜ
ሳይወስድ የሚደርሰን ከሆነ ተመላሽ የሚደረግ ሂሳብ መሆኑ ታውቆ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በተለያዬ ጊዜ የመጡ መለዋወጫዎችን ይመለከታል

እንደ አውሮፖውያን አቆጣጠር ከ 2009 ጀምሮ ከተለያዩ አቅራቢዎች በተለይ ከ ENDECO እና


Spheretech packaging India PVT LTD ለተገዙ ማሽኖች በወቅቱ Fit ያላደረጉ መለዋወጫዎች
ለረጀም ጊዜ በመጋዘን መቆየታቸው ይታወቃል፡፡ ቀደም ሲል በ 2013 ለአብዛኞቹ በተለይ ከ ENDECO ጋር
በተያያዘ በእንጥልጥል ለነበሩት መለዋወጫዎች መምሪያችን ከፋይናንስ እና ም/ቴክኒክ መምሪያ ጋር
በመሆን መፍትሔ ማሰጠታችን ይታወሳል፡፡
ሆኖም በ 2008 በጀት ዓመት ኦዲት ግኝት ከተሰጠው የመፍትሔ አቅጣጫ አንፃር በም/ቴክኒክ መምሪያ
በኩል አገልግሎት ላይ ሊውሉ የሚችሉትን ወጪ አድርገው እንዲጠቀሙ ተጠይቀው ከሞዴል ውጭ የሆኑና
የ 3 ኛ ወገን ንብረት ናቸው በሚል ቁጥሩ ም/ቴ/262/08 በ 20/08/08 ቁጥሩ ም/ቴ/264/08 በ 22/08/08
በፃፉት ማስታወሻ እቃዎቹ ለአቅራቢዎች ተመላሽ ተደርገው የእቃዎቹን ዋጋ እንዲመልሱ በሚል ለዋና ስራ
አስኪያጅ ግልባጭ በማድረግ ለመምሪያኝ ደብዳቤ አሳውቀናል፡፡ ነገር ግን
1. የተጠቀሱት መለዋወጫዎች የገቡበት ጊዜ እንደ አውሮፖውያን አቆጣጠር ከ 2005-2012 ባሉት
ጊዜያት በመሆኑ በትንሹ ከ 5 ዓመት በላይ የቆዩ ከመሆናቸው አንፃር /በውሉ ጊዜ ውስጥ ችግሩ
ሳይፈታ የቆየበትን ምክንያት በግልፅ ባናውቀውም ከሁለት ዓመት በላይ የቆዩ በመሆናቸው/
አቅራቢዎችን እንዲተኩ መጠየቅ የሚያስችል የሕግ አግባብ ካለ የህግ አስተያዬት ቢቀርብበት፡፡
2. የ 3 ኛ ወገን ንብረቶች የቲያንጅን ቦሀይ የመጣውን በቁጥር ም/ቴ/261/08 በ 20/08/08
የተገለፁትን ጨምሮ ለአቅራቢው መልሱ የሚለው የም/ቴክኒክ አስተያየትም አክሲዮን ማህበሩ
ለመመለስ ከሚያስፈልገው ህጋዊ የኤክስፖርት ፈቃድና ከሚያስከትለው ውጪ አንፃር ኪሳራ
መጨመር ስለሚሆን በተ.ቁ 1 በተገለፀው መሠረት የህግ አስተያየት ቀርቦ አቅራቢዎችን መጠየቅ
የማንችል ከሆነ ንብረቹን በ remark ገቢ ሰነድ ተቆርጦ በንብረትነት መዝግቦ መያዙ የተሻለ ነው
የሚል አስተያዬት እያቀረብን ከዚህ የተለየ ውሳኔም መሰጠት ካለበት በዋና ስራ አስኪያጅ ውሳኔ
እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
አባሪ፡- 4 ገፅ
ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለኦዲት አገልግሎት
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የሰራተኞች የስራ አፈፃፀም ምዘና ስለመላክ

በመምሪያው ስር ያሉ ሠራተኞች 2009 በጀት የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀም ምዘና
የ 12 ሠራተኞች 28 ገፅ በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ለኮማሽኒንግ የሚመጡ ሶስት የቻይና ባለመያዎችን ይመለከታል


ለኢትዮማንኮላክሲል 64% WDP ኮሚሽኒንግን በተመለከተ ሐምሌ 1 ቀን 2008 በማርኬቲንግ
መምሪያ ቁጥሩ ማመ/21/08 በሆነ ማስታወሻ ሶስት በስም የተጠቀሱ ባለሙያዎች ከቲያንጂን ቦሀይ
እንደሚመጡ ተጠቅሶ Invitation Latter እንዲላክላቸው ተጠይቆ በም/ዋና ስራ አስኪያጅ ተገቢው
እንዲፈፀም ተመርቶልናል፡፡ ነገር ግን የተጠቀሱት ባለሙያዎች የቆይታ ጊዜ የሚቆዩበት ቦታ
በአጠቃላይ በእኛ በኩል ሊከናወኑ የሚገባቸውን የፅሁፍ ትዕዛዝ ይደርሰናል በሚል ግምት በከፊል
ስናከናውን ቆይተናል፡፡ ነገር ግን አሁንም የሚመጡት ባለሙያዎች ትኬት እንድንልክላቸው እየጠየቁ
በመሆኑ ምን ማድረግ እንዳለብን ግልፅ የፅሁፍ ትዕዛዝ እንዲሰጠን እጠይቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 12/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ክፍያ እንዲወራረድ ስለመጠየቅ

በ 10/05/2009 ለስራ በወጣሁበት ሰዓት የኮድ 3-54603 ጐማ ስለተኛብኝ ለማሰራት ብር


25/ሃያ አምስት ብር/ እንዲሁም ከኦይል ሊቢያ ነዳጅ ማደያ የመሪ ዘይትና የፍሬን ዘይት የገዛሁበት
ብር 191/አንድ መቶ ዘጠና አንድ ብር/ በጠቅላላ ያወጣሁት ብር 216/ሁለት መቶ አስራ ስድስት ብር/
እንዲወራረድልኝ እጠይቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፕላንና መረጃ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 08/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የኦዲት ግኝቶች ላይ የተወሰዱ እርምጃዎችን ይመለከታል

ቁጥሩ 2/4-8/231 በሆነ ደብዳቤ በቀን 04/05/09 ከዋና ስራ አስኪያጅ በተሰጠው መመሪያ
በ 2008 1 ኛ ሩብ ዓመት፣ 2 ኛ ሩብ ዓመት እና 3 ኛ ሩብ ዓመት የኦዲት ግኝቶች ላይ የተወሰዱ
እርምጃዎችን እስከ 08/05/09 እንድናቀርብ ታዟል፡፡
በእኛ በኩል ለ 1 ኛ ሩብ ዓመት በ 10/08/08 ቁጥሩ ግንአ/562/08፣ ለ 2 ኛ ሩብ አመት
በ 02/10/08 ቁጥሩ ግንአ/701/08 በሆኑ ማስታወሻዎች በወቅቱ የተወሰዱ እርምጃዎች እና
የተከናወኑትን ግብረ መልስ የሰጠን ቢሆንም አሁን በተሰጠው ትዕዛዝ መሠረት
1. ከ 1 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ተ.ቁ 1.4 ኮሚሽንድ ያልሆነ VOC ግዥ ሲሆን ከአቅራቢው ቲያንጂን
ቦሀይ በቅርቡ ለማንኮላክሲል ኮሚሽንግ ሲመጡ አብረው የሚያጠናቅቁ በመሆኑ የእኛ ክትትል
ቢኖርም በአቅራቢው በኩል የዘገዬ ነው፡፡
2. ከ 2 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት 14.3 በኦዲት ግኝቱ በተሰጠ አቅጣጫ መሠረት በወቀቱ Up dated
የሆነ ስፔስፊኬሽን ተዘጋጅቶ እንዲቀርብ ጥያቄ አቅርበናል፡፡ ሆናም ስፔስፊኬሽን
ላልነበራቸው ጥያቄ ሲቀርብ ተሟልቶ እንዲቀርብ እየተደረገ ነው፡፡
3. ከ 3 ኛ ሩብ ዓመት ኦዲት ተ.ቁ 12.1 እና 13 ለግዥም ሆነ ለጥገና ወጪ የተደረጉ እቃዎች
ሲወጡ በንብረት አስተዳደር በኩል ወጪ ሆነው ለንብረት አስተዳደር ተመላሽ በመሆን ላይ
ናቸው፡፡ ሆኖም ጠያቂው ክፍል ጋር ተቀናጅቶ/በወቅቱ ከስቶር ተረክበው መልሰው መውሰድ
ላይ/ አሁንም የአሰራር ስርዓቱ ቢኖርም አልፎ አልፎ የአፈፃፀም ችግር በመኖሩ ተቀናጅቶና
ተባብሮ መስራት ላይ በተቀመጠው አሰራር መሰረት ተግባራዊ እንዲሆን በየጊዜው ክትትል
እናደርጋለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የኢንዶሱልፋን ጭነትን ይመለከታል

ከማክቲሽም አጋን ስፔስፊኬሽን ባላሟላ ጥሬእቃ ምትክ ለተላከልን ጥሬ እቃ በአክሲዮን


ማህበሩ የወጣውን ተጨማሪ ወጪ USD 41895/አርባ አንድ ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና አምስት
የአሜካን ዶላር/ ተመጣጣኝ የሆነ ጥሬእቃ እንደሚልኩልን በመስማማት ከገቢዎችና ጉምሩክ ይህንኑ
ጥሬ እቃ ያለ ባንክ ፐርሚት እንድናስገባ አስፈቅደን እያለ የማክቲሽም አጋን ኃላፊዎች ቢሮአችን
በመጡበት ጊዜ ኮንቴይነር ሙሉ ቢጭኑልን አንዳንድ የማጓጓዣ ወጪዎችን ማዳን ይቻላል በሚል
እምነት ሀሳቡ ቀርቦላቸው ከተመለስን በኋላ እናሳውቃችሁአለን በማለታቸው በ e-mail በተደጋጋሚ
ተጠይቀው እስካሁን ምላሻቸውን ያላሳወቁን በመሆኑ እየወሰደ ካለው ጊዜ አንፃር ውሳኔዎ ቢገለፅልን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የፕላስቲክ ሽት ግዥን ይመለከታል

ለአክሲዮን ማህበሩ ለምርት ማሸጊያ አገልገሎት የሚውለ ፕላስቲክ ሽት ግዥ በግዥ


መጠየቂያ ቁጥር 014199 መጠየቁና መፈቀዱ ይታወሳል፡፡

በመሆኑም በተጠየቀው መሠረት ግዥ ለመፈፀም የማሸጊያው አቅራቢ ከሆነው ብቸኛ የሀገር


ውስጥ አምራች ድርጅት የቀረበውን የዋጋ ማቅረቢያን የአክሲዮን ማህበሩ የከፍተኛ የግዥ ኮሚቴ
ተመልክቶ ያቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በዚህ ደብዳቤ ሸኚነት አያያዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በቦርድ የተሰጡ መመሪያዎችን ይመለከታል

በ 26/04/2009 በደብዳቤ ቁጥር 1/10-14/398 የዳይሬክተሮች ቦርድ ታህሳስ 24 ቀን 2009 ባደረገው ስብሰባ
ለማኔጅመንት የተሰጡ መመሪያዎች ዝርዝር ተገልፆልናል፡፡ ነገር ግን
1. የ 2-4 ዲ ፕሮጀክትን በተመለከተ ቀደም ሲል በማኔጅመንት ስብሰባዎች ላይ ጉዳዩ ትኩረት የሚሻና ውሳኔ
የሚፈልግ መሆኑን በማሳሰብ ከማርኬቲንግ መምሪያ የቀረበ ሪፖርት እንደሚደርሰንና በሪፖርቱ ላይ
እንደምንወያይ ተገልፆልን አስካሁን ሪፖርቱ አልደረሰንም፡፡
2. የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ጥሬእቃዎችና ምርቶች በተመለከተ ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ጋር
በመነጋገር አስፈላጊው እርምጃ ለመውሰድ የሶስትዮሽ ስብሰባ ከተደረገና በወቅቱ ከተሰጠው መመሪያ አንፃር
ኮሚቴ ተቋቁሞ ኮሚቴው ያቀረበው ፕሮፖዛል /ሪፖርት/ ለማኔጅመንቱ ቀርቦ እንድንነጋገርበት ሪፖርቱ
እንዲደርሰን በቃልም ጠይቀናል እስከካሁን አልተሰጠንም፡፡
ስለዚህ በሁለቱም ጉዳዮች ላይ እንደማኔጅመንት የሚመለከተንን ለማከናወን በቅድሚያ ለዋና ስራ አስኪያጅ የቀረቡ
ሪፖርቶች እንዲደርሰን እና በጋራ ስብሰባ ማኔጅመንቱ አይቶ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ ካልተቻለ በተናጠል
በየመምሪያዎችና አገልግሎቶች የሚከናወነው ተግባር ግልፅ ስላልሆነ የተሰጠው መመሪያ ለችግሩ መፍትሔ ሊያሰጥ
በሚችል መልኩ የተሰጠ ባለመሆኑ በአጭር ጊዜ ውስጥ ቦርዱ እንዲቀርብለት ከሚጠብቀው የመፍትሔና የውሳኔ ሀሳብ
ለማቅረብ እንዲቻል በሁለቱም ጉዳዮች የቀረቡልዎት ሪፖርቶች/ፕሮፖዛሎች/ ለማኔጅመንት አባላት እንዲደርሰን
ተደርጐና የስብሰባ ጊዜ ተወስኖ በጋራ እንድናየው አስተያዬቴን አቀርባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የግዥ ክለርክ የስራ መደብ ላይ ውክልና ስለመጠየቅ

በግዥ ዋና ክፍል ስር ባለው የግዥ ክለርክ የስራ መደብ ላይ ተመድበው ይሰሩ የነበሩት ወ /ት ትርፌ አለሙ

ከታህሳስ 28/2009 እስከ ጥር 13/2009 ድረስ በዓመት እረፍት ምክንያት በስራ ገበታቸው ላይ ስለማይኖሩ ቦታውን
ሽፍኖ ስራውን የሚያከናውን እንዲመደብልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 01/05/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የክሎሮፓይሪፎስ ቴክኒካል እና ተዛማጅ ግብዓቶች ግዥን ይመለከታል፣

ለአክስዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውል ክሎሮፓይሪፎስ ቴክኒካል እና ተዛማጅ ግብዓቶች

ግዥ እንዲፈፀም በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014238 ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡


በዚሁም መሠረት የተጠቀሰውን ጥሬ ዕቃ የምርት አመራረት ቴክኖሎጂ ካስተካላፈልን ድርጅት ግዥ

ለመፈፀም ተጠይቆ ፋብሪካው በክምችት ላይ ያለውን ምርት ሸጦ መጨረሱን በመግለፅ አሁን በ spring festival ላይ
በመሆናቸው ዋጋ መስጠት እንደማይችሉ ነገር ግን ፌስቲቫሉ እንደተጠናቀቀ ከየካቲት መጨረሻ በኋላ ምርት ሂደት

ስለሚጀመር ዋጋ እንደሚሰጡ የገለፁበትን ኢ-ሜይል 01 ገፅ ለመረጃ እንዲሆናችሁ በዚህ ማስታወሻ ሸኚነት አባሪ
አድርገን የላክን መሆኑን አንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የዓመት እረፍት ቅፅን ይመለከታል

ከአዕምሮ ለልማት የካይዘን ልማት ቡድን በቀረበ መነሻ ሀሳብ መሠረት የቀረበው የዓመት እረፍት መጠየቂያ

ቅጽ በግማሸ ቢታተም ወጪ የሚቀንስ በመሆኑ የተቀበልነው ሲሆን በይዘቱ ላይ የ ዓ.ም ቀን የሚሉት የዓመት እረፍት
ከሁለት ዓመት በላይ የማይተላለፍ እስከሆነ ድረስ አራት ከሚሆን ቁጥሩ ቢቀነስ ከሚል አስተያዬት በስተቀር በቀረበው
ቅፅ ለመጠቀም በእኛ በኩል የተስማማን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ የልማት ቡድኑም ያቀረበውን ሃሳብ በማድነቅ
ለአርአያነታቸው አድናቆታችንን በዚህ ማስታወሻ ግልባጭ ስንገልፅ በደስታ ነው፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአዕምሮ ለልማት የካይዘን ልማት ቡድን
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ቴዋክ/0021/07
TO: Ref

ከ፡- ቴ/ዋና ክፍል ቀን፡- 25/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ Heater ግዥ ዝርዝር መስፈርትን ስለማስተካከል


ለላብራቶሪ ውሃ ማሞቂያ አገልግሎት የሚውል Heater 3000watt ታህሳስ 21 ቀን
2009 ዓ.ም. በንብረት መጠየቂያ ቁጥር 036327 ከክፍላችን በተጠየቀው መሠረት በግዥ መጠየቂያው
ቁጥር 014232 ግዥው መፈቀዱ ይታወቃል፡፡
ይሁን እንጂ Heater 3000watt ተብሎ የተጠየቀው በስህተት ስለሆነ የማሞቂያው የማሞቅ
ኃይል 1200 watt በመሆኑ Heater 1200watt እንዲገዛልን እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡-
TO: Ref

ከ፡- ግዥ ሠራተኛ ቀን፡- 19/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የትራክተር ጥገናን ይመለከታል


የአክሲዮን ማህበሩ ንብረት የሆነ ትራክተር ለጥገና ተግባር ሪየስ ኢንጂነሪንግ አ.ማ ገብቶ
ለጥገና እና ለመለዋወጫ ክፍያ ተብሎ ከተጠየቅነው ጠቅላላ ክፍያ 81,024.10(ሰማኒያ አንድ ሺህ ሃያ
አራት ብር ከ 10/100) ውስጥ 50% ክፍያ ብር 40,512.05(አርባ ሺህ አምስት መቶ አስራ ሁለት ብር
ከ 05/100) በደረሰኝ ቁጥር 129799 ከፍዬ ትራክተሩን ለማስጠገንና ለመረከብ በተለያየ ጊዜ
ብመላለስም መለዋወጫው ወደ ሀገር ውስጥ እስኪገባ ጠብቁ ከሚል መልስ ውጪ ትራክተሩን ጠግነው
ሊያስረክቡን ስላልቻሉ መፍትሔ ቢፈለግለት ስል በትህትና እጠይቃለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ቅጥር እድገትና ዝውው ኮሚቴ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- አስተዳደራዊ ቅጥሮች ፈተና ዝግጅት ኮሚቴ ቀን፡- 17/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የፅሑፍ ፈተና ውጤት ስለማሳወቅ

አክሲዮን ማህበሩ ለንብረት አስተዳደር ጉልበት ሠራተኛ የስራ መደብ ባወጣው እድገት
የተወዳደሩ ተወዳዳሪዎችን የፅሁፍ ፈተና ውጤት በሰንጨረዥ የተገለፀው ሲሆን ተወዳዳሪዎቹ
የሰጡት ምላሽ ታርሞ በአባሪ አያይዘን የላክ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የተወዳዳሪዎች የፅሁፍ ፈተና ውጤት
ውጤት
ተ.ቁ የተወዳዳሪው ስም ያገኙት ውጤት ከ 100
ከ 15
1. አቶ ሰቦና ከበሮ 59 8.85
2. አቶ በላቸው ተፈራ 32 4.8
3. አቶ አዲሱ ታደሰ 85 12.75
4. አቶ ሁሴን ሳፋው 90 13.5
ከሠላምታ ጋር

አባሪ፡- 4 ገፅ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ሪፖርትን ይመለከታል


በየጊዜው ከዋና ክፍሉ የሚላኩ ሪፖርቶችን (ሳምንታዊ፣ ወርሃዊ፣ የሩብ ዓመትና ሌሎች)
በተመለከተ የአካባቢ ግዥ አፈፃፀም ጨምሮ

1. የየሳምንቱ ጊዜውን ጠብቆ በሳምንት፣ የወሩ ሪፖርት ወሩ እንዳለቀ የሩብ ዓመቱና ሌሎች
የተጠቀሱት ጊዜያቶች እንዳለቁ በአምስተኛው ቀን ለመምሪያው እንዲደርስ፡፡
2. በተለይ የክምችት አንቅስቃሴ ሪፖርትን በተመለከተ ለረዥም ጊዜ በመቆየት የመጠቀሚያ
ጊዜያቸው ያለፈባቸውን ለመለየት እንዲያስችል Manufacturing date/Exp date በመጥቀስ
ሌሎችን በአሁኑ ጊዜ እየተገለገልንባቸው ያልሆኑትን መለየት በሚያስችል መልኩ አስተያዬት
መስጫ ቦታ ላይ መግለጫዎችን በማስቀመጥ እንዲቀርብ፡፡
3. በየሪፖርቶች ውስጥ የለውጥ ስራዎች ላይ የተከናወኑ ስራዎች ሌሎች በክፍሉ የተከናወኑ
ስራዎችን ያጋጠሙ ችግሮችን የተወሰዱ እርምጃዎች ወይም ሊወሰዱ የሚገባቸው
እርምጃዎች በተለየ መልኩ መቅርብ እንዲችል የሚመለከታቸው የስራ ክፍሎች እንዲያውቁት
ተደርጐ በዚሁ መልክ ሪፖርቶች እንዲቀርቡ በዋና ክፍሉ በኩል አፈፃፀሙን በቅርብ
ተከታትለው በተሰጠው መመሪያ መሠረት የተሟላ ሪፖርት ጊዜውን ጠብቆ እንዲቀርብ
ይደረግ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ለኮንቴይነር ማስያዣ የተያዘ ሂሳብን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ ከውጭ ሀገር ጥሬ እቃ ግዥ ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ ሲያስገባ ለኮንቴይነር


ማስያዣ የተያዙ ሂሳቦች ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን ሰነድ ለባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ
አገልግሎት ድርጅት ያስረከብን ስለሆነ በክፍላችሁ በኩል ተሰብሰቢ ሂሳቦችን እንዲሰበሰቡ እንገልፃለን፡፡
ተ.ቁ የእቃው አይነት ኦፕሬሽን ቁጥር የገንዘብ መጠን
5. ሳይክሎሄክሳኖን 7234-6681 30,000
6. ኢመልሲፋየር 7234-6575 20,000

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ለመጋዘን የወጣ ወጪ ስለማወራረድ

አክሲዮን ማህበሩ ከውጭ ሀገር ገዝቶ የስገባቸው ጥሬ እቃና መሳሪያ ለበከልቻ መጋዘን ለአዳማ
ጉምሩክ መጋዘን ክፍያ አገልግሎት የሚውል በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም በ CPU ቁጥር 20091 ቀን
03/12/09 ብር 8,500(ስምንት ሺህ አምስት መቶ ብር) ክፍያ የተዘጋጀ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት ከዚህ ማስታወሻ ጋር የተያያዘው ደረሰኝ ብር 7,028.19(ሰባት ሺህ ሃያ ስምንት
ብር ከ 19/100) ደረሰኝ ያቀረቡ ስለሆነ ቀሪውን በር 1,471.81(አንድ ሺህ አራት መቶ ሰባ አንድ ብ
ከ 81/100) ተመላሽ በመድረግ ሂሳቡ እንዲወራረድ እናሳስባለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ኦዲት አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ምላሽ ስለመስጠት

በውስጥ ማስታወሻ ቁጥር ኦዲ/22/09 በቀን 10/04/09 የሲስተም ዲቨሎፕመንትና የኮምፒውተር


አጠቃቀምን በተመለከተ የተላከውን ቃለ መጠይቅ ሞልተን በአባሪ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የክሎሮፖይርፎረስ ቴክኒካል ጥሬእቃ ግዥን ይመለከታል

ህዳር 15 ቀን 2009 ቁጥሩ ግንአ/154/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ መሠረት ከማርኬቲንግ መምሪያ
ቁጥሩ ማመ/95/09 በሆነ ማስታወሻ ለ 10,000 ሊትር ለክሎሮፖይርፎረስ 24% ULV የሚያስመርት
ጥሬእቃ እንደሚያስፈልጋቸው አሳውቀውናል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል ህዳር 7 ቀን 2009 የጥሬእቃ አቅርቦት
ችግር ለመፍታት የተቋቋመ ኮሚቴ ኢትዮፖይርፎረስ 48% EC ለማምረት በስቶክ ካለው 12,000 ከ.ግ
በተጨማሪ 5,555 ኪ.ግ እንደሚያስፈልግ ፕሮፖዝ ተደርጐ ስለነበር ግልፅ በሆነ መንገድ የግዥ ጥየቄውን
ማቅረብ ይቻል ዘንድ ያለውን ስቶክ ከማርኬቲንግ ለ 1000 ሊትር ULV ምርት የማያስፈልግ ጥሬእቃ
ለኢትዮፖይርፎረስ 48% EC ለማምረት ከማያስፈልገው መጠን ጋር ተገናዝቦ ሁለቱንም ምርቶች
ለማምረት የሚያስፈልገው ቴክኒካል እና ተዛማጅ ግብአቶችን ግልፅ በሆነ መልኩ ዝርዝሩ በመጠን ተወስኖ
እንዲቀርብልን ለሚመለከተው መምሪያ እንዲመራልን ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ ከአዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ የሚላኩ የ SIV ሰነዶችን ይመለከታል

በሰነዶች ዝግጅትና ስርጭት ዙሪያ ያጋጠሙ ችግሮችን መሠረት በማድረግ የፋይናንስ እና


የግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ የሚመለከታቸውን የስራ ክፍሎችን በመያዝ ህዳር 20 ቀን
2009 በጋራ ባደርግነው ስብሰባ በተደረሰ ስምምነት እና በግ/ን/አስ መምሪያ ቢሮ የማርኬቲንግ
መምሪያ ስራ አስኪያጅ የሽያጭ ዋና ክፍል ኃላፊና የፋይንስ ተወካይ በተገኙበት በተስማማነው
መሠረት ከንብረት ዋና ክፍል የሚላኩ የምርት ማስረከቢያ ሰነዶች SIVs በሚመለከተው
/በተረካቢው/ ሽያጭ ሠራተኛ ሰነዱ ከተፈረመ በኋላ ዋናውን የአካውንታንት ድርሻ ወደ ንብረት
ክፍል መላኩ ቀርቶ በቀጥታ አዲስ አበባ ቢሮ ለሚገኘው ለፋይናንስ መምሪያ አስፈርመው
እንዲሰጡልን ለሚመለከተው የሽያጭ ሠራተኛ መመሪያ እንዲሰጥልን እየጠየቅን፤ ንብረት ዋና
ክፍልም የሰነዱን ስርጭት በዚሁ መልክ እንደሚከናወን አውቀው አፈፃፀሙን እንዲከታተሉ በዚህ
ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የማላታይን 50% EC 200 ሊትር ምርትን ይመለከታል

የማላታይን 50% EC ምርት በምርት ውጤት ገቢና ወጪ መቆጣጠሪያ ቅፅ ከቀን 11/10/16 የምሮ
የሚያሳየው የካርድ መጠን 200 ሊትር ብቻ ሆኖ እያለ በ 15/11/16 ከፋብሪካ ሽያጭ በካሽ ሴልሰ ኢንቮይስ ቁጥር
14340 በክምችት የሌለ የማላታይን 50% EC 5000 ሊትር በእጅ በጅ ሽያጭ ተከናውኗል፡፡ በሌላ በኩል ይህ ምርት
ተመርቶ ወደ መጋዘን የገባው በ 21/11/16 በ FPRV ቁጥር 007000 10,000 ሊትር ገቢ ሆኖአል፡፡ ይህ አሰራር
ለሰነድ አያያዝና ለንብረት ቁጥጥር ስራ አስቸጋሪ ከመሆኑ በላይ በክምችት የሌለን ምርት የእጅ በእጅ ሽያጭ ሰነድ
አዘጋጅቶ ሽያጭ ማከናወን የአክሲዮን ማህበሩን አሰራር ስርዓት ያልተከተለ ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ አይነት ያልተገባ እና
የአክሲዮን ማህበሩን መመሪያዎች ያልተከተለ ሽያጭ እንዳይከናወን ጥብቅ መመሪያ ለሽያጭ ሠራተኞች እንዲሰጥ
እንጠይቃለን፡፡
በሌላ በኩል የሽያጭ ሰነዱ ሲዘጋጅ በሰነዶቹ ላይ ያዘጋጀው፣ የመረመረ እና ያፀደቀ የሚል የተዘጋጀ ቦታ አለው
ይህም ሲሆን በበቂ ምክንያት ነው/ለቁጥጥር እንዲያመች/ ስለዚህ ሰነዶቹን የሚመረምሩት ወይም የሚያረጋግጡ
የስራ ኃላፊዎች ወይም ክፍሎች በግልፅ በፅሁፍ ታሳውቁን ዘንድ እንጠይቃለን፡፡
የተጠቀሰው የእጅ በእጅ ሽያጭ ሰነድ የተዘጋጀበት ቀን 15/11/16 ምርቱ ተመርቶ ገቢ የሆነበት ቀን
21/11/16 የአሰራር ክፍተት ስላለው ይህን ችግር ለመፍታት በም/ዋና ስራ አስኪያጅ በኩል ጉዳዩ ታውቆ መመሪያ
እንዲሰጥበት የዚህ ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርስ አድረገናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014184 እና 014185 ይመለከታል


የ 2009 በጀት ዓመት የፕሮፖክሱር ቴክኒካል እና ተዛማጅ ግብዓቶችን የግዥ ጥያቄ በግዥ
መጠየቂያ ቁጥሮች 014184 እና 014185 በ 08/12/16 ተጠይቆ ለዋና ስራ እስኪያጅ የማስፈቀጃ
ማስታወሻ በሚገባበት ጊዜ በክምችት ላይ ያለውን ምርት ያላገናዘበ/ግምት ውስጥ ያላስገባ/ መሆኑ
ተገልፆ በምርትና ቴክኒክ መምሪያ በኩል እንደገና የተስተካከለው SR ተሞልቶ በመቅረቡ ግዥው
በተስተካከሉት መጠየቂያ ቁጥሮች በ PR 014198 እና 014199 ሂደቱ የቀጠለ ስለሆነ PR 014184 እና
014185 ተሰብስቦ Void እንዲደረግ አስታውቃለሁ

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ DO ቁጥር 04703 ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ ለትግራይ ግብርና ቢሮ በዱቤ ሸያጭ ቁጥር 01831, 1829 በቀን 30/06/16 እና
07/07/16 የተለያዩ ምርቶች ሽያጭ ተከናውኖ የተወሰኑትን በንብረት ማስረከቢያ ሰነድ ቁጥር
04691 በወቅቱ ተረክበው የተወሰኑትን ምርቱ በክምችት ባለመኖሩ ሲመረት ለማስረከብ እና ከበጀት
ጋር በተያያዘ ስነዱ ቀድሞ እንዲዘጋጅ ከንብረት ዋና ክፍል ጋር በተደረሰው ስምምነት መሠረት በቀን
06/07/16 በ DO ቁጥር 4703
1. Ethiotrathion 50% EC 3000 litre
2. Ethiothoite 40% EC 1000 litre
ተመዝግቦ የተቀመጠ ሲሆን ንብረቱ እስካሁን ወጭ ያልተደረገ እና ሰነዱም ያልተበተነ በመሆኑ
ውሳኔያችሁን እንድታሳውቁን እንጠይቃለን
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ሽያጭ ኦፊሰር /አዲስ አበባ/
ሽያጭ ኦፊሰር /አዳሚ ቱሉ/ ቁጥር፡- ሴል/133/09
TO: Ref

ከ፡- ሽያጭ ዋና ክፍል ቀን፡- 04/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የኢትዮላታየን 5% ዱቄት ምርት ስርጭትን ይመለከታል

የኢትዮላታየን 5% ምርት በበቂ መጠን ተመርቶ ተመዝግበው ለሚጠብቁ ደንበኞች ክፍፍል ተሰርቶ
እስኪሰራጭ ድረስ የኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች ኮርፖሬሽን 10,000 ኪ.ግ እንዲሁም ከግብርና ትራንስፎርሜሽን
ኤጀንሲና ከአሜሪካን ተራድኦ ድርጅት(USAID) ጋር አብሮ በፕሮጀክት እየሰራ ያለው Egga የተባለው ድርጅት
መጠኑ 15,000 ኪ.ግ ምርት ሽያጭ እንዲከናወንላቸው በተወሰነው መሠረት ተግባራዊ እንዲደረግ በማለት እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ ውክልናን ይመለከታል

ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ጉልበት ሠራተኛ ቋሚ ቅጥር ለመፈፀም ታህሳስ 8 ቀን 2009 በተጠራው
የቅጥር ኮሚቴ ስብሰባ አቶ ደምስ የኋላሸት መምሪያውን ወክለው እንዲገኙ የወከልኳቸው መሆኑን እያሳወቅኩ፤ አቶ

ደምስ የኋላሸትም ለዋና ክፍሉ የሚቀጠር ጉልበት ሠራተኛ ቅጥር በሚያዬው ኮሚቴ ስብሰባ ታህሳስ 8 ቀን 2009
ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት በሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ ተገኝተው ቅጥሩን አባልነት አይተው አስፈላጊው
እንዲፈፀም የተወከሉ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለአቶ ደምስ የኋላሸት
አፀተማአማ
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የመዋቅር ጥናትን ይመለከታል

ቁጥሩ ሰሀአስ/13/09 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 20/03/09 በአከሲዮን ማህበሩ አደረጃጀት እና አወቃቀር
እንዲሁም በመምሪያችን ያለው መዋቅርና አደረጃጀት ከአፈፃፀም አንፀር የታየበትን እጥረት እና የማሻሻያ ሀሳብ
እንድናቀርብ ተጠይቅናል፡፡
1. የአክሲዮን ማህበሩን አደረጃጀትና አወቃቀር በተመለከተ በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ /ቤት ስር
የሚገኙ እና ማምረቻ ፋብሪካው ከአዲስ አበባ ውጭ የሆኑ የልማት ድርጅቶች አደረጃጀትና አወቃቀር ቤንች
ማርክ ተደርጐ በባለሙያ ተጠንቶ ቢቀርብ፡፡
2. በመምሪያው ሊኖር የሚገባውን የሰው ኃይል በተመለከተ ቀደም ሲል በ 14/01/08 ቁጥሩ ግንአ/022/08
በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በዝርዝር የጠቀስን ሲሆን፤ በስራ ላይ ያለውን መዋቅር በአፈፃፀም የታየበትን
እጥረትና ማሻሻያ ሀሳብም በአባሪ በተያያዘውና ቀደም ሲል በፃፍነው ማስታወሻ ላይ በግልፅ ያስቀመጥን
በመሆኑ ማስታወሻውን አባሪ አድርገን ልከናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርትና ቴክኒክ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የጥሬ ዳይቶማይት ግዥን ይመለከታል

ለአክስዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውል በመጠን 2,493,368.54 ኪ.ግ ጥሬ ዳይቶማይት

ግዥ እንዲፈፀም በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 012757 ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡


በዚሁም መሠረት በወቅቱ ግዥ ለመፈፀም ለኢትዮጵያ ማዕድን ልማት አክስዮን ማህበር ጥያቄ አቅርበን
በተለያየ ምክንያት ሊያቀርቡልን ያልቻሉ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን ጥሬ ዕቃውን ለማቅረብ እንደሚችሉ ያሰወቁን

በመሆኑ ቀደም ሲል የቀረበው ጥያቄ በ 2007 በጀት ዓመት ስለሆነ የግዥ ሂደቱን ለመቀጠል እንዲቻል አዲስ የግዥ
ጥያቄ እንዲቀርብ እንጠይቃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የሙስና መከላከል ስትራቴጂን ይመለከታል


ከግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀደም ሲል ያቀረብነው የሙስና መከላከል ስትራቴጂ
በኮሚቴው ከታዬ በኋላ የተስጡ ማስተካከያዎችን በማካተት በዚህ ሸኚ ደብዳቤ የላክን መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

አባሪ ፡-9 ገፅ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/04/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የክሬን ኪራይ አገልግሎት ግዥን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለፈሳሽ ፀረ ተባይ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል መሳሪያ


(Filling Machine) ግዥ ፈፅሞ በአሁኑ ወቅት በሁለተኛ ጭነት የተላከው ተጓጉዞ አዳሚ ቱሉ
ፋብሪካ ላይ የሚገኝ ሲሆን ጭነቱ በመጠን 6 ቶን የሚመዝን በመሆኑ እና ከተጫነበት ተሽከርካሪ ላይ
ይህንን ለማውረድ የሚችል ፎርክሊፍት በአክስዮን ማህበሩ የሌለ በመሆኑ የአቅራቢው ድርጅት
ባለሙያዎች በሰጡን አስተያየት መሠረት ከ 12 ቶን በላይ የማንሳት አቅም ያለው ክሬን ኪራይ
አገልግሎት ግዥ አዳሚ ቱሉ ላይ በምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ በሚቋቋም ኮሚቴ እንዲፈፀም
እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref
ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/03/2009
From Date

ጉዳዩ፡ ክፍያን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለፈሳሽ ፀረ ተባይ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል መሳሪያ


(Filling Machine) ግዥ ፈፅመን በመጀመሪያ ጭነት ተጓጉዞ አክሲዮን ማህበሩ ንብረት ክፍል የገባ
ሲሆን በሁለተኛ ጭነት የተላከው በአሁኑ ጊዜ ጅቡቲ ወደብ ይገኛል፡፡
በዚሁ መሠረት አስፈላጊው የስራ ሂደት የተሰራ ሲሆን አዳማ ጉምሩክ ሲደርስ ለበከልቻ
ትራንስፖርት መጋዘን ክፍያ በደረሰኝ የሚወራረድ ብር 8500.00/ስምንት ሺህ አምስት መቶ ብር/
በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም ተዘጋጅቶ እንዲከፈል እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/03/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የቀረጥ ነፃ ሰርተፊኬትን ይመለከታል

የ 2 ኛ መደብ ከቀረጥ ነፃ መብት በአዲስ መልክ ተዘጋጅቶ እንዲሰራ መገለጹ ይታወቃል፡፡


በዚሁ መሠረት የተወሰኑት ጥሬእቃዎች ከቀረጥ ነፃ እንድናስገባ የተፈቀደ ቢሆንም እንደዚሁ
በተወሰኑት ላይ እስከ አሁን ተሰርቶ አልተሰጠንም በዚሁ ምክንያት በአሁኑ ጊዜ ሞጆ ደረቅ ወደብ
ላይ የባለ አንድ ሊትር መያዣ ኮዳና ሶልቬሶ የቀረጥ ነፃ መብቱ ስላልተሰጠ ከወደብ ለማንሳት
አልተቻለም፡፡ ስለዚህ ጉዳዩን ተከታትለው እንዲሰሩ ለታዘዙት ክፍሎች ቀደም ሲል ያለቀረጥ
የምናስገባቸውን ጥሬ እቃዎች በአሁኑ ጊዜ ለሁሉም የቀረጥ ነፃ መብት እንዲሰጠን ክትትል
እንዲደረግ እና ወደብ ላይ ያሉት እቃዎች እንድናነሳ ለሚመለከተው ክፍል እንዲገለፅልን
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/03/2009


From Date

ጉዳዩ፡ የኢንዶሳልፋን ቴክኒካል ግዥን ይመለከታል

ለአክስዮን ማህበሩ ምርት ግብዓትነት አገልግሎት የሚውል ኢንዶሳልፋን ቴክኒካል በመጠን 60000
ኪ.ግ ግዥ እንዲፈፀም በግዥ መጠየቂያ ቁጥር 014096 ተጠይቆ መፈቀዱ ይታወሳል፡፡
ይህም ግዥ የጨረታ ግዥ ስልት በመጠቀም ሂደቱን ጠብቆ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በመጠበቅ ላይ
ይገኛል፡፡ ከጥሬእቃ ፍላጐት ኮሚቴ በቀረበ አስተያየት መሠረት በ PR 014170 60,000 ኪ.ግ ተጨማሪ
ጥያቄ የቀረበ ሲሆን የተጠቀሰውን ጥሬ ዕቃ ግዥ ለመፈፀም ከዚህ ቀደም ለረዥም ጊዜያት በተደጋጋሚ
ግልፅ ጨረታ ቢወጣም በብቸኝነት በመወዳደር የአክስዮን ማህበሩን መስፈርት አሟልቶ ጥሬ ዕቃውን
ሲያቀርብ የነበረው ብቸኛ አቅራቢ ድርጅት አዳማ ማክቲሽም ብቻ በመሆኑ በውስን ጨረታ የግዥ ስልት
ግዥውን ለመፈፀም አንድ አቅራቢ ድርጅት ያለ በመሆኑ እና በሀገሪቱ ካለው የውጭ ምንዛሬ ፈንድ እጥረት
አኳያ ረዥም ጊዜ ወስዶ ፈንዱ የሚፈቀድ በመሆኑ በባንክ በኩል ቀደም ብሎ የሚታይበት አጋጣሚ ካለም
ለመጠቀም እንዲቻል በ PR 014170 የተጠየቀው የግዠ መጠየቂያ ኢንዶሳልፋን ቴክኒካል ከ
ADAMA MAKHTESHIM LTD ላይ በቀጥታ ግዥ ስልት ግዥው እንዲፈፀም እንዲፈቀድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/03/2009


From Date

ጉዳዩ፡- DO ቁጥር 04349 ይመለከታል

DO ቁጥር 04349 ላይ የተመዘገቡ የምርት መጠን 13538 ኪ.ግ የተባለው ተሰርዞ 9434 ኪ.ግ በሚል
ተስተካክሏል፡፡ ነገር ግን፡-
1. የተመዘገበው /ወጪ የሆነው/ መጠን ተሰርዞ የተስተካከለበት ምክንያት ግልፅ በሆነ መንገድ ለምን እና
በማን እንተሠረዘ ማብራሪያ እንዲቀርብ፤
2. የተጠቀሰው DO በተረካቢው ከተፈረመበት ቀን ከ 29/6/2015 በፊት ምርቱ በበር መውጫ የወጣበት
የውስጥ ማስታወሻ ኮፒዎች በሁለት ቀን ውስጥ እንዲላክልን፤
3. አንድ ሰነድ/የንብረት ወይም የገንዘብ ሰነድ/ ሲሰረዝ በቂ ምክንያት ኖሮት በሰነዱ ላይ የፈረሙ አካላት
ሁሉም አውቀውት ፓራፍ ሊደረግበት የሚገባ በመሆኑ የተጠቀሰው DO በሙሉ ተሰብስቦ ፈራሚዎቹ
በአጭር ጊዜ ፓራፍ አድርገውበት ለየክፍሎች እንዲመለስ እንዲደረግ እያስታወቅኩ፤ ክፍሎችም በዚህ
አግባብ ሰነዱ ተሰብስቦ ተፈርሞ እንዲመለስላችሁ DO ቁጥር 04349 ተመላሽ እንድታደርጉልን የዚህ
ማስታወሻ ግልባጭ እንዲደርሳችሁ መደረጉን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
ለማርኬቲንግ መምሪያ
ለፋይናንስ መምሪያ
ለኢን ቨንተሪ ኮንትሮል
አፀተማአማ
፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/03/2009


From Date

ጉዳዩ፡- DO ቁጥር 04349 ይመለከታል


ቁጥሩ ፋይ/38/09 በሆነ የውስጥ ማስተወሻ በቀን 09/03/09 DO ቁጥር 04349
1. Gate pass 15 ወራት ዘግይቶ የደረሳችሁ መሆኑን፣
2. ሰነድ ተሰርዞ የተስተካከለ ቢሆንም ያስተካከለው አካል ማጋገጫ ፊርማ የሌለው መሆኑ
3. በሰነዱ ጀርባ ላይ የበር ጥበቃ ንብረቱ በትክክል ተጭኖ የወጣ ስለመሆኑ ማረጋገጫ የሌለው በመሆኑ
በተጠቀሱት ምክንያቶች ሂሳብ ማስመርመር አለመቻሉን ገልፃችሁልናል፡፡
ስለዚህ በመምሪያው በኩል የንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ምላሽ እንዲሰጡ ተጠይቀው ባደረግነው ማጣራት
1. DO ቁጥር 04349 በቀን 10/08/15 ተዘጋጅቶ በአክሲዮን ማህበሩ የቆየ አሰራር በውስጥ ማስታወሻ
ምርቱ ለየተመደበላቸው ክልሎች ወጪ ሲደረግ ቆይቶ የጤና ጥበቃ ተወካይ በ 29/06/16 በሰነዱ ላይ
የፈረሙ በመሆኑ ከ 10 ወራት ላላነሰ ጊዜ በተጠቀሰው ምክንያት የዘገየና አሰራሩም በፋይናንስ
መምሪያ የሚታወቅ ሲሆን ሰነዱ ከተፈረመ በኋላ ሳይጠየቅ በወቅቱ አለመላኩ /በ 5 ወራት መዘግየቱ/
የንብረት አስተዳደር ክፍሉ ጥፋት በመሆኑ ተገቢ ማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ ሆኖ ወደፊት ይህን
አይነት መዘግየት እንዳይፈጠር የቅርብ ክትትል ይደረጋል፡፡
2. የንብረት ማስረከቢያው የርክክብ መጠን 13538 ኪ.ግ ተብሎ የተመዘገበው ተሰርዞ 9434 ኪ.ግ ተብሎ
ሲስተካከለ በሰነዱ ላይ የፈረሙ አስረካቢና ተረካቢዎች በጋራ ፊርማ/ፖራፍ/ ያላደረጉበት ምክንያት
ተረስቶ ፖራፍ አላደረግንም የሚል ምላሽ ከንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል የተሰጠ በመሆኑ የንብረት
አስተዳደር ዋና ክፍሉ ለሁሉም የተሰራጩ ኮፒዎችን ሰብስቦ አስርካቢና ተረካቢ ፖራፍ አድርገውበት
ሊቀርብ የሚገባ ሲሆን የንብረት አያያዝ እና ሰነድ ዝግጅት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ ሆኖ ሳለ
የተሰጠው ምክንያት/ረስተን የሚለው/ ተቀባይነት የሌለው ከመሆኑ በላይ የተሰረዘበት ምክንያትም
ምን እንደሆነ ያልተገለፀ እና በሌሎች ሰነዶችም ተመሳሳይ ችግሮች የተደጋገመ በመሆኑ ተገቢ
የማስተካከያ እርምጃ በቀጣይ የምንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
3. በበር መውጫው ላይ የጥበቃ ሠራተኛ አላረጋገጠም ለተባለው ንብረቱ በተለያዬ ጊዜ በተለያዬ የውስጥ
ማስታወሻ ለበር ጥበቃ እየደረሰ በደብዳቤ የወጣ በመሆኑ በ DO ጀርባ ላይ ሳይፈረም የተላከ ቢሆንም
በማስተወሻ የወጣው መጠን በ DO ላይ ከተመዘገበው መጠን ጋር ስለመጣጣሙ መረጋገጥ ያለበት
መሆኑን እያሳወቅን፤ ልዩነት ካለው ከጣይ እርምጃ የምንወስድ ሆኖ ለሂሳብ ማስተካከያ እንዲረዳችሁ
የተጠቀሰው መጠን 9434 ኪ.ግ ትክክል መሆኑን ለማረጋገጥ የ DO ሁሉም ኮፒዎች ተሰብስበው
በአስረካቢና ተረካቢ ፊርማ/ፓርፍ/ ተደርጐ እንዲመለስ ሰነዶችን ተመላሽ ታደርጉልን ዘንድ
እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
ለዋና ስራ አስኪያጅ
ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/03/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጥሬእቃግዥ ጥያቄን ይመለከታል


የጥሬ እቃ አቅርቦት ችግር ለመፍታት ከተቋቋመ ኮሚቴ በ 7/03/09 የቀረበው የ 8 ወራት ጥሬ እቃ ፍላጐት
ፕሮፖዛል ላይ በዋና ስራ አስኪያጅ ቢሮ ማርኬቲንግ መምሪያ ስራ አስኪያጅ እና የግ/ን/አ/መምሪያ ስራ አስኪያጅ
ተገኝተን የቀረበውን ፕሮፖዛል ከዓመታዊ ግዥ ፍላጐት/እቅድ/ አንፃር አሁን ካለ ክምችት እና በግዥ ሂደት ላይ
ያለውን ግምት ውስጥ በማስገባት እንዲሁም የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ በተፈለገ ጊዜ ለማግኘት ያለውን ተጨባጭ
ችግር እና የአክሲዮን ማህበሩን የገንዘብ አቅም ባገናዘበ መልኩ ሰፊ ውይይት አድርገን በእያንዳንዱ ጥሬእቃና
ማሸጊያ እቃዎች በመገምገም በተደረሰ ስምምነት መሠረት፡-
1. ኢንዶሱልፋን ቴክኒካል በግዥ ሂደት ላይ ካለው 60,000 በተጨማሪ 60,000 ኪ.ግ ጥያቄ እንዲቀርብ፤
2. ዲያዚኖን ሀይግሬድ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የተጠየቀበት 70,400 ኪ.ግ ግዥ ላይ በፀደቀው አዲሱ የግዥ
መመሪያ መሠረት ያለ ምንም ጨረታ የጥያቄውን 20% (14,080 ኪ.ግ)ግዥ ጥያቄ ቀርቦ ግዥው
እንዲፈፀም፤
3. ዴልታሜትሪን ቴክኒካል 300 ኪ.ግ ከአስፈላጊ መቀላቀያዎች ጋር የግዥ መጠየቂያ ቀርቦ ግዥው
ከፕሮፖክሱር ግዥ ጋር አብሮ እንዲከናወን፤
4. ዛየሊን ለብዙ ምርቶች መደባለቂያ የምንጠቀምበት ስለሆነ 100,000 ግዥ እንዲፈፀም፤
5. ሳይክሎሄክሳኖን 1×20" ኮንቴይነር ግዥ እንዲፈፀም፤
6. ሶልቬሶ 50,000 ኪ.ግ፤
7. ጀረኖል FF6, ጀርኖልስ MS እና ጀረኖልስ FF4 ቀደም ሲል በሂደት ላይ ባለው ግዥ/ የውጭ ምንዛሬ
ፈቃድ በመጠበቅ ላይ ያለውን መጠን በግዥ መመሪያ መሠረት ተጨማሪ 20% በእያንዳንዱ ተጨማሪ
ግዥ እንዲፈፀም፤ ለ 20% ተጨማሪው መጠን ግዥ ጥያቄ እንዲቀርብ፤
8. ኢፖክሲዳይዝድ ሶያቢን ኦይል 1×20" ኮንቴይነር ግዥ ጥያቄ እንዲቀርብ፤
9. አሚትራዝ በእቅድ የተቀመጠው መጠን ግዥ እንዲቀጥል፤
10. ክሎሮፖይሪፎረስ ቴክኒካል በማርኬቲንግ መምሪያ በኩል ለ ULV ምርት የገበያ ጥናት ተደርጐ
በሚቀርብ Feed back ላይ ተመስርቶ ወደፊት የሚወሰን ሆኖ ከተ.ቁ. 1-9 በተዘረዘሩት ውሳኔ
እንዲሰጥበት አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 29/02/2009


From Date

ጉዳዩ፡- በርክክብ ወቅት የታዩ የመብለጥና የማነስ ሪፖርትን ይመለከታል

በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ስር የተጠናቀቀ ምርት ስቶር ኪፐር የነበሩት ወ /ት አልማዝ ባልቻ
በድንገተኛ ሞት ሲለዩ በእጃቸው የነበረ ንብረት አረካካቢ ተመድቦ በውክልና ላይ ላሉት ለአቶ አለማየሁ ምትኩ
ርክክብ መፈፀሙ ይታወሳል፡፡ በአረካካቢ ኮሚቴ የቀረበው የርክክብ ሪፖርትን መነሻ በማድረግ በመምሪያው በኩል
ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ላይ በቀን 26/11/08 በውስጥ ማስታወሻ ቁጥር ግንአ/836/08 ለም/ዋና
ስራ አስኪያጅ የውሳኔ ሀሳብ ስናቀርብ ለዋና ስራ አስኪያጅ እና ለኦዲት አገልግሎት በግልባጭ አሳውቀናል፡፡
በአሁኑ ጊዜ የወ/ት አልማዝ ባልቻ Clearance በመዞር ላይ ሲሆን በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
በኩል በርክክብ ወቅት በመብለጥ እና በማነስ የተመዘገቡትን የምርቶች ዝርዝር /በአባሪ ተያይዟል/ በአብዛኛው
በመብለጥ ይታያል፡፡ ስለዚህ የሟች ቤተሰብም ክሊራንሱ እንዲያልቅላቸው በተደጋጋሚ እየጠየቁ በመሆኑ
ውሳኔ እንዲያገኝ ዝርዝሩን በአባሪ አያይዘን ያቀረብን ሲሆን ከዚሁ በተጨማሪ ከዓመታዊ ቆጠራ ጋር ተያይዞ
የሚታይ የመብለጥና ማነስ ሪፖርት ካለ ታይቶ በማኔጅመንት ውሳኔ እንዲሰጥበት ይኼን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/02/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጉምሩክ የትራንዚት የማስተላለፍ ስራዎችን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ከውጭ ሀገር ግዥ ፈፅሞ ወደ ሀገር ውስጥ የሚያስገባቸውን ጥሬእቃዎችና


ሌሎች በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ቅርንጫፍ መስራያ ቤቶች የጉምሩክ የትራንዚት ማስተላለፍ
ስራ አክሲዮን ማህበራችንን ወክለው እንዲሰሩ ከአሁን ቀደም ለኢትዮጵያ ባህርና ትራንስፖርት ሎጀስቲክ
አገልግሎት ድርጅት መ/ቤትን የወከልን መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም ቀደም ሲል የተሰጠበት ጊዜ ረዘም ያለ በመሆኑ እንደገና በዲስ መልክ ውል እንዲገባ የጉምሩክ
መ/ቤት የጠየቀን ስለሆነ ይኼው በሕግ ክፍል ታይቶ አዲስ ውል ተሰርቶ እንዲሰጠን እየጠየቅን፤ ቀደም ሲል
የተፈቀደበት ውል ኮፒ ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ሴል/35/09
TO: Ref

ከ፡- ሽያጭ ዋና ክፍል ቀን፡- 13/03/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የጥቅምት ወር ሽያጭ አፈፃፀም ሪፖርት ስለመላክ

በርዕሱ እንደተጠቀሰው የሽያጭ ዋና ክፍል የስራ አፈፃፀምን የሚያሳይ ገፅ ሪፖርት ከዚህ


መሸኛ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 22/02/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ማስረጃ መስጠትን ይመለከታል

በአዳሚ ቱሉ የፀረ-ተባይ ማዘጋጃ አክሲዮን ማህበር የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት የፀረ-ተባይ


ማምረቻ ጥሬ ዕቃ ኢንዶሱልፋን ቴክኒካል 96000 ኪ.ግ በአሁኑ ሰዓት በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ በቀን
17/02/09 በቁጥር 42-1/መደ/50-መ/4/878 በተፃፈ ደብዳቤ ከስነ-ምግባርና የፀረ- ሙስና ኮሚሽን
ጥያቄ መቅረቡ ይታወሳል፡፡
በዚሁም መሠረት አክሲዮን ማህበሩ ከእስራኤል ሀገር ግዥ የፈፀመለት በመጠን 96000 ኪ.ግ
ኢንዶሱልፋን ቴክኒካል ጥሬ ዕቃ አክሲዮን ማህበሩ ፋብሪካ ደርሶ የጥራት ፍተሻ ሲደረግ የአክስዮን
ማህበሩን መስፈርት የማያሟላ ሆኖ በመገኘቱ ይህንኑ አቅራቢው ድርጅት በወቅቱ እንዲያውቀው
ተደርጐ በአቅራቢው ማክቲሽም አጋን በኩል በውሉ መሠረት ለመተካት በመስማማቱ ከስፔስፊኬሽን
ውጭ የቀረበው ጥሬ ዕቃ አስፈላጊውን የባንክ፣ የገቢዎችና ጉምሩክ፣ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር
መ/ቤት የሚጠይቁትን ፎርማሊቲ በማሟላት በወቅቱ ተመላሽ ተደርጓል፡፡
አቅራቢውም ድርጅት ጥሬ ዕቃውን በራሱ ወጪ ተመላሽ ካደረገ በኋላ በምትክ የአክሲዮን
ማህበሩን ስፔስፊኬሽን የሚያሟላ 96000 ኪ.ግ ኢንዶሱልፋን ቴክኒካል ጥሬ ዕቃ ተልኮልን በምትክ
የላከው ጥሬ እቃ አስፈላጊውን የክሊራንስ ሂደት በማጠናቀቅ አክስዮን ማህበሩ መጋዘን ገቢ ተደርጐ
እየተመረተበት ሲሆን፤ በምትክ ለተላከው ጥሬእቃ ክሊራንስ ስራ በአክሲዮን ማህበሩ በኩል የወጣውን
ተጨማሪ ወጪ USD 41,731.17/አርባ አንድ ሺህ ሰባት መቶ ሰላሳ አንድ ከ 17/100 የአሜሪካን ዶላር/
አቅራቢው እንዲከፍል በደብዳቤ ተጠይቆ ወጭውንም ለመተካት ፈቃደኛነቱን ገልፆል፡፡ በሌላ በኩል
ለአፈፃፀም ዋስትና ያስያዘው 68,340.00/ስልሳ ስምንት ሺህ ሶስት መቶ አርባ የአሜሪካን ዶላር/ ወደ
አክሲዮን ማህበሩ ሂሳብ ገቢ እንዲደረግ ለባንክ ጥያቄ ቀርቦ በክትትል ላይ የሚገኝ መሆኑንም
እያሳወቅን፤ ጥሬእቃው ተመላሽ የሆነበትና በምትክ የላከበትን የማስጫኛ ሰነድና ደጋፊ ሰነዶችን አባሪ
09 ገፅ አያይዘናል፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 18/02/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2009 በጀት ዓመት የጥሬእቃ ግዥን /አቅርቦትን/ ይመለከታል

ባለፉት ዓመታት ከገጠመን የአቅርቦት መቆራረጥ ችግር በመነሳት የውጭ ምንዛሬ ለማግኘት
የሚወስደውን ጊዜም ግምት ውስጥ በማስገባት የ 2009 በጀት ዓመት የጥሬእቃ ግዥን የግዥ እቅዱ ከመፅደቁ
በፊት የግዥ ሂደቱን ጀምረን ከነሐሴ ወር 2008 ጀምሮ የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ ጥያቄ ለባንካችን አቅርበን
እንዲፈቀድልን ስንከታተል በደብዳቤም ስንጠይቅ ቆይተናል፡፡ ነገር ግን
1. በ 2008 በጀት ዓመት L/C የተከፈተላቸው ጥሬእቃዎችና ማሸጊያ እቃዎች ተጓጉዘው ፋብሪካ
ደርሰው ወደ ምርት እየተቀየሩ በመሸጥ ላይ ሲሆኑ አቅራቢዎች ላስረከቡን ጥሬእቃ በባንካችን
በኩል ክፍያ ስላልተፈፀመ ከተለያዩ አቅራቢዎች የቅሬታ ደብዳቤዎች እየደረሱን በመሆኑ፣
2. በጨረታ አሸናፊ ሆነው Award ተሰጥቶአቸው L/C በመጠበቅ ረጅም ጊዜ ሲወስድ
በአቅራቢዎች በኩል የመልካም አፈፃፀም ዋስትና ሰጥተው ውል ለመፈፀም ፈቃደኛነታቸውን
እያገኘን ባለመሆኑ፣ Performance ያስያዝቱም Validity ቀኑ L/C ሳይከፈት ጊዜው እየሄደ
በመሆኑ፣
3. አቅራቢዎች Award እንደተሰጣቸው እንዳንዶቹ L/C ከመከፈቱ በፊት የአቅርቦት ጊዜ ለማሳጠር
ሲሉ የጥሬእቃ ዝግጅት ስለሚጀምሩ L/C ተከፍቶ እቃው በሚደርስበት ጊዜ የመጠቀሚያ ጊዜው
ከሁለት ዓመት በታች እየሆነ እየተቸገርን በመሆኑ፣
4. የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የጠየቅንባቸው ጥሬእቃዎች
4.1 ዲያዚኖን ቴክኒካል
4.2 ማላታይን ቴክኒካል
4.3 ማላታይን ኦደርለስ
4.4 ኢፖክሲዳይዝድ ሶያ ቢን ኦይል
4.5 የተለያዬ የላብራቶሪ ኬሚካሎች
4.6 አውቶማቲክ ፊሊንግና ሲሊንግ ማሽን

4.7 ኮኤክስ ኮዳ
4.8 ጀረኖልስ ሲሆኑ
የጠየቅነውን የውጭ ምንዛሬ ፈቃድ የምናገኘው መቼ እንደሆነ ማወቅ ስለሚያስቸግር በአክሲዮን ማህበሩ
ማኔጅመንት በኩል በጉዳዩ ላይ ተነጋግሮ ከአክሲዮን ማህበሩ አቅም በላይ የሆኑትን ችግሮች ለሚመለከታቸው
የበላይ ኃላፊዎች ማሳወቅ እንዲቻል፤
በሌላ በኩል በክምችት ያሉትን ጥሬእቃዎች አጠቃቀም ላይ የገበያ መረጃን በመሰብሰብ በሽያጭ ዋጋ
ማስተካከያ ለሚያስፈልጋቸው ተገቢውን ማስተካከያ በማድረግ በሀገሪቱ የግብርና እና ጤናው ዘርፍ ላይ ሊከሰቱ
የሚችሉ የበሽታ ክስተቶች ቢኖሩ ያሉት ጥሬእቃዎች ከክምችት ውጭ ከመሆናቸው በፊት የመጠቀሚያ
ጊዜያቸውን በጠበቀ መልኩ ለችግር ጊዜ መያዝ የሚገባቸው የመጠበቂያ ክምችት መያዝ ካለበት እንዲያዝና
የሚመረቱበት ፕሮግራም ተዘጋጅቶ ከሌላው ጊዜ በተለዬ መልኩ ሊታዩ የሚገባቸውን ሁኔታዎች አይቶ የ 2009
አፈፃፀማችን ውጤታማ እንዲሆን የአቅርቦት መዘግዬቱ ባሳደረብን ስጋት ሊያጋጥሙን የሚችሉ ችግሮችን
በጋራ ተነጋግሮ መፍትሔ እንዲያገኝ ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 17/02/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ SR እና የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ አቀራረብን ይመለከታል


SR እና የአገልግሎት ግዥ መጠየቂያዎች ሲቀርቡ በዋና ስራ አስኪያጅ ጽ /ቤት ስር ያሉ ክፍሎች በዋና
ስራ አስኪያጅ ሌሎች በየመምሪያዎቻቸውና አገልግሎታቸው ኃላፊዎች አስፈቅደው እንደሚያቀርቡ
ይታወቃል፡፡
በማስተባበሪያ ጽ/ቤት በኩል አልፎ በቀጥታ ጥያቄ እየቀረበ በመሆኑ በጉዳዩ ላይ ግልፅ መመሪያ
እንዲሰጥበት በቃልም አሳውቀናል ሆኖም የጥያቄ አቀራረቡ አሁንም ወጥነት የሌለው ስለሆነ ግልፅ መመሪያ
እንዲሰጥበት እየጠየቅን፤ የሚጠየቁት የአገልግሎት ግዥዎችም በስራ ክፍሉ ሊከናወኑ የሚገቡ ለአብነት የመኪና
ስፖንዳ የማስፈታትና መግጠም፣ የግቢ ጽዳት፣ የውሃ ማስቀዳትና ወዘተ የጠቅላላ አገልግሎት ስራ የሚመለከት
በመሆኑ ማስተባበሪያ ጽ/ቤቱ ከክፍላቸው ጋር ተነጋግረው በማስተባበሪያ ጽ/ቤት በኩል የሚስተናገዱበት አሰራር
ተግባራዊ እንዲደረግ መመሪያ እንዲሰጥበት ይህን ማስታወሻ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ወ/ሮ አዜብ ታደሰ ቁጥር፡- ሴል/ /09


TO: Ref

ከ፡- ሽያጭ ዋና ክፍል ቀን፡- 14/02/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2008 በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ምዘናን ይመለከታል


ከሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር መምሪያ በቁጥር ሰሀአስ /69/09 ጥቅምት 8 ቀን 2009 ዓ.ም.
ለማርኬቲንግ መምሪያ በተፃፈ ማስታወሻና ማርኬቲንግ መምሪያ ለዋና ክፍላችን በመራልን መሠረት ቀደም ሲል
በዋና ክፍሉ በተሞላልዋት የስራ አፈፃፀም ላይ ለመወያየትና ለመፈረም ፈቃደኛ ሳይሆኑ መቅረትዎን
እያስታወስን፤ በድጋሚ ያለዎትን ሀሳብ በፅሁፍ በ 2/ሁለት/ ቀናት ውስጥ እንዲገልጹ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለማርኬቲንግ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ምርታማነት አገ.ማሻሻያ አገልግሎት ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ለቀረበ ቅሬታ ምላሽ መስጠት


በ 21/01/09 ከቤልቾ ወላሶ ዩኒዬን የቀረበ ቅሬታ ላይ Epoxydized soya bean oil ግዥ ሂደት
ያለበት ደረጃ እንድንገለፅ በ 28/01/2009 ተጠይቀናል፡፡ የተጠቀሰው ጥሬእቃ ከሞጆ ደረቅ ወደብ
በ 29/09/2016 (በ 19/01/09) አዳሚ ቱሉ ፋብሪካ ደርሶ በገቢ ሰነድ ቁጥር 17986 ገቢ መሆኑን
እናረጋግጣለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 12/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የገቢ ሰነድን ይመለከታል


የ 2008 የፕሮፖክሱር ግዥ ውል ሲፈፀም ቴክኖሎጂ አስተላላፊው ቲያንጂን ቦሀይ ሲትሪክ አሲድ
ከሚያቀርበው ድርጅት TTCA Co. Ltd. ከተባለ አቅራቢ በ TT ክፍያ ፈፅመን 750 ኪ.ግ (0.75 ሚትሪክ
ቶን) ግዥ እንድንፈፅም አድርጓል፡፡ ስለዚህ ከግዥው መጠን አነስተኛ መሆን አንፃር ከአቅራቢው ጋር ውል
ያልተፈፀመ በመሆኑ በጥሬ እቃው አቅርቦት ላይ በመጠን፣ በጥራትና በመሳሰሉት ችግር ቢያጋጥመን ቲያንጅን
ቦሀይ ኃላፊነት የወሰደ ስለሆነ በዚህ ማስታወሻ መሠረት ገቢ ሰነድ እንዲቆረጥ ይደረግ፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለፋይናንስ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡ መረጃ ስለመስጠት


ከንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን በተጠየቀው መረጃ ላይ በተነጋገርንበት ጊዜ የ 3 ዓመት
መረጃ እንደሚያስፈልግ በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት ከቻይና ናሽናል አግሮ ኬሚካል ኮርፖሬሽን ጋር ከሚሰራው
አዳማ ማክቴሽም ባለፉት ሶስት ዓመታት በግዥ ያስመጣነው ጥሬእቃዎች ዝርዝር በአባሪ አያይዘናል፡፡
በሌላ በኩል ቻይና ናሽናል አግሮ ኬሚካል ኮርፖሬሽ ከሲንጀንታ ጋር ቢዋሀድ ኮርፖሬሽኑ ከአዳማ
ማክቲሽም ጋርም እየሰራ በመሆኑ በሲንጀንታ እና በአዳማ ማክቲሽም መካከለ የንግድ ውድድር ስለማይኖር
ኮርፖሬሽኑ ሞኖፖሊ በመፍጠር አክሲዮን ማህበራችንን በዋጋ፣ በአቅርቦት፣ ጊዜና በጥራት ተጠቀሚ ላያደርገው
ይችላል የሚል ስጋት አለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ሰው ሀ/ል/አስ/መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 10/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የዓመት እረፍት ፕሮግራምን ይመለከታል


በመምሪያው ስር ያሉ ሠራተኞች የዓመት እረፍት ፕሮግራም አንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
የተጠራቀመ ዕረፍት ዓመት ፈቃዱን
ተ.ቁ የሠራተኛው ስም
2006 2007 2008 የሚጠቀሙበት ጊዜ
21. ሳምሶን ስለሺ 28 34 35 ጥቅምት 2009
22. ጌታሁን ብርመጂ - 21 38 ግንቦት 2009
23. መሳይ ብርሃኑ 10½ 22 23 ጥር 2009
24. ራሔል ታሪኩ - 35½ 38 መጋቢት 2009
25. ትዕግስት ሙሉጌታ - - 9 ስራን በማይበድል መልኩ
እንደአስፈላጊነቱ
26. ትርፌ ዓለሙ - 21 27 ግንቦት 2009
27. ውብአንቺ ግርማ - - 02 ስራን በማይበድል መልኩ
እንደአስፈላጊነቱ
28. አብነት ጌታቸው - - 12½ ˃˃
29. እቴቱ አጥናፉ - - 12 ˃˃
30. ደምስ የኋላሸት 37 38 ሚያዝያ 2009
31. ታደሰ ነጋዎ 7½ 38 ሚያዝያ ና ግንቦት 2009
32. ለቺሳ ኡማ 20 ጥቅምት 209
33. ገመዳ ለቴሞ 29½ ሚያዝያ 2009
34. ዓለማየሁ ምትኩ 11 29 ህዳር 2009
35. ፍቃዱ ሲበርጋ 3½ 23 የካቲት 2009
36. አልከኔ በርሃኑ 18 25 መጋቢት 2009
37. እታለማሁ አማረ 1 38 ሚያዝያ 2009
38. ሚልኪያስ ሚናሞ 5½ -
39. ሸመዲን ቢላል 2 -
40. ገረመው ሹካ 10½ ጥቅምት 2009
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/01/2009


From Date
ጉዳዩ፡- የሰሌዳ ቁጥር 3-33729 ሚስትቡሽ ጥገና ይመለከታል፡፡
የሰሌዳ ቁጥር 3-33729 ተሽከርካሪ ጥገና የካቲት 10 ቀን 2008 ጥያቄ ቀርቦ አስፈላጊ የሆነ Gear box
ግዥ ጥያቄ በ PR 013667 በ 09/02/16 ከተጠየቀ ጊዜ ጀምሮ በግዥ ሠራተኛዋ በ 10/02/16 ገበያ ላይ
አለመገኘቱ በመረጋገጡ በግንባር ግዥ ኮሚቴ ግዥ ተሞክሮ የተገኘው ከኢትዮ ኒፖን ብቻ በመሆኑ ኢትዮ ኒፖን
ራሱ አስመጥቶ በኩባንያው ቢጠገን የሚል ሪፖርት ሚያዝያ 4/2016 ቀርቧል፡፡ ሆኖም ኢትዮ ኒፖን ያቀረበው
ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ ለውሳኔ ማስታወሻ አቅርበን በ 30/10/2008 ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ ለመጨረሻ ጊዜ
እቃውን የሚያቀርቡ ድርጅቶች የግዥ መመሪያ በሚፈቅደው መሠረት ግዥ እንዲከናወን የቀረበው ውሳኔ ሃሳብ
በዋና ስራ አስኪያጅ ተወስኖ በድጋሚም የግዥ መመሪያው በሚፈቅደው መሠረት እቃውን ከሚያስመጣው
ከኢትዮ ኒፖን በስተቀር ሌላ ቦታ አለመገኘቱን የግዥ ሠራተኛ ከቴክኒክ ክፍል ባለሙያ ጋር ዞረው ይህንኑ
አረጋግጠዋል፡፡ ስለዚህ በ 03/12/08 በድጋሚ ለዋና ስራ አስኪያጅ ከኢትዮ ኒፖን በስተቀር ሌላ ቦታ አለመገኘቱን
መምሪያው አሳውቋል፡፡ ሆኖም በ 06/01/09 በድጋሚ በ 30/10/08 የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ጋር እንድ አይነት የሆነ
የውሳኔ ሀሳብ ቀርቦ በዚህ ማስታወሻ ላይ አስተያዬት ተጠይቋል፡፡
በግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ በኩል በተደጋጋሚ በቃልና በደብዳቤ ስናሳውቅ እንደቆየነው አሁንም
እቃውን ገበያ ላይ ሊያቀርብ የሚችለው ኢትዮ ኒፖን ሲሆን ይህ ካምፓኒ ቅድሚያ ክፍያ ከፈፀምንለት ከ 4 ወር በኋላ
እቃውን የሚያቀርብልን በመሆኑ፤ ከዋጋው ውድነት አንፃር የግዥ ሂደቱን ለማስቀጠል በመቸገራችን ውሳኔ እንዲሰጥበት
በተደጋጋሚ ጠይቀናል፡፡ ስለዚህ
1. የቴክኒክ ክፍሉ ተሽከርካሪው በመቆሙ ሌሎች የተሽከርካሪው አካላት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት እና
ተሽከርካሪው ያለ አገልግሎት በመቆሙ በአከሲዮን ማህበሩ ያለውን የተሽከርካሪ እጥረት ከመቅረፍ
አንፃር ከአስመጭዎች ውጭ በሌላም መንገድ እቃው የሚገኝ ከሆነ ገበያ ላይ ወይም በጋራዦች አካባቢ
አማራጭ መፍትሄ የሚገኝ ከሆነ ከሙያ አንፃር ገምግመው አማራጭ የመፍትሄ ሃሳብ ሊያቀርቡ
ቢችሉ፡፡ ይህ አማራጭ የመፍትሄ ሀሳብ መቅርብ ካልቻለ፤
2. ተሽከርካሪው የሚገኝበት ጋራዥ ጠባብ በመሆኑ እና ረጅም ጊዜ ሲቆይ በንብረቱ ላይ ሊደረስ
የሚችለውን ጉዳት ግምት ውስጥ በማስገባት በ 01/10/08 የሰ/ሀ/ል/አስተዳደር እና ም/ቴክኒክ
መኪናውን ከሀይካ ጋራዥ ወጥቶ ወደ አዳሚ ቱሉ መመለስ እንድንችል የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ
እንዲያርቡ ጠይቀን ይህም ያልተፈፀመ በመሆኑ የሚመለከተው መምሪያ የአገልግሎት ግዥ ጥያቄ
አቅርቦ ተሽከርካሪው ወደ ድርጅቱ ተመላሽ እንዲደረግ ግልፅ ውሳኔ እንዲሰጥበት እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /09


TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ተመላሽ የሆነ የኢዶሱልፋን ምርት ወጪን ይመለከታል፡፡


ቁጥሩ ግንአ/742/08 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 20/10/08 በ L/C ቁጥር 15902800 ከአዳማ ማክቲሽም
በምትክ የገባው 96,000 ኪ.ግ የጥራት መስፈርቱን ያሟላ መሆኑ ተረጋግጦ ፋብሪካ ደርሶ ገቢ ሰነድ ቁጥር
17962፣17970 እና 17973 በቀን 21/8/16 ፣30/8/16 እና 1/9/16 ገቢ ስለሆነ አቅራቢውን በውሉ መሠረት
ወጪያችን እንዲተካ ለመጠየቅ ይቻል ዘንድ ጥራቱን ያልጠበቀውን ለማስተካት ያወጣነውን ተጨማሪ ወጪ
መረጃ እንዲሰጠን ለሚመለከተው መምሪያ መመሪያ እንዲሰጥልን በድጋሚ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- / /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥና ትራንዚተር ሠራተኛ ቀን፡- 05/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡- የ 2.4 ዲ የፋብሪካ መለዋወጫ እቃዎችን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለ 2.4 ዲ የማሸጊያ መሳሪያ መለዋወጫ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች ግዥ ፈፅመን
በኢንቮይስ ቁጥር BP155225A ተመዝግቦ የተላከልን ሲሆን በዚሁ መሠረት ከድርጅታችን ባለሙያ እና ከእቃ
ላኪው ኩባንያ ወኪል ጋር በሚታይበት ወቅት ሁለት እቃዎች መጉደላቸው ታይቷል እነሱም
1. Powe switch 2.1A Qty 01
2. Pressing picces Qty 10
እንዲሁም በፖኪንግ ሊስት ላይ ያልተጠቀሱ ብዛት 2/ሁለት/እቃዎች ተገኝተዋል እነሱም
1. Current transformer GBB-08-50x5A Qty 01
2. Power supply AC, DC, 250-24 Qty 01 ሲሆኑ ቤሪንግ በቁጥር ብዛት 05 ተብሎ የተጠቀሰው
እቃ በቁጥር 03 ሆኖ የተገኘ ሲሆን፤ ብዛት 02/ሁለት/ ቡሺንግ ከቤሪንጉ ጋር ታሽጐ ተገኝቷል፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /09
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/01/2009


From Date

ጉዳዩ፡- ለምርት ሙከራ እና በምትክ የተላኩ ጥሬ እቃዎችና የተለያዩ ጋዞችን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን በኢንቮይስ ቁጥር BP165203m ማንኮዜብ 64% እና Metal Axyle 8% WP ከቻይና
ሀገር ግዥ ፈፅሞ ጥሬእቃው ተልኮልናል፡፡
በዚሁ መሠረት
 ለምርት ሙከራ አገልግሎት የሚውል መሆናቸውን ታውቆ በሰነድ ገቢ እንዲሆን እንዲሁም በኢንቮይስ
ቁጥር 155225B የአካባቢ የአየር ብክለት መቆጣጠሪያ የተለያዩ ጋዞች ከአሁን ቀደም ግዥ ተፈፅሞባቸው
በሙከራ ወቅት አገልግሎት ስላልሰጡ እና ይኼንኑ በትክክል አገልግሎት ይሰጣሉ ብሎ ኩባንያው
የላካቸው ስለሆነ የኩባንያውን ባለሙያዎች መጥተው በትክክል ስለመስራቱ እስኪያረጋግጡ በንብረት
ክፍል እንዲቆይ እንዲደረግ አሳስባለሁ፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 04/13/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ከኤንዲኮ ስለሚላክ መለዋወጫን ይመለከታል፡፡


ከኤንዲኮ በ 02/09/16 በተላከ e-mail መነሻ ስለሚላክ መለዋወጫዎች አገባብ ለመወሰን ይቻል ዘንድ
ዝርዝሩን እንዲልኩልን (በ Replacement ለማስገባት የውሉ ጊዜ ሁለት ዓመት ያለፈው ስለሆነ በውሉ መሠረት
ልንስተናገድ ስለማንችል) ዝርዝሩ ሲደርሰን ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር ተነጋግረን ለማስወሰን በ 02/09/2016
በደብዳቤ ቁጥር 3/2-83/2570 ኤንዲኮን ጠይቀን ምላሽ አለገኘንም፡፡ ስለዚህ የሚላከው መለዋወጫ በውሉ
መሠረት ለማስገባት ችግር ስለሆነ /ስለማይፈቀድ/ ከወዲሁ አማራጭ ታይቶ ውሳኔ እንዲሰጥበት
እየጠየቅን፤ ቀደም ሲል ለኤንዲኮ የፃፍነው ዳብዳቤ ለዋና ስራ አስኪያጅ ግልባጭ የተደረገ መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ መምሪያ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 03/13/2008


From Date

ጉዳዩ፡- በ SIV ቁጥር 24735 ከተጠናቀቀ ምርት መጋዘን ወጭ የሆነ Endosulfan 35%EC ምርትን
ይመለከታል፡፡

በ SIV ቁጥር 24735 ከጠናቀቀ ምርት መጋዘን በወ/ት ትዕግስት ለገሠ ፊርማ 5008 ሊትር
ኢንዶሱልፋን 35%EC ምርት በ 30/06/2015 ወጭ ሆኖ ወደ አዲስ አበባ ሽያጭ ቢሮ ተልኳል፡፡
ወ/ት ትዕግስት ለገሠ ባለው የንብረት ርክክብ አሰራር መሠረት በኃላፊነት ፈርመው የተረከቡትን ምርት
እንዲያደርሱ ለታዘዘቡት አዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ሽያጭ ሠራተኛ ለማስረከባቸው ሰነዱን አስፈርመው
መመለስ ሲገባቸው ሳያስፈርሙ ተመልሰዋል በወቅቱ ለምን ሳያስፈርሙ እንደተመለሱ እና ምርቱን ለማንና የት
አድርሰው እንደተመለሱ ሊጠየቁ ይገባል፡፡
ንብረት ክፍሉም ይህን ጉዳይ በወቅቱ የማስፈፀም ኃላፊነቱን አልተወጣም ወይም ይህን ኃላፊነት
ያልተወጣበትን አሳማኝ ምክንያት በወቅቱ አላሳወቀም፡፡ ለግዥና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ከፋይናንስ
መምሪያ በቀረበ ጥያቄ መሠረት ጉዳዩን ካወቅን በኋላ ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍሉ ሰነዱ ለምን void
እንደተደረገ ተጠይቀው ጉዳዩ በአጣሪ ኮሚቴ እየታዬ በመሆኑ የአጣሪ ኮሚቴው በዋና ስራ አስኪያጅ ተቋቁሞ
እያጣራ ስለሆነ ውጤቱን መጠበቅ እንዳለብን ለፋይናንስ መምሪያ በማሳወቅ የአጣሪ ኮሚቴውን ውጤት
ስንጠብቅ ቆይተን የኮሚቴው ሪፖርት ለሶስት መምሪያዎች ተመርቶልን በጋራ ተወያይተንበት ቃለ ጉባኤ ይዘን
ለዋና ስራ አስኪያጅ በወቅቱ አቅርበናል፡፡
ነገር ግን ለዋና ስራ አስኪያጅ ካቀረብነው ቃለ ጉባኤ በኋላ ምን እርምጃ/ ውሳኔ/ እንደተወሰደ
በላወቅንበት ሁኔታ የወ/ት ትዕግስት ለገሠ ክሊራንስ በ 15/11/08 በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ተፈርሞላቸው
ለመምሪያው በ 15/11/08 መላኩም ምን እየተካሄደ እንደሆነ ግልፅ ባይሆንልኝም ከአስራር አኳያ ትክክል
ስላልሆነ ንብረቱን ለማን እንዳስረከቡ ማረጋገጫ እስኪያቀርቡ ክሊራንሳቸው መያዝ ስለነበረበት ክሊራንሱ
ሳይፈረም የተመለሰበትን ምክንያት ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ ለሰው ሀብት በግልባጭ በማሳወቅ ንብረት
አስተዳደር ዋና ክፍል ጉዳዩን ተከታትለው እንዲያስፈፅሙ በ 15/11/08 ቁጥሩ ግንአ/819/08 የሆነ ደብዳቤ
ተፅፎላቸዎል፡፡ እስካሁን ያለበትን ደረጃ መምሪያው አያውቀውም በሌላ በኩል የተሰረዘ ሰነድ በማንና ለምን
እንደተሰረዘ ዋና ክፍሉ እንደ ኃላፊነታቸው መጠን አጣርተው እንዲገለጹ ተጠይቀው በ 28/11/08 ቁጥሩ
ንብ/አስ/157/08 በሆነ ማስታወሻ ሰነዶቹ በባለሙያ ይታዩ የሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ነገር ግን የተሰጠው ምላሽ
ከኃላፊነታቸው አንፃር ሰነዱም ከክፍሉ ሠራተኛ እጅ ውጭ ባልሆነበትና በተሰረዘው ሰነድ ላይ ዋና ክፍል
በኃላፊው በተሰረዘበት ቦታ ላይ ፊረማቸውን ያስቀመጡበት ሁኔታ ስላለ ምክንያቱን በባለቤትነት በግልፅ
ማሳወቅ ሲገባ በድጋሚ ተጠይቀው የሰጡት ምላሸ ተመሳሳይ በመሆኑ በመምሪያችን በኩል
1. ሰነዱ የተሰረዘበት ምክንያትና በማንና ለምን እንደተሰረዘ ለማሳወቅ የንብረት ክፍሉ ኃላፊነት ስለሆነ
በግልፅ ማሳወቅ ግዴታ አለባቸው፡፡
2. ወ/ት ትዕግስት የተጠቀሰውን SIV ሳይሰረዝ ለንብረት ክፍሉ የመለሱ ቢሆንም ንብረቱን ለማን
እንዳስረከቡ ተጠይቀው ለማስረከባቸው ማስረጃ አቅርበው የተያዘባቸው ክሊራንስ እንዲፈረምላቸው
/ያቀረቡት መስረጃ ካለ ታይቶ/ ውሳኔው ሊገለፅልን ይገባል፡፡
3. የወጣው ንብረት ጥቂት የማይባል ሆኖ ሳለ SIV/ DO በመባል እንዲሁም ጉዳዩ በተለያዬ ኮሚቴ
እየታዬ ውሳኔ ሳያገኝ የወሰደው ጊዜ እጅግ በጣም ረዥም መሆኑና በተለይም ንብረቱ የት እንደደረሰ
ባልተረጋገጠበት ሁኔታ ክሊራንስ የተፈረመበት ምክንያት የተለያዬ ጥርጣሬ የሚያሳድር በመሆኑ
በመምሪያችን የማጣራት ሂደት የተጻጻፍናቸውን ማስታወሻዎች 06 ገፅ በአባሪ አያይዘን አቅርበናል፡፡
ስለዚህ ከጉዳዩ ውስብስብነት አንፃር ጉዳዩ በአክሲዮን ማህበሩ ነገረ ፈጅና በሰው ሀብት ልማት
አስተዳደር መምሪያ ታይቶ ህጋዊና አስተዳደራዊ የውሳኔ ሀሳብ ቢቀርብ የሚል አስተያዬቴን ጉዳዩን
አጣርተው የውሳኔ ሃሳብ እንዲያቀርቡ በዋና ስራ አስኪያጅ ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ የተሰጠው መመሪያ
ግልባጭ ስለደረሰኝ መረጃው ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ እንደ ግብአት ሊጠቅም ስለሚችል ይህን
ማስታወሻ አቅርቤአለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 27/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የስቶር ኪፐር የስራ መደብ አድገት ውድድርን ይመለከታል

በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ ለሚገኙ ሠራተኞች በስቶር ኪፐር የስራ መደብ የውስጥ እድገት
ማስታወቂያ በ 14/12/08 ወጥቷል፡፡ የአክሲዮን ማህበሩን መስፈርት የማያሟሉ ተወዳዳሪዎች /አመልካቶች/
መቅርባቸውም በሚመለከተው ክፍል በኩል ተገልፆልናል፡፡ የንብረት ክፍልን ስራ ለመስራት የሚፈለገውን
የትምህርት እና የስራ ልምድ ዝግጅትን አሟልቶ መገኘት አንዱና መሠረታዊ ጉዳይ ሆኖ የንብረት ኃላፊነቱና እና
ተጠያቂነቱ የጐላ፣ ትኩረትና ጥንቃቄ የሚፈልግ በመሆኑ በስራው ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ ችግሮችን ከወዲሁ
ተከላክሎ በታማኝነትና በኃላፊነት ሊሰራ የሚችል የሰው ኃይል የሚያስፈልግበት የስራ መደብ ነው፡፡
ስለዚህ በአክሲዮን ማህበሩ ህብረት ስምምነት እና በአክሲዮን ማህበሩ የአስተዳደር መመሪያ መሠረት
ለዕድገት የሚወዳደሩበት መመዘኛ ነጥብ እንደተጠበቀ ሆኖ የፅሁፍ ፈተናው በአክሲዮን ማህበሩ ውስጥ ብቻ
እንዲሰጥ የሚገድብ ሁኔታ ስለሌለ ለዚህ ስራ መደብ የሚሰጥ የፅሁፍ ፈተና ከአክሲዮን ማህበሩ ውጭ ባሉ የፈተና
ድርጅቶች እንዲሰጥ አስተያየቴን አቀርባለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የኢትዮሱልፋን ጥሬእቃ ማሸጊያ እቃዎችን ይመለከታል

ቁጥሩ ንብ/አስ/162/08 በሆነ ማስታወሻ ኢንዶሱልፋን ጥሬእቃ የያዘ በርሜል በመጐዳቱ አገልግሎት
የማይሰጥ መሆኑ፣ በርሜሉ የተቀመጠበት ፖሌቶች ከጥቅም ውጭ መሆናቸው እና በዚሁ ምክንያት
ጥሬእቃውን በማራገፍ ረዥም ጊዜ የሰው ጉልበት የወሰደ በመሆኑ በቀጣይ ሊሰሩ የሚገቡ ሂደቶች በውለታው
አንፃር ታይቶ እንዲፈፀም ተመረቶልናል፡፡
ጥሬእቃዉ በሀገር ውስጥ ጉዞ ላይ በደረሰ የመኪና መውደቅ እደጋ የተከሰተ ስለሆነ አቅራቢውን
የሚያስጠይቅ ውል የለም የአጓጓዥ ድርጅቱ ኢንሹራንስና የአክሲዮን ማህበሩ ኢንሹራንስ ድርጅት በጋራ ቃለ
ጉባኤ ይዘው የላኩ ሲሆን በኢንሹራንስ በኩል የተያዘው ቃለ ጉባኤ ከመቅረቡ በፊት ከዋና ስራ አስኪያጅ ጋር
በስልክ እንዲገናኙም አድርገን ለተገለፀው የበርሜል ጉዳት ካሳ ሊያስገኝ በሚችል መልኩ ቃጉባኤ እንዲይዙ
ተገልፆላቸው አሁን ከላኩት ቃለጉባኤ ይዘት ውጭ ለመፃፍ ፈቃኛ አልነበሩም፡፡ ስለዚህ ከዋና ስራ አስኪያጅ ጋር
ተነጋግራችሁ ግልፅ መመሪያ ወይም ውሳኔ ቢሰጥበት፡፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የሾፌሮች አበልና የነዳጅ ወጪን ይመለከታል

የአማራ ጤና ቢሮ ተሽከርካሪዎች ከሞጆ ደረቅ ወደብ ወደ አዳሚ ቱሉ ኮንቴይነሮች እንዲያጓጉዙልን


ፈቅደውልን ተሽከርካሪዎቹ አገልግሎት ሰጥተዋል፡፡ ስለዚህ ለጤና ቢሮው ሾፌሮች የተከፈለ የውሎ አበል
መጠንና የተጠቀምነው የነዳጅ ወጪ እንድናሳውቃቸው የጠየቁን በመሆኑ ማሳወቅ እንድንችል ብታሳውቁን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ሂሳብ ማወራረድን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ከውጭ ሀገር የገዛቸውን ኬሚካሎችና ሌሎች ለመጋዘን ኪራይ፣ ለግብርና ፍተሻ
አገልግሎት ክፍያ ብር 8,500.00(ስምንት ሺህ አምስት መቶ ብር) ክፍያ በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም ተዘጋጅቶ
ያተከፈለ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በዚሁ መሠረት 4,396.33(አራት ሺህ ሶስት መቶ ዘጠና ስድስት ከ 33/100) የያዘ ደረሰኝ ተያይዞ
ያቀረበ በመሆኑ ቀሪውን ገንዘብ ተመላሽ በማድረግ ሂሳቡ እንዲወራረድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ሰው ሀ/ልማት አስተዳደር መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የተሽከርካሪ ሰሌዳ ቁጥር 3-54603 ይመለከታል

ቅዳሜ ሐምሌ 30 ቀን 2008 ከጠዋቱ 2፡30 ጀምሮ ለአስቸኳይ ስራ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣
ማሪታይም እና ሺፒንግ ላይንስ የነበረኝን ስራ 4፡00 ላይ ፈፅሜ ወደ ቢሮ ለመመለስ ስወጣ በአካባቢው
የነበረውን ሰልፍ ለመበተን በተፈጠረ ግርግር ወደ ቢሮ በመመለስ ላይ እያለሁ መንገድ ላይ አሽከረክር
የነበረው ሰሌዳ ቁጥር 3-54603 የኋላ መብራት ክዳን ተመቶ ተሰብሯል በወቅቱ ይህን ለዋና ስራ
አስኪያጅ በስልክ አሳውቄ ወደ ቤቴ ገብቻለሁ በነበረው ሁኔታም የፖሊሰ ሪፖርትም ለማግኘት
ፎርማሊቲ ለማሟላት ሁኔታው ያልፈቀደ መሆኑንም አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ባንከ የደረሱ የጭነት ሰነዶች ክፍያን ይመለከታል

በተለያዩ ጊዜ የማስጫኛ ሰነዶች ባንክ ላይ ደርሰው አድቫይሶች ለፋይናንስ ቀረበዋል፡፡ ስለዚህ


የተለያዩ ተጨማሪ ወጪዎችን ሳያስከትል ጥሬእቃዎቹን ወደ ስቶር አጓጉዘን ለተገቢው ምርት
አገልግሎት ማዋል ይቻል ዘንድ የሚከተሉት ጥሬእቃዎች አድሻይሱ ተፈርሞ ሰነዶችን ከባንክ መረከብ
እንችል ዘንድ ለሚመለከተው መመሪያ እንዲሰጥልን ዝርዝሩን እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡

ተ.ቁ L/C ቁጥር የጥሬእቃ አይነት የገንዘብ መጠን አድቫይስ


የተሰጠበት ቀን
1. TF160983102610 ፕሮፖክሱር 16 ሚሊዮን ብር 04/08/16
2. TF161860704601 ጀረኖሎች 2.3 ሚሊዮን ብር 04/12/08
3. TF161860293001 ማንኮዜብ 1.2 ሚሊዮን ብር 04/12/08
4. TF1609739493 አምሰርፍ 12800 ዩሮ 06/12/08
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ኢትዮሱልፋን 35% ኤሲ ምርት ይመለከታል

በ 2007 በጀት ዓመት በ SIV ቁጥር 24735 ኢትዮሱልፋን 35% EC 5008 ሊትር በባለ አንድ ሊትር
ማሸጊያ በሰሌዳ ቁጥር 3-03277 OR በአቶ ቶሎሳ ዋቄ አሽከርካሪነት በወ/ሪት ትዕግስት ለገሠ አማካኝነት በቀን
June 30,2015 ወጪ ተደርጐ አዲስ አበባ ለሚገኘው የሽያጭ ቢሮ መላኩን በመግለፅ ቁጥሩ ንብ /አስ/154/08
በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 28/11/08 መልስ መፃፍዎ ይታወሳል፡፡ ነገር ግን
1. ወ/ሪት ትዕግስት ለገሠ ንብረቱን ይዘው አዲስ አበባ ለማድረስ መውጣታቸው የሚታወቅ ሆኖ ነገር ግን
ለማን እንዳስረከቡ የሰነድ ማረጋገጫ ባለማቅረባቸው Clearance በምመሪያው በኩል
እንዳልተፈረመላቸው በውስጥ ማስተወሻ ቁጥር ግንአ/819/08 በ 15/11/08 ሲገለፅልዎ ዋና ክፍሉ
ተገቢውን መረጃ ጠይቆ ለማን እንዳስረከቡ ማረጋገጫ እንዲያቀርቡ ጉዳዩን ዋና ክፍሉ ተከታታሎ
እንዲያስፈፅም የተፃፈልዎት ሲሆን ንብረቱ አዲስ አበባ ሸያጭ ቢሮ ተወስዷል የሚል ምላሽ መሰጠቱ
ትክክል አይደለም፡፡
2. ንብረቱ የወጣው በ June 30,2015 ሆኖ ሳለ አንድ ዓመት በላይ ወ/ሪት ትዕግስት ለገሠ ለማን
እንዳስረከቡ የሚገልፅ የሰነድ ማረጋገጫ አለማቅረባቸው እየታወቀ በዚህ ረዥም ጊዜ ውስጥ
አለመጠየቃቸው እንዳለ ሆኖ በመልቀቂያቸው ወቅት Clearance ላይ ምንም ዕዳ የለባቸውም ብሎ
ንብረት ዋና ክፍሉ Clearance ላይ ፈርሞ መላኩም መምሪያውንም መሳሳት ስለሆነ ለምን
እንደተፈረመላቸው ቢገለፅ፡፡
3. Void የሆኑ ሰነዶችን ለምን እና በማን void እንደተደረጉ አጣርታችሁ እንዳታሳውቁ ሲጠየቅ ሰነዱ
በዋና ክፍሉ እና በክፍሉ ስር በሚገኙ የስቶር ኪፐሮች እጅ ስለሆነ ነው ነገር ግን ሰነዱ Void መሆኑን
ከማሳወቅ የዘለለ ምክንያቱን እና ማን እንዳደረገው ክፍሉ ሳያውቅ የተደረገ ስለመሆኑም ባልተገለፀበት
ሁኔታ በደፈናው የባለሙያ እገዛ መጠየቅም አግባብም አይደለም፡፡ ቢያንስ ማን እንደሰረዘው ለምን
እንደተሰረዘ ለተጠየቀው ጥያቄ ግልፅ አስተያየት መስጠት ነበረባችሁ ስለዚህ የተሰጠው ምላሽ ግልፅነት
የጐደለው በመሆኑ ለተጠየቃችሁት ጉዳይ እንደ ስራ ክፍል እና ሰነድ በእናንተው እጅ ስለሚገኝ ለምን
ሰነዱ Void እንደሆነና በማን እንደሆነ የምታውቁትን በግልፅ እስከ ነሐሴ 12 ቀን 2008 በፅሁፍ ምላሽ
እንዲሰጡ በድጋሚ አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የዓመት እርፍት ፈቃድን ይመለከታል


ቁጥሩ ሰሀአሰ/379/08 በሆነ የውስጥ ማስታወሻ በ 04/12/08 በተፃፊ የዓመት ዕረፍት ቀደም
ሲል የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር በያዘው የ 11 ዓመት አገልግሎት ስሌት ተሰልቶ የቀረበ ሲሆን እኔ
ከት/ቤት ከወጣሁበት ከ 1976 ጀምሮ እስካሁን ያለኝ አገልግሎት ከ 30 ዓመታት ያላነሰ ቢሆንም
የመረጃ ልዩነቱ እንዳለ ሆኖ ወደፊት የሚስተካከል መሆኑ በተገለፀልኝ መስታወሻ ወደፊት
እንደሚስተካከል እምነቴ ነው፡፡
የሰው ሀ/ልማት በያዘው የአገልግሎት ዘመን የቀረበው መረጃ ላይ የ 2007 14 ቀን የሚለው 17
ቀን ስለሆነ በዚሁ ተስተካክሎ በ 2008 33 ቀናት ነው፡፡ ስለዚህ ያለኝ የዓመት እረፍት የ 2007 ን
በ October, 2016 ቀሪውን የ 2008 January 2017 ለመጠቀም ፕሮግራም ያደረግሁ መሆኑ ታውቆ
ያለኝ የዓመት እረፍት ማራዘሚያ ለሰው ሀብት ልማት አስተዳደር መምሪያ እንዲደረስ እንዲደረግልኝ
እጠይቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለሰው ሀ/ል/አስ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 06/12/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ ከውጭ ሀገር ያስመጣቸውን 48X20" ኮንቴይነር የተለያዩ ጥሬእቃዎች


ከሞጆ ደረቅ ወደብ ወደ አዳሚ ቱሉ ለማጓጓዝ የተሽከርካሪ /የከባድ መኪና/ ኪራይ አገልግሎት ግዥ
ጥያቄ ቀርቦ መንግስታዊ ከሆነ ድርጅት የግብርና ምርት ማሳደጊያ በኪራይ አገልግሎቱን እያገኘን
ቢሆንም ከክብደት በላይ ከሆኑት ኮንቴይነሮች ውስጥ አንድ ኮንቴይነር ብቻ በልዩ ሁኔታ ተፈቅዶልን
በአክሲዮን ማህበሩ ተሽከርካሪ የተጫነ ሲሆን ለሌሎቹ የእርሻ መሳሪያዎችን ሎቤድ ጠይቀን ከኩራዝ
ይመለሳል ባሉን ጊዜ ያልደረሰ በመሆኑ የማምረት ሂደቱ ሊቋረጥ ነው፡፡ ስለዚህ በተለይ የፕሮፖክሱር
ምርት ግብአት የሆነውን ካኦሊን 2 ኮንቴይነር የግምባር ግዥ ኮሚቴ በማቋቋም ሞጆ ደረቅ ወደብ
አካባቢ በግምባር ግዥ ስልት የኪራይ አገልግሎት ግዥ እንዲፈፀም እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ማርኬቲንግ መምሪያ ቁጥር፡- ሴል/07/09
TO: Ref.

ከ፡- ሽያጭ ዋና ክፍል ቀን፡- 29/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የአሰራር ችግር ያለባቸው ሰነዶችን በተመለከተ ማብራሪያ እንዲሰጥባቸው የተመሩ ደብዳቤዎችን
ይመለከታል፡፡

ቀደም ሲል በርዕሱ የተመለከቱ ጉዳዮችን አስመልክቶ ለዋና ክፍሉ በተፃፉት ማስታወሻዎች


መሠረት ምላሽ እንዲሰጡበት ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሠራተኛ እንዲመራላቸው ተደርጐ በቃል
ምላሻቸውን ሰነዶቹን አጣርተው ለ 29/11/2008 ምላሽ እንደሚሰጡ በገለፁት መሠረት ይህንኑ
በመግለፅ ሐምሌ 26 ቀን 2008 ዓ.ም. በቁጥር ሴል/04/08 ለመምሪያው በማስተወሻ መገለፁ
ይታወሳል፡፡
ሆኖም ግን ተያይዘው በቀረቡት የማስታወሻዎቹ ኮፒ ከሽያጭ ክለርክ ሠራተኛዋ የዓመቱን
ሙሉ ሰነድ በመመርመር ላይ መሆናቸውን ጊዜም ያልበቃቸው መሆኑን በመግለፅ ምላሻቸውን ለነሐሴ
06/2008 በፅሑፍ እንደሚያቀርቡ በሳወቁት መሠረት በመምሪያው በኩል እንዲታወቅ በማለት
እንገልፃለን፡፡

ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 26/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የተጠናቀቀ ምርት ርክክብን ይመለከታል፡፡


የአክሲዮን ማህበሩ የተጠናቀቀ ምርት ስቶር ኪፐር ከነበሩት ወ/ት አልማዝ ባልቻ እጅ ይገኝ
የነበረውን ንብረት በጊዜያዊነት እንዲረከቡ ለተመደቡት ለአቶ አለማየሁ ምትኩ ርክክብ ካስፈፀመው
አረካካቢ ኮሚቴ ሪፖርት በመነሳት ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል በቀረበው ሪፖርት ላይ አስተያየተ
ተጠይቀው በ 29/10/08 በቁጥር ንብ/አስ/152/08 በሆነ ማስታወሻ ያቀረቡትን አስተያየት መሠረት
በማድረግ ሊወሰዱ በሚገባቸው እርምጃዎች ላይ የውሳኔ ሀሳቦችን እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
1. ከምርት ውጭ የሆኑ ንብረቶችን
1.1. የክሊኒክ ሜዲካል ቦክስ
1.2. የተለያዩ ቀለሞች፣ አሮጊ የበር እጀታ
1.3. የተለያዩ ማኑዋሎች
1.4. የእጅ ባትሪና ትሮሊ
1.5. የተለያዩ Beta መፍቻዎች/ሰባት መፍቻዎች/
1.6. የተለዩ ብዛት ያላቸው ቁልፎች
በሚመለከት አገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉና የማይችሉትን ለይቶ አገልግሎት መስጠት የሚችሉትን
በተጠቃሚ ክፍል በሰነድ ወጭ ሆኖ አገልግሎት ላይ እንዲውል ማድረግ ወይም ወደ ሚመለከታቸው
መጋዘኖች በሰነድ ገቢ እንዲደረግ አገልግሎት የማይሰጡትን ለማስወገድ እንዲቻል በባለሙያ የመለየት
ስራ ተሰርቶ ውሳኔ ቢሰጥበት፡፡
በተለዬ ሁኔታ ትኩረት የሚፈልጉ የተገኙት ቁልፎች አሁን በስራ ላይ ያሉትን መጋዘኖች የሚከፍት
በውስጡ ካለ ለይቶ በማውጣት አሁን ያሉትን ስቶሮች የጤና ጥበቃ ምርት ያለበትን መጋዘን ጨምሮ
ቁልፎቻቸው እንዲቀየሩ ቢደረግ፡፡

2. የምርት ርክክብን በሚመለከት


በማነስና በመብለጥ የታዩትን ለውስኔ እንዲረዳ ከ 2007 በጀት ዓመት ቆጠራ በመነሳት በባለሙያ
እገዛ የሰነድ ምርመራ ቢደረግ፤
3. የሰነድ ርክክብን በሚመለከት
3.1 በተለያዩ ጊዜ ተሰርቶባቸው ያለቀላቸው መሆኑን ኮሚቴው በፊርማ ያረጋገጣቸው
በሰነድነት ማስቀመጥ፤
3.2 በከፊል የተሰራባቸው እና ያልተሰራባቸው ሰነዶች
4 በአረካካቢው ኮሚቴ ያልታዩ በወ/ት አልማዝ ባልቻ እጅ የነበሩ እቃዎች እና ምርት
4.1 አንድ ኮንቴይነር በውስጡ ለቴክኒክ ክፍል የሚያገለግል እቃዎች ያሉ በመሆኑ በባለሙያ
ታይቶና ተለይቶ የሚያገለግለው ወደ መለዋወጫ መጋዘን ገቢ እንዲደረግ
4.2 በአደራ የተቀመጠ ከ 450 ቶን በላይ DDT 75% WDP ምርት ባለበት ሁኔታ በኮሚቴ
ታይቶና ባለመብቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከሚወክለው ሰው ጋር በጋራ የሚቆለፍበት ሁኔታ
እንዲመቻች አስተያዬት እናቀርባለን
5 የተጠናቀቀ ምርት መጋዘን ኃላፊ የነበሩት ሠራተኛ በሞት የተለዩ በመሆኑ ቦታው የሚጠይቀውን
ዝቅተኛ መስፈርት በሚያሟላ ሠራተኛ ክፍሉን በሰው ኃይል የማሟላቱንም ስራ ጊዜ የወሰደ
በመሆኑ /የንብረት ኃላፊነት ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ ብቻ ሳይሆን ተጠያቂነትም ያለበት የስራ
መደብ በመሆኑ/ በተገቢው የሰው ኃይል ለማሟላት የተጀመረው ሂደት እንዲጠናቀቅ ተገቢው
ትኩረት እንዲሰጥልን እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
 ለኦዲት አገልግሎት
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
5.1
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 23/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የክፍያ ጥያቄን ይመለከታል


አክሲዮን ማህበሩ ከቡራዩ ልማት ኃ.የተ. የግ. ማህበር ጋር በገባው የግዥ ውለታ ቁጥር
ግንአ/435/08 መሠረት ከስር በተቀመጠው ሰንጠረዥ ላይ የተዘረዘሩት የማሸጊያ ካርቶኖች አክሲዮን
ማህበሩ መጋዘን ገቢ ተደርጓል፡፡
ስለሆነም በአሁኑ ወቅት ገቢ ተደርጐ ማስረጃ የቀረበለት ካርቶን ዝርዝር እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡
ተ.ቁ የእቃው አይነት GRN የገባውያንዱ ዋጋ ጠቅላላ ዋጋ
ቁጥር መጠን በብር በብር
1. Carton box 664X436X370 17438 2462 51.29 126,275.98
2. Carton pannel 630X420 17438 1400 4.60 6,440.00
3. Carton box 370X370X258 17438 2175 26.14 56,854.50
4. Carton box 470X400X270 17438 120 32.24 3,868.80
Total price 0
በዚህ መሠረት በአክሲዮን ማህበሩ ገቢ ሆኖ የገቢ ሰነድ ለተቆረጠለት ካርቶን አጠቃላይ ዋጋ ብር
193,439.28 (አንድ መቶ ዘጠና ሶስት ሺህ አራት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ብር ከ 28/100) ክፍያ እንዲፈፀም
ከአቅራቢው ድርጅት የተላከውን እና በአክሲዮን ማህበሩ ገቢ የተደገበትን አያይዘን አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ

በ PR ቁጥር 013468 በተጠየቀው 19,432 ኪ.ግ ሳይክሎሄክሳኖን ግዥው ተፈቅዶ አዋርድ ከተሰጠ በኋላ
ኮንቴይነር በሚሞላ መልኩ የመጠን ማስተካከያ ማድረግ በማስፈለጉ የመጠን ማስተካከያ ተደርጐ
ለ 30,400 ኪ.ግ L/C ተከፍቷል፡፡ ሆኖም የማሟያ ጥያቄው በግዥ ዋና ክፍል ክትትል በወቅቱ መቅረብ ሲገባው
ያልቀረበ በመሆኑ ውሉን በምንፈርምበት ወቅት ልዩነት መኖሩ ታውቋል፡፡ ስለዚህ ጥሬእቃው ሲደርስ የገቢ ሰነድ
በውሉና በ L/C መሠረት ለመቁረጥ ይቻል ዘንድ የማሟያ ጥያቄው በእናንተ በኩል ቢቀርብ፡፡
ከሠላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ክፍያን ይመለከታል


አክሲዮን ማህበሩ ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውሉ ኬሚካሎች ከውጭ ሀገር ግዥ
ፈፅሞ በአሁኑ ጊዜ ሞጆ ደረቅ ወደብ ደርሷል፡፡ ለእነዚህ ጥሬእቃዎች ለክሊራንስ ክፍያ እና ለበከልቻ
መጋዘን ኪራይ አገልግሎት የሚውል በኋላ በሚያቀርቡት ደረሰኝ የሚወራረድ ብር 8,500.00/ስምንት
ሺህ አምስት መቶ ብር/ በአቶ ጌታሁን ብርመጂ ስም እንዲዘጋጅ እንዲፈቀድ እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 20/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- በግዥ አፈፃፀም ላይ ያጋጠሙን ችግሮችን ለመፍታት የቀረበ አስተያየት

በተለያዩ ዓመታት በበጀት ተይዘው የሚገዙ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የቢሮ መገልገያ ወንበር፣ ጠረጴዛ፣ፋይሊንግ
ካቢኔት እና የመሳሰሉት የግዥ ጥያቄ ሲቀርብ
- ከገንዘቡ መጠን አንፃር
- ግዥውን በአንዴ በመፈፀም የሚኖረውን የዋጋ ተጠቃሚነት
- ከአቅራቢዎች ብዛት አንፃር ያልተገደበ ውድድር እንዲኖር በማድረግ የሚፈለገውን ዕቃ
በጊዜ፣ በሚፈለገው ጥራትና በተሻለ ዋጋ ከማግኘት አንፃር በግልፅ ጨረታ የግዥ ስልት
ዕቅድ ይዘን አፈፃፀሙ ላይ በተደጋጋሚ በሚያጋጥሙን ችግሮች
1. ጥያቄው በወቅቱ ያለመቅረብ ችግር
2. ጥያቄው ከተሟላ ስፔስፊኬሽን ጋር ያለመቅረብ ችግር
3. በተለይ በስቴሽነሪ ጥያቄ አቀራረብ ላይ ያለው ሠራተኛ ለስራ የማያስፈልገው የጽህፈት
ዕቃዎች በአግባቡ ተለይቶ ሳይሆን ቀደም ሲል በነበረ ዝርዝር እንዳለ ተገልብጦ የሚቀርብ
በመሆኑ
ጥያቄው እንዲስተካከል በሚደረገው የረዥም ጊዜ ምልልስ መካከል ለስራ የሚያስፈልግ ስቴሽነሪ ከክምችት
ውጭ ይሆናል ይህን ክፍተት ለመዝጋት /ስራ እንዳይቆም/ በፕሮፎርማ ግዥ ይፈፀማል የዚህ አይነቱ ግዥ በዕቅድ
ከተያዘው የግዥ ስልት ውጭ በመፈፀሙ በተለያዩ አካላት እንደ አፈፃፀም ክፍተት ሲገለፅ ቆይቷል፡፡
ስለዚህ
1. የ 2009 የጽህፈት መሳሪያዎች ግዥ ጥያቄ ከመቅረቡ በፊት
1.1. የየመምሪያው ዓመታዊ የጽህፈት መሳሪያ ፍላጐት ዝርዝር ለጠ/አገልግሎት እንዲቀርብ
1.2. ጠ/አገልግሎት ከየመምሪያው የቀረቡለትን የፍላጐት ዝርዝር ከተያዘው በጀት ጋር አነፃፅሮ አስፈላጊ
የሆኑና ያልሆኑትን ለይቶ የጽህፈት መሳሪያዎች የግዥ ጥያቄ ለየክፍሎቹ ከተያዘው ኮታ ዝርዝር ጋር
ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል እንዲቀርብ
1.3. የተጠየቀው የስቴሽነሪ ግዥ ጥያቄ በማያሻማ ሁኔታ ዝርዝር መስፈርት ለሚያስፈልጋቸው ከዝርዝር
መስፈርት ጋር ጥያቄው እንዲቀርብ
1.4. የግዥ ጥያቄ የሚቀርብበት ጊዜም በመጀመያው ሩብ ዓመት ቢሆን /2 ኛ እና 3 ኛ ሩብ ዓመት ላይ የውጭ
ሀገር ግዥ ጥያቄ በስፋት የሚስተናገዱ በመሆኑ/

1.5. በተደጋጋሚ በየበጀት ዓመቱ ባወጣናቸው ግልፅ ጨረታዎች መጠኑ አነስተኛ ነው Bid Bond
አስይዘን ረጅም ጊዜ መጠበቅ አንችልም በሚሉ ምክንያቶች ተጫራቶች ማግኘት ያልቻልን በመሆኑ
በ 2009 የግዥ እቅድ ስልታችንም የምናካትተው ሆኖ በውስን ጨረታ ግዥ ስልት ግዥው ወቅቱን
ጠብቆና ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልክ መፈፀም እንዲቻል በቀረበው ሀሳብ ላይ ለሚመለከተው የሰው
ሀ/ል/አስ/መመሪያ መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
2. የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን በተመለከተ
በእያንዳንዱ መምሪያና አገልግሎት በአሁኑ ሰዓት ኃላፊዎችና ሠራተኞች የሚገለገሉባቸው የቢሮ መገልገያ
ቁሳቁሶች ያሉ ቢሆንም
1 በእርጅና ምክንያት ከአገልግሎት መውጣት ያለባቸውን
2 በየስራ ክፍሉ ያሉ ስራተኞች ያልተሟሉላቸውን
3 በትርፍነት ያሉ ካሉ በመመዝገብና በማሸጋሸግ
4 የቢሮ አስተዳደሩን ዘመናዊና ቀልጣፋ፣ ለደምበኞች መስተናገጃም ለእይታ የሚስብና
የአክሲዮን ማህበሩን መልካም ገፅታ የሚያሳይ አደረጃጀት እንዲኖረው ለማድረግ በማሰብ
በማኔጅመንት ስብሰባ ተወስኖ ኃላፊነት የተሰጠው ኮሚቴ በሚያቀርበው ሪፖርት መነሻ
የ 2009 በጀት ዓመት ግዥ ጥያቄ ወጥ ከሆነ ስፔስፊኬሽን ጋር ከስቴሽነሪ በተመሳሳይ መልክ
በመጀመያው ሩብ ዓመት እንዲደርሰን ቢደረግ
- የካፒታል በጀት ግዥ አፈፃፀማችን ወቅታዊና የተሻለ ያደርገዋል
- በተናጠል በክፍሎች ፍላጐት የሚከናወነው ግዥ ወጥና አንድ አይነት እቃዎችን
በተገቢው የግዥ ስልት ለመፈፀም ያስችላል
ስለዚህ የግዥ አፈፃፀማችን ተገቢውን የግዥ ስልት በመጠቀም በወቅቱ ግዥውን በማከናወን የጠያቂ ክፍሎችን
እርካታ መጨመር ከማስቻሉ በላይ አንድ አይነት እቃዎችን በአንድ ጊዜ በመግዛት በዋጋ ተጠቃሚ ሊያደርገን
ስለሚችል ኮሚቴው ሪፖርቱን ካቀረበ በኋላ ወጥ በሆነ መንገድ ክፍሎች ጥያቄያቸውን ከተሟላ ስፔስፊኬሽን
ጋር እንዲያቀርቡ በዚሁ አግባብ በዋና ስራ አስኪያጅ በኩል ለሚመለከታቸው መመሪያ ይሰጥ ዘንድ እንጠይቃን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 16/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የ CPO ተመላሽ እንዲሆን ስለመጠየቅ

አክሲዮን ማህበሩ ከውጭ ሀገር ለገዛው ኢንዶሱልፍን ጥሬ እቃ ለወደብና ለሌላ ክፍያ የተዘጋጀው ብር
75,121.60(ሰባ አምስት ሺህ አንድ መቶ ሃያ አንድ ከ 60/100) በስህተት በጉምሩክ ስም የተዘጋጀ በመሆኑ
በትክክለኛው ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት ስም ተስተካክሎ እንዲሰራልን
እየጠየቅን፤ ተመላሽ የሆነውን CPO ከዚህ ማስታወሻ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 15/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ክሊራንስን ይመለከታል

ወ/ት ትዕግስት ለገሠ ከአክሲዮን ማህበሩ የተጠናቀቀ ምርት መጋዘን ኢትዮሱልፋን 35%EC ብዛቱ
5008 ሊትር የሆነ ምርት June 30,2015 በዕቃና ንብረት ማስረከቢያ ሰነድ ቁጥር 024735 ተረክበው
ወደ አዲስ አበባ ሽያጭ ክፍል ለማስረከብ በሰነድ ይዘው መውጣታቸው ይታወቃል፡፡
ነገር ግን የተጠቀሰውን ምርት ለማን እንዳስረከቡ የሚገልጽ/የሚያረጋግጥ/ ሰነድ
ባለማቅረባቸው የዚህ ምርት ጉዳይ በተለያዩ ኮሚቴዎች እየታየና እልባት ያላገኘ መሆኑን
መምሪያችንም የኮሚቴ አባል ሆኖ ያዬው ጉዳይ በመሆኑ ተጠቋሿ ንብረቱን ለማን እንዳስረከቡ
ተጠይቀው ማረጋገጫ እስካልቀረበ ድረስ ክሊራንሳቸውን መፈረም ስለማይቻል በዚህ ጉዳይ ላይ
ንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል ተገቢውን መረጃ ጠይቆ ንብረቱን ለማን እንዳስረከቡ ማጋገጫ
እንዲያቀረቡ ግፊት እንዲያደርግ፤ ይህ ካልሆነ በመምሪያው በኩል ክሊራንሳቸው የማይፈረም መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለም/ዋና ሥራ አስኪያጅ
 ለሰው ሀ/ል/አስ/ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ለግዥ ዋና ክፍል ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 14/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- በግብርና የሚፈተሹ ገቢ ጥሬ ዕቃዎችን ይመለከታል፤

ከውጭ ሀገር የምናስገባቸው ጥሬ ዕቃዎች የግብርና ፍቃድ ጠይቀን ፍቃድ ሲሰጠን


1. L/C ለመክፈት በባንክ ከሚቀርበው ሰነድ ጋር ማቅረብ
2. ፍቃዱ ላይ ጥሬዕቃው ሲደርስ በግብርና ባለሙያዎች (upon arrival) ይፈተሻል ስለሚል
የጉምሩክ ሲስተም ቢጠይቀንም ባይጠይቀንም የግብርና ባለሙያዎችን ጠርተን ማስፈተሸ
ግዴታችን በመሆኑ
3. የአክሲዮን ማህበሩ ግዥና ትራንዚት ሰራተኛ በሌለበት ስራው በወኪላችን በኩል ተጠናቆ
ፋብሪካ የደረሰ ጥሪዕቃ ቢኖር ጉዳዩን ወድያውኑ ለእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚ/ር መ/ቤት
(ለሚመለከተው ክፍል) በደብዳቤ በማሳወቅ ጥሬዕቃውን ባለበት ቦታ እንዲፈተሸ ጥያቄ
ማቅረብ
4. ከግብርና የሚሰጥን import ፍቃድ ጊዜው ከመጠናቀቁ በፊት ጥሬዕቃው ካልደረሰ የተሰጠን
ፍቃድ ከመጠናቀቁ ከሁለት/ ሶስት ቀናት በፊት የማራዘሚያ ጥያቄ ማቅረብ እንደሚገባ
በዋና ክፍሉ ስር ላሉ ሥራው ለሚመለከታቸው ሰራተኞች በማሳወቅ ተግባራዊ
እንዲያደርጉ እና ዋና ክፍሉም አፈጻጸሙን በቅርበት እንዲከታተሉ አሳዉቃለሁ
5. የንብረት አስተዳደር ዋ/ክፍልም የአክሲዮን ማህበሩን የግዥና ትራንዚት ሰራተኛ በሌሉበት
ፋብሪካ የሚደርስ ጥሪዕቃ ሲኖር ወዲያውኑ ለግዥ ዋ/ክፍሉና ለግዥና ንብረት አስተዳደር
መምሪያው እንዲያሳውቁ የዚህ ደብዳቤ ግልባጭ እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለዋ/ሥ/አስኪያጅ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 11/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የፒቲ ካሽ ፈንድን ይመለከታል


አክሲዮን ማህበሩ የሚያከናውናቸው ጥቃቅን ግዥዎችን ለመፈፀም ለግዥ ሠራተኞች
እየተሰጠ የሚገኘው ፒቲ ካሽ በ 2008 በጀት ዓመት ቆጠራ ምክንያት ተመላሽ የተደረገ ሲሆን አክሲዮን
ማህበሩ በ 2009 በጀት ዓመት ለሚያከናውናቸው ግዥዎች የሚያስፈልግው የፒቲ ካሽ ፈንድ
የአክሲዮን ማህበሩ ሠራተኛ ለሆኑት ለወ/ሮ እታለማሁ አማረ ብር 5000.00(አምስት ሺህ ብር)
Establish እንዲደረግ እንጠይቃለን፡፡
ለ ፡- ሰው ሀብት ልማት አስ. መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የሰራተኞች የስራ አፈፃፀም ምዘና ስለመላክ

በመምሪያው ስር ያሉ ሠራተኞች 2008 በጀት የሁለተኛው ግማሽ ዓመት የስራ አፈፃፀም


ምዘና የ 8/ስምንት/ ሠራተኞች 28 ገፅ በዚህ ሸኚ ደብዳቤ አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ አባላትን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ እየሰራበት ባለው የግዥ መመሪያ አንቀጽ 28.2.2 የመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ
አባላት በዋና ስራ አስኪያጅ የሚሰየሙ ይሆናል ይላል በዚህ መሠረት ከኮሚቴው አባላት ውስጥ የግዥ
ዋና ክፍል ኃላፊው የመካከለኛና የከፍተኛ ግዥ ኮሚቴ ፀሐፊ እንዲሁም የአነስተኛ ግዥ ኮሚቴ ሰብሳቢ
ሆነው እየሰሩ የሚገኙ በመሆኑ የስራዎች መደራረብ ይተያል፡፡
ስለዚህ ስራን በአግባቡ አከፋፍሎ ማሰራት የግዥ አፈፃፀሙን ቀልጣፋ ከማድረጉም በላይ
በስራቸው የሚገኙ ኦፊሰሮችን በኮሚቴዎች በማሳተፍ ብቁ እንዲሆኑ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ
በመካከለኛ ግዥ ኮሚቴ ስብጥር ላይ ማሻሻያ በማድረግ የሀገር ውስጥ ግዥ ኦፊሰር የኮሚቴው ፀሐፊ
እንዲሆኑና የዋና ክፍል ኃላፊው በኮሚቴ አባልነት እንዲቀጥሉ አስተያዬታችንን ለዋና ስራ አስኪያጅ
ውሳኔ አቅርበናል፡፡
ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 09/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የማስተካከያ እርምጃን ይመለከታል


በክሲዮን ማህበሩ ላይ በቀረበው ጥቆማ መሠረት የተለያዩ መንግስታዊ ድርጅቶች የሰጡትን መመሪያ መሠረት
በማድረግ በአክሲዮን ማህበሩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ያቋቋመውና የውሳኔ ሃሳብ ለዳይሬክተሮች ቦርድ ያቀረበው
ኮሚቴ ሪፖርት ሐምሌ 5 ቀን 2008 ደርሶናል፡፡
በዚሁ ሪፖርት ገፅ 5 ላይ በተቀመጠው ዝርዝር
 Endosulfan Technical 97% ብዛት 96,000 kg
1. በተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት ፍተሻ ያልተደረገበት መሆኑ፤
2. በተቆጣጣሪው መስሪያ ቤት የተሰጠው የማስገቢያ ፈቃድ የማራዘሚያ ጥያቄ ያልቀረበበት መሆኑ፤
3. ጥሬዕቃው የመጠቀሚያ ጊዜው ያለፈበት መሆኑ ተገልፆልን በተጠቀሱት ነጥቦች ላይ ምላሽ የሰጠን
ቢሆንም ሐምሌ 6 ቀን 2008 በመንግስት ልማት ድርጅቶች ሚኒስቴር መ/ቤት፣ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት
ሚኒስቴር መ/ቤት ከፍተኛ ኃላፊዎች ባሉበት ሰፊ ውይይት መደረጉም ይታወሳል፡፡
ስለዚህ በመምሪያችን በኩል በዚህ ጉዳይ የታዩ ክፍተቶችን ለማረም የተወሰዱ እርምጃዎችንና ወደፊት ሊወሰዱ
የሚገባቸውን በዚህ ማስታወሻ አባሪ በዋና ስራ አስኪያጅ አቅጣጫ እንዲሰጥበት ያቀረብን መሆኑን
አሳውቃለሁ፡፡
ከሠላምታጋር
ተ.ቁ የታዩ የአስራር ክፍተቶች /ያጋጠሙ ችግሮች/ በአክሲዮን ማህበሩ የተወሰዱ እርምጃዎች በቀጣይ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎች
1. በአክሲዮን ማህበሩ መስፈርት መሠረት - በ 16/05/08 እና 03/06/08 ከጥራት ማርጋገጫ - አክሲዮን ማህበሩ ከአቅራቢው ጋር በገባው ውል
አቅራቢው ለማቅረብ ከተስማማበት አገልግሎት ሪፖርት ቀረቦ በ 08/06/08 የአክሲዮን መሠረት አቅራቡው ለመልካም አፈፃፀም 10%
ስፔስፊኬሽን ውጭ የሆነ የመጠቀሚያ ማህበሩን መስፈርት ያላሟላው ጥሬዕቃ ወደ USD 63,840(ስልሳ ሶስት ሺህ ስምንት መቶ
ጊዜው ያለፈበት ጥሬእቃ መላኩ አቅራቢው እንዲመለስ ተወስኗል:: አርባ) ያስያዘው ስላላ በአክሲዮን ማህበሩ በኩል
በ L/C ቁጥር TF15000120 ብዛት 96,000 - አቅራቢው ስህተቱን ተቀብሎ ለመተካት በተስማማው ተመልሶ ለተላከውና በምትክ ለገባው ጥሬ እቃ
ኪ.ግ ኢንዶሱልፋን ቴክኒካል 97% መሠረት ከባንክ፣ ከጉምሩክ፣ ከእርሻና ተፊጥሮ ሀብት የወጣ ወጭ ታስቦ አክሲዮን ማህበሩ የደረሰበትን
ጥሬዕቃውን መልሰን ለማውጣት የኤክስፖርት ፈቀድ ጉዳት ማካካሻ ከውሉ አንፃር መጠየቅ፤
አግኝተን በማስጫኛ ሰነድ ቁጥር 0000000000 - አማራጭ አቅራቢዎችን ለማግኘት ጥረት
በዲክላራሲዮን ቁጥር 000000000 ወደ መጣበት ማድረግ
ተልኳል፡፡፡ - አማራጭ አቅራቢዎችን በስፋት ማግኘት
- በምትኩ የጥራት መስፈርቱን የሚያሟላ ጥሬዕቃ የሚያስችል ተኪ ምርት ለማዘጋጀት ሰፊና
ከአቅራቢው ተልኳል፡፡ በ B/L ቁጥር የማስገቢያ የተቀናጀ ስራ መስራት
ፈቃድ ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት እና ከጉምሩክ
ተሰጥቶን ጥሬዕቃውን ለመረክብ በ Clearance
process ላይ እንገኛለን፡፡
- ጥሬዕቃው በአሁኑ ጊዜ በሞጆ ደረቅ ወደብ ውስጥ
ይገኛል፡፡ የጉምሩክ ፎርማሊቲ አሟልተን ለመረከብ
በመስራት ላይ እንገኛለን፡፡

2. በተቆጣጣሪው መ/ቤት ፍተሻ ያልተደገበት - እስካሁን ባለው የጉምሩክ እና የትራንዚት ስራውን - ወደፊት አፈፃፀሙ በጉምሩክ አሰራር ላይ
መሆኑ የሚሰሩልን የባ/ት/ሎ/አገ/ ድርጅት በኩል ሲስተሙ የትራዚት ስራውን የሚሰሩልን ድርጅቶች ጋር
ሲጠይቅ ብቻ የግብርና ባለሙያዎችን ጠይቀን በመሆን የጉምሩክ አስራር ላይ የእርሻና ተፈጥሮ
ስናስፈትሽ ቆይተናል፡፡ ሀብት ሚኒስቴር መ/ቤትም አሰራሩን በትክክል
ተረድተውት የጋራ ስምምነት ላይ ተደርሶ ወጥ
እና ግልፅ የሆነ መመሪያ ቢሰጥበት፤
- ከላይ የተጠቀሰው የመፍትሔ ሀሳብ ተግባሪዊ
እስኪሆን በጉምሩክ ቢጠየቅም ባይጠየቅም
ተ.ቁ የታዩ የአስራር ክፍተቶች /ያጋጠሙ ችግሮች/ በአክሲዮን ማህበሩ የተወሰዱ እርምጃዎች በቀጣይ ሊወሰዱ የሚገባ እርምጃዎች
በሁሉም የግብርና የገቢ ፈቃድ የተሰጣቸው
ጥሬዕቃዎች በሙሉ ከጉምሩክ ግቢ
ከመውጣታቸው በፊት የግብርና ባለሙያዎችን
እያመጡ እንዲያስፈትሹ ለግዥና ትራንዚት
ሠራተኞች ቋሚ መመሪያ መስጠት
3. ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር መ/ቤት - ይህ ችግር በአስራር /በክትትል/ ክፍተት ምክንያት በየዕለቱ - በግዥ ዋና ክፍሉም ሆነ በመምሪያው ተገቢ
የተሰጠን የማስገቢያ ፈቃድ ጊዜ አለማራዘም ከሚናወኑ የዕለት ከዕለት ስራዎች እና ከ Import ስራው የክትትልና የቁጥጥር ስራዎች መከናወን
ስፋት አንፃር የተፈጠረ ስራን ተከታትሎ በጊዜው ይገባቸዋል፡፡
ያለማከናወን ችግር መሆኑ ታምኖበት በተመሳሳይ ሁኔታ - አክሲዮን ማህበሩ ከሚያመርታቸው ምርቶች
በተፈፀመ ችግር ተገቢው አስተዳደራዊ እርምጃ ተወስዷል፡፡ ቁጥር መብዛት ጋር የጥሬ ዕቃዎች
አቅርቦት/ግዥ/ ስራም እየሰፋና እያደገ የመጣ
ከመሆኑ በተጨማሪ የኢምፖርት ስራ ከባንኮች፣
የገቢዎችና ጉምሩክ፣ ከባ/ት/ሎ/አገ/ድርጅት፣
ከእርሻና ተፈጥሮ ሀብት፣ ከኢንሹራንስ፣
ከትራንስፖርተሮች፣ ከአቅራቢዎች እና
ከመሳሰሉት ጋር የግዥ ትዕዛዙ ከተሰጠ ጊዜ
አንስቶ እቃው ተጓጉዞ መጋዘን ገቢ እስኪሆን
ያለው የስራ ሰንሰለት ሰፊ በመሆኑ የክትትል
ሂደቱ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ (ይህን ስራ
ለማከናወን በሚያስችል ሶፍት ዌር) በመታገዝ
ፈጣን፣ ቀልጣፋና ስህተትን የቀነሰ ስራ
ለመስራት በሚያስችል መልኩ ሊያሰራ የሚችል
አስራር አጥንቶ ተግባራዊ ማድረግ፡፡
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 07/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የመከታተያ ቁጥር 7552-5780 ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ለወባ ትንኝ መድኃኒት ማዘጋጃ አገልግሎት የሚውል አንቲፎመር የተባለ ጥሬዕቃ ግዥ
ፈፅሞ ከላይ በተጠቀሰው የስራ መከታተያ ቁጥር ተመዝግቦ የተረከብን ሲሆን ለ 1X20 ኮንቴይነር ብር 16,400 (አስራ
ስድስት ሺህ አራት መቶ ብር) ማስያዣ የተያዘ መሆኑ ይታወቃል፡፡
በመሆኑም በአሁኑ ጊዜ አስፈላጊው ሰነድ ከኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት ድርጅት
የደረሰን ስለሆነ ተመላሽ ሂሳቡ ከኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከአዳማ ቅ /ጽ/ቤት በክፍላችሁ በኩል
እንዲሰበሰብ እናስውቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የመኪና ኪራይ አገልግሎት ግዥን ይመለከታል

ምርት የሚያጓጉዝ ተሽከርካሪ ኪራይ አገልግሎት ግዥ ጥያቄ ቀርቦ በዚሁ መሠረት በም/ዋና ስራ አስኪያጅ ቁጥሩ
አፀተማ/707/08 በሆነ ደብዳቤ የተቋቋመ የግምባር ግዥ ኮሚቴ እስከ ሰኔ 30/2008 የአገልግሎት ግዥውን ሲፈፅም ቆይቶ
የአገልግሎት ጊዜው ሰኔ 30/2008 የተጠናቀቀ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአሁኑ ሰዓት ለእኛ የቀረበ የኪራይ አገልግሎት ግዥ
ጥያቄ በእጃችን ስለሌለ የሚመለከታቸው መምሪያዎች የሚፈልጉትን የአገልግሎት አይነትና የአገልግሎት ጊዜ ከተሟላ
መረጃ ጋር ከቀረበልን በውስጥ ማስታወሻ ግንአ/783/08 ከም/ዋና ስራ አስኪያጅ በተመራልን መሠረት የምንፈፅም
መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
1.

ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- ወደ መደበኛ ስራ መመለስን ይመለከታል

አቶ አልከኔ ብረሃኑ በ 2-4 ዲ ፕሮጀክት ጊዜያዊ መጋዘን ንብረት ተረክበው ሲሰሩ ቆይተዋል፡፡ የፕሮጀክት ስራው
እንደተጠናቀቀ ንብረት አስረክበው ወደ መደበኛ ስራቸው ተመልሰው ሲሰሩ መቆየታቸው በንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
ተረጋግጧል፡፡ ስለዚህ ቀደም ሲል አቶ አልከኔ ምደባቸው በደብዳቤ የተፈፀመ በመሆኑ አሁንም በዚያው አግባብ እንዲመለሱ
የቀረበው ጥያቄ ትክክል መሆኑን አሳውቃለሁ፡፡
2.

ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 05/11/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የምርት አጫጫን (ርክክብን) ይመለከታል

ቁጥሩ ንብ/አስ/150/08 የሆነ የውስጥ ማስታወሻ ከንብረት አስተዳደር ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ በ 02/11/08 ቀርቦ ይኼው
ማስታወሻ በአሰራሩ ላይ የመፍትሄ ሃሳብ እንድናቀርብ ተመርቶልናል፡፡
በንብረት አስተዳደር በኩል የቀረበው ጥያቄ አግባብነት ያለው በመሆኑ
1. የአክሲዮን ማህበሩ ንብረት አስተዳደር መመሪያ አንቀጽ 5.2 በፊደል “ሐ” ላይ በግልፅ እንደተቀመጠው
“ማንኛውም ከመጋዘን ወጪ የሚደረግ እቃና ንብረት በጠያቂው ሠራተኛ ወጪ መደረግ ይኖርባቸዋል” ስለሚል
ንብረት አስተዳደር ክፍሉ በመመሪያው መሠረት መፈፀም ይኖርበታል፡፡
2. እንደ አክሲዮን ማህበር አዲስ አበባ ያለው ሽያጭ ዋና ክፍል ምርት ጥያቄ ሲያቀርብ
2.1 አክሲዮን ማህበሩ በፅሁፍ ኃላፊነት የሰጠው ምርት አስረካቢ የሽያጭ ሠራተኛ ምርቱን ከስቶር ተረክቦ
ወስዶ ማድረስ ይህም ሲሆን ለንብረቱ Goods in Transit የመድህን ሽፋን ያለው መሆኑ አስፈላጊ
ነው፡፡
2.2 አጓጓዥ ድርጅቱን በቋሚነት (ለተወሰነ ጊዜ በሚገባ የውል ስምምነት) ውል ፈፅሞና ለሚያጓጉዘው
ንብረት ተመጣጣኝ ዋስትና አስይዞ በአጓጓዡ ኃላፊነት ምርቱን ተረክበ እንዲያጓጉዝ ማድረግ፡፡
2.3 የአክሲዮን ማህበሩን ተሽከርካሪ ለዚሁ ስራ በተፈለገ ጊዜ ተገኝቶ አገልግሎቱን እንዲሰጥ በማድረግ
ችግሩን መፍታት የሚቻል መሆኑን አማራጭ የመፍትሄ ሀሳብ አቅርበናል፡፡
3.

ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ም/ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 30/10/2008


From Date
ጉዳዩ፡- ውክልናን ይመለከታል

በውስጥ ማስታወሻ ደብዳቤ ቁጥር ፋይ/120/08 ለም/ዋና ስራ አስኪያጅ የቀረበ የውክልና ማስፈቀጃ ደብዳቤ ኮፒ
በዛሬው ቀን ደርሶናል፡፡ ነገር ግን የጥያቄው አቀራረብ መጀመሪያ ተወካዩ ሠራተኛ የሚገኝበት ክፍልና መምሪያን ስምምነት
ያልጠየቀ ከመሆኑ በተጨማሪ በዋናነት አቶ ገመዳ ለቲሞ ከንብረት ኃላፊነታቸው በተጨማሪ ይህን ውክልና መደረብ አዲስ
አበባ ምልልስንም ስለሚጨምር ስራን የሚበድል እና ሠራተኛውንም ለአላስፈላጊ ተጠያቂነት የሚዳርግ በመሆኑ ሌላ
አማራጭ እንዲታይ አስተያየት እያቀረብን፤ ይህ ሳይሆን ቀርቶ ውክልናው ቢሰጥ ግን በንብረት አስተዳደር ስራው ላይ
ለሚደርስ የስራ ክፍተት ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን ከወዲሁ እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለፋይናንስ መምሪያ
አፀተማአማ
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/10/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የባይንዲንግ ቴፕ ግዥን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበሩ ለሚያመርተው ምርት ማሸጊያ ባይንዲንግ ቴፕ እንደሚጠቀም ይታወቃል፡፡ የባይንዲንግ ቴፕ ግዥ


ከገበያ ላይ በተለያዬ ጊዜ ግዥ እየተፈፀመ ሲቀርብ ቆይቷል በቅርቡ የሀገር ውስጥ አምራች ከሆነው ABDERAFI
COMMERCE & INDUSTRY PLC ግዥ ስንፈፅም የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት ኃላፊ ጋር የአምራች ድርጅቱን
ባለቤት አግኝተን ባይንዲንግ ቴፑን በአክሲዮን ማህበሩ ፍላጐት ማለትም የአክሲዮን ማህበሩ ሎጐ እና ሌሎች የድርጅቱ
የማስታወቂያ ፅሁፎችን በማተም ርዝመቱን፣ ስፋቱን፣ የማጣበቅ ኃይሉን፣ ከለሩን እና የመሳሰሉትን በአክሲዮን ማህበሩ
ጥያቄ መሠረት ማምረት እንደሚችሉ የገለፁልን ስለሆነ የሌሎች ድርጅቶችን በተመሳሳይ የሰሩትንም ያዬን በመሆኑ በዚህ
ጉዳይ ላይ የአክሲዮን ማህበሩን ፍላጐት ስፔስፊኬሽን አዘጋጅቶ ማቅረብ ላለበት ክፍል መመሪያ ቢሰጥበት፡፡
ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ
ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 28/10/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የኮንቴይነር ተመላሽ ሂሳብን ይመለከታል

አክሲዮን ማህበራችን ከውጭ ሀገር ገዝቶ ያስገባቸውን ጥሬ እቃዎችና ሌሎች ለኮንቴይነር ማስያዣ ተይዞ የነበረው
አስፈላጊው ሰነድ ለኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክ አገልግሎት የደረሳቸው ስለሆነ ከዚህ በታች በዝርዝር
የቀረቡትን ሂሳቦች በክፍላችሁ በኩል ወደ አክሲዮን ማህበሩ ሂሳብ ቁጥር መግባቱን እንድታረጋግጡ አናስታውቃለን፡፡

የኮንቴይነር
ተ.ቁ ቁጥር አይቃው አይነት የተያዘ ገንዘብ መጠን
ብዛት
3. 7234-6627 9X20" White carbon 90,000
4. 7234-6659 4X20" Kaolin 40,000
5. 7234-6576 11X20" Xylene 110,000
6. 7234-6661 3X20" Disperesnt 30,000
serfectant
7. 7234-6767 1X40" Geronol 20,000
ጠቅላላ ድምር 0

ከሠላምታጋር
ለ ፡- ዋና ሥራ አስኪያጅ ቁጥር፡- ግንአ/ /08
TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 25/10/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የጥጥ ፍሬ ዘይትን ይመለከታል


በ 11/09/08 4000 ሊትር የጥጥ ፍሬ ዘይት ግዥ ፈፅመን ተረክበናል፡፡ ነገር ግን በተረከብነው ዘይት ያጋጠመንን የጥራት
ችግር በቀን 16/09/08 ቁጥሩ 3/2-8/247 በሆነ ደብዳቤ ለአቅራቢው ድርጅት አዲስ ሞጆ የምግብ ዘይት ፋብሪካ
አሳውቀናል፡፡ በአቅራቢው በኩል ቁጥሩ ኤዳ/416/08 በሆነ ደብዳቤ ያስረከቡን ዘይት የጥራት ደረጃ የሚያሟላ መሆኑንና
የጥራት ማረጋገጫ ሰርተፊኬትም አንዳላቸው ገልፀው ችግሩ ከእኛ በኩል ያቀረብነው በርሜል ኬሚካል የነበረበት መሆኑንና
ባቀረብነው በርሜል የተሞላ መሆኑን ገልፀው ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በተሰጠው ምላሽ ላይም አስተያዬታችንን እንድናቀርብ
ከዋና ስራ አስኪያጅ በተጠየቅነው መሠረት እንደሚከተለው አቅርበናል፡፡
1. ዘይቱ በአስቸኳይ ለምርት ስራ ያስፈልጋል የሚል ግፊት ስለነበር በርሜሎቹን ለማስጫን የአክሲዮን ማህበሩን
መኪና ስንጠብቅ ያቅርቦት መዘግየት ይፈጠራል በሚል ካርቶን ለማራገፍ በገባ በቡራዩ መኪና ተጭኖ እንዲወጣ
ተደርጓል፡፡
2. በየበርሜሉ ውስጥ 5 ሊትር የሚደርስ ኬሚካል ነበረበት ስለመባሉ በርሜሉን የላከው ክፍል አስተያየት ተጠይቆ
የሰጠው ምላሽ በርሜሎቹን ተጋብተዋል ተብሎ ከምርት ክፍል ተመላሽ ከተደረገበት ቦታ የተጫኑ ሲሆን
በውስጡ ኬሚካል ይኖረዋል የሚል ግምት ሳይኖራቸው እንደጫኑት ነገር ግን ከዛ በኋላ የሚላኩት ላይ ባዶ
ስለመሆናቸው እያረጋገጡ እንደሚልኩ ገልፀዋል፡፡
3. ከተላከው 4000 ሊትር ዘይት ውስጥ በተጠቀሰው የጥራት ችግር ምክንያት ጥቅም ላይ ያልዋለ ዘይትም በንብረት
አስተዳዳር ክፍል ውስጥ የሌለና ከተጠቃሚ ክፍልም ተመላሽ የተደረገ የለም፡፡
ስለዚህ አዲስ ሞጆ የምግብ ዘይት ኮምፕሌክስ ከዛ በኋላ በላኩት ዘይት ጥራት ላይም የቀረበ ሪፖርት ስለሌለ በርሜሎቹ
ተጋብተው ለንብረት ርክክብ ከመፈፀሙ በፊት የኬሚካሉ ብክነትም እንዳይኖር ሙሉ በሙሉ የተጋባ መሆኑ እየተረጋገጠ
ርክክብ እንዲፈፀም በማድረግ ችግሩን እንዳይከሰት ማድረግ የሚቻል መሆኑን አናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለግዥ ዋና ክፍል
 ለንብረት አስተዳደር ዋና ክፍል
አፀተማአማ

ለ ፡- ፋይናንስ መምሪያ ቁጥር፡- ግንአ/ /08


TO: Ref.

ከ፡- ግዥ እና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቀን፡- 24/10/2008


From Date

ጉዳዩ፡- የ Chlorophriforus ግዥን ይመለከታል


በ L/C ቁጥር TF1600821513 ከቲያንጅን ቦሀይ ታዞ በ Commercial Invoice ቁጥር BP155223 ከመጣው
ጥሬእቃ ውስጥ በክሎሮፖይፎረስ ጥሬእቃ ላይ የአክሲዮን ማህበሩ የጥራት ማረጋገጫ አገልግሎት ከአቅራቢው ጋር በጥራት
ዙሪያ እየተነጋገሩና የገቢ ሰነድ ለማቁረጥ የሚያስችል ማረጋገጫ ያልተሰጠን በመሆኑ ይህ ጥሬእቃ GRN ያልተቆረጠለት
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ከሠላምታጋር

ግልባጭ
 ለዋና ስራ አስኪያጅ
አፀተማአማ

You might also like