You are on page 1of 105

የመንግሥት ግዥ Aፈጻጸም መመሪያ

በሐረሪ ህዝብ ክልል መንግስት በተሻሻለው የግዥና ንብረት Aስተዳደር Aዋጅ ቁጥር 87│2002
Aንቀጽ 71/2 በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን መመሪያ Aውጥቷል።

ክፍል 1
ጠቅላላ

1. Aጭር ርEስ
ይህ መመሪያ '' የሐረሪ ክልል መንግሥት የግዥ Aፈጻጸም መመሪያ'' ቁጥር43/2003 ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል።

2. ትርጓሜ
1.የቃሉ Aግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ

ሀ. '' የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ'' ማለት Eቃው፣ Aገልግሎቱ፣ የግንባታ ሥራው ወይም
የምክር Aገልግሎቱ ሊያሟላ የሚገባውን ጥራት፣ ዓይነትና ደረጃ የሚገልፅ ሰነድ
ነው።
ለ. ''Aዋጅ'' ማለት የሐረሪ ክልል መንግሥት የግዥና ንብረት Aስተዳደር Aዋጅ ቁጥር
87/2002 ነው።
ሐ. ''ጨረታ'' ማለት የጨረታ ማስታወቂያው ይፋ ከተደረገበት ወይም የጨረታ ግብዣ
ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታው Aሸናፊ ተለይቶ ውል Eስኪፈረም ድረስ ያለውን
የግዥ Aፈጻጸም ሂደት የሚገልጽ ነው::

መ. ''መደበኛ የጨረታ ሠነድ'' ማለት የመንግስት መሥሪያ ቤቶች Aጠቃላይ ይዘቱ Aንድ
ወጥ ወይም ተመሳሳይ የሆነ የጨረታ ሠነድ በቀላሉ ማዘጋጀት Eንዲችሉ
Eንደግዥው ዓይነት ተለይቶ በቢሮው የተዘጋጀ ሠነድ ነው።
ሠ. '' የግዥ ሥራ ክፍል'' ማለት የመንግስት መስሪያ ቤቶች Eንደስራ ባሀሪያቸው
የሚኖራቸው የውስጥ Aደረጃጀት Eንደተጠበቀ ሆኖ ግዥን Eንዲፈጽም ኃላፊነት
የተሰጠው Aካል ነው::

1
ረ. ጠቅላላ ዋጋ ማለት ለAንድ ግዥ Aፈፃፀም ታክስን ጨምሮ ማናቸውም ሌሎች
ወጪዎችን በማካተት በክልል መንግሥት መ/ቤቱ ለሚፈፀም ግዥ የሚከፈል ዋጋ
ነው፡፡
2. በዚህ መመሪያ ውስጥ ያሉ ሌሎች ቃላትና ሐረጎች በሐረሪ ህ/ክ/መንግሥት የግዥ
ንብረት Aስተዳደር Aዋጅ ቁጥር 87/2002 የተሰጣቸውን ትርጉም ይይዛሉ፡፡

3. የመመሪያው ተፈፂሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ Aዋጁ ተፈፃሚ በሚሆንበት በማናቸውም የክልሉ መንግሥት ግዥ ላይ ተፈፃሚ


ይሆናል።

4. መርሆዎች

ማናቸውም ግዥን ለማስፈፀም የተሰጠ ሥልጣን Eና የግዥ Aፈፂፀም ተግባር


የሚከተሉትን መርሆዎች ግብ ማድረስ ይኖርበታል፦

ሀ. በግዥ Aፈፂፀም ረገድ ገንዘብ ሊያስገኝ የሚችለውን ጥቅም ማስገኘት፣ ይህም ማለት
ቁጠባን፣ የAፈፃፀም ብቃትን Eና ውጤታማነትን ማረጋገጥ፣

ለ. በAዋጁ በተፈቀደው ልዩ Aስተያየት ወይም በIትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ


ሪፐብሊክ (በክልሉ) መንግስት ውሳኔ ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም Eጩ ተወዳዳሪ
በዜግነት ወይም ከመወዳደሪያ መስፈርቶች ጋር ባልተያያዙ ሌሎች ምክንያቶች
በመንግስት ግዥ Eንዳይሳተፍ Aለመከልከልን ወይም Aድልዎ Aለማድረግን፣

ሐ. የመንግስት ግዥ Aፈፃፀምን ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ የሀገሪቱን Eና Iኮኖሚያዊ


Eድገት መደገፍ፣

መ. ማናቸውንም የግዥ ውሣኔ የሚሰጥበት መስፈርት Eና በEያንዳንዱ ግዥ ላይ

የሚሰጠውን ውሣኔ ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ሁሉ ግልፅ ማድርግ፣

ሠ. ውሣኔዎች Eና የተወሰዱ Eርምጃዎች የሚያስከትሉት ተጠያቂነት መኖሩን ማረጋገጥ፣

ረ. በAዋጁ Eና በዚህ መመሪያ በተፈቀደው ልዩ Aስተያየት መሰረት የሀገሪቱን Iኮኖሚ


የሚደግፉ የሀገር ውስጥ Aምራቾች፣ ኩባንያዎችን Eና Aነስተኛና ጥቃቅን
Iንዱስትሪዎችን ማበረታታት።

2
ክፍል 2

ተግባርና ኃላፊነት

5. የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የበላይ ኃላፊዎች ተግባርና ሃላፊነት

በAዋጁ የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ የሚከተሉት


ተጨማሪ ዝርዝር ተግባራት Eና ኃላፊነቶች ይኖሩታል:-

1. የግዥ ስራን Eንዲያከናውኑ የሚመደቡ ሰራተኞች Eና ኃላፊዎች በዘርፉ በቂ


የትምህርት ዝግጅት Eና የስራ ልምድ ያላቸው መሆናቸውን የማረጋገጥ፣
2. የግዥ ስራን Eንዲያከናውኑ የሚመደቡ ሰራተኞች Eና ኃላፊዎች ጥሩ ሥነ-ምግባር
ያላቸው መሆኑን የማረጋገጥ፣
3. የግዥ ስራን Eንዲፈፅም የሚደራጀው የስራ ክፍል ስራውን በቡድን ለማከናወን
የሚያስችል በቂ ስልጣን ያለውና ግልፅ የAሰራር ሰርAት የተዘረጋለት መሆኑን
ማረጋገጥ፣
4. ከ3 ያላነሱ Aባላት ያሉት የመ/ቤቱን ከፍተኛ ግዥዎች መርምሮ የሚያፀድቅ የግዥ
Aጽዳቂ ኮሚቴ Aባላትን የሚከተሉትን መስፈርቶች ግምት ውስጥ በማስገባት መሰየም:-
ሀ/ በመስሪያ ቤቱ በከፍተኛ ኃላፊነት Eየሰሩ የሚገኙ ባለሙያዎች፣
ለ/ ከተለያየ የሙያ ዘርፍ የተወጣጡ Eና በመ/ቤቱ ስራ የተሻለ Eውቀት Eና
ልምድ ያላቸው፣
5. የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ Aባላት የ 3 Aመታት የAገልግሎት ዘመን የሚኖራቸው ሲሆን
የመስሪያ ቤቱ ኃላፊ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው የAባላቱን የAገልግሎት ዘመን ለAንድ ጊዜ
ሊያራዝመው ይችላል፣
6. የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ Aባላት ስራቸውን ለማከናወን የሚያስችላቸው በቂ ጊዜ Eና የቢሮ
መገልገያ መሳሪያዎች የተሟሉላቸው መሆኑን ማረጋገጥ፣
7. በግዥ Aፅዳቂነት የሚመደቡ ሰራተኞች ለስራው የሚያውሉት ጊዜ የመደበኛ ስራቸው
3
Aካል ሆኖ በስራ ፕሮግራሞቻቸው Eና ውጤት ላይ መመዝገቡን ማረጋገጥ፣
8. በግዥ ስራ Eና በግዥ Aፅዳቂነት ለተመደቡ ሰራተኞች Eና የስራ ኃላፊዎች የክልሉ
መንግሥት ያወጣው የግዥ Aዋጅ፤ ይህንን የAፈፃፀም መመሪያ፤ መደበኛ የግዥ
ሰነዶች Eና ሌሎች Aስፈላጊ ሰነዶች Eንዲደርሷቸው Eና የክልሉ የግዥ ስርAትን
በሚገባ Eንዲያውቁ የሚያሥችል ስልጠና Eንዲያገኙ ማድረግ፣
9. ለግዥ ስራ ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የስራ ክፍሉም ሆነ Aፅዳቂ ኮሚቴው
ስራቸውን በተገቢው ለመወጣታቸው ክትትል ማድረግ፣ EንደAስፈላጊነቱም
የማስተካከያ Eርምጃ መውሰድ፣
10. ውስብስብ ለሆኑ Eና ዝርዝር የቴክኒክ ግምገማ ለሚፈልጉ ግዥዎች ጊዜያዊ ገምጋሚ
ኮሚቴ ማቋቋም፣
ሀ. የኮሚቴው Aባላት ከሚፈፀመው ግዥ ጋር በተያያዘ የዳበረ Eውቀት Eና
ልምድ ሊኖራቸው ይገባል፣
ለ. በሚቋቋመው ጊዜያዊ ገምጋሚ ኮሚቴ ውስጥ EንደAስፈላጊነቱ የግዥ ስራ
ክፍልና የጠያቂው ክፍል በAባልነት Eንዲሳተፉ ሊደረግ ይችላል፣
ሐ. በመስሪያ ቤቱ ግምገማውን ለማድረግ የሚችል ባለሙያ ካልተገኘ ከሌላ
የመንግስት መስሪያ ቤት Aባል ሊሆኑ የሚችሉ ወይንም የሚያማክሩ
ባለሙያዎችን በትውስት Eንዲካተቱ ሊያደርግ ይችላል።
11. የሚከተሉትን መሰረት በማድረግ የመስሪያ ቤቱን የግዥ Eቅድ መርምሮ ያፀድቃል፣
ሀ. የግዥ Eቅዱ ከመ/ቤቱ የስራ ፕሮግራሞች ጋር መጣጣሙን፣
ለ. ተሰባስበው ሊፈፀሙ የሚችሉ ግዥዎች Aንድ ላይ መሰባሰባቸውን፣
ሐ. ቢሮው በሚወስነው መሠረት ከሌሎች መ/ቤቶች ግዥዎች ጋር ተጣምረው
በማEቀፍ ስምምነት ሊፈጸሙ የሚችሉ ግዥዎች መለየታቸውን፣
መ. Eቅዱ የመ/ቤቱን የግዥ ፍላጎቶች በሙሉ ያካተተ መሆኑን፣
ሠ. ከግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ በግዥ Eቅዱ ላይ የተሰጡ Aስተያየቶችን ያካተተ ወይንም
በቂ ማብራሪያ የተሰጠበት መሆኑን፣
12. ከሌሎች መ/ቤቶች ጋር ተጠቃለው በማEቀፍ ስምምነት ለሚፈፀሙ የመ/ቤቱ ግዥዎች
የሚፈለጉ መረጃዎች ተሟልተው ግዥውን Eንዲፈፅም ስልጣን ለተሰጠው Aካል
በወቅቱ Eንዲላኩ ያደርጋል፣
13. በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 23/2 መሰረት በግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ መፅደቅ
የማያስፈልጋቸውን Aነስተኛ የገንዘብ መጠን ያላቸውን ግዥዎች፣
ሀ. በግዥ የስራ ክፍሉ Eንዲፀድቅ ውክልና ሊሰጥ ይችላል፣ ወይም

4
ለ. ከስራው ጋር በቀጥታ ግንኙነት የሚኖረው የበላይ ሃላፊ Eንዲያፀድቅ
ውክልና ሊሰጥ ይችላል፣
ሐ. የመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚሰጠው ውክልና በገንዘብ መጠን ተገድቦ ለተለያዩ
የስራ ኃላፊዎች ሊሰጥ ይችላል፣
14. በግዥ Aፈጻጸም ሂደት የሚደረጉ የዋጋ ማስተካከያዎችን Aግባብነት የማረጋገጥ፣
15. በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 44 መሠረት Eና በመስሪያ ቤቱ የተከናወነውን የግዥ
Aፈጻጸም Aስመልክቶ የቀረበ የመረጃ ፍላጎት ጥያቄ በግዥ ሥራ ክፍሉ ተቀባይነት
ማጣትን Aስመልክቶ የሚቀርቡ Aቤቱታዎችን በገለልተኛነት መርምሮ ውሳኔ
ይሠጣል፣
16. የውል ሰነድ ይፈርማል፣EንደAስፈላጊነቱ ውክልና ሊሰጥ ይችላል በውሉ መሰረትም
ግዥው መፈፀሙን ይከታተላል፣
17. በAዋጁ Aንቀፅ 9(ረ) መሰረት ከግዥው ውስብስብነት ወይንም መ/ቤቱ ካለው የግዥ
Aቅም በላይ በመሆኑ ምክንያት የመ/ቤቱ ግዥ የሚከተሉትን ተመርኩዞ በሶስተኛ
ወገን Eንዲፈፀም ሊያደርግ ይችላል፣
ሀ. ከሶስተኛ ወገን የሚያገኘው የግዥ Aገልግሎት Aዋጁን Eና ይህንን መመሪያ
ተከትሎ Eንዲፈፀም ያደርጋል፣
ለ. ለመ/ቤቱ ግዥ በሚፈፅመው 3ኛ ወገን Eና በመ/ቤቱ መካከል ግልፅ የሆነ የስራ
ክፍፍል Eንዲኖር ያደርጋል፣
ሐ. በዚህ ንUስ Aንቀፅ መሰረት በ3ኛ ወገን ለሚፈፀሙ ግዥዎች የሚወሰኑ
ውሳኔዎች በሙሉ በቅድሚያ ለመ/ቤቱ ቀርበው የተፈቀዱ መሆን ያለባቸው
መሆኑን ያረጋግጣል፣
18. በመስሪያ ቤቱ የተከናወኑ ግዥዎችን የሚገልጽ የግዥ Aፈጻጸም ሪፖርት በቢሮው
በሚዘጋጁ ቅጾችና በሚወሰነው መሠረት የመላኪያ ጊዜውን ጠብቆ Eንዲላክ
ያደርጋል፣
19. የመ/ቤቱን Aፈፃፀም በሚመለከት ቢሮው ለሚያደርገው የግዥ Oዲት ምርመራ፣
ሀ. የሚያስፈልጉ ሰነዶች በሚፈለገው ጊዜ Eንዲቀርብ፣
ለ. ለተመደቡት Oዲተሮች Aገልግሎት የሚሆን የተመቻቸ የስራ ቦታ Eንዲዘጋጅ፣
ሐ. ስለተፈፀሙት ግዥዎች Aካሔድ ሊያስረዳ የሚችል ሓላፊ ወይንም ሠራተኛ
Eንዲመደብ ያደርጋል፡፡
20. በOዲት ግኝቶች ላይ ከቢሮው በተሰጡ Aስተያየቶች መሰረት ተገቢ ማስተካከያ
የማድረግ Eና የተደረጉ ማስተካከያዎችንም ለቢሮው ማሳወቅ፡፡

5
6. የግዥ የስራ ክፍል ተግባርና ኃላፊነት:-
1. የመሥሪያ ቤቱን ፍላጎት በማሰባሰብ በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 8-13 በተገለፀው መሰረት
የግዥ Eቅድ ያዘጋጃል፤ ከሌሎች መ/ቤቶች ፍላጎት ጋር በጋራ ግዥ Eንዲፈጸምላቸው
በቢሮው የተወሰኑትን ይለያል፣
2. በAዋጁ Aንቀጽ 44 ንUስ Aንቀጽ 1"ሸ" Eና በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 24 ንUስ Aንቀጽ 7
ከተፈቀደው በስተቀር ማንኛውም የመንግስት ግዥ በመንግስት ግዥ መሳተፍ Eንዲችሉ
በቢሮው ከተመዘገቡ Eና የባንክ ሂሳብ ካላቸው Aቅራቢዎች የተፈጸመ መሆኑን
ማረጋገጥ፣
3. ከጠያቂ የስራ ክፍል ጋር በመተባበር የጨረታ ሰነድ Aዘጋጅቶ ለግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ
ያቀርባል፣
4. በግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ በሚሰጡ Aስተያየቶች መሰረት የጨረታ ሰነዶችን ያስተካክላል
5. በAዋጁ Aንቀጽ 28 ከተገለጸው በተጨማሪ የሚከተለውን ያከናውናል
ሀ. በዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ ዘዴ የሚፈጸመውን ግዥ ጨምሮ የግዥው
የገንዘብ መጠን፡-
ሀ. ለግንባታ ዘርፍ ሥራ ከብር 10, 000,000.00 በላይ
ለ. ለEቃ ግዥ 3,000,000.00
ሐ. ለምክር Aገልግሎት 2,000,000.00
መ. ለሌሎች Aገልግሎቶች 1, 000,000.00
የሆነ የAንድ ጊዜ ግዥ የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ በወጣበት ተመሳሳይ ጊዜ በቢሮው
የመረጃ መረብ /ድረ ገጽ/ ላይ ለሕዝብ ይፋ ማድረግ።
ለ. በዚህ ንUስ Aንቀጽ ፊደል ተራ. ሀ ከተገለጸው የገንዘብ መጠን በላይ ለሆኑ
ግዥዎች የጨረታው Aሸናፊው ከተመረጠና የግዥ ውል ከተፈረመ በኋላ
ባሉት Aምስት ቀናት ውስጥ በቢሮው የመረጃ መረብ /ድረገጽ/ በተዘጋጀው
ፎርም ላይ በመሙላት መረጃው ለሕዝብ ይፋ Eንዲሆን ያደርጋል።
6. የጨረታ ሰነድ ይሸጣል፣
7. በጨረታ ሰነዱ ላይ ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል ወይንም Eንዲሰጥ
ያደርጋል፣
8. የመጫረቻ ሰነድ መቀበያ ሳጥን ያዘጋጃል፣ ያስተዳድራል፣
9. ጨረታ ይከፍታል፣ Eስከተቻለ ድረስ የጠያቂ ክፍል Eና የውስጥ Oዲት ተወካይ
በጨረታ Aከፋፈት ስነ-ስርዓቱ ላይ Eንዲገኙ ይጋብዛል፣

6
10. በቀረቡ የመጫረቻ ሰነዶች ዋና ዋና ገፆች ላይ ማህተም Eየተደረገ መፈረሙን
ያረጋግጣል፤ የጨረታ መክፈቻ ቃለ ጉባኤ Eንዲያዝ ያደርጋል፣
11. የጨረታ ማስከበሪያ ይቀበላል፣ Eንዲጠበቅ ያደርጋል፣ በጨረታ ሰነዱ በተገለጹት
ሁኔታዎች መሠረት የጨረታ ማስከበሪያውን ይወርሳል ወይንም ተመላሽ ያደርጋል፣
12. የመጫረቻ ሰነዶች ኮፒ ጨረታውን Eንዲገመግሙ ለተወከሉ ኮሚቴ Aባላት
መሰጠቱን Eና Oርጅናል ሰነዶቹ ለማጣቀሻነት በጥንቃቄ ተነጥለው መያዛቸውን
ያረጋግጣል፣
13. የመጫረቻ ሰነዶችን ይገመግማል ወይም Eንዲገመገም ያደርጋል፣የግምገማ ውጤቱን
ለግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ያቀርባል
14. የመጫረቻ ሰነድ በግዥ የሥራ ክፍል ሲገመገም መረጃዎች በትክክል
መገልበጣቸውን፣ የሂሳብ ስሌት በትክክል መሰራቱን ወይም ማንኛውም Aንድን
ተጫራች ሊጠቅም ወይንም ሊጎዳ የሚችል ተግባር Aለመፈፀሙን ያረጋግጣል፣
15. የመጫረቻ ሰነድ የግምገማ ሪፖርቶችን Aስመልክቶ ለግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ ማብራሪያ
ይሰጣል ወይም ማብራሪያ Eንዲሰጥ ያደርጋል፣
16. በሦስተኛ ወገን የሚከናወኑ ግዥዎችን ይከታተላል፣ ያስተባበራል፣
17. የመንግስት መስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ በሚሰጠው ውክልና መሰረት ግዥ መርምሮ
ያፀድቃል፣
18. ለAሸናፊ Eና ተሸናፊ ተጫራቾች የጨረታ ውጤት ያሳውቃል፣
19. የውል ሰነድ Aዘጋጅቶ በተሰጠው የውክልና ስልጣን መሰረት ይፈርማል ወይም
በሚመለከተው የበላይ ኃላፊ Eንዲፈረም ያደርጋል፣
20. የመንግስት መ/ቤቱ በውል ስምምነቱ መሰረት ግዴታውን መወጣቱን Eና የውል
መብቱ መከበሩን ያረጋግጣል፣
21. በዋጋ ማቅረቢያ ለሚፈፀሙ ግዥዎች ተሳታፊ የሚሆኑ Eጩ ተወዳዳሪዎችን
ይመርጣል፤ የዋጋ ማቅረቢያም ይሰበስባል፣
22. በተለይ በዋጋ ማቅረቢያ ለሚፈፀሙ ግዥዎች ከAሸናፊ ተጫራቾች የተሰጡ
ዋጋዎች የገበያ ዋጋ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
23. የግዥ ሰነዶችን ይይዛል፣ ይጠብቃል፣ ከሚመለከታቸው ሕጋዊ Aካላት ማብራሪያ
ሲጠየቅ ተገቢውን ማብራሪያ ይሰጣል፣
24. በAዋጁ Aንቀጽ 19(2) በተገለጸው ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር የመ/ቤቱን የግዥ
Aፈጻጸም ሂደት Aስመልከቶ መረጃ Eንዲሰጠው ጥያቄ ለሚያቀርብ Aካል
የተጠየቀውን መረጃ በተቻለ ፍጥነት ይሰጣል። ሆኖም መረጃውን የመስጠት ሂደት

7
መሥሪያ ቤቱን ለተጨማሪ ወጪ የሚዳርገው ከሆነ መረጃ ፈላጊው ወጭውን
Eንዲሸፍን መደረግ ይኖርበታል።

7. የግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ ተግባራትና ኃላፊነት፡-

1. በግዥ ስራ ክፍል የተዘጋጀውን Aመታዊ Eቅድ የሚከተሉትን Eና Eንደ መሥሪያ ቤቱ


ባህርይ ሌሎች ሁኔታዎችን በማየት መርምሮ የውሳኔ ሐሳብ ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ
ኃላፊ ያቀርባል፣

ሀ. የተለዩት የግዥ ፍላጎቶች ከመ/ቤቱ ፕሮግራሞች ጋር የሚጣጣሙ መሆኑን፣

ለ. Eያንዳንዱን ፍላጎት ለማሟላት ከግዥ የተሻለ ሌላ Aማራጭ Aለመኖሩን፣

ሐ. Eቅዱ ግዥን በጥቅል ለመፈፀም በሚያስችል መልኩ መዘጋጀቱን፣

2. በግዥ የስራ ክፍል የሚዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የሚከተሉትን Eና ሌሎችን ጉዳዮች

መርምሮ ያፀድቃል፣

ሀ. የግዥ ስራ ክፍሉ የጨረታ ሰነዱን ሲያዘጋጅ በቢሮው ለግዥው Aይነት


የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ የተጠቀመ መሆኑን፣

ለ. የተዘጋጀው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በAዋጁ Eና በዚህ መመሪያ የተገለፁትን


ሁኔታዎች ያሟላ መሆኑን፣

ሐ. የመወዳደሪያ መስፈርቶቹ ግልፅ Eና ተደራሽ መሆናቸውን፣

መ. ተገቢ ቅፆችን Eና በAዋጁ Eና በዚህ መመሪያ Eንደግዥው ዓይነት ሊገለጹ


የሚገባቸውን ሌሎች ሁኔታዎችን ያካተተ መሆኑን፣

3. በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 23 ንUስ Aንቀጽ 2 Eንደግዥው ዓይነት ከተወሰነው የገንዘብ

መጠን በላይ ለሆኑ ግዥዎች የግዥ ግምገማ ሪፖርቶችን መርምሮ ያፀድቃል::

በዚህ መሠረት የቀረበለትን የግዥ ግምገማ ሪፖርት ይዘት:-

ሀ. ግምገማው በወጣው የጨረታ ሰነድ መሰረት መሰራቱን፣

ለ. የAዋጁን Eና የዚህን መመሪያ ድንጋጌዎች የጠበቀ መሆኑን፣

ሐ. የግዥ ውሳኔው መ/ቤቱ ለሚከፍለው ክፍያ ተመጣጣኙን ለማስገኘት የሚያስችል


8
መሆኑን ያረጋግጣል፣

4. በቀረበው የግዥ ግምገማ ሪፖርት ላይ የሚሰጥ ማንኛውም Aይነት የኮሚቴው ውሳኔ


ምክንያታዊ መሆን ይኖርበታል፣

5. Aዋጁን፣ የAፈፃፀም መመሪያውን Eና ሌሎች በቢሮው የሚወጡ የAፈጻጸም ሥርዓቶች በተሻለ


ሁኔታ ሊፈጸም የሚችልበትን Aሰራር ለኃላፊው ያማክራል፣

6. በኮሚቴው ስለተከናወኑ የግዥ ተግባራት፣ ስላጋጠሙ ችግሮች Eና የመፍትሔ ሀሳቦች


የሚገልጽ ሪፖርት በየሩብ ዓመቱ ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ማቅረብ፣

7. በመሥሪያ ቤቱ የግዥ Aፈጻም ሂደት ውስጥ በኮሚቴው ስለተወሰኑ ውሳኔዎች


በመ/ቤቱ ኃላፊ በቢሮው ወይም በሌላ ሥልጣን ባለው Aካል ሲጠየቅ ማብራሪያ
ይሰጣል፣
8. የAፅዳቂ ኮሚቴው ሊቀመንበር Eና ፀሐፊ የሚኖራቸው የስራ ድርሻ Eና ኃላፊነት Eንዲሁም
የስብሰባ ስነ ስርAት በዚህ መመሪያ Aባሪ ቁጥር 3 ላይ ተመልክቷል።

9
ክፍል 3
የግዥ Eቅድ
8. የግዥ Eቅድ ስለማዘጋጀት
1. ማንኛውም የመንግስት መሥሪያ ቤትና በሥሩ የተደራጁ Aካላት የታቀዱ የሥራ
ፕሮግራሞቻቸውን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጋቸውን የግዥ ፍላጎት በወቅቱ
ማዘጋጀት Aለባቸው::
2. የመንግስት መ/ቤቶች የሚፈጽሙት ግዥ Eቅድን መሠረት ያደረገ መሆን Aለበት::
የሚዘጋጀው Eቅድም የሚከተሉትን ዓላማዎች ከግብ ለማድረስ የሚያስችል መሆን
Aለበት::
ሀ. በAዋጁ Aንቀፅ 5 ከ1-5 ላይ የተመለከቱትን የመንግስት ግዥ መርሆዎች
ተግባራዊ ለማድረግ፣
ለ. የመሥሪያ ቤቱን የሥራ ፕሮግራም ለማሳካት፣
ሐ. መሥሪያቤቱ የቁጥቁጥ ግዥን በመከላከል Aሰራሩ ጊዜና ወጪ ቆጣቢ
Eንዲሆን፣
መ. በግዥ Aፈጻጸም ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ ሥጋቶችን በቅድሚያ በመገንዘብ
ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት ማድረግ የሚያስችል፡፡

9. የግዥ ፍላጎት መለየት፣ ማሰባሰብና ማደራጀት


1. ማናቸውም የመንግስት መ/ቤት የግዥ ፍላጎት በሚያዘጋጅበት ጊዜ የሚከተሉትን
ማገናዘብ ይኖርበታል:-
ሀ/ ፍላጎቱ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ ባለ Eና ጥቅም ላይ ባልዋለ ሌላ ሐብት ወይንም
ንብረት ሊሟላ የማይችል መሆኑን ማረጋገጥ፣
ለ/ ፍላጎቱ ገበያ ላይ በሚገኝ ምርት ወይንም Aገልግሎት ሊሟላ የሚችል መሆኑን
ማረጋገጥ፣
ሐ/ የግዥ ፍላጎቱ ጥቅም ላይ የማይውል Eሴቶችን ያላካተተና መሥሪያቤቱን
ለAላስፈላጊ ወጪ የማይዳርግ መሆኑን ማረጋገጥ፣
መ/ በተለይ ለረጅም ገዜ Eንዲያገለግሉ ታስበው የሚከናወኑ ግዥዎች በሚሆኑበት
ጊዜ የግዥ ፍላጎቱ ወደፊት የሚፈጠርን የፍላጎት Eድገት ያገናዘበ መሆኑን፣
ሠ/ Aስገዳጅ ሁኔታ Eስካልተፈጠረ ድረስ ፍላጎቱ ገበያ ላይ በሚገኝ መደበኛ Aቅርቦት
ወይም ስታንዳርድ ላይ የተመሠረተ መሆኑን ማረጋገጥ፣

10
ረ/ የግዥ ፍላጎቱ የማህበረሰቡን ያካባቢ ደህንነት Eና ጥበቃ የማይጎዳ መሆኑን
ማረጋገጥ፤
2. የመንግስት መ/ቤቶች በመ/ቤቱ ከሚገኙ የሥራ ክፍሎች የግዥ ፍላጎቶች በማሰባሰብ
ዓመታዊ የግዥ ፍላጎታቸውን ለማወቅ የሚከሉትን መፈጸም Aለባቸው፣
ሀ/ በመ/ቤቱ የሚገኙ ተጠቃሚዎች ዓመታዊ የግዥ ፍላጎቶቸውን Eንዲያቀርቡ
መጠየቅ፣
ለ/ ከተጠቃሚዎች የቀረበውን ፍላጎት በግዥ ዓይነት፣ ብዛት፣ የጥራት ደረጃ Eና
የሚገኝበትን ቦታ መለየት፣
ሐ/ መ/ቤቱ ልዩ ትኩረትና ቅድሚያ የሚሠጣቸውን Eቃዎች፣ የግንባታ ሥራና
Aገልግሎቶችን መለየት፣
መ/ የቀረበው ፍላጎት በቂ Aቅራቢ ያለው ወይም የሌለው መሆኑን ማጣራት፣
ሠ/ በመ/ቤቱ በተደረገ ጥናት ወይም ከሌሎች ምንጮች በተገኘ የገበያ መረጃ
ለየግዥው የሚያስፈልገውን የዋጋ ግምት ማወቅ፣
ረ/ የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በተጠቃሚዎቹ መዘጋጀቱን ወይም ወደፊት የሚዘጋጅ
መሆኑን ማጣራት፣
3. የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ከተጠቃሚዎች የተሰባሰበውን ፍላጎት Eና ከገበያ ጥናት
የሚገኘውን መረጃ መሠረት በማድረግ Eና የሚከተሉትን ሁኔታዎች ግምት ውስጥ
በማስገባት ግዥውን ማደራጀት Aለባቸው:-

ሀ/ በAዋጁ Aንቀፅ 45 የተገለጣ Eንደተጠበቀ ሆኖ Eቃ፣ Aገልግሎት ወይም የግንባታ


ሥራ ግዥ በAንድ ላይ የሚፈፀምበት ሁኔታ ሲያጋጥም ከሃምሳ በመቶ በላይ
ድርሻ ያለውን የግዥ Aይነት መሠረት በማድረግ መፈፀም
ለ/ Eስከተቻለ ድረስ ተቀራራቢ Eና ተመሳሳይ ፍላጎቶች በAንድ ላይ ማሰባሰብ፣
ሐ/ በAንድ ላይ ለሚፈፀሙ ግዥዎች በቂ Aቅራቢ በገበያ ላይ መኖሩን ወይንም ግዥው
በሚኖረው የAቅራቢ Aይነት በተለያየ መደብ (ሎት) በመከፋፈል በቂ ውድድር
Eንዲኖር የሚያስችል መሆኑን ማረጋገጥ ፣
መ/ ግዥው ለAፈጻጸም Aመቺ Eና Aደናቃፊ ሁኔታዎች የሌሉበት መሆኑን ማረጋገጥ፣
ሠ/ Eስከተቻለ ድረስ ለAገር ውስጥ Aምራቾች የመወዳደር Eድል በሚሰጥ መልኩ ግዥ
Eንዲደራጅ ማድረግ፡፡

10. የግዥ ዘዴ መምረጥ

11
1 የመንግስት መ/ቤቶች በግዥ Eቅድ ዝግጅት ወቅት በAዋጁና በዚህ መመሪያ
ለEያንዳንዱ የግዥ Aይነት ከተፈቀዱት የግዥ ዘዴዎች ውስጥ Aግባብነት
ያለውን በመምረጥ በEቅዱ ላይ ማመልከት Aለባቸው።

2. የመንግስት መ/ቤቱ የግዥ Eቅዱን በሚያዘጋጅበት ወቅት የሚታወቁ የግዥ


ፍላጎቶች ሁሉ በግዥ Eቅዱ ውስጥ መካተታቸውን Eና ለEያንዳንዱም ግዥ
ተስማሚ የሆነ የግዥ ዘዴ መመረጡን ማረጋገጥ Aለበት፡፡

11. የግዥ መፈፀሚያ ጊዜን መወሰን


1. የመንግስት መ/ቤቶች ለግዥ Eቅድ ማዘጋጃ በቢሮው የሚዘጋጀውን ቅፅ በመጠቀም
ለየግዥው ዋና ዋና ተግባራት የሚከናወንበትን ጊዜ መወሰን Aለባቸው፡፡ ለዚህም
የሚከተሉትን Eና ሌሎች Eንደ ግዥው ሁኔታ ተገቢ የሆኑ ጉዳዮችን ማገናዘብ
ይገባል:-

ሀ. ግዥው የሚከናወንበት ጊዜ ከመስሪያ ቤቱ የሥራ ፕሮግራም ጋር የተጣጣመ


መሆኑን፣

ለ. በገበያ ላይ ሰፊ Aቅርቦት የሚኖርበትን ጊዜ ታሳቢ ያደረገ መሆኑን፣

ሐ. በግዥ መመሪያው Aንቀፅ 15.4/2 ላይ በተገለፀው መሰረት ዝቅተኛ የጨረታ


መቆያ ጊዜን የጠበቀ Eና Eስከተቻለ ድረስ ሰፊ ውድድር Eንዲኖር የሚያስችል
የመጫረቻ ሰነድ ማዘጋጃ ተጨማሪ ጊዜ የሰጠ መሆኑን፣

መ. በተለይ ውስብስብ ለሆኑ Eና ከፍተኛ የገንዘብ መጠን ላላቸው ግዥዎች በቂ


የሰነድ ማዘጋጃ፣ መገምገሚያ Eና ማፅደቂያ ጊዜ የተሰጣቸው መሆኑን ማረጋገጥ
ይኖርባቸዋል፡፡

2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ላይ የተመለከተው Eንደተጠበቀ ሆኖ ለየግዥ ዓይነቱ


የሚወሰነው ጊዜ የግዥ Aፈጻጸም ዋና ዋና ተግባራትን ለማከናወን ከሚያስፈልገው ጊዜ
የረዘመ Eንዳይሆን ተገቢ ጥንቃቄ መደረግ ይኖርበታል፡፡

12. የግዥ Eቅድ ይዘት ማዘጋጀት


1. የመንግስት መ/ቤቶች በዚህ መመሪያ በክፍል 3 ላይ የሠፈሩትን ድንጋጌዎች መሰረት
በማድረግ Eና ቢሮው ለዚሁ ባዘጋጀውና በAባሪ 1 የተመለከተው የግዥ Eቅድ ማዘጋጃ ቅፅ
በመታገዝ የግዥ Eቅዳቸውን ማዘጋጀት Aለባቸው፡፡ በዚህ መሰረት የሚዘጋጀው Eቅድ
የሚከተሉትን ማካተት ይኖርበታል::

12
ሀ/ የግዥውን ምድብ ፣ ቁጥር፣
ለ/ የግዥውን መግለጫ፣

ሐ/ የግዥውን መጠን፣

መ/ የግዥው ዝርዝር Aፈጻጸም የሚከተላቸው Aሠራሮች፣

ሠ/ ግዥውን ለማጠናቀቅ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት የሚፈፀሙበትን ጊዜ፣

ረ/ ለግዥው የሚያስፈልገውን በጀት መጠንና የፋይናንስ ምንጭ፣

ሰ/ ለግዥው ተስማሚ የሆነ ውል ዓይነት፣

ሸ/ በግዥ Aፈጻጸም ሂደቱ የሚሳተፉ ዋና ዋና Aካላትን የተሳትፎ ሁኔታ፣

ቀ/ ሌሎች Eንደ መ/ቤቱ ባህርይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን፣

2. የመንግስት መ/ቤቱ ለግዥ Eቅድ ዝግጅት በግብAትነት የተጠቀመባቸውን ዋና ዋና መረጃዎች


ምንጭ Eና ሌሎች የግዥ Eቅዱን ለተጠቃሚ የበለጠ ግልፅ ያደርጋሉ ብሎ የሚያስባቸውን
መረጃዎች ከግዥ Eቅድ ቅፁ ጋር በAባሪነት ማያያዝ ይኖርበታል፡፡

13. የግዥ Eቅድ የሚፀድቅበት Eና የሚሻሻልበት ሁኔታ

1. የግዥ ሥራ ክፍሎች ያዘጋጁትን ዓመታዊ የግዥ Eቅድ በመሥሪያ ቤቱ


ለተቋቋመው የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ Aቅርበው Aስተያየት ከተቀበሉ በኋላ Eቅዱን
ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ Aቅርበው ማፀደቅ Aለባቸው::
2. የመንግስት መ/ቤት የበላይ ኃላፊ የመ/ቤቱ ግዥ Aፈጻጻም ሂደት በፀደቀው
የግዥ Eቅድ መሠረት መመራቱን ለማረጋገጥ የሚያስችል Aሠራር በመዘርጋት
Aፈጻጸሙን መከታተል Aለበት::
3. በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የፀደቀውን ዓመታዊ የግዥ Eቅድ ቅጅ በAዋጁ Aንቀጽ
15 ንUስ Aንቀጽ 2 መሰረት ለAፈጻጸም በመ/ቤቱ ለሚገኙ የሚመለከታቸው የሥራ
ክፍሎችና ለቢሮው መላክ Aለበት::
4. በመንግስት መ/ቤቶች የተዘጋጀው ዓመታዊ የግዥ Eቅድ በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ
ተቀባይነት ካገኘና የEቅዱ ቅጅ ወይም ኮፒ ለቢሮው ከተላከ በኋላ የመንግስት
መ/ቤቶች የግዥ Aፈጻጸሙን መከፋፈል ወይም በEቅዱ ከተገለጸው Aሠራር ውጭ
መፈጸም Aይችሉም::

13
5. ከላይ በንUስ Aንቀጽ 4 የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት መ/ቤቶች
Aስፈላጊሆኖ ሲያገኙት Eና በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሲታመንበት በማንኛውም ጊዜ
የግዥ Eቅዳቸውን ሊያሻሽሉ ይችላሉ::
6. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 5 መሰረት ለAፈጻጸም በመ/ቤቱ ለሚገኙ የሚመለከታቸው
የሥራ ክፍሎችና ለቢሮው የተከለሰውን Eቅድ መላክ Aለባቸው::
7. Aመታዊ የግዢ Eቅድን ይፋ ማድረግ ቢሮው በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 13 (3) መሰረት
ከመ/ቤቶች የተላኩለትን Aመታዊ የግዢ Eቅድ በማሰባሰብ በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 6
(5) ከተገለፀው የገንዘብ መጠን በላይ የሆነ የግዢ Eቅድ EንደAስፈላጊነቱ በየግዢው
Aይነት በመለየት ይፋ ያደርጋል፡፡ ወይም ድረ-ገፅ ላይ የሚያወጡበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፡

ክፍል 4
14. የግዥ ዘዴዎችና Aፈጻጸም
1. የተፈቀዱ የግዥ ዘዴዎች
በAዋጁ Aንቀጽ 26 መሠረት የሚከተሉት የግዥ ዘዴዎች ተፈቅደዋል:-
ሀ/ ግልጽ ጨረታ፣
ለ/ ውስን ጨረታ፣
ሐ/ በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈጸም ግዥ፣
መ/ ከAንድ Aቅራቢ የሚፈፀም ግዥ፣
ሠ/ በመወዳደሪያ ሃሣብ መጠየቂያ የሚፈፀም ግዥ፣
ረ/ በሁለት ደረጃ ጨረታ የሚፈጸም ግዥ፣

2. በAዋጁና በመመሪያው በተፈቀደው ሁኔታ ካልሆነ በስተቀር የመንግስት መ/ቤቶች


ማናቸውንም ግዥ በግልጽ የጨረታ ዘዴ መፈጸም Aለባቸው::
3. የመንግስት መ/ቤቶች ከግልጽ ጨረታ ውጪ በሌሎች የግዥ ዘዴዎች ግዥ መፈጸም
የሚችሉት በAዋጁና በዚህ መመሪያ የተገለጹት ሁኔታዎች ሲሟሉ ብቻ ነው::
4. በAዋጁ Aንቀጽ 26/3 በተደነገገው መሠረት ከግልፅ ጨረታ ውጪ በሌሎች የግዥ
ዘዴዎች የሚጠቀም ማናቸውም የመንግስት መ/ቤት በEነዚህ ዘዴዎች ለመጠቀም
የመረጠበትን ምክንያት Eና ሁኔታዎች የሚገልጽ ሠነድ መያዝ ይኖርበታል።

15. የብሔራዊ ግልፅ ጨረታ ግዥ Aፈፃፀም

14
የመንግስት መ/ቤቶች በግልፅ ጨረታ ዘዴ ግዥን ለመፈጸም በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ
የጨረታ ሠነድ መጠቀም Eና ከዚህ በታች በAንቀጽ 15 የተዘረዘሩትን Aፈፂፀሞች መከተል
Aለባቸው።

15.1. ቅድመ-ሁኔታዎች
የመንግስት መ/ቤቶች ብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ዘዴ ግዥ ለመፈፀም የሚከተሉት
ሁኔታዎች መሟላታቸውን ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል፡፡
1. የሚፈለገው ግዥ በAገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ሊያሟላ መቻሉን Eና ግዥው በዚህ
መመሪያ Aንቀጽ 16/2 ለዓለም Aቀፍ ጨረታ ከተፈቀደው የገንዘብ መጠን በታች ሲሆን፣
ወይም
2. የግዥ መጠን በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 16/2 ነው የተገለጣ የገንዘብ ገደብ በላይ ቢኖርም ምርቱ
ወይም Aገልግሎቱ በAገር ውስጥ ብቻ የሚገኝ መሆኑን፣

15.2. የጨረታ ጥሪ

1. የጨረታው ጥሪ በቂ ቁጥር ያላቸው ተወዳዳሪዎች በጨረታው Eንዲሳተፉ ለማድረግ Aገራዊ


ሽፋን ባለው ጋዜጣ ቢያንስ Aንድ ጊዜ ታትሞ መውጣት Aለበት።

2. ከላይ በንUስ Aንቀፅ "1" የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት መ/ቤቱ በመረጠው

ጊዜና መጠን በAዋጁ Aንቀጽ 28(1) መሠረት Eና በሌሎች ዘዴዎች ተጨማሪ የጨረታ ጥሪ
ሊያስተላልፍ ይችላል::
3. የጨረታው ጥሪ ማስታወቂያ ቢያንስ የሚከተሉትን ፍሬ ነገሮች ሊይዝ ይገባል:-
ሀ. የጨረታው ጥሪ በማስታወቂያ Eንዲወጣ ያደረገው የመንግስት መ/ቤት ስምና
Aድራሻ፣
ለ. የሚቀርበውን Eቃ ወይም Aገልግሎት፣ ዓይነት፣ ከተቻለ ብዛት Eና ርክክቡ
የሚፈፀምበትን ቦታ ወይም የግንባታ ሥራዎችን ዓይነት Eና የሚከናወንበትን ቦታ
ወይም የምክር Aገልግሎት ዓይነት Eና የሚሰጥበትን ቦታ፣
ሐ. በጨረታው መሳተፍ የሚችሉ Eጩ ተወዳደሪዎች ሊያሟሉ የሚገባውን መሥፈርት
መ. የጨረታው ሰነድ የሚገኝበትን ቦታ፣
ሠ. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን፣
ረ. የጨረታውን ሰነድ ለመውሰድ የሚከፈለው ዋጋ፣ በምን Aገር ገንዘብ Eንደሚከፈል
Eና የAከፋፈሉን ዘዴ፣
ሰ. የመጫረቻ ሠነዱ የመጨረሻ ማስረከቢያ Eና የሚከፈትበትን ቀን ፣ቦታና ሰዓት፣

15
ሸ. የመንግስት መሥሪያቤቱ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ ለመሠረዝ መብት ያለው
መሆኑን፣ Eና
ቀ.ለተጫራቾች መገለጽ ያለባቸው Eና በመሥሪያ ቤቱ የታመነባቸው ሌሎች
ጉዳዮች፣

4. የጨረታው ጥሪ በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 15/8 ላይ በተገለፀው መሰረት ጨረታው


በሚካሔድበት ቋንቋ መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡

15.3. የጨረታ ሰነድ

1. መደበኛ የጨረታ ሰነድ ስለመጠቀም

ሀ. የመንግስት መ/ቤቶች በAዋጁ Aንቀጽ 30 መሠረት ለሚያዘጋጁት የጨረታ ሰነድ


በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ መጠቀም Eንደተጠበቀ ሆኖ የሚያዘጋጁት
የጨረታ ሠነድ ከዚህ በታች በዚህ Aንቀፅ ከንUስ Aንቀፅ 2 Eስከ 5 የተዘረዘሩትን ያካተተ
መሆኑን ማረጋገጥ Aለባቸው።

ለ. የመንግስት መ/ቤቶች የጨረታ ሰነድ በሚያዘጋጁበት ወቅት በቢሮው ከተዘጋጀው መደበኛ


የጨረታ ሠነድ ውስጥ በተጫራቾች መመሪያ Eና በAጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ላይ ምንም
ለውጥ ሳያደርጉ በሌሎች የሰነዱ ክፍሎች ላይ Eንደግዥው Aይነትና ባህርይ ማሻሻያ
በማድረግ ሠነዱን ማዘጋጀት Aለባቸው::

ሐ. የጨረታ ሠነድ በመንግስት መ/ቤቱ የሚዘጋጀው በዋናነት በግዥ የሥራ ክፍል ወይም
ቡድን ሲሆን በግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴው ውሳኔ መሠረት ለሚፈጸም ግዥ የሚዘጋጅ
ማንኛውም የጨረታ ሠነድ ሥራ ላይ ከመዋሉ በፊት ግዥ ለማፅደቅ በመ/ቤቱ
በተቋቋመው ኮሚቴ ተቀባይነት ማግኘት ይኖርበታል::

2. የተጫራቾች መመሪያ
ሀ. ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት የመደበኛ የጨረታ ሠነዶች Aንዱ ክፍል ሆኖ የተዘጋጀውን

የተጫራቾች መመሪያ Eና የዚሁ Aካል የሆነውን የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ


የጨረታው ሰነድ ክፍል Aድርጐ ለተጫራቾች መስጠት Aለበት።

16
ለ. በመደበኛው ጨረታ ሠነድ የተጫራቾች መመሪያ ይዘት ላይ ምንም ዓይነት ማሻሻያ
ሊደረግ Aይችልም። የጨረታ ዝርዝር መረጃ ሠንጠረዥ ላይ ግን Eንደ መ/ቤቱ ግዥ
ባህርይና ዓይነት ማሻሻያ ማድረግ ይቻላል። ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት የሚያደርገው
ማሻሻያ የሚከተሉትን ያካተተ መሆኑን ማረጋገጥ Aለበት፡

1. የሚገዛውን Eቃ ወይንም የግንባታ ስራ፤ የምክር Eና ሌሎች Aገልግሎቶች


Aጠቃላይ መግለጫ፤ የመንግስት መ/ቤቱን ሙሉ ስምና Aድራሻ Eንዲሁም
የግዥውን የበጀት ምንጭ፣

2. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ስለሚያሟሏቸው መስፈርቶች


የሚገልፅ ሆኖ ከወጣው ጨረታ ውስጥ ከብር 10A,AAA.00 በላይ ዋጋ ባለው
ግዢ የሚሳተፍ ማንኛውም የAገር ውስጥ ተጫራች በተጨማሪ Eሴት ታክስ
ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ Eንዳለበት
Eንዲሁም የውጭ Aገር ተጫራቾች በሚሆኑበት ጊዜ EንደAግባብነቱ
በተቋቋሙበት Aገር የተሰጣቸውን የኩባንያ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ወይም
ፈቃድ ማቅረብ Eንዳለባቸው፣
3. በጨረታ ሰነዱ ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዮች ማብራሪያ የሚጠየቅበትን Aድራሻ፤ ጊዜ
Eና ማብራሪያ በፅሑፍ መጠየቅ Eንደሚገባው የሚገልፅ መግለጫ፣
4. Eጩ ተወዳዳሪዎች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ ይዘት ምን መሆን
Eናዳለበት፤ በምን ቋንቋ መዘጋጀት Eንዳለበት፤ በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ ውስጥ
የተገለፁ Eና በተጨማሪነት የሚያስፈልጉ ማስረጃዎች Eና ቅፆች Aይነት Eና
ብዛት፣
5. ተጫራቹ ስለማጭበርበር Eና ሙስና፣ (ጉቦ መስጠትን Eና መቀበልን)
በIትዮጵያ ሕጎች የተደነገገውን የሚያከብር መሆኑን በማረጋገጥ ግዴታ
Eንዲገባ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ተያይዞ የሚገኘውን Eና ሌሎች በተጫራቹ
ተሞልተው Eንዲቀርቡ የሚፈለጉ ቅጾችን ሞልቶና ፈርሞ ማቅረብ
Eንዳለበት፣

6. የጨረታውን Aካሔድ ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጪ


Eንደሚሆኑ፤ ለወደፊትም በመንግሥት ግዢ Eንዳይሳተፉ Eንደሚደረግ Eና
ያስያዙት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና Eንደሚወረስ የሚያመለክት መግለጫ፣

7. የEቃዎቹ ናሙናዎች በተጫራቾች Eንዲቀርቡ የሚያስፈልጉ ከሆነ ተፈላጊዎቹ


ናሙናዎች የሚቀርቡበትንና EንደAስፈላጊነቱ በተጫራቾች የሚታዩበትን ጊዜ Eና
17
ቦታ Eንዲሁም Eነዚህ ናሙናዎች በጨረታው ለተሸነፉ ተጫራቾች የሚመለሱ
ወይም ሊመለሱ የማይችሉ መሆናቸውን፣

8. የጨረታ ሳጥኑ የሚገኝበት ልዩ ቦታ፣ ጨረታው የሚዘጋበትን ቀን፣ ሰAትና ቦታ


የጨረታ Aዘጋግ ስርAቱን፤ ጨረታው ከተዘጋ በኃላ የሚቀርብ የመጫረቻ ሰነድ
ተቀባይነት Eንደማይኖረው የሚገልፅ መግለጫ፣

9. ጨረታውን ለመገምገም በሥራ ላይ የሚውሉትን ዘዴዎች፣ ለዚሁ ግምገማ


የሚያገለግሉትን መስፈርቶች Eና Eያንዳንዱ መስፈርት የሚኖረውን የነጥብ
ድርሻ፣ Eንዲሁም ሁለት Eና ከሁለት በላይ የሆኑ Eጩ ተወዳዳሪዎች
በግምገማው Eኩል ቢወጡ Aሸናፊውን ተጫራች ለመምረጥ የመጨረሻ
የመወዳደሪያ ሐሳብ የሚቀርብባቸውን መስፈርቶች፣
10. በውሉ Aፈጻጸም ወቅት የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ መቻል Aለመቻሉን Eና የዋጋ
ማስተካከያ የሚፈቀድ ከሆነም የAፈጻጸም ሥርዓቱን፣

11. የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ Eና የውል Aፈፂፀም ዋስትና መጠን Eና


ዓይነት Eንዲሁም Eነዚህ ዋስትናዎች ፀንተው የሚቆዩበትን ጊዜ፣
12. የመጫረቻ ሠነድ ማስረከቢያ ጊዜ የሚያበቃበትን Eና ጨረታው የሚከፈትበትን
ቦታ፣ ቀን Eና ሰዓት፣
13. የጨረታው ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ Eንዲሁም የርክክቡን ቦታና ጊዜ፣
14. በAዋጁ ለAገር ውስጥ ምርትና ኩባንያዎች የተፈቀደውን ልዩ Aስተያየት ዝርዝር
Aፈጻጸም የሚያመለክት መግለጫ፣
15. ጨረታው በAንድ ወይም በሁለት Iንቨሎኘ የሚቀርብ ስለመሆኑ፣
ስለIንቨሎፖች Aስተሻሸግ፣ Aንድ ወጥ የሆኑ ዋናና ቅጂ ሠነዶች መቅረብ
Eንዳለባቸው፣ የቅጂዎችን ብዛት፣ ሠነዶቹ ሥልጣን ባለው Aካል የተፈረመባቸው
ሊሆኑ Eንደሚገባ Eና ማህተም Eንደሚያስፈልጋቸው፣ (ወቅታዊ የግብር ክፍያ
ምስክር ወረቀት፣ የታደሰ ንግድ ፈቃድ Eና ሌሎች መ/ቤቱ Aስፈላጊ ናቸው
የሚላቸው ደጋፊ ሰነዶች) ስለሚቀርቡበት ሁኔታ፣
16. በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15.22 በተደነገገው መሠረት የቅድሚያ ክፍያ የሚሰጥ
ከሆነ፣ የቅድሚያ ክፍያውን መጠን Eና የሚቀርበውን ዋስትና Aይነት Eና
መጠን፣

18
17. ተጫራቾች በጨረታው የAፈፃፀም ሒደት ቅሬታ ካላቸው በግዥ Aዋጁ ከAንቀጽ
66-69 Eንዲሁም በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 41፣42 Eና 43 መሠረት Aቤቱታ
የማቅረብ መብት Eንዳላቸው Eና Aቤቱታው የሚቀርብበትን ቦታ፣

18. መ/ቤቱ ከAሸናፊው ተጫራች ጋር ውል ከመፈረሙ በፊት በጨረታ ሠነዱ


ከተገለጸው የAቅርቦት መጠን ላይ መጨመር ወይም መቀነስ Aስፈላጊ ሆኖ
ሲያገኘው በጨረታ ውድድሩ የተገኘው ዋጋ ሳይቀየር Eስከምን ያህል መጠን
መጨመር ወይም መቀነስ Eንደሚችል፡፡ በዚህ Aይነት የሚገለፀው መጠን
በጨረታ ሰነዱ ከተመለከተው 20 ፐርሰንት በላይ የሚጨምር ወይም የሚቀንስ
መሆን የለበትም፡፡

3. የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ

ሀ. የመንግስት መ/ቤት በተለይም በተፈጥሯቸው ውስብስብ Eና ከፍተኛ ወጪ


ለሚጠይቁ ግዥዎች በAዋጁ Aንቀጽ 22 መሠረት ዝርዝር የቴክኒክ ፍላጎት
መግለጫ ማዘጋጀት <Aለበት።

ለ. የሚዘጋጀው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በተጠቃሚዎች ፍላጎት ላይ ተመስርቶ


Eንደግዥው ዓይነት ጠቀሜታውን ወይም Aሠራሩን ወይም የቴክኒክ ወይም
የዲዛይን ባህርዩን መሠረት በማድረግ Eና ውድድርን የማይገድብ ሆኖ መዘጋጀት
Aለበት።

ሐ የሚዘጋጀው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ የውሉ Aንድ ክፍል በመሆን Aቅርቦትን


ለማረጋገጫነት ማገልገል Aለበት።

መ. የሚፈለገው Eቃ፣የምክር Aገልግሎት፣የግንባታ ሥራ ወይም Aገልግሎት የቴክኒክ


ፍላጎት መግለጫ ግዥው Eንዲፈፀምለት በሚፈልገው ክፍል ወይም Eውቀቱ
ባላቸው የመ/ቤቱ ባለሙያዎች መዘጋጀት ያለበት ሲሆን፣ ከፍተኛ ወጪ
በሚጠይቁ Eና ውስብስብ ለሆኑ ግዥዎች የፍላጎት መግለጫ Aዘገጃጀት ላይ
የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የባለሙያ ድጋፍ መጠቀም Aለባቸው።

ሠ. የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በሚዘጋጅበት ጊዜ የተወሰነን Aምራች የንግድ ምልክት


ወይም Aገልግሎት ሰጪ ማመልከት የለበትም። ሆኖም ፍላጎትን በትክክል ሊገልፅ
የሚችል መግለጫ ማዘጋጀት Aስቸጋሪ ሆኖ ሲገኝ ወይም ግዥው ለተለየ ፕላንት
ወይም መሣሪያ የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎችን የሚመለከት ሲሆን ወይም
19
የተፈለጉትን Eቃዎች ወይም Aገልግሎቶች ማቅረብ የሚችል Aንድ Aምራች
ወይም Aገልግሎት ሰጪ ብቻ መሆኑ ሲረጋገጥ የAምራቹን ወይም የAገልግሎት
ሰጪውን ስም በመጥቀስ ወይም '' ተመሳሳይ '' የሚል ሐረግ Eንዲታከል ማድረግ
ያስፈልጋል።

ረ. የሚዘጋጀው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ የመንግስት መ/ቤቱ ላለው ወይንም ወደፊት


ሊፈጠር የሚችል ፍላጎትን ለማርካት የሚያስችሉ የጠቀሜታ Eሴቶችን ለመግለፅ
የሚያስችል Eና ጥቅም ላይ ሊውሉ የማይችሉ Eሴቶችን ያላካተተ መሆኑን ማረጋገጥ
Aለበት።

ሰ. የመንግስት መሥሪያ ቤቱ የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በሚያዘጋጅበት ጊዜ የጥራትና


ደረጃዎች መዳቢ ኤጀንሲ ወይም Eንደግዥው ዓይነት Aግባብ ያላቸው ሌሎች
Aካላት የሚያወጧቸውን ደረጃዎች በዝርዝሩ ውስጥ ማካተት Aለበት።

ሸ. የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫው በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የተሟላና


ትክክለኛ የመጫረቻ ሠነድ Eንዲያዘጋጁ በሚያስችል ዓይነት ተሟልቶ Eና በዝርዝር
ተዘጋጅቶ የጨረታው ሰነድ Aንድ ክፍል መሆን Aለበት።

4. የጨረታ ቅፅና የዋጋ ማቅረቢያ ሠንጠረዥ

ሀ. የመንግስት መ/ቤቶች ለጨረታ በሚያዘጋጁት የጨረታ ሠነድ ውስጥ በቢሮው


የተዘጋጀውን ወይም Eንደግዥው ባህርይ የመንግስት መ/ቤቱ ያዘጋጀውን
በተጫራቾች ሊሞላ የሚገባውን የጨረታ ቅፅ፤ ዋጋና ተያያዥ ጉዳዮችን ማቅረቢያ
ቅጽ ወይም ሠንጠረዥ Eና Eንደግዥው ዓይነት Eና ሁኔታ በመደበኛ የጨረታ ሰነዱ
ውስጥ መካተታቸው ተገቢ ነው ተብሎ የሚታመንባቸው ሌሎች ቅፆችን ማካተት
Aለባቸው።
ለ. በዚህ ንUስ Aንቀጽ ፊደል "ሀ" መሠረት በመንግስት መ/ቤቶች የሚዘጋጀው የዋጋ
ማቅረቢያ ቅጽ EንደAስፈላጊነቱ ዋጋን፣ ታክስን Eና ሌሎችን ለይቶ የሚያመለክትና
የጨረታ ግምገማን ግልጽና ቀልጣፋ ማድረግ የሚችል መሆን Aለበት::
ሐ. የሚዘጋጀው የጨረታ ቅፅ በተቻለ መጠን Eጩ ተወዳዳሪው ግልፅ የሆነ የመወዳዳሪያ
ሐሳብ Eንዲያቀርብ የሚያስችል፣ የጨረታ Aካሄዱን መረዳቱን የሚያረጋግጥ፤
ጨረታውን የሚያደናቅፍ ተግባራት Eንዳይፈፅም Eና ላቀረበው የመወዳደሪያ ሐሳብ
ኃላፊነት Eንዲወስድ የሚያስችል መሆን ይኖርበታል፡፡

5. Aጠቃላይና ልዩ የውል ሁኔታዎች

20
ሀ. ማንኛውም የመንግስት መሥሪያ ቤት የመደበኛ የጨረታ ሠነድ ክፍል ሆነው
የተዘጋጁትን Aጠቃላይ Eና ልዩ የውል ሠነድ ቅጂዎች የጨረታው ሰነድ ክፍል
Aድርጐ ለተጫራቾች መስጠት Aለበት።
ለ. በመደበኛ ጨረታ ሠነዱ Aጠቃላይ የውል ሁኔታዎች ላይ ማሻሻያ ሊደረግባቸው
Aይችልም። ልዩ የውል ሁኔታው ግን Eንደመሥሪያ ቤቱ ግዥ ባህርይና ዓይነት
ማሻሻል ይቻላል።
ሐ. በዚህ ንUስ Aንቀጽ ፊደል "ሀ" Eና "ለ" የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት
መ/ቤቶች የሚያዘጋጁት ልዩ የውል ሁኔታ Eንደግዥው Aይነት ሊለያይ ቢችልም
የሚከተሉትን ያካተተ መሆን Aለበት:-
1. የተጫራቹንና የመንግስት መ/ቤቱን ግዴታና ኃላፊነትን በግልጽ ያመላከተና
በመ/ቤቱ ላይ የሚጣሉ ግዴታዎች ህጋዊ መሠረት ያላቸውና ሊፈጸሙ
የሚችሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ፣
2. EንደAስፈላጊነቱ የውሉ Aፈጻጻም የሚከተላቸውን ዋና ዋና ሂደቶች
የማስረከቢያ ጊዜ፣ Aስተሻሸግ፣ የማጓጓዝ ኃላፊነት፣ የዋጋ ማስተካከያ፣
የክፍያ Aፈጻጸም፣ የርክክብ Eና የፍተሻ ስነ-ስርAት፤ ዋስትና Eና
የመሳሰሉትን Aተገባበር በግልጽ ያስቀመጠ መሆን ይኖርበታል፡፡

6 የጨረታ መገምገሚያ መስፈርት Aዘገጃጀት


ሀ. የመንግስት መ/ቤቱ የመጫረቻ ሰነድ የሚገመገምበትን መስፈርት በመደበኛ የጨረታ

ሠነዱ የብቃትና የግምገማ መሥፈርቶች ክፍል ላይ በግልፅ ማሳየት ይኖርበታል፡፡

ለ.የጨረታ መገምገሚያ መስፈርት Eንደ ግዥው Aይነት የሚለያይ ቢሆንም

ከሚከተሉት ሁለት መሰረታዊ የመምረጫ ዘዴዎች በAንዱ ተፈፃሚ መሆን


ይኖርበታል:-

1. ለግዥው ተቀባይነት ያለው ዝቅተኛ የቴክኒክ መመዘኛ ተቀምጦ ዝቅተኛ

የቴክኒክ መመዘኛውን ካሟሉት ተጫራቾች መካከል Aነስተኛ ዋጋ ያቀረበ


ተጫራች መምረጥ፣ ወይም

2. ግዥው የሚኖረውን ጠቀሜታ ወይንም Iኮኖሚያዊ Eሴት ሊወስኑ የሚችሉ

መስፈርቶችን Eና Eያንዳንዱ መስፈርት የሚኖረውን Aንፃራዊ ክብደት


በግልፅ በጨረታ ሰነዱ ላይ በማሳየት በነዚህ መስፈርቶች በመመስረት
ተገምግሞ በሚገኝ ድምር ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያገኘውን መምረጥ።
ሐ. በዚህ ንUስ Aንቀፅ ለ(2) በተመለከተው መሰረት ለሚገለፅ የግዥ ግምገማ Eንዲያገለግል
የሚመረጥ መስፈርት በተጨባጭ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ፣ በAኃዝ ሊገለፅ የሚችል ሆኖ
21
በግምገማው ሂደት Aንፂራዊ ክብደት የሚሰጠው Eና Eስከተቻለ ድረስ በገንዘብ ሊገለፅ
የሚችል መሆን Aለበት።
መ. የመንግስት መ/ቤቱ ተጫራቾች ያቀረቡት ሰነድ በዚህ ንUስ Aንቀፅ ፊደል ለ መሰረት
ከተገመገመ በኃላ Aሸናፊው ተጫራች በድሕረ ግምገማ ብቃቱ በተጨማሪ መገምገም
Aለበት ብሎ ሲያምን ይህንኑ በጨረታ ሰነዱ ላይ ማሳየት Eና ለድሕረ ግምገማው
ተፈፃሚ የሚሆነውን መስፈርት መግለፅ ይኖርበታል፡፡
ሠ. በዚህ ንUስ Aንቀፅ 6 ፊደል ተራ ለ(1) በተመለከተው መሰረት Aሸናፊውን ተጫራች
የመምረጫ መስፈርት ዝቅተኛ ዋጋ Eንዲሆን ለማድረግ የመንግስት መ/ቤቱ የሚከተሉት
ሁኔታዎች መኖራቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
1. የሚገዛው መደበኛ ወይንም ስታንዳርድ የሆነ Aቅርቦት በሚሆንበት ጊዜ፤
ለመ/ቤቱ ጠቃሚ የሆነ Eና በተጫራቾች መካከል ልዩነት ሊፈጥር የሚችል
የተለየ Eሴት ሊቀርብበት የማይችል ሲሆን፤ ወይም
2. የመንግስት መ/ቤቱ ካስቀመጠው ዝቅተኛ መስፈርት ውጪ የሚቀርብ
Eሴትን የማይጠቀምበት መሆኑን ሲያምን ወይንም Eሴቱ ለመ/ቤቱ
ከሚሰጠው ዝቅተኛ ጥቅም Aንፃር በግዥ ውሳኔው ላይ ለውጥ ሊያመጣ
Aይገባም ብሎ ሲያምን፡፡

ረ. በዚህ ንUስ Aንቀፅ 6 ፊደል ተራ ለ(2) ላይ በተመለከተው መሰረት Aሸናፊ ተጫራችን


የተለያየ Eሴት ባላቸው መስፈርቶች ድምር ውጤት Aሸናፊ የሚያደርግ የግምገማ Aካሄድ
ለመምረጥ:-
1. የሚገዛው መደበኛ ያልሆነ Eና የመቤቱን ፍላጎት በተለያዬ መጠን ሊያሟሉ
የሚችሉ የተለያዬ Eሴት ያላቸው Eቃዎች ወይም Aገልግሎቶች ሊቀርቡ
የሚችሉ Eንደሚሆን ሲረጋገጥ፣
2. Eቃው ወይም Aገልግሎቱ ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ ሊቆይ የሚችል ሆኖ
የAቅርቦቱ ምንጭ በመለያየቱ ምክንያት የተለያየ የመጠቀሚያ፤ የመጠበቂያና
የመያዣ Eንዲሁም የማስወገጃ ወጪ የሚፈልግ መሆኑ ሲታወቅ፣
3. የመንግስት መ/ቤቱ የተለያየ Eሴት ባለቸው መስፈርቶች ድምር ውጤት
Aሸናፊውን ለመምረጥ ተወዳዳሪዎች Eቃው ወይንም Aገልግሎቱ ሊኖረው
የሚገባውን ዝቅተኛ መስፈርት ያሟሉ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

ሰ. በዚህ ንUስ Aንቀፅ 6 ፊደል ተራ ለ(2) መሰረት ለማወዳደሪያነት የሚመረጡት


መስፈርቶች Eቃው ወይንም Aገልግሎቱ የሚሰጠውን ጠቀሜታ ለመወሰን AስተዋፅO

22
የሚኖራቸው መሆኑን ማረጋገጥ Eና የግዥውን ጠቀሜታ ለመወሰን ባላቸው AስተዋፅO
ደረጃ መሰረት Aንፃራዊ የመገምገሚያ ነጥብ Eንዲሰጣቸው መደረግ ይኖርበታል፡፡
ሸ. የAገልግሎት ግዥ ለመፈፀም የሚዘጋጅ የጨረታ ሰነድ የግምገማ መስፈርት
በዚህ ንUስ Aንቀጽ 6 ፊደል ተራ ለ(2) መሰረት ለዋጋ የሚሰጠው Aንፃራዊ
ክብደት ከጠቅላላው የማወዳደሪያ ነጥብ ከ50 ፐርሰንት ማነስ የለበትም፡፡

15.4 ጨረታ በAየር ላይ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ ስለመወሰን

1. የመንግስት መሥሪያቤት የጨረታ ሰነድ በሚያዘጋጅበት ጊዜ የመጫረቻ መወዳደሪያ


ሃሳብ የሚቀርብበትን የመጨረሻ ቀን የሚከተሉትን መሠረት Aድርጎ ይወስናል:-
ሀ. ተቀባቀይነት ያለው የመጫረቻ ሠነድ ለማዘጋጀት Eጩ ተወዳዳሪዎች መረጃ
ለማሰባሰብ፣ ለመተንተን Eና ሌሎች ለጨረታው የሚፈለጉ Eንደ ሽርክና
መመሥረት፣ ከAምራቹ የሚሠጥ ውክልና Eና የመፈረም ሥልጣን
ማረጋገጫ Eና የመሳሰሉትን ለማውጣት የሚፈጅባቸውን ጊዜ፣
ለ. Eጩ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሠነዱን ለማግኘት Eና ያዘጋጁትን የመጫረቻ
ሠነድ ለማድረስ የሚያስፈልጋቸውን ጊዜ፣
ሐ. በተለይ የግንባታ ሥራ ግዥ በሚሆንበት ጊዜ የግንባታ ቦታ ጉብኝትና
ከጨረታ በፊት ለሚደረግ ቅድመ ጨረታ ውይይት የሚፈልገውን ጊዜ፣

2 በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ላይ የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ ጨረታ በAየር ላይ


ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ በዚህ መመሪያ Aባሪ ቁጥር 1 ከተገለጸው ቀን ያነሰ መሆን
የለበትም::

15.5 የጨረታ ሠነድ ሽያጭ


1. ለማንኛውም ጨረታ የተዘጋጀው የጨረታ ሠነድ የመሸጫ ዋጋ በAዋጁ Aንቀጽ 31
መሠረት የሚከተሉትን ግምት ውስጥ በማስገባት በመንግስት መ/ቤቶች የሚወሰን ይሆናል:-
ሀ. የጨረታ ሰነድ መሸጫ ዋጋ የመንግስት መ/ቤቱ ለግዥው በርካታ ተወዳዳሪዎች
Eንዳያገኝ የሚያደርግ መሆን የለበትም፣
ለ. በዚህ Aንቀፅ ንUስ Aንቀፅ 2 ላይ የተቀመጠውን ተግባራዊ ለማድረግ Eንዲቻል
የመንግስት መ/ቤቶች ለማንኛውም የጨረታ ሠነድ የዋጋ ተመን በሚወስኑበት
ወቅት ትርፍን ማEከል ያላደረገና ለሰነድ ዝግጅቱ የወጣውን ወጪ ለመተካት ብቻ
ያለመ መሆን ይኖርበታል፡፡
2. የመንግስት መ/ቤቶች የሚከተሉትን ጉዳዮች ከግምት ውስጥ በማስገባት EንደAስፈላጊነቱ

23
የጨረታ ሠነዱ በነፃ Eንዲሠጥ ወይም ለጨረታ ሠነድ ዝግጅቱ ከወጣው ወጪ ባነሰ
ለተጫራቾች Eንዲሸጥ ሊፈቅዱ ይችላሉ:-
ሀ. በጨረታው በቂ ተወዳዳሪ Aይኖርም ተብሎ ሲገመት፣ ወይም
ለ. ለጨረታ ሠነድ ዝግጅቱ የወጣው የወጪ ግምት በጣም Aነስተኛ ነው
ብሎመ/ቤቱ ሲያምን፣ ወይም
ሐ. ለጨረታ ሠነድ ዝግጅቱ የወጣው የወጪ ግምት ከፍተኛ በመሆኑ ወጪውን
ሙሉ በሙሉ ተጫራቾች Eንዲሸፍኑ ቢደረግ የጨረታ ሰነዱ የመሸጫ ዋጋ
ከፍተኛ ስለሚሆን በቂ ተወዳዳሪ Eንዳይኖር ሊያደርግ ይችላል ብሎ ሲያምን፣
መ. ጨረታው በድጋሚ Eንዲወጣ የተደረገ Eና በመጀመሪያው ጨረታ ለመሳተፍ ሰነድ
የገዙ Eጩ ተወዳዳሪዎችን Eንደገና Eንዲገዙ ማድረግ ተገቢ Aለመሆኑ በመ/ቤቱ
ሲታመን፣
3. የጨረታ ሠነዱ ጨረታው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ Eስከሚዘጋበት ጊዜ ድረስ ባሉት የሥራ
ቀናት በጨረታ ማስታወቂያው በተገለጸው Aኳኋን ለEጩ ተወዳዳሪዎች ዝግጁ መሆን
Aለበት::

15.6. ለግዥ ስለሚቀርብ ናሙና

1. የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ ማዘጋጀት የማይቻል በሚሆንበት ጊዜ ወይም ከተዘጋጀው


የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ በተጨማሪነት ግዥው በተሻለ ተፈፃሚ ሊሆን የሚችለው
የናሙና ምልከታ ሲኖረው መሆኑ ሲታመንበት የመንግስት መ/ቤቱ በተጨማሪነት
ናሙና ሊያቀርብ ወይም Eንዲቀርብ ሊያዝ ይችላል፡፡

2. የመንግስት መ/ቤቱ ናሙና ራሱ Aቅርቦ Eጩ ተወዳዳሪዎች የቀረበውን ናሙና


Aይነት ምርት Eንዲያቀርቡ በሚፈለግበት ወቅት:-

ሀ. በመንግስት መ/ቤቱ የሚቀርበው ናሙና በAንድ Aምራች ወይም የንግድ


ምልክት በተሠራ Eቃ የተወሰነ መሆን የለበትም። Eስከተቻለ ድረስ ተቀባይነት
ያላቸው ናሙናዎች Aይነት ለEይታ Eንዲቀርብ ሆኖ ሌሎች ከቀረቡት
ናሙናዎች ጋር ተመሳሳይ የሆነ ጥራት ደረጃ ያለው Eቃ ማቅረብ Eንደሚችሉ
ተጫራቾች Eንዲያውቁት ማድረግ ይገባል።
ለ. Eጩ ተወዳዳሪዎች ናሙናውን በግልፅ የሚያዩበት ቦታ ላይ መደረጉን Eና
ተገቢ Eስከሆነ ድረስ ስለናሙናው መግለጫ የሚሰጥ ባለሙያ መመደቡን
ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡

24
ሐ. መ/ቤቱ ለEጩ ተወዳዳሪዎች Eይታ ካቀረበው ናሙና በተጨማሪ የቴክኒክ
ፍላጎት መግለጫ የሚያዘጋጅ ከሆነ የሚዘጋጀው መግለጫ Eስከተቻለ ድረስ
የቀረበውን ናሙና የሚገልፅ መሆን ያለበት ሲሆን የቀረበው ናሙና ካለው
የቴክኒክ ባሕርይ ውጪ ያለ ባሕርይ በቴክኒክ መግለጫው ውስጥ Eንዲካተት
ሊደረግ Aይገባም፡፡

3. በተሰጣቸው የቴክኒክ ፍላጎት መግለጫ መሰረት Eጩ ተወዳዳሪዎች ናሙና


Eንዲያቀርቡ በሚፈለግበት ወቅት:-

ሀ. የሚቀርቡት ናሙናዎችን Aይነት፣ ብዛት የሚቀርቡበት ጊዜ Eና Aኳኋን Eጩ


ተወዳዳሪዎች በግልፅ Eንዲያውቁት መደረግ ይኖርበታል፣
ለ. ናሙናዎች ጨረታው ከመከፈቱ በፊት መቅረብ ያለባቸው ሲሆን ሆኖም Eጩ
ተወዳዳሪው ናሙናውን በወቅቱ ልኮ በማጓጓዝ ሂደት ከEጩ ተወዳዳሪው
ቁጥጥር ውጪ በሆነ ምክንያት ቢዘገይ የመንግስት መ/ቤቱ የግዥውን Aፈፃፀም
Aይጎዳም ብሎ Eስካመነ ድረስ ለናሙናው የማቅረቢያ ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጥ
ይችላል፡፡

4. ተጫራቾች የተሟላ ናሙና በAካል ማቅረብ የማይችሉ ሲሆን Eና የማይችሉበትንም


ምክንያት የመንግስት መ/ቤቱ ሲቀበለው ስለናሙናው ያላቸውን መረጃ ማቅረብ
<Eንዲችሉ ሊፈቀድ ይችላል። ይህም የናሙናውን ፎቶግራፍ ወይም የተገኘውን
የናሙና ክፍል ማቅረብን ይጨምራል። ሆኖም በዚህ መልኩ ተፈፃሚ ለማድረግ
የሚቻለው Aፈፃፀሙ የተሻለውን ተጫራች በመምረጥ ሒደት ልዩነት የማያመጣ
Eና በEጩ ተወዳዳሪዎች መካከል ልዩነት ሊፈጥር የማይችል መሆኑ ሲረጋገጥ ብቻ
ነው፡፡

5. የመንግስት መ/ቤቱ በተጫራቾች የቀረቡ ናሙናዎችን በጥንቃቄ የመያዝ Eና የመፈተሽ


ኃላፊነት Aለበት፡፡ ሆኖም ተጫራቾች ያቀረቡት ናሙና በሚመረመርበት ወቅት በራሱ
ተፈጥሮ ቢጠፋ ወይም ቢበላሽ ካሣ Aይከፈላቸውም። ያልጠፉ ወይም ያልተበላሹ
ናሙናዎች ከምርመራ በኋላ ለተጫራቾች ተመላሽ መደረግ ያለባቸው ሲሆን ተጫራቾች
ያቀረቡትን ናሙና የጨረታ ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ6 ወር ጊዜ ውስጥ
ካልወሰዱ ለመንግሥት በውርስ ገቢ ይደረጋል።

25
6. በመንግስት መ/ቤቱ የተለየ ውሳኔ ካልተሰጠ በስተቀር የAሸናፊውን ተጫራች ናሙና
ግዥው Eስከሚጠናቀቅበት ጊዜ ድረስ በናሙናነት ተይዞ መቆየት ያለበት ሲሆን
ናሙናውም በርክክብ ወቅት ለማነፃፀረያነት Eንዲያገለግል መደረግ ይኖርበታል፡፡

15.7 በጨረታ ሰነድ ላይ ስለሚደረግ ማብራሪያ ወይም ማሻሻያ

1. በAዋጁ Aንቀጽ 32 መሠረት የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ከማንኛውም Eጩ


ተወዳዳሪ በመሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ ሠነድ ላይ የሚቀርብ የማብራሪያ
ወይም የማሻሻያ ጥያቄን ተቀብለው ምላሽ መስጠት Aለባቸው::

2. በAንቀጽ ንUስ 1 የተደነገገው ቢኖርም የሚከተለውን ሳያሟላ ለቀረበ ማብራሪያ


ወይም የማሻሻያ ጥያቄ መሥሪያቤቱ ምላሽ Eንዲሰጥ Aይገደድም:-

ሀ. በዚህ መመሪያ በተገለፀው መሰረት ጨረታ በAየር ላይ የሚቆይበት ዝቅተኛ


ጊዜ 30 ቀናት ለሆነ ውስብስብ የAገር ውስጥ ግዥ የመጫረቻ ሠነድ
ማቅረቢያ የተወሰነው ጊዜ ሊያበቃ ከ10 ቀናት በታች ሲቀረው ለቀረበ
ጥያቄ፣
ለ. ለዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ የመጫረቻ ሠነድ ማቅረቢያ የተወሰነው ጊዜ
ሊያበቃ ከ21 ቀናት በታች ሲቀረው ለቀረበ ጥያቄ፣
ሐ በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀፅ 2/ሀ ላይ የተመለከተው ቢኖርም ጨረታ በAየር
ላይ የሚቆይበት ዝቅተኛ ጊዜ 15 ቀናት ብቻ ለሆኑ ውስብስብ ላልሆኑ
ግዥዎች ጨረታው ሊዘጋ ከ5 ቀናት በታች ሲቀረው ለቀረበ ጥያቄ፡፡

3. ከEጩ ተወዳዳሪዎች ለሚቀርብ የማብራሪያ ጥያቄ የሚሠጠው ምላሽ በጽሑፍ ሆኖ


የጠያቂውን ማንነት መግለጽ ሳያስፈልግ ለሁሉም በጨረታው ተሳታፊ ለመሆን
ላመለከቱ Eጩ ተወዳዳሪዎቸ በሙሉ በተመሳሳይ ጊዜ Eንዲላክ መደረግ Aለበት፡፡

4. የመንግስት መ/ቤቶች ከEጩ ተወዳዳሪዎች የሚቀርብላቸውን የማብራሪያ ጥያቄ


መነሻ በማድረግ ቀደም ሲል በመሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ ሠነድ ላይ ማሻሻያ
ማድረግ Aስፈላጊ ሆኖ ሲያገኙት የጨረታ ሠነዱን ማሻሻል ይችላሉ:: የተሻሻለው
ወይም ማንኛውም የጨረታ ሠነዱን ይዘት የሚቀይር ሰነድ፤ ማሻሻያ በሚል
በተሻሻለ ተጨማሪ የጨረታ ሠነድነት የጨረታውን ሠነድ ለገዙ ሁሉ በEኩል ጊዜ
Eንዲደርስ መደረግ Aለበት።

26
5. የመንግስት መ/ቤቶች በዚህ Aንቀፅ ንUስ Aንቀፅ 4 ላይ በተገለፀው መሰረት በጨረታ
ሰነዱ ላይ ማሻሻያ ሲያደርጉ Eና ጨረታውን ለመዝጋት በቀረው ጊዜ ውስጥ Eጩ
ተወዳዳሪዎች የተደረገውን ማሻሻያ Aካተው የመጫረቻ ሰነድ ለማዘጋጀት
Eንደማይችሉ ሲገመት የጨረታ መዝጊያ ቀኑን ማራዘም ይኖርባቸዋል፡፡

6. የመንግስት መ/ቤቱ Aስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን በመሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀ የጨረታ


ሠነድ ላይ የጨረታ ሠነድ የገዙትን ተጫራቾች በሙሉ የማብራሪያና የማሻሻያ
ገለጻና ውይይት ለማድረግ ሊጠራ ይችላል:: የሚደረገው ውይይትም በቃለጉባዔ
መያዝ ይኖርበታል::

7. Eጩ ተወዳዳሪዎች የመጫረቻ ሠነዳቸውን በሚያዘጋጁበት ወቅት ማካተት Eንዲችሉ


በተደረገው የጨረታ ሠነድ ማሻሻያና ማብራሪያ ውይይት ላይ የተያዘው ቃለ-ጉባዔ
ቅጂ ለሁሉም የጨረታውን ሠነድ ለገዙ Eጩ ተጫራቾች Eንዲደርስ መደረግ
Aለበት፡፡

15.8 የጨረታ ቋንቋ

1. በAዋጁ Aንቀጽ 20 መሠረት የሚዘጋጀው የጨረታ ማስታወቂያ፤ የጨረታ ሠነድ Eና


ጨረታው የሚካሄድበት ቋንቋ፤

ሀ. የAገር ውስጥ ተጫራቾች ብቻ ለሚሳተፉበት ለብሔራዊ ግልጽ ጨረታ በAማርኛ


ቋንቋ ይሆናል:: ሆኖም መ/ቤቱ የተሟላ ውድድር Eንደሚኖር በማረጋገጥና የጨረታ
ቋንቋው በEንግሊዝኛ መሆኑ የተሻለ ውድድርና ጠቀሜታ Eንዳለው ሲያምን
የጨረታ ማስታወቂያው፣ የጨረታ ሠነዱ፣ Eና የጨረታው ሂደት በEንግሊዝኛ
ቋንቋ Eንዲሆን ሊፈቅድ ይችላል::
ለ. ለዓለም ዓቀፍ ግልጽ ጨረታ ማስፈጸሚያ የሚዘጋጀው ማናቸውም ሰነድ
በEንግሊዝኛ ቋንቋ ይሆናል::

2. ከላይ በንUስ Aንቀጽ 1 የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ Eጩ ተጫራቾች የመጫረቻ


ሠነዶቻቸውና ደጋፊ ማስረጃዎቻቸው በጨረታ ሠነዱ ጨረታው Eንዲካሄድበት
ከተፈቀደው ውጭ በሌላ ቋንቋ የተዘጋጀ በሚሆንበት ጊዜ የጨረታውን መሠረታዊ
ይዘት ሊቀይሩ የሚችሉ ሠነዶች በሕጋዊ ተርጓሚ ከተተረጎመ ቅጂ ጋር Aንድ ላይ
በማድረግ ማቅረብ Aለባቸው::

27
3. የመንግስት መ/ቤቱ በተጫራቹ የቀረበው ሠነድ በመጀመሪያ በተዘጋጀበት Eና
ለጨረታው በተፈቀደው ቋንቋ ትርጉም መካከል ልዩነት Eንዳለው ሲያረጋግጥ ልዩነቱ
በጨረታው ይዘት ላይ መሰረታዊ ለውጥ Aያመጣም ብሎ ካላመነ በስተቀር ሰነዱን
ውድቅ ማድረግ ይኖርበታል፡፡

15.9. የጨረታ ዋጋ Eና የዋጋ ማስተካከያ

1. የመንግስት መ/ቤት ከተጫራቾች የሚሰጡ የመጫረቻ ዋጋዎች በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ


ያልተመሰረቱ Eና በጨረታው Eና በውል Aፈፃፀሙ ወቅት የማይለዋወጡ ፅኑ ዋጋ
መሆናቸውን ማረጋገጥ Aለበት፡፡

2. በንUስ Aንቀፅ 1 ላይ የተገለፀው ቢኖርም፣ የመንግስት መ/ቤቱ የሚከተሉት ሁኔታዎች


መኖራቸውን ሲረዳ ለግንባታ ስራዎች ውሉ ተፈፃሚ መሆን ከጀመረበት 12 ወራት በኋላ
Eና በማEቀፍ ስምምነት ለሚፈፀም ግዥ ውሉ ተፈፃሚ መሆን ከጀመረበት 3 ወራት በኋላ
ለሚኖር ግዥ የዋጋ ለውጥ ማስተካከያ ማድረግ Eንደሚቻል በጨረታ ሰነዱ ላይ ሊፈቅድ
ይችላል:-

ሀ. በውል ስምምነቱ መሰረት የግንባታ ስራውን ለማጠናቀቅ ከ12 ወራት Eንዲሁም


በማEቀፍ ስምምነት የውል ግዴታውን ለማጠናቀቅ ከ6 ወራት በላይ የሚፈጅ መሆኑ
የተረጋገጠ ሲሆን፣
ለ. በማEቀፍ ስምምነት ለሚፈፀም ግዥ የዋጋ ማስተካከያ ለማድረግ የሚያስችል መነሻ Eና
የተለወጠ ወቅታዊ ዋጋ ከቢሮው ወይም ማEከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የሚሰጥ
ሲሆን፣
ሐ. የዋጋ ማስተካከያ Eንዲደ ረግበት በሚመረጠው ስብስብ ላይ ቢሮው ወይም ማEከላዊ
ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የዋጋ Iንዴክስ ወይም የጠቋሚ ዋጋ መረጃ መስጠት መቻሉ
ሲረጋገጥ፣
መ. ከላይ በፊደል ተራ (ሐ) የተገለፀው ቢኖርም ቢሮው ወይም ማEከላዊ ስታትስቲክስ
ኤጀንሲ ወቅታዊ የዋጋ Iንዴክስ መረጃ መስጠት ባልቻሉበት ስብስቦች ላይ
የመንግሥት መ/ቤቱ የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ ይገባል ብሎ ሲያምን ለውጥ
የሚደረግባቸውን ስብስቦች በያዘው ምድብ ላይ ማስተካከያ ለማድረግ የሚያስችል
የዋጋ መረጃ ከታወቀ የAገር ውስጥ Aምራች ድርጅት ወይም በውጭ Aገር ከሚገኝ
ህጋዊ ተቋም ማግኘት ሲቻል፣

3. ለግንባታ ሥራ ግዥ የሚደረግ የዋጋ ማስተካከያ

28
ለግንባታ ስራ ግዥ የሚደረገው የዋጋ ማስተካከያ ከላይ በAንቀፅ 15.9 በንUስ Aንቀጽ 2
የተጠቀሰው Eንደተጠበቁ ሆነው ከዚህ በታች የተገለጹትን Aሠራሮች ተከትሎ በመደበኛ
የጨረታ ሰነዱ ላይ የተመለከተውን ቀመር በመጠቀም መሰላት ይኖርበታል:-

ሀ. ለግንባታ ሥራው የሚያስፈልጉ ዋና ዋና ግብዓቶችና በEያንዳንዱ ዋጋ ግብAት ሥር


ሊካተቱ የሚችሉ Eቃዎችን ስብስብ መለየት፣
ለ. በሥራቸው የተለያዩ Eቃዎች ስብስቦችን የያዙት ዋና ዋና ግብዓቶች፣ ከግንባታ
ሥራው ጠቅላላ ግብዓቶች ውስጥ የሚኖራቸውን ድርሻ በማስላት የዋጋ ማስተካከያ
የሚደረግባቸውን Eና የማይደረግባቸውን መወሰን፣
ሐ. ጨረታው ከመዘጋቱ በፊት በሥራ ላይ ያለው የዋጋ Iንዴክስ/ጠቋሚ Aሃዝ በቀመሩ
መሠረት የዋጋ ማስተካከያውን ለማስላት በመነሻነት ይወሰዳል፣
መ. የዋጋ ማስተካከያው ጥያቄ በንUስ Aንቀፅ 15.9 በንUስ Aንቀጽ 2 ላይ የተገለፀውን
ድንጋጌ ተከትሎ በሚቀርብበት ወቅት በተለይ ለግንባታ ሥራ ግዥ የዋጋ ልዩነት
የሚሰላው በሥራ ላይ ያለውን ወቅታዊ የዋጋ Iንዴክስ/ጠቋሚ Aሃዝን በመጠቀም
በቀመሩ መሠረት ይሆናል፡፡
4. በማEቀፍ ስምምነት ለሚፈፀም ግዥ የሚደረግ የዋጋ ማስተካከያ

የመንግሥት መ/ቤቶች በማEቀፍ ስምምነት ለሚፈፀም ግዥ የዋጋ ማስተካከያ ለማድረግ


የሚችሉት የመንግስት መ/ቤቱ የሚከተሉትን Aኴኌን ይሆናል።

ሀ. የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግባቸው ቢሮው ወይም ማEከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ወቅታዊ


የዋጋ መረጃ ለሚሰጥባቸው Aቅርቦቶች ብቻ መሆን Aለበት፡፡
ለ. በማEቀፍ ስምምነት መሠረት ተፈፃሚ ለሚሆን ግዥ የሚቀርብ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄ
መቅረብ የሚኖርበት ስምምነቱ ስራ ላይ ከዋለ ከ3 ወራት በኋላ ሊሆን ይገባል፡፡
ሐ. የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግበትን Eቃ ወይም Aገልግሎት Aስመልክቶ ጨረታው
በተከፈተበት Eለት የነበረው ቢሮው ወይም ማEከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የሚያወጣው
ዋጋ Eና የማEቀፍ ስምምነቱ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግበት
ጊዜ በኮንትራት ስምምነቱ ላይ መገለፅ Aለበት፡፡
መ. የመንግሥት መ/ቤቱ በውሉ ላይ በተገለፀው Eና በጨረታው መክፈቻ Eለት ተፈፃሚ
በነበረው Eና Aሁን ያለውን ወቅታዊ ዋጋ Aስመልክቶ በቢሮው ወይም ማEከላዊ
ስታትስቲክስ ኤጀንሲ በተሰጠው ዋጋ መካከል ያለውን የዋጋ ልዩነት በማስላት ልዩነቱ
በAቅራቢው ዋጋ ላይ Eንዲጨመር ወይም Eንዲቀነስ በማድረግ የሚቀጥለው የዋጋ
ማስተካከያ ጊዜ Eስከሚደርስ ድረስ የተስተካከለውን ዋጋ ተፈፃሚ ማድረግ Aለበት፡፡
29
ሠ. Aቅራቢው በውል ስምምነቱ መሠረት ማቅረብ ሲገባው በወቅቱ ላላቀረባቸው Eና
ዘግይተው ለቀረቡ Aቅርቦቶች የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ የሚቻለው Aቅርቦቶቹ መቅረብ
በነበረባቸው ወቅት በነበረው ዋጋ መሠረት ብቻ ይሆናል፡፡

5. ለምክር Aገልግሎት ግዥ የሚደረግ የዋጋ ማስተካከያ


ሀ/ በምክር Aገልግሎት ግዥ የውል Aፈጻጸም ወቅት በAማካሪው ስህተት ባልሆነ ምክንያት
የውል መፈጸሚያ ጊዜው በመራዘሙ ለAማካሪው የዋጋ ማስተካከያ ማድረግ Aስፈላጊ
መሆኑን መ/ቤቱ ሲያምንበት የዋጋ ማስተካከያ ሊያደርግ ይችላል::
ለ/ ከላይ በፊደል ተራ (ሀ) የተገለፀው ቢኖርም ለAማካሪዎች የሚደረገው የዋጋ ማስተካከያ
ከውሉ ጠቅላላ ዋጋ ከAስራ Aምስት (15%) ሊበልጥ Aይችልም፡፡

6. መ/ቤቱ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግባቸው Eቃዎች ወይም Aቅርቦቶች ለተካተቱበት ግዥ


በሚያዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ላይ የሚከተሉትን ጨምሮ ሌሎች Aስፈላጊ ናቸው የሚላቸውን
ሁኔታዎች በግልፅ ማመልከት ይኖርበታል፡-
ሀ/ የዋጋ ማስተካከያውን ተግባራዊ ለማድረግ Eጩ ተወዳዳሪዎች ከመጫረቻ ሰነዳቸው
ጋር ማቅረብ ያለባቸውን የመረጃ Aይነት፣
ለ/ የዋጋ ማስተካከያ ጥያቄው የሚቀርብባቸውን ሁኔታዎች፣ የAቀራረብ ዘዴውን Eና
ከዋጋ ማስተካከያ ጥያቄው ጋር ተያይዘው የሚቀርቡ ማስረጃዎችን Aይነትና መጠን፣
ሐ/ ሌሎች ለዋጋ ማስተካከያው Aፈፃፀም ይጠቅማሉ ተብሎ የሚታመንባቸውን መረጃዎች
Eና ተጫራቾች ሊከተሉት ይገባል የሚላቸውን Aሰራሮች፣
7. የመንግሥት መ/ቤቱ በጨረታ ግምገማ ወቅት ተጫራቾች ለዋጋ ማስተካከያ Aላማ
የተቀመጡትን ቅድመ ሁኔታዎች መቀበላቸውን Eና ያቀረቧቸው ማስረጃዎችም ተቀባይነት
ያላቸው መሆናቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

8. የመንግሥት መ/ቤቱ Eና በጨረታ ውድድሩ Aሸናፊ የሆነው ተጫራች በሚያደርጉት የውል


ስምምነት ላይ የሚከተሉት Eና ሌሎች ተገቢ ናቸው ተብሎ የታመነባቸው ሁኔታዎች በግልፅ
Eንዲካተቱ መደረግ ይኖርበታል፡-
ሀ/ የዋጋ መስተካከያ የሚደረግላቸውን ግብዓቶች በመጠቀም የሚመረቱ Eቃዎች ወይም
Aቅርቦቶችን ዝርዝር Eና የማስተካከያውን Aፈፃፀም፣
ለ/ ለዋጋ ማስተካከያ Aፈፃፀም የመንግሥት መ/ቤቱ Eና Aቅራቢው የተስማሙበት
የሰነድ Aይነት Eና ምንጭ፣
ሐ/ ለዋጋ ማስተካከያ የሚቀርበው ማስረጃ በውሉ ላይ በተገለፀው መሠረት መሆን
Eንዳለበት Eና ከሌላ ምንጭ የሚመጣ መረጃ ተቀባይነት Eንደማይኖረው፣

30
መ/ Aቅራቢው በውል ስምምነቱ መሠረት በወቅቱ ስራውን ወይም Aቅርቦቱን ማከናወን
ባለመቻሉ የሚፈጠር የዋጋ መናር ማስተካከያ የማይደረግበት ስለመሆኑ፣
9. የዋጋ ማስተካከያ ተግባራዊ በማድረግ ሂደት ውስጥ በማስተካከያው ምክንያት የተፈጠረው
ልዩነት ከግንባታ ሥራው ጠቅላላ የውል ዋጋ 25 በመቶ (ሃያ Aምስት ከመቶ) በሚበልጥበት
ጊዜ የዋጋ ለውጡን ተቀብሎ ግዥውን መቀጠሉ Iኮኖሚያዊ ጥቅም የሚያስገኝ መሆኑን
ተረድቶ ተገቢውን ውሳኔ መወሰን Eንዲችል የመ/ቤቱ የበላይ ሃላፊ Eንዲያውቀው መደረግ
ይኖርበታል፡፡
10. የመንግሥት መ/ቤቱ የዋጋ ማስተካከያ ለተፈቀደበት ማንኛውም ግዥ ከAቅራቢው የዋጋ
ማስተካከያ ጥያቄ ባይቀርብም የክፍያ ጥያቄ ሲቀርብለት የዋጋ ማስተካከያ Eንዲደረግባቸው
በውል ስምምነቱ በተፈቀዱ ግብAቶች ላይ የዋጋ መቀነስ መኖር Aለመኖሩን የማጣራትና የዋጋ
ቅናሽ ካለም Aስልቶ ከቀረበው የክፍያ ጥያቄ ላይ ከቀነሰ በኋላ መክፈል ይኖርበታል፡፡

15.10. የመጫረቻ ሠነድ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ

1. የመንግስት መ/ቤቱ የመጫረቻ ሠነድ ፀንቶ መቆየት ያለበትን ጊዜ በጥንቃቄ በመወሰን


በጨረታ ሰነዱ ውስጥ ማካተት ይኖርበታል፡፡ የመጫረቻ ሰነድ ወይም የጨረታው ዋጋ
ፀንቶ ሊቆይ የሚገባበት ጊዜ Eንደ ግዥው Aይነት ሊለያይ የሚችል ቢሆንም ጊዜውን
ለመወሰን መ/ቤቱ የሚከተሉትን ማገናዘብ ይኖርበታል:-

ሀ. የግዥውን ውስብስብነት Eና ግዥውን ለመገምገም ሊወስድ የሚችለውን ጊዜ፣


ለ. በጨረታው ሊሳተፉ የሚችሉ Eጩ ተወዳዳሪዎች ብዛት፣
ሐ. የመንግስት መ/ቤቱ ተመሳሳይ ግዥዎችን የመገምገም ያለው ልምድ፣
መ. ግዥው በገበያ ላይ ያለው የዋጋ ተለዋዋጭነት ሁኔታ፣

2. በንUስ Aንቀፅ 1 ላይ በተገለፀው መሰረት የሚወሰነው የጨረታ ዋጋ ፀንቶ የሚቆይበት


ጊዜ የመንግስት መ/ቤቱ ግዥውን ለመገምገም፤ በግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ ግዥውን ለማፀደቅ፤
Aቤቱታ ቢነሳ ለማስተናገድ Eና ከAሸናፊው ድርጅት ጋር ውል Eስከመፈራረም ድረስ
የሚፈጀውን ጊዜ ታሳቢ ያደረገ መሆን ይኖርበታል፡፡

3. በንUስ Aንቀፅ 2 ላይ በተገለፀው መሰረት የመጫረቻ ሰነድ ረዘም ላለ ጊዜ ፀንቶ የሚቆይበት


ሁኔታ መኖሩን መ/ቤቱ ካላመነ በስተቀር ጨረታው ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው
ከሚከፈትበት Eለት ጀምሮ ከ60 ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡

4. የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የግዥ ሂደታቸውን የመጫረቻ ሰነዱ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ


ውስጥ ማጠናቀቅ Eና ከAሸናፊው ድርጅት ጋር ውል መፈራረም ይኖርባቸዋል፡፡ ሆኖም

31
ከAቅም በላይ በሆኑ ምክንያቶች የግዥ ሂደቱ ሳይጠናቀቅ ለግዥው የቀረበው ዋጋ ፀንቶ
የሚቆይበት ጊዜ የሚያበቃ መሆኑን መ/ቤቱ ሲረዳ Eጩ ተወዳዳሪዎች ዋጋቸው ፀንቶ
የሚቆይበትን ጊዜ ለተጨማሪ ቀናት Eንዲያራዝሙለት ሊጠይቅ ይችላል፡፡

5. በንUስ Aንቀፅ 4 ላይ በሰፈረው መሰረት ተጫራቾቹ Eንዲያራዝሙ የሚጠየቀው ተጨማሪ


ቀናት የመንግስት መ/ቤቱ የቀረውን የግዥ ሒደት ለማጠናቀቅ የሚበቃውን ያህል ቀናት
ብቻ መሆን ያለበት ሲሆን ተጫራቾች በማንኛውም ምክንያት የመጫረቻ ሰነድ የሚፀናበትን
ጊዜ ማራዘሚያ ጥያቄ ለመቀበል ፈቃደኛ ባይሆኑ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙትን ዋስትና
መውረስ ሳያስፈልግ ከጨረታው ውድድር Eንዲገለሉ ይደረጋል፡፡

6 የቀረበላቸውን ዋጋቸው ጸንቶ የሚቆይበትን ግዜ ማሻሻል ጥያቄ የተቀበሉ ተጫራቾች


ጥያቄውን መቀበላቸውን Eና የመቆያ ግዜውን ያራዘሙት Eስከ መቼ Eንደሆነ በመጥቀስ
በጽሑፍ ማረጋገጥ Aለባቸው። በተመሳሳይ ሁኔታም ለዚህ ጨረታ ያስያዙት የጨረታ ዋስትና
መቆያ ጊዜ Aብሮ Eንዲሻሻል ማድረግ ወይም Aዲስ ዋስትና ማቅረብ Aለባቸው::

7. በንUስ Aንቀፅ 6 በተገለጸው መሠረት የጨረታ ዋስትናውን ጸንቶ ማቆያ ግዜ ያላሻሻለ


ተጫራች ያቀረበው ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበትን ግዜ ለማሻሻል ፍቃደኛ Eንዳልሆነ ተቆጥሮ
ከጨረታው ውድድር ውጭ Eንዲሆን ይደረጋል::

15.11. የጨረታ ማስከበሪያ

1. ከምክር Aገልግሎት ግዥ በስተቀር የመንግስት መ/ቤቶች በግልጽ ፣ ውስን ጨረታ Eና


ሁለት ደረጃ ጨረታ የግዥ ዘዴዎችን በሚጠቀሙበት ጊዜ በጨረታው ሰነድ ውስጥ
ለEያንዳንዱ ግዥ የሚጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በግልፅ መወሰንና
ማመልከት Aለባቸው። ሆኖም የተለየ ሁኔታ Aለ ብሎ የመንግስት መ/ቤቱ ካመነበት
ለምክር Aገልግሎት ግዥም ቢሆን ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና Eንዲያቀርቡ
ሊጠየቅ ይችላል፡፡

2. የመንግስት መ/ቤቱ የጠቅላላ ግዥውን ግምታዊ ዋጋ መሠረት በማድረግ ከ0.5% ያላነሰና


ከ2% ያልበለጠ የጨረታ ማስከበሪያ የገንዘብ መጠን ወስኖ በጨረታ ጥሪው Eና ሰነዱ
ውስጥ መግለፅ ይኖርበታል። በዚህ መሠረት የሚወሰነው የጨረታ ማስከበሪያ መጠን
ከብር 500,000.00 የበለጠ መሆን የለበትም።

32
3. በንUስ Aንቀጽ 2 በተገለጸው መሠረት የመንግስት መ/ቤቶች የጨረታ ማስከበሪያ
መጠንን ለመወሰን የሚከተሉትን ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ማስገባት
ይኖርባቸዋል:-
ሀ. የሚገዛው Eቃ /Aገልግሎት/ የዋጋ ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ ተለዋዋጭ
መሆን፣
ለ. በጨረታው የሚሳተፉ በቂ ተወዳዳሪዎች መኖር፣
ሐ. ተጫራቾች Eንዲያቀርቡ የሚጠየቀው ዋስትና በጨረታው Eንዳይሳተፉ
Eንቅፋት Eንደማይሆን፣
መ. Aሸናፊ ሆኖ የተመረጠው ተጫራች ውሉን ለመፈረም ፈቃደኛ Eንዲሆን
የሚገፋፋ፣
ሠ. Aሸናፊ ሆኖ የተመረጠው ተጫራች ውሉን ለመፈረም ፈቃደኛ ባይሆን
ዋስትናው በመሥሪያቤቱ ላይ የደረሰውን ጉዳት ለማካካስ የሚመጥን
መሆኑን፣

4. የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና Eንደተጫራቹ ምርጫ በጥሬ ገንዘብ


ወይም ከታወቀ ባንክ በሚሰጥ የክፍያ ማዘዣ ቼክ ወይም የባንክ ዋስትና ወይም
የተረጋገጠ ሌተር Oፍ ክሬዲት ሊሆን ይችላል።
5. በንUስ Aንቀጽ 4 የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ በግንባታ ሥራ ዘርፍ የተሠማሩ
የAገር ውስጥ ሥራ ተቋራጮች ለጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታ ላይ የተመሠረተ
የመድን ዋስትና ቢያቀርቡ ተባቀይነት ይኖረዋል::

6. ከተጫራቾች የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ጸንቶ መቆያ ጊዜ የጨረታው


ዋጋ ፀንቶ ከሚቆይበት የመጨረሻ ቀን በኋላ ቢያንስ ለተጨማሪ 28 ቀናት ፀንቶ
መቆየት ይኖርበታል::

7. የውጭ Aገር ተጫራቾች የሚያቀርቡት ከIትዮጵያ ውጭ ባሉ ባንኮች የተሠጠ


የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በAገር ውስጥ ባንኮች ማረጋገጫ ያገኘና በሁኔታ ላይ
ያልተመሠረተ መሆን ይኖርበታል::

8. ማናቸውም ተጫራች የሚከተሉትን ተግባራት ባለመፈጸሙ ምክንያት ያስያዘው


ዋስትና በመንግስት መ/ቤቶች ሊወረስበት ይችላል:-

33
ሀ. በጨረታ ሠነዱ የተገለጸው የመጫረቻ ሠነድ ማቅረቢያ የመጨረሻ ጊዜ ካለፈ
በኋላ ወይም በመጫረቻ ሠነዱ የተገለጸው የጨረታ ዋጋ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ
ውስጥ ተጫራቹ ራሱን ከጨረታው ካገለለ ፣
ለ. በጨረታው ውድድር Aሸናፊ በመሆኑ ውል Eንዲፈርም Eና የውል ማስከበሪያ
Eንዲያስይዝ ተጠይቆ ውል ለመፈረም Eና የተጠየቀውን የውል ማስከበሪያ
ለማስያዝ ፈቃደኛ ካልሆነ፣

15.12. የመጫረቻ ሠነድ መረከብ

1. የመንግስት መ/ቤቶች ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዶቻቸውን የሚያስገቡበት የጨረታ


ሳጥን ማዘጋጀት Aለባቸው:: የጨረታ ሳጥኑም የጨረታ ጥሪው ላይ በተገለፀው ቦታ
ጥሪ ከተደረገበት Eለት ጀምሮ Eስከ መጨረሻው የመዝጊያ ሰዓት ድረስ ክፍት ሆኖ
መገኘት ይኖርበታል፡፡

2. የጨረታ ሳጥን ደህንነት የተጠበቀ መሆን ያለበት ሲሆን ጨረታው Eስከሚከፈት ድረስ
ቁልፉ በግዥ የሥራ ክፍል ኃላፊ ተይዞ መቆየት ይኖርበታል፡፡

3. Eስከተቻለ ድረስ ማንኛውም የመጫረቻ ሰነድ ለጨረታው በተዘጋጀ ሳጥን ውስጥ ገቢ


መደረግ Aለበት፡፡ ሆኖም ለግዥው የሚቀርበው የመጫረቻ ሠነድ በሳጥን ውስጥ ሊገባ
የማይችል በሚሆንበት ጊዜ መሥሪያ ቤቱ የመጫረቻ ሠነድ የሚረከብ ሠራተኛ
የጨረታ ጥሪ ከተደረገበት Eለት ጀምሮ በመመደብ በተጫራቾች የሚቀርብን የመጫረቻ
ሰነድ መረከብ ይኖርበታል፡፡

4. በንUስ Aንቀፅ 3 ላይ በተገለጸው መሰረት የመንግስት መ/ቤቱ ለሚረከበው የመጫረቻ


ሰነድ መረከቡን የሚያረጋግጥ የመተማመኛ ሰነድ ሊሰጥ ይገባል፡፡ በዚህ መሰረት የቀረቡ
የመጫረቻ ሰነዶች ደህንነት መጠበቁን ግዥውን ለመፈጸም የተመደበው ቡድን ወይም
ጉዳዩ የሚመለከተው ኃላፊ ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

5. ከመጫረቻ ሠነድ ማስረከቢያ የመጨረሻ ቀንና ሰዓት በኋላ ዘግይቶ የደረሰ


የመጫረቻ ሠነድ Eሽጉ ሳይከፈት ወዲያውኑ ለተጫራቹ ተመላሽ መደረግ
Aለበት::

15.13. የጨረታታ Aከፋፈት

34
1. ጨረታው የሚከፈተው በጨረታው ጥሪ ወይም ማሻሻያ ተደርጎ ከሆነ በማሻሻያ
ሰነዱ ላይ በተገለፀው ቀን፤ ሰዓትና ቦታ በግልጽ ይሆናል።
ጨረታው ሲከፈትም፣

ሀ. ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፣


ሆኖም ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ሳይገኝ መቅረቱ
የጨረታውን መከፈት Aያስተጓጉልም፣
ለ. የጨረታ Aከፋፈት ሂደቱን Eስካላወከ Eና የቦታ ጥበት Eስከሌለ ድረስ
በጨረታው Aከፋፈት ሂደት ላይ መገኘት የሚፈልግ ማንኛውም የመገናኛ
ብዙሐን ድርጅት ወኪል ወይም ሌላ ፍላጎት ያለው ሰው በታዛቢነት መገኘት
ይችላል፣
ሐ. Eስከተቻለ ድረስ የውስጥ Oዲት ተወካይ ጨረታው ሲከፈት መገኘት Aለበት፣
መ. ከግዥ ሥራ ክፍል የሚመደቡ ቢያንስ 3 ባለሙያዎች በጨረታ Aከፋፈት
ሂደቱ ላይ መገኘት ይኖርባቸዋል:: ሆኖም Eስከተቻለ ድረስ የግዥ ተጠቃሚ
ከሆኑ ሥራ ሂደቶች የሚወከሉ ባለሞያዎች በAከፋፈት ሥነ ሥርዓቱ ላይ
ሊገኙ ይችላሉ፡፡

2. ጨረታው በAንድ ኤንቬሎፕ Eንዲቀርብ የተጠየቀ ከሆነ የመንግስት መሥሪያቤቱ


Eያንዳንዱ Eጩ ተወዳዳሪ ያቀረበውን የመጫረቻ ሠነድ በመክፈት የተጫራቹን
ስም፣ ለውሉ ያቀረበውን ዋጋ፣ የዋጋ ቅናሽ መጠንና ሁኔታውን፣ የጨረታ
ማስከበሪያ ዓይነት Eና መጠን Eና ማናቸውም ሌሎች Eጩ ተወዳዳሪዎች
Aንጻራዊ ደረጃቸውን ለማወቅ ይረዳቸዋል ብሎ የሚታሰቡ ሁኔታዎች በንባብ
ማሰማት Aለባቸው ::
3. ጨረታው በሁለት ኤንቬሎፕ Eንዲቀርብ የተጠየቀ ከሆነ:-
h. በጨረታው መክፈቻ ሥነ-ስርዓት የቴክኒክ ዶክመንቱን የያዘው ኤንቬሎፕ
Eንዲከፈት ተደርጎ የተጫራቹን ማንነት ጨምሮ በወቅቱ ሊገለጹ የሚችሉ
ነጥቦች በንባብ መሰማት Aለባቸው።
l. የሁሉም Eጩ ተወዳዳሪዎች የዋጋ ኤንቬሎፕ ሳይከፈት Aንድ ላይ ታሽጎ
በEሽጉ ላይ የጨረታው መለያ Eና የዋጋ ኤንቬሎፖች መሆኑ ተገልጾ Eና
ጨረታውን የከፈቱት የመ/ቤቱ ባልደረቦች ተፈራርመውበት ሁለተኛው ዙር
የጨረታ መክፈቻ ሥነ-ስርዓት Eስከሚካሄድ ድረስ የታሸገው ፖስታ በግዥ

35
ሥራ ክፍል ወይም ኃላፊነት በተሰጠው Aካል በጥንቃቄ ተይዞ መቆየት
ይኖርበታል።
ሐ.የቴክኒክ ግምገማ ተደርጎ የተገኘው ውጤት ስልጣን በተሰጠው Aካል ከፀደቀ
በኋላ ውጤቱ በጨረታው ለተሳተፉ ለሁሉም ተጫታራቾች በጽሑፍ መገለጽ
ይኖርበታል::
m. በቴክኒክ ግምገማው ለወደቁ ተጫራቾች የሚጻፈው ደብዳቤ በጨረታው
የወደቁበትን ምክንያት የሚገልጽ መሆን ያለበት ሲሆን የወደቁ ተጫራቾችም
Aቤቱታ ካላቸው Aቤቱታቸውን ማቅረብ ይችላሉ፡፡ Aቤቱታ የሚቀርብበት
Eና የሚመረመርበት ስርዓት በዚህ መመሪያ ከAንቀፅ 39-43 የተገለፁትን
ሁኔታዎች ተከትሎ ይሆናል፡፡
ሠ.የቴክኒክ ውጤታቸው ተቀባይነት ላገኘ ተጫራቾች የሚጻፈው ደብዳቤ የዋጋ
ኤንቬሎፕ የሚከፈትበትን Eለት፣ ሰዓት Eና ቦታ የሚገልጽ መሆን
ይኖርበታል። ደብዳቤውም በEኩል ጊዜ Eንዲደርሳቸው መደረግ Eና ሁሉም
ፈቃደኛ ተጫራቾች በጨረታው የዋጋ ኤንቬሎፕ መክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ
Eንዲገኙ የሚያስችላቸው በቂ ጊዜ ሊሰጣቸው ይገባል። ሆኖም Aቤቱታ
የቀረበ ከሆነ Aቤቱታው ውሣኔ Eስኪያገኝ ድረስ የዋጋ ኤንቬሎፑ መከፈት
የለበትም፡፡
ረ. በዚህ Aንቀፅ ንUስ Aንቀጽ 3-ሠ ላይ በተመለከተው ጥሪ መሠረት በEለቱ
ለተገኙት Eጩ ተወዳዳሪዎች የቴክኒክ ግምገማውን ውጤት በመግለጽ Eና
በቴክኒክ ግምገማው ውጤት ያለፉ ተጫራቾች የዋጋ ኤን‹ሎፕ Eንዲከፈት
ይደረጋል።
ሰ. ለዋጋ ውድድር ያለፉ ተወዳዳሪዎችን ኤንቬሎፕ በዚህ Aንቀፅ ንUስ Aንቀጽ
2 (ረ) ላይ በተገለጸው መሠረት በመክፈት የተጫራቹን ስም፣ ለግዥው
ያቀረበውን ዋጋ፣ የዋጋ ቅናሽ ካለው መጠኑን Eና ሁኔታውን ፣ Eና
የመሳሰሉ ከዋጋ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸውን ጉዳዮች ተጫራቾች
Eንዲያውቁ መደረግ Aለበት::
g. በቴክኒክ ውድድር ተቀባይነት ያላገኙ Eጩ ተወዳዳሪዎች ያስያዙት የጨረታ
ማስከበሪያ ዋስትና Eንዲሁም የዋጋ ኤንቬሎፕ ሳይከፈት ለተጫራቾቹ
ተመላሽ መደረግ Aለበት። ሆኖም በንUስ Aንቀፅ 3(መ) መሠረት በቴክኒክ
ግምገማው ውጤት ላይ Aቤቱታ ያቀረበ ከሆነ በAቤቱታው ላይ የሚሰጠው
የመጨረሻ ውሳኔ Eስኪታወቅ ድረስ በቴክኒክ የወደቁት ተጫራቾች ዋጋ

36
ማወዳደሪያ Iንቬሎፕም ሆነ ያስያዟቸው የጨረታ ዋስትና ተመላሽ
Aይደረግም፡፡

4. የመንግስት መ/ቤቱ የግዥ ሥራ ክፍል የጨረታውን Aከፋፈት ሂደት ቃለ-ጉባዓ@ መያዝ


Aለበት። ይህም ቃለ-ጉባዓ@ የተጫራቾቹን ሥም፣ ያቀረቡትን ዋጋ Eና በጨረታው
Aከፋፈት ሂደት ላይ የተነሡ ሌሎችንም Aስፈላጊ ነጥቦች የሚይዝ ይሆናል። ቃለ-
ጉባዔው Eና ተጫራቾች ያቀረቡት ዋናው የመጫረቻ ሰነድ በጨረታ Aከፋፈት ሂደቱ ላይ
ተመድበው በተገኙት የግዥ ሥራ ክፍል ሰራተኞች ይፈረማል። ጨረታው በተከፈተበት
ጊዜ የተገኙ ተጫራቾች መገኘታቸውን በሚያረጋግጠው ሠነድ ላይ Eንዲፈርሙ
ይደረጋል።
5. ማንኛውም በጨረታ መክፈቻ ሥርዓት ላይ ያልተከፈተና ለተጫራቾች ያልተነበበ
የመጫረቻ ሠነድ ለቀጣይ ውድድር ሊያገለግል Aይችልም::
6. ማናቸውም ተጫራች በጨረታ መክፈቻ ስነ ስርዓት ላይ ከጨረታው ውጭ ሊደረግ
Aይገባም::

15.14. ጨረታን መገምገምና ማወዳደር


1. የመጀመሪያ ደረጃ ግምገማ
1.1. የመንግስት መ/ቤቱ ጨረታውን የተሟላ ነው ብሎ ለቀጣዩ ዝርዝር የግምገማ ሂደት
ሊያሳልፈው የሚችለው በተጫራቹ የቀረበው የመጫረቻ ሠነድ በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ
ወቅት የተከፈተ Eና በጨረታ ሰነዱ ላይ የተዘረዘሩትን ቅድመ ሁኔታዎችና ተፈላጊ
ነጥቦች የሚያሟላ ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው።
1.2 ማንኛውም የመንግስት መ/ቤት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የማያሟሉ ተጫራቾችን
ወደ ዝርዝር ግምገማ ማሳለፍ የለበትም፣
ሀ/ በጨረታው የተወዳደረው Aቅራቢ መ/ቤቱ የሚፈልገውን Aነስተኛውን ጥራት
መመዘኛ Eና ሌሎች መሰረታዊ መስፈርቶችን ያላሟላ በመሆኑ ብቃት
የሌለው ሆኖ ሲገኝ፣
ለ/ በዚህ ንUስ Aንቀጽ 1.3 መሠረት የተደረገውን የሂሳብ ስህተት ማስተካከያ
የማይቀበል Aቅራቢ ሲሆን፣
ሐ/ ተጫራቹ የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ ያላስያዘ ወይም የውል ማስከበሪያ
ለማስያዝ ፈቃደኛ ያልሆነ ከሆነ፣
መ/ በመሥሪያቤቱ የተጠየቁትን Aስፈላጊ ማስረጃዎች ያላቀረበ ከሆነ፣

37
1.3 ከዚህ በላይ በንUስ Aንቀፅ 1.2 (ለ) ላይ የተመለከተው ቢኖርም የመንግስት
መሥሪያ ቤቱ በምርመራ ወቅት የተገኙ የሒሳብ ስህተቶችን ማረም ይችላል።
Eንደዚህ ያሉትን የማስተካከያ Eርምጃዎች የመንግስት መሥሪያ ቤቱ ባፋጣኝ
ለሚመለከተው ተጫራች በፅሑፍ ማስታወቅ Aለበት። ተጫራቹ በሒሳብ
ማስተካከያው የማይስማማ ከሆነ ከጨረታው Eንዲወገድ ይደረጋል፡፡
1.4 በጨረታው ሰነድ ከተዘረዘሩት ባህርይዎች፣ የውል ሁኔታዎች Eና ከሌሎች
ተፈላጊ ነጥቦች ጋር መሠረታዊ የሆነ ለውጥ Eና ልዩነት Eስከሌለው ድረስ
ወይም የጨረታው ቁምነገር ሳይለወጥ ሊታረም የሚችል ጥቃቅን ስህተት ወይም
ግድፈት ቢኖረውም የመንግስት መ/ቤቱ ጨረታውን Eንደተሟላ Aድርጎ ሊቀበል
ይችላል። ሆኖም ማናቸውም ልዩነት Eስከተቻለ ድረስ በገንዘብ ተገልጾ
በጨረታው ግምገማ Eና ውድድር ወቅት ከግምት ውስጥ Eንዲገባ መደረግ
Aለበት።

2. ዝርዝር ግምገማ ማድረግና Aሸናፊውን መለየት

2.1 የመንግስት መ/ቤቱ Aሸናፊውን ተጫራች ለመምረጥ በመጀመሪያ ደረጃ ግምገማ


የተቀበላቸውን የመጫረቻ ሰነዶች በጨረታ ሰነዱ ላይ የተገለፁትን መስፈርቶች
ተጠቅሞ ዝርዝር ግምገማ ማድረግ ያለበት ሲሆን ሆኖም በጨረታ ሠነዱ ውስጥ
ከተገለጸው መስፈርት ውጭ ግምገማ ማድረግ Aይፈቀድም:: በጨረታ ሰነዱ
በሚገለጸው መሠረት መሥሪያቤቱ Aሸናፊውን ተጫራች ለመምረጥ ከሚከተሉት
የግምገማ ስርዓቶች በAንዱ መጠቀም ይኖርበታል:-
ሀ. Aንድ ኤንቨሎፕ ያቀረብን ጨረታ የቴክኒክ መመዘኛዎችን ማሟላቱ የተረጋገጠ
Eና Aነስተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች፣ ወይም
ለ. በሁለት ኤንቨሎፕ ያቀረብን ጨረታ የግዥውን የጠቀሜታ Eሴት የሚወስኑ
መስፈርቶችን መሠረት በማድረግ በሚካሄድ የቴክኒክና የፋይናንስ Aጠቃላይ
ግምገማ ድምር ውጤት ከፍተኛ ነጥብ ያገኘውን ተጫራች በመምረጥ ይሆናል።
2.2. ዝርዝር ግምገማ በሚደረግበት ወቅት ተጫራቾች የሰጡት በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ
የዋጋ ቅናሽ ታሳቢ ይደረጋል፡፡
2.3. EንደAስፈላጊነቱ የተመረጠው ተጫራች ህጋዊነት፣የፋይናንስ Eና የቴክኒክ Aቋም
በመጫረቻ ሰነዱ ላይ በተቀመጠው መሰረት ብቃት ያለው መሆኑ በድሕረ ግምገማ
ሊረጋገጥ ይችላል፡፡

38
2.4. ግዥው በዓለም Aቀፍ የጨረታ ዘዴ የሚፈፀም ሆኖ ለግምግማ ዓላማ ሲባል በተለየ ሁኔታ
Eንዲቀርብ በጨረታ ሠነዱ ካልተገለጸ በስተቀር በተጫራቾች የሚቀርበው ዋጋና የጨረታ
ግምገማው ታክስን ማካተት ይኖርበታል።

2.5. በግምገማ ወቅት ሁለት Eና ከሁለት በላይ የሆኑ ተጫራቾች Eኩል ነጥብ ቢያመጡ
በAዋጁ Aንቀጽ 18/3 መሰረት የAለም Aቀፍ ግዥ ከሆነ ለሐገር ውስጥ ምርት ወይንም
Aገልግሎት የAገር ውስጥ ግዥ ከሆነ ለክልሉ Iንቨስተር Aገልግሎት የግዥ ቅድሚያ
ይሰጣል፡፡
2.6. ከላይ በንUስ Aንቀፅ 2.5 ላይ የተገለፀው Eንደተጠበቀ ሆኖ Eኩል ነጥብ ያመጡ ወይንም
Eኩል ተመራጭ የሆኑ ተጫራቾች በሚኖሩበት ጊዜ Aሸናፊውን ለመለየት መ/ቤቱ Eኩል
የወጡት ተጫራቾች በተወሰኑ መስፈርቶች ላይ የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሐሳባቸውን
Eንዲሰጡ ሊያደርግ ይችላል፤ ይህንንም ተፈፃሚ ለማድረግ:-

ሀ/ Eኩል የሚወጡ ተጫራቾች የሚወዳደሩበት መስፈርቶች ቁጥር ከሦስት ያልበለጠ


Eና በAኃዝ ሊገለፅ የሚችል መሆን ይኖርበታል፣
ለ/ መስፈርቶቹ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተለይ በጨረታ ዝርዝር መግለጫው ላይ መገለፅ
ይኖርባቸዋል፣
ሐ/ Eኩል የወጡት ተጫራቾች Eኩል መሆናቸው ሲረጋገጥ ይኽው ተገልፆላቸው
መጀመሪያ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፁት መስፈርቶች መሠረት የመጨረሻ
የመወዳደሪያ ሀሳባቸውን Eንዲያቀርቡ ይጠየቃሉ፣
መ/ Eኩል የወጡት ተጫራቾች ያቀረቡት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሀሣብ Eስከተቻለ
ድረስ Eኩል የወጡት ተጫራጮች በተገኙበት ተከፍቶ የሰጡት የመጨረሻ
የመወዳደሪያ ሐሳብ Eንዲነበብላቸው ይደረጋል፣
ሠ/ Eኩል የወጡት ተጫራቾች ያቀረቡት የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሀሣብ ተገምግሞ
የተሻለ ሐሳብ ያቀረበው ተጫራች Aሸናፊ ተደርጎ በጨረታው ይመረጣል፣
ረ/ ከላይ በንUስ Aንቀፅ 2.6 (ሠ) የተገለፀው Eንደተጠበቀ ሆኖ Eኩል የወጡት
ተጫራቾች ልዩ የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሐሳብ ባለማቅረባቸው ወይንም ባቀረቡት
የመጨረሻ የመወዳደሪያ ሐሳብ መሰረት በተደረገ ግምገማ በድጋሚ Eኩል ቢሆኑ
Eስከተቻለ ድረስ Eኩል የሆኑት ተጫራቾች በተገኙበት Aሸናፊው ተጫራች በEጣ
Eንዲለይ ይደረጋል፡፡

39
3/ የመንግስት መ/ቤቱ የጨረታውን Aሸናፊ በሚመርጥበት ጊዜ መለኪያው ተለይቶ
የሚታወቅ Eስከሆነ ድረስ በEያንዳንዱ የEቃ ወይም Aገልግሎት መለኪያ የተሰጠውን
የነጠላ ዋጋ ወይም ሌሎች የውል ቃሎች Eና ሁኔታዎችን ሳይለውጥ የEቃውን ወይም
የAገልግሎቱን ብዛት(መጠን) Eስከ 20%(ሃያ በመቶ) ድረስ ሊቀንስ ወይም ሊጨምር
የሚችል ስለመሆኑ በጨረታ ሠነዱ ላይ መገለጽ ይኖርበታል።
4/ የመንግስት መ/ቤቶች የማናቸውም ጨረታ ግምገማ በተጫራቾች የተሰጠው የጨረታው ዋጋ
ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ የመጨረሻ ቀን ከማለፉ በፊት ግምገማውን በማጠናቀቅ ውጤቱን
ለተጫራቾች መግለጽ Aለባቸው:: ሆኖም ከAቅም በላይ በሆነ ምክንያት ግምገማውን
በጊዜው ማጠናቀቅ ካልቻሉ ተጫራቾች ዋጋው ፀንቶ የሚቆይበትን የጊዜ ገደብ Eንዲያሻሽሉ
በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15.10 መሠረት መጠየቅ ይገባቸዋል::
5/ ጨረታውን ያወጣው የመንግስት መሥሪያ ቤት የቀረበው Aንድ ተጫራች ያቀረበው
የመወዳደሪያ ሃሳብ Aጥጋቢ Eና ዋጋውም ተወዳዳሪ የገበያ ዋጋ መሆኑን Eንዲሁም
የሌሎች ተወዳዳሪዎችን ተሳትፎ የሚገድቡ ምክንያቶች በጨረታ ሠነዱ ላይ
ያለመኖራቸውን ካረጋገጠ ድጋሚ ጨረታ ማውጣት ሳያስፈልግ የቀረበውን Aንድ ተጫራች
Aሸናፊ ሊያደርግ ይችላል።

6. ድጋሚ ጨረታ ስለማውጣት


በድጋሚ ጨረታ ማውጣት የሚያስፈልገው

ሀ. Aሸናፊ ተጫራች የቀረበው ዋጋ፣ ጨረታው ከመውጣቱ በፊት በመንግስት መ/ቤቱ


ከተገመተው ውጪ ጋር ሲነፃፀር በከፍተኛ ልዩነት የሚበልጥ ትክክለኛ የገበያ ዋጋ
ባለመሆኑ Aዲስ ጨረታ ማውጣት የሚሻል መሆኑን ሲያምንበት ወይም፣

ለ. የቀረበው Aንድ ተጫራች ብቻ ሲሆንና ይህም ተጫራች በብቸኝነት Eንዲቀርብ


ያስቻለው በAዋጁ ወይም በዚህ መመሪያ የተዘረጉትን ሥርዓቶች ያልጠበቀ
Aሠራር /ሁኔታ/ መኖሩ ሲረጋገጥ ወይንም በጨረታ ሰነዱ ላይ ለውጥ
በማድረግ በርካታ Eጩ ተወዳዳሪዎችን ማግኘት የሚቻል መሆኑ ሲታመን፣

15.15. ልዩ Aስተያየት

1. በፕሮፎርማና ከAንድ Aቅራቢ ከሚፈጸም ግዥ በስተቀር በማናቸውም ግዥ ላይ


በAዋጁ Aንቀጽ 18 መሠረት በIትዮጵያ ውስጥ ለተመረቱ መድሐኒትና ሌሎች
Eቃዎች፣ በAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት Aዋጅ መሠረት ለተቋቋሙ Aነስተኛና

40
ጥቃቅን ተቋማት፣ በIትዮጵያ ኩባንያዎች ለሚከናወኑ የግንባታ ዘርፍ Eና
የምክር Aገልግሎት ሥራዎች ልዩ Aስተያየት ይደረጋል፡፡
2. በዚህ Aንቀፅ ንUስ Aንቀፅ 1 መሰረት የሚደረገው ልዩ Aስተያየት በዋጋ ላይ በሚደረግ
ውድድር ወቅት በሚከተለው መሠረት ተፈጻሚ መደረግ Aለበት:: ይኽውም:-
ሀ. መድሐኒት 25%
ለ. ለሌሎች Eቃዎች ግዥ 15%
ሐ. የግንባታ ሥራና የምክር Aገልግሎት ግዢዎች 7.5%

3. በንUስ Aንቀፅ 2(ሀ Eና ለ) መሰረት የሚደረገው ልዩ Aስተያየት መድሐኒቱን ወይም


የህክምና መሣራውም ወይም Eቃውን ለማምረት ከወጣው ጠቅላላ ወጪ 35% /ሰላሳ
Aምስት በመቶ/ Eና ከዚህ በላይ በIትዮጵያ ውስጥ የታከለ Eሴት ያለው መሆኑን
የሚያስረዳ በተመሰከረለት Oዲተር የተረጋገጠ ማስረጃ ሲቀርብ ይሆናል። ለዚህ ንUስ
Aንቀጽ Aፈፃፀም '' የታከለ ዋጋ'' ማለት ከጠቅላላ ወጪ ላይ ከውጭ Aገር ለሚመጡ ጥሬ
Eቃዎች Eና ሌሎች Aቅርቦቶች Eንዲሁም ከውጭ Aገር ለተገኘ Aገልግሎት የተደረገ ወጪ
ተቀንሶ የሚቀረው ወጪ ሲሆን፣ በምርት ላይ የሚከፈሉ ቀጥተኛ ያልሆኑ ታክሶችን
Aይጨምርም።
4. ማናቸውም የግንባታ ዘርፍ ወይም የምክር Aገልግሎት ሥራ በንUስ Aንቀጽ
2 (ሐ) መሠረት የተፈቀደው ልዩ Aስተያየት ተጠቃሚ ሊሆን የሚችለው የሚከተሉት
ሁኔታዎች በሙሉ ሲሟሉ ይሆናል:-

ሀ. ኩባንያው በIትዮጵያ ሕግ መሠረት የተቋቋመ Eና ዋና መ/ቤቱ በIትዮጵያ ውስጥ


የሚገኝ ሲሆን፣
ለ. ከኩባንያው Aክሲዮን ወይም የካፒታል ድርሻ ከ50% (ሃምሳ በመቶ) በላይ
በIትዮጵያውያን የተያዘ ከሆነ፣
ሐ. ከኩባንያው የዳይሬክተሮች ቦርድ Aባላት መካከል ከ50% (ሃምሳ በመቶ) በላይ
Iትዮጵያውያን ከሆኑ፣
መ. ከኩባንያው ቁልፍ ሠራተኞች መካከል ቢያንስ 50% (ሃምሳ በመቶ) Iትዮጵያውያን
ከሆኑ፣

5. በAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት Aዋጅ መሠረት የተቋቋሙ Aነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት:-


ሀ. ከAገር ውስጥ Aቅራቢዎች ጋር በሚያደርጉት ውድድር 3% ልዩ Aስተያየት
ይደረግላቸዋል፡፡

41
ለ. ግዥው በዓለም Aቀፍ የግዥ ዘዴ የሚፈጸም ሲሆን በንUስ Aንቀጽ 2 (ሀ፣ለ
Eና ሐ) ላይ የተፈቀደው ልዩ Aስተያየት ብቻ ተፈጻሚ ይደረጋል::
ሐ. በጨረታ ማስከበሪያ፣ የውል ማስከበሪያ Eና የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ
ተቋማቱን ካደራጃቸው Aካል በሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል፡፡
መ. ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በAነስተኛ Eና ጥቃቅን ተቋምነት
የተቋቋሙበትን የህጋዊነት ማስረጃ በማሳየት ያለክፍያ በነጻ ይሠጣቸዋል፡፡

15.16. ከጨረታ ውጪ ማድረግ፣


1. ከሚከተሉት ጥፋቶች ውስጥ Aንዱን የፈፀመን ተጫራች የመንግስት መ/ቤቱ
ከጨረታው ውጪ ሊያደርግ ይችላል:-
ሀ. የIትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት የንግድ ግንኙነቶች
ለማድረግ ክልከላ ከጣለበት Aገር የሚመጣ Eቃና Aገልግሎት ከሆነ፣ ወይም
ለ. በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ጥበቃ ምክር ቤት ውሳኔ ከዚያ Aገር
Eቃዎችንና ተዛማጅ Aገልግሎቶችን ማስመጣት ወይም ለዚያ ሀገር ሰዎች
ወይም ድርጅቶች ማንኛውንም ክፍያ መፈፀም የተከለከለ ከሆነ፣
ሐ. የመንግስት ግዥና ንብረት Aስተዳደርን Aዋጅ Eና ይህን መመሪያ የሚጥሱ
ድርጊቶችን መፈጸሙ የተረጋገጠ Eንደሆነ፣ ወይም
መ. ቀደም ሲል በወጡ ጨረታዎች የገባውን የግዥ ውል ግዴታ ባለማክበሩ
በመንግስት ጨረታዎች Eንዳይሳተፍ በኤጀንሲው Eና በክልሉ የታገደ
ከሆነ፣ ወይም
ሠ. የተለየ Aስተያየትን ለማግኘት ወይም ጨረታውን ለማሸነፍ ለማናቸውም
ባለሥልጣን ወይም ሠራተኛ መደለያ መስጠቱ ወይም የመደለያ ሀሳብ
ማቅረቡ ሲረጋገጥ፣ ወይም
ረ. ተወዳዳሪው በጨረታው ሰነድ ላይ የማጭበርበር ተግባር መፈፀሙ፣ ወይም
ከሌላ Eጩ ተወዳዳሪ ጋር መመሳጠሩ ሲረጋገጥ፣

15.17. ከተጫራቾች ጋር ስለሚደረግ ውይይት

1. በግዥ ሂደት በማናቸውም ደረጃ ከተጫራቾች ጋር ውይይት ሊደረግ የሚችለው የተለየ


ሁኔታ ሲያጋጥም ብቻ ይሆናል። በመንግስት መሥሪያ ቤቱ Eና በAቅራቢዎች መካከል
የሚደረጉ ውይይቶች በሁለት የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ይሆናሉ።
42
Eነዚህም፦

ሀ. በጥቃቅን ጉዳዮች ላይ ለመወያየት፣ ወይም


ለ. የሁለት ደረጃ ጨረታ በሚሆንበት ጊዜ ጨረታው በሚያካትታቸው የግዢ
ዓይነቶች ላይ ድርድር ለማድረግ፣

2. በንUስ Aንቀጽ 1 በተፈቀደው መሠረት ካልሆነ በስተቀር፣ ጨረታውን ያወጣው


የመንግስት መሥሪያቤት ጨረታው ከተከፈተ በâላ የመወዳደሪያ ሃሳቡን
ለመገምገም በሚያስችሉ ነጥቦች ላይ ማብራሪያ ከመጠየቅ በስተቀር ተጫራቾች
ካቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ውስጥ ዋጋን ወይም ሌሎች መሠረታዊ የሆኑ
ነጥቦችን Eንዲለውጡ መጠየቅ ወይም መፍቀድ የለበትም።፡

15.18. ጨረታን ማፅደቅ

1. በመንግስት መ/ቤቶች የጨረታ ግምገማውን የሚያከናውነው የግዥ የሥራ ክፍል


ወይም EንደAሰፈላጊነቱ ጨረታ ለመገምገም የተቋቋመው ጊዜያዊ ቡድን በተጫራቾች
የተሠጠው የጨረታው ዋጋ ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ግምገማውን በማጠናቀቅ
ውጤቱን ከAስተያየት ጋር ግዥውን ለማፅደቅ ስልጣን ለተሠጠው Aካል ማቅረብ Aለበት::
2. በAዋጁና በዚህ መመሪያ መስረት ግዥውን Eንዲያጸድቅ ሥልጣን የተሰጠው Aካል
ግዥው የመንግሥት ግዥ Aፈጻጸም ሥርዓትን የተከተለ Eና የጨረታ ግምገማው በጨረታ
ሠነዱ በተገለጸው መሥፈርት መሠረት መሆኑን በማረጋገጥ ውሳኔ ይሰጣል:: ውሳኔውም
ከሚከተሉት Aንዱ ሊሆን ይችላል:-

ሀ. የግምገማ ሪፖርቱን ሙሉ በሙሉ በመቀበል ቀጣይ Aፈጻጸሞች Eንዲከናወኑ


መፍቀድ፣
ለ. ሪፖርቱን ባለመቀበል ግምገማው Eንደገና Eንዲከናወን ማድረግ፣

3. ግዥውን የሚያጸድቀው Aካል Aስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በቀረበው የግምገማ ሪፖርት ላይ


ግምገማውን የሰራው ቡድን ማብራሪያ Eንዲሰጠው ሊያደርግ ይችላል፡፡
4. በንUስ Aንቀጽ 2/ለ ላይ በተገለጸው መሰረት ግዥውን የሚያጸድቀው Aካል የቀረበውን
የግምገማ የውሳኔ ሃሳብ ያልተቀበለ ከሆነ ምክንያቱን በመግለጽ ከዚህ በፊት ግምገማውን
ላከናወነው ቡድን Eንዲመለስ የሚያደርግ ሲሆን ገምጋሚ ቡድኑም ከAፅዳቂው Aካል
43
በተሠጠው Aቅጣጫ መሠረት ግምገማውን Eንደገና Aከናውኖ የተስተካከለውን ሪፖርት
ለግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴው ማቅረብ ይኖርበታል::
5. በንUስ Aንቀፅ 4 ላይ የተመለከተው ቢኖርም ገምጋሚ ኮሚቴው ወይንም ማንኛውም
የጨረታ ገምጋሚው ቡድን Aባል የግዥ Aፅዳቂ Aካሉ በሰጠው Aቅጣጫ ወይም የግምገማ
ውጤት ላይ የማይስማማ ከሆነ በግምገማ ሪፖርቱ ላይ ያልተስማማበትን ሀሳብ ተገልጾ
የግዥ Aፅዳቂ Aካሉ በሰጠው ውሳኔ መሰረት ግዥው Eንዲፈፀም ይደረጋል፡፡

15.19. የጨረታ Aሸናፊን ማሳወቅ

1. የመንግስት መ/ቤቶች የጨረታውን ውጤት በጨረታው ተሳታፊ ለሆኑት ለሁሉም

ተጫራቾች በሙሉ በEኩል ጊዜ በጽሑፍ መግለጽ Aለባቸው፡ ለተሸነፉ ተጫራቾች

የሚገለፀው የተሸነፋበትን ምክንያት Eና Aሸናፊ የሆነውን ተጫራች ማንነት የሚገልፅ


መሆን Aለበት።
2. በጨረታው Aሸናፊ ለሆነው ተጫራች የሚላከው ደብዳቤ በመንግስት መሥሪያ ቤቱ Eና
በተጫራቹ መካከል Eንደውል ሆኖ ሊያገለግል Aይችልም:: በመንግስት መሥሪያ ቤቱ Eና
በተጫራቹ መካከል ውል Eንደተፈጸመ የሚቆጠረው ዝርዝር ጉዳዮችን ያካተተ ውል
በመሥሪያ ቤቱ ኃላፊና በተጫራቹ ሲፈረም ብቻ ነው::
3. ለተጫራቹ ውል Eንዲፈርም የሚላክለት ማስታወቂያ የሚከተሉትን ያካተተ መሆን
Aለበት::
ሀ. የመንግስት መ/ቤቱ በተጫራቹ የቀረበውን የመጫረቻ ሐሳብ የተቀበለ መሆኑን፣
ለ. ውሉ የሚፈጸምበትን ጠቅላላ ዋጋ፣
ሐ. ተጫራቹ ማስያዝ የሚገባውን የውል ማስከበሪያ መጠን Eና የማስረከቢያውን
የመጨረሻ ቀን፣
4. በጨረታው Aሸናፊ የሆነው ተጫራች ውል ለመፈረም ፈቃደኛ ካልሆነ የመንግስት
መስሪያ ቤቱ በቅድሚያ የሚያስገኘውን ጠቀሜታ በመገምገም በውድድሩ ሁለተኛ
የወጣውን ተጫራች Aሸናፊ ማድረግ ወይም Aዲስ ጨረታ ማውጣት ይችላል።
5. የመንግስት መ/ቤቱ የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን ካረጋገጠ ተወዳዳሪዎች
ያስያዙትን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ተመላሽ ማድረግ Aለበት፡፡
ሀ/ ከAሸናፊ ተጫራቹ ጋር ውል ፈርሞ ተጫራቹ የውል ማስከበሪያ ዋስትና ያቀረበ
ከሆነ
ለ/ የተሸናፊ ተጫራች ወይም የጨረታ ማስከበሪያውን የመጠቀሚያ ጊዜ ለማራዘም
ፍቃደኛ ያልሆነ ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ፀንቶ መቆያ ጊዜ ያበቃ ከሆነ

44
15.20. የውል ማስከበሪያ

1. በዋጋ ማቅረቢያ ከሚፈፀም ግዥ Eና ከኪራይ Aገልግሎት ግዥ በስተቀር


ለማናቸውም ሌላ የግዥ ውል የመንግስት መስሪያቤቱ የውል ማስከበሪያ መቀበል
Aለበት።

2. የጨረታው Aሸናፊ ከመ/ቤቱ ጋር ውል ከፈረመበት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ


ለጨረታ ማስከበሪያ ተቀባይነት Eንዳላቸው በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15.11/4
በተገለፁት የዋስትና ዓይነቶች መሠረት ክፍያ በሚፈፀምበት የገንዘብ ዓይነት ቢያንስ
የውሉን ዋጋ 1A% በውል ማስከበሪያነት ለመንግስት መስሪያ ቤቱ ማስያዝ Aለበት።

3. የመንግሥት መ/ቤቱ Aቅራቢው በውሉ መሠረት Aለመፈፀሙን ሲያረጋግጥ


በን/Aንቀፅ 2 በተጠቀሰው መሠረት Aቅራቢው ያስያዘውን የውል ማስከበሪያ ሙሉ
በሙሉ መውረስ ይኖርበታል፡፡

4. በንUስ Aንቀፅ 3 ላይ የተገለፀው ቢኖርም በAቅራቢው ያልተሟላው የውል ግዴታ


በመ/ቤቱ ላይ ምንም Aይነት ጉዳት ወይም ተጨማሪ ወጪ Eንደማያስከትል Eና
በAቅራቢው ቸልተኝነት ምክንያት የተፈፀመ Aለመሆኑ በመ/ቤቱ የግዥ Aፅዳቂ Aካል
ሲታመንበት የውል ማስከበሪያው ለAቅራቢው ሊመለስለት ይችላል፡፡

5. በንUስ Aንቀፅ 4 መሰረት ለወሰዳቸው Eርምጃዎች የተሟላ ሰነድ በመያዝ በቢሮው


ወይንም በሌላ ጉዳዩ በሚመለከተው ሕጋዊ Aካል ሲጠየቅ ማቅረብ Eና የAሰራሩን
Aግባብነት ማስረዳት ይኖርበታል፡፡
6. በንUስ Aንቀጽ 2 የተመለከተው ቢኖርም:-
ሀ. ከAገር ውስጥ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ተቋራጮች ወይም መድሐኒት Eና የህክምና
መሣሪያ Aምራች ድርጅቶች ለሚፈጸም ግዥ ውል ከታወቀ የመድን ድርጅት
የሚቀርብ በሁኔታ ላይ የተመሠረተ
የውል ማስከበሪያ ተቀባይነት ይኖረዋል፣
ለ. የምክር Aገልግሎት በመስጠት ተግባር ላይ የተሠማሩ Aማካሪዎች በሚሰጡት የምክር
Aገልግሎት ሂደት በመ/ቤቱ ላይ ጉዳት ሊደርስ ይችላል ተብሎ ሲገመት የባለሙያ
የካሣ መድን Eንዲያቀርቡ መጠየቅ ይቻላል፣
ሐ. ጥቃቅንና Aነስተኛ ተቋማት በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15.15(5.ሐ) በተገለጸው
መሠረት በውል ማስከበሪያ ምትክ ካቋቋማቸው Aካል የሚሰጣቸውን የዋስትና
ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣
መ. የመድን Aገልግሎት ግዥ ለመፈፀም በወጣ ጨረታ Aሸናፊ የሚሆኑ የመድን ድርጅቶች
45
በIትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለመጠባበቂያ ያስቀመጡትን ገንዘብ በውል ማስከበሪያነት
ለመጠቀም ይችላሉ፡፡ ሆኖም በዚህ መንገድ ለሚያስይዙት ዋስትና በቂ መጠባቂያ
ያላቸው ስለመሆኑ ከባንኩ ማረጋገጫ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

7. በሁለቱ ተዋዋይ ወገኖች መካከል የተለየ ስምምነት ከሌለ በስተቀር የተያዘው የውል
ማስከበሪያ Aቅራቢው የውል ግዴታውን ሙሉ በሙሉ Eንዳጠናቀቀ መመለስ
ይኖርበታል፡፡

15.21. የቅድሚያ ክፍያ

1. በመንግሥት ግዥ Aፈፂፀም EንደAስፈላጊነቱ የውሉን ጠቅላላ ዋጋ Eስከ 30%


(ሠላሣ በመቶ) የሚደርስ የቅድሚያ ክፍያ ሊሰጥ ይችላል። የሚሰጠው የቅድሚያ
ክፍያ መጠንም በተጫራቾች መመሪያ ላይ መገለፅ ይኖርበታል።
2. Aቅራቢዎች በውሉ መሠረት ከሚጠይቁት የቅድሚያ ክፍያ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ
የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና EንደAቅራቢው ምርጫ ከታወቀ ባንክ የሚሰጥ የተረጋገጠ
ቼክ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
3. በንUስ Aንቀጽ 2 ላይ የተመለከተው ቢኖርም የAገር ውስጥ የኮንስትራክሽን
ኩባንያዎች Eና የመድሐኒት Eና ህክምና መሣሪያ Aምራች Iንዱስትሪዎች በሁኔታ
ላይ የተመሠረተ የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ከታወቀ የመድን ድርጅት ሊያቀርቡ
ይችላሉ።
4. በንUስ Aንቀጽ 15.20 6ሐ የተገለፀው Eንደተጠበቀ ሆኖ ለAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት
ለሚሰጠው የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና መ/ቤቱ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው በጋራ
በሚንቀሳቀስ የባንክ ሒሳብ ገንዘቡን ተቀማጭ በማድረግ ከውሉ ጋር ለተገናኙ Eና
Aስፈላጊ ለሆኑ ወጪዎች በጋራ ፊርማ Eንዲከፈል ማድረግ ይኖርበታል፡፡
5. በንUስ Aንቀጽ 3 Eና 4 መሠረት ለግንባታ ዘርፍ ሥራ በተደረገ ውል መሠረት
ለሚፈፀም የቅድሚያ ክፍያ የቀረበው ዋስትና የመድን ድርጅት ሲሆን፣ ወይም
በን/Aንቀፅ 4 መሠረት ለAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የተሰጠ የቅድሚያ ከሆነ ውል
ሰጪው የመንግስት መ/ቤት ውል ተቀባይ ከሆነው ሥራ ተቋራጭ ወይም Aነስተኛ
Eና ጥቃቅን ተቋም ጋር የቅድሚያ ክፍያውን Aጠቃቀም በሚመለከት የተለየ ውል
መዋዋል Aለባቸው። ውሉም የሚከተሉትን ያካተተ መሆን ይኖርበታል፡፡

46
ሀ. በውሉ መሠረት ለሥራ ተቋራጩ ወይም ለAነስተኛ ጥቃቅን ተቋሙ የሚፈፀመው
የቅድሚያ ክፍያ ለዚሁ ዓላማ በሥራ ተቋራጩ ወይም ከAነስተኛና ጥቃቅን
ተቋም ስም በሚከፈት የተለየ የባንክ ሂሣብ ውስጥ Eንደሚቀመጥ፣

ለ. ከላይ በፊደል ተራ ሀ መሠረት በተከፈተው ሂሣብ ውስጥ የተቀመጠው የቅድሚያ


ክፍያ ገንዘብ ወጪ ሊደረግ የሚችለው በውል ሰጨ Eና በውል ተቀባይ የጣምራ
ፊርማ Eንደሚሆን፣

ሐ. በባንክ ሂሣቡ ከተቀመጠው ገንዘብ ላይ ለሥራ ተቋራጩ ወይም ለAነስተኛና


ጥቃቅን ተቋሙ ክፍያ የሚፈፀመው ቀደም ሲል በወሰደው ገንዘብ ተገቢውን ሥራ
የሠራ መሆኑ ሲረጋገጥ መሆኑን፣

መ. በቅድሚያ ክፍያ መልክ ከሚከፈለው ገንዘብ ውስጥ ለመንገድ ሥራ የAገር ውስጥ


ተቋራጮች Eስከ 50% Eንዲሁም ለሕንጻ ሥራ የAገር ውስጥ ተቋራጮች Eስከ
20% ለመሣሪያ መግዣ ማዋል የሚችሉ መሆኑን፣ የሚገልጹ Aንቀጾችን
የሚይዝ መሆን Aለበት።
6. በንUስ Aንቀጽ 5(መ) በተመለከተው መሠረት መሥሪያቤቱ የሚከተሉት ሁኔታዎች
መኖራቸውን ሲረዳ የሥራ ተቋራጮች በቅድሚያ ክፍያ መልክ ከተሰጣቸው ገንዘብ
ውስጥ ከፊሉን ለመሣሪያ መግዣ Eንዲያውሉ ሊፈቅድ ይችላል:-

ሀ. የሥራ ተቋራጩ በቅድሚያ ክፍያ መልክ በወሰደው ገንዘብ የገዛውን መሣሪያ


በውሉ መሠረት ፕሮጀክቱ ከመጠናቀቁ በፊት ለEዳ መያዣነት የማያውል Eና
በማናቸውም መልክ ለሶስተኛ ወገን የማያስተላልፍ ለመሆኑ ማረጋገጫ ካቀረበ፣
ለ. የሥራ ተቋራጩ የቅድሚያ ክፍያ Aከፋፈል ስምምነት ከመፈረሙ በፊት
በቅድሚያ ክፍያ መልክ በሚወስደው ገንዘብ የሚገዛቸውን መሣሪያዎች ዓይነት
ለAሠሪው መ/ቤት ተቆጣጣሪ መሐንዲስ Aቅርቦ መሣሪያዎቹ ለሥራው
Aስፈላጊ መሆናቸው ከተረጋገጠ፣
ሐ. መሣሪያዎቹ ከፕሮጀክቱ ባለቤት ፈቃድ ውጪ ከፕሮጀክቱ ወደ ሌላ ቦታ
የማይንቀሳቀሱ መሆኑ ከተረጋገጠ ነው::
7. በቅድሚያ ክፍያ መልክ በሚከፈል ገንዘብ ለመንገድ ሥራ Eንዲሁም ለሕንጻ ግንባታ
የሚገዙት ማሽነሪዎች በዚህ Aባሪ 4 ላይ የተመለከቱት ብቻ ናቸው::
8. ተቋራጩ በንUስ Aንቀጽ 6 በተመለከተው መሠረት በተከፈለው የቅድሚያ ክፍያ
የገዛቸውን መሣሪያዎች በተሰጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ወደ ፕሮጀክቱ ቦታ ካላጓጓዘ
በውሉ መሠረት ሊከፈለው የሚገባው የሚቀጥለው ክፍያ Aይፈፀምለትም።

47
9. ተቋራጩ ወይም Aነስተኛ Eና ጥቃቅን ተቋም የወሰደው የቅድሚያ ክፍያ ገንዘብ
በውሉ መሠረት በየደረጃው በሚዘጋጁት የክፍያ ምስክር ወረቀቶች ወይም በየደረጃው
ከሚፈፀሙ Aቅርቦቶች ሂሣብ ላይ Eየተቀነሰ Eንዲመለስ መደረግ Aለበት።

15.22. ውል መፈረም
1. ማናቸውም የመንግስት መ/ቤት የመደበኛ ጨረታ ሠነዶች Aንድ ክፍል የሆነውን
Aጠቃላይ የውል ሁኔታዎች Eና ስምምነት ላይ የተደረሰባቸውን ልዩ የውል
ሁኔታዎች የያዘውን የውል ሠነድ ከAቅራቢው ጋር መፈራረም Aለበት።
2. በመንግስት መ/ቤቱ Eና በAቅራቢው መካከል ውል ካልተፈረመ በስተቀር
የጨረታው Aሸናፊ በመገለፁ ብቻ ውል Eንደተፈፀመ Aይቆጠርም።
3. በAቅራቢው Eና በመንግስት መሥሪያ ቤቱ መካከል የሚደረገው ውል የሁለቱን
ወገኖች ኃላፊነት በግልፅ ማመልከት ያለበት ሲሆን የሚከተሉትን ጉዳዮች
በተጨማሪነት ያካተተ መሆን ይኖርበታል:-

ሀ. በውሉ የሚቀርበው Eቃ፣ የግንባታ ዘርፍ ስራ ወይም የምክር Eና ሌሎች


Aገልግሎቶች Aይነትን፣ ጥራትን፣ ብዛትን፣ የሚቀርብበትን Aኳኋን ወይንም
የማስረከቢያ ጊዜውን፣ የሚከፈለውን Aጠቃላይ Eና የነጠላ ዋጋ መጠን፣
የAከፋፈል ሁኔታ Eና የክፍያ ጊዜውን፣
ለ. ከሦስተኛ ወገን የሚገኙ Aገልግሎቶችን Eንደ ትራንስፖርት፤ Iንሹራንስ፤
ትራንዚት Eና የመሳሰሉ ተግባራትን የመከታተል Eና የመፈፀም ኃላፊነት
የማን Eንደሚሆኑ መጠቀሰ ያለበት ሲሆን ኃላፊነቶቹም በተሻለ ብቃት
ሊፈፅማቸው በሚችል Aካል Eንዲሰሩ መደረግ ይኖርበታል፣
ሐ. Aቅራቢው በመጫረቻ ሠነዱ ላይ ያመለከተው የዋጋ ቅናሽ ወይም ሌሎች
ሁኔታዎችን Eና Aፈጻጸማቸውን በግልጽ ያመላከተ መሆን Aለበት፣
መ. በውል Aፈፃፀም ወቅት የሚነሱ Aለመግባባቶች የሚፈቱበት Aካሄድ፣
ሠ. የውጭ Aገር ተጫራች ከጠቅላላው የውሉ መጠን ውስጥ በውጭ Aገር
ገንዘብ
ወይም በብር ሊከፈለው የሚገባው የገንዘብ መጠን ድርሻ ተለይቶ መገለጽ
ይኖርበታል፣
ረ. የውል Aካል የሆኑ የግዥ ሰነዶች Eና የተፈፃሚነት ቅድመ ወሰን፣
ሰ. ለውል Aፈጻጸም የተያዘው የውል ማስከበሪያ ሊወረስ የሚችልባቸውን
ሁኔታዎች፣
48
ሸ. Aቅራቢው በውሉ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ Eቃውን፣ የምክር Aገልግሎቱን፣
የግንባታ ዘርፍ ሥራውን ወይም Aገልግሎቱን Aጠናቆ ባያስረክብ፣ ላዘገየበት
ጊዜ የሚወሰደው Eርምጃ፤

4. በንUስ Aንቀፅ 3(ሸ) መሰረት የሚወሰደው Eርምጃ በሚከተለው መሰረት


መሆን ይኖርበታል:-
ሀ. Aቅራቢው ሳይፈፅም በቀረው የውሉ መጠን ላይ በየቀኑ A.1% ወይም
1/1000 የጉዳት ካሳ Eንደሚከፍል፣
l. በዚህ ዓይነት የሚታሰበው መቀጫ የውሉን ዋጋ 10% የሚበልጥ መሆን
የለበትም፣
ሐ. የውሉ Aፈፃፀም መዘግየት በሥራው Eንቅስቃሴ ላይ ችግር የሚያስከትል
ከሆነ የመንግስት መሥሪያ ቤቱ የመቀጫው መጠን 10% Eስከሚሞላ
ድረስ መጠበቅ ሳይገደድ ማስጠንቀቂያ በመስጠት ውሉን መሠረዝ
Eንደሚችል፣ የሚገልፅ Aንቀጽ ውሉ Eንዲይዝ መደረግ Aለበት።

5. የመንግስት መ/ቤቱ በውል ሰነድ ላይ የሚሰፍሩ ኃላፊነቶችን Eና ግዴታዎችን


በጥንቃቄ መመርመር ያለበት ሲሆን በመ/ቤቱ ደረጃ ሊከናወኑ የማይችሉ
ግዴታዎችን ተቀብሎ ውል መፈረም የለበትም።

6. በንUስ Aንቀጽ 7 ላይ የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ የተለየ ሁኔታ ካላጋጠመ በስተቀር


Aሸናፊው ተጫራች ማሸነፉ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ በ15 ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውሉን
መፈረም ይኖርበታል።

7. ጨረታውን ያወጣው የመንግስት መስሪያቤት የጨረታውን ወይም የቅሬታውን


ውጤት ለተጫራቾች ከገለፀበት ቀን ጀምሮ 7 የሥራ ቀን ከመሙላቱ በፊት የግዥ
ውል መፈረም የለበትም።፡

49
50
ክፍል 5

የዓለም Aቀፍ Eና ሌሎች የግዥ ዘዴዎች Aፈጻጸም

16. ዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ

1. በዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚፈፀም ግዥ በAዋጁ Aንቀጽ 52 Eና በዚህ መመሪያ


Aንቀፅ 15 ላይ በተደነገገው መሠረት ተፈፃሚ ይሆናል።
2. በAዋጁ Aንቀጽ 52 ንUስ Aንቀጽ 1 ላይ የተመለከቱት ሌሎች የግዥ ሁኔታዎች
Eንደተጠበቁ ሆነው በዓለም Aቀፍ ግልፅ የጨረታ ዘዴ ግዥ ሊፈፀም የሚችለው
የግዥው መጠን፣
ሀ/ ለግንባታ ዘርፍ ሥራ ከብር 50,000,000.00 በላይ፣
ለ/ ለEቃ ግዥ ከብር 10,000,000.00 በላይ፣
ሐ/ ለምክር Aገልግሎት ከብር 2,500,000.00 በላይ፣
መ/ ለሌሎች Aገልግሎቶች ከብር 7,000,000.00 በላይ፣
ሲሆን ነው።
3. በዓለምAቀፍ ግልጽ ጨረታ በሚፈፀም የEቃ ግዥ ተሳታፊ የሚሆኑ ተጫራቾች
ራሳቸው የEቃው Aምራቾች ካልሆኑ EንደAስፈላፊነቱ በመሥሪያ ቤቶች ሲጠየቁ
ከAምራቹ የተሰጣቸውን ውክልና ማቅረብ Aለባቸው።
4. በዚህ መመሪያ በAንቀጽ 15 ለብሔራዊ ግልጽ ጨረታ ከተገለጸው ዝርዝር የግዥ
Aፈጻጻም በተጨማሪ በዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚፈፀም ግዥ የሚከተሉትን
ማካተተ Aለበት:-
ሀ. የጨረታ ጥሪ ማስታወቂያ Eና የጨረታ ሠነዱ የሚዘጋጀው በEንግሊዝኛ ቋንቋ
መሆን Aለበት፣
ለ. የጨረታው ጥሪ በቂ የሥርጭት ሽፋን ያለውና የውጭ ተጫራቾችን ለውድድር
ሊጋብዝ በሚችል ጋዜጣ ላይ መውጣት ያለበት ሲሆን በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 6
በንUስ Aንቀጽ 5 ላይ ከተመለከተው የገንዘብ ገደብ በላይ ለሆነ ግዥ ድረገፅ ላይ
መውጣት Aለበት፡፡ በተጨማሪም በርካታ ተጫራቾችን ለማግኘት Eንዲቻል
የጨረታውን ጥሪ EንደAስፈላጊነቱ በመ/ቤቱ ድረገፅ ላይ ማውጣት Eና ለተለያዩ
Aገራት ኤምባሲዎች ማሳወቅ ይቻላል፡፡

51
ሐ. ተጫራቾች ተገቢ የመጫረቻ ሠነድ ማዘጋጀት Eንዲችሉ በዚህ መመሪያ
Aንቀጽ 15.4 ላይ በተገለጸው መሠረት በቂ ጊዜ መሠጠት Aለበት፣

መ. የሚዘጋጀው የፍላጎት መግለጫ የAገር ውስጥ ደረጃን ያሟላና ዓለም Aቀፍ


ተቀባይነት ያለው መሆን Aለበት፣
ሠ. የውጭ Aገር ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ዋጋና የጨረታ ማስከበሪያ
በቀላሉ ሊመነዘር በሚችልና በAለም Aቀፍ ንግድ በሚሠራበት የገንዘብ ዓይነት
ሊሆን ይገባል፣
ረ. የግዥ ፍላጎቱን ለማሟላት Aሸናፊው የውጭ Aገር ተጫራች ከAገር ውስጥ የሚጠ
ቀመው ግብዓት በሚኖርበት ጊዜ ከAጠቃላይ የውሉ ክፍያ በብር ሊከፈል
የሚገባውን መጠን በዋጋ ማቅረቢያው ሠንጠረዥ ላይ መመልከት ይኖርበታል፣
ሰ. በAለም Aቀፍ ግዥ የሚፈፀሙ ውሎች Aዋጁን Eና የAፈፃፀም ድንጋጌዎችን
Eስካልተቃረኑ ድረስ Aለም Aቀፍ ንግድ የሚሰራባቸውን የውል ቃሎች Eና
ሁኔታዎች ተመርኩዘው መፈፀም Aለባቸው፣
ሸ. በውሉ በተለየ ሁኔታ ካልተመለከተ በስተቀር በውል Aፈፃፀም ወቅት የሚነሱ
Aለመግባባቶች በIትዮጵያ ሕግ ሊዳኙ ይገባል።

17. ሌሎች ዓለም Aቀፍ ግዥዎች

1. በAዋጁ Aንቀጽ 52 ንUስ Aንቀጽ 4 መሠረት የውጭ ኩባንያዎች ካልተሳተፉበት በቂና


ውጤታማ ውድድር ሊኖር Aይችልም ተብሎ ሲታመን በAዋጁና በዚህ መመሪያ
EንደAስፈላጊነቱ ለብሔራዊና ለዓለም Aቀፍ ግልፅ ጨረታ የተገለጹት ሌሎች Aሠራሮች
Eንደተጠበቁ ሆነው የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የሁለት ደረጃን፤ በመወዳደሪያ ሐሳብ
መጠየቂያ ፤ የውስን ጨረታ፣ የዋጋ ማቅረቢያና ከAንድ Aቅራቢ የግዥ ዘዴን
በመጠቀም ዓለም ዓቀፍ ግዥ መፈጸም ይችላሉ፡

2. በዚህ Aንቀፅ ንUስ Aንቀፅ 1 ላይ በተገለፀው መሰረት ከAለም Aቀፍ ግልፅ ጨረታ
ውጪ በሌሎች የግዥ ዘዴዎች በመጠቀም Aለም Aቀፍ ግዥ መፈጸም የሚቻለው
ለየግዥ ዘዴው የተመለከተውን ሁኔታ Eና የተፈቀደውን የገንዘብ መጠን መሰረት
በማድረግ ይሆናል፡፡

18. በሁለት ደረጃ ጨረታ የሚፈፀም ግዥ

52
1. በAዋጁ Aንቀጽ 50 Eና 51 የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ በሁለት ደረጃ ጨረታ የሚፈፀም
ግዥ በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15 Eና 16 Eንደግዥው ዓይነት ለብሔራዊ ወይም ለዓለም
Aቀፍ ግልፅ ጨረታ የተዘረጋውን ሥርዓት ይከተላል።
2. በAንቀፅ ንUስ Aንቀፅ 1 የተመለከተው ቢኖርም ለሁለት ደረጃ ጨረታ የሚደረገው የጨረታ
Aፈፃፀም የሚከተሉትን ልዩ ሁኔታዎች ላይ መሠረት ማድረግ ተፈጻሚ ይሆናል:-

2.1. በጨረታ ጥሪው ላይ ሁለት ደረጃ ጨረታ የሚፈፀም መሆኑን መግለፅ


ይኖርበታል፣
2.2 በመጀመሪያው ዙር ጨረታ Eጩ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ዋስትና Eንዲያቀርቡ
Aይጠየቁም፣
2.3. በመጀመሪያ ዙር የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ የመንግስት መ/ቤቱን Aጠቃላይ
ፍላጎት የሚገልፅ ሆኖ Aላማው ከEጩ ተወዳዳሪዎች በሚቀርቡ ሐሳቦች መሠረት
ዝርዝር የፍላጎት መግለጫ ማዘጋጀት ስለሆነ Aስፈላጊ ናቸው የሚባሉ መጠይቆችን
Eና መግለጫዎችን ማካተት ይኖርበታል፣
2.4. የመጀመሪያው ዙር ጨረታ ላይ የተጫራቾች መገኘት ሳያስፈልግ በEጩ
ተወዳዳሪዎች የቀረበው የቴክኒክ ሐሳብ ማቅረቢያ ሰነድ በጨረታ ጥሪው በተገለፀው
ሁኔታ Eንዲከፈት ይደረጋል፣
2.5. በመጀመሪያ ዙር ግምገማ ከEጩ ተወዳዳሪዎች የቀረበውን ሐሳብ በመመርመር
ለሁለተኛው ዙር ጨረታ የሚያገለግለውን የፍላጎት መግለጫ Eና በጨረታው
ሊሳተፉ የሚገባቸውን ተጫራቾች መለየት የሚያስችል መሆን ይኖርበታል:- ከዚህ
በተጨማሪም
ሀ. በግምገማው ወቅት EንደAስፈላጊነቱ ከሁሉም ወይም ከተወሰኑ ወይም
ከAንድ ከተለየ Eጩ ተወዳዳሪ ጋር የመንግስት መ/ቤቱ ውይይት
ሊያደርግ ይችላል፣
ለ. ከላይ በፊደል »ሀ» ላይ በተገለፀው መሰረት የሚደረገው ውይይት Eጩ
ተወዳዳሪዎች የሰጡትን ሐሳብ ይበልጥ ግልፅ ለማድረግ Eና በተሻለ
የዳበረ ሐሳብ ለማመንጨት ያለመ ሊሆን ይገባል፣
2.6. በሁለተኛው ዙር የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ Eስከተቻለ ድረስ በዚህ መመሪያ
Aንቀፅ-15 Eና 16 ለግልፅ ጨረታ የተገለፀውን Aሠራር መከተል ይኖርበታል፡፡
2.7. በመጀመሪያው ዙር ተቀባይነት ያገኙ Eጩ ተወዳዳዎች ለሁለተኛው ዙር ውድድር

53
Eንዲሳተፉ ጥሪ የሚደረግላቸው ሲሆን የጨረታ ዋስትና Eንዲያቀርቡም ይደረጋል፡

2.8. መ/ቤቱ ለሁለተኛው ዙር የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለEጩ ተወዳዳሪዎች መላክ


ወይንም Eጩ ተወዳዳሪዎች ቀርበው Eንዲወስዱ ማድረግ ይኖርበታል፣
2.9. ከላይ በንUስ Aንቀፅ 2.7 ላይ በሰፈረው መሰረት ለEጩ ተወዳዳሪዎች
የሚተላለፈው ጥሪ Eጩ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሰነዱን ለመውሰድ ሊያሟሉ
የሚገባቸውን ሁኔታዎች በግልፅ ሊያመለክት ይገባል፡፡

19. የቅድመ ብቃት ማረጋገጫ ጨረታ

1. የመንግስት መ/ቤቱ ግዥው ከሚኖረው የተለየ ባሕርይ Aንፃር በቅድሚያ


የተወዳዳሪዎችን ብቃት መሠረት በማድረግ ግምገማ ማድረግ Aለብኝ ብሎ
ሲያምን Eንደግዥው Aይነት ብሔራዊ ወይንም የAለም Aቀፍ የቅድመ ብቃት
ማረጋገጫ ጨረታ ሊያወጣ ይችላል፡፡
2. የቅድመ ብቃት ማረጋገጫ ጨረታ የሚያስፈልጋቸው ግዥዎች ከሚከተሉት ሁኔታዎች ቢያንስ
Aንዱን የሚያሟሉ መሆን ይኖርባቸዋል
ሀ. በጣም ከፍተኛ ዋጋ ያለው ወያም በባህርይው ውስብስብ የሆነ የዲዛይን፤
የማምረትና የተከላ ሥራ በAንድ ድርጅት መጠናቀቅ ያለበት የግንባታ ወይም
የማምረቻ መሳሪያ ወይም የIንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ግዥ ሲሆን፣ ወይም
ለ. የሚቀርበው Eቃ ወይም መሣሪያ ጥራትና ጠቀሜታ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያለው
Eና የተከላ Aገልግሎትን ያካተተ ሲሆን፣ ወይም
ሐ. የመጫረቻ ሰነድ ለማዘጋጀት ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ ግዥ በመሆኑ ብቃታቸው
በቅድመ ብቃት ምዘና የሚረጋገጥ ተጫራቾች ብቻ በውድድሩ ተካፋይ መሆን
Eንደሚገባቸው ሲታመንበት፣

3. ጨረታው የቅድመ ብቃት ማረጋገጫ ጨረታ ጥሪ መሆኑ በማስታወቂያው ላይ መግለፅ


ይኖርበታል፡፡

4. የቅድመ ብቃት ግምገማ ለማድረግ የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ በቢሮው የተዘጋጀውን


የቅድመ ብቃት ጨረታ መደበኛ የጨረታ ሠነድ መሠረት በማድረግ ይሆናል::
የቅድመ ብቃት መምረጫ መሥፈርት Eንደግዥው ባህርይና ዓይነት ሊለያይ የሚችል

54
ቢሆንም ተወዳዳሪ ድርጅቶቹ Eንዲያቀርቡ የሚጠየቁት ማስረጃ የሚከተሉትን
ሁኔታዎች ማካተት ይኖርበታል:-
ሀ. በተመሳሳይ ሥራ ወይም Eቃ ማምረት ላይ ድርጅቱ ያለው ልምድ፣
ለ. ድርጅቱ ሥራውን ለማከናወን ወይም Eቃውን ለማምረት የሚያስችል ፥
በቂ ኃይል፣
ማሽነሪ፣ የማምረቻ መሣሪያ ብዛት Eና የተሟላ Iንፍራስትራክቸር ያለው መሆኑ፣
ሐ. ድርጅቱ Aሁን በመሥራት ያለው የግንባታ ሥራ ወይም በማምረት ላይ ያለው
Eቃ ብዛት ወይም መጠን፣
መ. ድርጅቱ የውል ግዴታውን ለማጠናቀቅ የሚያስችል በቂ የገንዘብ Aቅም Eና
መልካም ዝና ያለው መሆኑን፣
5. የሚከናወነው የተጫራቾች ግምገማ ለቅድመ ብቃት ማረጋገጫ በመንግስት መ/ቤቱ
የተዘጋጀውን መሥፈርት መሠረት በማድረግ ይሆናል::
6. ለቅድመ ብቃት ውድድሩ ያመለከቱ ተጫራቾች በሙሉ የግምገማ መሥፈርቱን
EስከAሟሉ ድረስ ምንም ዓይነት የቁጥር ገደብ ሳይደረግ በሚቀጥለው ውድድር Eንዲሳተፉ
መደረግ Aለበት::
7. የመንግስት መ/ቤቶች በቅድመ ብቃት ውድድር የሚሳተፉ ድርጅቶች በሽርክና
ወይም በጋራ መወዳደር Eንደሚችሉ ሊፈቅዱ ይችላሉ ሆኖም የቅድመ ብቃት
ውድድሩን በግል ያለፉ ተወዳዳሪዎች በግዥው ሂደት የሚኖራቸውን ውድድር
Eንደማያጣብብ በመ/ቤቱ ካልታመነ በስተቀር በጋራ ወይም በሽርክና የመጨረቻ
ሠነዱን Eንዲያቀርቡ መፈቀድ የለበትም::
8. በንUስ Aንቀጽ 7 የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ በጋራ ወይም በሽርክና ለቅድመ ብቃቱ
ውድድር ቀርበው ይህንኑ መሰረት በማድረግ በግምገማው ለሚቀጥለው ጨረታ ያለፉና
የተመረጡ ተጫራቾች በግል በጨረታው Eንዲወዳደሩ Aይፈቀድላቸውም::
9. የቅድመ ብቃቱ ግምገማ ውጤት Eንደታወቀና በመ/ቤቱ ተቀባይነት Eንዳገኘ ውጤቱ
በጨረታው Eንዲሳተፉ ለተመረጡትና ላልተመረጡት ተጫራቾች በEኩል ሁኔታ
ሊገለጽላቸው ይገባል::
10. Aንድ ተጫራች በጨረታው ግምገማ Aሸናፊ ለመሆን ቢችልም ለቅድመ ብቃት ውድድር
የሰጠው መረጃ የተሳሳተ ከሆነ ወይም በቅድመ ብቃት ውድድሩ ወቅት የነበረው ብቃት
ባለመኖሩ ውሉን በሚጠበቅበት ሁኔታ ለመፈጸም Aለመቻሉ በበቂ ሁኔታ ከተረጋገጠ
የመንግስት መሥሪያ ቤቱ ድርጅቱ ውሉን Eንዲፈርም ላይፈቅድ ይችላል::

55
11. በዚህ መመሪያ ለብሔራዊ ወይም ለዓለም Aቀፍ ግልፅ ጨረታ የተመለከተውን ስርAት
በመከተል የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ የቅድመ ብቃት ማረጋገጫ ውድድሩ ተቀባይነት ላገኙ
ተጫራቾች በAድራሻቸው Eንዲላክላቸው ወይም ከመ/ቤቱ ቀርበው Eንዲወሰዱ የሚደረግ
ሲሆን ቀሪ የግዥ Aፈፃፀም ስርAት በዚህ መመሪያ የተደነገገውን Aሠራር ተከትሎ
ይፈፀማል፡፡

20. በመወዳደሪያ ሐሳብ መጠየቂያ የሚፈፀም ግዥ


20.1. የመንግስት መ/ቤት የምክር Aገልግሎት ግዥን የመወዳደሪያ ሐሣብ በመጠየቅ
መፈፀም የሚኖርበት ሲሆን የግዥው ግምታዊ የገንዘብ መጠን ከብር 300‚000 በላይ
በሚሆንበት ጊዜ ተጫራቾችን ለመምረጥ የፍላጎት መጠየቂያ ጨረታ በዚህ መመሪያ
Aንቀፅ 21 መሰረት የፍላጎት መጠየቂያ ጥሪ ማካሄድ ይኖርበታል፡፡
20.2. የመወዳደሪያ ሐሳብ ለማቅረብ የሚጋበዙት Aማካሪዎች Aመራረጥ የሚከተሉት
ሁኔታዎች ላይ ተመስርቶ ይፈጸማል፣
ሀ. በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 21 መሰረት በወጣው የፍላጎት መግለጫ መጠየቂያ ጥሪ
መሰረት ፍላጎታቸውን ከገለጹ Aማካሪዎች ውስጥ የተሻለ ብቃት ያላቸው
በመምረጥ
ለ. የሚፈለገውን የምክር Aገልግሎት ሊሰጡ የሚችሉ Aማካሪዎች በውስን ሲሆኑ
Eነዚህም Aማካሪዎች በሙሉ በመጋበዝ
ሐ. የግዥ ግምታዊ የገንዘብ መጠን ከብር 300,000 በታች ሲሆን ከAቅራቢዎች
ዝርዝር ውስጥ በመምረጥ

20.3. የመወዳደሪያ ሐሳብ ለማቅረብ የሚጋበዙት Aማካሪዎች ቁጥር Eስከተቻለ ድረስ ከሦስት
ያላነሰ Eና ከሰባት ያልበለጠ መሆን ይኖርበታል፡፡
20.4. መ/ቤቱ የመወዳደሪያ ሐሳብ Eንዲያቀርቡ ለተመረጡ Aማካሪዎች የጥሪ ደብዳቤ
በተመሳሳይ ጊዜ በAድራሻቸው መላክ Aለበት። ለግዥው ለተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ለEጩ
ተወዳዳሪዎች ያለ ክፍያ ሊሰጥ Eንደሚገባ መሥሪያ ቤቱ ሲያምን ከጨረታ ጥሪው ደብዳቤ
ጋር የጨረታ ሰነዱን ሊልክ ይችላል፡፡
20.5. ለመወዳደሪያ ሐሳብ መጠየቂያ የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ቢሮው ያዘጋጀውን መደበኛ
የጨረታ ሰነድ በመጠቀም Eንዲሁም በዚህ መመሪያ ለብሔራዊ ግልፅ ጨረታ
የተቀመጠውን ስርAት በመከተል የሚዘጋጅ መሆን ይኖርበታል፡፡

56
20.6. የመንግሥት መ/ቤቱ ከተመረጠው Aማካሪ ጋር የሚያደርገው ድርድር መሠረታዊውን
የጨረታ ይዘትና የሥራ ጥራት የማይቀይር ሆኖ ስለስራው ይዘት፣ ስለAስራር ዘዴው፣
በስራው ስለሚሰማራው የሰው ሃይል Eና መሳሪያ፣ ስለሪፖርት Aቀራረብ Eና ይዘት
በመሳሰሉት ላይ ያተኮረ ሊሆን ይገባል፡፡
20.7. በንUስ Aንቀፅ 6 መሠረት የሚደረገው ስምምነት የመንግሥት መ/ቤቱን ጥቅም የሚጎዳ
ወይም ለተመረጠው Aማካሪ ከሌሎች ተጫራቾች Aንፃር ፍትሃዊ ያልሆነ ጥቅም
የሚያሰጠው መሆን የለበትም፡፡
20.8. በንUስ Aንቀፅ 9 ስር የተገለፁት የመረጣ ዘዴዎች Eንደተጠበቁ ሆነው ሌሎች የጨረታ
Aፈፃፀም ሂደቶች በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 15 ስር የተገለፁትን የግልፅ ጨረታ Aሰራሮች
በመከተል የሚፈፀሙ ይሆናል፡፡
20.9. ከዚህ በታች በንUስ Aንቀፅ 20 (10፣ 11፣ 12፣ 13፣ 14 Eና 15) በተገለፁት የመምረጫ
ዘዴዎች ለሚፈፀሙ ግዥዎች የሚቀርበው የመጫረቻ ሰነድ በቴክኒክና በዋጋ ማቅረቢያ
ተለይቶ በሁለት ኤንቨሎፕ ታሽጎ መቅረብ የሚኖርበት ሲሆን ለምክር Aገልግሎቱ
የሚዘጋጀው የመምረጫ መስፈርት Eና የሚደረገው ግምገማ የሚከተለውን Aሰራር ተከትሎ
ይፈፀማል፡፡
20.10. በጥራት Eና በዋጋ ላይ የተመሠረተ መረጣ፣
1. የመንግስት መ/ቤቶች ለምክር Aገልግሎት የጨረታ ሠነድ በሚያዘጋጁት በEጩ
ተወዳዳሪዎች የሚቀርበውን Eያንዳንዱን የቴክኒክ ሃሳብ በሚገመግሙ Eና
በሚያወዳድሩበት ወቅት የሚከተሉትን መስፈርቶች ከግምት ውስጥ ማስገባት
ይኖርባቸዋል:-
ሀ. ከሚሰጠው ሥራ ጋር በተገናኘ Aማካሪው ያለውን ልምድ፣
ለ. በሥራ ላይ Eንዲውል የቀረበውን የጥናት ዘዴ ደረጃ፣
ሐ. ምክሩ ለመንግስት መሥሪያ ቤቱ የሚያስገኘውን Eውቀት፣
መ. የውጭ ተወዳዳሪዎች በሚያቀርቧቸው የመወዳደሪያ ሐሳቦች Iትዮጵያውያን ዜጎች
በምክር ሥራው ሂደት በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ የሚኖራቸው ተሳትፎ፣

2. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 ላይ ለተመለከቱት መስፈርቶች መ/ቤቱ Eንደሚገዛው የምክር


Aገልግሎት ዓይነት ለEያንዳንዱ መስፈርት ከዚህ በታች በተገለጸው መሠረት ነጥብ
መስጠት ይኖርበታል።

ሀ. የAማካሪው ልዩ ልምድ………………………………ከ5 Eስከ 1A ነጥብ


ለ. ሥራ ላይ ይውላል ተብሎ የቀረበው የምክር ዘዴ ..… ከ2A << 5A ነጥብ

57
ሐ. Eውቀት የማሸጋገር ችሎታ………………………… ከ5 << 1A ነጥብ
መ. በምክር Aገልግሎቱ ለሚሳተፉ ቁልፍ ባለሙያዎች…. ከ3A << 6A ነጥብ
ሠ. የIትዮጵያውን ተሳትፎ …………………………….. ከ5 << 1A ነጥብ

3. በቴክኒክ ብቃት ከመቶ ሰባ (70%) በታች ያገኙ ተወዳዳሪዎች ውድቅ ተደርገው 70%
Eና ከዚያ በላይ ያገኙት ተወዳዳሪዎች የዋጋ ማቅረቢያ ፖስታ ተጫራቾች በተገኙበት
ይከፈታል።

4. በቴክኒክ ብቃት ግምገማ ለዋጋ ውድድር የሚያበቃቸውን ዝቅተኛ ውጤት ያላመጡ


ተጫራቾች የዋጋ ፖስታ ሳይከፈት Eንዲመለስ መደረግ Aለበት::

5. የምክር Aገልግሎቱ የሚገኘው ከውጭ Aማካሪዎች ካልሆነ በስተቀር የAገር


ውስጥ Aማካሪዎች የሚያቀርቡት ዋጋ ለግምገማ ሲባል የAገር ውስጥ ታክስን
ይጨምራል። ከዚህ በላይ የተመለከተው Eንደተጠበቀ ሆኖ የAገር ውስጥ Eና የውጭ
Aማካሪዎች የሚያቀርቡት ዋጋ የመጓጓዣ ፣ የትርጉም ፤ የጽሕፈት ሥራ ወጪን Eና
የመሳሰሉትን ሊጨምር ይችላል።

6. ዝቅተኛ የመጫረቻ ዋጋ ላቀረበው ተወዳዳሪ ለዋጋ 1AA ነጥብ የሚሰጠው ሲሆን፣


በተነፃፀሩ ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበው ተወዳዳሪ Aነስተኛ ነጥብ ይሰጣል። ሌሎች
ተወዳዳሪዎችም የሚያገኙት ነጥብ ባቀረቡት ዋጋ ላይ በመመስረት ተሞልቶ የሚወሰን
ይሆናል፡፡
7. የቴክኒክ ግምገማ ከመቶ ሰማንያ (80%) የነጥብ ድርሻ፣ የዋጋ ግምገማ የነጥብ ድርሻ
ደግሞ ከመቶ ሃያ (20%) ይሆናል።
8. ለቴክኒክ ብቃት ደረጃ Eና ለዋጋ የተሰጡትን ነጥቦች በማዳመር በAጠቃላይ ውጤት
ከፍተኛ ነጥብ ያገኘው ተወዳዳሪ Aሸናፊ ሆኖ ይመረጣል።
9. በዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ የሚፈፀም የምክር Aገልግሎት ግዥ በዚህ መመሪያ Aንቀጽ
16 የተገለጸውን የግዥ Aፈጻጸም ሂደት በተጨማሪነት መሠረት ማድረግ ይኖርበታል::

20.11. በሚከናወነው የሥራ ጥራት ላይ የተመሠረተ መረጣ፣

1. በሥራ ጥራት ላይ የተመሠረተ መረጣ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችለው የምክር

Aገልግሎቱ የሚከተሉትን ሁኔታዎች ሲያሟላ ይሆናል:-

58
ሀ. የምክር Aገልግሎቱ ውስብስብና የተለየ የሙያ ብቃት የሚጠይቅ በመሆኑ ለዚሁ ግዥ
የተሟላ ማጣቀሻ ሰነድ ወይም ቢጋር ማዘጋጀት የማይቻል ሲሆን ወይም ከAማካሪው
የሚገኘውን የምክር Aገልግሎት ዓይነት ለይቶ ማወቅ የማይቻል ሲሆን ወይም
Aማካሪው የራሱን የፈጠራ ችሎታ ተጠቅሞ የመወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረብ የሚኖርበት
ሲሆን፣
ለ. ከፍተኛ ችሎታ ያላቸውን Aማካሪዎች ማግኘት Aስፈላጊ በሚሆንባቸው Eና
የወደፊት ውጤታቸው Aሳሳቢ የሚሆን ከፍተኛ ጉዳዮች ሲሆኑ፣
ሐ. የምክር Aገልግሎቱ በተለያዩ Aማራጭ መንገዶች ሊቀርብ የሚችል በመሆኑ
ምክንያት የሚቀርቡትን ሀሳቦች በተመሳሳይ ሁኔታ ማወዳደር Aስቸጋሪ
Eንደሚሆን ሲታመን
2. የቴክኒክ ሀሳቦችን የያዙ ፖስታዎች ተጫራቾች በተገኙበት Eንዲከፈቱ ይደረጋል::
3. በቴክኒክ ግምገማ ከፍተኛ ውጤት ያገኘውን ተጫራች የዋጋ ፖስታ በመክፈት
የጨረታው Aሸናፊ ሆኖ ይመረጣል::
4. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 3 የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ በውድድሩ Aሸናፊ የሆነው
ተጫራች የቀረበው ዋጋ ከመስሪያ ቤቱ የመክፈል Aቅም በላይ ከሆነና በቴክኒክ
ግምገማው ውጤት ሁለተኛ የወጣው ተጫራች የቀረበው ዋጋ ከመ/ቤቱ የመክፈል
Aቅም ጋር የሚመጣጠን ከሆነ ግዥውን ሁለተኛ ከወጣው ተጫራች መፈፀም ይቻላል፡

5. በጨረታው Aሸናፊ ከሆነው ተጫራች ጋር የውል ስምምነት Eንደተፈረመ የሌሎች
ተወዳዳሪዎች የዋጋ ማቅረቢያ ፖስታ ሳይከፈት ለተጫራቾቹ ተመላሽ መደረግ
Aለበት::

20.12. በቁርጥ በጀት ላይ ተመስርቶ የሚከናወን መረጣ፣

ሀ/ በቁርጥ በጀት ላይ ተመስርቶ የሚከናወን መረጣ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችለው


የሚፈለገው የምክር Aገልግሎት ውስብስብነት የሌለው ፣ በትክክል ሊገለፅ የሚችል
ሲሆን Eና ለዚሁ ተግባር የተፈቀደው በጀት ጣሪያ ያለው ከሆነ ነው።
ለ/ በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15.13.(2/ሀ) መሠረት የቴክኒክ ሀሳቦችን የያዙ ፖስታዎች
ተጫራቾች በተገኙበት Eንዲከፈቱ ይደረጋል::
ሐ/ የቴክኒክ ግምገማው በዚህ ንUስ Aንቀጽ 20 (1-4) የተመለከተውን ሥርዓት ተከትሎ
የሚፈጸም ይሆናል::

59
መ/ በቴክኒክ ግምገማው ተፈላጊውን መስፈርት ያሟሉት ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ
ፖስታ ተጫራቾች በተገኙበት Eንዲከፈት ይደረጋል:: ለጨረታው በEያንዳንዱ
ተጫራች የቀረበውን ዋጋ በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙ ተጫራቾች
Eንዲያውቁ መደረግ Aለበት::
ሠ/ ለጨረታው ከተፈቀደው የገንዘብ መጠን በላይ ያቀረቡ ተጫራቾች ከጨረታው ውጭ
Eንዲሆኑ ይደረጋል::
ረ/ ለጨረታው ከተፈቀደው የገንዘብ መጠን ያልበለጠ ዋጋ ያቀረበና በAጠቃላይ ውጤት
ከፍተኛ ያገኘ ተጫራች የውድድሩ Aሸናፊ ሆኖ ይመረጣል EንደAስፈላጊነቱም ዋጋን
ያልጨመረ ድርድር ሊደረግ ይችላል::
20.13. በዝቅተኛ ዋጋ ላይ የተመሠረተ መረጣ፣

ሀ. በዝቅተኛ ዋጋ ላይ የተመሠረተ መረጣ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችለው የሚገዛው


የምክር Aገልግሎት የባለሙያውን ልዩ ችሎታ የማይጠይቅ፣ ውስብስብ ያልሆነና
ስታንዳርድ ያለው ወይም በተመሳሳይና ወጥ በሆነ Aሠራር ሊከናወን የሚችል
ሲሆን ነው።
ለ. መሥሪያ ቤቶች በዚህ የመረጣ ዘዴ ተጫራቾችን ለመገምገም ሲፈልጉ ዝቅተኛው
የቴክኒክ መመዘኛ ነጥብ መጠን በመወሰን ከAቅራቢዎች ዝርዝር ለተመረጡ
ተጫራቾች በሚሰጠው የመወዳደሪያ ሃሳብ መጠየቂያ ሰነድ ላይ ይህንኑ ነጥብ
በግልጽ ማመልከት Aለባቸው::
ሐ. የቴክኒክ ሀሳቦችን የያዙ ፖስታዎች ተጫራቾች በተገኙበት Eንዲከፈቱ በማድረግ
የቴክኒክ ግምገማ መከናወን ይኖርበታል::
መ. በግምገማው ውጤት ለቴክኒክ ብቃት የተቀመጠውን ዝቅተኛ መሥፈርት ያላሟሉ
ተወዳዳሪዎች ከጨረታው ውጭ Eንዲሆኑ ይደረጋል::
ሠ. በቴክኒክ ብቃት ግምገማ ለዋጋ ውድድር የሚያበቃቸውን ዝቅተኛ ውጤት
ያላመጡ ተጫራቾች የዋጋ ፖስታ ሳይከፈት Eንዲመለስ መደረግ Aለበት::
ረ. በቴክኒክ ግምገማ ውጤታቸው ለዋጋ ውድድር ያለፉት ተወዳዳሪዎች የዋጋ ፖስታ
ተጫራቾች በተገኙበት Eንዲከፈት ይደረጋል:: በተጫራቾች ለጨረታው የቀረበው ዋጋ
በመክፈቻው ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙ ተጫራቾች Eንዲያውቁት መደረግ Aለበት::
ሰ. በቴክኒክ ግምገማ ለብቃት ማረጋገጫ የተቀመጠውን ዝቅተኛ መሥፈርት ካሟሉት
ተወዳዳሪዎች መካከል Aነስተኛ ዋጋ የሠጠው ተጫራች የውድድሩ Aሸናፊ ሆኖ
ይመረጣል::

60
20.14. በAማካሪዎች ብቃት ላይ የተመሠረተ መረጣ፣
ሀ. በAማካሪዎች ብቃት ላይ የተመሠረተ መረጣ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችለው
ለAማካሪው የሚሰጠው ሥራ Aነስተኛ በመሆኑ ምክንያት የመወዳደሪያ ሀሳቦችን
ለማዘጋጀት Eና ለመገምገም የሚያስፈልገው ጊዜና ወጪ ከሥራው ጋር
የማይመጣጠን ሲሆን ነው።
ለ. ይህ ዘዴ ጥቅም ላይ የሚውለው የምክር Aገልግሎቱ ወጪ ከብር 50,000 የማይበልጥ
በሚሆንበት ጊዜ ብቻ ነው።
ሐ. ለEጩ ተወዳደሪዎች የሚዘጋጀው ማጣቀሻ/ቢጋር/ Aማካሪው ያለውን የሥራ
ልምድና የብቃት ደረጃ Eንዲገልጽ የሚጠይቅ መሆን Aለበት::
መ. ከAቅራቢዎች ዝርዝር ወይም መስሪያቤቱ ያለውን መረጃ በመጠቀም በውድድሩ
Eንዲሳተፉ ከመረጣቸው Eጩ ተወዳዳሪዎች የቀረበውን መረጃ መሠረት በማድረግ
በሚከናወን ግምገማ የተሻለ ሆኖ የተመረጠው Eጩ ተወዳዳሪ የቴክኒክና የዋጋ
ማቅረቢያ ሐሳቡን በAንድ ላይ Eንዲያቀርብ በማድረግና በመደራደር በሚደረስበት
ስምምነት መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል::
20.15. Aንድ Aማካሪ የሚመረጥበት ሁኔታ፣
የመንግሥት መሥሪያቤቶች የምክር Aገልግሎት ግዥን ከAንድ Aማካሪ ለመፈጸም
የሚችሉት በAዋጁ Aንቀጽ 44 Eና 45 Eና በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 24 የተገለጹት
ሁኔታዎች መሟላታቸው ሲረጋገጥ ብቻ ነው::

21. የፍላጎት መግለጫ መጠየቂያ ጨረታ


1. የመንግስት መ/ቤት የሚገዛው የምክር Aገልግሎት ግምታዊ ዋጋ ከብር 300,000 የሚበልጥ
ሲሆን በምክር Aገልግሎቱ Aቅርቦት ለመሰማራት ፍላጎት ያላቸውን Eጩ ተወዳዳሪዎች
በመጋበዝ ጥሪ ማድረግ Aለበት፡፡
ሀ/ ለፍላጎት መግለጫ የሚደረገው የጨረታ ጥሪ Eንደሁኔታው በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 15.2
ወይም 16.4 (ሀ) Eና (ለ) ላይ የተመለከተውን ተከትሎ የሚፈፀም ሲሆን በተጨማሪነት
ጥሪው የተደረገው ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች ፍላጎታቸውን Eንዲገልፁ መሆኑን ማሳወቅ
ይኖርበታል፡-
ለ/ የፍላጎት መግለጫ ጥሪው የሚፈለገውን የምክር Aገልግሎት Aይነት፤ የሚጠበቀውን
ውጤት፤ ጊዜውን፤ Aማካሪው ሊኖረው የሚገባውን ብቃት፤ የስራ ልምድ Eና
የመሳሰሉትን የያዘ Eና Eጩ ተወዳዳሪዎች ሊያቀርቡት የሚገባውን መረጃ ዝርዝር Eና
የሚያቀርቡበትን ቦታና ጊዜ የሚገልጽ መሆን Aለበት፣

61
ሐ/ ፍላጎታቸውን ያሳወቁ ተወዳዳሪዎች ያቀረቡት መረጃ ተገምግሞ የተፈለገውን የምክር
Aገልግሎት ለመስጠት ከፍተኛ ብቃት ያላቸው በቅደም ተከተላቸው መሠረት Eስከተቻለ
ድረስ ከሦስት ያላነሱ Eና ከሰባት ያልበለጡ Eጩ ተወዳዳሪዎች ተመርጠው በዚህ
መመሪያ Aንቀፅ 20 መሰረት የመወዳደሪያ ሐሳባቸውን Eንዲያቀርቡ መደረግ ይኖርበታል፡

22. የውስን ጨረታ ግዥ Aፈጻጸም፣


የAዋጁ Aንቀጽ 42 Eና 43 ድንጋጌ Eንደተጠበቀ ሆኖ፤

1. በAዋጁ Aንቀጽ 42/1 መሠረት በውስን ጨረታ የሚፈጸም ግዥ በዚህ መመሪያ Aንቀጽ
15 Eና 16 ለብሔራዊ ወይም ለዓለም Aቀፍ ጨረታ የተፈቀደውን ዝርዝር የAፈጻጸም
ሥርዓት ተከትሎ የሚከናወን ይሆናል::
2. በውስን ጨረታ የሚፈፀም ግዥ የሚከተሉት ሁኔታዎች ላይ ተመስርቶ ይከናወናል፤

2.1 የጨረታ ጥሪው በቀጥታ ለEጩ ተወዳዳሪው በAድራሻው የሚላክ ሆኖ:-


ሀ. Eቃው፣ የግንባታ ዘርፍ ሥራው ወይም Aገልግሎቱ ከተወሰኑ Aቅራቢዎች
ብቻ የሚገኝ ሲሆን የጨረታ ጥሪው ደብዳቤ ለሁሉም Aቅራቢዎች
በAድራሻቸው ተዘጋጅቶ መላክ ይኖርበታል፡፡
ለ. በጨረታው ተሳታፊ ሊሆኑ የሚችሉ Aቅራቢዎች ቁጥር በርካታ ቢሆንም
ግዥው ከዚህ በታች በAንቀፅ ንUስ Aንቀፅ 3 በተቀመጠው የገንዘብ መጠን
ገደብ ውስጥ ሲሆን በAቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ከተመዘገቡት
መካከል ፍትሐዊ በሆነ ምርጫ Eስከ ተቻለ ድረስ ከAምስት Eጩ
ተወዳዳሪዎች በላይ መመረጥ ይኖርባቸዋል፡፡
2.2 የመንግስት መሥሪያ ቤቱ በውስን ጨረታ የተጋበዙ ተጫራቾችን ማንነት ለሌሎች
Eጩ ተወዳዳሪዎች ማሳወቅ የለበትም፡፡
2.3 በውስን ጨረታ የተጋበዙት ተጫራቾች በሙሉ ከጨረታ መቆያ ጊዜ ገደቡ በፊት
የመጫረቻ ሠነዳቸውን ካቀረቡ የጊዜ ገደቡ Eስከሚጠናቀቅ መጠበቅ ሳያስፈልግ
የመንግስት መ/ቤቱ Aዲሱን የጨረታ መክፈቻ ጊዜ ለሁሉም ተጫራቾች
በማሳወቅ Eና Eንዲገኙ በመጋበዝ ጨረታው Eንዲከፈት ሊያደርግ ይችላል።
2.4 የመንግሥት መ/ቤቱ ለግዥው ለተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ከEጩ ተወዳዳሪዎች
ክፍያ መጠየቅ Aያስፈልግም ብሎ ሲያምን ከጨረታ ጥሪ ደብዳቤ ጋር የጨረታ
ሰነዱን Aያያዝ ሊልክ ይችላል፡፡
2.5 መ/ቤቱ በAዋጁ Aንቀጽ 43 ንUስ Aንቀጽ 4 መሠረት የጨረታ ማስከበሪያ
62
መጠየቅ ቁጥራቸው ውስን የሆኑትን ተጫራቾች በጨረታው ውድድር
Eንዳይሳተፉ ያደርጋል ብሎ ሲያምን የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ሳይስፈልግ
Eጩ ተጫራቾች በዚህ መመሪያ Aባሪ 5 የተመለከተውን የስምምነት ማረጋገጫ
ፈርመው ከመጫረቻ ሠነዳቸው ጋር Eንዲያቀርቡ ሊያደርግ ይችላል::
3. ከላይ በንUስ Aንቀጽ 2 የተመለከተው Eንደተጠበቀ ሆኖ በAዋጁ Aንቀፅ 42(2)
መሰረት በውስን ጨረታ የግዢ ዘዴ መጠቀም የሚቻለው የሚገዛው Eቃ፣ የምክር
Aገልግሎት፣ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ወይም Aገልግሎት ጠቅላላ ዋጋ ከሚከተለው
የማይበልጥ ሲሆን ብቻ ነው:-
ሀ. ለግንባታ ዘርፍ ሥራ ግዥ.. ከብር 1,000,000.00
ለ. ለEቃ ግዥ ...................... ከብር 300,000.00
ሐ. ለምክር Aገልግሎት ግዥ... ከብር 200,000.00
መ. ለAገልግሎት ግዥ............ ከብር 200,000.00

4. በAዋጁ Aንቀጽ 42/3 በተገለጸው መሠረት ግዥን በውስን ጨረታ ለመፈጸም የሚከተሉት
ሁኔታዎች በቅደም ተከተል መሟላታቸውን ማረጋገጥ ያስፈልጋል:-
ሀ/ ግዥውን ለመፈጸም የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ ቢያንስ ለሁለት ጊዜያት ወጥቶ
ምንም ተጫራች ያልቀረበ ወይም በድጋሚ በወጣ ጨረታ የቀረቡት ተጫራቾች
በመ/ቤቱ የተዘጋጀውን የቴክኒክ ፍላጎት ያላሟሉ መሆኑን፣
ለ/ የመንግስት መ/ቤቱ የጨረታ ጥሪውን፤ የተጠየቀውን የጨረታ ማስከበሪያ መጠን
Eና Aይነት Eንዲሁም ሌላ ማንኛውም Eጩ ተወዳዳሪዎች ለመሳተፍ Eንዳይችሉ
የሚገድብ ሁኔታ በAሰራሩ ወይም በጨረታ ማስታወቂያው Eና ሰነዱ ውስጥ
Aለመኖራቸውን፣
ሐ/ የመንግስት መ/ቤቱ በመስኩ የተሰማሩት Aቅራቢዎች በውስን ጨረታ ለግዥው
ቢጋበዙ ፈቃደኛ ሊሆኑ Eንደሚችሉ ሲያምን፣
መ/ Eስከተቻለ ድረስ በመስኩ የተሰማሩት Aቅራቢዎች በግልፅ ጨረታ ለመሳተፍ ፍቃደኛ
ያልሆኑበትን ምክንያት በማጣራት ምክንያታቸው፤ ሕጋዊ Eና የመንግስት መ/ቤቱን
ጥቅም ለመጉዳት ያለመ Aለመሆኑን ማረጋገጥ ሲቻል

5. በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ 1 Eስከ 4 ሥር የተመለከቱት Eንደተጠበቁ ሆነው፣ በውስን ጨረታ
የሚፈፀም ግዥ በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15 የተመለከቱት ሁኔታ የብሔራዊ ግልፅ ጨረታ የAፈፃፀም
ሥርዓት ተከትሎ ይፈፀማል።
6. በመወዳደሪያ ሐሳብ መጠየቂያ የሚፈፀመው የውስን ጨረታ የምክር Aገልግሎት ግዥ በዚህ
መመሪያ Aንቀፅ 20 ላይ የተገለጹትን ተጨማሪ Aሰራሮች ተከትሎ መፈጸም ይኖርበታል፡፡
63
23. በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈፀም ግዥ፣
1. የAዋጁ Aንቀጽ 48 Eና 49 ድንጋጌ Eንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት መሥሪያ ቤቶች
Aስቀድሞ ማቀድ Eሰከተቻለ ድረስ ግዥን በግልፅ ጨረታ የግዥ ዘዴ መፈፀም
Aለባቸው። ሆኖም ሊታቀዱ ያልቻሉና ወዲያውኑ ጥቅም ላይ የሚውሉ ወይም
በጅምላ ሊገዙ ያልቻሉ Eና ዋጋቸው ከዚህ በታች በንUስ Aንቀጽ 2 በተመለከተው
ገደብ ውስጥ ይሆናል ተብሎ የሚገመቱ ግዥዎችን በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ
ለመፈፀም ይችላሉ፡፡
2. ከሚከተሉት የገንዘብ መጠኖች የማይበልጡ በዋጋ ማቅረቢያ የሚፈፀሙ ግዥዎችን
ለግዥ Aፅዳቂ ኮሚቴ መቅረብ ሳያስፈልግ በመ/ቤቱ የበላይ ሃላፊ ወይም Eርሱ
በሚሰጠው ውክልና መሠረት Eንዲፀድቅ በማድረግ ግዥ መፈፀም ይችላል፡፡
ሀ. ለግንባታ ሥራ ግዥ Eስከ ብር 150,000.00
ለ. ለEቃ ግዥ Eስከ ብር 50,000.00
ሐ. ለምክር Aገልግሎት ግዥ Eስከ ብር 30,000.00
መ. ለAገልግሎት ግዥ Eስከ ብር 35,000.00
3. የመንግስት መ/ቤቱ በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ግዥ ሲፈጽም በውድድሩ ተሳታፊ
Eንዲሆኑ የሚመረጡት Aቅራቢዎች ከAቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ሆኖ Eስከተቻለ
ድረስ (ቢያንስ) ስድስት Aቅራቢዎችን ማወዳደር Aለበት። ውድድሩንም ፍትሐዊ
ለማድረግ Aፈፃፀሙ የሚከተለውን Aሰራር መከተል ይኖርበታል፡-
ሀ/ የመንግስት መ/ቤቱ በAቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ የተመዘገቡት ሁሉም
ተሳታፊዎች በዙር የመወዳደር Eድል ማግኘታቸውን Eና ለመ/ቤቱ ጠቃሚ የሆነ
የተለየ ሁኔታ መኖሩ ካልተረጋገጠ በስተቀር Aንድን ወይንም የተወሰኑ
Aቅራቢዎችን ብቻ በተደጋጋሚ መጋበዝ የለበትም፡፡
ለ/ የመ/መ/ቤቱ የዋጋ ማቅረቢያ በመስጠት Eና ዋጋ በመወሰን ሂደት ሊፈጠር
የሚችል መመሳጠርን ለመከላከል የሚያስችል Aሰራር መከተል Eና ከታች
በን.Aንቀፅ 23.8 በተመለከተው መሠረት በየግዜው ጥብቅ የዋጋ ቁጥጥር ማድረግ
ይገባዋል፡፡
4. Eያንዳንዱ Aቅራቢ Eንዲያቀርብ የሚፈቀድለት Aንድ የመወዳደሪያ ዋጋ ብቻ ሲሆን፣
ያቀረበውን ዋጋም መለወጥ Aይፈቀድለትም። Eጩ ተወዳዳሪው በሰጠው የመወዳደሪያ ዋጋ
ላይ በመንግስት መሥሪያ ቤቱ Eና በEጩ ተወዳዳሪዉ መካከል ምንም ዓይነት ድርድር
ሊደረግ Aይችልም።

64
5. ከላይ በንUስ Aንቀጽ (1-4) የተገለጹት ቢኖሩም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር Aስፈላጊቱ
ታምኖበት ውክልና የተሰጣቸው በውጭ Aገር የሚገኙ ሚሲዮኖች በAንድ ጊዜ የሚፈጽሙት
የግዥ መጠን ከ10ሺ የAሜሪካን ዶላር ያልበለጠ ከሆነ ሚሲዮኖቹ በሚገኙበት Aገር
በማሰባሰብ ፕሮፎርማ ግዥ ሊፈጽም ይችላል።።
6. ተቀራራቢ የጥራት ደረጃ ያላቸውና በመ/ቤቱ የሚፈለገውን የጥራት ደረጃ የሚያሟሉ
Aቅርቦቶችን በማወዳደር ዝቅተኛ ዋጋ ያቀረበውን ተጫራች Aሸናፊ Aድርጎ መምረጥ
ያስፈልጋል፡፡
7. በዋጋ ማቅረቢያ ለሚፈፀም ግዥ የሚደረገው የዋጋ ውድድር ታክስን ያካተተ መሆን
ይኖርበታል፡፡
8. መ/ቤቱ በዋጋ ማቅረቢያ በተደጋጋሚ ለሚፈፅማቸው ግዥዎች በቢሮው ድህረ ገጽ
የሚወጣውን ወቅታዊ የዋጋ ዝርዝር ፤ የግዥ ስራ ክፍሉ የሚካሄድ የገበያ ጥናትን
በመጠቀም ዝቅተኛ ተብሎ የሚመርጠው ዋጋ ትክክለኛ የገበያ ዋጋ መሆኑን ማመን
ይኖርበታል፡፡
9. የመንግስት መ/ቤቶች የዋጋ ማቅረቢያ በመሰብሰብ ለሚፈጽሙት ማናቸውም ግዥ Eስከተቻለ
ድረስ በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሠነድ መጠቀም ይኖርባቸዋል።
10. መ/ቤቱ ከዚህ በታች የተገለፁት ሁኔታዎች መሟላታቸው ተረጋግጦ በቢሮው ሲፈቀድለት
የዋጋ መጠየቂያ ለመላክና የዋጋ ማቅረቢያ ለመቀበል የሚያስችል የኤሌክትሮኒክ የመረጃ
መለዋወጫ ዘዴ በመፍጠር ተግባራዊ ማድረግ ይችላል:-
ሀ. የሚዘረጋው የኤሌክትሮኒክ የመረጃ መለዋወጫ ዘዴ መረጃ ሊደርሰው ከሚገባው Aካል
Eና መረጃው ሊታወቅ ከሚገባው ቀን Eና ሰዓት ውጪ በማንኛውም Aካል ሊታይ
Eንደማይችል የሚያረጋግጥ የተሟላ የመረጃ ደህንነት ሲኖረው፣
ለ. በዋጋ ማቅረቢያ ሊወዳደሩ የሚችሉ Eጩ ተወዳዳሪዎች በሙሉ በዘዴው ለመጠቀም
የሚያስችል Eውቀት Eና ዝግጁነት ያላቸው መሆኑ ሲረጋገጥ፣
ሐ. ከላይ በፊደል ለ የተቀመጠው ቢኖርም በኤሌክትሮኒክስ የመረጃ መለዋወጫ ዘዴ ዋጋ
መስጠት የማይችሉ በተለመደው Aሠራር በፖስታ ዋጋ ሊሰጡ Eንዲችሉ Aማራጭ
የተዘጋጀላቸው ሲሆን፣
11. በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ ለሚከናወኑ ግዥዎች Aቅራቢው የሰጠው የመወዳደሪያ ዋጋ
/ፕሮፎርማ/ Eና መሥሪያቤቱ ለAቅራቢው የግዥ ትEዛዝ የሰጠበት ደብዳቤ Eንደውል
ስለሚቆጠሩ ተጨማሪ ውል መዋዋል Aስፈላጊ Aይሆንም።
12. በዚህ Aንቀጽ ለመጠቀም ሲባል የመንግሥት መ/ቤቶች በAንድነት ሊፈፀሙ የሚገባቸውን
ግዥዎች ከፋፍለው መግዛት Aይችሉም።

65
24. ከAንድ Aቅራቢ የሚፈፀም ግዥ፣

ከAንድ Aቅራቢ ግዥ ለመፈፀም የሚሰጠው ውሳኔ የሚከተሉትን መሠረት ያደረገ መሆን


ይኖርበታል፡፡
1. የመንግሥት መ/ቤቶች ከAንድ Aቅራቢ ግዥ ለመፈፀም የሚችሉት በAዋጅ Aንቀፅ
44 Eና 45 የተዘረዘሩት ድንጋጌዎች ሲሟሉ ይሆናል፡፡
2. በAዋጁ Aንቀጽ 44 ንUስ Aንቀጽ 1 ''መ'' Eና ''ሠ'' መሠረት በዓይነት Eና በዋጋ
Aንድ የሆኑ Eቃዎችን፣ Aገልግሎቶችን፣ የግንባታ ዘርፍ ስራዎችን Eና የምክር
Aገልግሎቶችን ቀደም ሲል Eነዚህን ካቀረበ ተጫራች መግዛት ጠቃሚ መሆኑ
ሲታመንበት Eና Aቅራቢው ፈቃደኛ ከሆነ መ/ቤቱ የሚከተሉትን Aሠራሮች
ተከትሎ ተጨማሪ ግዥ ሊፈጽም ይችላል:-
ሀ. በተጨማሪነት የሚታዘዘው Eቃ፣ የግንባታ ዘርፍ ሥራ ወይም የምክር
Aገልግሎት ግዥ መጠን ቀደም ሲል ከተገዛው ከ25% /ሀያ Aምስት በመቶ/
መብለጥ የለበትም፣
ለ. በዚህ ንUስ Aንቀፅ 2.ሀ መሰረት ተጨማሪ ግዥ ለማዘዝ የቀድሞው ግዥ ውል
ፀንቶ በሚቆይበት ጊዜ ውስጥ ወይም ውሉ ከተጠናቀቀበት ቀን Aንስቶ
በሚቀጥሉት 6 ወራት ባለው ጊዜ ውስጥ የግዥ ትEዛዙ መተላለፍ
ይኖርበታል፣
ሐ. በዚህ መሰረት ለሚፈፀም ግዥ በመጀመሪያው ውል ከነበረው የነጠላ ዋጋ
የበለጠ የዋጋ ጭማሪ ማድረግ Aይፈቀድም፣
መ. ከላይ በፊደል «ሐ» የተቀመጠው ቢኖርም የመጀመሪያው ውል የዋጋ
ማስተካከያ የሚፈቅድ ከሆነ Eና የዋጋ ማስተካከያ ይደረግባቸዋል የተባሉት
ግብAቶች በተጨማሪው ውል ውስጥ የሚገኙ ከሆነ በመጀመሪያው ውል ላይ
በተመለከተው የዋጋ ማስተካከያ Aሰራርና ስሌት መሰረት የዋጋ ማስተካከያ
በማድረግ ግዥው ሊፈጸም ይችላል፡፡
3 የመንግስት መ/ቤቶች በAዋጁ Aንቀጽ 44 ንUስ Aንቀጽ 1 ''ሐ'' በተገለጸው
መሰረት የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን Aረጋግጠው ያልታሰቡና
በመጀመሪያው ውል ውስጥ ያልተካተቱ ተጨማሪ የግንባታ ሥራዎችን ማሠራት
ይችላሉ:-
ሀ. የመንግስት መ/ቤቱ በተጨማሪነት Eንዲሰሩ የታሰቡት ስራዎች በመጀመሪያው
ውል ውስጥ መካተት ይገባቸው የነበሩ Eና ስራዎቹን ነጣጥሎ ማሰራት
ለAፈፃፀም Aስቸጋሪ ወይም የመ/ቤቱን Iኮኖሚያዊ ጥቅም የሚጎዳ መሆኑን
66
ማረግገጥ Aለበት፣
ለ. በተጨማሪነት የሚታዘዘው የግንባታ ስራ የገንዘብ መጠን ከመጀመያው ውል
ጠቅላላ ዋጋ ከ 30 ፐርሰንት የበለጠ መሆን የለበትም፣
ሐ. በተጨማሪነት የሚታዘዙት የግንባታ ስራዎች የነጠላ ዋጋ በመጀመሪያው ውል
ውስጥ ሊገኝ የሚችል ከሆነ የተጨማሪው ስራ በመጀመሪያው ውል ውስጥ ባለው
ነጠላ ዋጋ መሰረት ተፈፃሚ የሚሆን ሲሆን የነጠላ ዋጋው በመጀመሪያው ውል
ውስጥ የማይገኝ ከሆነ በድርድር ስምምነት ላይ የሚደረስበት ዋጋ የገበያ ዋጋ
መሆኑን መ/ቤቱ ማረጋገጥ Aለበት፡፡
4. የመንግስት መሥሪያ ቤቱ ለሚጠቀምበት Eቃ የሚያስፈልገው መለዋወጫ የሚገኘው ቀደም
ሲል Eቃውን ከሸጠው Aቅራቢ ብቻ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ ሆኖም ለዚህም ን.Aንቀፅ Aፈፃፀም
በቅድሚያ የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸው ሊረጋገጥ ይገባል፡፡
ሀ. የመንግስት መ/ቤቱ በቂ የገበያ ጥናት ማድረግ Eና ሌላ የተሻለ Aማራጭ ገበያው
ላይ የሌለ መሆኑን ማረጋገጥ Aለበት፡፡
ለ. የመንግስት መ/ቤቱ ለሚጠቀምበት Eቃ የሚገዛው መለዋወጫ ብዛት፣
ተደጋጋሚነት Eና የገንዘብ መጠን Aንፃር ወደፊት ሌላ Aማራጭ መፈለግ
የሚያስፈልገው መሆኑንና Aለመሆኑን መወሰን ይኖርበታል፡፡
5. ግዥው ከሌላ Aቅራቢ Eንዲፈፀም ቢደረግ የሚገዛው Eቃ ወይም Aገልግሎት መ/ቤቱ
ከሚጠቀምበት መሣሪያ ወይም Aገልግሎት ጋር ተጣጥሞ የማይሄድ መሆኑ በባለሙያ
ሲረጋገጥ፣

6. በAዋጁ Aንቀጽ 44 ንUስ Aንቀጽ 1 ''ሰ'' መሠረት ከገበያ በለቀማ የሚፈጸመው ግዥ


ለጥናትና ለምርምር Aገልገሎት የሚፈለግ፣ Eና ከመደበኛ Aቅራቢዎች የማይገኝ፣ ወይም
በለቀማ ቢገዛ ለመሥሪያ ቤቱ የIኮኖሚ ጥቅም Eንደሚያስገኝ ሲረጋገጥ የሚከተሉትን
Aሠራሮች በመከተል የለቀማ ግዥ ለመፈፀም ይቻላል:-
ሀ. ግዥውን በለቀማ መፈፀም ያስፈለገበትን ምክንያት የሚያስረዳ ማስታወሻ
ለመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ለዚህ ሥራ በኃላፊው ውክልና ለተሰጠው Aካል
ቀርቦ መፈቀድ ይኖርበታል፡፡
ለ. የመንግስት መሥሪያ ቤቱ ግዥውን በለቀማ ሊገዙ የሚችሉ ብዛታቸው ከሦስት
ያላነሱ ጊዜያዊ ኮሚቴ በደብዳቤ ይሰይማል፡፡ Eስከተቻለ ድረስ ስለሚገዛው Eቃ
Eውቀት ያለው ሰራተኛ የኮሚቴው Aባል Eንዲሆን መደረግ ይኖርበታል፡፡

67
ሐ. የተቋቋመው ጊዜያዊ ኮሚቴ ግዥውን በጋራ በመሆን ማከናወን ያለበት ሲሆን
ግዥውን ለማከናወን በቂ Aቅርቦት የሚኖርበትን ገበያ Eና የገበያ Eለት
በመምረጥ ለሚመለከተው ኃላፊ ያሳውቃል፡፡
መ. ጊዜያዊው ኮሚቴው በጋራ በመሆን በገበያው ውስጥ ካለው Aቅርቦት የተሻለ
ጥራት Eና ዋጋ ያለውን ወይም ያላቸውን ሻጮች በመምረጥ ዋጋ ተደራድሮ
ግዥውን ይፈፅማል፡፡
ሠ. በግዥው Aፈፃፀም ሒደት የተፈፀሙትን ግዥዎች ብዛትና Aይነት፣ግብይቱ
የተፈጸመበት ቦታ ፣ የተከፈለውን ገንዘብ መጠን ፣ የሻጮችን ሙሉ ስም Eና
Aድራሻ የሚገልፅ ሰነድ ተዘጋጅቶ ሻጮች በፊርማቸው Eንዲያረጋግጡ መደረግ
ይኖርበታል፡፡
ረ. በለቀማ የተገዙ ግዥዎች በሚጔጔዙበት ወቅት Eንዳይበላሹ Eና Eንዳይጠፉ
በጥንቃቄ መያዝ Eና በተቻለ ፍጥነት የሚመለከተው ገቢ ክፍል Eንዲረከባቸው
መደረግ ይኖርበታል፡፡
ሰ. ጊዜያዊው ኮሚቴ Aጠቃላይ የለቀማ ግዥ Aፈፃፀሙን የሚገልፅ ቃለ ጉባኤ
በማዘጋጀት ተፈራርሞ ሪፖርት ማቅረብ ይኖርበታል፡፡
7. በAዋጅ Aንቀፅ 44 ንUስ Aንቀፅ 2 መሠረት፡-
ሀ/ የመንግስት መሥሪያ ቤቱ በግዥ Eቅድ ውስጥ ያልተካተቱ ዋጋቸው ከብር 1,000.00
ያልበለጡ Eቃዎችን ወይም Aገልግሎቶች ወይም በጉዞ ወቅት ከሚያጋጥሙ ችግሮችን
ከመፍታት ጋር በተያያዙ የቀጥታ ግዥዎችን ከማናቸውም ሻጭ ድርጅት ግዥ
መፈፀም ይችላሉ:: ሆኖም በዚህ ዓይነት የሚፈጸመው ጥቃቅን ግዥዎች ድምር
በAንድ የበጀት ዓመት ውስጥ ከብር 15,000.00 መብለጥ Aይኖርበትም::
ለ/ በንUስ Aንቀጽ 7 (ሀ) የተገለጸው ቢኖርም በውጭ Aገር የሚገኙ ሚሲዮኖች በግዥ
Eቅዳቸው ሊካተቱ ያልቻለ Aጣዳፊ ግዥዎችን በAንድ የግዥ ትEዛዝ 300 የAማሪካን
ዶላር ያልበለጠ ግዥ በቀጥታ ከማናቸውም ሻጭ ድርጅት ለመፈጸም ይችላሉ። ሆኖም
በዚህ Aይነት የሚፈጽሙ ጥቃቅን ግዥዎች ድምር በAንድ በጀት ዓመት ውስጥ 6ሺ
የAማሪካን ዶላር መብለጥ የለበትም።
8. በAዋጁ Aንቀፅ 44(1)(ሰ) በለቀማ Eና 44(2) መሰረት ለሚፈጸሙ ጥቃቅን ግዥ ካልሆነ
በስተቀር የመንግስት መ/ቤቱ ከAንድ Aቅራቢ ለሚፈጽሙት ግዥ ሊገዛ የታሰበውን የግዥ
Aይነት Eና መጠን በመግለፅ Aቅራቢው ሐሳቡን Eንዲሰጥ በደብዳቤ ሊጠይቅ ይገባል፡፡
በዚህ መልኩ የሚላከው ደብዳቤ EንደAስፈላጊነቱ ዝርዝር የፍላጎት መግለጫ Eና
Aቅራቢው ዋጋን ጨምሮ የተVላ ሐሳቡን Eንዲያቀርብ የሚያስችለውን ሰመረጃ ያካተተ
መሆን Aለበት፡፡
68
9. የመንግስት መ/ቤቱ ከAቅራቢው በፅሁፍ የቀረበለትን ዋጋን የጨመረ ሐሳብ ተቀብሎ
ከመመርመር Eና የዚህን መመሪያ Eና የAዋጁን Aንቀፆች Eንደማይጥስ በማረጋገጥ ዋጋን
ጨምሮ ድርድር ሊደረግባቸው የሚገቡ ጉዳዮችን በመለየት ድርድር ማድረግ ይችላል፡፡
10. በንUስ Aንቀፅ 9 ላይ በተመለከተው መሰረት ድርድር ለማድረግ የመንግስት መ/ቤቱ
ተደራዳሪዎችን መምረጥ Eና በAዋጁ Aንቀጽ 44(1) መሠረት የሚደረገው ድርድር
በመሥሪያ ቤቱ የበላይ ሃላፊ የሚሠጠውን Aቅጣጫ፣ የድርድር Aትኩሮት ነጥቦች
መሠረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡
11. በAዋጁ Aንቀፅ 44(1)(ሰ) Eና 44(2) መሰረት ካልሆነ በስተቀር የመንግስት መ/ቤቱ
ከAንድ Aቅራቢ ለሚፈጽመው ግዥ የውል ስምምነት መፈረም ይኖርበታል፡፡

69
ክፍል 6
ልዩ ግዥ
25. ልዩ ከፍተኛ ግዥ
ሀ. መንግስት ያለበትን ኃላፊነት ለመወጣት ይረዳል ወይንም ለAገሪቱ (ለክልሉ) የተለየ
ጥቅም ያስገኛል ተብሎ በመንግስት የበላይ ኃላፊዎች ሲታመን በቢሮው ትEዛዝ
መሰረት ልዩ ግዥ በማEከል ሊፈፀም ይችላል፡፡
ለ. ልዩ Aገራዊ ጥቅም የሚኖራቸውን ግዥዎች Eንዲፈጽም የሚቋቋመው Aካል ግዥውን
በልዩ ሁኔታ Eንዲፈጽም በመንግስት ካልታዘዘ በስተቀር የAዋጁን Eና የዚህን መመሪያ
ድንጋጌዎች ጠብቆ ግዥውን ተፈፃሚ ማድረግ ይኖርበታል፡፡

26. በመንግሥት መ/ቤቶች በጋራ የሚፈለጉ Eቃና Aገልግሎት ልዩ ግዥ


1. የልዩ ግዥ Aፈጻጸም Aዋጁን Eና ይህን መመሪያ መሠረት በማድረግ ለግዥው
በሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ መሠረት ተፈጻሚ ይደረጋል።

2. በሁሉም ወይም በተወሰኑ መ/ቤቶች በጋራ የሚፈለጉ Eቃና Aገልግሎት ግዥ

የሚፈፀመው የማEቀፍ ስምምነትን መሠረት በማድረግ ሲሆን የሚከተሉትን


Aሠራሮች ተከትሎ መፈጸም ይኖርበታል::
ሀ. በዚህ መመሪያ ክፍል ሁለት ላይ የተመለከተውን መከተል ሳያስፈልግ
የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽም የተቋቋመው Aካል በቂ Eና ግልፅ
የሆነ የውስጥ Aደረጃጀት በመፍጠር የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት፣
መገምገም፣ የማፅደቅ Eና ውል የማስተዳደር ስራ በተለያዩ ቡድኖች
Eንዲፈፀሙ ያደርጋል፣
ለ. ለስራው Aስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በጨረታ ዝግጅት Eና ግምገም ወቅት
የሙያ ድጋፍ ከመንግስት መ/ቤቶች ሊጠይቅ Eና ሊያገኝ ይችላል፡፡
3. በሁሉም ወይም ከAንድ በላይ በሆኑ የመንግሥት መ/ቤቶች የሚፈለጉ ተመሳሳይ
ግዥዎች በAንድ ላይ ተሰባስበው በሚከተሉት Eና ይህንን መመሪያ ተከትሎ
Aሰራሩን ለማስፈፀም በሚወጡት ሰነዶች መሰረት ይፈፀማል:-
ሀ/ ቢሮው በጋራ የሚፈለጉ Eቃዎችና Aገልግሎቶችን በመለየት ዝርዝር
ያወጣል፤ ዝርዝሩንም በየጊዜው ያዳብራል፤ ለመንግስት መሥሪያ ቤቶች
Eና ልዩ ግዥ ለማስፈጸም ለተቋቋመው Aካል ያሳውቃል፣

70
ለ/ Eያንዳንዱ የመንግስት መሥሪያ ቤት በተላለፈለት ዝርዝር መሰረት Aመታዊ
የግዥ ፍላጎቱን ልዩ ግዥ ለሚያስፈፅመው Aካል ማሳወቅ Aለበት፣
ሐ/ ልዩ ግዥ Eንዲፈጽም የተቋቋመው Aካል የሁሉንም የመንግስት መ/ቤቶች ፍላጎት
በማሰባሰብ የግዥ Eቅድ ያዘጋጃል፤ ያዘጋጀውን Eቅድ በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 13.3
መሠረት ለቢሮው Eና ግዥው ለሚመለከታቸው የመንግሥት መ/ቤቶች
ያሳውቃል፡፡
4. ልዩ ግዥ Eንዲፈፅም የተቋቋመው Aካል ለየግዥው የሚፈረመውን የውል Aይነት Eና
ዋጋ በገበያ ጥናት ላይ ተመርኩዞ ይወስናል፤
1. በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 15.2 የተገለፀ Eንደተጠበቀ ሆኖ ልዩ ግዥ የሚፈፅሙ Aካል
የሚከተሉትን ተጨማሪ ዝርዝሮች ያካተተ የግዥ ማስታወቂያ መውጣት Aለበት:-
ሀ. የማስታወቂያ ጥሪ የተደረገው የማEቀፍ ስምምነት ለመፈራረም Eንዲቻል
መሆኑን፣
ለ. በማEቀፍ ስምምነቱ የሚፈፀመው ግዥ Aይነት፣ ግምታዊ መጠን Eና
የርክክብ ሁኔታ፣
ሐ. የማEቀፍ ስምምነቱ የሚቆይበትን ጊዜ
መ. በማEቀፍ ስምምነቱ የሚጠቀሙትን የመንግስት መ/ቤቶች ብዛት፣
2. ልዩ ግዥ በሚፈጽመው Aካል ለማEቀፍ ስምምነት ግዥ የሚዘጋጀው የጨረታ
ሰነድ መደበኛ የጨረታ ሰነድ በመጠቀም የሚዘጋጅ ሆኖ የሚከተሉትን
Eንዲያካትት መደረግ Aለበት:-
ሀ. የሚገዛውን Eቃ ዝርዝር Eና Eስከተቻለ ድረስ ግምታዊ የግዥ መጠን Eና
የርክክብ ሁኔታ፣
ለ. የማስረከቢያ ቦታ Eና Eስከተቻለ ድረስ ግምታዊ የማስረከቢያ ጊዜ፣
ሐ. የማEቀፍ ስምምነቱን የሚጠቀሙ የመንግስት መ/ቤቶች ዝርዝር፣
መ. ግዥው የዋጋ ማስተካከያ የሚፈቅድ ከሆነ የዋጋ ማስተካከያ የሚደረግበትን
ሁኔታ Eና Aፈፃፀሙን፣
ሠ. የግዥ ውል ፀንቶ የሚቆይበት ግዜ፣
5. በAዋጁ Aንቀፅ 54/4 ላይ በተገለፀው መሰረት ለማEቀፍ ስምምነት በወጣ ጨረታ Aሸናፊ
ከሆነው Aቅራቢ ጋር Eስከ ሦስት Aመታት ሊደርስ የሚችል ውል የሚፈረም ሲሆን
የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽም የተቋቋመው Aካል የሚከተሉትን Eና ሌሎች
ሁኔታዎችን በማገናዘብ Eንደግዥው ሁኔታ Eና EንደAስፈላጊነት ከAንድ በላይ ፈቃደኛ
ከሆኑ ተወዳዳሪዎች በደረጃቸው ቅደም ተከተል መሰረት ተመሳሳይ የሆነ የማEቀፍ
ስምምነት ሊፈርም ይችላል:-
71
ሀ/ የሚፈለገው የግዥ መጠን Eና የተመረጠው Aቅራቢ Aቅም ከሚፈለገው Aቅርቦት
ጋር የማይመጣጠን ሲሆን፣ ወይም
ለ/ በገበያው ላይ ያሉ ተመሳሳይ Aቅራቢዎች ብዛት ያላቸው ሲሆኑና የግዥ
Eድሉን ለብዙ Aቅራቢዎች መስጠት ሲያስፈልግ፣ ወይም
ሐ/ የገበያው ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ተለዋዋጭ በመሆኑ ምክንያት ግዥውን በቀረበው
ዋጋ በቶሎ ማጠናቀቅ ሲያስፈልግ።
6. የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽም የተቋቋመው Aካል ከላይ በንUስ Aንቀፅ 5 ላይ
በተገለጸው መሰረት በAሸናፊው ዋጋ Eንዲያቀርቡ በደረጃቸው ቅደም ተከተል ሌሎች
ተጫራቾችን ለውል ስምምነት ሲጋብዝ የሚጋብዛቸውን Aቅራቢዎች ቁጥር Eንደ
ግዥውሁኔታ Aይቶ ይወስናል፡፡ በዚህ መሰረት የሚፈፀም ውል:-
ሀ. በAሸናፊው ዋጋ ለማቅረብ ፈቃደኛ ከሆኑ Aቅራቢዎች ጋር ይፈረማል፣
ለ. Aሸናፊው ድርጅት ለውል ስምምነት Eና ምርጫ ባላቸው ጉዳዮች የምርጫ ቅድሚያ
Eንዲያገኝ ይደረጋል፣
ሐ. ከላይ በንUስ Aንቀፅ 5 ላይ የተመለከተው ሁኔታ ሲያጋጥም ከጨረታው ዋና Aሸናፊ
ጋር የሚፈረመው የግዥ መጠን ከጠቅላላው ግዥ ከ60 ፐርሰንት ያነሰ መሆን
የለበትም፡፡
7. የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽም የተቋቋመው Aካል የመንግስት መሥሪያቤቶችን
ወክሎ Aጠቃላይ የውል ስምምነት የሚፈርም ሲሆን ስምምነቱም የሚከተሉትን Eና ሌሎች
ተገቢ ናቸው የሚባሉ ሁኔታዎችን በግልፅ Eንዲያካትት መደረግ Aለበት:-
ሀ. በውል ስምምነት Aስተዳደር ወቅት በማEቀፍ ስምምነቱ የሚጠቀሙ የመንግስት
መ/ቤቶችን ዝርዝር፣ የማEቀፍ ስምምነቱን የሚፈርመው Eና የሚያስተዳድረው
Aካል Eንዲሁም የማEቀፍ ስምምነቱ Aቅራቢዎች የሚኖራቸውን ኃላፊነት Eና
ግዴታ፣
ለ. በማEቀፍ ስምምነቱ የግዥ ትEዛዝ የሚተላለፍበትን፣ ርክብክብ የሚደረግበትን፣ ክፍያ
የሚፈፀምበትን Eና ክትትል Eና ግምገማ የሚደረግበትን ስርAት፣
ሐ. Aለመግባባቶች ሲፈጠሩ የሚፈቱበትን ስርAት።
8. በAዋጁ፣ ልዩ ግዥ Eንዲፈፅም ሃላፊነት የተሰጠው Aካል የማቋቋሚያ ደንብ Eና ከላይ በንUስ
Aንቀጽ 7 ላይ የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ የማEቀፍ ስምምነት ግዥ የሚፈጽመው Aካል
በማEቀፍ ስምምነት Aስተዳደር ወቅት የሚከተሉት ተጨማሪ ኃላፊነቶች ይኖሩታል:-
ሀ. የማEቀፍ ስምምነት Aቅራቢው በውሉ መሰረት Eየፈፀመ መሆኑን
ይከታተላል፤

72
ለ. ለማEቀፍ ስምምነቱ ተፈፃሚነት የተያዘውን የውል ማስከበሪያ ይይዛል፤
ያስተዳድራል፤ በውሉ መሰረት Aለመፈፀሙን ሲያረጋግጥም EንደAስፈላጊነቱ
በመውረስ ገንዘቡን ለክልሉ ማከላዊ ግምጃ ቤት ገቢ ያደርጋል፤ Aቅራቢው
የፈፀመውን ጥፋት በሚመለከትም በAዋጅ Aንቀፅ 69 Eና በዚህ መመሪያ
Aንቀፅ 47(1) መሠረት ለቢሮ ሪፖርት ያቀርባል፡፡
ሐ. በማEቀፍ ስምምነት Aቅራቢው Eና በመንግስት መ/ቤት መካከል
Aለመግባባት ሲፈጠር ጉዳዩን በውይይት ለመፍታት ጥረት ያደርጋል፤
መ. በጋራ ስምምት ላይ በተመሠረተ መንገድ በማEቀፍ ስምምነነቱ ሁኔታ ላይ
ለውጥ ማድረግ ሲያስፈልግ ይህንኑ ይፈፅማል፤
ሠ. በውል Aፈፃፀም ወቅት ለመንግስት መ/ቤቶች ድጋፍ ያደርጋል፤
ረ. የማEቀፍ ስምምነቱ ሲጠናቀቅ የውል Aፈፃፀም ግምገማ በማድረግ የውል
ማስከበሪያው Eንዲለቀቅ ያደርጋል።
9. የማEቀፍ ስምምነት ግዥ የሚፈጽመው Aካል ከሚከተሉት በAንዱ ምክንያት የማEቀፍ
ስምምነቱን ሊሰርዝ ይችላል:-
ሀ/ የማEቀፍ ስምምነቱ Aቅራቢ በውሉ መሰረት ግዴታውን Aለመወጣቱ
ሲታወቅ፣
ለ/ የመንግስት መ/ቤቶች የግዥ ፍላጎት በግልፅ በታወቀ ምክንያት ሲለወጥ፣
ሐ/ በተደረገው የማEቀፍ ስምምነት የዋጋ ፣ ሌሎች ሁኔታዎች Eና በገበያው
ነባራዊ ሁኔታ ሲታይ የመንግስት መ/ቤቶችን ሊጎዳ የሚችል ሰፊ ልዩነት
መኖሩ ሲረጋገጥ፣
መ/ ከላይ በንUስ Aንቀፅ ‘’ለ’’ Eና ‘’ሐ’’መሰረት የማEቀፍ ስምምነት Eንዲቋረጥ
ሲወስን የማEቀፍ ስምምነቱ የሚቋረጥበትን ምክንያት Eና ተፈፃሚ
የሚሆንበትን ቀን በመግለፅ የAንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለማEቀፍ
ስምምነት Aቅራቢው በፅሁፍ መስጠት Aለበት፣
ሰ/ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያው ጊዜ Eስከሚጠናቀቅ በውሉ ላይ የተገለፁት
መ/ቤቶች ግዥያቸውን ከሌላ Aቅራቢ መፈፀም Aይችሉም::
10. የመንግስት መ/ቤቶች የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽም ከተቋቋመው Aካል
የተላለፈላቸውን የማEቀፍ ስምምነት ቅጂ በመጠቀም በውሉ ላይ የተገለፁትን
Aቅርቦቶች ለመግዛት የሚያስችል የግዥ ትEዛዝ ለማEቀፍ ስምምነት Aቅራቢው
ያስተላልፋሉ፡፡ መ/ቤቱ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽም
ከተቋቋመው Aካል በመመካከር ከAቅራቢው ጋር ተጨማሪ የተናጠል ውል መፈረም
ይችላል፡፡
73
1. የግዥ ትEዛዙ ወይም ተጨማሪው የተናጠል ውል በAጠቃላይ ውሉ ውስጥ
የተካተቱ መሰረታዊ የሆኑ ዋጋ Eና ሌሎች የውል ሁኔታዎችን Aይለውጥም ሆኖም
የመንግስት መ/ቤቱ በሚከተሉት Eና ሌሎች ተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ ከማEቀፍ
ስምምነት Aቅራቢው ጋር የተናጠል ውል ሊፈጽም ይችላል።።
ሀ. Eቃው የሚቀርብበትን Eና ክፍያ የሚፈፀምበትን ጊዜ ለማሳጠር፣
ለ. በAንድ የግዥ ትEዛዝ የሚቀርበውን Eቃ ብዛት ለመወሰን፣
ሐ. Eቃው የሚቀርብበትን ቦታ ለማሳወቅ ወይንም ለመቀየር፣
2. መ/ቤቱ ከላይ በንUስ Aንቀፅ 1 በተገለጸው የተፈጸመውን የተናጠል ውል ቅጂ
መሰረት የማEቀፍ ስምምነት ግዥ Eንዲፈጽምና Eንዲያስተዳድር ለተቋቋመው
Aካል መስጠት Aለበት፡፡
11. በማEቀፍ ስምምነት Aፈፃፀም ወቅት የመንግስት መ/ቤቶች የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች
ማድረግ ይኖርባቸዋል:-
ሀ/ የግዥ ትEዛዝ የሚሰጡት በማEቀፍ ስምምነት ግዥ ለሚፈፅመው Aካል
የገለፁትን ፍላጎት መሠረት በማድረግ ግዥው በማEቀፍ ስምምነት
የተፈፀመውን Eቃ ብቻ መሆኑን ማረጋገጥ፣
ለ/ በማEቀፍ ስምምነቱ ውስጥ የተገለፁ በመንግስት መ/ቤቶች የሚፈፀሙ
ግዴታዎችን በስምምነቱ መሰረት የተፈፀሙ መሆኑን ማረጋገጥ፣
ሐ/ በውሉ ላይ የሚነሱ Aከራካሪ ጉዳዮችን የማEቀፍ ስምምነት ከሚያስተ ዳድረው
Aካል ጋር በጋራ በመሆን ለመፍታት ጥረት ማድረግ፣
መ/ የማEቀፍ ስምምነት Aቅራቢው በዋና ዋና የውል ጉዳዮች ማለትም የEቃ ጥራት
Eና መጠን ማጓደል፤ የማቅረቢያ ጊዜ Aለመጠበቅ፤ በAስተሻሸግ Eና በመሳሰሉ
የፈጸማቸውን ጥፋቶች የማEቀፍ ስምምነቱን Eንዲያስተዳድር ለተቋቋመው
Aካል በወቅቱ በፅሁፍ ማሳወቅ፣
ሠ/ በማEቀፍ ስምምነት ለተካተቱ ፍላጎቶቻቸው የግዥ ትEዛዝ የሚሰጡበትን ጊዜ
Eና Eንዲቀርብላቸው የሚፈልጉትን የAቅርቦት መጠን መወሰንና ስለ ዝርዝር
Aፈፃፀሙ ልዩ ግዥ የሚፈፀመውን Aካል ማማከር፣
12. የማEቀፍ ስምምነቱን Eንዲያስተዳድር የሚቋቋመው Aካል የመንግስት መ/ቤቶች ስራ
Eንዳይጓተት የማEቀፍ ስምምነት በወቅቱ መፈረም የሚኖርበት ሲሆን ከAቅም በላይ
በሆነ ምክንያት በወቅቱ የማEቀፍ ስምምነት ሊፈረም Aለመቻሉን ካረጋገጠላቸው
የመንግሥት መ/ቤቶች የሚኖራቸውን ፍላጎት በAዋጁ Eና በዚህ መመሪያ በተፈቀዱት
የግዥ ዘዴዎችን በመጠቀም መግዛት ይችላሉ፡፡

74
13. በAዋጁ Aንቀፅ 54 ንUስ Aንቀፅ 5 መሰረት የመንግስት መ/ቤት በተደጋጋሚ ለሚኖረው
ተመሳሳይ ፍላጎት የሚከተሉት ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ግዥውን በማEቀፍ
ስምምነት መፈፀም ይችላል፡፡
ሀ/ በልዩ ባህሪይው ምክንያት የመንግሥት መ/ቤቶች በጋራ የሚፈልጉ Eቃዎችን
Aገልግሎቶችን Aሰባስቦ የማEቀፍ ግዥ Eንዲፈፅምና Eንዲያስተዳድር
በተቋቋመው Aካል ሊፈፀም የማይችል ግዥ መሆኑ ሲረጋገጥ፣
ለ/ Eቃው ወይንም Aገልግሎቱ በተደጋጋሚ Eና ለተከታታይ ጊዜ መቅረብ ያለበት
ሲሆን፣
ሐ/ የሚገዛው Eቃ በሚሆንበት ጊዜ Eቃውን Aንድ ጊዜ ገዝቶ በመረከብ ለተከታታይ
ጊዜ መጠቀም የማይቻል ወይንም በየግዜው ተጫራቾችን በማወዳደር ግዥውን
መፈፀም Oኮኖሚያዊ ጠቀሜታ የማይኖረው ሲሆን፣
መ/ መ/ቤቱ ለግዥው ያስያዘውን በጀት በተለያየ ጊዜ መጠቀም ሲኖርበት፣

14. በAንቀፅ 13 በተገለጸው መሰረት መ/ቤቱ በተደጋጋሚ ለሚኖረው ተመሳሳይ ፍላጎት:-


ሀ/ የሚያካሒደው ጨረታ በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 15 ላይ የተቀመጠውን ስርዓት መከተል
Aለበት፣
ለ/ የሚፈርመው ውል ከሁለት Aመታት በላይ የቆይታ ጊዜ ሊኖረው Aይገባም፣
ሐ/ በዚህ መመሪያ Aንቀፅ 15.9 የተቀመጡ የዋጋ ማስተካከያ ድንጋጌዎችን የተከተለ
የዋጋ ማስተካከያ ሊፈቅድ Eና በተፈቀደው የAፈፃፀም ስርዓት መሰረት ሊፈጸም
ይችላል፡፡

75
ክፍል 7
የውል Aስተዳደር
27. ውልን ተፈፃሚ ማድረግ
1. የመንግስት መ/ቤቶች የተለየ ሁኔታ ካላጋጠማቸው በስተቀር ከAቅራቢዎች ጋር
የተደረጉ የውል ስምምነቶች በፍጥነት ተፈፃሚ Eንዲሆኑ ማድረግ ይኖርባቸዋል።
2. ከላይ በንUስ Aንቀፅ 1 ላይ የተመለከተውን ተግባራዊ ለማድረግ ውሉ የሚያስቀምጠው
ቅድመ ሁኔታ Eንደተጠበቀ ሆኖ የመንግስት መ/ቤቱ የሚከተሉትን ተግባራት መፈጸም
ይኖርበታል:-
ሀ. ውሉ ቅድሚያ ክፍያ Eንዲፈፀም የሚያዝ ከሆነ በዚህ መመሪያ ላይ
በተቀመጠው መሰረት Aቅራቢው የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና Eንዲያሲዝ
በማድረግ የቅድሚያ ክፍያውን በወቅቱ መፈጸም፣
ለ. ሌተር Oፍ ክሬዲት ሊከፈትላቸው ለሚገባ ግዥዎች ተገቢው ፎርማሊቲ
መሟላቱን በማረጋገጥ ሌተር Aፍ ክሬዲቱን በፍጥነት መክፈት፣
ሐ. ከላይ በንUስ Aንቀፅ 2 ፊደል ተራ ሀ Eና ለ ከተቀመጡት በተጨማሪ
በመሥሪያ ቤቱ ሊፈፀሙ የሚገባ ተግባራትን በውሉ መሰረት በወቅቱ ማከናወን።

3. የመንግስት መ/ቤቶች ውሉን ተፈፃሚ ለማድረግ በAቅራቢው ሊከናወኑ የሚገባቸውን


ተግባራት በመለየት Aቅራቢው በውሉ መሰረት ተግባራቱን በወቅቱ መፈፀሙን
ተከታትለው ማረጋገጥ ይኖርባቸዋል።
4. የመንግስት መ/ቤቶች የውሉ ቅድመ ሁኔታዎች ተሟልተው ውሉ ተፈፃሚ መሆን
የጀመረበትን ቀን መዝግበው መያዝ Eና Eንደ Aስፈላጊነቱም Aቅራቢው
Eንዲያውቀው ማድረግ ይኖርባቸዋል።
5. የመንግስት መ/ቤት የግንባታ ዘርፍ ስራ ግዥ ሲፈፅም ክፍያ የሚፈፀመው
የግንባታውን የክንውን ደረጃ መሠረት Aድርጎ Eና የሚከተለውን Aፈፃፀም
ተከትሎ መሆን ይኖርበታል:-
ሀ. ለግንባታ ዘርፍ ስራ ክፍያ የሚፈፀመው የስራውን ደረጃ ተከትሎ ከAማካሪ
መሐንዲስ በሚሰጥ የክፍያ የምስክር ወረቀት መነሻነት ብቻ ይሆናል፡፡
ለ. በዚህ መመሪያ በAንቀፅ 15.21 ንUስ Aንቀጽ 9 ከተመለከተው በተጨማሪ
ለማናቸውም የግንባታ ዘርፍ ስራ በክፍያ የምስክር ወረቀት መሠረት
ከሚፈፀመው ከEያንዳንዱ ክፍያ ላይ ለግንባታ ሥራው ጥራት ዋስትና
Eንዲሆን 5% (Aምስት በመቶ) በመያዣ መልክ ተቀንሶ ይያዛል፡፡
76
ሐ. የግንባታ ስራው ሲጠናቀቅ Eና ጊዜያዊ ርክክብ ሲደረግ በዚህ ንUስ Aንቀፅ
ፊደል (ለ) መሠረት ከተያዘው ገንዘብ ላይ 50% (ሃምሳ በመቶ) ለሥራ ተቋራጩ
ይለቃል፡፡ ቀሪው 50% (ሃምሳ በመቶ) ለAንድ Aመት የጥገና ጊዜ ተያዞ ይቆያል፡
፡ ሆኖም የሥራ ተቋራጩ ለ12 ወራት የሚቆይ በሁኔታዎች ላይ
ያልተመሰረተ ዋስትና ካቀረበ የተያዘው ገንዘብ ሊለቅለት ይችላል፡፡
መ. Aማካሪ መሐንዲሱ የክፍያ የምስክር ወረቀት Eንዲሰጠው ከሥራ ተቋራጩ
ተዘጋጅቶ በቀረበለት በ7 የሥራ ቀናት ውስጥ የምርመራውን ሥራ ማጠናቀቅ
ይኖርበታል፡፡
ሠ. የክፍያ የምስክር ወረቀት በAማካሪ መሐንዲሱ ተረጋግጦ በቀረበ በ14 የሥራ
ቀናት ውስጥ መ/ቤቱ ተገቢውን ክፍያ ለሥራ ተቋራጩ መፈፀም Aለበት፡፡
ረ. Aማካሪ መሐንዲሱ የክፍያ የምስክር ወረቀት ተዘጋጅቶ ከቀረበለት በኋላ ያለበቂ
ምክንያት ከላይ በፊደል ተራ (መ) ላይ ከተጠቀሰው ጊዜ ያሳለፈ Eንደሆነ
በመዘግየቱ ምክንያት ተቋራጩ በመ/ቤቱ ላይ ለሚያቀርበው ማንኛውም
ተጨማሪ የክፍያ ጥያቄ Aማካሪ መሐንዲሱ ኃላፊነት ይኖርበታል፡፡ ሆኖም
የAማካሪ መሐንዲሱ ኃላፊነት ለAገልግሎቱ ከሚከፈለው ዋጋ ሊበልጥ Aይችልም፡

ሰ. መ/ቤቱ ያለበቂ ምክንያት ከላይ በፊደል ተራ (ሠ) ላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ
በAማካሪ መሐንዲሱ በቀረበለት ማረጋገጫ መሠረት ክፍያ ባይፈፅም ተቋራጩ
በውሉ መሰረት ለሚያቀርበው ተጨማሪ የክፍያ ጥያቄ ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡

28. የውል Aፈፃፀምን መከታተል


1/ የመንግስት መ/ቤቶች የውል Aፈፃፀምን የሚከታተል Aካል መለየት ወይም የውል
ክትትል በተለያዩ Aካላት በቅንጅት የሚፈፀም በሚሆንበት ወቅት Aካላቱ
ተግባራቸውን በግልፅ Eንዲያውቁ ማድረግ ይኖርበቸዋል።
2/ የውል Aፈፃፀምን የሚከታተለው የመንግስት መ/ቤቱ Aካል Aቅራቢው በውሉ
መሰረት የሚያከናውናቸው ዋና ዋና ተግባራት በውሉ ላይ በተገለፀው የጊዜ
ሰሌዳ መሰረት Eየተከናወነ የሚገኙ መሆኑን መከታተል ይኖርበታል።
3/ የመንግስት መ/ቤቱ በውል ስምምነቱ መሰረት Eንደ Aስፈላጊነቱ የሚከተሉት
የውል Aስተዳደር ተግባራት ማከናወን ይጠበቅበታል:-
ሀ. ተከታታይ ክፍያዎችን በወቅቱ መፈፀም፣
ለ. Aቅራቢው የውል ግዴታውን Eየተወጣ Eንደሚገኝ የሚያረጋግጡ
ማስረጃዎችን በወቅቱ መስጠት፣

77
ሐ. Aቅራቢው የውል ግዴታውን መወጣት Eንዲችል ሕጋዊ የሆነ Eገዛ
በማድረግ የውሉ Aፈፃፀም የተሳካ Eንዲሆን ማድረግ ይኖርበታል፡፡
4/ በውል Aፈፃፀም ወቅት Eንደሁኔታው የውል ማሻሻያ ማድረግ የሚቻል ሲሆን
የሚደረገው የውል ማሻሻያ የመንግስት መ/ቤቱን ጥቅም የሚጎዳ Eና በጨረታው
ከተወዳደሩ ሌሎች Eጩ ተወዳዳሪዎች Aንፃር ለAቅራቢው የተለየ ጥቅም
የሚሰጥ መሆን የለበትም፡፡
5/ በውል Aፈፃፀም ክትትል ወቅት የመንግስት መ/ቤቶች በተለይ የሚከተሉትን
ተግባራት መፈፀም ይኖርባቸዋል:-
ሀ. ሌተር Oፍ ክሬዲት የውል ስምምነቱን ሁኔታዎች ጠብቆ በወቅቱ
መክፈት፣
ለ. ተቀባይነት የሚኖራቸውን የሌተር Oፍ ክሬዲት ማስተካከያ ጥያቄዎች
ተቀብሎ Aፋጣኝ ምላሽ መስጠት፣
ሐ. ተገቢው Aገልግሎት ከመገኘቱ በፊት የውል ማስከበሪያ፤ የሌተር Oፍ
ክሬዲት፤ የዋራንቲ መጠቀሚያ ጊዜዎች Eንዳያልፉ ጥንቃቄ Eና ክትትል
ማድረግ፣
መ. የግንባታ ስራዎች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ ውስጥ መገንባታቸውን፤ የEቃ
Aቅርቦቶች Eና Aገልግሎቶች በውሉ ጊዜ ውስጥ መከናወናቸውን ክትትል
መደረጉን Eና ሪፖርት መቅረቡን፣
ሠ. ከውል Aፈፃፀም ጋር በተያያዘ ከAቅራቢዎች ምንም ዓይነት የይገባኛል
ጥያቄዎች Eንዳይፈጠር ከፍተኛ ጥንቃቄማድረግ።
6/ የመንግስት መ/ቤት የውል Aፈፃፀም ወቅት ከሦስተኛ ወገን የሚገኙ
Aገልግሎቶችን መለየት Eና Aገልግሎቶቹ የውል Aፈፃፀሙን በሚያግዝ መልኩ
መሰጠታቸውን ማረጋገጥ Aለበት።

29. ውል ማጠናቀቅ
1. የመንግስት መ/ቤት ከAቅራቢዎች ጋር የተፈረሙ ውሎችና Eና ተያያዥ ጉዳዮች
ተገቢውን Eልባት በወቅቱ Aግኝተው ውል መጠናቀቁን ማረጋገጥ Aለባቸው
ለዚህም:-
ሀ. Aቅራቢው በውል ስምምነቱ መሰረት የሚገባውን የግንባታ ዘርፍ ስራ፣ Eቃ፣
የምክር ወይንም ሌሎች Aገልግሎቶች ማቅረቡን ማረጋገጥ፣
ለ. በውሉ መሰረት የተያዙ ዋስትናዎች፣ ዋራንቲዎች ተገቢው ክትትል
የተደረገባቸው Eና Aስፈላጊ በሆነ ወቅት ወሳኔ የተሰጠባቸው መሆኑን፣

78
ሐ. በውሉ መሰረት ለAቅራቢዎች ሊከፈል የሚገባ ክፍያ የተጠናቀቀ መሆኑን
ለተከፈሉ ክፍያዎች ሁሉ በውሉ መሰረት Aገልግሎት መገኘቱን፣
መ. ከሶስተኛ ወገን ማለትም ከIንሹራንስ ኩባንያዎች፣ ከAጓጓዦች፣ ከጉምሩክ
ባለስልጣን፣ ከጉምሩክ Aስተላላፊዎች፣ ከባንክ Eና ከሌሎች Aገልግሎት
ሰጪዎች ጋር የተያያዙ የመንግስት መ/ቤቱ ጥቅሞች መከበራቸውን Eና
የመንግስት መ/ቤቱ ግዴታዎች የተፈጸሙ መሆኑን፣
2. የመንግስት መ/ቤቱ ከAቅራቢው Eና ከሦስተኛ ወገን ጋር ያሉ ያልተጠናቀቁ
ሒሳቦችን በመዝጋት EንደAስፈላጊነቱ የውል Aፈጻጸም ግምገማ ማድረግ
ይኖርበታል፡፡

79
ክፍል 8
ሌሎች ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
30. መደበኛ ያልሆኑ የግዥ ጥያቄዎችን መመርመር
1. የመንግስት መ/ቤቶች በዚህ መመሪያ የተዘረዘሩትን የግዥ Aፈጻጸም ስርዓቶች ሊጠብቅ
ያልቻለ ወይም መደበኛ ያልሆነ ግዥ መፈፀም የሚችሉት በAዋጁ Aንቀጽ 8 ንUስ Aንቀጽ
5 በተደነገገው መሠረት ለቢሮው ጥያቄያቸውን Aቅርበው ሲፈቅድላቸው ብቻ ነው።
2. መ/ቤቶች ከላይ በንUስ Aንቀጽ 1 በተገለጸው መሠረት ለሚቀርቡት የልዩ ፍቃድ ጥያቄ
የወሰዱት Aማራጭ ከወጪ፣ ከጥራት፣D ከጊዜ Eና ከሌሎች Aስፈላጊ ጉዳዮች ጋር
በተያያዘ የሚያገኘውን ጠቀሜታ ያካተተ መግለጫ Aግባብ ከላቸው ደጋፊ ሰነዶች ጋር
ለቢሮው ማቅረብ Aለባቸው።።

31. የግዥ ሠነዶች


1. መ/ቤቶች በAዋጁ Aንቀፅ 16 ላይ የተዘረዘሩት Eና ሌሎች Aስፈላጊ ናቸው ብሎ
የሚያስባቸውን የግዥ ሰነዶች ይዞው ማቆየት ይኖርባቸዋል፡፡
2. የግዥ ሰነዶች በክልሉ መንግስት የፋይናንስ Aስተዳደር Aዋጅ ቁጥር 88/2002 Aንቀፅ 63
ላይ በተገለፀው መሰረት በሚወጣው ደንብ ወይም መመሪያ ላይ ለፋይናንስ ሰነዶች የቆይታ
ጊዜ ከሚገለፀው Eኩል የቆይታ ጊዜ ይኖራቸዋል፡፡

32. የAቅራቢዎች ምዝገባ Eና በAቅራቢነት ለመመዝገብ መሟላት ያለባቸው


ሁኔታዎች
1. የAቅራቢዎች ምዝገባ
በማንኛውም የመንግሥት ግዥ ለመሳተፍ በAቅራቢነት መመዝገብ ግዴታ ነው፡፡
ሀ. በመንግሥት ግዥ መሳተፍ የሚፈልጉ Aቅራቢዎች በቢሮው ድረገፅ በተለይ
ለAቅራቢዎች ምዝገባ በተዘጋጀው ክፍል በቅድሚያ ራሳቸውን መመዝገብ
ይኖርባቸዋል፡፡
ለ. ከላይ በፊደል ተራ "ሀ" ላይ የተገለፀው ቢኖርም በሪል ስቴት ያልተሰማሩ የቤት
Aከራዮች በAቅራቢዎች ዝርዝር ባይመዘገቡም ለቤት ኪራይ በወጣ ጨረታ መሳተፍ
ይችላሉ፡፡

80
ሐ. ከክልሉ ውጪ የሚገኙ የክልሉ መ/ቤቶች ወይም ቅርንጫፍ መ/ቤቶች በሚኖሩበት
Aካባቢ ለሚፈፅሙት ግዥ የተመዘገበ Aቅራቢ ማግኘት Aለመቻላቸውን ካረጋገጡ
ያልተመዘገቡ Aቅራቢዎችን Aወዳድረው ግዥ መፈፀም ይችላሉ፡፡

2. በAቅራቢነት ለመመዝገብ መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች


ሀ. Aቅራቢው የተሰማራበትን የሥራ ዘርፍ የሚገልፅ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፣
ለ. ለምክር Aገልግሎት በመስጠት ሥራ ላይ የተሰማራ Aቅራቢ ከሆነ ስለተሰማራበት
የሙያ ዘርፍ በሚመለከተው Aካል የተሰጠ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ፣
ሐ. በግንባታ ሥራ ላይ የተሰማራ ከሆነ የሥራ ተቋራጭነት ሥራ Eንዲሰራ በሥራና
ከተማ ልማት ሚኒስቴር የተሰጠውን ደረጃ የሚገልፅ ማስረጃ፣
መ. የተሸከርካሪ ጥገና Aገልግሎት በመስጠት ሥራ ላይ የተሰማራ ከሆነ ከክልሉ
ትራንስፖርት ጽ/ቤት የተሰጠ ደረጃውን የሚገልፅ ማስረጃ፣
ሠ. መድሃኒት Eና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎችን በማቅረብ የተሰማራ ከሆነ
ከመድሃኒት Aስተዳድርና ቁጥጥር ባለስልጣን የተሰጠውን ማስረጃ፡፡

81
ክፍል 9
የመንግስት ግዥ ሥነ-ምግባር

33. ከግዥ ባለሞያ የሚጠበቅ ሙያዊ ሥነ-ምግባር


በAዋጁ Aንቀጽ 25(1) ላይ የተገለጸው Eንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ከመንግስት ግዥ Aፈጻጸም
ጋር ግንኙነት ያለው ሠራተኛ ወይም ሃላፊ ተግባሩን በተሟላ የሙያ ሥነ ምግባር መፈጸም
ይኖርበታል:: ለዚህም የሚከተሉትን Eና ሌሎች ተመሳሳይ ተግባራትን ማከናወን Aለበት:-

1. በመንግስት ግዥ ሥራ ላይ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ የተሰማራ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ


ከሚሰራው ሥራ ጋር በተገናኘ የሚሰጠው ውሳኔ በማንኛውም መልኩ ራሱን ወይም
ቤተሰቡን ሊጠቅም የሚችል መሆኑን ሲረዳ ከሥራው ጋር የተገናኘ የጥቅም ግጭት
መኖሩን በጽሑፍ በማሳወቅ ከግዥ ሂደቱ ሥራ ራሱን ማግለል ይኖርበታል።

2. የመንግሥት መ/ቤቱ በመንግሥት ግዥ ሥራ ላይ የተሳተፈ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ


ከሚሰራው ሥራ ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት Eንዳለው ከማንኛውም ምንጭ መረጃ
ሲደርሰው:-

2.1 ሠራተኛው ወይም ኃላፊው በቀረበው የጥቅም ግጭት ጉዳይ ላይ Aስተያየቱን በጽሑፍ
Eንዲሰጥ ያደርጋል፣
2.2 ከላይ በተ.ቁጥር 2.1 በተሰጠው የጽሑፍ Aስተያየት Eና ተገቢ ነው ብሎ ባመነባቸው
መንገዶች ተጨማሪ መረጃ በማሰባሰብ ሠራተኛው ወይም ኃላፊው ከያዘው የግዥ ሥራ
ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት Eንዳለው ወይም Eንደሌለው ይወስናል፣
2.3 ከላይ በተ.ቁጥር 2.2 ላይ በተቀመጠው መሠረት የመንግሥት መ/ቤቱ ሠራተኛው
ወይም ኃላፊው ከሚሰራው የግዥ ሥራ ጋር በተያያዘ የጥቅም ግጭት መኖሩን
ሲያረጋግጥ:-
ሀ. ሠራተኛውን ወይም ኃላፊውን ከሂደቱ Eንዲገለል ያደርጋል።
ለ. ሠራተኛው ወይም ኃላፊው በሂደቱ ተሳትፎባቸው ውሳኔ የተሰጠባቸው
ጉዳዮች Eንደገና Eንዲታዩ ያደርጋል።

82
ሐ. ሠራተኛው ወይም ኃላፊው የጥቅም ግጭቱን ያላሳወቀው ከግንዛቤ ጉድለት
ነው ብሎ ካላመነ በስተቀር በሠራተኛው ወይም በኃላፊው ላይ Aስተዳደራዊ
Eርምጃ ይወስዳል።
3. በመንግሥት ግዥ ሥራ ላይ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ የሚሳተፍ ማንኛውም
የመንግሥት
መ/ቤት ሠራተኛ ወይም ኃላፊ Eጩ ተወዳዳሪዎች ወይም Aቅራቢዎች Eኩል የመወዳደርና
ውል የመፈፀም Eድል Eንዳያገኙ የሚያደርግ ማንኛውንም ተግባር መፈፀም የለበትም።
ለዚህም:-
ሀ. በጨረታ ጥሪ ሁሉም Eጩ ተወዳዳሪዎች በቂ መረጃ ማግኘታቸውን ማረጋገጥ፣
የሚዘጋጀው የጨረታ ሰነድ በጨረታው ለመሳተፍ Eና ተመራጭነት ሊያገኝ
የሚችል የመጫረቻ ሰነድ ለማዘጋጀት የሚያስችል የተሟላ Eና ግልፅ መረጃ
መያዙን ማረጋገጥ፣
ለ. በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ማንኛውም የመወዳደሪያ መስፈርትም ሆነ የፍላጎት
መግለጫ ዝርዝር የተወሰነ Eጩ ተወዳዳሪን ሊጠቅም በሚችል መልኩ
Aለመዘጋጀቱን ማረጋገጥ፣
ሐ. የጨረታው ውጤት ለሁሉም ተሳታፊዎች በEኩል ጊዜ መገለጹን ማረጋገጥ፣
መ. ውል ሰነድ ዝግጅት ለAቅራቢዎች የሚሰጠው ኃላፊነት ግዴታቸውን ሆነ ብሎ
ለማቅለል ወይም ለማክበድ ያላለመ Eና Eስከተቻለ ድረስ ተመሳሳይ ውል
ለሚፈርሙ Aቅራቢዎች ተመሳሳይ ይዘት ያለው ውል ሆኖ መዘጋጀቱን
ማረጋገጥ፣
ሠ. በውል Aፈጻጸም ወቅት ክፍያን፣ ቁጥጥርን፣ የመረጃ ልውውጥን Eና የመሳሰሉት
ተግባራት በEኩልነት ለሁሉም Aቅራቢዎች ተግባራዊ መሆናቸውን ማረጋገጥ።

4. በመንግሥት ግዥ በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ተሳትፎ ያላቸው የመንግሥት መ/ቤት


ሠራተኞች Eና ኃላፊዎች በግዥ ሥራቸው ላይ ተጽEኖ የሚያሳድር ወይም ሊያሳድር
የሚችል ምንም ዓይነት ስጦታ ከሦስተኛ ወገን መቀበል የለባቸውም። ለዚህ ንUስ Aንቀፅ
Aፈፃፀምም የመንግሥት መ/ቤት ሠራተኞች ወይም ኃላፊዎች የሚከተሉትን ያካተተ ተገቢ
ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል:- ከዚህ በታች በፊደል ተራ (ሠ) የተመለከተው Eንደተጠበቀ
ሆኖ፡-
ሀ. የገንዘብ ዋጋ ያለውን ስጦታ በተለይ ለመንግሥት መ/ቤቱ ከEጩ Aቅራቢ ከሆነ
Aካል Aለመቀበል፣
ለ. የሥራ Eድል ለራሱ ወይም ለቤተሰቡ Aለመቀበል፣
83
ሐ. በግል በሚደረግ ግዥ ላይ ለመንግሥት መ/ቤቱ Eጩ Aቅራቢ (Aቅራቢ ከሆነ Aካል
የተለየ የዋጋ ቅናሽ ወይም Aገልግሎት Aለመቀበል፣
መ. በሥራው ላይ ተጽEኖ ሊያሳድር የሚችል የግብዣ ፕሮግራም Aለመቀበል፣ ሆኖም
ጉዞን ያላካተተ Eና ጋባዡ ከመንግሥት መ/ቤቱ ጋር ካለው የሥራ ግንኙነት ጋር
የማይገናኝ ግብዣ ሲሆን ሊቀበል ይችላል።
ሠ. ከላይ በንUስ ቁጥር ሀ ላይ የተቀመጠው ቢኖርም ሠራተኛው ወይም ኃላፊው Eጩ
Aቅራቢው ለማስታወቂያነት Aገልግሎት የሚያዘጋጃቸው የውስጥ Eሴት Eንጂ
የገበያ ዋጋ የሌላቸው በነጻ የሚታደሉ ስጦታዎችን መቀበል ይችላል።
5. የመንግሥት መ/ቤት ሠራተኛ ወይም ኃላፊ በስራ Aጋጣሚ የተመለከታቸውን የተፈጠሩ
ወይም ሊፈጠሩ የታሰቡ የሙስና ተግባራትን ጉዳዩ ለሚመለከተው Aካል ማሳወቅ
የሚኖርበት ሲሆን ለዚህ Aንቀጽ Aፈጻጸምም:-
ሀ. የሚያደርገው ጥቆማ በማስረጃ የተደገፈ መሆኑን ማረጋገጥ፣
ለ. Eራሱን የታሰበውን የሙስና ተግባር ሊደግፍ ከሚችል ማንኛውም ተግባር መጠበቅ
ይኖርበታል።
6. የመንግሥት መ/ቤቱ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ከግዥ ሥራ ጋር በተገናኘ ያወቃቸውን
የመንግሥት መ/ቤቱን ወይም የEጩ ተወዳዳሪውን ወይም የAቅራቢውን ሚስጥራዊ መረጃ
መጠበቅ ይኖርበታል። ለዚህም:-
ሀ. ውድድርን ሊገድብ የሚችል ወይም ለተወዳዳሪዎች ፍትሐዊ ያልሆነ ጥቅም
የሚያሰጥ ወይም የመንግሥት መ/ቤቱን ጥቅም ሊጎዳ የሚችል መረጃ በልዩ ሁኔታ
በመ/ቤቱ ኃላፊዎች ካልተፈቀደ በስተቀር ለማንኛውም Aካል Aለመስጠት፣
ለ. የመንግሥት መ/ቤቱ በውል Aፈጻጸም ወቅት ከAቅራቢዎች ጋር በሚያደርገው
ግንኙነት የመንግሥት መ/ቤቱን ውሳኔ Eና መረጃ መጠበቅ፣
ሐ. የEጩ ተወዳዳሪዎችን መረጃ Eና የግምገማ ሂደት ውጤቱ በመንግሥት መ/ቤቱ
ከመገለጹ በፊት ለማንኛውም Aካል Aለማሳወቅ፣

34. ከEጩ ተወዳዳሪዎች የሚጠበቅ ሥነ-ምግባር


በመንግስት ግዥ የሚሳተፉ Eጩ ተወደዳሪዎች በAዋጁ Aንቀጽ 25│2 የተገለጸው
Eንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉትን ዋና ዋና የስነ ምግባር መርሆዎች መከተል Aለባቸው:-
ሀ. ማንኛውም Eጩ ተወዳዳሪ ወይም Aቅራቢ በመንግሥት ግዥ ሥራ ላይ በቀጥታ
ወይም በተዘዋዋሪ ለተሰማራ ሠራተኛ ወይም ኃላፊ ራሱ ወይም በሦስተኛ ወገን በኩል
በAንቀጽ 33(4) Eደተገለፀው ስጦታ መስጠት የለበትም።

84
ለ. ማንኛውም Eጩ ተወዳዳሪ ወይም Aቅራቢ የሚያውቀውንና የመንግሥት መ/ቤቱ
በግዥ Aፈጻጸም ወይም በውል Aስተዳደር ወቅት ለሚወስደው ውሳኔ ይረዳዋል ብሎ
የሚገምተውን መረጃ ለመንግሥት መ/ቤቱ መግለጽ Aለበት።
ሐ. የመንግሥት መ/ቤት በሚያደርገው የግዥ Aፈጻጸም በመስኩ ከተሰማራ ሌላ ተወዳዳሪ
ጋር በመነጋገር ዋጋ መስጠት፣ መ/ቤቱን ሊጎዳ የሚችል መረጃ መለዋወጥ ወይም
በግዥ Aፈጻጸሙ ለመሳተፍ የሌላ ተወዳዳሪን ሰነድ ወይም መረጃ መጠቀም
የለበትም።
መ በመንግሥት ግዥ Aፈጻጸም ሊፈጸም የታሰበን የሙስና ተግባር ለሚመለከተው Aካል
ማሳወቅ Eና የሙስና ተግባሩ ተባባሪ ሆኖ Aለመገኘት።

ክፍል 10

በመንግስት ግዥ Aፈጻጸም ላይ የሚቀርብ Aቤቱታ Aጣሪና ውሳኔ ሰጪ ቦርድ

35. የቦርድ Aባላት ስያሜና የስራ ዘመን

ሀ. ቢሮው ከEጩ ተወዳዳሪዎች ወይም ከተጫራቾች ወይም በመንግስት መስሪያ ቤቶች


የግዥ Aፈጻጸም ላይ የሚቀርብን Aቤቱታ Aጣርቶ ውሳኔ የሚሰጥ፡-

ከገንዘብና Iኮኖሚ ልማት ቢሮ የሚወከል ........................ ሰብሳቢ፣


ከንግድ ምክር ቤት የሚወከል........................................... Aንድ Aባል፣
ከመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚመረጥ ............................. Aንድ Aባል፣
ከመንግስት የልማት ድርጅቶች የሚወከል.......................... Aንድ Aባል፣
ከመንግሰት ግዢና ንብረት Aስተዳደር የሥራ ሂደት የሚወከል... Aንድ Aባል
በድምሩ Aምስት የቦርድ Aባላትን የሚሰይም ሲሆን ከቢሮው የመንግሥት ግዥ ንብረት
Aስተዳደር ዋና የሥራ ሂደት Aንድ ባለሙያ ድምጽ የሌለው Aባል ሆኖ በፀኃፊነትና
በAስረጂነት Eንዲሰራ ይመደባል።

ለ. የቦርዱ Aባላት በተቻለ መጠን በስምምነት ውሳኔዎችን የሚያሳልፉ ሲሆን Aስፈላጊ


ሲሆን በድምጽ ብልጫ ውሳኔ ሊተላለፍ ይችላል። የAባላት ደምጽ Eኩል በEኩል
በሚሆንበት ጊዜ የቦርዱ ሰብሳቢ ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል።

85
ሐ. የቦርድ Aባላት የስራ ዘመን ሶሰትኧዓመት ነው። ሆኖም የስራ Aፈጻጸማቸውና ያላቸው
ስነምግባር ታይቶ ለሌላ Aንድ ተመሳሳይ የስራ ዘመን Eንዲሰሩ ሊራዘምላቸው
ይችላል።
መ. ለቦርድ Aባልነት የሚሰየሙት በመንግስት ግዢና ንብረት Aስተዳደር በቂ Eወቀትና
ልምድ ያካበቱ፣ መልካም ባህሪና ስነመግባር ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል።
36. የቦርድ ስብሰባ

ሀ. የቦርድ Aባላት ስራቸውን ለማከናወን Eንዳስፈላጊነቱ በወር Aንድ ቀን የሚሰበሰቡ


ሲሆን Aስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ተጨማሪ የስብሰባ ቀን ሊወሰን ይችላል፡፡
ለ. ከቦርድ Aባላት መካከል ከግማሽ በላይ ከተገኙ ስብሰባው ሊካሄድ ይችላል፡፡
ሐ. ከAቅም በላይ በሆነ ምክንያት ሰብሳቢው በስብሰባው ላይ የማይገኝ ሲሆን፣
ስብሰባውን በጊዜያዊነት የሚመራለት ሰብሳቢ ከAባላቱ መካከል ሊወክል ይችላል፡፡

37. ከቦርድ Aባልነት መልቀቅ

የቦርድ Aባላት ሰብሳቢውን ጨምሮ በማንኛውም ጊዜ ከቦርድ Aባልነት መልቀቂያ


ማመልከቻ ለቢሮው በማቅረብ ሲፈቀድላቸው መልቀቅ ይችላሉ።

38. የቦርድ Aባልነት መቋረጥ

ቢሮው ከሚከተሉት ምክንያቶች በAንዱ የቦርድ Aባልን Aባልነት መቀጠል ሊያቋርጥ


ይችላል፡

ሀ. በAEምሯዊ ወይም በAካላዊ ጉዳት ኃላፊነቱን መወጣት ካልቻለ፣


ለ. በወንጀል ተከሶ ጥፋተኛነቱ በፍርድ ቤት ከተረጋገጠ፣
ሐ. የስነምግባር ወይም የዲሲፕሊን ጉድለት ከተገኘበት፣
መ. ያለ በቂ ምክንያት በ3 /ሶሰት/ ተከታታይ የቦርዱ ስብሰባዎች ላይ ካልተገኘ

39. የጥቅም ግጭት ስለመግለጽ

ማንኛውም የቦርዱ Aባል ከAቤቱታ Aቅራቢ ወይም Aቤቱታ ከቀረበበት ግዢ Aፈጻጸም ጋር


በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ ግንኙነት ካለው ይህንኑ ለቦርዱ በማሳወቅ ከቦርዱ ስብሰባ
ራሱን ማግለል Aለበት::

86
40. የቦርዱ ስልጣን

ቦርዱ ስራውን በሚያከናውንበት ጊዜ Aሸናፊውን ተጫራች ከመምረጥ ወይም ውል


ከመፈረም ጋር የተያያዙ ውሳኔዎችን ከማሳለፍ በስተቀር የሚከተሉት ስልጣኖች
ይኖሩታል፡
ሀ. ማንኛውም Eጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች ወይም ማንኛውም የመንግስት መስሪያ
ቤት ህግ ከሚያዘው ውጭ ስለመፈጸሙ ወይም ግዥ በትክክል ስላለማከናወኑ
ወይም የግዢውን Aመራር በትክክል ስላለመፈጸሙ ወይም የጥቅም ግጭት ወይም
የሙስና ተግባር ስለመፈጸሙ Aቤቱታ ያቀረበ Eንደሆነ ከግዢው ጋር የተያያዙ
መረጃዎች፣ ሰነዶች፣ መዝገቦችና መግለጫዎች ከመንግስት መስሪያ ቤቱ ወይም
ከEጩ ተወዳዳሪው Eንዲቀርቡለት የማዘዝ፣
ለ. በጉዳዩ ላይ ውሳኔ Eሰከሚሰጥ ድረስ የመንግስት መስሪያ ቤቱ ቀጣይ Eንቅስቃሴ
Eንዳያደርግ የጽሁፍ ማስታወቂያ መላክ፣
ሐ. የቀረበው Aቤቱታ በቢሮው ወይም በሌሎች ባለሙያዎች ዝርዝር የቴክኒክ ምርመራ
ተደርጎበት ሪፖርት Eንዲቀርብለት የማድረግ፣
መ. ምስክሮችን የመጥራት፣ ምስክሮችና ግዢው የሚመለከታቸው ወገኖች
ቃላቸውን በመሃላ Eንዲሰጡ የማድረግ፣
ሠ. የመንግሰት መስሪያ ቤቱ በመንግስት ግዢና ንብረት Aስተዳደር Aዋጅ በተደነገገው
መሰረት ስራውን Eንዲያከናውን ትEዛዝ የማስተላለፍ፣
ረ. የመንግሰት መስሪያ ቤቱ ከህግ ውጭ ያከናወነው ተግባር ወይም የሰጠው ውሳኔ
በሙሉ ወይም በከፊል ውድቅ Eንዲሆን የማድረግ፣
ሰ. ተገቢ ሆኖ ካላገኘው የተጫራቹን ወይም የEጩ ተወዳዳሪውን Aቤቱታ ውድቅ
የማድረግ፣
ሸ. Aቤቱታው ለቦርዱ የቀረበው የመንግሥት መ/ቤቱ ለAቤቱታው ምላሽ ከሰጠ በኋላ
3 የሥራ ቀናት Aልፎ ከሆነ ወይም Aቤቱታው በመጀመሪያ ለመንግሥት መ/ቤቱ
ያልቀረበ ከሆነ Aቤቱታውን ውድቅ የማድረግ፡፡

41. የቦርዱ ተግባር

ቦርዱ ስራውን በሚያከናውንበት ጊዜ የሚከተሉት ተግባራት ይኖሩታል፡

ሀ. ከEጩ ተወዳዳሪው ወይም ከተጫራች Aቤቱታን መቀበል፣

87
ለ. Aቤቱታው ለቦርዱ የቀረበው Eጩ ተወዳዳሪው ወይም ተጫራቹ ለመንግስት
መስሪያ ቤቱ Aቤቱታውን Aቅርቦ መልስ በተሰጠው በ3 /በሶስት/ የስራ ቀናት
ውስጥ ወይም መ/ቤቱ መልሱን Aዘግይቶ ከሆነ Aቤቱታው ለመ/ቤቱ ከቀረበ ከ10
/Aስር/ የስራ ቀናት በኌላ ባሉት 3 የስራ ቀናት ውስጥ መሆኑን ማጣራት፣
ሐ. Aቤቱታው የቀረበው በተገቢው ጊዜና ሁኔታ ከሆነ Aቤቱታ ለቀረበበት የመንግስት
መስሪያ ቤት Aቤቱታ የቀረበበት መሆኑንና ከግዢው Aፈጻጸም ጋር የተያያዙ
ሰነዶችንና መግለጫዎች Eንዲልክ Eና በጉዳዩ ላይ ውሳኔ Eሰከሚሰጥ ድረስ ቀጣይ
Eንቅስቃሴ Eንዳያደርግ የጽሁፍ ማስታወቂያ መላክ፣
መ. የጽሁፍ ማስታወቂያ የደረሰው የመንግስት መስሪያ ቤት የግዢ ሂደት
የተከናወነባቸውን ሰነዶች፣ ማሰረጃዎችና መግለጫ Eንዲልክ መከታተል፣
ሠ. ከጽ/ቤቱ ተጠናቅረው የቀረቡትን የAቤቱታውን ጭብጦች፣ ከመንግስት መስሪያ
ቤቱ የተሰጠውን ምላሽ፣ ማስረጃዎች፣ ሰነዶችና መግለጫዎች ከመንግስት ግዢ
ህጉ Aኳያ በመመርመር ውሳኔ መስጠት፣
ረ. ውሳኔው ለሚመለከታቸው Aካላት በጽሁፍ Eንዲደርስ ማድረግ፣
ሰ. ስለ ተከናወኑ ተግባራት ለቢሮው ሪፖርት ማቅረብ

ክፍል 11

ለመንግስት መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ወይም ለቦርድ ጽ/ ቤት የሚቀርብ Aቤቱታ


የሚታይበት ሰርዓት
42. የEጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች Aቤቱታ የማቅረብ መብት

በዚህ መመሪያ በAንቀጽ 43 የተመለከተው Eንደተጠበቀ ሆኖ ጨረታውን ያወጣው


የመንግስት መስሪያ ቤት በAዋጁ ወይም በዚህ መመሪያ የተመለከተውን በAግባቡ
ባለመፈጸሙ ምክንያት ጉዳት ወይም ኪሳራ ደርሶብኛል ወይም ሊደርስብኝ ይችላል
የሚል Eጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች ጨረታው Eንደገና Eንዲታይለት ወይም ሂደቱ
Eንዲጣራለት ለመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ለቦርድ ጽ/ ቤት Aቤቱታ ማቅረብ
ይችላል።

43. Aቤቱታ ማቅረብ የማይቻልባቸው ሁኔታዎች

ከዚህ በታች በተመለከቱ ምክንያቶች Aቤቱታ ማቅረብ Aይቻልም፡

88
ሀ. በግዢና ንብረት Aስተዳደር Aዋጁ የተዘረዘሩትን ሁኔታዎች መሰረት በማድረግ
በተወሰነው የግዢ ዘዴ ምርጫ ላይ፣
ለ. በውስን ጨረታና በዋጋ ማቅረቢያ ለሚፈጸም ግዥ በተከናወነ የተጫራቾች
Aመራረጥ ወይም በጨረታ ሠነዱ ላይ Aስቀድሞ በሰፈረ የተጫራቾች ማወዳደሪያ
መስፈርት ላይ ፣
ሐ. በAዋጁ Aንቀጽ 18 Eና በዚህ መመሪያ Aንቀጽ 15.15 መሰረት ለAገር ውስጥ
Aቅራቢዎች፣ ምርቶችና Eና የግንባታ ዘርፍ ስራዎች በተሰጠ ልዩ Aስተያየት ላይ፣
መ. በAዋጁ Aንቀጽ 23 መሰረት ጨረታን፣ የመጫረቻ ሰነድን ወይም የዋጋ ማቅረቢያን
ውድቅ ለማድረግ በተሰጠ ውሳኔ ላይ፣
ሠ. መስሪያ ቤቱ የግምገማውን ውጤት ካሰወቀበት ወይም ለቀረበለት Aቤቱታ ውሳኔውን
በጽሁፍ ከሰጠበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 3 /ሶስት/ የስራ ቀን ካለፈ።
ረ. Aቤቱታው የቀረበው ውል ከተፈረመ Eና ውሉ በAዋጁ Aንቀጽ 39(3) Eና በዚህ
መመሪያ Aንቀጽ 44 ንUስ Aንቀጽ 1 (ሀ) የተጠቀሰውን 7 የሥራ ቀናት የጊዜ ገደብ
ጠብቆ የተፈረመ ከሆነ

44. ለመንግስት መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ የሚቀርብ Aቤቱታ የሚጣራበት ስርዓት


1. የግዥ ውል ከመፈረሙ በፊት

ሀ. ጨረታውን ያወጣው የመንግስት መስሪያ ቤት የጨረታውን ወይም የAቤቱታውን


ውጤት ለተጫራቾች ከገለጸበት ቀን ጀምሮ ተጫራቾች Aቤቱታ ካላቸው ማቅረብ
Eንዲችሉ ሰባት የስራ ቀናት ሊጠብቃቸው ይገባል፡፡
ለ. በግዢ Aፈጻጸም ሂደት ጉዳት ወይም በደል ደርሶብኛል የሚል Aቅራቢ ወይም
ተጫራች ለAቤቱታው መሰረት የሆነውን የመጨረሻ ውሳኔ በይፋ ካወቀበት
ወይም ማወቅ ይገባው ከነበረበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 3 /ሶስት/ የስራ ቀናት
ውስጥ Aቤቱታውን ጨረታውን ላወጣው የመንግስት መስሪያ ቤት የበላይ ሃላፊ
ማቅረብ ይኖርበታል፡፡ ከዚህ ጊዜ በኋላ ለመ/ቤቱ የሚቀርብ Aቤቱታ ተቀባይነት
Aይኖረውም፡፡
ሐ. Aቤቱታውን ባቀረበው Eጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች Eና ጨረታውን ባወጣው
የመንግስት መስሪያ ቤት በስምምነት ካልተፈታ በስተቀር በAዋጁ Aንቀፅ 67 ንUስ
Aንቀፅ 3 በተጠቀሰው መሠረት የመንግሥት መ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ Aቤቱታ

89
ከቀረበበት ቀን Aንስቶ በሚቆጠር 10 የሥራ ቀናት ውስጥ ለቀረበው Aቤቱታው
ውሳኔውን በፅሁፍ መስጠት Aለበት፡፡
መ. የመንግሥት መ/ቤቱ ውሳኔውን በሰጠ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ የውሳኔውን ቅጅ
Aቤቱታውን ላቀረበው Eጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች Eንዲደርስ ማድረግ
Aለበት፡፡

2. በሁለት ኤንቬሎፕ የቀረበ ጨረታ

ከዚህ በላይ የተደነገገው Eንደተጠበቀ ሆኖ ተጫራቾች የቴክኒክና የዋጋ የመጫረቻ ሰነዳቸውን


በተለያየ ሁለት ኤንቬሎፕ Eንዲያቀርቡ በተደረገበት ጨረታ፡-
ሀ. የቴክኒክ ግምገማ ውጤቱን የመንግሥት መ/ቤቱ ለሁሉም በጨረታው ተሳታፊ ለሆኑ
ተጫራቾች በEኩል ጊዜ በፅሁፍ ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
ለ. ማንኛውም ተጫራጭ የቴክኒክ ግምገማው Aፈፃፀም የግዥ Aዋጁን፣ የAፈፃፀም
መመሪያውን Eና የጨረታ ሰነዱን መሠረት Aድርጎ Aልተከናወነም የሚል ቅሬታ ካለው፣
ቅሬታውን በ3 የሥራ ቀን ውስጥ ማቅረብ Eንደሚችል የመንግሥት መ/ቤቱ የቴክኒክ
ግምገማ ውጤቱን ለተጫራቾች በሚያሳውቅበት ደብዳቤ ላይ ማመልከት ይኖርበታል፡፡
ሐ. የቴክኒክ ግምገማውን በሚመለከት ለቀረበው Aቤቱታ በመ/ቤቱ የበላይ ሃላፊ
የተሰጠው ውሳኔ የግዥ Aዋጁን፣ መመሪያውን Eና የጨረታ ሰነዱን የጠበቀ
Aለመሆኑን ማረጋገጥ የሚችል ተጫራች የሃላፊውን ውሳኔ ባወቀ በ3 የሥራ
ቀናት ውስጥ Aቤቱታውን ለቦርዱ ሊያቀርብ ይችላል፡፡
መ. የመንግሥት መ/ቤት የዋጋ መወዳደሪያ ሃሳብ የያዘውን ኤንቨሎፕ ሊከፍት
የሚችለው የቴክኒክ ግምገማ ውጤቱን ለተጫራቾች ካሳወቀ 5 ቀናት በኃላ
ይሆናል፡፡ ሆኖም የቴክኒክ ግምገማውን በሚመለከት ለቀረበው Aቤቱታ የመ/ቤቱ
የበላይ ሃላፊ በሰጠው ውሳኔ ባለመስማማት በተገቢው ጊዜ ውስጥ ለቦርዱ Aቤቱታ
የቀረበ ከሆነ መ/ቤቱ ቦርዱ የመጨረሻ ውሳኔ Eስከሚሰጥ ድረስ የዋጋ መወዳደሪያ
ሃሳብ የያዘውን ኤንቨሎፕ ሳይከፍት Eንደታሸገ ማቆየት ይኖርበታል፡፡
3. Aቤቱታ የቀረበበት ማናቸውም ግዥ የሚጣራው ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ፣
Aዋጅና መመሪያ መሠረት በማድረግ ብቻ ይሆናል፡፡

45. የመንግስት መስሪያ ቤቶች የግዢ Aፈጻጸም ሂደትን ማገድ ስለመቻሉ

90
ሀ. ጨረታውን ያወጣው የመንግስት መስሪያ ቤት Aቤቱታው ከዚህ በላይ በAንቀጽ 44(ለ)
ላይ በተመለከተው ጊዜ ውስጥ የቀረበ መሆኑን ካረጋገጠ Aቤቱታ ውሳኔ Eስከሚያገኝ
ድረስ ጨረታው ታግዶ Eንዲቆይ ማድረግ ይኖርበታል።

ለ. በመንግስት መስሪያ ቤት የሚተላለፍ ማናቸውም ውሳኔ Eንዲሁም የውሳኔው


ምክንያቶች Eና ሁኔታዎች የግዥውን ስርዓት የሚያሳዩ ሰነዶች Aካል ሆነው መያዝ
Aለባቸው።

46. Aቤቱታ ለቦርድ ጽ/ቤት የሚቀርብበትና የሚጣራበት ስርዓት

ሀ. በAዋጁ Aንቀጽ 67 ንUስ Aንቀጽ 3 መሠረት የመንግስት መስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ


Aቤቱታ ከቀረበበት ቀን Aንስቶ በሚቆጠር Aስር የሥራ ቀናት ውሰጥ ጊዜ ለAቤቱታው
ውሳኔ ካልሰጠ ወይም ውሳኔ ተሰጥቶ Aቤቱታ Aቅራቢው በተሰጠው ውሳኔ ያልረካ
Eንደሆነ የመስሪያ ቤቱ ውሳኔ በጽሁፍ ከተገለጸበት ወይም ውሳኔ ካልሰጠ ውሳኔውን
መስጠት ከነበረበት ቀን ገደብ ማብቂያ ጀምሮ በሚቆጠር 3 / ሶስት/ የስራ ቀን ጊዜ
ውስጥ Aቤቱታውን ለቦርድ ጽ/ቤት ማቅረብ ይችላል። ከዚህ ጊዜ በኋላ ለቦርድ ጽ/ቤት
የሚቀርብ Aቤቱታ ተቀባይነት Aይኖረውም።
ለ. Eጩ ተወዳዳሪው ወይም ተጫራቹ Aቤቱታውን ለቦርድ ጽ/ቤት ሲያቀርብ ለመሥሪያ
ቤቱ ያቀረበውን Aቤቱታ የሚያሳይ ደብዳቤ፣ በመንግስት መስሪያ ቤቱ ለAቤቱታው
ውሳኔ ተሰጥቶ ከሆነ የውሳኔውን ቅጂ፣ የAቤቱታውን ጭብጥና፣ ተያያዥ ማስረጃዎችን
በAባሪነት ማያያዝ ይኖርበታል።
ሐ. የቦርዱ ጽ/ቤት Aቤቱታው Eንደቀረበለት መ/ቤቱ Aቤቱታ የቀረበበት መሆኑን፣ በቀረበበት
Aቤቱታ ላይ ያለውን ማስረጃና መግለጫ ማስታወቂያው በደረሰው በAምሰት የስራ ቀን
ውሰጥ Eንዲያቀርብ Eንዲሁም ውሳኔ Eስከሚሰጥ ድረሰ ቀጣይ የግዢ ሂደት Eንቅሰቃሴ
Eንዲያቆም የሚገልጽ ማስታወቂያ ለመንግስት መሰሪያ ቤቱ ይልካል።
መ. Aቤቱታ የቀረበበት የመንግስት መስሪያ ቤት Eንዲልክ የሚጠይቃቸውን ሰነዶች
ማስታወቂያው ከተላከለት ጀምሮ በ5 /Aምስት/ የስራ ቀናት ውስጥ ማቅረብ ይኖርበታል።
ሠ. ቦርዱ Aቤቱታ የቀረበበትን ማናቸውንም ግዥ የሚያጣራው Eና ውሳኔ የሚሰጠው
መ/ቤቱ ለጨረታው ያዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ፣ የግዥ Aዋጅ፣ መመሪያ Eንዲሁም
EንደAስፈላጊነቱ የጨረታ ግምገማ ሪፖርቱን፣ ተጫራቹ ያቀረበውን የመጫረቻ Eና
ሌሎች ሰነዶችን መሠረት በማድረግ ይሆናል፡፡

91
ረ. ቦርዱ ከላይ በAንቀፅ 46 (መ) መሠረት የቀረቡለትን ሰነዶችን መርምሮ ውሳኔውን በ10
የሥራ ቀናት ውስጥ Aቤቱታ ላቀረበው Eጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች Eና ለመ/ቤቱ
በፅሁፍ መስጠት Aለበት፡፡
ሰ. የቦርዱ ጽ/ቤት ቦርዱ የሰጠውን ውሳኔ ግልባጭ ወዲያውኑ Aቤቱታውን ላቀረበው
Aቅራቢ ወይም ተጫራች Eና Aቤቱታ ለቀረበበት የመንግሥት መ/ቤት Eንዲደርስ
ማድረግ Aለበት፡፡

92
ክፍል 12
ለቢሮው የሚቀርብ የጥፋተኝነት ሪፖርት የሚታይበት ሥርዓት

47. የጥፋተኝነት ሪፖርት Aቀራረብና የማጣራት ሥርዓት Aፈፃፀም


ቢሮው በAዋጁ Aንቀፅ 69 መሠረት የመንግሥት መ/ቤቶች በተጫራቾች ወይም በAቅራቢዎች ላይ
የሚያቀርቡትን የጥፋተኝነት ሪፖርት በሚከተለው ሁኔታ Aጣርቶ ውሳኔ ይሰጣል፡፡
1. ማንኛውም የመንግሥት መ/ቤት በመንግሥት ግዥ የተሳተፈ ማንኛውም
ተጫራች/Aቅራቢ የተሳተፈበት ግዥ የሚመራበት ህግ ከሚያዘው ውጭ መፈፀሙን፣
ውል ለመፈፀም ፈቃደኛ Aለመሆኑን፣ ማጭበርበሩን፣ የሀሰት ሰነድ ማቅረቡን፣
መመሳጠሩን፣ የሙስና ተግባር መፈፀሙን Eና/ወይም የገባውን የውል ግዴታ
ባለመፈፀሙ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን ማረጋገጥ ከቻለ በጥፋት ፈፃሚው ላይ
የጥፋተኛነት ሪፖርት ለቢሮው ሊያቀርብ ይችላል፡፡
2. የመንግሥት መ/ቤቱ በተጫራቹ ወይም Aቅራቢው ላይ የጥፋተኝነት ሪፖርት ለቢሮው
ሲያቀርብ የAቤቱታውን ጭብጭ የሚገልፅ መግለጫ፣ ግዥ የተካሄደባቸውን ሰነዶች
ቅጂና ሌሎች ጉዳዩን ለማጣራት የሚረዱ ተያያዥ ማስረጃዎችን Aያይዞ ማቅረብ
ይኖርበታል፡፡
3. ቢሮው ሪፖርት ለቀረበበት ማንኛውም ተጫራጭ ወይም Aቅራቢ የቀረበበትን
የጥፋተኝነት ሪፖርት ፍሬ ሃሳብ በመግለፅ በበኩሉ ያለውን ማስረጃ Eና ማብራሪያ በ5
/Aምስት/ የሥራ ቀናት ውስጥ ለቢሮው Eንዲያቀርብ የፅሁፍ ማስታወቂያ መላክና
Aፈፃፀሙን መከታተል ይኖርበታል፡፡
4. በቢሮው ከመንግሥት መ/ቤቱ Eንዲሁም ከተጫራቹ ወይም ከAቅራቢው የቀረቡለትን
መግለጫና ማስረጃዎች ከAዋጁ፣ ከዚህ መመሪያ፣ ከጨረታ ሰነዱና ከግዥ ውሉ Aኳያ
በማጣራት የጥፋተኝነት ሪፖርቱ በቀረበ በ7 የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔውን በፅሁፍ
ሪፖርት ላቀረበው የመንግሥት መ/ቤት Eና የጥፋተኝነት ሪፖርት ለቀረበበት Aቅራቢ
ወይም ተጫራች Eንዳስፈላጊነቱም ለሌሎች የሚመለከታቸው Aካላት መላክ Aለበት፡፡
5. በቢሮው የሚሰጠው የቅጣት ውሳኔ የAዋጁን Aንቀፅ 69 ንUስ Aንቀፅ 5 የተከተለ
መሆኑ Eንደተጠበቀ ሆኖ ከዚህ በታች በንUስ Aንቀፅ.5.1፣.5.2 ወይም.5.3 ላይ
ከተመለከቱት መካከል Aንዱ ሊሆን ይችላል፡፡
5.1. ማንኛውም ተጫራጭ ወይም Aቅራቢ የግዥውን ግምገማ ውጤት ሆን ብሎ
ለማዛባት ወይም ለማስለወጥ በጨረታው ሂደት ወይም በውል Aስተዳደር ወቅት ከዚህ
በታች የተገለፁትን መፈፀሙ ከተረጋገጠ Eነደነገሩ ሁኔታ ከሁለት Aመት ላላነሰ ወይም
93
ላልተወሰነ ጊዜ ማንኛውም የመንግሥት መ/ቤት በሚያወጣው የግዥ ጨረታ ላይ
Eንዳይሳተፉ ለማድረግ ከAቅራቢነት መዝገብ ይሰረዛል፡፡
ሀ/ የሙስናን ተግባር ማለትም በግዥ ሙያ ላይ ለተሰማራ ባለሙያ ወይም
ሃላፊ ጉቦ ወይም ማባበያ ወይም ማንኛውንም ዋጋ ያለውን ነገር መስጠቱ
በማስረጃ ሲረጋገጥ፣
ለ/ የማጭበርበር ማለትም ሀሰተኛ ወይም ህጋዊ ያልሆነ ሰነድ ማቅረቡ ወይም
በቢሮው ታግዶ Eያለ የEገዳው ጊዜ ሳይጠናቀቅ በሌላ ጨረታ ላይ ተካፍሎ
መገኘቱ ወይም ከውል ውጭ ጥራት የጎደለውን Eቃ ወይም Aገልግሎት
ወይም የግንባታ ሥራ ወይም የምክር Aገልግሎት Eውነተኛ ወይም
ትክክለኛ Aስመስሎ ማቅረቡ ሲታወቅ፣
ሐ/ ከሌሎች ተጫራቾች ጋር ተመሳጥሮ ዋጋ በመወሰን ለሌሎች ተጫራቾችና
መ/ቤቱ ከነፃ ውድድር ማግኘት የሚችሉትን ጥቅም ማሳጣቱ ሲረጋገጥ፣
መ/ ከመንግሥት መ/ቤት ሠራተኞች ወይም ሃላፊዎች ጋር በመመሳጠር
ከውሉ ውጭ የሆነ Eቃ ወይም Aገልግሎ ወይም የምክር Aገልግሎት
ወይም የግንባታ ሥራ ማቅረቡ ሲረጋገጥ፣
ሠ/ በግዥ ስራ ላይ የተሰማራን ባለሙያ ወይም ሃላፊ በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ መጉዳቱ ወይም ለመጉዳት ማስፈራራቱ (መዛቱ) ወይም
ማስገደዱ ሲረጋገጥ፣
ረ/ ቀደም ሲል በቢሮው የተጣለበትን ቅጣት ከፈፀመ ጊዜ ጀምሮ በሚቆጠር
በሁለት Aመት ውስጥ ሌላ Eገዳ የሚያስከትል ጥፋት መፈፀሙ ሲታወቅ፤
5.2 ማንኛውም ተጫራች ወይም Aቅራቢ የሚከተሉትን ተግባራት መፈፀሙ
ሲረጋገጥ፣ Eንደ ጥፋቱ ክብደት Eየታየ ከስድስት ወር ላላነሰና ከሁለት
Aመት ለማይበልጥ ጊዜ በማንኛውም የመንግሥት ግዥ ጨረታ
Eንዳይሳተፍ ለማድረግ ከAቅራቢነት መዝገብ ይሰረዛል፡፡
ሀ/ በገባው ውል መሠረት Aቅርቦቱን ወይም Aገልግሎቱን ወይም
የምክር Aገልግሎቱን ወይም የግንባታ ሥራውን፣ ባለማጠናቀቁ
ወይም Aቅርቦቱን ጀምሮ በማቋረጡ ምክንያት በመንግሥት መ/ቤቱ
ላይ የገንዘብ ኪሳራ ወይም የሥራ መጓተት ወይም የጥቅም ማጣት
ካስከተለ፣
ለ/ በጨረታ ውድድሩ Aሸናፊ መሆኑ በፅሁፍ ተገልፆለት ውል
ለመፈረም ፈቃደኛ ባለመሆኑ ምክንያት መ/ቤቱ ግዥውን ከሌላ

94
ተጫራች በመፈፀሙ በመንግሥት መ/ቤቱ ላይ ኪሳራ ወይም
የሥራ መጓተት ካስከተለበት፣
ሐ/ ከዚህ ቀደም (ከ3 Aመት ወዲህ) ሌላ ጥፋት ፈፅሞ በቢሮው የፅሁፍ
ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት የነበረ ሆኖ Aሁን የቀረበበት ሪፖርት ሌላ
ማስጠንቀቂያ የሚያሰጥ የግዥ Aፈፃፀም ጥፋት ፈፅሞ ከተገኘ፤
5.3. ማንኛውም ተጫራች ወይም Aቅራቢ የሚከተሉትን ጥፋቶች መፈፀሙ
ሲረጋገጥ፣ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ሊሰጠው ይችላል፡፡
ሀ/ ውል ገብቶ Aቅርቦቱን ወይም Aገልግሎቱን ወይም የምክር
Aገልግሎቱን ወይም የግንባታ ሥራውን በውሉ በተቀመጠው ጊዜ
ሳይሆን ዘግይቶ በማቅረቡ ምክንያት በመ/ቤቱ ሥራ ላይ ችግር
መፍጠሩ፣
ለ/ ግዥ ለሚፈፅም ማንኛውም የመንግሥት መ/ቤት ፕሮፎርማ
Eንዲሰጥ ተጠይቆ ለመስጠት ፈቃደኛ Aለመሆኑ፤
5.4. ቢሮው ከላይ በንUስ Aንቀፅ 5.1 Eና 5.2 መሠረት የሰጠው ውሳኔ
ግልባጭ ለሁሉም ባለበጀት መሥሪያ ቤቶች፣ Aከባቢ ቀበሌ መስተዳደሮች፣
በክልሉ ለሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች፣ ኮሌጆችና፣ ማEከላት፣ ለፌደራል
መንግሥት ኤጀንሲ Eና ለከተማ Aስተዳደሮች Eንዲደርሳቸው ይደረጋል፡፡
ቢሮው ድረ-ገፅ ላይም ውሳኔው Eንዲሰፍር ይደረጋል፡፡
5.5. ቢሮው ከላይ በተመለከተው ሁኔታ የሚሰጠው ውሳኔ Eንደተጠበቀ ሆኖ
የመንግሥት መ/ቤቶች ተጫራቹ ወይም Aቅራቢው በፈጠረው ችግር
ምክንያት የደረሰባቸውን ኪሳራ በግዥ ውላቸው Eና Aግባብነት ባላቸው
ሌሎች ህጎች መሠረት መጠየቅ ይችላሉ፡፡

95
48. ከAቅም በላይ የሆነ ኃይል /ችግር/

1. ከAቅም በላይ የሆነ ለችግር ደርሷል የሚባለው Aቅራቢው ድንገት ደራሽ በሆነ
ሁኔታ የውል ግዴታውን Eንዳይፈጸም ከAቅሙ በላይ የሆነ ችግር ባጋጠመው
ጊዜ ነው፣
2. ከAቅም በላይ የሆነ ችግር ነው ሊያሰኙ የሚችሉ ምክንያቶች ከሚከተሉት Aንዱ
ሊሆኑ ይችላል።-
ሀ. ውል Eንዳይፈጸም በመንግስት የሚደረግ ክልከላ፣
ለ. Eንደ መሬት መናወጽ፣ መብረቅ ፣ ማEበል፣ ይህን የመሳሰለ ፍጥረታዊ
መቅሰፍቶች፣
ሐ. የጠላት፣ የውጭ Aገር ወይም የAገር ውሰጥ ጦርነት፣
መ. ውል የገባው ወገን መሞት ወይም ባልታሰበ ሁኔታ የሚደርስበት ከባድ Aደጋ
ወይም ጽኑ ህመም፣
ሠ. በፍትሐብሔር ህግ የተዘረዘሩ ሌሎች Aቅም በላይ Aስገዳጅ ሁኔታዎች
ሲፈጠሩ፣

3. ግልጽ የሆነ ተቃራኒ የወል ቃል ከሌለ በቀር፣ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት


ሁኔታዎች ከAቅም በላይ የሆነ ችግሮች ተደርገው ሊቆጠሩ Aይችሉም።-
ሀ. በተዋዋይ ፋብሪካ ወይም ስራውን ከሚያከናውንበት ባንደኛው ቅርንጫፍ
መ/ቤት ውስጥ የተደረገ የሰራተኛ Aድማ ወይም የመስሪያ ቤቱ መዘጋት፣
ለ. ለውሉ Aፈጻጸም Aስፈላጊ የሆኑ Aቅርቦቶች ዋጋ መወደድ ወይም መርከስ፣
ሐ. ተዋዋይ ያለበትን የውል ግዴታ Aፈጻጸም ወጪ የሚያከብድበት Aዲስ ህግ
መውጣት፣
49. Aቤቱታን በፍርድ ቤት ስለማየት

ከዚህ በላይ በAንቀጽ 44፣46 Eና 47 መሠረት በመንግስት መስሪያ ቤቱ፣ በቦርዱ ወይም
በቢሮው ውሳኔ ቅር የተሰኘ Eጩ ተወዳዳሪ ወይም ተጫራች ወይም Aቅራቢ ጉዳዩን
Aግባብ ላለው ፍርድ ቤት ሊያቀርብ ይችላል።

96
ክፍል 13
የተሻሩ መመሪያዎች Eና ይህ መመሪያ የሚጸናበት ጊዜ
50. የተሻሩ መመሪያዎች
በገንዘብና የIኮኖሚ ልማት ቢሮ ቁጥር 27/2000 ዓ.ም. የወጣው የግዥ Aፈጻጸም
መመሪያና በተለያየ ጊዜ የወጡ ማሻሻያዎች በዚህ መመሪያ ተሽሯዋል።

51. መመሪያው የሚፀናበት ቀን

ይህ መመሪያ ከታህሳስ 2003 ዓ.ም. ጀምሮ የፀና ይሆናል።

ሐረር ታህሳስ 2003 ዓ/ም


Aህመድ Aብዶሽ
የገንዘብና የIኮኖሚ ልማት ቢሮ ኃላፊ

97
Aባሪ 1

1. ጨረታ በAየር ላይ ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ

1. በዚህ መመሪያ Aንቀጽ ---- በተገለጸው መሠረት ዝቅተኛ


የመጫረቻ ሰነድ ማዘጋጃና ማቅረቢያ ጊዜ በሚከተለው
Aኳኋን ይወሰናል።

ሀ. የመንግስት መስሪያቤቶች የጨረታ ሰነድ በሚያዘጋጁበት ጊዜ የግዥውን


ዓይነት Eና የግዥውን የተሳትፎ ሽፋን በተለይም ውስብስብ የሆኑ Eና
ያልሆኑ ግዥዎችን በመለየት ከዚህ በታች በተመለከተው ሠንጠረዥ
መሠረት የመጫረቻ ሰነድ የሚቀርብበት የመጨረሻ ቀን መወሰን Aለባቸው።

የግዥው የተሳትፎ ሽፋን


ተራ ውስብስብነት ዓለም Aቀፍ ብሔራዊ ውስን ጨረታ
የግዥው ዓይነት ግልጽ ግልጽ የውጭ Aገር የAገር ውስጥ
ጨረታ ጨረታ ተጫራች ተጫራች ብቻ
ቁጥር (Complexity) የሚሳተፉበት የሚሳተፉበት
1 የግንባታ ዘርፍ ሥራ ውስብስብ 45 ቀናት 30 ቀናት 45 ቀናት 30 ቀናት
ውስብስብ ያልሆነ 35 ቀናት 21 ቀናት 35 ቀናት 21 ቀናት
2 Eቃ ውስብስብ 45 ቀናት 30 ቀናት 45 ቀናት 30 ቀናት
ውስብስብ ያልሆነ 35 ቀናት 15 ቀናት 35 ቀናት 15 ቀናት
3 ሌሎች Aገልግሎቶች ውስብስብ 45 ቀናት 30 ቀናት 45 ቀናት 30 ቀናት
ውስብስብ ያልሆነ 35 ቀናት 15 ቀናት 35 ቀናት 15 ቀናት
4 የምክር Aገልግሎት ውስብስብ 14 ቀናት 10 ቀናት - -
 ፍላጎት መግለጫ ውስብስብ ያልሆነ 10 ቀናት 7 ቀናት - -
(EOI) ውስብስብ 45 ቀናት 30 ቀናት 35 ቀናት 30 ቀናት
 የመወዳደሪያ ሐሳብ ውስብስብ ያልሆነ
ማቅረቢያ 35 ቀናት 15 ቀናት 21 ቀናት 15 ቀናት

ለ. ውስብስብ ያልሆነ የEቃ Eና የAገልግሎት ግዥ የሚባለው ከዚህ ጋር Aባሪ

በሆነው ሠንጠረዥ የተመለከተው ዓይነት ግዥ ነው።

ሐ. ከAንድ Aቅራቢ Eንዲሁም በዋጋ ማቅረቢያ የግዥ ዘዴ በሚፈፀም ግዥ

የመጫረቻ ሰነድ የማቅረቢያው ጊዜ የግዥውን ዓይነት፣ Aስቸኳይነት፣

98
ውስብስብነት፣ የAቅራቢዎቹን የተሳትፎ ሽፋን Eና የመሳሰሉ ጉዳዮችን
መሠረት በማድረግ በመንግስት መሥሪያቤቶች ይወሰናል።

መ. ግዥው የሚፈፀመው የሁለት ደረጃ ጨረታ የግዥ ዘዴን መሠረት በማድረግ


በሚሆንበት ጊዜ፣

i. በመጀመሪያ ደረጃ Eንደግዥው ዓይነት በዚህ Aንቀጽ ንUስ Aንቀጽ


1(ሀ) በተመለከተው መሠረት በዓለም Aቀፍ ግልጽ ጨረታ ወይም
በAገር ውስጥ ግልጽ ጨረታ ለሚፈፀም ውስብስብ ግዥ የተፈቀደው
ዝቅተኛ የጨረታ መቆያ ወይም የመጫረቻ ሰነድ የሚቀርብበት
የመጨረሻ ጊዜ ተፈጻሚ ይደረጋል።

ii. በሁለተኛው ደረጃ በመንግስት መሥሪያቤቱ በውድድር ተሳታፊ


Eንዲሆኑ የተመረጡት የተወሰኑ የAገር ውስጥ ወይም የውጭ Aገር
ተጫራቾች ለሚሳተፉበት የውስን ጨረታ በዚህ Aንቀጽ ንUስ
Aንቀጽ 1(ሀ) ለውስን ጨረታ የተፈቀደው ዝቅተኛ ጊዜ ተፈጻሚ
ይሆናል።

ሠ. የመንግስት መሥሪያቤቶች ከዚህ በላይ በAንቀጽ 1(ሀ) ላይ የተገለጸው

ዝቅተኛ የመጫረቻ ሰነድ ማዘጋጃና ማቅረቢያ ጊዜ መሆኑን በመረዳት


Eንደግዥው ዓይነት Eና የገበያው ሁኔታ ለEጩ ተወዳዳሪዎች
EንደAስፈላጊነቱ ተመጣጣኝ የሆኑ ተጨማሪ ጊዜ ሊሰጡ ይችላሉ።

99
2. በዚህ Aንቀጽ 1 ( ለ) መሠረት ውስብስብ ያልሆኑ ግዥዎች ዝርዝር
Eቃዎች የግንባታ ሥራዎች የምክር Aገልግሎት ሌሎች Aገልግሎቶች

 ለገበያ የተዘጋጁ የጽህፈት  የህንፃ Eድሳት  ዝርዝር የጥናት  የህትመት


መሣሪያ ዎች  የቀለም ቅብ Aካሔድ  የተሽከርካሪ ጥገና
 ለገበያ የተዘጋጁ የፅዳት ሥራ ( Methodology)  የመሳሪያዎችና Eቃዎች ኪራይ
Eቃዎች  የጊዜያዊ ቤቶች ማቅረብ የማይጠይቁ  የቢሮ Eቃዎችና የቢሮ ማሽኖች
 ለገበያ የተዘጋጁ ስራ Aገልግሎት ጥገና
ኮምፒዩተሮች Eና ተጓዳኝ  የAጥር ስራ ግዥዎች፣  የትራንስፖርት ኪራይ
Eቃዎች  የቢሮ መከፋፈል  የሆቴልና መስተንግዶ
 ለገበያ የተዘጋጁ (ፓርትሽን) ስራ  የቧንቧ Eና የኤሊክትሪክ ጥገና
ፕሪንተሮች  የስልጠና
 ለገበያ የተዘጋጁ የቢሮ  የOዲት Aገልግሎት
መገልገያ Eቃዎች  የጥበቃ Eና የፅዳት
 የመኪና ጎማ  የግዥ Aገልግሎት
 ለገበያ የተዘጋጁ ልዩ  የግቢ ማስዋብና ማስተካከል
ልዩ መለዋወ ጫዎች  የቢሮ ማስዋብ
(ለምሳሌ የተሽከርካሪ፣  የቢሮ ኪራይ
የቢሮ መገልገያ ማሽኖች)
 ለገበያ የተዘጋጁ
የኤሌክትሪክ፣
Iሌክትሮኒክስና
Iሌክትሮ ሜካኒ ካል
Eቃዎች
 ለገበያ የተዘጋጁ የቢሮ
መገልገያ ማሽኖች
(ለምሳሌ ፋክስ፣ ፎቶ
ኮፒ፣ መጠረዣ ማሽን)
 የግንባታ Eቃዎቸ
(ለምሳሌ ሲሚንቶ፣
ብረት፣ Aሸዋ፣ ቧንቧ፣
ቀለም፣ Eንጨት፣
ምስማር)
 የምግብ ጥሬ Eቃ Eና
የተዘጋጀ ምግብ
 ነዳጅና ልዩ ልዩ ቅባቶች
 ለገበያ የተዘጋጁ ልብሶች፣
ጨርቆች Eና ጫማዎች
 ለገበያ የተዘጋጁ
መድሐኒቶች Eና
የሕክምና መገልገያ
መሳሪያዎች
 ኬሚካሎች Eና
ሬኤጀንቶች
 መፃሕፍት Eና ጆርናሎች

100
 «ለገበያ የተዘጋጁ» ማለት ለተጠቃሚው ሕዝብ ፍላጎት ተብለው የሚመረቱ
ስታንዳርድ የገበያ Eቃዎቸ ሲሆኑ ለግዥ ፈፃሚ መ/ቤቱ በተለየ ሁኔታ የሚመረቱትን
Aይጨምርም።
 ግዥ ፈፃሚው Aካል ዝርዝር የጥናት Aካሔድ የማያስፈልጋቸውን ውስብስብ ያልሆኑ
የምክር Aገልግሎቶች ዓይነት የሚፈለገውን የምክር Aገልግሎት የሚኖረውን የጥናት
ባሕርይ በማየት ይወስናል።

101
Aባሪ 2
በቅድሚያ ክፍያ ገንዘብ ለመንገድ ሥራ Eና ለሕንጻ ግንባታ የሚገዙት
ማሽነሪዎች ዝርዝር
ተራ ለመንገድ ሥራ ተቋራጭ የተፈቀዱ ማሽነሪዎች ለሕንጻ ሥራ ተቋራጭ
ቁጥር የተፈቀዱ ማሽነሪዎች
1 ቡል ዶዘር Aክስካቫተር
2 ፍሮንት Iንድ ሎደር ሃይድሮሊክ ብሬከር
3 ሞቶር ግሬደር ክሬን
4 ትሬንች Aክስካቫተር ታወር ክሬን
5 ባክሆይ ዶዘር
6 ግሪድ ሮለር ትራክ ሚክስር
7 ቫይብራቶሪ ሮለር ሎደር
8 ወተር ቦውሰር ዳምፕ ትራክ
9 ዳምፕ ትራክስ ስካፎልዲንግ
10 ትራክ ዊዝ ትሬለር ሮርምወርክ

11 ሎቤድ ሀUሊንግ ትራክ ፍሮንት ኤንድ ዳምፐር

12 ቢቱመን ዲስትሪቢውተር ኮምፓክተር/ሮለር

13 ስቴሽነሪ ሂተር ባክሆ

14 ፔቨር ፎር ቤዝ ኮርስ ክሬሸር

15 Aስፓልት ፔቨር ጀኔሬተር

16 ሰልፍ ፕሮፒልድ ቺፕ ስፒረደር ትራክ ዊዝ ትሬለር

17 ሜካኒካል ብሩም

18 ታንደም ሮለር

19 ቫይብሬቲንግ ሮለር

20 ፖድ ፉት ሮለር
21 ፐኒውማቲክ ታየር ሮለር
22 Aስፓልት ፕላንት
23 ክራሺንግ Eና ስክሪኒንግ ፕላንት
24 ዋጎን ድሪል

102
25 ኮምፕሬስር
26 ክሬን
27 ኮንክሪት ሚክሰር
28 ጀነሬተር
29 የኮንሰልታንቶች መቆጣጠሪያ ተሽከርካሪ

Aባሪ 3
የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ሰብሳቢና ፀሐፊ ዋና ዋና ኃላፊነቶች
የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ሰብሳቢ ኃላፊነቶች
የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ሰብሳቢ በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚሾም ሆኖ የሚከቱሉት ኃላፊነቶች
ይኖሩታል።

1. የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴን የስብሰባው ቀንና ሰዓት ይወስናል፣ ስብሰባ


ይመራል።
2. ከጨረታ ሂደት ጋር የተያያዙ ተግባራት የመንግስት ግዥ Aዋጅና መመሪያውን

ተከትሎ የተፈጸመ መሆኑን ያረጋግጣል፣

የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ፀሐፊ ኃላፊነት


የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ፀሐፊ በመ/ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚሾም ሆኖ የሚከተሉት ኃላፊነቶች
ይኖሩታል።
1.ማንኛውንም የAጽዳቂ ኮሚቴ የስብሰባ ቃለ-ጉባዔ ይመዘግባል፣ ኮሚቴው የተሟሉ
ሠነዶች Eና መዛግብቶች Eንዲኖሩት ያደርጋል፣ በጥንቃቄ ይይዛል።
2. በውሳኔ Aሠጣጥ ሂደት ከAቅራቢዎች ጋር የተደረገ ውይይት ካለ በቃለ-ጉባዔ መዝግቦ
መያዝ Aለበት።

3 ከኰሚቴው ሰብሳቢ በሚሰጠው መመሪያ መሠረት Aጀንዳ ያዘጋጃል።

4. በAፅዳቂ ኮሚቴ ስብሰባዎች ድምፅ ይሰጣል።

የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ የስብሰባ ሥነ-ስርዓት


1. የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ ሊሰበሰብ የሚችለው ከAባላቱ ቢያንስ ሦስቱ ሲገኙ ሲሆን
ውሣኔ የሚተላለፈው በድምፅ ብልጫ ይሆናል።

103
2. የግዥ Aጽዳቂ ኮሚቴ በውሳኔ Aሰጣጥ ወቅት Eኩል ድምጽ በሚኖረው ጊዜ
ሰብሳቢው ያለበት ወገን ተቀባይነት ይኖረዋል::
3. በድምፅ Aሰጣጥ ወቅት በሃሳብ የተለየ Aባል ሲኖር የተለየበት ምክንያት
በቃለ ጉባዔው Eንዲሰፍር ይደረጋል።

104
Aባሪ
በቢሮው የመረጃ መረብ /ድረ ገጽ/ ላይ የጨረታ ማስታወቂያ Eና የAሸናፊ ተጫራች መረጃ ይፋ ለማድረግ Eንዲቻል የሚሞላ
ፎርም /ቅጽ/
ሀ. የጨረታ ማስታወቂያ ( Advertisement )

ግዥ ፈጻሚ መ/ቤት
Procurement Entity
የግዥ ዓይነት
Procurement Type
የበጀት ዓመት
Fiscal Year

የጨረታ ቁጥር የጨረታው ዝርዝር ጨረታው የሚዘጋበት ቀን ዝርዝሩን ከዚህ ያገኛሉ


/Tender No / /Tender Description / /Dead Line/ /Download/

ለ. የጨረታ Aሸናፊ /Awarded Contract/


የግዥ ፈጻሚ መ/ቤት
Procurement Entry
የግዥ ዓይነት
Procurement Type
የበጀት ዓመት
Fiscal Year

የጨረታ ቁጥር የሥራው ዝርዝር/ የAቅራቢው ሙሉ ስም ውሉ የተፈረመበት ቀን የገንዘብ መጠን በብር


/Tender No/ /Description / /Provider/ /Date of awarded contracts/ /Amount in Birr/

You might also like