You are on page 1of 78

ቁጥር፡- -----------------------------------------------

ቀን፡- -------------------------------------------------

ለልጉዲ ጥጥ መዳመጫ ፋብሪካ ኃ/የተ/የግ/ኩባንያ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት፣

የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 ዓ/ም ሠንጠረዥ ‹‹ሀ›› ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር ስለመጣል
በሚደነግገው መሰረት ተቋማችሁ/ፋብሪካችሁ በከተማው አስተዳደር ወሰን ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ
ከመ/ቤታችን በቁጥር ግ/ከተ/አስ/ገ/03376 በቀን 09/07/2011 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ በፋብሪካው በቋሚነት፣
በኩንትራት እና በትርፍ ጊዜ ክፍይ ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ተቀጣሪዎችን የስራ ግብር በተፈቀደው የፋይናንስ
አሰራር መሰረትፔሮል በማዘጋጀት ለመ/ቤታችን እንዲያቀርብ እና ክፍያ እንዲፈጽም በማሳሰብ ይህ ሳይሆን ቢቀርግን
በታክስ አስተዳደር አዋጁ መሰረት እርምጃ የሚወሰድ መሆኑ መገለጹ ይታወሳል፡፡

ሆኖም ተቋማችሁ የተጻፈውን ደብዳቤ ወደጎን በመተው ይህ ድብዳቤ እስከተጻፈበት ቀን ድረስ የሚጠበቅብን ተቋማዊ
ሀላፊነት ሊወጣ አልቻለም፡፡

ስለሆነም አሁንም ይህ ደብዳቤ ከደረሳችሁ ቀን ጀምሮ ባሉት ሰባት ቀናት ውስጥ የሚጠበቅባችሁን ተቋሙ
ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ያለውን የስራተኞችን የስራ ግብር እድትከፍሉ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር
ግንበታክስ አስተዳደር አዋጁ የሚፈለግበትን ታክስ ሳይከፍል የሚቀር የንግድ ድርጅትን ለጊዜው ስለማሸግ በሚደነግገው
አንቀጽ 45 ንኡስ አንቀጽ 2 ላይ የተቀመጠው ‹‹የታክስ ከፋዩን የንግድ ድርጅት ለ 14 ቀናት በጊዜያዊነት የሚታሸግ
መሆኑን የሚገልጽ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል›› የሚለውን ከመተግባር በተጨማሪ የታክስ አስተዳደር አዋጁ
የግብር ግዴታቸውን እንዲወጡ በተደጋጋሚ ተጠይቀው ባልተወጡ ግብር ከፋዮች ላይ ተፈጻሚ ስለሚሆነው
አስተዳደራዊ ቅጣት እና የታክስ ወንጀሎች በሚደነግገቀው መሰረት ‹‹በታክስ ከፋይነት መመዝገብ ሲገባው ያልተመዘገበ
እንደሆነ መመዝገብ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ ለምዝገባ እስካመለከተበት ወይም በባለስልጣኑ አነሳሽነት እስከ ተመዘገበበት
ቀን ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ መክፈል ያለበትን ታክስ 25 በመቶ መቀጫ ይከፈላል›› በሚለው እና በአንቀጽ 124 ንኡስ
አንቀጽ 1 በተገለጸው ‹‹ ማንኛውም ሰው ታክስን ለመሰወር በማሰብ ገቢውን የደበቀ፣ የታክስ ማስታወቂያውን ያላቀረበ
ወይም ታክሱን ያልከፈለ እንደሆነ ከብር 100,000.00 እስከ ብር 200,000.00 በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሶስት
አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል›› የሚለውን ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚያደርግ መሆኑን በጥብቅ
እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣

ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡-የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ መልካሙ ሺበሺ አልማዉ በቀን
11/08/2011 ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡ ስለሆነም ሰራተኛዉ
ተመድበዉ በመስራት ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
በዚህም መሰረት፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/05/2003 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3.የትምህርት አይነት -------------------------------------ህዝብና ልማት አስተዳድር
4.የትዉልድ ዘመን -----------------------------------------27/04/1980 ዓ/ም
5.የመደቡ ደረጃ --------------------------------------------9
6.የጥሮታ መለያ ቁጥር-------------------------------------ሰ/1307443/107/03
7.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ --------------------------7934
8.የመደቡ መጠሪያ-------------------------------------------ገቢ አሰባስብ ከፍተኛ ኦፊሰር
9.ትምህርት ደረጃ -------------------------------------------የመጀመሪያ ዲግሪ
ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
1.1 ከጥር 1/05/2003 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2003 ዓ/ም በአሶሳ ከተማ አስ/ር አገልግሎት ጽ/ቤት የስልጠናና
ሰነድ ዝግጅት አስልጣኝ ባለሙያ ሆነዉ ያገለገሉ
1.2 ከሀምሌ 1/2003 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥር 20/2004 ዓ/ም በአሶሳ ከተማ አስ/ር ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የሰዉ ሃብት አስ/ር
ባለሙያ ሆነዉ ያገለገሉ
1.3 ከጥር 21/2004 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 27/2009 ዓ/ም ድረስ በሆሞሻ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በግብር አወሳስን
ከፍተኛ ኦፊሰር ሆነዉ ያገለገሉ
1.4 ከሰኔ 28/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 14/2010 ዓ/ም ድርስ በሆሞሻ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት የገቢ
አሰ/አወ/ክ/ዋና ስራ ሂደት አስተባባሪ ሆነዉ ያገለገሉ
1.5 ከህዳር 15/2010 ዓ/ም ጀምሮ ይህ ማስረጃ እስከተሰጠበት ጊዜ ድረስ በግልገል በለስ ከተማ አስ/ር ገቢዎች ጽ/ቤት
የገቢ አሰባስብ ከፍተኛ ኦፊሰር በመሆን በደረጃ 9 የወር ደመወዝ 7934 ብር/ሰባት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ አራት
ብር/እየተከፈላቸዉ በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸዉ 8 ዓመት ከ 3 ወር ከ 11 ቀን
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
1.6 የዲስፕሊን ግድፍት ------------------------የለባቸዉም
1.7 ተከታታይ ሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም----------------4.88

ግልባጭ፣**ገቢ ለልማት**
ለአቶ መልካሙ ሺበሺ
በጽ/ቤቱ፣

ቁጥር፡- ------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- በከተማ አስተዳደሩ የንግድ ተቋም ኖሯቸው ግብር ለሌላ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የሚከፍሉ ግብር
ከፋዮችን ይመለከታል፣
በከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ የንግድ ስራ ከተሰማሩ ተቋማት መካከል አንዳንድ ተቋማት በክልሉ ከአንድ ወረዳ በላይ
ብራንች ያላቸው በመሆኑ የሚጠበቅባቸውን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት በሚገኝበት
ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ግራብቸውን በመክፈል ላይ መሆናቸውን መ/ቤቱ ባደረገው ክትትል ደርሶባቸዋል፡፡
በመሆኑም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ ጉዳዩን አስመልክቶ በቀን 14/08/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ይህ
ድርጊት የከተማ አስተዳደሩ መንግስት የከተማው ህዝብ እና ተቋማት እዲያሟላላቸው የሚጠይቁትን ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስፈልገውን ወጪ ከሚሸፍንባቸው የገቢ
አማራጮች መካከል በከተማው አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰበው ግብር አንዱ ከመሆኑ ጋር በተገናኘ እና እነዚሁ ተቋማትም
የዚሁ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ተጠቃሚዎች ከመሆናቸው አንጻር የሚጠበቅባቸውን የግብር ግዴታ
ለከተማው መወጣት ያለባቸው መሆኑን በማመን ተቋማቱ በዚሁ ከተማ በሚሰሩት የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኙት ገቢ
የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈል እዳለባቸው ማኔጅመንቱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
ስለሆነም በከተማ አስተዳደሩ ብራንች የንግድ ተቋም ኗሯቸውከአሁን በፊት ግብራቸውን የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት
በሌላ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር የሚገኙት መካከል የደረጃ ‹‹ሀ›› ግብር ከፋይ የሆነው MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
የግ/መ/ቁ 0002189084 እናየንግድ ተቋማት የ 2011 ዓ/ም ግብር ዘመን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የግ/በለስ ከተማ
አስተዳደር ድርሻ በእናንተ በኩል ተሰርቶ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ኮሌጁም ይህንኑ አውቆ በከተማው
በሚሰራው የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኘው የንግድ ስራ ትርፍ የሚጠበቅበትን ግብር በአስተዳደር አዋጁ በተገለጸው
የማስታወቂያ እና የመክፈያ ጊዜ ውስጥ እንድፈጽም ጭምር እናሳስባለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለ MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
ግ/በለስ፣

ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡- የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አሳየ አቅናው ዓለሙበቀን 15/08/2011
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም ሰራተኛው በመ/ቤታችንተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/11/1994 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3. አሁን ያለው የት/ት ደረጃ ---------------------------------------ሁለተኛ ዲግሪ
4.የትምህርት አይነት --------------------------------------------- Social Security Management
5.የትዉልድ ዘመን ------------------------------------------------ 21/03/1974 ዓ/ም
6.አሁን የሚሰራበት የስራ መደቡ ደረጃ ----------------------- 10/አስር/
7. የመደቡ መጠሪያ----------------------------------------- የግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ
8.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ -------------------------------- 7934
9.የጥሮታ መለያ ቁጥር------------------------------------------- 4121646
10. ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
10.1. ከ 1/11/1994 ዓ/ም እስከ 30/12/1998 ዓ/ም ድረስ ለ 4.2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገሉ
10.2. ከ 1/1/1999 ዓ/ም እስከ 30/12/1999 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ዓመት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.3. ከ 1/1/2000 ዓ/ም እስከ 30/12/2001 ዓ/ም ድረስ ለ 2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለ
10.4. ከ 1/1/2002 ዓ/ም እስከ 30/07/2003 ዓ/ም ድረስ ለ 1.7 ዓመታት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.5. ከ 1/08/2003 ዓ/ም እስከ 2/13/2004 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታትበመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያለገለለ
10.6. ከ 14/04/2006 ዓ/ም እስከ 15/05/2006 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ወር በመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያገለገለ
10.7. ከ 16/05/2006 ዓ/ም እስከ 30/12/2007 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታት ከ 15 ቀናት በስ/ት/ዝ/አቅ/ት/ዋና የስራ
ሂደት አስተባባሪነት ያገለገለ
10.8. ከ 1/03/2010 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የግ/ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸው 13 ዓመታት ከ 6 ወር ከ 15 ቀን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
11. የዲሲፕሊን ግድፈት -------------------------------------------- የሌለባቸው
12. ተከታታይ የሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም ----------- 4.92
መሆኑን ሰራተኛው የሚጠበቅባቸውን የመንግስት ስራ በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታታሪነት የሚወጡ እና መልካም ስነ -
ምግባር ያላቸው መሆኑን በመግለጽ ይህን የስራ ልምድ ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለአቶ አሳየ አቅናው
በጽ/ቤቱ፣

ቁጥር፡- ------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- በከተማ አስተዳደሩ የንግድ ተቋም ኖሯቸው ግብር ለሌላ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የሚከፍሉ ግብር
ከፋዮችን ይመለከታል፣
በከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ የንግድ ስራ ከተሰማሩ ተቋማት መካከል አንዳንድ ተቋማት በክልሉ ከአንድ ወረዳ በላይ
ብራንች ያላቸው በመሆኑ የሚጠበቅባቸውን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት በሚገኝበት
ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ግራብቸውን በመክፈል ላይ መሆናቸውን መ/ቤቱ ባደረገው ክትትል ደርሶባቸዋል፡፡
በመሆኑም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ ጉዳዩን አስመልክቶ በቀን 14/08/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ይህ
ድርጊት የከተማ አስተዳደሩ መንግስት የከተማው ህዝብ እና ተቋማት እዲያሟላላቸው የሚጠይቁትን ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስፈልገውን ወጪ ከሚሸፍንባቸው የገቢ
አማራጮች መካከል በከተማው አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰበው ግብር አንዱ ከመሆኑ ጋር በተገናኘ እና እነዚሁ ተቋማትም
የዚሁ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ተጠቃሚዎች ከመሆናቸው አንጻር የሚጠበቅባቸውን የግብር ግዴታ
ለከተማው መወጣት ያለባቸው መሆኑን በማመን ተቋማቱ በዚሁ ከተማ በሚሰሩት የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኙት ገቢ
የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈል እዳለባቸው ማኔጅመንቱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
ስለሆነም በከተማ አስተዳደሩ ብራንች የንግድ ተቋም ኗሯቸው ከአሁን በፊት ግብራቸውን የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት
በሌላ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር የሚገኙት መካከል የደረጃ ‹‹ሀ›› ግብር ከፋይ የሆነው MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
የግ/መ/ቁ 0002189084 እና የንግድ ተቋማት የ 2011 ዓ/ም ግብር ዘመን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የግ/በለስ ከተማ
አስተዳደር ድርሻ በእናንተ በኩል ተሰርቶ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ኮሌጁም ይህንኑ አውቆ በከተማው
በሚሰራው የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኘው የንግድ ስራ ትርፍ የሚጠበቅበትን ግብር በአስተዳደር አዋጁ በተገለጸው
የማስታወቂያ እና የመክፈያ ጊዜ ውስጥ እንድፈጽም ጭምር እናሳስባለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለ MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
ግ/በለስ፣

ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡- የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አሳየ አቅናው ዓለሙበቀን 15/08/2011
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም ሰራተኛው በመ/ቤታችንተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/11/1994 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3. አሁን ያለው የት/ት ደረጃ ---------------------------------------ሁለተኛ ዲግሪ
4. የትምህርት አይነት --------------------------------------------- Social Security Management
5.የትዉልድ ዘመን ------------------------------------------------ 21/03/1974 ዓ/ም
6. አሁን የሚሰራበት የስራ መደቡ ደረጃ ----------------------- 10 /አስር/
7. የመደቡ መጠሪያ----------------------------------------- የግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ
8.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ -------------------------------- 7934
9.የጥሮታ መለያ ቁጥር------------------------------------------- 4121646
10. ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
10.1. ከ 1/11/1994 ዓ/ም እስከ 30/12/1998 ዓ/ም ድረስ ለ 4.2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገሉ
10.2. ከ 1/1/1999 ዓ/ም እስከ 30/12/1999 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ዓመት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.3. ከ 1/1/2000 ዓ/ም እስከ 30/12/2001 ዓ/ም ድረስ ለ 2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለ
10.4. ከ 1/1/2002 ዓ/ም እስከ 30/07/2003 ዓ/ም ድረስ ለ 1.7 ዓመታት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.5. ከ 1/08/2003 ዓ/ም እስከ 2/13/2004 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታትበመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያለገለለ
10.6. ከ 14/04/2006 ዓ/ም እስከ 15/05/2006 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ወር በመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያገለገለ
10.7. ከ 16/05/2006 ዓ/ም እስከ 30/12/2007 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታት ከ 15 ቀናት በስ/ት/ዝ/አቅ/ት/ዋና የስራ
ሂደት አስተባባሪነት ያገለገለ
10.8. ከ 1/03/2010 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የግ/ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸው 13 ዓመታት ከ 6 ወር ከ 15 ቀን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
11. የዲሲፕሊን ግድፈት -------------------------------------------- የሌለባቸው
12. ተከታታይ የሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም ----------- 4.92
መሆኑን ሰራተኛው የሚጠበቅባቸውን የመንግስት ስራ በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታታሪነት የሚወጡ እና መልካም
ስነ-ምግባር ያላቸው መሆኑን በመግለጽ ይህን የስራ ልምድ ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ግልባጭ፣**ገቢ ለልማት**
ለአቶ አሳየ አቅናው
ባሉበት፣
ቁጥር፡- ------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- በከተማ አስተዳደሩ የንግድ ተቋም ኖሯቸው ግብር ለሌላ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የሚከፍሉ ግብር
ከፋዮችን ይመለከታል፣
በከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ የንግድ ስራ ከተሰማሩ ተቋማት መካከል አንዳንድ ተቋማት በክልሉ ከአንድ ወረዳ በላይ
ብራንች ያላቸው በመሆኑ የሚጠበቅባቸውን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት በሚገኝበት
ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ግራብቸውን በመክፈል ላይ መሆናቸውን መ/ቤቱ ባደረገው ክትትል ደርሶባቸዋል፡፡
በመሆኑም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ ጉዳዩን አስመልክቶ በቀን 14/08/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ይህ
ድርጊት የከተማ አስተዳደሩ መንግስት የከተማው ህዝብ እና ተቋማት እዲያሟላላቸው የሚጠይቁትን ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስፈልገውን ወጪ ከሚሸፍንባቸው የገቢ
አማራጮች መካከል በከተማው አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰበው ግብር አንዱ ከመሆኑ ጋር በተገናኘ እና እነዚሁ ተቋማትም
የዚሁ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ተጠቃሚዎች ከመሆናቸው አንጻር የሚጠበቅባቸውን የግብር ግዴታ
ለከተማው መወጣት ያለባቸው መሆኑን በማመን ተቋማቱ በዚሁ ከተማ በሚሰሩት የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኙት ገቢ
የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈል እዳለባቸው ማኔጅመንቱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
ስለሆነም በከተማ አስተዳደሩ ብራንች የንግድ ተቋም ኗሯቸው ከአሁን በፊት ግብራቸውን የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት
በሌላ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር የሚገኙት መካከል የደረጃ ‹‹ሀ›› ግብር ከፋይ የሆነው MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
የግ/መ/ቁ 0002189084 እና የንግድ ተቋማት የ 2011 ዓ/ም ግብር ዘመን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የግ/በለስ ከተማ
አስተዳደር ድርሻ በእናንተ በኩል ተሰርቶ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ኮሌጁም ይህንኑ አውቆ በከተማው
በሚሰራው የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኘው የንግድ ስራ ትርፍ የሚጠበቅበትን ግብር በአስተዳደር አዋጁ በተገለጸው
የማስታወቂያ እና የመክፈያ ጊዜ ውስጥ እንድፈጽም ጭምር እናሳስባለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለ MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
ግ/በለስ፣

ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡- የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አሳየ አቅናው ዓለሙበቀን 15/08/2011
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም ሰራተኛው በመ/ቤታችንተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/11/1994 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3. አሁን ያለው የት/ት ደረጃ ---------------------------------------ሁለተኛ ዲግሪ
4. የትምህርት አይነት --------------------------------------------- Social Security Management
5.የትዉልድ ዘመን ------------------------------------------------ 21/03/1974 ዓ/ም
6. አሁን የሚሰራበት የስራ መደቡ ደረጃ ----------------------- 10 /አስር/
7. የመደቡ መጠሪያ----------------------------------------- የግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ
8.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ -------------------------------- 7934
9.የጥሮታ መለያ ቁጥር------------------------------------------- 4121646
10. ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
10.1. ከ 1/11/1994 ዓ/ም እስከ 30/12/1998 ዓ/ም ድረስ ለ 4.2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገሉ
10.2. ከ 1/1/1999 ዓ/ም እስከ 30/12/1999 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ዓመት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.3. ከ 1/1/2000 ዓ/ም እስከ 30/12/2001 ዓ/ም ድረስ ለ 2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለ
10.4. ከ 1/1/2002 ዓ/ም እስከ 30/07/2003 ዓ/ም ድረስ ለ 1.7 ዓመታት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.5. ከ 1/08/2003 ዓ/ም እስከ 2/13/2004 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታትበመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያለገለለ
10.6. ከ 14/04/2006 ዓ/ም እስከ 15/05/2006 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ወር በመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያገለገለ
10.7. ከ 16/05/2006 ዓ/ም እስከ 30/12/2007 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታት ከ 15 ቀናት በስ/ት/ዝ/አቅ/ት/ዋና የስራ
ሂደት አስተባባሪነት ያገለገለ
10.8. ከ 1/03/2010 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የግ/ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸው 13 ዓመታት ከ 6 ወር ከ 15 ቀን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
11. የዲሲፕሊን ግድፈት -------------------------------------------- የሌለባቸው
12. ተከታታይ የሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም ----------- 4.92
መሆኑን ሰራተኛው የሚጠበቅባቸውን የመንግስት ስራ በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታታሪነት የሚወጡ እና መልካም
ስነ-ምግባር ያላቸው መሆኑን በመግለጽ ይህን የስራ ልምድ ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ግልባጭ፣**ገቢ ለልማት**
ለአቶ አሳየ አቅናው
ባሉበት፣

ቁጥር፡- ------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- በከተማ አስተዳደሩ የንግድ ተቋም ኖሯቸው ግብር ለሌላ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የሚከፍሉ ግብር
ከፋዮችን ይመለከታል፣
በከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ የንግድ ስራ ከተሰማሩ ተቋማት መካከል አንዳንድ ተቋማት በክልሉ ከአንድ ወረዳ በላይ
ብራንች ያላቸው በመሆኑ የሚጠበቅባቸውን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት በሚገኝበት
ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ግራብቸውን በመክፈል ላይ መሆናቸውን መ/ቤቱ ባደረገው ክትትል ደርሶባቸዋል፡፡
በመሆኑም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ ጉዳዩን አስመልክቶ በቀን 14/08/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ይህ
ድርጊት የከተማ አስተዳደሩ መንግስት የከተማው ህዝብ እና ተቋማት እዲያሟላላቸው የሚጠይቁትን ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስፈልገውን ወጪ ከሚሸፍንባቸው የገቢ
አማራጮች መካከል በከተማው አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰበው ግብር አንዱ ከመሆኑ ጋር በተገናኘ እና እነዚሁ ተቋማትም
የዚሁ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ተጠቃሚዎች ከመሆናቸው አንጻር የሚጠበቅባቸውን የግብር ግዴታ
ለከተማው መወጣት ያለባቸው መሆኑን በማመን ተቋማቱ በዚሁ ከተማ በሚሰሩት የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኙት ገቢ
የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈል እዳለባቸው ማኔጅመንቱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
ስለሆነም በከተማ አስተዳደሩ ብራንች የንግድ ተቋም ኗሯቸው ከአሁን በፊት ግብራቸውን የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት
በሌላ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር የሚገኙት መካከል የደረጃ ‹‹ሀ›› ግብር ከፋይ የሆነው MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
የግ/መ/ቁ 0002189084 እና የንግድ ተቋማት የ 2011 ዓ/ም ግብር ዘመን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የግ/በለስ ከተማ
አስተዳደር ድርሻ በእናንተ በኩል ተሰርቶ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ኮሌጁም ይህንኑ አውቆ በከተማው
በሚሰራው የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኘው የንግድ ስራ ትርፍ የሚጠበቅበትን ግብር በአስተዳደር አዋጁ በተገለጸው
የማስታወቂያ እና የመክፈያ ጊዜ ውስጥ እንድፈጽም ጭምር እናሳስባለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለ MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
ግ/በለስ፣

ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡- የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አሳየ አቅናው ዓለሙበቀን 15/08/2011
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም ሰራተኛው በመ/ቤታችንተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/11/1994 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3. አሁን ያለው የት/ት ደረጃ ---------------------------------------ሁለተኛ ዲግሪ
4. የትምህርት አይነት --------------------------------------------- Social Security Management
5.የትዉልድ ዘመን ------------------------------------------------ 21/03/1974 ዓ/ም
6. አሁን የሚሰራበት የስራ መደቡ ደረጃ ----------------------- 10 /አስር/
7. የመደቡ መጠሪያ----------------------------------------- የግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ
8.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ -------------------------------- 7934
9.የጥሮታ መለያ ቁጥር------------------------------------------- 4121646
10. ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
10.1. ከ 1/11/1994 ዓ/ም እስከ 30/12/1998 ዓ/ም ድረስ ለ 4.2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገሉ
10.2. ከ 1/1/1999 ዓ/ም እስከ 30/12/1999 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ዓመት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.3. ከ 1/1/2000 ዓ/ም እስከ 30/12/2001 ዓ/ም ድረስ ለ 2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለ
10.4. ከ 1/1/2002 ዓ/ም እስከ 30/07/2003 ዓ/ም ድረስ ለ 1.7 ዓመታት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.5. ከ 1/08/2003 ዓ/ም እስከ 2/13/2004 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታትበመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያለገለለ
10.6. ከ 14/04/2006 ዓ/ም እስከ 15/05/2006 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ወር በመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያገለገለ
10.7. ከ 16/05/2006 ዓ/ም እስከ 30/12/2007 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታት ከ 15 ቀናት በስ/ት/ዝ/አቅ/ት/ዋና የስራ
ሂደት አስተባባሪነት ያገለገለ
10.8. ከ 1/03/2010 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የግ/ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸው 13 ዓመታት ከ 6 ወር ከ 15 ቀን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
11. የዲሲፕሊን ግድፈት -------------------------------------------- የሌለባቸው
12. ተከታታይ የሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም ----------- 4.92
መሆኑን ሰራተኛው የሚጠበቅባቸውን የመንግስት ስራ በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታታሪነት የሚወጡ እና መልካም
ስነ-ምግባር ያላቸው መሆኑን በመግለጽ ይህን የስራ ልምድ ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ግልባጭ፣ **ገቢ ለልማት**
ለአቶ አሳየ አቅናው

ጽ/ቤቱ፣

ቁጥር፡- ------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- በከተማ አስተዳደሩ የንግድ ተቋም ኖሯቸው ግብር ለሌላ ወረዳዎች/ከተማ አስተዳደሮች የሚከፍሉ ግብር
ከፋዮችን ይመለከታል፣
በከተማ አስተዳደሩ በተለያዩ የንግድ ስራ ከተሰማሩ ተቋማት መካከል አንዳንድ ተቋማት በክልሉ ከአንድ ወረዳ በላይ
ብራንች ያላቸው በመሆኑ የሚጠበቅባቸውን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት በሚገኝበት
ወረዳ/ከተማ አስተዳደር ግራብቸውን በመክፈል ላይ መሆናቸውን መ/ቤቱ ባደረገው ክትትል ደርሶባቸዋል፡፡
በመሆኑም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ ጉዳዩን አስመልክቶ በቀን 14/08/2011 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት ይህ
ድርጊት የከተማ አስተዳደሩ መንግስት የከተማው ህዝብ እና ተቋማት እዲያሟላላቸው የሚጠይቁትን ማህበራዊ፣
ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የሚያስፈልገውን ወጪ ከሚሸፍንባቸው የገቢ
አማራጮች መካከል በከተማው አስተዳደሩ ስር የሚሰበሰበው ግብር አንዱ ከመሆኑ ጋር በተገናኘ እና እነዚሁ ተቋማትም
የዚሁ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና የመሰረት ልማት ተጠቃሚዎች ከመሆናቸው አንጻር የሚጠበቅባቸውን የግብር ግዴታ
ለከተማው መወጣት ያለባቸው መሆኑን በማመን ተቋማቱ በዚሁ ከተማ በሚሰሩት የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኙት ገቢ
የሚጠበቅባቸውን ግብር መክፈል እዳለባቸው ማኔጅመንቱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
ስለሆነም በከተማ አስተዳደሩ ብራንች የንግድ ተቋም ኗሯቸው ከአሁን በፊት ግብራቸውን የተቋማቸው ዋና ጽ/ቤት
በሌላ ወረዳ/ከተማ አስተዳደር የሚገኙት መካከል የደረጃ ‹‹ሀ›› ግብር ከፋይ የሆነው MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
የግ/መ/ቁ 0002189084 እና የንግድ ተቋማት የ 2011 ዓ/ም ግብር ዘመን የንግድ ስራ ትርፍ ግብር የግ/በለስ ከተማ
አስተዳደር ድርሻ በእናንተ በኩል ተሰርቶ እንዲላክልን በአክብሮት እየጠየቅን ኮሌጁም ይህንኑ አውቆ በከተማው
በሚሰራው የንግድ ስራ ላይ ከሚያገኘው የንግድ ስራ ትርፍ የሚጠበቅበትን ግብር በአስተዳደር አዋጁ በተገለጸው
የማስታወቂያ እና የመክፈያ ጊዜ ውስጥ እንድፈጽም ጭምር እናሳስባለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለ MA ኮሌጅ ግ/በለስ ካምፓስ
ግ/በለስ፣

ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡- የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አሳየ አቅናው ዓለሙበቀን 15/08/2011
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም ሰራተኛው በመ/ቤታችንተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/11/1994 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3. አሁን ያለው የት/ት ደረጃ ---------------------------------------ሁለተኛ ዲግሪ
4. የትምህርት አይነት --------------------------------------------- Social Security Management
5.የትዉልድ ዘመን ------------------------------------------------ 21/03/1974 ዓ/ም
6. አሁን የሚሰራበት የስራ መደቡ ደረጃ ----------------------- 10 /አስር/
7. የመደቡ መጠሪያ----------------------------------------- የግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ
8.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ -------------------------------- 7934
9.የጥሮታ መለያ ቁጥር------------------------------------------- 4121646
10. ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
10.1. ከ 1/11/1994 ዓ/ም እስከ 30/12/1998 ዓ/ም ድረስ ለ 4.2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገሉ
10.2. ከ 1/1/1999 ዓ/ም እስከ 30/12/1999 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ዓመት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.3. ከ 1/1/2000 ዓ/ም እስከ 30/12/2001 ዓ/ም ድረስ ለ 2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለ
10.4. ከ 1/1/2002 ዓ/ም እስከ 30/07/2003 ዓ/ም ድረስ ለ 1.7 ዓመታት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.5. ከ 1/08/2003 ዓ/ም እስከ 2/13/2004 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታትበመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያለገለለ
10.6. ከ 14/04/2006 ዓ/ም እስከ 15/05/2006 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ወር በመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያገለገለ
10.7. ከ 16/05/2006 ዓ/ም እስከ 30/12/2007 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታት ከ 15 ቀናት በስ/ት/ዝ/አቅ/ት/ዋና የስራ
ሂደት አስተባባሪነት ያገለገለ
10.8. ከ 1/03/2010 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የግ/ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸው 13 ዓመታት ከ 6 ወር ከ 15 ቀን መሆኑን
እንገልጻለን፡፡
11. የዲሲፕሊን ግድፈት -------------------------------------------- የሌለባቸው
12. ተከታታይ የሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም ----------- 4.92
መሆኑን ሰራተኛው የሚጠበቅባቸውን የመንግስት ስራ በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታታሪነት የሚወጡ እና መልካም
ስነ-ምግባር ያላቸው መሆኑን በመግለጽ ይህን የስራ ልምድ ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ግልባጭ፣ **ገቢ ለልማት**
ለአቶ አሳየ አቅናው
በጽ/ቤቱ

ቁጥር፡- ------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የቢሮ ኪራይን ይመለከታል፣

መ/ቤታችን ከተቋቋመበት ከ 2010 ዓ/ም ጀምሮ የራሱ የቢሮ ግንባታ/ተቋምባለመኖሩ ምክንያት ለተለያዩ እንግልት እና
መጉላላት ከመዳረጉ በተጨማሪ ለስራ ምቹ ባልሆኑ እና በተጨናነቁ ቢሮዎች ስራውን ሲያከናውን መቆየቱ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ተቋሙ በበቂ የሰው ሃይል ካለመሟላቱ ጋር በተገናኘ በ 2012 ዓ/ም በተጨማሪ የሰው ሃይል እና የስራ
ሂደቶች በመደራጀቱ ካሁን በፊት ከነበረው የቢሮ ክፍል በተጨማሪ ሌሎች የቢሮ ክፍሎች የሚያስፈልጉት በመሆኑ እና
አሁን ባለበት የኪራይ ቤት ሌሎች በቂ የስራ ክፍሎች የሌሉ እና ነባሩ ሰራኛም በተጨናነቀ ሁኔታ ስራ እያከናወኑ
መሆናቸው ለስራ አመችነት መሰናክል በመሆኑ የሚመለከተው የመንግስት አካል ለ 2012 በጀት አመት በቂ ቢሮ
እንዲከራይልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ቁጥር፡- -----------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የግዢ ተወካይ ስለማሳወቅ፣
ከመ/ቤታችሁ በቁጥር 94/ወከ/16 በቀን 30/01/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ የጥቃቅን ግዢዎች በጽ/ቤታችን
በተወከለ ሰራተኛ መፈጸም ይቻል ዘንድ አንድ ተወካይ እንድናሳውቅ ተጠይቀናል፡፡
በመሆኑም የጽ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 04/02/2012 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት የመስሪያ ቤቱ ሰራተኛ
የሆኑትን ወ/ሮ የሺ ጎበናን ለተፈለገው ዓላማ ተወካይ እንዲሆኑ የወሰነ መሆኑን እየገለጽን ወ/ሮ የሺ ጎበናም የህንኑ
ኃላፊነት በትጋት እና በታማኝነት እንዲወጡ ጭምር እናሳስባለን፡፡
**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለወ/ሮ የሺ ጎበና
ባሉበት፣

ቁጥር፡- -----------------------------------------------
ቀን፡- --------------------------------------------------

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ን/ኢ/ት/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪ ግብረ ሃይል ኮሚቴ አባል ስለማሳወቅ፣


ከመ/ቤታችሁ በቁጥር 00125/04 በቀን 25/01/2012 ዓ/ም በተጻፈ ድብዳቤ በከተማው ያለውን የነገሮች የዋጋ ንረት
ለመቆጣጠር ይቻል ዘንድ የዋጋ ንረትን የሚከታተል ግብረ ሃይል ኮሚቴ አባል ከጽ/ቤታችን ሰራኞች መካከል ሁለት
ሰራተኛ መልምለን እንድንልክ ተጠይቀናል፡፡
በመሆኑም የጽ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 27/01/2012 ዓ/ም ባካሄደው ስብሰባ ምንም እንኳን አላማው
አንገብጋቢ እና ወሳኝ ቢሆንም በሴክተሩ ካለው የሰው ኃይል እጥረት አኳያ ሁለት ሰራተኛ መወከሉ አስቸጋሪ በመሆኑ
ወ/ሮ ብርቅነሽ ቢረሳው የግብረ ሃይሉ አባል እንዲሆኑ የተመረጡ መሆኑን እየገለጽን ወ/ሮ ብርቅነሽ ቢረሳውም
የተጣለብዎትን ኃላፊነት በትጋት እንዲወጡ እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለወ/ሮ ብርቅነሽ ቢረሳው
በመ/ቤቱ፣

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣ Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/--------/12

ቀን፡- 24/02/2012 ዓ/ም

ለአቶ ጎበና ገ/ስላሴ

ባሉበት፣

ጉዳዩ፡- ስራ እንዲጀምሩ ስለመግለጽ፣

ከቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን በቁጥር ሰ/ሀ/204 በቀን 17/02/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ መሰረት
እርስዎ በመ/ቤታችን ስር በሚገኘው እና በበጀት በተደገፈው የመደብ መጠሪያ የታክስ መረጃ አሰባሰብ
ባለሙያ 3 የመ/መ/ቁ ገባ 24/ካማ/ከተ/አስ/34 ደረጃ 11 በወር ደመወዝ 3611.00/ሶስት ሺ ስድስት መቶ አስራ
እንድ ብር/ እየተከፈላቸው እንዲሰሩ ሲል ምደባ መሰጠቱ ተገልጾልናል፡፡

ስለሆነም በተሰጠው ምደባ መሰረት እርሰዎ ይህ ደብዳቤ ከተጻፈበት ቀን ጀምሮ መደበኛ ስራዎን
እንዲጀምሩ እየገለጽን ስራዎን በታማኝነት እና በቅንነት እንዲወጡ እያሳሰብን በአድራሻችሁ በግልባጭ
የተመዘገባችሁ ተቋማትም ሰራተኛው ወደ ስራ የገቡ መሆኑን እንድትገነዘቡ እና ለሰራተኛው
የተፈቀደውን የወር ደመወዝ ከ 18/02/2012 ዓ/ም ጀምሮ ወጪ ሆኖ እንዲከፈላቸው እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን

አሶሳ፣

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------

ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣ Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/--------/12

ቀን፡- 11/02/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የኮምፒውተር ስልጠና ውል እንዲያዝልን ስለመጠየቅ፣

የቢፒአር የሰራተኞች ምደባ ጥናት ሰነድ እንደሚያመለክተው ሁሉም በመንግስት መዋቅር የሚመደቡ
ሰራተኞች በየተመደቡበት የስራ ዘርፍ የተቀመጡ ተግባር እና ኃላፊነቶችን ለመወጣት ከሚያስፈልግ
አካዳሚያዊ እውቀት በተጨማሪ ስራዎችን ለማሳለጥ የሚያስችል መሰረታዊ የኮምፒውተር ክህሎት ሊኖረው
እንደሚገባ የሚታወቅ ነው፡፡
ስለሆነም ከዚሁ አኳያ በመ/ቤቱ ስር ያሉ እና ለመሰልጠን ጥያቄ ያቀረቡ ሰራተኞችን፡-

1. አቶ ዘለለኝ መኮንን
2. አቶ ፍራኦል ፉፋ እና
3. አቶ ደበላ እንሰርሙ

በደንብ እና መመሪያው መሰረት ከሚመለከተው የበጀት አርእስት ውል ተይዞ እንዲሰለጥኑ እንዲደረግ


በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣ Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/--------/12

ቀን፡- 11/02/2012 ዓ/ም

ለመተከል ዞንት/አቅ/ግ/ፐ/ሰ/ሰ/ሀ/ል/መምሪያ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የግለሰብ ፋይል እንዲላክልን ስለመጠየቅ፣

በዞናችሁ በአስ/ጸ/መምሪያ በአመራርነት ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ ዘለለኝ መኮንን ከ 10/12/2010 ዓ/ም


ጀምሮ በእቅድ ዝግጅት ባለሙያነት ተመድበው በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡

በመሆኑም የሰራተኛውን ልዩ ልዩ የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች ለማስተናገድ የግለሰቡ ፋይል


አለመምጣቱ ስላስቸገረን የግለሰቡ ፋይል የመ/ቤታችን የስራ ባልደረባ በሆኑት ወ/ሮ ጩሊ አገኘሁ
በኩል እንዲላክልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣

ለወ/ሮ ጩሊ አገኝሁ

ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/--------/12

ቀን፡- 17/02/2012 ዓ/ም

ለቤ/ጉ/ክ/መ/የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ኤጀንሲ

አሶሳ፣

ጉዳዩ፡- የቻርተር ዝውውር ስምምነት ስለመግለጽ፣

ከመ/ቤታችሁ በቁጥር 606-01-1458 በቀን 13/02/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ የጽ/ቤታችን ሰራተኛ
የሆኑትን አቶ ታደለ መከተ ወደ መ/ቤታችሁ አዘዋውራችሁ ማሰራት እንደምትፈልጉ ገልጻችሁ ይህንኑን
ዝውውር አስመልከቶ ጽ/ቤታችን ስምምነቱን እንዲገልጽላችሁ ጠይቃችኋል፡፡
በመሆኑም ሰራተኛውያገኘውን የስራ እድገት እድል ተገንዝቦ የእድሉ ተጠቃሚ ቢሆን እና ለክልሉ
ሊያበረክት ከሚችለው ፋይዳ አኳያ ተዘዋውሮ ቢሰራ የማንቃወም ለመሆኑ ይህንን የስምምነት
ደብዳቤ የጻፍን መሆናችንን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ታደለ መከተ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/0193/12
ቀን፡- 16/04/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የታህሳስወር ደመወዝ እንዲከፈል ስለመግለጽ፣
በታህሳስ ወር 2012 ዓ/ም በመ/ቤታችን ስራ ውስጥ የነበሩ ሰራኞች ማለትም፡-
1. አቶ ወያኔ ሰገድ፣
2. አቶ አሳየ አቅናው፣
3. አቶ ኃይሉ ኢረና፣
4. አቶ ደበላ እንሰርሙ፣
5. አቶ ጉርሜሳ ፈይሳ
6. አቶ በጩ ዳኛው፣
7. አቶ አብርሀም ሚኒሊክ፣
8. ወ/ሮ ጩሊ አገኘሁ፣
9. ወ/ሮ ጥሩ ሆራ፣
10. ወ/ሮ ብርቅነሽ ቢረሳው፣
11. ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ፣
12. አቶ ዘለለኝ መኮንን፣
13. አቶ ዳምጠው ገሺ፣
14. አቶ መለሰ ታደሰ፣
15. አቶ ፍራኦል ፉፋ፣
16. አቶ ምትኩ ዓለሙ፣
17. ወ/ሮ የሺ ጎበና፣
18. ወ/ሮ አያንቱ አበራ፣
19. ወ/ሮ ዘውዴ በውሶ፣
20. አቶ ጎበና ገ/ስላሴ፣
21. ወ/ሪት ብርቱካን ረጋሳ፣
22. ወ/ሮ ገነት አስማረ፣
23. አቶ ደምለው ወንዴ፣
24. አቶ ወንድወሰን ሰፈራ እና
25. አቶ ጌዲዮን ዳንኤል
የታህሳስ ወር ደመወዝ ተሰርቶ እንዲከፈላቸው እንገልጻለን፡፡
**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/--------/12

ቀን፡- -----/--------/2012 ዓ/ም

ለማንዱራ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የቻርተር ዝውውር ስምምነት ስለመጠየቅ፣

የመ/ቤታችሁ ሰራተኛ የሆኑት አቶ ሳላምላክ ሹምየ በመ/ቤታችን ስር በሚገኘው የመደብ መጠሪያ


የት/ም/ባለሙያተዘዋውረውመስራት እንዲችሉ በቀን 17/02/2012 ዓ/ም በተጻፈ የግል ማመልከቻ መ/ቤቱን
ጠይቀዋል፡፡

በመሆኑም ሰራተኛውን አዘዋውረን ለማሰራት ስለፈለግን ተቋማችሁ የዝውውር ስምምነት ደብዳቤ


እንዲጽፍልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣
ለአቶ ሳላምላክ ሹምየ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለሾደብ ኮንስትራክሽን ኢንጂነሪንግ/To Shodeb Construction Engineering/

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የስራ ግብርን ይመለከታል፣

የፌደራል ገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 ከመቀጠር በሚገኝ ገቢ ላይ ግብርን ስለመክፈል በሚደነግገው
አንቀጽ 10 ንኡስ አንቀጽ 1 በተቀመጠው‹‹ማናቸውም ተቀጣሪ በአንድ ወር ውስጥ ከመቀጠር ከሚያገኘው
ጠቅላላ የወር ወይም የወሩ ከፊል ገቢ ላይ በእያንዳንዱ ወር ግብር ይከፍላል›› በሚል መቀመጡ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ከላይ በተደነገገው መሰረት ድርጅታችሁ በዚሁ ከተማ ቢሮ ከፍቶ ስራ ከጀመረበት ጊዜ


ጀምሮ በከተማው በፕሮጀክቱ በመሳተፍ ላይ ያሉ ቋሚ እና የኩንትራት ሰራተኞች በወር ከሚያገኙት
ደመወዝ ላይ በግብር ምጣኔዎች መሰረት ተገቢው ግብር ከፔሮል በመቁረጥ ለጽ/ቤታችን ገቢ
እንዲደረግ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን በታክስ አስተዳደር አዋጁ መሰረት ተገቢውን ሁሉ
ለማድረግ የምንገደድ መሆኑን ጭምር እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለደንበኞች አገ/ቡድን

ለገቢ አሰ/አወ/ክ/ቡድን

ለታክስ ኦ/ህ/ማ/ቡድን
ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣

Benishangul Gumuz Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የንብረት ትውስት ለውጥን ይመለከታል፣

ከአሁን በፊት የመ/ቤታችን ባልደረባ በሆኑት በአቶ ታደለ መከተ ስም ወጪ ሆኖ የነበረው ንብረት፡-

1. ጠረንጴዛ ብዛት 1 እና
2. ተሽከርካሪ ወንበር ብዛት 1

የመ/ቤታችን ባልደረባ በሆኑት በአቶ ባጩ ዳኛው ስም የንብረት ትውስት ለውጥ እንዲደረግ እንገልጻን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ታደለ መከተ

ለአቶ ባጩ ዳኛው

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የንብረት ትውስት ለውጥን ይመለከታል፣

ከአሁን በፊት የመ/ቤታችን ባልደረባ በሆኑት በአቶ ታደለ መከተ ስም ወጪ ሆኖ የነበረው ንብረት፡-

1. የስልክ ቀፎ

የመ/ቤታችን ባልደረባ በሆኑት በአቶ ምትኩ ዓለሙ ስም የንብረት ትውስት ለውጥ እንዲደረግ
እንገልጻን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ታደለ መከተ

ለአቶ ምትኩ ዓለሙ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
ቀን፡- 24/02/2012 ዓ/ም
የስብሰባው ቦታ፡- ኦዲት ክፍል
የስብሰባው ሰአት፡- 3፡00-3፡30
የስብሰባው ተሳታፊዎች፡-
1. አቶ ወያኔ ሰገድ፡- ሰብሳቢ
2. አቶ አሳየ አቅናው፡- ጸሃፊ
3. አቶ ደበላ እንሰርሙ፡- አባል
4. አቶ በጩ ዳኛው፡- አባል
ባሉበት፣
አጀንዳ፡-የኬላ የዕለት ገቢ ሰብሳቢ ስለመመልመል፣
ውሳኔ፣
የማኔጅመንቱ ሰብሳቢ የውይይቱን አላማ አስመልክቶ በአጭሩ ካስረዱ በኋላ ውይይቱን በይፋ ከፍተዋል፡፡
በዚህም መሰረት ማኔጅመንቱ በሰፊው ከተወያየ በኋላ የምልመላ መስፈርቱ በሚከተለው መልኩ እንዲሆን ማለትም፡-
 የስነ-ምግባር ችግር የሌለበት/ባት፣
 ልምድ ያለው/ላት፣
 የአካባቢው ተወላጅ የሆነ/ች፣
 ማህበራዊ ችግር ያለበት/ባት የሚሉትን መስፈርቶችን መሰረት በማድረግ ከቀረቡት አመልካቾች መካከል
ባቀረቡት ማስረጃ እና ከስራው ጋር ያለውን ቀረቤታ አንጻር፡-
1 ኛ. አቶ በቀለ ዘውዱ እና
2 ኛ. አቶ ደምለው ወንዴ በኩንትራት የኬላ ገቢ ሰብሳቢ ሆነው እንዲሰሩ ማኔጅመንቱ ይህን ውሳኔ በሙሉ ድምጽ
ወስኗል፡፡

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለመተከል ዞን ት/አቅ/ግ/ፐ/ሰ/ሰ/ሀ/ል/መምሪያ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የኬላ ገቢ ሰብሳቢ ቅጥርን ይመለከታል፣

በመ/ቤታችን ስር የሚገኙ ሁለት የኬላ የኩንትራት መደቦች በሰው ሃይል ባለመሸፈናቸው በገቢ አሰባሰብ
ስራው ላይ ከፍተኛ ክፍተት ፈጥሮ ይገኛል፡፡

በመሆኑም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 24/02/2012 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት በመደቦቹ ለመመደብ
ጥያቄ ካቀረቡ ስራ አጥ ወጣቶች መካከል ማኔጅመንቱ ያስቀመጠውን መስፈርት ያሟሉ ሁለት ግለሰቦችን
ማለትም፡-

1. አቶ በቀለ ዘውዱ እና
2. አቶ ደምለው ወንዴ

እንዲመደቡ የወሰነ በመሆኑ መምሪያው የቅጥር ውል እንዲፈጽምልን እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ በቀለ ዘውዱ

ለአቶ ደምለው ወንዴ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም


ለወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ

ባሉበት፣

ጉዳዩ፡- ስራ እንዲጀምሩ ስለመግለጽ፣

ከቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን በቁጥር ሰ/ሃ/9236/12 በቀን 23/03/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ መሰረት
እርስዎ ቀድሞ ከነበሩበት የታክስ ኢንተለጀንስ መደብ ወደ የግብር ትምህርት ባለሙያነት መደብ ተሸጋሽገው
እንዲሰሩ ተገልጾልናል፡፡

በመሆኑም ይህ ሽግሽግ ከተፈቀደበት 16/02/2012 ዓ/ም ጀምሮ አዲስ በተሸጋሸጉበት መደብ ላይ ስራ


እንዲጀምሩ እያሳሰብን የግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤትም የመደብ ሽግሽጉ ከተፈጸመበት ቀን ጀምሮ
በየወሩ ብር 5132.00/አምስት ሺ አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ብር/ ወጪ እያደረገ እንዲከፍል ጭምር
እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለመተከል ዞን ት/አቅ/ግ/ፐ/ሰ/ሰ/ሀ/ል/መምሪያ
ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ ስለመስጠት፣

ከግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት በቁጥር 5951/ድ/ደ/27/2 በቀን 21/02/2012 ዓ/ም በተጻፈ የድጋፍ ደብዳቤ
አቶ በቀለ ዘውዱ ስራ ፈጥረው ለመስራት አቅም የሌላቸው በመሆኑ እና እራሱን፣ ቤተሰቡን እና ሀገሩን
ለመርዳት ይችል ዘንድ በመ/ቤቱ ስር በሚገኘው ዕለት ገቢ ሰብሳቢ መደብ ላይ በኩንትራት እንዲመደቡ
አስፈላጊው ሁሉ እንዲፈጸም ተገልጾልናል፡፡

በመሆኑም በዚሁ መሰረት የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 24/02/2012 ዓ/ም ባካሄደው ስብሰባ
በወሰነው መሰረት ግለሰቡ ነባር ብሄረሰብ፣ ስራ አጥ፣ ወላጅ አልባ እና የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸው
በመሆኑ በመ/ቤታችን ስር በሚገኘው ከፍት እና በበጀት በተደገፈው የኬላ የእለት ገቢ ሰብሳቢ
የኩንትራት መደብ እንዲመደቡ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ የሰጠናቸው መሆኑን እየገለጽነ መምሪያው በ 6
ወር የኩንትራት ውል ቅጥር እንዲፈጽምልን እና ለመደቡ የተያዘው በጀትም ብር 2100.00 መሆኑ
ታውቆ የወር ደመወዝ መጠኑ በደንብ እና መመሪያው መሰረት እንዲሆን ጭምር እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ በቀለ ዘውዱ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለመተከል ዞን ት/አቅ/ግ/ፐ/ሰ/ሰ/ሀ/ል/መምሪያ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ ስለመስጠት፣

ከመተከል ዞን መስተዳደር በቁጥር 25/ደሠ 4/42 በቀን 22/01/2012 ዓ/ም በተጻፈ የድጋፍ ደብዳቤ አቶ
ደምለው ወንዴ በመንዱራ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት እና በታላቁ ህዳሴ ግድብ ያገለገሉ መሆኑን በመጥቀስ ካላቸው
የስራ ልምድ እና ማህበራዊ ችግር አንጻር በመ/ቤቱ ስር በሚገኘው ዕለት ገቢ ሰብሳቢ መደብ ላይ በኩንትራት
እንዲመደቡአስፈላጊው ሁሉ እንዲፈጸም ተገልጾልናል፡፡

በመሆኑም በዚሁ መሰረት የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 24/02/2012 ዓ/ም ባካሄደው ስብሰባ
በወሰነው መሰረት ግለሰቡ ካላቸው የስራ ልምድ፣ በሀገር መከላከያ ዘርፍ ለሀገራቸው ካበረከቱት
አስተዋጽኦ እና ካለባቸው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር አኳያ በመ/ቤታችን ስር በሚገኘው ከፍት እና
በበጀት በተደገፈው የኬላ የእለት ገቢ ሰብሳቢ የኩንትራት መደብ እንዲመደቡ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ
የሰጠናቸው መሆኑን እየገለጽነ መምሪያው በ 6 ወር የኩንትራት ውል ቅጥር እንዲፈጽምልን እና
ለመደቡ የተያዘው በጀትም ብር 2100.00 መሆኑ ታውቆ የወር ደመወዝ መጠኑ በደንብ እና
መመሪያው መሰረት እንዲሆን ጭምር እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ደምለው ወንዴ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የቁሳቁስ ግዢን መለከታል፣

ጥቃቅን ግዢዎች በጽ/ቤቱ በተወከለ ግዥ እንዲፈጸም መገለጹ ይታወሳል፡፡ በመሆኑም ለጽ/ቤቱ ስራ አስፈላጊ
የሆኑት፡-

 የማህተም ቀለም ብዛት 5 ቲዩብ


 ካልኩሌተር ብዛት 2
 ፖስታ መካከለኛው ብዛት 1 እሽግ

የመ/ቤቱ ተወካይ በሆኑት በወ/ሮ የሺ ጎበና ስም ብር 1000.00/አንድ ሺ ብር/ ወጪ ሆኖ ግዢ


እንዲፈጸም እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ የሺ ጎበና

ባሉበት ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ከገቢ ግብር ነጻ የተደረጉ ገቢዎችን ይመለከታል፣


የገንዘብ ሚኒስቴር ከገቢ ግብር ነጻ የተደረጉ ገቢዎችን አፈጻጸም አስመልክቶ ያወጣውን መመሪያ ቁጥር
1/2011 ተግባራዊ ከማድረግ አንጻር በዋናነት ዋና መስሪያቤታቸው በፌደራል ደረጃ የሆኑ እንደ ባንክ (አቢሲኒያ
እና አባይ ባንኮች) ያሉ ተቋማት ሰራተኞቻቻውን ለመደጎም ያስቀመጡት የትራንስፖርት አበል እና የመጓጓዣ
ወጪ እንዲሁም በስራ ቦታው አስቸጋሪነት ምክንያት የሚከፈል አበል መጠን በመመሪያው ከተፈቀደው በላይ
በመሆኑ እንዲስተካከል ጥረት ቢደረግም በዋና መስሪያቤት ደረጃ ባለመስተካከሉ በግብር ከፋይ ተቋማቱ
(በባንኮች) እና በገቢ ሰብሳቢው መ/ቤት መካከል አለመግባባት እየተፈጠረ ይገኛል፡፡

በመሆኑም ባኮች በስራ ቦታው አስቸጋሪነት ምክንያት የሚከፈል አበል መጠናቸው ከ 30 እስከ 40 በመቶ
መሆኑ እንዲሁም የትራንስፖርት አበል እና የመጓጓዣ ወጪቸው ከብር 764 እስከ 5,023.20 እንዲሁም
በመመሪያው ከግብር ነጻ ልተደረጉ ገቢዎች ማለትም የቤት እና የኃላፊነት አበሎች ለሰራተኞች እየተሰጡ
በመሆኑ ይህ ደግሞ መንግስት ማጣት የሌለበትን ገቢ የሚያሳጣ ተግባር በመሆኑ ባለስልጣን መ/ቤቱ ከፌደራል
ገቢ ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር በባንኮቹ ዋና መስሪያቤቶች ደረጃ ልዩነቱ የሚስተካከልበትን እና የሚፈታበትን
ሁኔታ እንዲያመቻችልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- 28/02/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሞባይል ካርድ ወጪ ሆኖ እንዲሰጣቸው ስለመግለጽ፣


መንግስት በፈቀደው መሰረት ለጽ/ቤቱ ኃላፊ በጥቅምት ወር የተገዛው የሞባይል ካርድ የጽ/ቤቱ ኃላፊ
በሆኑት በአቶ ወያኔ ሰገድ ስም ወጪ ሆኖ እንዲጣቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ደ/አገ/-------------------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ፖሊስ መምሪያ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ማስረጃ ስለመስጠት፣

በግ/በለስ ከተማ 01 ቀበሌ በፑል ንግድ ስራ ተሰማርተው የሚገኙት አቶ በላቸው ደጉ ንግድ ስራ ፈቃድ
እንደጠፋባቸው ጠቅሰው የመ/ቤቱ ግብር ከፋይ መሆናቸውን የሚገልጽ ማስረጃ ለመምሪያችሁ
እንድንጽፍላቸው በቀን 03/03/2012 ዓ/ም በተጻፈ የግል ማመልከቻ ጽ/ቤቱን ጠይቀዋል፡፡

በመሆኑም ግለሰቡ የከተማ አስተዳደሩ ግብር ከፋይ መሆናቸውን በማረጋገጥ ይህን ማስረጃ የሰጠናቸው
መሆኑን እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣

ለአቶ በላቸው ደጉ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ደ/አገ/-------------------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት

ለግ/በለስ ከተ/እ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የ 1 ኛው ሩብ ዓመት የስራ ግምገማ ውጤት ስለመላክ፣

በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ደረጃ የ 1 ኛው ሩብ ዓመት የሴክተሮች የስራ አፈጻጸም ግምገማ መካሄዱን
ተከትሎ በመ/ቤታችን በኩል ይታያሉ ተብሎ በተሰብሳቢ አመራሮች እና ሙያተኞች የተለዩ የስራ ክፍተቶችን
በተመለከተ የጽ/ቤቱ የልማት ቡድን በቀን 04/03/2012 ዓ/ም በክፍተቶቹ ዙሪያ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ይህንኑ
የውይይት ጭብጥ የሚያሳይ የቃለ ጉባኤ ቅጅ ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር በ-------- ገጽ አያይዘን የላክን መሆኑን
በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
ቃለ-ጉባኤ
ቀን፡- 04/03/2012 ዓ/ም
የስብሰባው ቦታ፡- የገቢ አሰባሰብ ክፍል
የስብሰባው ሰአት፡- 10፡00-12፡00
የስብሰባው ተሳታፊዎች፡-
1. አቶ ወያኔ ሰገድ፡- ሰብሳቢ
2. አቶ አሳየ አቅናው፡- ጸሃፊ
3. አቶ ኃይሉ ኢረና፡- አባል
4. አቶ ደበላ እንሰርሙ፡- አባል
5. አቶ ጉርሜሳ ፈይሳ፡- አባል
6. አቶ ጎበና ገ/ስላሴ፡- አባል
7. አቶ ምትኩ ዓለሙ፡- አባል
8. አቶ ፍራኦል ፉፋ፡- አባል
9. አቶ መለሰ ታደሰ፡- አባል
10. አቶ ዳምጠው ገሺ፡- አባል
11. አቶ ዘለለኝ መኮንን፡- አባል
12. ወ/ሮ ጩሊ አገኘሁ፡- አባል
13. ወ/ሮ ዘውዴ በውሶ፡- አባል
14. ወ/ሮ ብርቄ ቢረሳው፡- አባል
15. ወ/ሮ የሺ ጎበና፡- አባል
16. ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ፡- አባል
17. ወ/ሮ አያንቱ አበራ፡- አባል
አለንበት፣
አጀንዳዎች፡-
1. የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸምን በተመለከተ፣
2. በከተማ አስተዳደሩ የ 1 ኛው ሩብ አመት አፈጻጸም ግምገማ በጽ/ቤቱ ይገለጻሉ ተብሎ የተለዩ ችግሮችን
በተመለከተ፣
3. የቀጣይ የሴክተሩ የትኩረት አቅጣጫዎችን በተመለከተ፣
የመ/ቤቱ የልማት ቡድን ሰብሳቢ እና የጽ/ቤቱ ኃላፊ የሆኑት አቶ ወያኔ ሰገድ የውይይቱን አላማ አስመልክቶ ሲያብራሩ
የመድረኩ አላማ ከላይ የተገለጹ አጀንዳዎችን አስመልከቶ እንደ ሴክተር የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ እንደሆነ
በማብራራት መድረኩን ለውይይት ከፍት አድርገዋል፡፡
1 ኛ የ 1 ኛው ሩብ ዓመት የገቢ አሰባሰብ አፈጻጸምን አስመልክቶ ምንም እንኳን በመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት (ሀምሌ
እና ነሀሴ ወር) በነበረው የጸጥታ ችግር ምክንያት የገቢ አሰባሰብ ስራው በተለይም የቀን ገቢ ጥናቱ በመጓተቱ
የሚፈለገው ገቢ ከሀቅም በላይ በሆነ ምክንያት ገቢው በሚፈለገው ደረጃ መሰብሰብ አለመቻሉ ግልጽ ቢሆንም
ከመስከረም ወር ጀምሮ አንጸራዊ ሰላም ያለ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የገቢ አሰባሰቡ ሲገመገም፡-
 ከእቅድ አንጻር የገቢ አሰባሰቡ በቂ አለመሆኑ፣
 የቀን ገቢ ጥናቱ የተጓተተ ሆኖ መገኘቱ፣
 የገቢ አማራጮችን በማፈላለግ እና በማስፋፋት ረገድ ክፍተቶች መኖራቸው፣
 በ 2011 ዓ/ም ግብር ውሳኔው ላይ ለቀረቡ ቅሬታዎች በወቅቱ ውሳኔ ከመስጠት አንጻር ክፍተት መኖሩ፣
 ውዝፍ ግብር በማስመለስ ረገድ መዘግየት መኖሩ፣
 ፖለቲካ አመራሩ እና ካድሪው የገቢ አሰባሰብ ስራውን በማገዝ ረገድ ውስንነት መኖር፣
 ሆቴሎች እና ሌሎች ድርጅቶች የሰራተኞቻቸውን ስራ ግብር ለመክፈል ፈቃደኛ አለመሆናቸው፣
 የታክስ መረጃ አሰባሰብ ስርአቱ ደካማ መሆኑ፣
 በተቋማት ደረጃ ገቢ የመደበቅ አባዜ መኖሩ ለገቢ አሰባሰብ ስራው ፈታን መሆኑ፣
 የኬላ ገቢ አሰባሰቡ ክፍተት ያለበት መሆኑ፣የህገ ወጥ ደላላ መብዛት እና የቤት ግምት ዝቅተና መሆኑ ለገቢ
አሰባሰቡ ዝቅተኛ መሆኑን አንዱ ምክንያት መሆኑ፣
 በከተማው ተፈጥሮ የነበረው የጸጥታ ችግር ለቀን ገቢ ጥናቱ እና ለገቢ አሰባሰቡ ከፍተኛ የሆነ መሰናክል
ከመፍጠሩ በተጨማሪ ለቅሬታ መብዛት ምክንያት መሆኑ የሚሉት በተወያዮች የተነሱ አንኳር ችግሮች ሲሆኑ
እነዚሁን መሰናክሎች ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ በመስራት የገቢ አሰባሰቡን ከፍ ማድረግ እንደሚገባ የጋራ
መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡
2 ኛ በከተማ አስተዳደሩ የ 1 ኛው ሩብ አመት አፈጻጸም ግምገማ መሰረት በጽ/ቤቱ ይገለጻሉ ተብሎ የተለዩ ችግሮችን
ማለትም፡-
 ግብር አወሳሰን ፍትሀዊነት ችግር፣
 የውዝፍ ግብር አመላለስ ችግር፣
 የስፖርት ገቢ አሰባሰብ ችግር፣
 የባለሙያ ስነ-ምግባር ችግር፣
 የቅንጅታዊ አሰራር ችግር፣
 የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር፣
 የስራ ተነሳሽነት ችግር፣
 የለውጥ ስራዎችን የመተግበር ችግር የሚሉትን በተመለከተ ተወያዩ የሚከተሉት ሀሳቦች ማለትም፡-
 የግብር አወሳሰን ኢፍትሀዊነትን በተመለከተ የቀን ገቢ ጥናቱ ከጽ/ቤቱ ባለሙዎች፣ ከቀበሌ ስራ አስኪያጆች እና
ከንግድ ማህበራት በተውጣጣ ቡድን ከመሰራቱ መተጨማሪ የጥናቱ ውጤት በማኔጅመንቱ ገተገመገመ በኋላ
ውሳኔው የሚሰራ በመሆኑ የፍትሀዊነት መጓደል እንዳይፈጠር የሚያደርግ በመሆኑ ችግሩ እንዳይፈጠር
እየተሰራ መሆኑ፣
 ውዝፍ ግብር ከማስመለስ ጋር ተያይዞ በነበረው ነባራዊ ሁኔታ እና በሌሎች ምክንያች መጓተቱ እንዳለ በማመን
የሀብት ንብረት ኮሚቴ በማዋቀር ውዝፍ የማስለመስ ስራው መጀመሩ፣
 ከስፖርት ገቢ አሰባሰብ ጋር በተገናኘ በኬላ ደረጃ ከሰው ሀይል አለመሟላት፣ ያሉትም ቢሆን በተሟላ ሁኔታ
ወደ ስራ ውስጥ ባለመግባታቸው እና ሌሎች የገቢ አማራጮችን ባለመጠቀማችን ምክንያት የሚፈለገው ገቢ
አለመሰብሰቡን መግባባት ላይ መደረሱ፣
 የባለሙያ ስነ-ምግባር እና ከኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብ ጋር በተገናኘ በስራ ሰአት መሸራረፍ እና አንድ
ባለሙያ ለስራው አዲስ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የግብር ውሳኔ በሚሰራበት ወቅት በውሳኔ ጀርባ ላይ አመታዊ
ሽያጭን በማስቀመጥ እና ወደ ላኛው ጣራ በማስጠጋት ግብር በመስራት ረገድ የታየው ጉድለት ሆን ተብሎ
እንደተሰራ መታየቱ እንደችግር ከመቆጠራቸው ባሻገር በመ/ቤቱ ሰራተኞች በግልጽ የሚታይ እና የወጣ የስነ-
ምግባር እና የኪራይ ሰብሳቢነት ተግባር እና አመለካከት አለመታየቱን እና የተፈጠሩ ችግሮችንም ወዲያውኑ
የማረም ስራው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት መግባባት ላይ መደረሱ፣
 በመ/ቤቱ በሂደቶች እና በሙያተኞች ደረጃ ብሎም መ/ቤቱ ከሌሎች ሴክተር መ/ቤቶች ጋር ያለውን ቅንጅታዊ
አሰራር በተመለከተ በሙያተኞች እና በሂደቶች ደረጃ የመናበብ፣ የመነጋገር እና ሀሳብ ለሀሳብ በመፋጨት እና
ወደ ተገቢው ሀሳብ በመምጣት ስራዎችን የመፈጸም ልምዱ መኖሩን ይሁን እና ከሌሎች ሴክተሮች ገር
በቅንጅት ከመስራት አንጻር በመስክ በሚሰሩ ስራዎችን በጋራ ከመስራት አንጻር ከሀምሌ ወር 2011 ኣ/ም
ጀምሮ ክፍተቱ መኖሩን እና ሆኖም በአሰራር ተነጋግሮ እና ተናቦ ከመስራት አንጻር ግን ችግር አለመኖሩን፣
 የአገልግሎት አሰጣጥ ችግርን አስመልክቶ የተነሳውን ሀሳብ በተመለከተ አልፎ አልፎ ባለሙያዎች ደንበኛ ባለበት
ባሰራር ዙሪያ በመወያየት ከሚፈጠር የአገልግሎት መዘግየት ባሻር የጎላ የአገልግሎት አሰጣጥ መጓደል እና
ማጓተት እንደሌለ መግባባት ላይ ተደርሷል፣
 የስራ ተነሳሽነት ችግር ጋር በተገናኘ ለቀረበው ሀሳብ እንደ ጽ /ቤት የጎላ ችግር ያለበት ሰራተኛ ባይኖርም አልፎ
አልፎ ክፍተቶች እንኳን ቢፈጠሩ በሂደቶች ክትትል እየተደረገ ማስተካከያ እየተወሰደ መሆኑ፣
 የለውጥ ስራዎችን በተመለከተ መ/ቤቱ የ 1 ለ 5፣ የመኔጅመንት እና የልማት ቡድን ውይይት በተከታታይነት
ከማድረግ አንጻር ክፍተት እንዳለ በመግባባት በከተማ አስተዳደሩ በጽ/ቤቱ ይገለጻሉ ተብለው ከተለዩት ችግሮች
መካከል በሙያተኞች የታመነባቸውን በቀጣይ ለማስተካከል በጋራ ተወስኗል፡፡
3 ኛ የመ/ቤቱን የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች በተመለከተ አሁን ያለውን ዝቅተኛ የገቢ አፈጻጸም ወደተሻለ ደረጃ
ከማሳደግ አንጻር በሁሉም ሂደቶች ትኩረት ሊስጥባቸው ይገባል የተባሉ አቅጣጫዎች እና የትኩረት ነጥቦች፡-
 የከተማውን ፖቴንሻል የገቢ አማራጮችን በማፈላለግ እና በመጠቀም የገቢ አሰባሰቡን ማሳደግ፣
 ለግብር ከፋዮች ያልተሰጡ የዘመኑን የግብር ውሳኔዎች ለግብር ከፋዮች በማሰራጨት ያልተሰበሰበን ግብር
መሰብሰብ፣
 በከተማው በግብር ቋቱ መግባት ሲገባቸው እስከአሁን ያልገቡ ነጋዴዎችን፣ አከራይ ተከራዮችን እና ከመቀጠር
ገቢ የሚያገኙ ግብር ከፋዮችን መለየት እና ማስገባት፣
 የግብር ከፋዮች ክትትል ስራውን ለሙያተኞች ውክልና በመስጠት ማስጀመር፣
 የ 2011 ግብር ዘመን የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሸሹ ግብር ከፋዮችን በመለየት እና የቀን ገቢያቸውን
በግመታ በመወሰን ግዴታቸውን እንዲወጡ ማድረግ፣
 ውዝፍ ግብር ያለባቸውን ግብር ከፋዮችን በመለየት የማስከፈል ስራ መስራት፣
 የሂሳብ መዝገብ አቅርበው እስከአሁን ኦዲት ያልተደረጉ ግብር ከፋዮችን መዝገብ ኦዲት ማድረግ፣
 የኬላ ላ መደበኛ እና የስፖርት ገቢ አሰባሰቡን መከታተል እና መደገፍ እንዲሁም አማራጭ የገቢ አማራጮችን
ማስፋት፣
 በግብር ዘመኑ የግብር ውሳኔ ላይ የቀረቡ ቅሬታዎችን መፍታት/ማየት፣
 የታክስ መረጃ አያያዝ እና አጠቃቀሙን ስራ ውስጥ ማስገባት
 መሰረታዊ ግብአቶችን በማሟላት ለስራ ምቹ የሆነ የስራ አካባቢ መፍጠር የሚሉትን ጉዳዮች ትኩረት ሰጥቶ
መስራት እንደሚገባ በመግባባት ውይይቱ ተጠናቋል፡፡
ቀን፡- 05/03/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ እድጻፍልኝ ስለመስጠት፣

እኔ ወ/ሮ ጸሀይነሽ አየለ በቤ/ጉ/ክ/መ መተከል ዞን ድባጢ ወረዳ ተወልጄ ያደግሁ ከመሆኑም ባሻገር በዚሁ ክልል
ተምሬ ያጠናቀቅሁ ከመሆኑ በተጨማሪ በመጀመሪያ ዲግሪ የት/ት ደረጃ በአካውንቲግ የትምህርት መስክ
በ 2011 ዓ/ም ያጠናቀቅሁ ቢሆንም እስከአሁን ድረስ ቅጥር ባለማግኘቴ በእኔ እና በቤተሰቤ ላይ ከፍተኛ የሆነ
ኢኮኖሚያዊ እና ስነልቦናዊ ችግር ተዳርጌ እገኛለሁ፡፡

ስለሆነም የክልሉ መንግስት ስራ አጥ የክልሉ ነባር ብሄረሰብ ልጆችን ብሎም ሴት ስራ አጥ ወጣቶችን


ለማበረታታት እና ለመደገፍ ካለው ዝግጁነት እንዲሁም ካለብኝ ኢኮኖሚያዊ እና ተምሬ ስራ ባለመያዜ
ካጋጠመኝ የሞራል ውድቀት አንጻር ባለኝ የትምህርት ዝግጅት እና የትምህርት ደረጃ በከተማ አስተዳደሩ ስር
ባሉ ሴክተሮች ባሉ ክፍት የስራ መደቦች ምደባ ይሰጠኝ ዘንድ የምደባ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ በአክብሮት
እጠይቃለሁ፡፡

**ከሰላምታ ጋር**

ጸሀይነሽ አየለ
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ገቢ/አሰ/አወ/ክ/0106/12

ቀን፡- 09/03/2012 ዓ/ም

ለማንዱራ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ማስረጃ ስለመስጠት፣

በማንዱራ ወረዳ ቱኒ ቀበሌ በሰሊጥ ንግድ ስራ ተሰማርተው የሚገኙት አቶ ውድነህ ገበየሁ በከተማ
ክልላችን ባለው ኬላ ላይ የሰሊጥቀረጥ እንዲሁም የስፖርት ገቢ ለከተማ አስተዳደሩ በደረሰኝ ቁጥር 1354334
እና 5363489 የሚጠበቅባቸውን 2 በመቶ ቀረጥ እና የስፖርት ክፍያ መክፈላቸውን የሚገልጽ ማስረጃ
እንድንጽፍላቸው በቀን 09/03/2012 ዓ/ም በተጻፈ የግል ማመልከቻ ጽ/ቤቱን ጠይቀዋል፡፡

በመሆኑም ግለሰቡ ከተማ አስተዳደሩ ክልል በሚገኘው ኬላ ላይ ከላይ በተገለጹት የካርኒ ቁጥሮች
የሚፈለግባቸውን ቀረጥ 2 በመቶ ብር 4000.00/አራት ሺ ብር/ እና የስፖርት ገቢ ብር 800.00/ስምንት መቶ
ብር/ ገቢ ማድረጋቸውን በማረጋገጥ ይህን ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ውድነህ ገበየሁ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-------------/12

ቀን፡- 10/03/2012 ዓ/ም

ለቤ/ጉ/ክ/መ/ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን

አሶሳ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኛ መረጃ ስለመላክ፣

ከግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት በቁጥር 652/መ/ቋ/27/2 በቀን 28/02/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ በ 2011
ዓ/ም የነበሩ አጠቃላይ ሰራተኞችን መረጃ እንዲሁም በዝውውር የለቀቁ ሰራተኞችን መረጃ በተላከልን ፎረም
መሰረት ለኮሚሽኑ እንድንልክ ተገልጾልናል፡፡

በመሆኑም በመ/ቤቱ በ 2011 ዓ/ም በስራ ላይ የነበሩ እና በዝውውር ወደ ሌላ ቦታ የለቀቁ እና በምትካቸው


የተቀጠሩ እና የተመደቡ ስራተኞችን ዝርዝር መረጃ ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር በ------ ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን
መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡-የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ መለሰ ታደሰላቀው በቀን 12/03/2012
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡ ስለሆነም ሰራተኛዉ ተመድበዉ በመስራት
ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
በዚህም መሰረት፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------13/10/2007 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3.የትምህርት አይነት -------------------------------------ሂሳብ አያያዝ
4.የትዉልድ ዘመን -----------------------------------------11/05/1985 ዓ/ም
5.የመደቡ ደረጃ --------------------------------------------13
6.የጥሮታ መለያ ቁጥር-------------------------------------
7.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ --------------------------4,459.00
8.የመደቡ መጠሪያ-------------------------------------------ገቢ አሰባስብ ከፍተኛ ኦፊሰር
9.ትምህርት ደረጃ -------------------------------------------የመጀመሪያ ዲግሪ
ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
1.1 ከጥር 13/10/2007 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 09/05/2011 ዓ/ም በአሶሳ ከተማ አስ/ር አገልግሎት ጽ/ቤት
የስልጠናና ሰነድ ዝግጅት አስልጣኝ ባለሙያ ሆነዉ ያገለገሉ
1.2 ከሀምሌ 1/2003 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ጥር 20/2004 ዓ/ም በአሶሳ ከተማ አስ/ር ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የሰዉ ሃብት አስ/ር
ባለሙያ ሆነዉ ያገለገሉ
1.3 ከጥር 21/2004 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 27/2009 ዓ/ም ድረስ በሆሞሻ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በግብር አወሳስን
ከፍተኛ ኦፊሰር ሆነዉ ያገለገሉ
1.4 ከሰኔ 28/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 14/2010 ዓ/ም ድርስ በሆሞሻ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት የገቢ
አሰ/አወ/ክ/ዋና ስራ ሂደት አስተባባሪ ሆነዉ ያገለገሉ
1.5 ከህዳር 15/2010 ዓ/ም ጀምሮ ይህ ማስረጃ እስከተሰጠበት ጊዜ ድረስ በግልገል በለስ ከተማ አስ/ር ገቢዎች ጽ/ቤት
የገቢ አሰባስብ ከፍተኛ ኦፊሰር በመሆን በደረጃ 9 የወር ደመወዝ 7934 ብር/ሰባት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ አራት
ብር/እየተከፈላቸዉ በማገልገል ላይ ያሉ ሲሆን በአጠቃላይ የአገልግሎት ዘመናቸዉ 8 ዓመት ከ 3 ወር ከ 11 ቀን
መሆኑን እንገልጻለን፡፡
1.6 የዲስፕሊን ግድፍት ------------------------የለባቸዉም
1.7 ተከታታይ ሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም----------------4.88

ግልባጭ፣**ገቢ ለልማት**
ለአቶ መልካሙ ሺበሺ
በጽ/ቤቱ፣

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 10/06/2012 ዓ/ም
ለምዥዥጓ ሎካ የሴቶች ልማት ማህበር

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኞችን የስራ ግብር ይመለከታል፣

የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 ዓ/ም ሠንጠረዥ ‹‹ሀ›› ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር ስለመጣል
በሚደነግገው መሰረት ተቋማችሁ በከተማው አስተዳደር ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በተቋማችሁ በቋሚነት
እና በኩንትራት ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ተቀጣሪዎችን የስራ ግብር በተፈቀደው የፋይናንስ አሰራር መሰረት
ፔሮል በማዘጋጀት ለመ/ቤታችን ሲያቀርብየነበረ ቢሆንምከመጋቢት ወር /2011 ጀምሮአሁን ድረስ ይህን ግዴታውን
እየተወጣ አለመሆኑን አረጋግጠናል፡፡

ስለሆነም ተቋሙ ክፍያውን ካቋረጠበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ያለውን የሠራተኞችን የስራ ግብር ወደ መ /ቤታችን
በማቅረብ እንዲከፍል እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን የታክስ አስተዳደር አዋጅ ፡ 143 ፡ 124 ንኡስ አንቀጽ 1
በተገለጸው መሰረት ‹‹ ማንኛውም ሰው ታክስን ለመሰወር በማሰብ ገቢውን የደበቀ፣ የታክስ ማስታወቂያውን ያላቀረበ
ወይም ታክሱን ያልከፈለ እንደሆነ ከብር 100,000.00 እስከ ብር 200,000.00 በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሶስት
አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል›› የሚለውን ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚያደርግ መሆኑን በጥብቅ
እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 10/06/2012 ዓ/ም
ለማየንድ ኮለጅ ፡ ግልገል በለስ ካምፓስ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኞችን የስራ ግብር ይመለከታል፣


የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 ዓ/ም ሠንጠረዥ ‹‹ሀ›› ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር ስለመጣል
በሚደነግገው መሰረት ተቋማችሁ በከተማው አስተዳደር ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በተቋማችሁ በቋሚነት
እና በኩንትራት ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ተቀጣሪዎችን የስራ ግብር በተፈቀደው የፋይናንስ አሰራር መሰረት
ፔሮል በማዘጋጀት ለመ/ቤታችን ሲያቀርብ የነበረ ቢሆንም ከሚያዚያ ወር /2011 ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ይህን
ግዴታውን እየተወጣ አለመሆኑን አረጋግጠናል፡፡

ስለሆነም ተቋሙ ክፍያውን ካቋረጠበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ያለውን የሠራተኞችን የስራ ግብር በማቅረብ የመክፈል
ግዴታውን እንዲወጣ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን የታክስ አስተዳደር አዋጅ ፡ 143 ፡ 124 ንኡስ አንቀጽ 1
በተገለጸው መሰረት ‹‹ ማንኛውም ሰው ታክስን ለመሰወር በማሰብ ገቢውን የደበቀ ፣ የታክስ ማስታወቂያውን ያላቀረበ
ወይም ታክሱን ያልከፈለ እንደሆነ ከብር 100,000.00 እስከ ብር 200,000.00 በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሶስት
አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል›› የሚለውን ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚያደርግ መሆኑን በጥብቅ
እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣


Benishangul Gumuz Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡ግ/ከተ/አስ/ገ/ _____/12
ቀን ፡ 21/03/2012 ዓ/ም
ለዳዊት ዳኛቸው አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኞችን የስራ ግብር ይመለከታል

የአቶ ፀሐይ ሙሉነህን የስራ ግብር ክፍያ ማስረጃን በማስመልከት ከታህሳስ 1/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 30/2012
ዓ/ም ድረስ የከፈሉ መሆናቸውን በመግለጽ ማስረጃ እንዲሰጣቸው ከተቋምዎ በቁጥር 088/2011 በቀን 20/09/2012 ዓ/ም
የተፃፈልን ደብዳቤ ደርሶን ተመልክተናል፡፡

ይሁን እንጂ ተቋሙ ከተቋቋመበት/ወደ ስራ ከገባበት/ ጊዜ አንስቶ እስከአሁን ያለውን የሠራተኞችን የስራ ግብር
እንዲከፍሉ መ/ቤታችን በተደጋጋሚ በደብዳቤ የተገለጸላቸው ቢሆንም ተቋሙ ወደ ስራ የገቡበት ከሀምሌ/2010 ዓ/ም
ጀምሮ ሲሆን የተጠየቀውን ክፍያ መክፈል የጀመረው ከጥቅምት/2012 ዓ/ም ጀምሮ እንደሆነና ፔሮሉም በሠራተኞች
ያልተፈረመበት ከመሆኑም በላይ ከደመወዛቸው የተደበቀ ገቢ መኖሩንም ጭምር ለመረዳት ችለናል፡፡

ስለሆነም ተቋሙ ከተቋቋመበት/ ወደ ስራ ከገባበት/ ጊዜ ጀምሮ ሳይከፈል የቀረውን /በተቋሙ ያልተከፈለው/

የ 2011 ግብር ዘመን ፣የስራተኞችን የስራ ግብር ፣

1. ከሀምሌ 01 /2010 ዓ/ም - ሰኔ 30/2011 ዓ/ም ያለው እና


2. ከ 2012 ግብር ዘመን ደግሞ ከሀምሌ 01/2011 ዓ/ም - መስከረም 30/2012 ዓ/ም ድረስ ያለውን የሰራተኞች የስራ
ግብር እስከ ግንቦት 30/2012 ዓ/ም ድረስ ከፍለው እንዲያጠናቅቁ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን ፣ የፌደራል
የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 / የታክስ አስተዳደር አዋጁ የታክስ ወንጀሎች ብሎ በአንቀጽ 124 ንኡስ
አንቀጽ 1 በሚደነግገው መሰረት ‹‹ ማንኛውም ሰው ታክስን ለመሰወር በማሰብ ገቢውን የደበቀ፣ የታክስ
ማስታወቂያውን ያላቀረበ ወይም ታክሱን ያልከፈለ እንደሆነ ከብር 100,000.00 እስከ ብር 200,000.00
በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሶስት አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ይቀጣል›› የሚለውን
ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚያደርግ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 15/03/2012 ዓ/ም
ለጊዮን ፔኒሲዮን

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኞችን የስራ ግብር ይመለከታል፣

የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 ዓ/ም ሠንጠረዥ ‹‹ሀ›› ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር ስለመጣል
በሚደነግገው መሰረት ተቋማችሁ በከተማው አስተዳደር ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በተቋማችሁ በቋሚነት
እና በኩንትራት ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ተቀጣሪዎችን የስራ ግብር በተፈቀደው የፋይናንስ አሰራር መሰረት
ፔሮል በማዘጋጀት ለመ/ቤታችን ማቅረብ ያለበት ቢሆንም ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ይህን ግዴታውን
እየተወጣ አለመሆኑን አረጋግጠናል፡፡

ስለሆነም ተቋሙ ከተቋቋመበት/ወደ ስራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ያለውን የስራተኞችን የስራ ግብር
እድትከፍሉ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን የታክስ አስተዳደር አዋጁ የታክስ ወንጀሎች በሚደነግገቀው መሰረት
‹‹በታክስ ከፋይነት መመዝገብ ሲገባው ያልተመዘገበ እንደሆነ መመዝገብ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ ለምዝገባ
እስካመለከተበት ወይም በባለስልጣኑ አነሳሽነት እስከ ተመዘገበበት ቀን ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ መክፈል ያለበትን ታክስ
25 በመቶ መቀጫ ይከፈላል›› በሚለው እና በአንቀጽ 124 ንኡስ አንቀጽ 1 በተገለጸው ‹‹ ማንኛውም ሰው ታክስን
ለመሰወር በማሰብ ገቢውን የደበቀ፣ የታክስ ማስታወቂያውን ያላቀረበ ወይም ታክሱን ያልከፈለ እንደሆነ ከብር
100,000.00 እስከ ብር 200,000.00 በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሶስት አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ
እስራት ይቀጣል›› የሚለውን ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚያደርግ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

ቀን፡- 16/03/2012 ዓ/ም

ለመተከል ዞን መስተዳደር

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ እንዲሰጠኝ ስለመጠየቅ፣

እኔ አቶ ሙሉቀን ታገለ በማንዱራ ወረዳ ተወልጄ ከማደጌ በተጨማሪ በዚሁ ክልል ትምህርቴን በማጠናቀቅ
ከ 01/01/1998 ዓ/ም ጀምሮ በማንዱራ ወረዳ በመምህርነት ሙያዬ የወረዳውን ህዝብ በቅንነት እና በተነሳሽነት
እያገለገልኩ ያለሁ ከመሆኑ በተጨማሪ በአሁኑ ጊዜ በግ/በለስ 2 ኛ ደ/መሠ/ት/ቤት በማስተማር ላይ ያለሁ ቢሆንም በስራ
ዘመኔ ባጋጠመኝ የጤና ችግር ምክንያት ከችግሩ ለመውጣት በተለያዩ የህክምና ተቋማት እና የጸበል ቦታዎች ክትትል
እያደረግሁ ቢሆንም አሁን ከችግሩ ልወጣ ባለመቻሌ መደበኛው ያማስተማር ስራዬን በአግባቡ ለመወጣት ከመቸገሬ
በላይ በእኔ የጤና እክል ምክንያት ተማሪዎቼ ከእኔ ሊያገኙ የሚገባቸውን እውቀት በተፈለገበት ጊዜ መስጠት ባለመቻሌ
ላተፈለገ የትምህርት ብክነት ምክንያት በመሆኔ ካለብኝ የጤና ችግር ባሻገር በስራየ ላይ ሌላ ችግር ተፈጥሮብኝ ይገኛል፡፡

በመሆኑም ህመሜ በተለይም የጉበት እና በእጅ ጣጤ ላይ ካለው የነርቭ ችግር አንጻር በሙያዬ ለመቀጠል አዳጋች
ስለሆነብኝ ካለብኝ የጤና እክል አኳያ በማንዱራ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ውስጥ በሚገኘውና በክፍትነት በሚገኘው እና
በበጀት በተደገፈው የመደብ መጠሪያ የመምህራን ልማት ቡድን ፈጻሚ የመ/መ/ቁ. 04/ዞ 2/01-06 ደረጃ ፕሣ-6 ላይ
ምደባ እዲሰጠኝ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍልኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡

**ከሰላምታ ጋር**
መ/ር ሙሉቀን ታገለ

ቃለ-ጉባኤ

ቀን፡- 15/03/2012 ዓ/ም


የስብሰባው ቦታ፡- ኦዲት ክፍል
የስብሰባው ሰአት፡- 9፡00-9፡30
የስብሰባው ተሳታፊዎች፡-
1. አቶ ወያኔ ሰገድ፡- ሰብሳቢ
2. አቶ አሳየ አቅናው፡- ጸሃፊ
3. አቶ ኃይሉ ኢረና፡- አባል
4. አቶ ደበላ እንሰርሙ፡- አባል
5. አቶ በጩ ዳኛው፡- አባል
ባሉበት፣
አጀንዳ፡-የመደብ ሽግሽግን ይመለከታል፣
ውሳኔ፣
የማኔጅመንቱ ሰብሳቢ የሆኑት ወያኔ ሰገድ የውይይቱን አላማ አስመልክቶ በአጭሩ ሲያስረዱየስብሰባው ዋና አጀንዳ
በመ/ቤቱ የትምህርት ዝግጅታቸው እና ደረጃቸው ዲግሪ ሆኖ ያሉበት መደብ የዲፕሎማ በመሆኑ የደረጃ እድገት
ተጠቃሚ ያልሆኑ ሰራተኞችን እርስ በእርሳቸው በማወዳደር በጽ/ቤቱ በበጀት በተደገፈው እና ክፍት በሆነው የመደብ
መጠሪያ የግብር ትምህርት ባለሙያ የመ/መ/ቁ ገባ 24/ካማ/ከተ/አስ/09 ደረጃ 12 ላይ ሽግሽግ ለመስራት ነው በማለት
ውይይቱን በይፋ ከፍተዋል፡፡
በዚህም መሰረት ማኔጅመንቱም በጉዳዩ በሰፊው ከተወያየ በኋላ የውድድር/የመመልመያመስፈርቶቹ ማለትም፡-
 የት/ት ዝግጅት (ማኔጅመንት፣ አካውንቲግ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽ) ያለው/ያላት፣
 የት/ት ደረጃቸው የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዚያ በላይ ያለው/ያላት፣
 አግባብነት ያለው አገልግሎታቸው 4/አራት/ ዓመት እና ከዚያ በላይ የሆነ/የሆናት እዲሆኑ በመወሰን
መዚህም መሰረት፡-
1 ኛ. አቶ አብርሃም ሚኒሊክ፡-
 የት/ት ዝግጅቱ፡- አካውንቲግ፣

 የት/ት ደረጃ፡- የመጀመሪያ ዲግሪ፣

 አጠቃላይ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ 3 ዓመት ከ 11 ወር ከ 25 ቀን ማለትም (ከ 01/04/2008-


15/07/2008 ዓ/ም በማንኩሽ ከተማ ውሃና ፍሳሽ ጽ/ቤት በሂሳብ ሰራተኛነት፤ ከ 06/07/2008-
30/01/2010 ዓ/ም በፓዊ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በመልክት አዳይነት እንዲሁም ከ 01/02/2010 ዓ/ም እስከ
ዛሬ(15/03/2012 ዓ/ም) በመ/ቤታችን በገቢ አሰባሰብ ጀማሪ ኦፊሰርነትእያገለገለያለ)፡፡
2 ኛ. ወ/ሮደንሳነሽ አባተ፡-
o የት/ት ዝግጅት፡- አካውንቲግ፣
o የት/ት ደረጃ፡- የመጀመሪያ ዲግሪ፣
o አጠቃላይ አግባብነት ያለው የስራ ልምድ 4 ዓመት ከ 7 ወር ከ 11 ቀን ማለትም (ከ 01/11/2002-
30/02/2009 ዓ/ም በድባጤ ወረዳ ጤና አጠባበቅ እና ውሃ ጽ/ቤት በጽዳት እና ተላላኪነት፤ ከ 05/03/2009-
18/02/2011 ዓ/ም ድረስ በጉባ ወረዳ ጤና ጣቢያ በእለት ገቢ ሰብሳቢነት እንዲሁም ከ 19/02/2011 እስከ
ዛሬ(15/03/2012 ዓ/ም) በመ/ቤታችን በኢንተለጀንስ ባለሙያነት እያገለገለች ያለች)፡፡
ሲሆን ሁለቱ ሰራተኞች በት/ት ዝግጅታቸው እና በት/ት ደረጃቸው አንድ/እኩል ሲሆኑ አግባብነት ባለው አገልግሎታቸው
ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ በልጣ በመገኘቷ እና የመደቡን መነሻ አገልግሎት አሟልታ በመገኘቷ ከላይ ወደተጠቀሰው የመደብ
መጠሪያ የግብር ትምህርት ባለሙያ የመ/መ/ቁ ገባ 24/ካማ/ከተ/አስ/09 ደረጃ 12 ላይ ከ 16/03/2012 ዓ/ም ጀምሮ
ተሸጋሽጋ እንድትሰራ ማኔጅመንቱ ይህን የውሳኔ ሀሳብ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡

1. --------------------------------------------------
2. -------------------------------------------------
3. -------------------------------------------------
4. -------------------------------------------------
5. --------------------------------------------------

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 16/03/2012 ዓ/ም
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የመደብ ሽግሽግን ይመለከታል፣
የመ/ቤታችን የስራ ባልደረባ የሆኑት ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተከ 01/11/2002 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 30/02/2009 ዓ/ም ድረስ
በድባጢ ወረዳ በጽዳት እና ተላላኪነት፤ ከ 05/03/2009 ዓ/ም እስከ 18/02/2011 ዓ/ም ድረስ በጉባ ወረዳ በእለት ገቢ
ሰብሳቢነት እንዲሁም ከ 19/02/2011 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በመ/ቤታችን በኢንተለጀንስ ባለሙያነት እያገለገልኩ
ያለሁ ቢሆንም ያለሁበት መደብ ዝቅተኛ በመሆኑ ባለኝ የት/ት ዝግጅት፣ ደረጃ እና የስራ ልምድ ማግኘት ያለብኝን
የደመወዝ ጥቅማ ጥቅም ማግኘት ያልቻልኩ በመሆኑ በጽ /ቤቱ ክፍት በሆነው የስራ መደብ ላይ ሽግ ሽግ ይሰራልኝ ሲሉ
በቀን 04/02/2012 ዓ/ም በጻፈ የግል ማመልከቻ መ/ቤቱን ጠይቀዋል፡፡

ስለሆነም የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 15/03/2012 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት በጽ/ቤቱ በመደብ መጠሪያ የግብር
ት/ት ባለሙያ የመ/መ/ቁ. ገባ 24/ካማ/ከተ/አስ/09 ደረጃ 12 ክፍት በመሆኑ እና በጽ/ቤቱ ዲግሪ ኗራቸው ያሉበት የስራ
መደብ ዝቅተኛ በመሆኑ ማግኘት ያለባቸውን የደመወዝ ጥቅማ ጥቅም ያለገኙ ሰራተኞችን እርስ በእርስ አወዳድሮ
ለመመደብ ባካሄደው ውይይት ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ ካላቸው የት/ት ዝግጅት፣ ደረጃ እና አግባብነት ያለው አገልግሎት
አንጻር ከቀረቡት አመልካቾች መካከል አሟልተው በመገኘታቸው ከ 16/03/2012 ዓ/ም ጀምሮ ቀድሞ ሲሰሩበት
ከነበረው የመደብ መጠሪያ የኢንተለጀንስ ባለሙያት ወደ የመጠሪያ የግብር ት/ት ባለሙያ የመ/መ/ቁ.
ገባ 24/ካማ/ከተ/አስ/09 ደረጃ 12 የወር ደመወዝ ብር 5132.00/አምስት ሺ አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ብር/
እየተከፈላቸው እንዲሰሩ ይህን የመደብ ሽግሽግ የውሳኔ ሀሳብ ያቀረብን መሆኑን እየገለጽን የማኔጅመንቱን የውሳኔ
ሀሳብ የቃለ-ጉባኤ ቅጅ ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር በ------- ገጽ አያይዘን የላክን መሆኑን ጭምር እገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ለወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ
ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 16/03/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የኬላ ሰራተኛ ቅጥር እገዳን ይመለከታል፣
በከተማው ያለውን የህዝብ ጥያቄዎች በተገቢው ሁኔታ ምላሽ ከመስጠት አንጻር የገቢ አመራጮችን ለማስፋት
በነበረው የከተማ አስተዳደሩ ቁርጠኝነት፤ ከ 2011 ዓ/ም ጀምሮ በቻግኒ እና በድባጢ መውጫዎች ሁለት ኬላዎች
ተቋቁመው የሰው ሃይል በማሟላት የገቢ አሰባሰብ ስራ ሲሰራ የቆየ ቢሆንም ሁለት ሰራተኞች ስራውን በመልቀቃቸው
ምክንያት በስራው ላይ ክፍተት በመፈጠሩ ይህንኑ የሰው ሀይል አለመሟላት ችግር ከመቅረፍ አንጻር የመ /ቤታችን
ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 24/02/2012 ዓ/ም ባካሄደው ስብሰባ ከዞን መስተዳደር እና ከከንቲባ ጽ/ቤቱ የድጋፍ ደብዳቤ
ከተጻፈላቸው አመልካቾች መካከል መስፈርቱን ያሟሉ ሁለት ስራ አጥ ወጣቶችን በመምረጥ በመተከል ዞን
ት/አቅ/ግ/ፐ/ሰ/ሰ/ሀ/ል/መምሪያ በኩል ቅጥር እንዲፈጸም የተደረገ ቢሆንም ከከንቲባ ጽ/ቤቱ በቁጥር 6831/ቅ/7/27/2
በቀን 4/3/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ ቅጥሩ በመታገዱ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም እገዳው አስቸኳይ እልባት ባለማግኘቱ ምክንያት በኬላ በኩል መሰብሰብ ያለበት ገቢ እየቀረ ስለሆነ
አሁንም እገዳው መፍትሄ ተሰጥቶት ኬላው በሰው ሃይል ተጠናክሮ የሚፈለገው ገቢ የሚሰባሰብበት ሁኔታ እንዲፈጠር
እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ምክር ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 16/03/2012 ዓ/ም
ለአቶ ዳምጠው ገሺ
ለአቶ ጎበና ገ/ስላሴ
በመ/ቤቱ፣
ጉዳዩ፡- የስራ ውክልና ስለመስጠት፣
ተቋማችን ከ 2010 ዓ/ም ጀምሮ ተቋቁሞ ወደ ስራ የገባ ቢሆንም የክትትል መደብ ባለመከፈቱ ምክንያት ግብር ከፋዮች
ለውጦችን በሚያሳውቁበት ወቅት ተከታትሎ የስራ እንቅስቃሴቸውን ከመከታተል አንጻር ከፍተኛ ችግር ፈጥሮ መቆየቱ
ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ምንም እንኳን መደቦቹ ያልተከፈቱ ቢሆንም ስራውን ባለው የሰው ኃይል ሸፍኖ ከማሰራት አንጻር እርስዎ
ከመደበኛው ስራዎ ጎን ለጎን የክትትል ስራውን ሸፍነው እንዲሰሩ የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 16/03/2012
ዓ/ም ባካሄደው ውይይት የወሰነ ስለሆነ ይህ ደብዳቤ ከተጻፈበት ቀን ጀምሮ የተጣለብዎትን ኃላፊነት በትጋት እና
በታማኝነት እንዲወጡ እናሳስባለን የስራ ሪፖርት ስርአቱ በየሳምንቱ አርብ የጽሁፍ ሪፖርት እንዲቀርብ ጭምር
እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለገቢ አሰ/አወ/ክ/ቡድን
ለታክስ ኦ/ህ/ማ/ቡድን
ለግ/ት/ኮ/ቡድን
ለደንበ/አገ/ቡድን
በመ/ቤቱ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 16/03/2012 ዓ/ም
ለአቶ ዳምጠው ገሺ
በመ/ቤቱ፣
ጉዳዩ፡- የስራ ውክልና ስለማንሳት፣
በተቋሙ አንድ አወሳሰን ባለሙያ ከመኖሩ ጋር ተያይዞ የዘመኑ/2011/ የግብር ውሳኔ በጊዜው ሰርቶ ከማጠናቀቅ ጋር
ተያይዞ እርስዎ በጊዜያዊነት የአወሳሰን ስራውን ከመደበኛ ስራዎ በተጨማሪ ደርበው እንዲሰሩ ውክልና መሰጠቱ
ይታወቃል፡፡
ሆኖም አሁን የስራ ጫናው የተቃለለ በመሆኑ ይህ ደብዳቤ ከተጻፈበት ቀን ጀምሮ ተሰጥቶዎት የነበረው ውክልና በዚህ
ደብዳቤ የተነሳ መሆኑን እንገልጻን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
ቁጥር-----------------------------------
ቀን-------------------------------------
ለሚመለከተው ሁሉ
ባሉበት፣
ጉዳዩ፡- የስራ ልምድ ማስረጃ ስለመስጠት፣
ከላይ በረዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረዉ የመ/ቤታችን ባልደረባ የሆኑት አቶ አሳየ አቅናው ዓለሙበቀን 17/03/2012
ዓ/ም በፃፉት ማመልከቻ የስራ ልምድ ማስረጃ እንዲሰጣቸዉ ጠይቀዉናል፡፡
ስለሆነም ሰራተኛው በመ/ቤታችንተመድበው በማገልገል ላይ ያሉ መሆኑን እየገለጽን ፡-
1.የቅጥር ዘመን ---------------------------------------------------01/11/1994 ዓ/ም
2.የቅጥር ሁኔታ-------------------------------------------------------በቋሚነት
3. አሁን ያለው የት/ት ደረጃ ---------------------------------------ሁለተኛ ዲግሪ
4. የትምህርት አይነት --------------------------------------------- Social Security Management
5.የትዉልድ ዘመን ------------------------------------------------ 21/03/1974 ዓ/ም
6. አሁን የሚሰራበት የስራ መደቡ ደረጃ ----------------------- 10 /አስር/ በነባሩ 14 በጂኤጂ
7. የመደቡ መጠሪያ----------------------------------------- የግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ
8.አሁን የሚከፈላቸዉ ደመወዝ -------------------------------- 7934
9.የጥሮታ መለያ ቁጥር------------------------------------------- 4121646
10. ተዛውረው የሰሩባቸዉ የስራ መደቦች፡-
10.1. ከ 1/11/1994 ዓ/ም እስከ 30/12/1998 ዓ/ም ድረስ ለ 4.2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገሉ
10.2. ከ 1/1/1999 ዓ/ም እስከ 30/12/1999 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ዓመት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.3. ከ 1/1/2000 ዓ/ም እስከ 30/12/2001 ዓ/ም ድረስ ለ 2 ዓመታት በመምህርነት ያገለገለ
10.4. ከ 1/1/2002 ዓ/ም እስከ 30/07/2003 ዓ/ም ድረስ ለ 1.7 ዓመታት በር/መምህርነት ያገለገለ
10.5. ከ 1/08/2003 ዓ/ም እስከ 2/13/2004 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታትበመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያለገለለ
10.6. ከ 14/04/2006 ዓ/ም እስከ 15/05/2006 ዓ/ም ድረስ ለ 1 ወር በመም/የት/ባ/አመ/ል/ዋና የስራ ሂደት
አስተባባሪነት ያገለገለ
10.7. ከ 16/05/2006 ዓ/ም እስከ 30/12/2007 ዓ/ም ድረስ ለ 1.5 ዓመታት ከ 15 ቀናት በስ/ት/ዝ/አቅ/ት/ዋና የስራ
ሂደት አስተባባሪነት ያገለገለ
10.8. ከ 1/03/2010 ዓ/ም እስከ 18/11/2011 ዓ/ም ድረስ ለ 1 አመት ከ 8 ወር ከ 18 ቀናትበግ/በለስ ከተማ አስተዳደር
ገቢዎች ጽ/ቤት የግ/ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪነት ያገለገሉ
10.9. ከ 19/11/2011 ዓ/ም እስከ አሁን ድረስ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት የደንበኞች አገልግሎት ዋና
የስራ ሂደት አስተባባሪ ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡
11. የዲሲፕሊን ግድፈት -------------------------------------------- የሌለባቸው
12. ተከታታይ የሁለት ጊዜ የተሞላ የስራ አፈጻጽም ----------- 4.92
መሆኑን ሰራተኛው የሚጠበቅባቸውን የመንግስት ስራ በቅንነት፣ በታማኝነት እና በታታሪነት የሚወጡ እና መልካም
ስነ-ምግባር ያላቸው መሆኑን በመግለጽ ይህን የስራ ልምድ ማስረጃ የሰጠናቸው መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ግልባጭ፣**ገቢ ለልማት**
ለአቶ አሳየ አቅናው
ባሉበት፣

ቀን፡- 17/03/2012 ዓ/ም

ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን

አሶሳ፣

ለግ/በለስ ከተማ አስ/ገ/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የደሞወዝ ማስተካከያ እንድደረግልኝ ስለመጠየቅ፣

እኔ አቶ ጉርሜሳ ፈይሳከ 01/04/2003 ዓ/ም ጀምሮ በዚሁ ክልል በሚገኝ ድባጤወረዳ ገቢዎች ፅ/ቤት የተለያዩ መደቦች
እና የስራ ሂደት ተወካይ አስታባባሪነት ያገለገልኩ ሲሆን በ 2010 ዓ/ም ከጥቅምት ወር ጀምሮ አደስ በተቋቋመ በግልግል
ከተማ አሰተዳደር በገቢዎች ጽ/ቤት በግብር አወሳሰን ከፍተኛ ኦፍሰር ደረጃ 13 ላይ በዝዉዉር በመምጣትእያገልገልኩ
እገኛለዉ፡፡

ይሁን እና እኔ ካለኝ የት/ት ዝግጅት፣ አገልግሎት እና የስራ ልምድ እና ተመሳሳይ የትምህር ዝግጅትእና አግልግሎት
ካላቸዉ ባለሙያዎች አንጻርማገኝት ያለብኝ 8374 /ስምንት ሽ ሶስት መቶ ሳባ አራት ማገኝት /ስገባኝ እስከ አሁን
በወር ብር 6839/ስድስት ሺ ስምንት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ብር/ ብቻ እየተከፈለኝ እያገለገልኩ ሲሆን ከኑሮ ውድነቱ እና
ከሞራል አኳያ ተጽኖ እያሳደረብኝ በመሆኑ ያለኝ አግልግሎት እና የስራ ልምድ በመፈተሸ የደሞወዝ ማስተካከያ
እንድደረግልኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡

**ከሰላምታ ጋር**

ጉርሜሳ ፈይሳ
ቀን፡- 17/03/2012 ዓ/ም

ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን

አሶሳ፣

ለግ/በለስ ከተማ አስ/ገ/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የደመወዝ ማስተካከያ ስለመጠየቅ፣

እኔ አቶ ፍራኦል ፉፋ ከ 01/05/2004 ዓ/ም ጀምሮ እስከ የካቲት 30/2006 ዓ/ም በዚሁ ክልል በመተከል ዞን በቡለን
ወረዳ በገቢዎች ጽ/ቤት ስር በሚገኘው በንግድ ምዝገባና ፍቃድ ባለሙያ፣ከመጋቢት 01/2006 ዓ/ም ጀምሮ እስከ
ታህሳስ 14/2007 ዓ/ም በአሶሳ ዞን መንጌ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/በት ክፍያ /ሂሳብ/ ባለሙያ ፣ከታህሳስ 15/2007 ዓ/ም
ጀምሮ እስከ ታህሳስ 30/2010 ዓ/ም ድረስ በመተከል ዞን ወንበራ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት የገቢ አሰባሰብአወሳሰን ክትትል
ባለሙያ በመሆንና ከጥር 01/2010 ጀምሮ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ታክስ ኦዲት ባለሙያ ደረጃ 9
በነባሩ ስሆን በአድሱ ደረጃ 13 ላይ እያገለገልኩ እገኛለሁ፡፡

ይሁን እና እኔ ካለኝ የት/ት ዝግጅት፣ አገልግሎት እና የስራ ልምድ አንጻር በተመደብኩበት የስራ ደረጃ የደመወዝ
ማስተካከያ እስከ አሁን ድረስ ብር 7934.00/ሰባት ሺ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ አራት ብር ሊከፈለኝ ሲገባው አሁን በወር ብር
6530.00/ስድስት ሺ አምስት መቶ ሰላሳ ብር/ ብቻ እየተከፈለኝ እያገለገልኩ ሲሆን ከኑሮ ውድነቱ እና ከሞራል አኳያ
ተጽኖ እያሳደረብኝ በመሆኑ የደረጃ ዝቅታው እንዲነሳልኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡

**ከሰላምታ ጋር**

ፍራኦል ፉፋ
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/0149/12
ቀን፡- 23/03/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ት/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የንብረት ትውስትን ይመለከታል፣
ተቋማችን ለስራው የሚሆን የእስክብሪቶ እጥረት የገጠመው በመሆኑ ተቋማችሁ እስክብሪቶ ካለው አንድ ፓኬት
የመ/ቤታችን የስራ ባልደረባ በሆኑት በአቶ አሳየ አቅናው በኩል በትውስት እንዲሰጠን ተቋማዊ ትብብራችሁን
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-------/12
ቀን፡- 22/04/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የሞባይል ካርድ ግዢ እንዲፈጸም፣
ለጽ/ቤቱ ኃላፊ የተፈቀደው የታህሳስ ወር የሞባይል ካርድ ከሚመለከተው የበጀት አርእስት ብር 250.00/ሁለት መቶ
ሀምሳ ብር/ ገንዘብ ወጪ ሆኖ ግዢ እዲፈጸም እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-------/12
ቀን፡- 26/03/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የስልክ ክፈያን ይመለከታል፣
ጽ/ቤታችን በ 2011 ዓ/ም በመስመር ስልክ ለተጠቀመው የስልክ አገልግሎት ክፈያ መፈጸም ሲገባው በዘመኑ ውዝፍ
ክፍያ ያለበት በመሆኑ የተቋረጠውን የስልክ መስመር ለማስቀጠል ተቸግሮ ይገኛል፡፡

በመሆኑም በ 2011 ዓ/ም መክፈል ሲገባው ክፍያው ያልተፈጸመ ብር 43.70 /አርባ ሶስት ብር ከሰባ ሳንቲም/ የጽ/ቤቱ
ሙያተኛ በሆኑት በወ/ሮ የሺ ጎበና ስም ወጪ ሆኖ ክፍያው እንዲፈጸም እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለአቶ የሺ ጎበና
ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለኢትዮ ቴሌኮም ግ/በለስ ዲስትሪክት

ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- መደበኛ የስልክ መስመር እንዲገባልን ስለመጠየቅ፣

ተቋማችን ከአሁን በፊት የመደበኛ ስልክ ተጠቃሚ የነበረ መሆኑ ይታወሳል ፡፡ ይሁን እና መ/ቤቱ የኪራይ
ቤት ለውጥ ባደረገበት ወቅት የመስመር ተጠቃሚነቱ ተቋርጧል፡፡

ስለሆነም ለስራችን አስፈላጊነት ሲባል ከአሁን በፊት የነበረው መደበኛ መስመር 0581190551
እንዲገባልን ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---
ቀን፡- 17/03/2012 ዓ/ም

ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን

አሶሳ፣

ለግ/በለስ ከተማ አስ/ገ/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የደመወዝ ማስተካከያ ስለመጠየቅ፣

እኔ አቶ ምትኩ አለሙ ጥር 22/2007 ዓ/ም እስከ ህዳር 21/2008 ዓ/ም በዚሁ ክልል በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ
በገቢዎች ጽ/ቤት ስር በሚገኘው በመልዕክት አዳይ ባለሙያ፣ከህዳር 22/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሀሴ 30/2008 ዓ/ም
በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ በገቢዎች ጽ/ቤት ስር በሚገኘው የግብር ከፈይ ማህደር ያዥ ባለሙያ፣ከመስከረም
01/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ መስከረም 30/2010 ዓ/ም ድረስ በመተከል ዞን ማንዱራ ወረዳ በገቢዎች ጽ/ቤት ስር
በሚገኘው ኢንተለጅንስ ባለሙያ በመሆንና ከጥቅምት 01/2010 ጀምሮ እስከ ጥር 30/2011 በግ/በለስ ከተማ
አስተዳደር ገቢዎች ጽ/ቤት ታክስ ኢንተለጅንስ ባለሙያከየካቲት 01/2011 ዓ/ም ጅምሮ በግ/በለስ ከተማ አስተዳደር
ገቢዎች ጽ/ቤት ግብር ከፈይ ምዝገባ ባለሙያ ደረጃ 8 በነባሩ ስሆን በአድሱ ደረጃ 12 ላይ እያገለገልኩ እገኛለሁ፡፡
ይሁን እና እኔ ካለኝ የት/ት ዝግጅት፣ አገልግሎት እና የስራ ልምድ አንጻር በተመደብኩበት የስራ ደረጃ የደመወዝ
ማስተካከያ እስከ አሁን ድረስ ብር 5132.00 አምስት ሽህ አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ብር ማግኘት ስገባኝ እስከ አሁን በወር
ብር 4459.00 አራት ሽህ አራት መቶ ሀምሳ ዘጠኝ ብቻ እየተከፈለኝ እያገለገልኩ ሲሆን ከኑሮ ውድነቱ እና ከሞራል
አኳያ ተጽኖ እያሳደረብኝ በመሆኑ የደረጃ ዝቅታው እንዲነሳልኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡

**ከሰላምታ ጋር**

ምትኩ አለሙ

ቃለ-ጉባኤ፣

ቀን፡- 25/03/2012 ዓ/ም


የስብሰባው ቦታ፡- ኦዲት ክፍል
የስብሰባው ሰአት፡- 3፡00-3፡30
የስብሰባው ተሳታፊዎች፡-
1. አቶ ወያኔ ሰገድ፡- ሰብሳቢ
2. አቶ አሳየ አቅናው፡- ጸሃፊ
3. አቶ ኃይሉ ኢረና፡- አባል
4. አቶ ደበላ እንሰርሙ፡- አባል
5. አቶ በጩ ዳኛው፡- አባል
አለንበት፣
አጀንዳ፡-ስልጠና ተካፍይ ስለመመልመል፣
ውሳኔ፣
የማኔጅመንቱ ሰብሳቢ የውይይቱን አላማ የመክና ሹፍርናአስመልክቶ በአጭሩ ካስረዱ በኋላ ውይይቱን በይፋ
ከፍተዋል፡፡
በዚህም መሰረት ማኔጅመንቱ የሹፍርና ሥልመናዉን ማን መሰልጠን እንዳለበት በሰፊው ከተወያዩ በኋላ ለስራ ካለው
አስፈላጊነት አኳይ እንዲፈጸም በመወሰን የጽ/ቤቱ ኃላፊ የሆኑት አቶ ወያኔ ሰገድ በጽ/ቤቱ ለዚሁ ተግባር ከተያዘው
በጀት ውል ተይዞ ስልጠናው እዲሰጥ ማኔጅመንቱ በሙሉ ድምጽ ወስኗል፡፡
1. ወያኔ ሰገድ ----------------------------------
2. አሳየ አቅናዉ ---------------------------------
3. ሀይሉ እረና ----------------------------------
4. ደበላ እንሰርሙ ---------------------------------
5. በጩ ዳኛዉ --------------------------------

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የመኪና ስልጠናን ይመለከታል፣

የጽ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በቀን 25/03/2012 ዓ/ም ባካሄደው ውይይት የጽ/ቤቱ ኃላፊ የሆኑት አቶ ወያኔ
ሰገድ ለስራው አስፈላጊነት ሲባል የመኪና ሹፍርና ስልጠና እንዲወስዱ የወሰነ በመሆኑ በበጀት ዘመኑ ለዚሁ
ተግባር ከተያዘው በጀት ውል ተይዞ ስልጠናው እንዲሰጥ እየገለጽን በውሉ መሰረት ተገቢው ክፍያ ወጪ ሆኖ
እንዲፈጽም ጭምር እንገልጻለን የቃለ-ጉባኤውን ቅጂ ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡
**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

አቶ ወያኔ ሰገድ

ግ/በለስ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

የግብር እዳ ኖሮባቸው የሀብት ንብረት ማስከበር ስራ የሚሰራባቸው ግብር ከፋዮች የቤት ንብረታቸው አዋሳኝ ዝርዝር
መረጃ፣

ተ/ቁ የግብር ከፋዩ ስም የቤቱ አዋሳኞች


በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ሂሳብ እንዲወራረድላቸው ስለመግለጽ፣

ወ/ሮ የሺ ጎበና ለጽ/ቤቱ ኃላፊ የተፈቀደውን የህዳር ወር የመስመር ስልክ ክፍያ ብር 43.71 /አርባ ሶስት ብር
ከ 71/100/ መፈጸማቸውን በመግለጽ ሂሳቡ እንዲወራረድልኝ ሲሉ በቀን 02/04/2012 ዓ/ም በተጻፈ የግል
ማመልከቻ መ/ቤቱን ጠይቀዋል፡፡

ስለሆነም ክፍያውን የፈጸሙ ስለሆነ ሂሳቡ በማያቀርቡት የሰነድ ማስረጃ እንዲወራረድላቸው


እገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ወ/ሮ የሺ ጎበና

ግ/በለስ፣
------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የስልጣን እና የስም ቲተር እዲቀረጽልን ስለመጠየቅ፣

የጽ/ቤቱ ስራ የተሳለጠ ለማድረግ ይቻል ዘንድ የስልጣን ቲተር ማለትም ‹‹የደንበኞች አገልግሎት ቡድን መሪ
/Customer Service Dpepartment Head/››አውቶማቲክ እና የስም ቲተር፡-

1. የሺ ጎበና ደለና /Yeshi Gobena Delena/


2. ጎበና ገ/ስላሴ ታጌ /Gobena G/Silasie Tage/
3. ዳምጠውገሺ ተፈራ /Damtew Geshi Tefera/
4. አያንቱ አበራ በቀለ /Ayantu Abera Bekele/
5. መለሰ ታደሰ ላቀው /Melesse Tadesse Lakew/ እንጨት ቲተሮች እንዲቀረጹልን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ክፍያ እንዲፈጸም ስለመግለጽ፣

የጽ/ቤቱ ኃላፊ መኪና ስልጠና እንዲሰለጥኑ የመ/ቤቱ ማኔጅመንት ኮሚቴ በወሰነው መሰረት የስልጠና ውል
በተያዘው መሰረት ክፍያ ለአሰልጣኝ ተቋሙ እንዲፈጸም እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- 08/04/2012 ዓ/ም

ለበለስ ፓራዳይዝ ኮለጅ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የቅሬታ ምላሽ ስለመስጠት ይሆናል፣

በተቋሙ ላይ የተወሰነውን 2011 ዓ/ም ግብር ውሳኔን በማስመልከት ቅጣቱ እንዲነሳልን በማለት ቅሬታ ማቅረባችሁ
ይታወሳል፡፡ ይሁን እንጂ ቅጣቱ የሚነሳው በታክስ አስተዳደር ቅጣት አነሳስ መመሪያ መሰረት የሚስተናገድ መሆኑን
እየገለጽን ወቅቱ ካለፈ ሌላ ቅጣት የሚያስከትል በመሆኑ የቅሬታውን ምላሽ የላክንላችሁ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

ቁጥር፡ ግበ/ከተ/አስ/ገቢ/_______/12
ቀን፡ 08/ 04/ 2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ ፡ የአቶ ሀሰን ወዳጄ ገድፈው ክስ ሁኔታ ይመለከታል ፣

ከላይ በስማቸው የተጠቀሱት ነጋዴ በድባጤ ኬላ ላይ በቀን 03/04/2012 ዓ/ም ተይዘው እንዲከፍሉ የተጠየቁበትን
ቀረጥ ለመክፈል ፈቃደኛ ባለመሆናቸውና በሌላም ግብር የማሸሽ ስራ በቀን 06/04/2012 ዓ/ም ክስ የተመሰረተባቸው
መሆኑ ይታወቃል ፡፡

ይሁን እንጂ ግለሰቡ የሰሩት ስራ አግባብነት የለለው መሆኑን አምነው የተጠየቁበትን ክፊያ በቀን 07/04/2012 ዓ/ም
በገቢ ደረሰኝ ንምራ ቁጥር ----------------------------የከፈሉ ስለሆኑ የተጀመረው ክስ ቢቋረጥ በእኛ በኩል
የማንቃወም መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ገቢ ለልማት!
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ስራ እንዲጀምሩ ስለመግለጽ፣

እርስዎ በጽ/ቤታችን ስር በሚገኘው የኬላ ገቢ ሰብሳቢነት በኩንትራት መቀጠርዎ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ይህ ደብዳቤ ከተጻፈበት ቀን ጀምሮ መደበኛ ስራዎን እንዲጀምሩ እየገለጽን የተጣለብዎትን


የመንግስት ኃላፊነት በትጋት እና በታማኝነት እንዲወጡ ጭምር እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- ደመወዝ እንዲከፈላቸው ስለመግለጽ፣

አቶ ደምለው ወንዴ በጽ/ቤታችን ስር በሚገኘው የኬላ ገቢ ሰብሳቢነት በኩንትራት የተቀጠሩት መሆናቸው


ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ከ 17/03/2012 ዓ/ም ጀምሮ በየወሩ ብር 2100.00 /ሁለት ሺ አንድ መቶ ብር/ ወጪ
ሆኖ እንዲከፈላቸው እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ደምለው ወንዴ


ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- 16/04/2012 ዓ/ም


ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኞችን የጄኢጂ ደመወዝ ሰርቶ ስለመላክ፣

የፌደራል መንግስት ሰራተኞችን የመደብ ደረጃ ለማስተካከል ጄኢጂ ከመተግበሩ በተጨማሪ ለዚሁ ደረጃ
የተፈቀደው ደመወዝ ከ 01/11/2011 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ እንዲሆን መወሰኑ ይታወቃል፡፡

በመሆኑም በመ/ቤቱ የሚገኙ ቋሚ ሰራተኞችን የጄኢጂ ደመወዝ ደረጃቸውን መሰረት በማድረግ በማዘጋጀት
ከዚህ ደብዳቤ ጋር በ 2 ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑንእንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የልዩነት ደመወዝ ተሰርቶ እንዲከፈላቸው ስለመግለጽ፣

ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ በጽ/ቤታችን ስር በሚገኘው እና ሲሰሩበት ከነበረው የኢንተለጀንስ መደብ ወደ መደብ
መጠሪያ የግብር ትምህርት ባለሙያነትከ 16/03/2012 ዓ/ም ጀምሮ መሸጋሸጋቸው ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ሽግሽጉ ከተፈጸመበት ቀን ጀምሮ ከአሁን በፊት ሲከፈል በነበረው የወር ደመወዝ ብር
3611.00/ሶስት ሺ ስድስት መቶ አስራ አንድ ብር/ እና አሁን በሽግሽጉ ምክንያት እንዲከፈላቸው በተፈቀደው
የወር ደመወዝ ብር 5132.00/ አምስት ሺ አንድ መቶ ሰላሳ ሁለት ብር/ መካከል ያለው ልዩነት ተሰርቶ
እንዲከፈላቸው እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለአቶ ደንሳነሽ አባተ


ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-----------/12

ቀን፡- ---------/--------/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የ 2013 በጀት ዘመን ፊዚካል እቅድ ስለመላክ፣


መ/ቤታችን በ 2013 በጀት ዘመን ተቋሙ ከተቋቋመበት አላማ አኳያ በተፈቀደለት የበጀት አርእስቶች
ሊሰበስብ ያቀደውን ግብር እቅድ ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር በ 1 ገጽ አያይዘን የላን መሆኑን እገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/0190/12

ቀን፡- 15/04/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የንብረት ትውስትን ይመለከታል፣

ከከንቲባ ጽ/ቤቱ በቁጥር 808/ትው/27/2 በቀን 30/03/2012 ዓ/ም በተጻፈ ደብዳቤ ለከንቲባው አገልግሎት
በመስጠት የነበረው ጠረንጴዛ እና ወንበር ከጊዜ ብዛት በማርጀቱ ምክንያት ለስራው አስፈላጊነት ሲባል
ከጽ/ቤታችን አንድ ተሸከራካሪ ወንበር በትውስት እንዲሰጣቸው ጠይቀውናል፡፡
በመሆኑም ለጊዜው ምንም እንኳን ለሰራተኞቻችን መቀመጫነት የተገዛው ወንበር በቢሮ ጥበት ምክንያት
መጠቀም ባለመቻላችን ሌላ ሰፊ ቢሮ እስኪመቻች ድረስ ለመ/ቤታችን ከተገዛው የሰራተኞች ተሽከርካሪ
ወንበር ውስጥ 1/አንድ/ ተሽከርካሪ ወንበር የከንቲባው ሰራተኛ በሆኑት ወ/ሮ ወርቄ አዲሱ ስም ወጪ ሆኖ
እንዲሰጣቸው እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

ግልባጭ፣

ለወ/ሮ ወርቄ አዲሱ

ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

ቀን፡- 22/04/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ጽ/ቤት

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- አቤቱታ ስለማቅረብ፣

እኛ ስማችን ከዚህ በታች ያለው ሰራተኞች የመ /ቤቱ የ 2011 ግብር ዘመን በግብር ውሳኔ ላይ ለሚቀርቡ ቅሬታዎች
የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ሆነን እንድንሰራ መወሰኑ ይታወቃል፡፡

ይሁንና የህንኑ የተጣለብንን የመንግስት ኃላፊነት ከመወጣት አንጻር በ 2011 ግብር ውሳኔ ላይ ቅር የተሰኙ ግብር
ከፋዮችን ቅሬታ ለማየት በቀን 22/04/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡40 ሰአት በአካል የድርጅት ቤቶችን ምልከታ በማድረግ
ላይ እያለን የ 01 ቀበሌ ግብር ከፋይ የሆኑት አቶ ቻሌ መርዳሳ በሚሰሩት የቁርስ ቤት ንግድ ስራ ላይ በ 2011 ግብር
ዘመን የተጣለባቸው ግብር አስመልክቶ የተጣለባቸው ግብር የሰሩበትን የስራ ጊዜ ያላገናዘበ ነው ሲሉ በቀን
13/12/2011 ዓ/ም ቅሬታ ማቅረባቸውን ተከትሎ ቅሬተውን ለማየት የድርጅት ቤታቸው በተገኘንበት ወቅት መረጃ
ስንጠይቃቸው ለምን መረጃ ተጠየቅሁ በማለት ሃይለ ቀል በመናገር እና ለመደባደብ በመጋበዝ የተጣለብንን የታክስ ስራ
ለማደናቀፍ ሞክረዋል፡፡

ይህ ደግሞ በቤ/ጉ/ክ/መ/የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 142/2009 የታክስ ህጎችን አስተዳደር ስለማደናቀፍ
በሚደነግገው አንቀጽ ቁጥር 125 ንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት የተቀመጠውን ህግ ‹‹ በታክስ ህጉ መሰረት ግዴታውን
እየተወጣ ያለን የታክስ ሰራተኛ ያደናቀፈ ወይም ለማደናቀፍ የሞከረ ማንኛውም ሰው ከአንድ ዓመት እስከ ሶስት ዓመት
በሚደርስ ቀላል እስራት ይቀጣል፡፡›› የሚለውን ድንጋጌ የጣሰ ተግባር በመሆኑ እና በቀጣይም የህንኑ የመንግስት ኃላፊነት
እንዳንወጣ የሚያደርግ እኩይ ተግባር የተፈጸመብንበመሆኑ ጽ/ቤቱ ደንበኛውን አስቀርቦ እንዲጠይቅልን እና
የማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ እየጠየቅን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን መደበኛውን ተግባር ለመፈጸም የምቸገር መሆኑን
ጭምር እገልጻለሁ፡፡

**ከሰላምታ ጋር**

ግልባጭ፣አሳየ አቅናው

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ፖሊስ መምሪያ አብሃም ሚኒሊክ

ግ/በለስ፣የሺ ጎበና

የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office
ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/------------/12
ቀን፡- 22/04/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ፖሊስ መምሪያ
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- ክስ ስለማቅረብ፣
የመ/ቤታችን የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት በ 2011 ግብር ዘመን የግብር ውሳኔ ላይ ቅር ተሰኝተው ቅሬታ
ያቀረቡ ግብር ከፋዮችን መፍትሄ ከመስጠት አንጻር በቀን 22/04/2012 ዓ/ም በድርጅት ቤቶች የአካል ምልከታ
በማድረግ ላይ እያሉ በ 01 ቀበሌ በቁርስ ቤት ንግድ ስራ ላይ ተሰማርተው የሚገኙት አቶ ቻሌ መርዳሳ በ 2011
ግብር ውሳኔ ላይ ያቀረቡትን ቅሬታ ለመፍታት መረጃ በማሰባሰብ ላይ የሚገኙትን የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ አባላት
መደበኛ ስራቸውን እንዳይወጡ ከማደናቀፋቸው በተጨማሪ ሃይለ ቃል በመናገር እና ለመደባደብ በመጋበዝ
ሰራተኞችን ማሸማቀቃቸውንእና ደንበኛው ቀርቦ እንዲጠየቅ ከኮሚቴው አባላት በቀን 22/04/2012 ዓ/ም
በታጻፈ የግል አቤቱታ ለመ/ቤቱ ቀርቧል፡፡
በመሆኑም ደንበኛው የፈጸመው ተግባር በቤ/ጉ/ክ/መ/የታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 142/2009 የታክስ ህጎችን
አስተዳደር ስለማደናቀፍ በሚደነግገው አንቀጽ ቁጥር 125 ንኡስ አንቀጽ 1 መሰረት የተቀመጠውን ህግ ‹‹ በታክስ ህጉ
መሰረት ግዴታውን እየተወጣ ያለን የታክስ ሰራተኛ ያደናቀፈ ወይም ለማደናቀፍ የሞከረ ማንኛውም ሰው ከአንድ
ዓመት እስከ ሶስት ዓመት በሚደርስ ቀላል እስራት ይቀጣል፡፡›› የሚለውን ድንጋጌ የጣሰ ተግባር በመሆኑ እና በቀጣይም
ሰራተኞቹ የመንግስት ኃላፊነትን በአግባቡ እንዳይወጡ የሚዳርግ እኩይ ተግባር በመሆኑ መምሪያው ግለሰቡን ከታክስ
አስተዳደር አዋጁ አኳያ አስቀርቦ እንዲጠይቅልን እና የእርምት እርምጃ እንዲወሰድበት እንዲያደርግ እንጠይቃለን፡፡

ግልባጭ፣**ገቢ ለልማት**
ለግብር ቅሬታ ኮሚቴ

በመ/ቤቱ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ ----------------- ፖስታ---

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/0198/12
ቀን፡- 27/04/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የሞባይል ካርድ ግዢእዲፈጸም ስለመግለጽ፣
ለጽ/ቤቱ ኃላፊ የተፈቀደው የታህሳስ ወር የሞባይል ካርድ ከሚመለከተው የበጀት አርእስት ብር 250.00/ሁለት መቶ
ሀምሳ ብር/ ገንዘብ ወጪ ሆኖ ግዢ እንዲፈጸምላቸው እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

ቀን፡- -------/---------/---------- ዓ/ም

ለኢ/ያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ፓዊ አ/መ/ማእከል

አልሙ፣

ጉዳዩ፡-መስመራችን ከሌላ መስመር እንዲጫንልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ስማችን ከዚህ በታች የተዘረዘረው የመ/ቤቱ ደንበኞች ከዚህ
በፊት በተፈጠረው የትራንስፎርመር መቃጠል ምክንያት እስከአሁን በጨለማ መቆየታችን ይታወቃል፡፡
ይባስ ብሎ ከዚህ በፊት በትራንስፎርመሩ መጨናነቅ የተነሳ በተደጋጋሚ እየተጠፋ በጨለማ ነው
አብዛኛውን ጊዜ የመናሳልፈው ይሄንንም በተደጋጋሚ ብናመለክትም መፍትሄ አጠን ቆይተናል፡፡

ስለሆነም እስከአሁን ምንም አይነት መፍትሄ ሊሰጠን ባለመቻሉ ሁሌም ተጎጂ ስለሆንን እና ፊታችንም
በአል የመጣ በመሆኑ እና በጣም እየተጎዳን ስለሆነ ከማረሚያው መስመር እንዲጫንልን እና አስፈላጊውን
ወጪ የምንሸፍን መሆኑ እና ለበአል እንዲደርስልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

**ከሰላምታ ጋር**

አመልካች ማህበረሰቡ
አመልካች ማህበረሰቡች ዝርዝር፣

ተ/ቁ ስም ፊርማ ተ/ቁ ስም ፊርማ

1 ሻሻ 25 ዶ/ር ባቡሽ አየለ

2 አስራት እጅጉ 26 ቤዛዊት አረጋ

3 ሞላ የኔት 27 ሽመልስ ታደሰ

4 ዳውድ 28 ኤልሻዳይ አለሙ

5 ኢሳያስ ደባልቄ 29 ፀሀይ ኤባ

6 ጠጂቱ ኃይሉ 30 ባዬ ሹሜ

7 ያየህ ላቀ 31 አለነ ሀይሉ

8 ዘለቁ 32 ተዋቸው አያሌው

9 እሱባለው መለሰ 33 አሰለፍ አስፋው

10 ሙለታ በጃሶ 34 ታመነ ሳልለው

11 ደስታው ጌትነት 35 ፈጠነ በውቀት

12 መልካሙ ድረስ 36 ታደሰ አለሙ

13 ቢምረው ጌትነት 37 ዘመኑ አንዳርጌ

14 ሙሉ ስዩም 38 አንተነህ ተሻገር

15 አያልነህ ዳምጤ 39 ሲሳይ ተመመ

16 ሁሴን ዳቦ 40 ጥበቡ አንተነህ

17 አቢዮት

18 ታሪኩ መርጋ

19 መርጌታ ማዱ

20 ያረጋል ወልዴ

21 የሱፍ ወርቁ

22 ታዘበው መለሰ

23 በላይ

24 ጌታቸው ሂካ
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/-------/12
ቀን፡- 27/04/2012 ዓ/ም
ለቤ/ጉ/ክ/መ/ገቢዎች ባለስልጣን
አሶሳ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ምክር ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የ 2 ኛው ሩብ ዓመት ሪፖርት ስለመላክ፣
መ/ቤታችን በ 2012 በጀት ዘመን በሁሉም የስራ ሂደቶች በ 2 ኛው ሩብ አመት ሊያከናውናቸው ያቀዳቸውን
ተግባራት አፈጻጸም የሚያሳይ ዝርዝር ሪፖርት ከዚህ ሸኝ ደብዳቤ ጋር በ---------- ገጽ አባሪ በማድረግ የላክን መሆኑን
እንገልጻን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግብር ት/ኮ/ዋና የስራ ሂደት
ግ/በለስ፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/----------/12
ቀን፡- 01/05/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የቤንዚን ግዢ እዲፈጸም ስለመግለጽ፣
የጽ/ቤቱን ስራ የተሳለጠ ለማድረግ ያስችለን ዘንድ ከሚመለከተው የበጀት አርእስት ገንዘብ ወጪ ሆኖ 20/ሃያ/ ሊትር
የቤንዚን ግዢ እንዲፈጸም እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz
Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/----------/12
ቀን፡- 04/05/2012 ዓ/ም
ለማንዱራ ወረዳ ማህ/ማ/ማ/ዋና የስራ ሂደት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የድጋፍ ደብዳቤ ስለመስጠት፣
በመ/ቤታችን የታክስ መረጃ አሰባሰብ እና ትንተና ባለሙያ የሆኑት አቶ ጎበና ገ/ስላሴ በከተማ አስተዳደሩ የክልሉ
መንግስት ሰራተኞችን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት ሲባል ባዘጋጀው እድል ተጠቃሚ መሆን ይችሉ ዘንድ የመ/ቤቱ
ሰራተኛ መሆናቸውን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ እንዲጻፍላቸው በቀን 04/05/2012 ዓ/ም ጽ/ቤቱን ጠይቀዋል፡፡

በመሆኑም ግለሰቡ ከ 18/01/2012 ዓ/ም ጀምሮ የመ/ቤታችን የስራ ባልደረባ መሆናቸውን እየገለጽን በእናንተ በኩል
አስፈላጊው ትብብር ቢደረግላቸው የማንቃወም ለመሆኑ ይህን የድጋፍ ደብዳቤ የሰጠናቸው መሆኑን ጭምር
እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለአቶ ጎበና ገ/ስላሴ
ባሉበት፣

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/----------/12
ቀን፡- 01/05/2012 ዓ/ም
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የሰራተኛ ቅጥርን ይመለከታል፣
በመ/ቤታችን ስር በፎርም 15 ከተከፈቱ መደቦች መካከል የመደብ መጠሪያ የታክስ ኢንተለጀንስ ባለሙያ 3 በነባሩ
ደረጃ 6 በጄኤጂ ደረጃ 11 ላይ ከአሁን በፊት የመደቡ ሰራተኛ የነበሩት ወ/ሮ ደንሳነሽ አባተ ወደ ሌላ መደብ
በመሸጋሸጋቸው ምክንያት መደቡ ክፍት በመሆኑ በዘርፉ መሰራት ያለበት ስውር የክትትል ስራ እየተሰራ በመሆኑ
በደረሰኝ አጠቃቀም እና የግብር ግዴታቸውን ሳይወጡ የሚሸሹ ግብር ከፋዮች ላይ መደረግ ያለበት ስራ ላይ ክፍተት
ተፈጥሮ ይገኛል፡፡

በመሆኑም መደቡን በሰው ሀይል መሸፈኑ ጊዜ የማይሰጠው በመሆኑ እና ዘርፉ ከሚያስፈልገው ልዩ ትኩረት አንጻር
ምልመላውን በመ/ቤቱ ደረጃ ማከናወኑ አዋጭ ሆኖ ባለመገኘቱ የከተማ አስተዳደሩ ካቢኒ ለደረጃው የሚመጥን ሰራተኛ
ማለትም (በደረጃ 4 በአካውንቲግ፣ ማኔጅመንት፣ ኢኮኖሚክስ እና ተዛማጅ ዘርፎች) የተመረቀ እና ዜሮ አመት
አገልግሎት ያለው/ላት እና መልካም ስነ-ምግባር ያለውን/ላትን እንዲመለምልልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/----------/12
ቀን፡- 07/05/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የሞተር ጥገና ውል እንዲያዝ ስለመጠየቅ፣
የመ/ቤቱ ንብረት የሆነው ሞተር የተበላሸ ስለሆነ በእናንተ በኩል የጥገና ውል ተይዞ ሞተሩ እንዲጠገንልን
እንጠይቃለን፡፡

**ገቢ ለልማት**

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/----------/12
ቀን፡- 07/05/2012 ዓ/ም

ለግ/በለስ ከተ/አስ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ግ/በለስ፣
ጉዳዩ፡- የሞተር ጥገና ክፍያ እዲፈጸም ስለመግለጽ፣
የመ/ቤቱ ንብረት የሆነው ሞተር ከመበላሸቱ ጋር ተያይዞ ውል ተይዞ እንዲጠገን በታዘዘው መሰረት ንብረቱ የተጠገነ
በመሆኑ ከሚመለከተው አርእስት ገንዘብ ወጪ ሆኖ ክፍያ እዲፈጸም እንገልጻለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስትየግ/በለስ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች/ ጽ/ቤት፣Benishangul Gumuz


Regional State G/Beles City Administration Revenue Office

ቁጥር፡- ግ/ከተ/አስ/ገ/---------/12
ቀን፡- 15/03/2012 ዓ/ም
ለዳዊት ዳኛቸው አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም

ግ/በለስ፣

ጉዳዩ፡- የሰራተኞችን የስራ ግብር ይመለከታል፣


የአቶ ፀሐይ ሙሉነህ የሥራ ግብር ማስረጃን በማስመልከት ከታህሳስ 01/ 2011 ዓ/ም እስከ ሚያዚያ 30/2012 ዓ/ም
ድረስ የከፈሉት ስለመሆኑ ማስረጃ እንዲሰጣቸው ከተቋምዎ በቁጥር 088/2011 በቀን 20/09/2012 ዓ/ም የተፃፈ
ደብዳቤ ደርሶን ተመልክተናል ፡፡

ይሁን እንጂ ተቋሙ ከተቋቋመበት /ወደ ስራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን የሠራተኞችን የስራ ግብር እንዲከፍሉ
በተደጋጋሚ የተጠየቁ ቢሆንም ተቋሙ ወደ ስራ የገባበት ከሃምሌ 2010 ዓ/ም ሆኖ እያለ ክፍያውን የጀመረው ግን
ከጥቅምት /2012 ዓ/ም ጀምሮ እንደሆነ

የፌደራል የገቢ ግብር አዋጅ ቁጥር 979/2008 ዓ/ም ሠንጠረዥ ‹‹ሀ›› ከመቀጠር የሚገኝ ገቢ ላይ ግብር ስለመጣል
በሚደነግገው መሰረት ተቋማችሁ በከተማው አስተዳደር ውስጥ የሚገኝ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በተቋማችሁ በቋሚነት
እና በኩንትራት ተቀጥረው በማገልገል ላይ የሚገኙ ተቀጣሪዎችን የስራ ግብር በተፈቀደው የፋይናንስ አሰራር መሰረት
ፔሮል በማዘጋጀት ለመ/ቤታችን ማቅረብ ያለበት ቢሆንም ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ይህን ግዴታውን
እየተወጣ አለመሆኑን አረጋግጠናል፡፡

ስለሆነም ተቋሙ ከተቋቋመበት/ወደ ስራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ያለውን የስራተኞችን የስራ ግብር
እድትከፍሉ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር ግን የታክስ አስተዳደር አዋጁ የታክስ ወንጀሎች በሚደነግገቀው መሰረት
‹‹በታክስ ከፋይነት መመዝገብ ሲገባው ያልተመዘገበ እንደሆነ መመዝገብ ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ ለምዝገባ
እስካመለከተበት ወይም በባለስልጣኑ አነሳሽነት እስከ ተመዘገበበት ቀን ድረስ ባለው ጊዜ ውስጥ መክፈል ያለበትን ታክስ
25 በመቶ መቀጫ ይከፈላል›› በሚለው እና በአንቀጽ 124 ንኡስ አንቀጽ 1 በተገለጸው ‹‹ ማንኛውም ሰው ታክስን
ለመሰወር በማሰብ ገቢውን የደበቀ፣ የታክስ ማስታወቂያውን ያላቀረበ ወይም ታክሱን ያልከፈለ እንደሆነ ከብር
100,000.00 እስከ ብር 200,000.00 በሚደርስ የገንዘብ ቅጣት እና ከሶስት አመት እስከ አምስት አመት በሚደርስ ጽኑ
እስራት ይቀጣል›› የሚለውን ድንጋጌ ተፈጻሚ የሚያደርግ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን፡፡

**ገቢ ለልማት**
ግልባጭ፣
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ከንቲባ ጽ/ቤት
ለግ/በለስ ከተ/አስ/ቤ/ጉ/ህ/ዴ/ፓ/ጽ/ቤት

------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
ለደብዳቤያችን መልሱን ሲፅፉልን ቁጥሩንና ቀኑን ይጥቀሱ፡፡ ስልክ 0581190551 ፖስታ-----

You might also like