Professional Documents
Culture Documents
Asmera Asura Authorized Accountant
Asmera Asura Authorized Accountant
ቁጥር -------------------------
ቀን ----------------------------
ለደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መ/ዋና ኦዲተር ቢሮ
ሀዋሳ
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተማከረዉ ለ 2013 ዓ/ም የሙያ ፍቃድ እንድታደስልኝ በባለፈዉ በጀት ዓመት
ሂሳብ የዘጋሁላቸዉን ወይም የሰራሁላቸዉን የደንበኞች ዝርዝር የያዜ 1 ገጽ ሠንጠረዥ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ
ጋር አያይዤ ያቀረብኩኝ ስለሆነ በእናንተ በኩል ታይቶ የሙያ ፍቃዴ ለ 2013 ዓ.ም እንዲታደሰልኝ በአክብሮት
እጠይቃለሁ፡፡
ከሠለምታ ጋር
አስመራ አሱራ
ባለቤት
+ 251-919691458/0911889342
ASMERA ASURA AUTHORIZED ACCOUNTANT
+ 251-919691458/0911889342
ASMERA ASURA AUTHORIZED ACCOUNTANT
1. ለውል ሰጪ የአገልግሎት ክፍያ ከደንበኞች በድርጅቱ የገቢ ደረሰኝ/በዉል /መሠረት የተሰበሰበ ለድርጅቱ
ማሳወቅ እና ገቢ ማድረግ የገቢ መጠኑንም ሪፖርት ማድረግ፤
2. የደንበኞችን ሂሳብ የሕሳብ መርሆ እና የሀገርቱ ታክስ አዋጅ በሚፈቅደዉ መንገድ በአግባቡ መሥራትና
ዓመታዊ የሂሳብ መገለጫዎችን በአግባቡ መዘጋጀቱን ማረጋገጥ፤
3. በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ በደንበኞች ሂሳብ ላይ ሙሉ ሓለፊነት እና ተጠያቅነት መዉሰድ፤
4. በድርጅቱ ውስጥ የሂሳብ ባለሙያዎችን መቅጠር ለዋናው ቢሮ ማሳወቅ
5. የቅ/ጽ/ቤቱን ሥራ ሙሉ በሙሉ መከታተል እና የድርጅቱን ተቀጣሪ ሠራተኞች እንዲሁ እና የሂሳብ ሥራ
የሂሳብ ደንብና መመሪያ ተከትሎ መሠራቱን ማረጋገጥ እና ለዋና ጽ/ቤት ሪፖርት ማድረግ፤
6. በቅ/ጽ/ቤቱ የሚገኙትን ደንበኞች መረጃ በአግባቡ መያዝ እና የሂሳብ መግለጫዋችና ሰነዶችን በአግባቡ
መያዛቸውን ማረጋገጥ ከእያንደንዱ ሠራተኛ ወራሃዊ ሪፖርት መቀበል መገምገም፤
7. ከእያንዳንዱ ድርጅት/ግለሰብ/ ነጋዴ ጋር የሂሳብ ሥራ ውል መግባት እና ለዋና ጽ/ቤት ማሳወቅ፤
8. ማንኛውም የቅ/ጽ/ቤት የሂሳብ ሥራ መሥራትን የሂሳብ መግለጫዎችን ማዘጋጀት
የውል ሰጪ ግዴታ
+ 251-919691458/0911889342
ASMERA ASURA AUTHORIZED ACCOUNTANT
ለውል ተቀባይ የሚያስፈልጉ ማንኛውንም የጽ/ቤት መሣሪያና ለሎች ሥራ የሚፈለጉትን ዕቃዎች ማሟላት፤
ውል ተቀባይ ውል ሰጪ
ስም -------------------------------- ስም---------------------------
ቀን---------------------------------- ቀን--------------------------
እማኞች
1. ------------------------------------------
2. ------------------------------------------
3. -------------------------------------------
4. -------------------------------------------
+ 251-919691458/0911889342