Professional Documents
Culture Documents
Jemal Abdi
Jemal Abdi
ቀን-----------------------------------------
በኢፌድሪ
ለገንዘብ ሚኒስቴር
አዲስ አበባ
በመሆኑም አቶ ጀማል አብዲ አህመድ በቁጥር LSM/282/2013 በቀን 10/10/2013 በብር 20,812,792
ካፒታል የተመዘገበ ከከፍተኛ ደረጃ የግራናይት ማዕድን ምርት ፍቃድ አውጥተው ቦታ ተረክበው የቅድመ
ምርት ስራዎችን በመስራት ላይ ያሉና ወደ ምርት ስራ ለመግባት ተግባራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ የሚገኙ
ሲሆን ከዚሁ ደብዳቤ ጋር አያይዘን በላክነው ዝርዝር መሠረት ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ ሆነው እንዲገቡላቸው
በሚኒስቴር መ/ቤታችሁ በኩል አስፈላጊዉን ትብብር እንድታደርጉላቸው እንጠይቃለን፡፡
ከሠላምታ ጋር