Professional Documents
Culture Documents
የዉሉ ዓላማ
ስለ ተዋዋይ ወገኖች
1) ዉል ሰጪ………………………………
አድራሻ፣
ክ/ከተማ………………………..
ወረዳ…………………………….
ስልክ ቁጥር……………………..
2) ዉል ተቀባይ……………………………..
I. ጠቅላላ ሁኔታ
አድራሻ፣
ክ/ከተማ…………………………
ወረዳ…………………………….
የቤት ቁጥር……………………..
የቤት፡ ………………………
ሞባይል፡ ……………………
የዉል ሰጪ ግዴታ
ዉል ተቀባይ፡-
1) ለመማር በዉል የተስማማዉን የትምህርት/ሥልጠና መስክ ያለ ዉል ሰጪ ፈቃድ
መቀየር አይችልም፡፡
2) ትምህርቱን/ሥልጠናዉን በአግባቡ ይከታተላል፡፡
3) የትምህርት/ሥልጠና ጊዜዉን ያለበቂ ምክንያት ማራዘም አይችልም፡፡
4) አሳማኝ በሆነ ምክንያት የትምህርት/ሥልጠና ጊዜዉ የሚራዘምበት ሁኔታ ሲፈጠር
ጉዳዩን ከአስረጂ ሠነዶች ጋር በማያያዝ ለሰዉ ሀብት ልማት ዳይሬክቶሬት ያቀርባል፡፡
5) ትምህርቱን/ሥልጠናውን እንዳጠናቀቀ ለውል ሠጪ ሪፖርት የማድረግ ግዴታ አለበት፡፡
6) ትምህርቱን/ሥልጠናውን እንዳጠናቀቀ ውል ሠጪ በሚመድብበት ቦታ ለ…………
ወራት/ዓመት ያህል ጊዜ ውል ሰጪ መ/ቤትን የማገልገል ግዴታ አለበት፡፡
7) ያለ በቂ ምክንያት ወይም ያለ ውል ሰጪ ቅድሚያ የጽሁፍ ስምምነት
ትምህርቱን/ሥልጠናውን በተገቢው ጊዜ ሳያጠናቅቅ ወይም የሚገባውን የአገልግሎት
ግዴታ ሳይወጣ ቢቀር፣ ውል ሰጪ ዉሉ ላይ የተጠቀሰዉን ገንዘብ እና ሌሎች ተያያዥ
ወጪዎች ከእነ ህጋዊ ወለዱ የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
8) የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 7 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የአገልግሎት ግዴታዉን
ያልተወጣ እንደሆነ በፍትሐ ብሔር ህግ አንቀጽ 1889 መሠረት የዉሉን የገንዘብ
መጠን 50% ለዉል ሰጪ የመክፈል ግዴታ አለበት፡፡
9) በዉል የገባዉን የአገልግሎት ግዴታ ተወጥቶ ያላጠናቀቀ የትምህርት/ሥልጠና ዕድል
ተጠቃሚ በሌላ ውድድር ላይ መሳተፍም ሆነ ሌላ ማንኛውንም ዓይነት ተመሳሳይ
የዉል ግዴታ መግባት አይችልም፡፡
10)ውል ተቀባይ በየስድስት ወሩ በትምህርት ገበታው ላይ ስለመሆኑ የአማካኝ ውጤት
ሪፖር ለውል ሰጭ የመላክ ግዴታ አለበት፡፡
አንቀጽ 6
አንቀጽ 7
ስለ ዋስትና
1) የንብረት ዋስትና
i. ተንቀሳቃሽ ንብረት
የንብረቱ አይነት …………………..
የንብረቱ ባለቤት ሙሉ ስም፡ ……………………….. አድራሻ፡- ከተማ ………..
ክፍለ ከተማ…………….. ወረዳ …………. የቤት ቁጥር …………. ስልክ ቁጥር
…………… የንብረቱ ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ቁጥር …………………….
ii. የማይንቀሳቀስ ንብረት
የይዞታ ባቤት ስም …………………..
ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻ፡- ከተማ ………………………. ክፍለ ከተማ
……………. ወረዳ ……………….. የቤት ቁጥር …………….. የካርታ
ቁጥር……………… ስልክ ቁጥር……………
የይዞታ ባለቤት የትዳር አጋር ስም………………….
አድራሻ፡- ከተማ …………. ክፍለ ከተማ ………… ወረዳ…………. የቤት ቁጥር
…………….. ስልክ ቁጥር …………………
2) የሰዉ ዋስትና
እኔ የዉል ተቀባይ ከላይ በፍቃዴ ተስማምቼ የገባኋቸውን ግዴታዎች ለመወጣት
…………ያህል ዋሶችን አቅርቤአለሁ፡፡ እነሱም፡-
1
2
3
አንቀጽ 8
የዋስትና መጠን
ዋሶች ውል ተቀባይ በውሉ የተጣለበትን ግዴታ ሳይወጣ ቢቀር የውል ተቀባይን ግዴታ
በአንድነት እና በነጠላ ለመወጣት እስከ ብር……………….. የሚደርስ ዋስትና ገብተዋል፡፡
አንቀጽ 9
የዋሶች ግደታ
ስለ ዋስ ባለቤት
አንቀጽ 11
ስለ መስማማት
እኛ ከዚህ በላይ በአንቀጽ 10 ላይ ስማችን የተጠቀሰው ዋሶች በአንድነት እና በነጠላ
አላፊነታችንን ለመወጣት ፊርማችንን አኑረናል፡፡ ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን ግዴታዎች
የምንወጣ መሆናችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
ስም ፊርማ
አንቀጽ 12
የዉሉ ገዥ ሕግ
አንቀጽ 14
ዉሉ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ
አንቀጽ 15
ስም…………………………………. ስም………………………………
ቀን ………………………………… ቀን …………………………….
አንቀጽ 17
ስለ ምስክሮች
እኛ ስማችን ከዚህ በታች የተገለፀው ምስክሮች የዉል ሰጪ፣ የዉል ተቀባይ፣ የዉል ተቀባይ
ባለቤት እንዲሁም ዋሶቻቸው እና ባለቤቶቻቸው ይህን ውል በፍቃደኝነት መፈረማቸውን
መመልከታችንን በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡
በእለቱ የነበሩ ምስክሮች ስም እና ፊርማ
ስም ፊርማ ክ/ከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር
1………………………………፣……………..፤……………….፤…………….፣ …………….
2……………………………...፤……………..፤……………….፤……………..፤ …………….
3……………………………...፤……………..፤……………….፤……………..፤ …………….