You are on page 1of 62

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/----------/2015

ቀን ---------------------

ለዋ/ወ/አስ/ር ም/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ ፡- የኬላ ጠባቂዎች በጀት ስለመጠየቅ፣

በወረዳችን በተለያዩ ቦታዎች የአጣና ኬላ ጠባቂዎች የተቋቋመና ከከኬላው ተይዞ


ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/----------/2015

ቀን ---------------------

ለዋ/ወ/አስ/ር ም/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ ፡- በጀት ስለመጠየቅ፣

መ/ቤታችን በ 2015 ዓ.ም በበጀት ምደባ ሲደረግ ከሚሰራው ስራ ጋር ያላገናዘበ የበጀት ምደባ መደረጉ
ይታወቃል፡፡ ስለሆነም አሁን ላይ

1. የኮምፒውተር ቀለም በማለቁ የጣት አሻራ ለመስጠት ስለተቸገርን ለግዥ የሚውል ብር


20,000(ሀያሽህ ብር)
2. የተመደበው በጀት አነስተኛ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ የተገዛው የጽ/መሳሪያ በብር 11,000(አስራ አንድ
ሽህ) ብር ብቻ በመሆኑ የተገዛው ወረቀት 10 ደስጣ ብቻ ሲሆን አሁን ላይ በማለቁ ስራ እየቆመ
ስሆነ ብር 40,000(አርባ ሽህ ብር)
3. የጽ/ቤቱ ሰራተኞች ዘወትር በገበያ ቀን በስምሪት ላይ በመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ከነሀሴ
ጀምሮ ምንም አይነት አበል ያልተከፈላቸው በመሆኑ ጥያቄ እያቀረቡ በመሆኑ ብር 50,000(ሀምሳ
ሽህ ብር)
4. ጽ/ቤቱ ያለ አበል ስራውን የሚያከናውን በመኪናዋ አማካኝነት ሲሆን አሁን ላይ የነዳጅ
መግዣ ገንዘብ ብር 10,000(አስር ሽህ) የቀረ በመሆኑ ለነዳጂ ብር 50,000(ሀምሳ ሽህ)
5. በሲግታክስ (የጣት አሻራ )የተመደበው ገንዘብ አሁን ላይ ብር 4000(አራት ሽህ ብር) ብቻ የቀረ
በመሆኑ የሚከፈል ከጠፋ ጣት አሻራ መስጠት ጭምር የሚቆም በመሆኑ ብር 20(ሀያ ሽህ)
6. ለመኪና ጥገና የተያዘው በጀት ብር 23(ሀያ ሶስት ሽህ) ብር ብቻ የቀረ ሲሆን አሁን ላይ መኪናዋ
የምትጠይቀውን ሰርቪስና ጎማ የሚገዛ ባለመሆኑ ብር 80,000(ሰማንያ ሽህ) ብር የሚናወነውን
ተግባር ግምት ውስጥ በማስገባት አስ/ር ም/ቱ ተራፊ በጀት በሚደለድልበት ሰዓት ትኩረት
በመስጠት በጀት እንዲመደብን እንጠይቃለን፡፡
“ከሰላምታ ጋር”
ግልባጭ///
ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት
ለዋ/ወ/ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት
ኮን፣

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/----------/2015

ቀን 08/06/2015

ለዋወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የመኪና እስፔርና ጎማ እንዲገዛልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ተሽከርካሪ ኮድ 4 ሰሌዳ ቁጥር

04270 ኩን 25 የሚያስፈልጉ እስፔር

1. የኋላ ፍሬን ሸራ በሴት ኦርጂናል= 1

2. የፊት እግር ኩሽኔት በቁጥር =1

3. 205 R16C8PR110/108S ብርጂስቶን ጎማ በቁጥር =3 እንዲገዛልን እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/190/2015
ቀን 07/06/2015

ለዋ/ወ /ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን

ገዳዩ ፤- ግዥ አንድገዛልን ስለመጠየቅ

መ/ቤታችን የ 2015 ዓ.ም ግዥ እንድገዛን በተደጋጋሚ መጠየቁ ይታወቃል ፡፡ ይሁን እንጅ እስካሁን
የህትመት ፤ የኤሌክትሮኒክስ ፤ የጽዳት እቃ ግዥ ባለመፈጸሙ ምክንያት

1. ስራተኞቻችን ከንግድ ሰራተኞች ጋር ከላይ ተጭነው ወደ ሀሙሲት ሲሄዱ ጋሸና ላይ በትራፊክ


ተይዘው መታወቂያ ስለሌላቸው መጉላላት ደርሶባቸዋል ሌላው ሀሙሲትና ቋና ገበያ ላይ የገቢ
ስራተኞች መሆናችሁን የሚገልጽ መታወቂያ ሳትይዙ መስራት አትችሉም ተብለው ስራ
አቁመው መጥተዋል ፡፡
2. የኤሌክትሮኒክስና የጽዳት እቃ ግዥ ባለመገዛቱ ጽ/ቤቱ እየተቸገረ ይገኛል
3. የ 2014 ዓ.ም የእርሻ ገቢ ተመላሽ እንድከፈል የተያዘ ቢሆንም የቀበሌ አመራሮች ሲጠይቁ
ባለመከፈላቸው ስራው እንድጓተትና ጽ/ቤታችን አመኔታ እንድያጣ አድርጎታል ፡፡ ስለሆነም ከላይ
የተጠቀሱት ችግሮች ተፈተው ግዥ እንድፈጸምልን የእርሻ ገቢ ተመላሽ ለሚጠይቁት የቀበሌ
አመራሮች ሲጠይቁ ገንዘባቸው በወቅቱ እንድሰጣቸው እንጠይቃለን ፡፡

ግልባጭ
ለዋ/ወ/አስ/ር/ ም/ቤት
ኮን

ከሰላምታ ጋር

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ-----------------015

ቀን--------------------

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የስልክ የሲግታክስ እና የኢንተርኔት ክፍያ እንዲከፈልልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች የኢ/ቴሌ ኮም ክፍያ ማለትም የታህሳስና የጥር
ወር 2015 የስልክ 0334430191 ብር 489.44( አራት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ ብር 99/100 ሳንቲም )
የሲግታክስ የአገልግሎት ቁጥር 9990102483 ብር 1508.01( አንድ ሽህ አምስት መቶ ስምንት ብር
ከ 01/100 ሳንቲም) የኢንተርኔት የአገልግሎት ቁጥር 94100094184 1208.72 (አንድ ሽህ ሁለት መቶ
ስምንት ብር ከ 72/100 ሳንቲም ) ብር በአጠቃላይ በድምሩ 3206.72 ( ሶስት ሽህ ሁለት መቶ ስድስት
ብር ከ 72/100 ) በአቶ ካሳው አቸነፍ ስም ከበጀት ኮድ 6258 ላይ ወጭ ሆኖ እንዲከፈልልን ስንል
እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/187/015

ቀን 03 /06/015

ለአቢሲኒያ ባንክ ጋሸና ቅርንጫፍ

ጋሸና፣

ጉዳዩ ፡- መረጃ እንድሰጠን ስለመጠየቅ

በወረዳችን ከጋሸና ጨጎማ 49 ኪሎ ሜትር መንገድ ስራ ተቋራጭ ዮቴክ ፕሮጀክት በተቋራጭነት

መንገዱን ተረክቦ እየሰራ ይገኛል ፡፡ ስለሆነም ፕሮጀክቱ ሲያሰራቸው የነበሩትን የሰራተኞች ደመወዝ

ስራ ግብር ማናበብ ወይም ማረጋገጥ ስለፈለግን በእናንተ ተቋም በኩል ያለውን የባንክ ስቴትመንት

መረጃ በባንካችሁ ማንቀሳቀስ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን መረጃ እንዲላክልን በአክብሮት

እንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ቁጥር ዋ/ወ/186/2015

ቀን 03/06/015

ለዋ/ወ/ ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን

ጉዳዩ ፤- መረጃ እንድሰጠን ስለመጠየቅ

መስሪያ ቤታችን የተሰጠውን እቅድ ለማከናወን እየሰራ ያለ ሲሆን ገቢ የሚሰበስበው ገቢ

ጽ/ቤቱ ብቻ ሳይሆን ማንኛውም የመንግሰት ተቋማት ሊሰበሰቡ የሚችሉትንገቢዎችን በመሰብሰብለ

ገቢ ተቋሙ ማስገባት እንዳለበት በአዋጅ ተደንግጓል ስለሆነም ጽ /ቤታችሁ ተከታትሎ ገቢ እንድሆኑ

የሚያደርጋቸው

1. የወረዳ ፍርድ ቤት ልዩ ልዩ ገቢ ማለትም የፍርድ ቤት መቀጫና የዳኝነት ገቢ ስራ ግብርን

ጨምሮ

2. የመንግስት ሰራተኞች ወርሃዊ የስራ ግብር ሪፖርት በመጨመርና በመቀነስ የሚያሳይ መሆኑን

ማረጋገጥ ተችሏል ስለሆነም ምክንያቱ በግልጽ ተዘርዝሮ

3. . የወዳደቁ እቃዎች ሽያጭ ገንዘብ ገቢ መሆን አለመሆኑ

4. በወረዳው ውስጥ በወጣ በማንኛውም የጨረታ ስርአት ላይ ተጫርተው ያሸነፉ ነጋደዎች

ከሌላ ወረዳም ሆነ የወረዳችን ነጋደዎች ያሸነፉት የገንዘብ መጠን ላይ ግብርም ሆነ ለታክስ

ውሳኔ ስለሚያስፈልግ ወረዳው ማገኘት ያለበትን ቫት መሰብሰብ እንድችል ወይም የሌላ ወረዳ

ነጋደዎች ከሆኑ መረጃውን ማስተላለፍ ስለተፈለገ መረጃው እንድሰጠን እንጠይቃለን

ግልባጭ

ለዋ/ወ/አስ/ር/ም/ቤት

ከሰላምታ ጋር
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/187/015

ቀን 03 / 06/015

ለአቢሲኒያ ፤ አዋሽ ና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ኮን ቅርንጫፍ

ኮን

ጉዳዩ ፡- መረጃ እንድሰጠን ስለመጠየቅ

በወረዳችን ከጋሸና ጨጎማ 49 ኪሎ ሜትር መንገድ ስራ ተቋራጭ ዮቴክ ፕሮጀክት በተቋራጭነት

መንገዱን ተረክቦ እየሰራ ይገኛል ፡፡ ስለሆነም ፕሮጀክቱ ሲያሰራቸው የነበሩትን የሰራተኞች ደመወዝ

ስራ ግብር ማናበብ ወይም ማረጋገጥ ስለፈለግን በእናንተ ተቋም በኩል ያለውን የባንክ ስቴትመንት

መረጃ በባንካችሁ ማንቀሳቀስ ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን መረጃ እንዲላክልን በአክብሮት

እንጠይቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ለአቶ ሳሙኤል ካሳ

ባሉበት፣

ጉዳዩ፡- ያለበዎትን ግብር ገቢ እንድያርጉ ስለማሳወቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው እርሰዎ የደረጃ ሀ የኮንስትራክሽን ነጋዴ መሆነዎት

ይታወቃል፡፡ በመሆኑም የ 2014 በጀት አመትና የ 2015 በጀት አመት የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ግብር ይግባኝ

ኮሚቴ የወሰነው ውሳኔ ቅጣትና ወለድ ተነስቶ ዋናውን እንድከፍሉ የተወሰነበዎት ስለሆነ ያለበዎትን

ግብር በአስቸኳይ ለገቢ ተቋሙ ገቢ እንድያደርጉ እናሳስባለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/--------/2015

ቀን 09/05/2015

ለዋ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ሞዴል 22 እንዲሸጥልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እነደተሞከረው ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ወጭ ማድረጊያ ሞዴል ያለቀብን

ስለሆነ ሞዴል 22 ብዛት 1 በአቶ ሰቶ በላይ ስም እንዲሸጥልን እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/--------/2015

ቀን / /2015

ለዋድላ ወረዳ ቤተ-ክህነት

ኮን፣

ጉዳዩ ፡- ስለ መለይ ቅ/መድሀኒያለም ቤ/ክ ይመለከታል

በወረራው ምልክንያት በወረዳችን የደረሰው መጠነ ሰፊ ጉዳቶች መከሰቱ አገር ያወቀው ጉዳይ ሲሆን ከደረሱ
ጥቃቶች መካከል በእምነት ተቋማት ላይ የጥቃቱ አካል መሆናቸው ግልጽ ነው፡፡

እንደ ወረዳችን ከፍተኛ ጉዳትን ያስተናገደው መለይ ቀበሌ ላይ የቅ/መድሀኒያለም ቤተ-ክርስትያን ከደረሰበት
ውድመት በጎ እና ቅን አሳቢ በሆኑት የሀገረ ስብከታችን ጳጳስ በሆኑት አባት አስተባባሪነት እንዲሁም ለእምነታቸው
ቀናኢ በሆኑ ኣማኞች ቅ/ቤተክርስትያኗ ዳግም እየተሰራች ያለች ቢሆንም ከዚህ ስራ ጋር ተያይዞ እንደ ዋድላ ወረዳ
ገቢዎች ጽ/ቤት መረጃ ያስፈለገን ሲሆን

 ቤተ-ክርስትያኗን ግንባታ የፈጸመው ግለሰብ ስም


 የቤተ-ክርስትያኗን ግንባታ የፈጸመው ግለሰብ ሰብ ደረጃ ስንት ኮንትራክተር እንደሆነ
 ግለሰቡ የንግድ ፍቃድ ስለማደሱ በአጠቃላይ ለተቋሙ የተሰጠውን አዋጅ ተግባራዊ ለማድረግ እና የንግድ
አዋጁን ተግባራዊነትን ለመከታተል ያመች ዘንድ አጠቃላይ የግለሰቡን ፋይል የአሰራር ሂደቱን የሚያስረዳ
ማስረጃ እስከ 22/05/2015 ድረስ እንዲላክልን እገልጻለሁ ፡፡

‹‹ ከሰላምታ ጋር ››

ግልባጭ

 ለሰ/ወሎ/ሀገረ-ስብከት
ወ/ያ
 ለዋ/ወ/ንግድ ኢ/ጽ/ቤት
 ለዋ/ወ/ፖሊስ ጽ/ቤት
ኮን
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ 198/015

ቀን 10/06/015

ለሰሜን ወሎ ዞንገቢዎች መምሪያ

ወልድያ

ጉዳዩ ፤- ውክልና ስለመስጠት

መስሪያ ቤታችን በአዋጅ በተሰጠው መሰረት ልዩልዩ ገቢዎችን የሚሰበስብ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም
በወረዳችን በተቋቋመው ኬላ በኩል የተፈታታ መኪና የያዘ ባለሃብት ያለምንም ንግድ በማስተላለፍ ላይ
እያለ በኬላዎች በበኩል ተይዞ በወረዳ ጽ/ቤት በቁጥጥር ስር ተደርጎ በወቅቱ ንግድ ፈቃድ ሳይዝ
በማናቀሳቀስ ላይ እያለ ኬላ ላይ መያዙን ትክክል አለመሆኑን አምኖበት አስተዳደራዊ ቅጣት ከፍየ
እንድወጣ ይህንም በህግ ላልጠይቅ የሚል ማመልከቻ በማቅረቡ የተወሰነውን አስተዳደራዊ ቅጣት
ለጽ/ቤታችን ከከፈለ በኋላ ጽ/ቤታችን የተከሰሰ ስለሆነ የክስ ቻርጁንና በህግ ላልጠይቅ በማለት
ያመለከተበትን መመልከቻ አያይዘን የላክን ስለሆነ ዞኑ ተቋሙን ወክሎ ምላሽ እንድሰጥና እንድከራከር
የላክን መሆናችን እንገልጻለን

ከሰላምታ ጋር
ቁጥር ---------------------------

ቀን ----------------------------

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ለደንብ መተላለፍ መቀጫን ለሚሰበስቡ ኬላ ጠባቂዎች

በጀትን መጠየቅ ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት በታክስ አስተዳደር አዋጅ ቁጥር
241/2008 ዓ.ም በተሰጠው ስልጣን መሰረት የተለያዩ ገቢዎችን ለመሰብሰብ በ 2012 ዓ.ም ከአስተዳደር
ምክር ቤቱ ጋር በመግባባት ለኬላ ጠባቂዎች ተጨማሪ መሂ 1 በመስጠት የትራፊክ ቅጣትን ደርበው
እንዲሰበስቡና ተመላሺ 15% እንዲሰጣቸው በመግባባት እስከ 2015 ዓ.ም ድረስ 017 እና 020 ገንዘብ
በመሰብሰብ ገቢ ቢያደርጉም ተመላሺ ባለመሰጠታቸው ገቢው የተቋረጠ ስለሆነ አስ/ም/ቤቱ የጉዳዩን
አሳሳቢነት በመረዳት ቀሪ ገንዘቡንም በመስጠትና በቀጣይ 6 ወር ለሚሰበሰቡትም በጀት እንዲመደብልን
ለመነሻ የሚሆን መረጃ ለመስጠት 017=41,892.50 ተሰብስቦ ገቢ የተደረገ 020=97,725 የተሰበሰበ
ገንዘብ ገቢ የተደረገ ነው፡፡

ስለሆነም ገቢያችን ለማሳደግ ሲባል ይህ በጀት በአስቸኳይ ተመድቦ ገቢውን እንድሰበሰብ ስል በትህትና
እጠይቃለሁ፡፡
“ከሰላምታ ጋር”

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0181/015

ቀን 03/05/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ገንዘብ በተንጠልጣይ እንዲሰጥልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ተሸከርካሪ ወልደያ ለእግር ሰርቪስ
ስለምትሄድ በመንገድ ላይ የሚሞላ ነዳጂ ከበጀት ኮድ 6217 ላይ 2955 (ሁለት ሽህ ዘጠኝ መቶ
ሀምሳ አምስት ብር) በአቶ ካሳው አበባው ስም እንዲሰጥልን እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር --------------------015

ቀን -----------------015

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- የደለንጋ የኬላ ተቆጣጣሪዎችን ይመለከታል፣

ወረዳችን ከባ/ዳር ወልዲያና ከሰቆጣ አዲስ አበባ አቋርጠው የሚያልፉ መንገዶች ተጠቃሚ መሆኑ
ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም በመንገዶቹ በህገ-ወጥ የሚተላለፉ ቁሳቁስና የንግድ እቃዎች እንድሁም የህገ
ወጥ ሰዎች ዝውውር ሊተላለፉበት ስለሚችሉ መንገዶቹን ማስጠበቅ የግድ ሆኖ ተገኝቷል
ስለሆነም

ደለንጋ/ 020 ቀበሌ

የኬላ መቆጣጣሪያ በወረዳው አስ/ር ም/ቤት ተወያይቶ እንድቋቋሙ ያደረገ መሆኑን እያሳሰብን
በተጠቀሱት ኬላዎች ላይ ማንኛውም ለንግድ ስራ የሚንቀሳቀሱ እቃዎች ማቴሪያሎች የደንና የማዕድን
፣ የከሰል የቁም እንሰሳት የፋብሪካ ውጤቶች የህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን ጭምር ወዘተ ኬላዎቹ
እንድሰሩ የተቋቋሙ መሆኑን እያሳወቅን ኬላ ጠባቂዎቹ 24 ስአት በመጠበቅ መኪናዎች ተጭነው
በሚያለፉበት ስአት ፈትሸው እንድያልፉ የተወሰነ ሰለሆነ በተጠቀሱት መንገዶች የምትጓጓዙ ሆነ
የምታስተላልፍ አካላት ለፍተሻ አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉ እየጠየቅን የዋወ/ ሰላም ደህንነት
፤ፖሊስና ፤ሚሊሻ ጽ/ቤትም ለኬላ ጠባቂዎቹ አስፈላጊውን እገዛና ትብብር እንድታደርጉላቸው
እያገለጽኩ ከላይ የተጠቀሳችሁ ኬላ ተቆጣጣሪዎች ሰራውን በትኩረት በመስራት ማንኛውም ተላላፊ
መኪና እየተፈተሸ እንድያልፍ እንድታደርጉ አሳስባለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
ለዋ/ወ/ሰላምና ደህንነት ጽ/ቤት

ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት

ለዋ/ወ/ንግድና ገበያ ልማት ጽ/ቤት

ለዋ/ወ ሚሊሻ ጽ/ቤት

ኮን

ቁጥር -----------------------

ቀን -------------------------

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የኬላ መስሪያ ማቴሪያል ስለመጠየቅ፣

በወረዳችን ያሉት ህገ-ወጥ ንግድ ዝውውር ለመከታተልና ለመቆጣጠር ይችል ዘንድ ተሻጋሪና አቋራጭ
መንገዶች በኬላ እንድጠበቁ የተደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ለኬላ ተቆጣጣሪዎች ማረፊያ
የሚሰራ ቆርቆሮና ሚስማር የሚያስፈልግ በመሆኑ

1. የሀሙሲት ኬላ 10 ቆርቆሮ
2. ለደለንጋ ኬላ 10 ቆርቆሮ
3. ለአርቢት ኬላ 10 ቆርቆሮ በድምሩ 30 ቆርቆሮና እንድሁም ግማሽ የቆርቆሮ ና 1 የግድግዳ
ሚስማር እንድሰጥና ማረፊያውን እንድሰራ እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ግልባጭ//
ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት
ለዋ/ወ/ አስ/ር ጽቤት
ኮን፣

አቶ ----------------------
/ / /
በዋ ወ አስ ር

/ /
የዋ ወ ገቢዎች ጽ ቤት/
የሀሙሲት ኬላ ተቆታጣሪ

/
የጽ ቤቱ ሀላፊ ስም ------------
ፊርማ -----

ማህተም
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0165/2015

ቀን 20/04/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የስልክ የሲግታክስ እና የኢንተርኔት ክፍያ እንዲከፈልልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች የኢ/ቴሌ ኮም ክፍያ ማለትም የህዳር ወር


2015 የስልክ 0334430191 ብር 174.44( አንድ መቶ ሰባ አራት ብር 44/100 ሳንቲም ) የሲግታክስ
የአገልግሎት ቁጥር 9990102483 ብር 509.44( አምስት መቶ ዘጠኝ ብር ከ 44/100 ሳንቲም) የኢንተር
ኔት የአገልግሎት ቁጥር 94100094184 874.31 (ስምንት መቶ ሰባ አራት ብር ከ 31/100 ሳንቲም )
ብር በአጠቃላይ በድምሩ 1558.19 ( አንድ ሽህ አምስት መቶ ሀምሳ ስምንት ብር ከ 19/100 ) በአቶ
ካሳው አቸነፍ ስም ከበጀት ኮድ 6258 ላይ ወጭ ሆኖ እንዲከፈልልን ስንል እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/------/2015

ቀን 13/04/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የኢንተርኔት ክፍያ እንዲከፈልልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች የኢ/ቴሌ ኮም ክፍያ ማለትም የህዳር ወር


2015 የኢንተር ኔት የአገልግሎት ቁጥር 94100094184 1249(አንድ ሽህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር)
ብር በአቶ ካሳው አቸነፍ ስም ከበጀት ኮድ 6258 ላይ ወጭ ሆኖ እንዲከፈልልን ስንል እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/------/2015

ቀን 13/04/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የኢንተርኔት ክፍያ እንዲከፈልልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች የኢ/ቴሌ ኮም ክፍያ ማለትም የህዳር ወር


2015 የኢንተር ኔት የአገልግሎት ቁጥር 94100094184 1249(አንድ ሽህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር)
ብር በአቶ ካሳው አቸነፍ ስም ከበጀት ኮድ 6258 ላይ ወጭ ሆኖ እንዲከፈልልን ስንል እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር --------------------------

ቀን -----------------------

ለአቶ አበባው ብርሀን

የገቢ አሰ/ክት/የስራ ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት፣

የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ወረዳዊ የሆነውን እጅግ በጣም ግዙፍ የሆነ እቅድ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡

ምንም እንኳን የተሰጠው እቅድ ወረዳዊ የሆነውን አቅምን ያገናዘበ አለመሆኑ በተደጋጋሚ የተቋሙም

እንዲሁም የማኔጅመንት ኮሚቴ አባላት የሚስ ማማበት ነው፡፡

ነገር ግን አቅም በፈቀደ መንገድ ገቢ የት አካባቢ ይገኛል ብሎ አቅዶ የሂደቱን ሙያተኛ አሰ ማርቶ

ከየትኛውም ግዜ በበለጠ መንገድ ይህንን እንቅልፍ የሚነሳ ተግባርን ከወትሮው በተለየ መንገድ

በመስራት ውጤት ማምጣት ይጠበቃል ይሄንን ተግባር ደግሞ ገቢንና የገቢ አማራጮችን በመጠቀም

በቀን መሰብሰብ ከሚጠበቀው እቅድ አንጻር በዞኑ ውስጥ ምንም ስራ ያልተሰራበት ወረዳ በተከታታይ

ዋድላ ሲሆን ይህ ደግሞ በዞን ከፍተኛ አመራርም ጭምር ያስወቀሰ አሰራር ነው፡፡

በመሰረታዊነት ተግባር አለመወጣት የዞኑን ከፍተኛ አመራር ስለመወቀስ ሳይሆን ወረዳውን የተሰጠንን

ተግባር ባለመወጣት ከፍተኛ የሆነ የበጀት ቀውስ ውስጥ የተገባ መሆኑን በመረዳት

1. በስራሂደቱ በከፍተኛ ሁኔታ ካሉት ተግባር አንዱ የገቢ አማራጭን በመጠቀም በቀን የተሰጠንን

እቅድ ለማስፈጸም ለባለሙያዎች ስራን አከፋፍሉ የሚፈለገውን እቅድ በተቻለ መጠን ማሳካት

2. የሂደት አስተባባሪ በቀን ውስጥ የተሰራን ስራ እንድሁም በሳምንት የተሰራን ስራ እንደ

አስተባባሪነቱ ለተቋሙም ይሁን ለዞን ሪፖርት በቴሌግራም ማድረግ ፍላጎት ሳይሆን ግዴታ

መሆኑን ታውቆ እንዲፈጸም


ከላይ የተጠቀሱትን ተግባራት በአግባቡ ተሰርቶ የስራ ሂደቱ አሁን ላይ ከገጠመው ችግር

እንዲወጣ በተናጠል በተወያየነው ልክ ወደ ውጤት በአጭር ግዜ ማለትም ከአንድ ወር ባልበለጠ

ግዜ ተግባሮችን በመ፣ከፋፈል ቸከሊስት ቆጥሮ በመስጠት የተሰጠንን ቸክሊ ስት ቆጥሮ በመቀበል

አሁን ላይ ካለው ዝቅተኛ አፈጻጸም በፍጥነት በመውጣት ለተገልጋይ ቀና የሆነ አገልግሎት

በመስጠት የሚጠበቅብንን ሃላፊነት እንድትወጣ እየገለጽኩኝ እስከተባለው ግዜ ድረስ ከቁዘማ

በመውጣት በሰራተኞቹ ዘንድ መነቃቃትን በመፍጠር የሚጠበቀው ውጤት የማይወጣ ከሆነ

ተቋሙ መመሪያ ቁጥር 15/2004 በተሰጠው ስልጣን መሰረት ከሰራ ሂደት አስተባባሪነት

ለማንሳት ይህ የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ መስጠት በማስፈለጉ በአስቸኳይ ወደ ተግባር

እንድትገባ እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ ሃላፊ

ለሰ/ወ/ዞን ገ/መም/የገ/አሰ /ዋና የስራ ሂደት

ለሰ/ወ/ዞን ገ/መምሪያ የስነ-ምግባር መኮነን

ወልደያ፣

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ለዋ/ወ/ብልጽግና ጽ/ቤት

ለመ/ቤታችን ስነ-ምግባር መኮነን

ኮን

ቁጥር ---------------------
ቀን -----------------------

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ፣

ጉዳዩ፡- ድጋፍ እንዲደረግልን ስለመግለጽ፣

የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ ትልቅ እቅድ ተሰጥቶት ይህንን እቅድ ለማሳካት
ከመቸውም በላይ የተቋሙ ሰራተኛ እንድሁም የተቋሙ ማኔጅመንት አባላት አቅምን አሟጦ እየሰራ ያለ
ሲሆን ለዚህ ተግባር ለመወጣት በዞኑ በኩል

1. በዞን ደረጃ የተሰጠን ከፍተኛ የሆነ እቅድ ነው ለዚህ መነሻው ደግሞ የአርሶ አደሩ የእርሻ ስራ ግብር
በእጥፍ እንደሚጨምር ታሳቢ ያደረገ ቢሆንም ጉዳዩ በክልሉ ችግር ምክንያት ተፈጻሚ ሊሆን
አልቻለም ይህ እንዳለ ሆኖ አሁን ባለው ተግባር የተሻለ አፈጻጸም እንዲኖር የእርሻ ስራ ግብር እንደ
አንድ ተግባር ተይዞ በተቻለ መጠን እንደ ቀበሌዎቻችን ብዛት ታይቶ የኦዲት ስራ መስራት ቢቻል
2. ከጋሸና ጨጎማ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት በተለያየ ወቅት የሰራተኛውን የስራ ግብር ለወረዳው እያስገባ
እንዳልሆነ በተደጋጋሚ ለዞን መምሪያ የገለጽን ቢሆንም ይህንን ችግር ከግምት ውስጥ በማስገባት
በዞኑ ያለውን የህግ ባለሙያ ድጋፍ እንድሁም ዞኑ እንደ አንድ ከፍተኛ ተግባር ይዞ ዞን ባለ ው ስራ
አስፈጻሚ ትኩረት እንድያገኝና ወደ ትግበራ እንድገባ ዞናችን ከመቸውም በላይ ሊደግፈን ይገባል
3. በዞን ደረጃ ምላሽ እንዲሰጣቸው የሚላኩ ለተቋሙ እጅጉን የሚጠቅም ከፍተኛ የሆነ ድርሻ ያለው
ተግባር ለምሳሌ የአቶ በሩ በላይ ፋይል በይግባኝ ፋይሉ ዞን ላይ ያለ ቢሆንም እስከ አሁን ድረስ ምንም
አይነት ምላሽ አለመሰጠቱ ከ 2013 የኦዲት ግኝት ጋር ተያይዞ በ 2014 በጀት ዓመት በወራሪው
ምክንያት ንብረታችን ወድሟ በሚል ምክንያት ቁርጥ ያለ መልስ ባለመሰጠቱ ምክንያት ተግባሩ
እየዋለ ባደረ ቁጥር ተግባሩ ለተቋሙ ፈተና እየሆነ መጥቷል ስለዚህ እንደነዚህ አይነት ተግባራት ቶሎ
ምላሽ በመስጠት ተቋሙ ወደ ቀጣዩ ስራ የሚሸጋገርበት ሁኔታ ዞኑ በትብብር ሊፈጥን ይገባል፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተሰጠቀሱትን ነጥቦች ሌሎችንም በማካተት የድጋፍ እና ክትትል ስራዎችን በየስራ
ሂደቱ እንድሁም በተቋም ደረጃ እንዲሰራ በአክብሮት እጠይቃለሁ፡፡
“ከሰላምታ ጋር”
ግልባጭ //
 ለዋ/ወ/አስተዳደር ም/ቤት
 ለሁሉም የስራ ሂደቶቻችን
ኮን፣

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/------/2015

ቀን 13/04/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣
ጉዳዩ፡- የስልክ የሲግታክስ እና የኢንተርኔት ክፍያ እንዲከፈልልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች የኢ/ቴሌ ኮም ክፍያ ማለትም የህዳር ወር


2015 የስልክ 0334430191 ብር 174.44( አንድ መቶ ሰባ አራት ብር 44/100 ሳንቲም ) የሲግታክስ
የአገልግሎት ቁጥር 9990102483 ብር 509.44( አምስት መቶ ዘጠኝ ብር ከ 44/100 ሳንቲም) የኢንተር
ኔት የአገልግሎት ቁጥር 94100094184 1249 (አንድ ሽህ ሁለት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር ) ብር በአጠቃላይ
በድምሩ 1932.88 ( አንድ ሽህ ዘጠኝ መቶ ሰላሳ ሁለት ብር ከ 88/100 ሳንቲም ) በአቶ ካሳው አቸነፍ
ስም ከበጀት ኮድ 6258 ላይ ወጭ ሆኖ እንዲከፈልልን ስንል እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/------/2015

ቀን 13/04/2015

ለአቶ ያለለት አዋየ

ባሉበት፣

ጉዳዩ፡- ውክልና ማንሳትን ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው እኔየጽ/ቤቱ ሃላፊ ስብሰባ ሌላ ቦታ ስሄድ በቁጥር


ዋ/ወ/ገቢ/0153/2015 በቀን 09/04/2015 ዓ.ም የወከልኩዎት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ስራየን
ጨርሼ ስለተመለስኩኝ በአከናወኑት ተግባር እያመሰገንኩኝ ከ 13/04/2015 ጀምሮ ውክልናው የተነሳ
መሆኑን እገልጻለሁኝ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ//

 ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት
 ለዋ/ወ/ብልጽግና ጽ/ቤት
 ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን ፣
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/------/2015

ቀን ---/---/2015

ለዋወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የእግር ሰርቪስ እንድደረግልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ተሽከርካሪ ኮድ 4 ሰሌዳ ቁጥር

04270 የእግር ሰርቪስ ስለደረሰ የሚያስፈልገውን ዘይታ ዘይቶች ከበጀት ኮድ 6217 ላይ ተገዝቶ ሰርቪስ

እንድሆን እንጠይቃለን ፡፡

4. የሞተር ዘይት በጋሎን= 03

5. የጥርሳ ጥርስ ዘይት =12 ሊትር

6. ግሪስ =4 ኪሎ

7. የናፍጣ ፊልትሮ =01

8. የዘይት ፊልትሮ - 01

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0151/2015

ቀን 07/04/2015

ለዋወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የመኪና እስፔርና ጎማ እንዲገዛልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ተሽከርካሪ ኮድ 4 ሰሌዳ ቁጥር

04270 ኩን 25 የሚያስፈልጉ እስፔር

9. የኋላ ፍሬን ሸራ በሴት ኦርጂናል= 1

10. የፊት ፍሬን ሸራ በሴት በኦርጂናል =1

11. ቦልደን የመኪና ባትሪ 70 አምፔር በቁጥር =1

12.205 R16C8PR110/108S ብርጂስቶን ጎማ በቁጥር =2 እንዲገዛልን እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0150/2015

ቀን 07/03/2015

ለአቶ ደስታየ ሞላ

የመ/ቤታችን የደንበኞች አገ/ዋና ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ተቋማዊ ተግባር ስለመስጠት፣

የገቢ ተቋም አንዱ ተግባር የሆነው የእርሻ ስራ ገቢን በአግባቡ በተደፈለገው ልክ ለመሰብሰብ ያመች
ዘንድ በተቋሙ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል አንደ ሁልጊዜው ስራን በመከፋፈል ተግባርን መወጣት
ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ አዲስ ተግባር አይደለም፡፡

በዚህ መሰረት ወቅታዊ የሆነውን የእርሻ ስራ ግብርም እንዲሁም በቀበሌው ውስጥ ያሉ የወፍጮ ስራ
እየሰሩ ያሉ ነጋዴ መረጃን አንዱ ተግባራችን በመሆኑ ጉዳዩን በትኩረት ተወስዶ እርሰዎ በወረዳው
ካሉት ቀበሌዎች 01 ፣ 02 ፣03፣04፣05 የተመደቡ መሆኑን አውቀው በዚህ ቀበሌ ላይ ደብሞ ምደባ
የተሰጣቸው የወረዳ አመራሮችም 01 ገጠር አቶ ዋሲሁንእና ማህሌት 02 አቶ በለጠ ዘሩ 03 ወ/ሮ ዘውዴ
04 ወ/ሮ አረጋሽ 05 አቶ ሞገስ ስለሆኑ ከእነዚህ ምድብተኛ አመራር ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ስራን
በመስራት ተግባሩን በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲደረግ እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //
ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ፣

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0150/2015

ቀን 07/03/2015

ለአቶ ብርሀን አምባየ

የመ/ቤታችን የሰ/ሀ/ስ/አመ/ደጋፊ ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ተቋማዊ ተግባር ስለመስጠት፣

የገቢ ተቋም አንዱ ተግባር የሆነው የእርሻ ስራ ገቢን በአግባቡ በተደፈለገው ልክ ለመሰብሰብ ያመች
ዘንድ በተቋሙ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል አንደ ሁልጊዜው ስራን በመከፋፈል ተግባርን መወጣት
ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ አዲስ ተግባር አይደለም፡፡

በዚህ መሰረት ወቅታዊ የሆነውን የእርሻ ስራ ግብርም እንዲሁም በቀበሌው ውስጥ ያሉ የወፍጮ ስራ
እየሰሩ ያሉ ነጋዴ መረጃን አንዱ ተግባራችን በመሆኑ ጉዳዩን በትኩረት ተወስዶ እርሰዎ በወረዳው
ካሉት ቀበሌዎች 06፣08፣09፣022፣027 የተመደቡ መሆኑን አውቀው በዚህ ቀበሌ ላይ ደብሞ ምደባ
የተሰጣቸው የወረዳ አመራሮችም 06 ሙሉየ 07 አቶ ጌታቸው መኩሪያ 08 አቶ ምስጋናው አሰፋ 09
ዋ/ሳ/አማረ 022 እና 023 አቶ ዩናስ ስለሆኑ ከእነዚህ ምድብተኛ አመራር ጋር በመቀናጀት ውጤታማ
ስራን በመስራት ተግባሩን በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲደረግ እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ


ወልደያ፣

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0150/2015

ቀን 07/03/2015

ለአቶ አበባው ብርሀን

የመ/ቤታችን የገቢ/አሰ/ክ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ተቋማዊ ተግባር ስለመስጠት፣

የገቢ ተቋም አንዱ ተግባር የሆነው የእርሻ ስራ ገቢን በአግባቡ በተደፈለገው ልክ ለመሰብሰብ ያመች
ዘንድ በተቋሙ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል አንደ ሁልጊዜው ስራን በመከፋፈል ተግባርን መወጣት
ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ አዲስ ተግባር አይደለም፡፡

በዚህ መሰረት ወቅታዊ የሆነውን የእርሻ ስራ ግብርም እንዲሁም በቀበሌው ውስጥ ያሉ የወፍጮ ስራ
እየሰሩ ያሉ ነጋዴ መረጃን አንዱ ተግባራችን በመሆኑ ጉዳዩን በትኩረት ተወስዶ እርሰዎ በወረዳው
ካሉት ቀበሌዎች 010፣011፣021፣020፣012 የተመደቡ መሆኑን አውቀው በዚህ ቀበሌ ላይ ደብሞ ምደባ
የተሰጣቸው የወረዳ አመራሮችም 010 አቶ መከታው 011 አቶ አቹየ 012 አቶ መካሽ 020 አቶ ተዘራ
ገሰሰ 021 አቶ ቢራራ ስለሆኑ ከእነዚህ ምድብተኛ አመራር ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ስራን በመስራት
ተግባሩን በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲደረግ እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ፣
ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣

ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0150/2015

ቀን 07/03/2015

ለአቶ ያለለት አዋየ

የመ/ቤታችን የግ/ትም ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ተቋማዊ ተግባር ስለመስጠት፣

የገቢ ተቋም አንዱ ተግባር የሆነው የእርሻ ስራ ገቢን በአግባቡ በተደፈለገው ልክ ለመሰብሰብ ያመች
ዘንድ በተቋሙ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል አንደ ሁልጊዜው ስራን በመከፋፈል ተግባርን መወጣት
ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ አዲስ ተግባር አይደለም፡፡

በዚህ መሰረት ወቅታዊ የሆነውን የእርሻ ስራ ግብርም እንዲሁም በቀበሌው ውስጥ ያሉ የወፍጮ ስራ
እየሰሩ ያሉ ነጋዴ መረጃን አንዱ ተግባራችን በመሆኑ ጉዳዩን በትኩረት ተወስዶ እርሰዎ በወረዳው
ካሉት ቀበሌዎች 014፣015፣016፣017፣018 የተመደቡ መሆኑን አውቀው በዚህ ቀበሌ ላይ ደብሞ ምደባ
የተሰጣቸው የወረዳ አመራሮችም 014 አቶ ሀብታም መለሰ 015 አቶ ብርሀኑ ማሩ 016 አቶ
ወንድምነው አማረ 017 ሳ/በላይነው አለሙ 018 አቶ መልካሙ ሞሌ ስለሆኑ ከእነዚህ ምድብተኛ
አመራር ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ስራን በመስራት ተግባሩን በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲደረግ
እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ፣
ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣
ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለአቶ ያለለት አዋየ

የመ/ቤታችን የግ/ትም ኮ/ዋና የስራ ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ተቋማዊ ተግባር ስለመስጠት፣

የገቢ ተቋም አንዱ ተግባር የሆነው የእርሻ ስራ ገቢን በአግባቡ በተደፈለገው ልክ ለመሰብሰብ ያመች
ዘንድ በተቋሙ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል አንደ ሁልጊዜው ስራን በመከፋፈል ተግባርን መወጣት
ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ አዲስ ተግባር አይደለም፡፡

በዚህ መሰረት ወቅታዊ የሆነውን የእርሻ ስራ ግብርም እንዲሁም በቀበሌው ውስጥ ያሉ የወፍጮ ስራ
እየሰሩ ያሉ ነጋዴ መረጃን አንዱ ተግባራችን በመሆኑ ጉዳዩን በትኩረት ተወስዶ እርሰዎ በወረዳው
ካሉት ቀበሌዎች 014፣015፣016፣017፣018 የተመደቡ መሆኑን አውቀው በዚህ ቀበሌ ላይ ደብሞ ምደባ
የተሰጣቸው የወረዳ አመራሮችም 014 አቶ ሀብታም መለሰ 015 አቶ ብርሀኑ ማሩ 016 አቶ
ወንድምነው አማረ 017 ሳ/በላይነው አለሙ 018 አቶ መልካሙ ሞሌ ስለሆኑ ከእነዚህ ምድብተኛ
አመራር ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ስራን በመስራት ተግባሩን በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲደረግ
እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ፣
ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለአቶ -----------------------------------

የመ/ቤታችን የ----------------------- ሂደት አስተባባሪ

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ተቋማዊ ተግባር ስለመስጠት፣

የገቢ ተቋም አንዱ ተግባር የሆነው የእርሻ ስራ ገቢን በአግባቡ በተደፈለገው ልክ ለመሰብሰብ ያመች
ዘንድ በተቋሙ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል አንደ ሁልጊዜው ስራን በመከፋፈል ተግባርን መወጣት
ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት ሰራተኛ አዲስ ተግባር አይደለም፡፡

በዚህ መሰረት ወቅታዊ የሆነውን የእርሻ ስራ ግብርም እንዲሁም በቀበሌው ውስጥ ያሉ የወፍጮ ስራ
እየሰሩ ያሉ ነጋዴ መረጃን አንዱ ተግባራችን በመሆኑ ጉዳዩን በትኩረት ተወስዶ እርሰዎ በወረዳው
ካሉት ቀበሌዎች ------------ የተመደቡ መሆኑን አውቀው በዚህ ቀበሌ ላይ ደብሞ ምደባ የተሰጣቸው
የወረዳ አመራሮችም ----- ስለሆኑ ከእነዚህ ምድብተኛ አመራር ጋር በመቀናጀት ውጤታማ ስራን
በመስራት ተግባሩን በስኬት እንዲጠናቀቅ እንዲደረግ እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ፣
ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለዋ/ወ/ፓሊስ ጽ/ቤት

ለታክቲክ ምርመራ ክፍል

ኮን፣

ጉዳዩ፡- በመኪናችን ላይ የደረሰውን አደጋ ይመለከታል፣

የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት መኪና የሆነቸው ኮድ 4 የታርጋ ቁጥር 04270 መኪና የትግራይ ወራሪ
ሀይልን ለመዋጋት ሲል መስዋዕት የሆነው አቶ ያረጋል ሁኔ አስከሬኑን ለማምጣት በቀን 28/03/2015
ወደ ግንባር የሄደ ሲሆን በዚሁ ዕለት በተተኮሰ ጥይት የመኪናዋ የኋላ መስታወት ሙሉ በሙሉ
እንዲሁም ጋቢና ጣሪያ በጥይት የተመታ መሆኑን እየገለጽን ድርጊቱ በፈጸሙት አካላቶች ላይ ፓሊስ
የእርምት እርምጃ እንዲወሰድልን እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ//

 ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት
 ለዋ/ወ/ብልጽግና ፓርቲጽ/ቤት

ኮን፣

ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለዋ/ወ/ፓሊስ ጽ/ቤት
ለታክቲክ ምርመራ ክፍል

ኮን፣

ጉዳዩ፡- በመኪናችን ላይ የደረሰውን አደጋ ይመለከታል፣

የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ኮድ 4 የታርጋ ቁጥር 04270 የሆነችው መኪናየትግራይ ወራሪ ሀይልን
ለመዋጋት ሲል መስዋዓት የሆነውን አቶ ያረጋል ሁኔን አስከሬንን ለማምጣት የወረዳው አስተዳዳሪ
በሆኑት በአቶ መንጥር ዘሩ አማካኝነት የትዳሩ አጋር የሆኑት ወ/ሮ ብርቱኳን ካሳዬ መ/ሬ ሰማኝ
ተ/ማርያም አቶ ዋሴ ካሳ ረ/ኢ/ር ሀብታም ማዘንጊያው ከመኪናው ጋር አብረው እንደነበሩ የተሸከርካሪ
ባለሙያው ካሳሁን አበባው የገለጹለን ሲሆን በቀን 28/03/2015 ዓ.ም የሟች አስከሬንን ጭነው
በሚመጡበት ወቅት የመኪናዋን የኋላ መስታውት ሙሉ ለሙሉ ከጥቅም ውጭ እንዲሁም
የመኪናዋ በሹፌሩ በኩል ያለው ጣርያ በጥይት በመበሳቱ ምክንያት ጣርያው የተቀደደ ሲሆን
የወረዳው ፖሊስ ጉዳዩን በማጣራት ምልሽ እንዲሰጠን ስል እግልጻለሁ ፡፡

‹‹ ከሰላምታ ጋር ››

ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለዋ/ወ/ ፍትህ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- በመኪናችን ላይ የደረሰውን አደጋ ይመለከታል፣


የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ኮድ 4 የታርጋ ቁጥር 04270 የሆነችው መኪናየትግራይ ወራሪ ሀይልን
ለመዋጋት ሲል መስዋዓት የሆነውን አቶ ያረጋል ሁኔን አስከሬንን ለማምጣት የወረዳው አስተዳዳሪ
በሆኑት በአቶ መንጥር ዘሩ አማካኝነት የትዳሩ አጋር የሆኑት ወ/ሮ ብርቱኳን ካሳዬ መ/ሬ ሰማኝ
ተ/ማርያም አቶ ዋሴ ካሳ ረ/ኢ/ር ሀብታም ማዘንጊያው ከመኪናው ጋር አብረው እንደነበሩ የተሸከርካሪ
ባለሙያው ካሳሁን አበባው የገለጹለን ሲሆን በቀን 28/03/2015 ዓ.ም የሟች አስከሬንን ጭነው
በሚመጡበት ወቅት የመኪናዋን የኋላ መስታውት ሙሉ ለሙሉ ከጥቅም ውጭ እንዲሁም
የመኪናዋ በሹፌሩ በኩል ያለው ጣርያ በጥይት በመበሳቱ ምክንያት ጣርያው የተቀደደ ሲሆን
የወረዳው ፍትህ ጽ/ቤት ጉዳዩን በማጣራት በፍታብሄር ክስ እንዲመሰረትልንና ምልሽ እንዲሰጠን
ስል እግልጻለሁ ፡፡

‹‹ ከሰላምታ ጋር ››

1. ከሰው ሀብት የስራ ሂደት

 የለውጥ ስራዎች ውይይት በየ 15 ቀኑ እንዲካሄድ ማድረግና መከታተል


 የመማማሪያ መድረክ ፕሮግራም በየወሩ እንዲካሄድ ማድረግ
 የውጤት ተኮር ስርዓት በአደሱ መመሪያ መሰረት እንዲፈጸም ማድረግ
 ፍትሀዊ የሰራተኛ ስምሪት በጥብቅ ድስፕሊን እንዲፈጸም ማድረግ
 የስራ መደቦች ተፈላጊ ችሎታና የስራ ልምድ አግባብነት መመሪያ ቁጥር 13/2014 ስልጠና መስጠትና መመሪያዎች
እንዲተገበሩ ማድረግ

2. ከደንበኞች አገ/ዋና የስራ ሂደት

 የግብር ከፋዮችን መረጃ በማጥራትና በመለየት በግብር አወ /አሰ/ክት ዋና የስራ ሂደት ጋር ተናባቢ እንዲሆን ማድረግ
 የሚቀርቡ የቅሬታና የይግባኝ አቤቱታዎቻችን በስታንዳርድ መሰረት ሙሉ በሙሉ መፍታትና ምላሽ መስጠት

3. የግብር ትምህርትና ኮሙኒኬሽን ዋና የስራ ሂደት


 በወረዳ ደረጃ የሚደረገው የንቅናቄ መድረክ የመነሻ ሰነድ በማዘጋጀት መድረኩ እንዲሳካ ማድረግ
 በየት/ቤቱ የግብር ክበባት ላይ ጥያቄና መልስ ውድድር ማድረግ
 የተዳከመውን የንግድ እንቅስቃሴ እንዲነቃቃ የግብር ትምህርቱን በተቀላጠፈ መንገድ ትምህርት መስጠት
 በተቋም ደረጃ የተለዩትን c.r.m እንዲገዙ ማስተማር
 የሂሳም መዝገብ ለሚይዙ ነጋዴዎቻችን የኦዲት ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ ፋይላቸውን እንዲያቀርቡ ምቹ ሁኔታ
መፍጠር

4. የመረጃ ቴክኖሎጅ ዋና የስራ ሂደት

 የሲግታስ መስመርና የጣት አሻራ መሳሪያ አገልግሎት ቀጣይነት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
 የውዝፍ ግብርና መረጃና የግብር ከፋይ መረጃ በተዘጋጀው ሶፍትዌር መመዝገብ
 የደረጃ ሀ እ ና ለ የቫትና ቲኦቲ ስራ ግብር እና ግብር እና የንግድ ትርፍ ግብር salf assmessment REassmessment
እና Estimate assessment በሲግታክስ እንዲሰራ ድጋፍና ክትትል ማድረግ

 ከግብር አወ/አሰ/ክት ዋና የስራ ሂደት


የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

1. ለዳግም ውሳኔ ና ታክስ በልዩነት ውሳኔ የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች የተጠናው የቀን ገቢ ጥናት የወቅቱን ገበያ
ያገናዘበ መሆኑን በመገምገምና በማረጋገጥ ለዞን መላክ
 የከፋ ችግር ያለባቸውን የክትትል ባለሙያዎች መለየት የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮችን በወቅቱና በመጠበቅና
የወቅቱን የመሸጫ ዋጋ መሰረት በማድረግ የቀን ገቢ ግምት የሚጠና
 የ 2 ኛ ሩብ ዓመት ጥናት አጥንቶና ገምግሞ ማጠናቀቅ
2. የደረጃ ሀ እና ለ ግብር ከፋዮች ዳግም ውሳኔ 100% መወሰንና
3. የ 2014 4 ኛና የ 2015 የ 1 ኛ ሩብ ዓመት ታክስ በልዩነት መወሰንና መሰብሰብ
4. ውዝፍ የመደበኛና የሊዝ ውዝፍ መረጃ አጣርቶ መሰብሰብ እንዲሁም ሌሎች የከተማ አገልግሎት ገቢዎችን በደንብ
ቁጥር 135/2008 መሰረት አጠናቆ መሰብስብ ታህሳስ 20-2015 በበለጸገ ሶፍትዌር መመዝገብ በእጃችን ያለውን ፋይል
መረከብ
5. የሂሳብ አዋቂዎች የሂሳብ ሰነድ ማሟላታቸው ማረጋገጥ የ 2014 ግብር ዘመን ባዘጋጁት የሂሳብ መዝገብ ልክ ማስከፈል
6. በዋና ኦዲት የኦዲት ግኝት መሰረት እርምጃ መውሰድ
7. የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች ካለው ቁጥር 10% ወደ ደረጃ ሀ እና ለ የደረጃ ሽግግር ማካሄድ
8. ሪፖርት አድርገው የማያውቁና በግብር ከፋይነት የተመዘገቡትን በመለየት ለደንበኞች ዋና የስራ ሂደት በማስረከብ
በጊዜያዊነት የተመዘገቡትን እንዲሰረዙ ማድረግ
9. ትክክለኛ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ታህሳስ 20-2015
10. የግብር ከፋዮች መረጃ ወደ ሲስተም ማስገባት ጥር 20-2015
11. መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማትን መረጃ ማጥራት ታህሳስ 20-2015
12. የተከራይ ሂሳቦች ከእኛ ወረዳ ውጭ ያሉትን በየወሩ መልቀም
13. በሪፖርት ፎርማት መሰረት ለሚመለከተው መረጃ መስጠት
14. የወጭ መጋራት ላይ
15. የቴምብር ሪፖርት ላይ
16. የእርሻ ስራና ገጠር መሬት መጠቀሚያ ሰብስቦ ማጠናቀቅ 30-2015
17. ሁሉንም የኪራይ ገቢ ግብር ከፋዮች እስከፍሎ ማጠናቀቅ ህዳር 30-2015
18. ያልከፈሉ የደረጃ ሐ ግብር ከፋዮችን አስከፍሎ ማጠናቀቅ እስከ ህዳር 30-2015
19. የተመረመሩ ሂሳብ መዝገቦችን በመወሰን ገቢውን መሰብሰብ ታህሳስ 15-2015 እነዲሁም አድስ የሚመረመሩ የሂሳብ
መዝገቦችን አዘጋጅቶ ለኦዲተሮች ማቅረብ
20. የግብይት መረጃ የሚሰበሰቡ ድርጅቶችን በመለየት የግብይት መረጃውን በእቅዱ መሰረት መሰብሰብ ታህሳስ 15-
2015

ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለዋ/ወ/ ግቢዎቸ ጽ/ቤት

 ለደንበኞች አገልግሎት የሰራ ሂደት


 ለገቢ አሰባሰብ የስራ ሂደት
 ለግብር ትምህርት የስራ ሂደት
 ለመረጃ ቴክኖሎጂ
 ለሰው ሀብት ደ/የስራ ሂደት
 ለእቅድ ዝግጅት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- በአጭ

ር ግዜ የሚከናወኑ ተግባራት ይመለከታል፣

በተቋማችን ደረጃ በአጭር ግዜ


ቁጥር --------------------

ቀን ----------------------

ለዋ/ወ/ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ፣ የህዳር ወር ሪፖርት ይመለከታል

የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በየወሩ መጨረሻ ወርሀዊ ሪፖርት እየገመገመ በማስቀጠል በወሩ
የተሸለ ስራ ምንድነው የደከምንበት አፈጻጸምስምንድነው ለደክመታችን ምክንያታቸው ምንድነው
በሚለው ርእስ ዙርያ ውይይት በአባላቱይደረጋል ከዚ አንጻር በህዳር ወር አፈጻጸማችን ሲታይ

ከቁልፍ ተግባሮቻችን አንጻር

 በሁሉም የስራ ቡድን ውይይቶች በተጠናከረ መነረገረደረ መቀጠሉ


 የመማማርና እድገት ሳይቆራረጥ የማስተማርያ ማንዋል በማዘጋጀት ትርምህርት እየተሰጠ
መሆኑ
 የተለያዩ ዳሰሳ ጥናቶች መደረጉ
ከገቢ አሰባሰ/አወ/የስራ ሂደት
 አዲስ የንግድ ፍቃድ አውጥተው ያልተጠኑ ነጋዴዎችን የማጥናት ስራ ተሰርቷል
 የተለያዩ ህገ ወጥን ነጋዴዎችን በጥናቱ መሰረት ወደ ንግድ መረቡ የማስገባት ስራ
ተሰርቷል
 ህጋዊ ነጋዴም ሁነው ቅያሬ እንዲሁም ተጨማሪ ፍቃድ ለማውጣት የሚመጡ ነጋዴዋችን
በመመርያው መሰረት ዙርያ ማስተናገድ ተችሏል
 ውዝፍ ነጋዴዎችን የመለያት ስራ እየተሰራ ነው
 የግድ ዘርፋቸወን ዘጋን በማለት ያሳወቁትን ስለመዝጋታቸው የማረጋገጥ ስራ ተሰርቷል
ከገቢ ስራዎቻችን አንጻር
 ምንዳና ደመወዝ 10983777.59
 ከግል ስራ ተቀጣሪ 3277167.5
 ንግድ ትርፍ ገቢ ግብር 1151777
 ከሮያሊቲ ገቢ 255692.08
 ሌሎች ቀጥታ ታክስ 24557.49
 ተጨማሪ እሴት ታክስ 985183.78
 ተርን ኦቨር ታክሰ 2039244.14
 ሌሎች 903364
 ታክስ ያልሆኑ 748669.84
ከግብር ትምህርት አንጻር
 የሂሳብ መዝገብ አሰርተው ግብራቸውን ለሚከፍሉ ነጋዴዎቻችን ግንዛቤ
እየተፈጠረ ነው የኦዲት ግኝት ለሚገኝባቸው አካላት የግንዛቤ ስራ እየተሰራ
ነው
 ገቢ የሚያሳንሱ ነጋደዎች ላይ የማወያየት ስራ አየተሰራ መሆኑ
 ህገ ወጥ ነጋዶዎችን ወደ ህጋዊ መረብ የማስገባት ስራ ተሰርቷል
የደንበኞች አገልግሎት
 አዲስ ንግድ ፍቃድ የወጡትን እና ተጨማሪ ያወጡትን ነጋዴዎች ግብር
ከፋይ መረጃ ላይ በሌጀር በየዘርፉ እየተለየ ነው
 ከንግዱ መረብ የሚወጡ ደንበኞችን ክትትል እያደረጉ በመዝገብ እየተለዩ
መረጃ እየያዘ መሆኑ
 የደሰኝ ህትመት አጠቃቀም ላይ በመከታተያ ክትትል መደረጉየነጋዴ መረጃ
እየተጣራ መሆኑ

በአጠቃላይ ተቋሙ ካከናወናቸው ዋናዋና ተግባራት በዋነኛነት የሚጠቀሱ ናቸው

ያጋጠሙ ችግር

በሁሉም ቦታ ተንቀሳቅሶ ገቢ ለማምጣት የበጀት እጥረት መኖሩ

የነጋዴውን መረጃ ለማደራጀት የጽህፈት መሳርያ እጥረት መከሰቱ

የንግዱ ማህ/ሰብ የሚያነሳው ጥያቄ መበራከቱ ናቸው

‹‹ ከሰላምታ ጋር ››
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0184/2015

ቀን 30/05/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ነዳጅ እንዲገዛልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ለዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት 220 ሊትር ነዳጅ ከበጀት ኮድ 6217
እንዲገዛልን እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር---------------------------

ቀን ------------------------

ለአቶ አበባው ብርሀን

የመ/ቤታችን የገቢ አሰባሰብ የስራ ሂደት መሪ

ጉዳዩ፡- ስልጠና ይመለከታል፣

ተቋማችን በአዋጅ እና በመመሪያ የሚመራ እንደሆነ ይታወቃል፡፡ በዚህ መሰረት የተቋማችን ሰራተኞች
የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ፍላጎት በምናሰባስብበት ወቅት በትልቁ በተቋሙ አዋጅ ላይ ስልጠና ቢሰጥ
የሚል ከፍተኛ ፍላጎት አሳይቷል፡፡

በዚህ መሰረት እርሰዎ በተቋሙ ካሉት ከፍተኛ ልምድ እና ክህሎት እንዲሁም የአዋጅ ቅርበት በመነሳት
ለሰራተኛው እውቀት ቢሆን ይጠቅማል ያሉትን በህዳር ወር መሰረታዊ ነጥቦ ች ከአዋጅ በመነሳት
ለጠቅላላ ሰራተኛ የስልጠና ማንዋል በማ ዘጋጀት ስልጠና እንዲሰጡ አሳስባለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ግልባጭ //

ለመ/ቤታችን ስ ነ-ምግባር መኮነን

ኮን

ቁጥር---------------------------

ቀን ------------------------

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የእርሻ ስራ ገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ይመለከታል፣

በየአመቱ የወረዳዎች አንዱ የገቢ ምንጭ የሆነው የአርሶ አደር የ እርሻ ስራ ገቢ ሲሆን በያዝነው በጀት
ዓመት ክልሉ የተሻለ ገቢ እንደ ሚሰበሰብ ታሳቢ ተደርጎ ባልተወሰነ ግዜ እንዲዘገይ ተደርጎ እንደነበር
ይታወቃል፡፡

ነገር ግን በተለያየ ምክንያት ጉ ዳዩ እንዳልተሳካ በመግለጽ በነባሩ አሰራር እንዲቀጥል ክልል ገቢዎች ቢሮ
መልዕክት ስላልተላለፈ ገቢው ደግሞ ለወረዳው በፍጥነት ከተሰበሰበ ለተግባር ስለሚያስፈልግ ለዚህ
ተግባር ማስፈጸሚያ የሚሆን 800(ስምንት መቶ) የሚጠጋ ደረሰኝ እንድዘጋጅልን እንጠይቃለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን
ቁጥር---------------------------

ቀን ------------------------

ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የእርሻ ስራ ግብር ይመለከታል፣

የክልሉ መንግስት ገቢዎች ቢሮ በ 2015 የበጀት ዓመት የአርሶ አደሩ የእርሻ ስራ ግብር በተመለከተ
ላልተወሰነ እንዲዘገይ ጥሪ አስተላልፎ እንደ ነበር ይታወቃል፡፡

ነገር ግን ሁኔታዎቹ ምቹ ባለመሆናቸው በነበረው የእርሻ ስራ ግብር ወረዳዎች እንዲሰበሰቡ መልዕክት


ያስተላለፈ በመሆኑ ለዚህ ተግባር ማስፈጸሚያ የሚውል

1. ለቀበሌዎች የአርሶ አደሩ ስም ዝርዝር መስጫ አገልግሎት የሚውል የኮምፒውተር ወረቀት


2. ለዚሁ ተግባር ማሳለጫ ፕሪንተር ማድረጊያ የኮምፒውተር ቀለም የሚያስፈልግ በመሆኑ ተቋሙ
ደግሞ ለዚህ ተግባር ማስፈጸሚያ ቀርቶ ለተቋሙ ዓመታዊ የጽፍት መሳሪያ ግዥ የሚሆን
10,000(አስር ሽህ ብር) ብቻ የያዝን ስለሆነ በፍጥነት ወረዳው ካለው የበጀት እጥረት አንዱ
መሸጋገሪያ ድልድይ ስለሆነ አስተዳደር ም/ቤቱ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠርልን አሳስባለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ //

 ለዋ/ወ/ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት


ኮን
 ለሰ/ወ/ዞ/ገቢዎች መምሪያ
ወልደያ፣
ቁጥር ---------------------------

ቀን ------------------------------

ለአቶ አምባው ዘገየ

የደረጃ --------------- ነጋዴ

ጉዳዩ፡- ለውይይት እንድገኙ ስለመግለጽ፣

እርሰዎ እንደሚታወቀው በወረዳችን ከሚገኙ ነጋዴዎቻችን አንዱ መሆንዎ ይታወቃል፡፡ በዚህ


መሰረት ተቋማችን ለውይይት ስለፈለግዎት በ------------- ዓ.ም ከጧቱ 3፡00 ላይ ዋድላ ወረዳ ገቢዎች
ጽ/ቤት ድረስ እንዲገኙ እገልጻለሁ፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ//

ለተቋማችን የስራ ሂደቶች በሙሉ

ኮን ፣

ለሰ/ወ/ዞን ገቢዎች መምሪያ

ወልደያ ፣
ቁጥር ዋ/ገ/0119/2015

ቀን 29/02/2015

ለዋ/ወ/ገንዘብ ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- የስልክ የሲግታክስ እና የኢንተርኔት ክፍያ እንዲከፈልልን ስለመጠየቅ፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት የ 2015 ዓ.ም በጀት ዓመት እስካሁን
የተጠቀምንበት የኢ/ቴሌ ኮም ክፍያ ማለትም ግንቦት 2014 ጀምሮ የስልክ 0334430191 ብር 798.75(
ሰባት መቶ ዘጠና ስምንት ብር ከ 75/100) የሲግታክስ የአገልግሎት ቁጥር 9990102483 ብር 5903.44(
አምስት ሽህ ዘጠኝ መቶ ሶስት ብር ከ 44/100 ሳንቲም ) የኢንተር ኔት የአገልግሎት ቁጥር
94100094184(7614.88) ሰባት ሽህ ስድስት መቶ አስራ አራት ብር ከሰማንያ ስምንት ሳንቲም ) ብር
በአጠቃላይ በድምሩ 14317.07 ( አስራ አራት ሽህ ሶስት መቶ አስራ ሰባት ብር ከዜሮ ሰባት ሳንቲም )
በአቶ ካሳው አቸነፍ ስም ከበጀት ኮድ 6258 ላይ ወጭ ሆኖ እንዲከፈልልን እየገለጽን የግንቦት እና የሰኔ
2014 ዓ.ም የኢትዮ ቴሌኮም የአገልግሎት ቢል በማዘግየቱ ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የዘገየ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0152/2015

ቀን 07/04/2015

ለኢትዬጲያ ቀይ መስቀል ማህበር

ወልድያ፣

ጉዳዩ፡- የስልጠና ተሳታፊን ስለመግለጽ፣

የኢትዬጲያ ቀይ መስቀል ማህበር በወልድያ ከተማ ለሚሰጠው ስልጠና የሚሳተፉ

 አቶ መንጥር ዘሩ የዋድላ ወረዳ አስተዳዳሪ


ደመወዝ 11309 /አስራ አንድ ሺ ሶስት መቶ ዘጠኝ ብር /

 አቶ ሁን ያለው ጌጤ የዋ/ወ/ብልጽግና ቅ/ጽ/ቤት ሀላፊ


ደመወዝ 9239 / ዘጠኝ ሺ ሁለት መቶ ሰላሳ ዘጠኝ ብር /

 አቶ ወንድወሰን ሀይሉ የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት ሀላፊ


ደመወዝ 8554 / ስምንት ሺ አምስት መቶ ሀምሳ አምስትብር /

 አቶ ካሳው አበባው. ሹፌር


ደመወዝ 3389 /ሶስት ሺ ሶስት መቶ ሰማንያ ዘጠኝ / መሆኑን እንገልጻለን

‹‹ ከሰላምታ ጋር ››
ቁጥር ዋ/ወ/ገቢ/0153/2015

ቀን 08/04/2015

ለአቶ ያለለት አዋዬ

የመ/ቤታቸን የግ/ኮ/የስራ ሂደት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው እኔ ለስብሰባ ከ 09/04/2015 ጀምሮ ወደ ወልድያ ስለምሄድ


ካሎት የስራ ድርሻ በተጨማሪም የጽ/ቤቱን ሀላፊነት ደርበው እያስተባበሩ እንዲጠብቁኝ እገልጻለሁ ፡፡

‹‹ ከሰላምተ ጋር ››

ግልባጭ

 ለ ----------------------------- የስራ ሂደት


ኮን
ቁጥር ዋ/ገ/0125/2015

ቀን 9 /03/2015

ለዋ/ወ/ መሬት ጽ/ቤት

ኮን፣

ጉዳዩ፡- በወረዳው ውስጥ ያሉ የይዞታ መሬት ያላቸውን መረጃ ይመለከታል፣

ከላይ በርእሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የዋ/ወ/ገቢዎች ጽ/ቤት የ 2015 ዓ.ም በጀት ዓመት በወረዳው
ውስጥ ያሉ ዬዞታ መሬት ያላቸው በካዳስተሩ መሰረት የእርሻ ግብር ለማስከፈል ያመች ዘንድ የአርሶ
አደሩ ስም የያዘው መሬት በሄክታር በቀበሌ ደረጃ ተለይቶ እንዲላክልን በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

“ከሰላምታ ጋር”

ግልባጭ
 ለዋ/ወ/አስ/ም/ቤት
ኮን
ቁጥር ------------------------

ቀን ---------------------------

ለ---------------------------------- የስራ ሂደት

ኮን፣

ከድጋፍና ክትትል ስራዎች አንጻር

 የተቋሙ እቅድ አፈጻጸም በየሩብ አመቱ ከአጋር አካላት በተዋረድ ከሚገኑ ተቋማት ከጠቅላላ ሰራተኛ ጋር መገምገም አለበት
 የዜጎች ቻርተር በማዘጋጀት ለተገልጋዮችና ለአጋር አካላት ግልጽ በማድረግ በየወሩ እያነጻጸሩ መገምገም
 በተቋሙ ያሉ የቡድኑ ሰራተኞች ከ 3-15 የሰው ሀይል አደረጃጀት በመፍጠር የአደረጃጀቱን ዝርዝር ለሲ/ሰርቪስ ማሳወቅ
እያንዳንዱ ቡድን አንድ የስራ ቡድን መፍጠር አደረጃጀት ላልኩ ተቋማት
 በአደረጃጀቱ መሰረት በ 15 ቀኑ አርብ ከሰዓት ክፍተትን ሊሞላ በሚችል መልኩ የቡድኑ አባላት የሚያቀርቡትን ሪፖርትና
በሌሎች ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ውይይት ማድረግ አለበት
 ለሀላፊ ተጠሪ የሆኑ ሰራተኞች በስራ ባህሪያቸው ከሚቀርባቸው ቡድን ጋር በመደራጀት ሰራቸውን መገምገም አለበት
 የቡድኑ ውይይት ሊያተኩሩ የሚገባው የተሰጣቸውን ተግባርና ሃላፊነት መሰረት በማድረግ ያከናወናቸውን ተግባራት መገምገም
ያጋጠማቸው ችግሮች የሰጧቸውን መፍትሄዎችና በሚቀጥለው 15 ቀን የሚሰሩ ተግባራትን ለይቶ በማስቀመጥ በውል
መገምገም አለበት
 የመማማርና እድገት መርሀ ግብር በማዘጋጀት በማንዋል በተደገፈ መልኩ የየወሩን መማማር መካሄድ አለበት
 የማኔጅመንት አባላት በየወሩ የተቋሙን እቅድ አፈጻጸም በመገምገም አፈጻጸሙ እንድሻሻል አቅጣጫ ማስቀመጥ መቻል
አለበት
 የማኔጅመንት አባላት በሚያደርጉት ስራን መሰረት ያደረገ ግምገማ በየሩብ ዓመቱ የቡድኖችን ደረጃ መለየት መቻል አለበት
 ፈጣን ለውጥ አምጭ ተግባራት አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ማለትም የተቋሙ ተልዕኮ ፣ ራዕይ ፣ እሴቶች ፣ የተለያዩ ባጆች
ማህተሞች ፣ የአስተያየት መስጫ መዝገብ ፣ ሳጥንና አቅጣጫ ጠቋሚዎች ማሟላት መቻል አለበት
 የሰራተኞችን የአቅም ክፍተት በመለየት ግምገማና ስልጠና በሩብ ዓመት አንድ ጊዜ በማዘጋጀት ተግባራዊ ማድረግ አለበት
 ከተገልጋዮች የሚሰጡ አስተያየቶችን በግብአትነት በመጠቀም በየወሩ ገምግሞ ግበረ መልስ መስጠት
 የለውጥ ስራዎች አተገባበርን በተመለከተ በየሩብ ዓመቱ ለሲ/ሰርቪስ ሪፖርት መላክ 26-30/2015 ዓ.ም ድረስ መላክ አለበት
 ለቡድኑ መሪዎችና ለባለሙያዎች በየወሩ ከተግባር ጋር ትስስር ያለው ቸክሊስትና ግብረ መልስ መስጠት አለበት
 የቡድኑ መሪዎች በየሩብ ዓመቱ የሰራተኛውን ሰራ መሰረት በማድረግ ታታሪ ሰራተኞችን በደረጃ መለየት አለበት
 ተቋሙና እያንዳንዱ ቡድን እቅድ ፣ ክንውን ያለው ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት በጥራት በመስራት በማኔጅመንት አስገምግሞ
ለሚመለከተው አካል መላክ አለበት
 ከቅርብ ሃላፊው ከሚሰጠው የ 6 ወር እቅድ በመነሳት በየወሩ የሚፈጸምባቸው ተግባራት በመርሃ ግብር ለይቶ በመተግበር በወሩ
መጨረሻ የአፈጻጸም ሪፖርት በጽሁፍ በቅርብ አለበት
 ቀበሌ መዋቅር ያላቸው ተቋማት መደገፍ ፣ መከታተል ፣ ማብቃትና ማወዳደር እንዲሁም በየሩብ ዓመቱ ሪፖርት መቀበልና
ግብረ መልስ መስጠት
 በተቋሙ የሚገኙ ቡድን መሪዎች በወሩ የቁልፍ ተግባራት አበይት ተግባራት አፈጻጸም ለሚመለከተው የቅርብ ሃላፊ መቅረብ
አለባቸው
ማሳሰቢያ፡-
 በየቡድኑ የሚካሄዱ ውይይቶችና ግምገማዎች የሁሉንም የስራ ቡድን አፈጻጸም ለማሻሻል የሚያግዝ ውጤታማነትና በእውቀት
በክህሎትና በስነ-ምግባር ረገድ ያሉተን ክፍተቶች በማስተካከል ሰራተኛው አቅም የሚፈጥር መንገድ መካሄድ አለበት
 የሚደረገው ውይይትና ግምገማ በምንም መንገድ የማይቋረጥና ሰራተኞች አልተሟላም በሚልና በሌላ ስበብ የማይታለፍ
በእቅድ የሚመራ አጀንዳ ተግባር ነው፡፡ ስለሆነም ቁጥር 5 መ/ቁ 50/2014 አንቀጽ 22 በዚህ መመሪያ የተደነገገውን በማወቅም
ሆነ በቸልተኝነት ያልፈጸመ ወይም እንዳይፈጸም ያደረገ ማንኛውም ሃላፊ መንግስት ሰራተኛ አግባብ ባለው ወንጀል
የፍትሀብሄር የሰው ሀይል አስተዳደር ህግ መሰረት ተጠያቂ ይሆናል ስለሚል ሁሉም የድርሻውን መወጣት አለበት

መግቢያ

የገቢዎች ተቋም በአዋጅ ከተቋቋመበት ግዜ ጀምሮ የተለያዩ የማሰወፈጸምያ ከዋጁ በመነሳት የተለያዩ መመሪያዎችን እያወጣ ሲሆን
በፈጻሚ ባለሙያው መካከል ያለውን የአፈጻጸም ልዩነትን እኩል ማድረግ ባይቻልም ቢያንስ ወደ ተቀራረበ አፈጻጸም ማምጣት
የሚቻልበት አንዱ መንገድ ክልሉ ወይም ዞኑ በሚፈጥራቸው የአቅም ግንባታ ቢሆንም ካለንበት ሀገራዊና ክልላዊ አቅም በመነሳት
ጉዳዩን ተፈጻሚ ማድረግ ባይቻልም አቅም አንጻራዊ በመሆኑ ያንን ጉዳይ በዝምታ አይቶ ከማለፍ ይልቅ በራስ አቅም የተለያዩ
የስልጠና መንገድ በማመቻቸት አንዱ ከአንዱ እርስ በእርስ ማማርን መሰረት በማደረግ በሰራተኛው መሀል ያለው የአቅም ክፍተትን
በመለያት ለመገነባባ ያመች ዘንድ ከሰራተኛው ፍልጎት በመነሳት እርስ በእርስ አቅምን ለመገንባት የተዘጋጀ ሰነድ ነው ፡፡

1. የጥናቱ አላማ
በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ የአገልግሎትን ችግሮችን ለማስተካከልና አገልግሎት አሰጣጡን በማዘመን እንዲሁም ፋጣንና

ቀልጣፋ አግልግሎት ለመስጠት በባለሙያው ዘንድ የሚስተዋለውን የአቅም ክፍተት መሙላት ነው ፡፡


2. የጥናቱ አስፈላጊነት
በወረዳችን የተገልጋይ ቁጥ በርካታ ከሆነባቸው ተቋማቶች አንዱ በመሆኑ የሚሰጠውን አገልግሎት ፈጣንና ቀልጣፋ ለማድረግ

እንዲሁም በተቋማችን ያለውን ባለሙያ ተቀራራቢ የሆነ አቅም እንዲኖር ለማስቻል ያመች ዘንድ የሚፈጠሩትን የአቅም ክፍተት

እርስ በእርስ ለመሙላት ያመች ዘንድ ታስቦ የህ ጥናት ከሰራተኞቻችን በተሰበሰበ መጠይቅ ነው ፡፡ ስለሆነም መረጃው የሚገኘው

የአቅምም ክፍተት በዋነኛነት በዳሰሳ ጥናት ስለሆነ የዳሰሳ ጥናት ማድረጉ በጣም አስፈላጊ ነው ፡፡

3.የጥናቱ ወሰን

የህ ጥናት እንደ ተቋም ከጠቅላላ ሰራተኞቻችን ጋር የተወሰዳ የአቅም ክፈፈትን ለመሙላት ያለውን ክፍተት በመነሻነት በመውሰድ ሲሆን የተወሰደው
የናሙና መጠይቅ ከተቋሙ ሁሉም ሰራተኞች የተወሰደ ነው ፡፡

4.የአገልግሎት አሰጣጥ ጥናቱ ትንተና

በአገልግሎት አሰጣጥ የዳሰሳ ጥናት መጠየቅ መሰረት ተሳታፊዎች ስለአገልግሎት አሰጣጣችን ሲጠየቁ እንደሚከተለው
አስተያታቸውን ሰጥተዋል ፡፡

ጥያቄ ቁጥር 1 የተሰጠ ምላሽ ንፅፅር በ%

1 ገቢ ጽ/ቤቱ ሲመጡ በመጡበት ጉዳይ ፈጣን አገልግሎት


ተሰጥዎታል ?
ሀ አዎ 22 73.3%
ለ የለም 8 26.6%
ከላይ በተራ ቁጥር 1 እንደተገለፀው የጥናቱ ተሳታፊዎች 73..33% ፈጣን አገልግሎት እናገኛለን ሲሉ ከጥናቱ ተሳታፊዎች
26.6%የሚሆኑት ፈጣን አግግሎት አናገኝም ብለዋል ፡፡ ለዚህም ምክንያታቸውን ሲዘረዝሩ የተለያዩ አገልግሎቶችን በምንጠይቅበት
ወቅት ፈጣን ምላሽ አይሰጠንም የባለሙያዎች የብቃት ማነስ ችግር አለ የባለሙያዎች የቅንነት ችግር አለ የሚል ሃሳብ
አስቀምተዋል ስለሆነም እነዚህን ክፍተቶች ወደፊት መታረም ይኖርባቸዋል ከባለሙያዎቹ ጋር በዚህ ዙሪያ ውይይት ይደረጋል ፡፡

ጥያቄ ቁጥር 2 የተሰጠ ምላሽ ንፅፅር በ%


2 ብዙ ጊዜ ፈጣን አገልግሎት የማያገኙበት የስራ ሂደት አለ?
ሀ አዎ ለየለም መልሰዎ ሀ ከሆነ ሂደቱን ለይተው
ከነምክንያቱ ቢያስቀምጡ ለሚለው
ሀ አዎ 10 33.3%
ለ የለም 20 66.6%
ከላይ በተራ ቁጥር 2 ለተጠቀሰው ጥያቄ በዋነኛነት በአገልግሎት አሰጣጡ ሂደቶች አገልግሎቱን ይሰጣሉ ያሉ 72.5%ሰሆኑ
በአገልግሎት አሰጣጡ ፈጣን ምላሽ የማይሰጡ ሂደቶች አሉ በማለት 27.5%የሚሆኑት የጥናቱ ተሳታፊዎች አስተያየታቸውን
ሰጥተዋል ፡፡ እነዚህ አስተያየት ሰጭዎች ምክንያታቸውን ሲገልጹ በአገልግሎት አሰጣጡ ችግር አለባቸው ብለው የሚጠቅሱት ገቢ
አሰባሰብና ክትትል የስራ ሂደትንና ደንበኞች አገልግሎት የስራ ሂደትን ነው ችግሩም

 ፈጣን ምላሽ በመስጠት በኩል እየተሰራ አይደለም


 መረጃ ለሚጠየቅ ጉዳይ መረጃ በወቅቱ አይገኝም ባለመገኘቱ ምክንያት ፈጣን አገልግሎት አናገኝም
 ግብር ልንከፍል ስንሄድ የሚገላመጡና የሚሳደቡ ባለሙያዎች አሉ በዚህ ምክንት ቅን የሆነ አገልግሎት አይሰጠንም
 ቅሬታ ስናቀርብ የቅሬታ ምላሽ በነዚህ ሂደቶች ፈጣን ምላሽ አይሰጥም
 በአጠቃላይ ለምንጠይቀው ጥያቄ የተረጋጋ ምላሽ አይሰጥም የሚሉት በዋነኛነት የተጠቀሱ ስለሆነ እነዚህን አስተያየቶች ወስዶ
ማስተካከል ይጠይቃል ፡፡

ጥያቄ ቁጥር 3 የተሰጠ ምላሽ ንፅፅር በ%


3 በአገልግሎት አሰጣጥ ተገቢውን አገልግሎት የማይሰጡና
ችግር አለባቸው ብለው የሚያስቧቸው ባለሙያዎች
አሉን?ካሉ ለማስተካከልና ለማረም እንድመች በስም
ዝርዝር ቢጠቁሙን ?
ሀ አዎ 12 30%
ለ የለም 28 70%
በተራ ቁጥር 3 እንደተገለጸው ተገቢውን አገልግሎት አላገኘንም ያሉት 30%ሲሆኑ ባለሙያዎች ተገቢውንአገልግሎት እየሰጡ ነው
ያሉ 70% ናቸው ስለሆነም 30%ቱ የጥናቱ ተሳታፊዎች ሰራተኞች ተገቢውን አገልግሎት አይሰጡንም ብለዋል ፡፡ይህን ሲሉ በስም
መጥቀስ ባይችሉም ገቢ አሰባሰብ የስራ ሂደትና ደንበኞች አገልግሎት የስራ ሂደት ያሉ አንዳንድ ሰራተኞች የቅንነት መጓደልና የአቅም
ችግር እንድሁም የሚበሳጩና የሚሳደቡ ሰራተኞች አሉ የሚል ሰፋ ያለ ሃሳብ የሰጡ ስለሆነ ስም ባይጠቀስም ሁሉም ሰራተኛ
እራሱን አይቶ ደንበኛን በቅንነት ማገልገል ይገባናል ፡፡ይህን መሰረት አድርጎ ከሰራተኛው ጋር መዎያየትና የተነሱትን ችግሮች ማረም
ይኖርብናል ፡፡
ጥያቄ ቁጥር 4 የተሰጠ ምላሽ ንፅፅር በ%
4 በአገልግሎት አሰጣጥ ተገቢውን አገልግሎት ባለማገኘዎት
ቅሬታ አቅርበው ያውቃሉ?ለሚለው ጥያቄ
ሀ አዎ 7 23.3%
ለ የለም 23 76.6%
ከላይ በተራ ቁጥር 4 ለተጠየቀው ጥያቄ አስተያየት ሰጭዎች 23.3%አገልግሎት ባለማገኘታችን ቅሬታ አቅርበናል የሚል ስለሆነ ይህ
የሚያሳየን በአገልግሎት አሰጣጣችን ላይ ችግር ያለ መሆኑን ስለሆነ ወደፊት ፈጣንና ግልፅነት ያለው እንድሁም ቅንነት የተሞላበት
አገልግሎት መስጠትና ቅሬታዎችን በወቅቱ ምላሽ መስጠት ይኖርብናል ፡፡

ጥያቄ ቁጥር 5 የተሰጠ ምላሽ ንፅፅር በ%


5 ለአገልግሎት ሲመጡ በስራ ወቅት ያለ ምክንያት ባለሙያው ባለመገኘቱ
ተጉላልተው ያውቃሉ ለሚለው ጥያቄ
ሀ አዎ 4 13.3%
ለ የለም 26 86.6%
ከላይ ለጠጠቀሰው ጥያቄ አስተያየታቸውን ከሰጡት 13.3% የሚሆኑት ለአገልግሎት ወደጽ/ቤቱ ስንመጣ የምንፈልገውን ባለሙያ
አናገኝም በማለት ይናገራሉ ለዚህም ባለሙያው ፊልድ ወጥቷል ሌላ ቦታ ህዷል በተጨማሪም ባለሙያው እያለም ዛሬ ሌላ ስራ አለን
ሌላ ቀን ኑ ይባልና በሌላ ቀንም ስንሄድ እንድሁ አናገኛቸውም የሚል አስተ ያየት ሰጥተዋል ፡፡ ስለሆነም ወደፊት ይህን ችግር
መቅረፍ ይኖርብናል በዚህ መሰረት ወደፊት ደንበኛን በተቀጠረው ቀን ተገኝተን ማገልገል ይኖርብናል ፡፡በተጨማሪም
ደንበኞች አገልግሎትና ገቢ አሰባሰብ የስራ ሂደት የቀጠሮ መስጫ ካርድና መዝገብ አዘጋጅተው ደንበኛውን በቅንነትና
በታማኝነት ባለሙያዎቹ ማገልገል ይኖርብናል ፡፡

ጥያቄ ቁጥር 6 የተሰጠ ምላሽ ንፅፅር በ%


6 ከአገልግሎት አሰጣጥ አኳያ ጽ/ቤቱን በደረጃ ለይተው አስቀምጡ ቢባሉ
የትኛውን ይመርጣሉ ለሚለው ጥያቄ
ሀ-ከፍተኛ ነው ያሉ 9 30%
ለ -መካከለኛ ነው ያሉ 17 56.6%
ሐ-ዝቅተኛ ነው ያሉ 4 13.3%
ለተራ ቁጥር 6 ለተጠቀሰው ጥያቄ አስተያየታቸውን ከሰጡት ተገልጋዮች የጽ/ቤቱን ደረጃ ሲያስቀምጡ 56.6%መካከለኛ ላይ
ያለ መሆኑን ሲገልጹ 30% የሚሆኑት አስተያት ሰጭዎች የጽ/ቤቱን አገልግሎት ከፍተኛ ነው ብለው ሲፈርጁ 13.3%
የሚሆኑት ደግሞ የጽ/ቤቱን አገልግሎት አሰጣጥ ዝቅተኛ እንደሆነ ፈርጀዋል ፡፡ ስለሆነም አብዘሃኛው አስተያት ሰጭ ጽ/ቤቱን
በመካከለኛ ደረጃ የፈረጁ ስለሆነ ይህ አስተያየት ትክክለኛ አስተያየት መሆኑን ተቀብሎ መውሰድና ወደፊት ወደከፍተኛ ደረጃ
የምንገባበትን አሰራር መፍጠርና ማሻሻል ይኖርብናል ፡፡ ይህ እንዳለ ሁኖ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ነው ያሉት 15%አስተያየት ሰጭዎች
ምክንያታቸውን ሲዘረዝሩ ፈጣን አገልግሎት በመስጠት በኩል ውስንነት አለ አንዳንድ ሰራተኞች ደንበኛን የሚገላመጡና መፍትሄ
የማይሰጡ ስላሉ ይህ ጽ/ቤቱን ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያስቀምጠዋል ይላሉ፡፡ ስለሆነም እንዚህን አስተያየቶች ተቀብሎ ማስተካከልና
ፈጣን አገልግሎት መስጠት ይኖርብናል ይህ እንዳለ ሁኖ ደንበኛን የሚገላመጡና ፈጣን አገልግሎት የማይሰጡ ባለሙያዎችን
መምከርና ማስተካከል ይኖርብናል ፡፡ በዚህ የማይስተካከል ሰራተኛ ካለ በስነ -ምግባር መመሪያው መሰረት መጠየቅ የግድ ይላል ፡፡

ለ 7 ኛው ጥያቄ አጠቃላይ የሚገልፁት ችግር ካለ መጠቆም ይችላሉ ለሚለው ጥያቄ አስተያት ሰጭዎች የሰጡት አስተያየት

 ለአገልግሎት የሚመጣን ደንበኛ ችግሩን ተረድቶ መፍትሄ በመስጠት በኩል ችግር አለ ወደፊት መስተካከል አለበት
 የማዳመጥና የመረዳት ችግር አለ እኛ ስለልተግባባን ደንበኛውን ማዋከብ አለ
 እኔን አይመለከተኝም የሚል አስተሳሰብ አለ
 የቀን ገቢ ሲጠና ፍትሃዊ ያልሆነ ውሳኔ የመወሰን ችግር አለ

 8.በዳሰሳ ጥናቱ ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄዎች
ሀ.ችግሮች
1. በየዳሰሳ ጥናቱን መጠየቅ እንድሞላ የተሰጠው ሰው መጠየቁን ሞልቶ በወቅቱ አለመመለስ
2. መጠየቁን እንድሞላ የተሰጠው ሰው ለሰጠው አስተያት ትክክለኛ የሆነ ማብራሪያ አለመስጠትና በትኩረት መጠየቁን
አለመሙላት
3. መጠየቁን እንድሞላ የተሰጠው ሰው መጠየቁን ለመሙላት ፈቃደኛ አለመሆን

ለ.የተሰጡ መፍትሄዎች
1. የዳሰሳ ጥናቱን እንድሞላ የተሰጠውን አስተያየት ሰጭ በመጀመሪያ ሲሰጥም በትክክል እንድሞላ ተነግሮታል በኋላም
በተደጋጋሚ መጠየቁን እንድሞላና እንድሰጥ ተደረጓል
2. መጠየቆን የሞላው አስተያየት ሰጭ በትክክል ማብራሪያ ባይሰጥም በተሰጠው ላይ ተመስርተን ጥናቱን የማጠቃለል ስራ
ተሰርቷል
3. መጠየቁን እንድሞላ የተሰጠው ሰው ፈቃደኛ ያልሆነውን ሰው በመተው ለሌላ ፈቃደኛ ለሆነ ሰው መጠየቁን
እንድሞላ ነው የተደረገው በዚህ መሰረት ችግሩ እንድፈታ ተደርጓል ፡፡
 የዳሰሳ ጥናቱ ማጠቃለያ አስተያት

መንግስት አሁን የጀመረውን ፈጣን ልማት ከግቡ ለማድረስ በርብርብ ላይ ይገኛል ፡፡ ይህንኑ ልማት በቀጣይነት ለማስቀጠል
በየደረጃው ያሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት የግድ ይላል ፡፡ በመሆኑም የመልካም አስተዳደር ችግር
ከሚመነጩበት አንዱና ዋነኛው በአገልግሎት አሰጣጣችን የሚመጣው ችግር እንደሆነ በመግቢያው ላይ ተመላክቷል፡፡
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ባለበት ሃገር መልካም አስተዳደርን ማስፈል አይቻልም ስለዚህ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር
የመልካም አስተዳደር ችግር እንድሁም የልማትና የድሞክራሲ ችግር ሁኖ ይመጣል ፡፡ሃሳቡ በዚህ ልክ የሚታይ ከሆነ
በአገልግሎት አሰጣጥ የሚመጡ ችግሮችን ትልቅ ትኩረት ሰጥተን ልንፈታ መቻል አለብን ፡፡ስለሆነም የአገልግሎት
አሰጣጣችን ምን ይመስላል የሚለውን ለማየት ያመች ዘንድ የዳሰሳ ጥናት አድርገናል ፡፡በዚህ ዳሰሳ ጥናት የተሳተፉ ሰዎች
የሰጡት አስተያየት በርካታ ቢሆንም አንዳንዶቹን ለመጥቀስ ያህል =-

 ደንበኛ ክቡርና ንጉስ ነው የሚለውን መርህ አልተረዳችሁም


 ደንበኛን የሚገላመጥና የሚሳደቡ ሰራተኞች አሉ
 በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የፍታዊነት ችግር አለ
 አገልግሎት ለማገኘት ወደ ጽ/ቤቱ ስንመጣ የሚመለከታቸውን ባለሙያዎች የሉም እየተባለ ፈጣን አገልግሎት
አላገኘንም
 በግብር ውሳኔ ላይ የፍታዊነት ችግር አለ የሚል አስተያየት ተሰጥቷል፡፡ስለሆነም እነዚህ ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች
በአግባቡ መፍታትና በቀጣይ የአገልግሎት አሰጣጣችን መሻሻልና ለአገልግለት አሰጣጡ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ይጠይቀናል
፡፡ በሌላ መልኩ የጽ/ቤቱ ሰራተኞች በተለይ የገቢአሰባሰብክትትል የሰራ ሂደት እንድሁም የደንበኞች አገልግሎት የስራ
ሂደት ውስጥ የምንሰራ ባለሙያዎች ደንበኛ ንጉስ ነው የሚለውን የመልካም አስተዳደር መርህ በመከተል ደንበኛን
በአግባቡ ማስተናገድ ይኖርብናል ፡፡ደንበኛን የሚገላመጥና የሚሳደብ እንድሁም ያለምክንያት ፈጣን አገልግሎት የማይሰጥ
ባለሙያን በሳምንት በምናደርገው የለውጥ ቡድን ውይይት መምከርና ማስተካከል ይኖርብናል፡፡
 ውይይትና ምክርና ግምገማ የማይስተካከል ሰራተኛን በስነ-ምግባር መመሪያው መሰረት መጠየቅ ይኖርብናል ፡፡ ስለሆነም
በዚህ ዙሪያ ከሰራተኛው ጋር ግልፅ የሆነ ውይይት ማድረግ እንዳለብን የጥናት ሰነዱ ያመላክታል ከዚህ ባለፈም
ከደንበኞቻችን ጋር በግብር ትምህርት የስራ ሂደት አማካኝነት ውይይት ማድረግና መግባባት ይጠይቀናል የሚል
አስተያየት አለኝ
 በመጨረሻም የደንበኞች እርካታን መዝነናል ለመመዘን የተጠቀምንበት አሰራር የዳሰሳ ጥናቱን ከ 100% ወስደን እንድሁም
በአምስት ወሩ የተሰጡ አስተያየቶች ከ 100% ወስደን በዚያ መሰረት በመስራት በአጠቃላይ የደንበኞቻችን እርካታ የረኩ
ደንበኞች 84.471 ሲሆኑ ያረኩ ደንበኞች 15.529% ናቸው ይህ የዳሰሳ ጥናትና የተሰጡ አስተያየቶች የወሰድነውን
የሰራነው የአምስት ወራትን ብቻ የሚያጠቃልል ነው
የአገልግሎት አሰጣጣችን በማሻሻል መልካም አስተዳደርን እናስፍል፡፡
በዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በደንበኞች
አገልግሎት ዋና የስራ ሂደት የተዘጋጀ
ታህሳስ 2013 ዓ/ም ኮን
የዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት በበጀት አመቱ ያቀደውን ተግባር ምንም እንኳን የገቢ እቅድ መጋነን ከዞን የተሰጠው
ቢሆንም ይህንን እቅድ ለማሳካት ተቋሙ ከመቸውም በላይ ጥረት እያደረገ ነው ያለው ለዚህ ማሳያ የሚሆነው ደግሞ
በበጀት አመቱ አጋማሽ ያለን አፈጻጸም ከዚህ በፊት ከነበሩን የግማሽአመት አፈጻጸም በማነጻጸር ነው ይሄ ማለት አሁንም
ቢሆን ከዚህ በላይ መስራት የሚጠበቅብን ተግባር ያለ መሆኑ ሳይዘናጋ መሆኑን እንደጠበቀ ነው ፡፡

በዚህ መሰረት የሰራ ሂደት ተግባራት እንደሚከተለው ነው

በዋድላ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ቤት የግብር ትም/ት ኮሙ/ዋና የስራ ሂደት የግንዛቤ ስራው ያመጣው ለውጥ ውጤት ማጠቃለያ ሪፖርት ማቅረቢያ ቅጽ
ወረዳ ዋድላ ከሀምሌእስከ ታህሳስ 2015 ዓ.ም
ዝርዘር ተግባራት
ደረሰኝ አሳትመው የሂሳብ መዝገብ እንድይዙ የተደረጉ የደረጃ ሀና ለግብር ከፋዮች
1.1 የደረጃ ሀና ለ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ 36 ሴ 2 ድ 38 የዋድላ ብቻ ወደ ጋሸና የሄዱት ተቀንሶ
1.2 እስከ ባለፈው በጀት አመት የሂሳብ መዝገብ የያዙና ያቀረቡ ግብር ከፋዮች ወ 48 ሴ 4 ድ 52 ጋሻና የሄዱትንጨምሮ
1.3 ሒሳብ መዝገብ መያዝ ሲገባቸው እስካሁን ያልያዙ ግብር ከፋዮች ብዛትወ -ሴ-ድ የለም
1.4 በዚህ በጀት አመት የሂሳብ መዝገብ የያዙ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ 36 ሴ 2 ድ 38 ከሀምሌ 1/2014 ጀምሮ
 በዚህ ወር ወ 36 ሴ 2 ድ 38
 እስካለፈው ወር ወ 36 ሴ 2 ድ 38
 እስከዚህ ወር ወ 36 ሴ 2 ድ 38
2 የተጨማሪ እሴት ታክስ እንድመዘገቡ የተደረጉ ግብር ከፋዮች
2.1 ታክስ እንድሰበስቡ የሚገደዱ ግብር ከፋዮች ወ 36 ሴ 2 ድ 38 ደረጃ ሀናለከሀምሌ 1/2014 ጀምሮ
2.2 እስከ ባለፈው በጀት አመት የተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ 48 ሴ 4 ድ 52 ጋሻና የሄዱትንጨምሮ
2.3 መመዝገብ ሲገባቸው እስካሁን ያልተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ -- ሴ -- ድ --
2.4 በዚህ በጀት አመት የተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ብዛት
 እስካለፈው ወር ወ 1 ሴ -- ድ 1
 በዚህ ወር ወሴ - ድ
 እስከዚህ ወር ወ 1 ሴ- ድ 1 አፈጻጸም
3.ተርን ኦቨር ታክስ እንድመዘገቡ የተደረጉ ግብር ከፋዮች
3.1 ታክስ እንድሰበስቡየሚገደዱ ግብር ከፋዮች ወ 9 ሴ 1 ድ 10 ወደ ጋሸና የሄዱት ተቀንሶ/ ከሀምሌ 1/2014 ጀምሮ
3.2 እስከ ባለፈው በጀት አመት የተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ብዛትወ 15 ሴ 2 ድ 17 እስከሰኔ 30/2014 የዋድላ ብቻ
3.3 መመዝገብ ሲገባቸው እስካሁን ያልተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ -- ሴ-- ድ የለም
3.4 በዚህ በጀት አመት የተመዘገቡ ግብር ከፋዮች ብዛት
 እስካለፈው ወር ወ 11 ሴ 1 ድ 12
 በዚህ ወር ወ - ሴ - ድ-
 እስከዚህ ወር ወ 2 ሴድ 2
4. የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ ለመግዛት ፈቃደኛ የሆኑ. የገዙ ግብር ከፋዮች
4.1 እንድገዙ የሚገደዱግብር ከፋች ብዛትወ - ሴ - ድ -
4.2 እስከ ባለፈው በጀት አመት የገዙ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ- ሴ- ድ
4.3 መግዛት ሲገባቸው እሰካሁን ያልገዙ የተለዩ ግብር ከፋዮች ብዛት ወ 1 ሴ - ድ 1
4.4 በዚህ በጀት አመት ፈቃደኛ ሆነው የገዙ ግብር ከፋዮች
 እስካለፈው ወር ፈቃደኛ የሆኑ ወየለም ሴ የለም ድየለም
 የገዙ ወ- ሴ -ድ-
 በዚህ ወር ፈቃደኛ የሆኑ ወ 1 ሴ -ድ 1
 እስከዚህ ወር ፈቃደኛ የሆኑ ወ 1 ሴ -- ድ 1 አፈጻጸም የገዙ ወ- ሴ - ድ- አፈጻጸም%
5 የደረጃ ሽግግር ያደረጉ ግብር ከፋዮች
5.1 በዚህ በጀት አመት የተለዩ ግብር ከፋዮች ወ 3 ሴ- ድ- 3 ደረጃ ሀ=1 ለ=2
5.2 በዚህ በጀት አመት የደረጃ ሽግግርያደረጉ ግብር ከፋዮች
እስካለፈው ወርወ 3 ሴ- ድ 3
በዚህ ወር ወ ሴ - ድ እስከዚህ ወ 3 ሴ-ድ 3 አፈጻጸም 100%
6 የግል ተጠሪ የስራ ግብር ገቢ ማድረግ ያለባቸውና ያደረጉ መንግስታዊ ያልሆኑ /የግል ድርጅቶች
6.1 በወረዳው ውስጥ ያሉ ድርጅቶች ብዛት 20
6.2 እስከአለፈው በጀት አመት ገቢ ያደረጉ ድርጅቶች ብዛት 20
6.3 ገቢ ማድረግ ሲገባቸው ያላደረጉ ብዛት የለም
6.4 በዚህ በጀት አመት በተከታታይ ገቢ እያደረጉ ያሉ ድርጅቶች
እስካለፈው ወር 20
በዚህ ወር 20 እስከዚህ ወር 20 አፈጻጸም 100 %

7. የሚፈለግባቸውን ግብርና ታክስ የከፈሉ ግብር ከፋዮች


7.1 የግብር ከፋይ ብዛት ወ- ሴ- ድ 1424 ደረጃ ሐ ብቻ
7.2 አጠቃላይ የግብር ከፋዮች ብዛት
የደረጃ ሐ 1424 በመክፈያ ጊዜው አጠቃለው የከፈሉ 1424 አፈጻጸም 100.42%
እስካለፈው ወር 1424
በዚህ ወር የለም እስከዚህ ወር 1424 አፈጻጸም 100.42%
ደረጀ ለ በመክፈያ ጊዜው አጠቃለው የከፈሉ 10 አፈጻጸም 100%
እስካለፈው ወር 10
በዚህ ወር -
ደረጃ ሀ በመክፈያ ጊዜው አጠቃለው የከፈሉ 28 አፈጻጸም 100%
እስካለፈው ወር 28
በዚህ ወር -
8. ኪራይ ገቢ የከፈሉ ግብር ከፋዮች
8.1 ግብር ከፋዮች ብዛት 62 መኖሪያ 4 ድርጅት 58 ድምር 62
8.2 በበጀት አመቱ የከፈሉ ግብር ከፋዮች
እስካለፈው ወር የከፈሉ መኖሪያ 4 ድርጅት 56 ድምር 60
በዚህ ወር የከፈሉ መኖሪያ -ድርጅት 2 ድምር 2
እስከዚህ ወር የከፈሉ መኖሪያ 4 ድርጅት 58 ድምር 62 አፈጻጸም 100%የ 2015 በጀት አመት
9. በሁሉም ዘርፍ ውዝፍ ያለባቸው የከፈሉ -ግብር ከፋዮች
9.1 ውዝፍ ያለባቸው ጠቅላላ ደረጃ ሐ ግብር ከፋዮች
9.2 በ,ዚህ በጀት አመት የከፈሉ ግብር ከፋዮች
እስካለፈው ወርድ 430 በዚህ ወር -
እስከዚህ ወር ድ - አፈጻጸም 100 %
10. በደረሰኝ አቆራረጥና በታክስ ሪፖርት መሻሻል ያሳዩ ግብር ከፋዮች
10.1. የታክስ ሪፖርት ማቅረብና ደረሰኝ መቁረጥ ያለባቸው ታክስ ከፋዮች ብዛትወ 20 ሴ - ድ 20
10.2 በችግር ክፍተታቸው የተለዩ ታክስ ከፋዮች ብዛት ወ- ሴ- ድ-
10.3 መሻሻል ያሳዩ ግብር ከፋዮች ብዛት-
በዚህ ወር ወ - ሴ - ድ -
እስከዚህ ወር ወ- ሴ- ድ- አፈጻጸም-%
10.4 መሻሻል ያላሳዩ ግብር ከፋዮች ብዛት
በዚህ ወር ወ የለም ሴ የለም ድ
እስከዚህ ወር ወ - ሴ - ድ - አፈጻጸም%
11. ከተቋሙ ጋር የቀጠሉ ታክስ አምባሳደሮች
11.1 የተሾሙ ታክስ አምባሳደሮች ብዛት ወ 7 ሴ 1 ድ 8
11.2 ከተቋሙ ጎን ሆነው በቅንጅት በንቃት እየሰሩ ያሉታክስ አምባሳደሮች ብዛት ወ 5 ሴ 1 ድ 6 አፈጻጸም 75
12. የእርሻ ገቢ ግብርና የመሬት መጠቀሚያ ክፍያ
12.1 የገጠር ቀበሌዎች ብዛት 20
12.2 መክፈል የጀመሩ ቀበሌዎች ብዛት እስካለፈው ወር- በዚህ ወር - እስከዚህ ወር - አጠቃለው የከፈሉ - አፈጻጸም-%
12.3 አጠቃለው ያልከፈሉ -
ያልከፈሉ ቀበሌዎች ብዛት 20 እስካለፈው ወር 20 በዚህ ወር 20 እሰከዚህ ወር 20 አፈጻጸም -%

 የሰው ሀብት ስራ አመራርና ልማት የስራሂደት

የ 2015 በጀት ዓመት የ 2 ኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

1. የታቀዱ ዋና ዋና ተግባራት፤
1.1 ቁልፍ ተግባር፤
የሠራተኞችየሥራአፈጻጸምዕቅድ፡- የሰራተኞች እቅድ በየወሩ ሳይሆን በየ 6 ወሩ እንድሰጥ መመሪያዉ በመሻሻሉ የ 6 ወሩ
እንደስጥ ታቅድዋል
የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት፡- የሰራተኞች ዉጤት በየወሩ ሳይሆን በየ 6 ወሩ እንድሰጥ መመሪያዉ በመሻሻሉ
የ 6 ወሩ እንድሞላ ታቅድዋል
የለውጥ አመራር፣አሰራር እና አደረጃጀት ተግባራት፤
የአደረጃጀቶች ውይይት (ኮርአመራር፣

- የተቋሙ ተልዕኮና ራዕይ እንድሳካ በየጊዜዉ ስትራቴጅ አሰራሮችን በመንደፍ ከፍ ያለ የዕቅድ አፈፃፀምና የተገልጋይ
ዕርካታ እንድረጋገጥ አቅጣጫ ማስቀመጥ
- የተቋሙን የለዉጥ ተግባራት የዕቅድ ማሰፈፀሚያ ሆነዉ እንድተገበሩ ስራን እየገመገመ እና የሚታዩ ክፍተቶችን
በመሙላት ዉጤታማ አሰራር እንድኖር ማድረግ
- በየሳምንቱ የተቋሙን አስራር በመፈተሸ አደረጃጀቱን በማጠናከር እና ብቃት ያለዉ የሰዉ ሃይል እንድፈጠር ስልት
በመቀየስ ዉጤታማ የእቅድ አፈፃፀም እንድኖር አቅጣጫ ማስቀመጥ
- አገልግሎት አሰጣጡ ቀልጣፋና ዉጤታማ እንድሆን በተቋሙ አደረጃጀት መሰረት ያሉትን ክፍተቶች በመለየት
የማስተካከያ እርምጃ እንድወሰድ ማድረግ የተቋሙ ኮር አመራር እንድፈፅም ታቅደዋል

የመ/ቤቱ ሥራ አመራር

- በየወሩ የሁሉም የስራ ቡድን አፈፃፀም ሪፖርት በማቅረብ እንድሁም የተቋሙን የእቅድ ግቦች መሳካትና አለመሳካት
እንድገመግምና አፈፃፀማቸዉ እንድሻሻል አቅጣጫ ማስቀመጥ
- በተከታታይ በተደረገዉ ስራን ማዕከል ያደረገ ግምገማ መሰረት ከፍተኛ አፈፃፀም ያላቸዉን የስራ ቡድኖች በመለየት
በየ ሩብ አመቱ ያሉበትን ደረጃ ማሰቀመጥ
- የተቋሙንና ወደታች ያለዉን የስራ ቡድን የአመለካከት፣ የክህሎትና የስነ ምግባር ችግር ሊያሻሽል የሚችል
ዉይይት ማካሄድና አቅጣጫ ማስቀመጥ እና ከተቋሙ ሁሉም ሰራተኛ ጋር በ 3 ወር 1 ጊዜ የተደራጀ ሪፖርት
በማቅረብ መገምገም እንድፈፅም ታቅዷል

ቡድን፣- እንደ ወረዳችን ያለዉን ሰራተኛ በ 3 ቡድን 21 የሰዉ ሃይል ይዞ እንድደራጅ አቅጣጫ ተቀምጧል

- ቡድኖች በየወሩ እራሳቸዉ ገምግመዉ በለዉጥ መሳሪያዎች በመታገዝ የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርታቸዉ ለሃላፊዉ
አቅርበዉ ማሰገምገም
- ቡድኖች በየ 15 ቀኑ አርብ ከስዓት ባለዉ ጊዜ ዉስጥ የቡድን አባላት በሚያቀርቡት ሪፖርት እና በሌሎች ጉዳዮች ላይ
ተመስርተዉ ዉይይት እንድያደርጉ
- ፈፃሚዎች ይሚያቀርቡትን ሪፖርት መሰረት በማድረግ የዕቅድ አፈፃፀማቸዉን በመገምገም የባለሙያዎችን ደረጃ
በየሩብ አመቱ ማስቀመጥ
- የሚካሄደዉ ዉይይትና ግምገማ በዕዉቀት፣ በክህሎትና በስነ ምግባር ረገድ ያሉትን ክፍተቶች በማስተካከል
ለሰራተኛዉ አቅም በሚፈጥር መንገድ ሊካሄድ ይገባዋል እነዚህ ታቅደዋል
ሥራ ቡድን እና ሠራተኛ
- በስራ ቡድን አደረጃጀት የተደራጀ በወረዳችን የለም

 የዕርስ በዕርስ መማማር

- ቡድን በወረዳችን 3 የስራ ቡድን ያለ ሲሆን በየወሩ በጋራ የዕርስ በዕርስ መማማር እንድካሄድ ታቅዷል
- ሠራተኛ፣-ሃላፊዉን ጨምሮ ወንድ 13 ሴት 9 ድምር 22 ሰራተኛ ያለ ሲሆን ይህንን ሰራተኛ በ 3 ቡድን በማደራጀት በየወሩ
እንድማማር ታቅዷል

 የሥራ አፈጻጸም ግምገማ/ውይይት ተግባራት

- በሥራ አመራር፣- በየወሩ እንድገመገም ታቅዷል


- በቡድን፣-በየወሩ እንድገመገም ታቅዷል
- በየ 15 ቀኑ እንድገመገም ታቅዷል
- የስራ ቡድን ፡- የስራ ቡድን አደረጃጀት በወረዳችን የለም
- በጠቅላላ ሠራተኛ፡- በየሩብ አመቱ እንድገመገም ታቅዷል

 ፈጣን ለውጥ አምጭ መሳሪያዎች መሟላት፣ - ፈጣን ለዉጥ አምጭ መሳሪያዎች ተሟልተዉ አገልግሎት እንድሰጥ ማለትም
የተቋሙ ራዕይ፣ ተልዕኮ፣ እሴቶች፣ ዋና ዋና ተግባራት፣ ባጆች፣ የአስተያየት መስጫ መዛግብት፣ የአስተያየት መስጫ ሳጥን፣
ቅፃቅፆች፣ የማስታወቂያ ቦርድና የአቅጣጫ ጠቋሚዎች እንድሟሉ ታቅዷል
 የዜጎች ቻርተር/ የአገልግሎት አሰጣጥ ሥታንዳርድ ዝግጅት፣- በስታንዳርዱ መሰረት አገልግሎት መሰጠቱን
ለማረጋገጥ የዜጎች ቻርተር እንድዘጋጅ ተደርጓል
1.2 ዓበይት ተግባራት፤
የአጭር እና የረዥም ጊዜ ትምህርት እና ሥልጠና ተግባራት፣- የረዥም ጊዜ የትምህርት ስልጠና በወረዳዉ አቅም መስጠት
ስለማይቻል ባይታቀድም የአጭር ጊዜ ስልጠና ከዕርስ በዕርስ ከመማማር በተጨማሪ በየወሩ ጠቅላላ ሰራተኛዉ እንድሰለጥን
ታቅዷል
የመልካም አስተዳደር ተግባራት፣-

በሂደቱ ሊከሰቱ የሚችሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለይቶ በአጭር በመካከለኛ እና በረጅም ጊዜ ለመፍታት
በበጀት አመቱ እቅድ ተይዞ ወደ ተግባር ተገብቷል
ከስዓት አከባበርም በጠቅላላ ሰራተኛዉ ሃምሌና ግብሩን መሰረት ተደርጎ ሌሊት ከቀን በቅንጅት ስዓት በማክበር ተግባር
አከናዉኗል
በተጨማሪም የሁሉም ሰራተኛ በተቻለ መጠን ህግን ተከትሎ መብትና ጥቅሙ እንድከበር ጥረት እየተደረገ ነዉ

ተሳትፎና የጋራ መግባባት ከማስፈን


በአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋና ዉጤታማነት ፍትሃዊነት እንድኖር በማድረግ መልካም ጅምር ነዉ
ሰራተኛዉ የስራ ተልዕኮ ተቀብሎ በመፈፀም በኩል ቁርጠኛ ነዉ
የሚያጋጥሙ ችግሮችን ሰራተኛዉ በዉይይት በመፍታት በእኩል እንድሁም በዉይይት ሃሳቡን አዉጥቶ በወያየትና
አቅም በመሆን የተሻለ ነዉ በተጨማሪ የሚሰጡ ጥቆማዎችን ተቀብሎ ፈጥኖ በማረም ደንበኞችን በትዕግስት
ለማስረዳትና በመግባባት በኩል ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል አሳይቷል
ተሳትፎን ከማሳደግ አኳያ ሰራተኛዉ ከዕቅድ እስከ አፈፃፀም ንቁ ተሳትፎ እንድኖረዉ በማድረግ ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል
አሳይቷል
ግልፅነትና ተጠያቂነትን ከማስፈን አንፃር
እየተሰጠ ያለዉን የታክስ ንቅናቄና ልዩ ልዩ መድረኮች የሚነሱ ጥያቄዎችን በወቅቱ መልስ በመስጠትና አቅም በመሆን
የተሻለ ነዉ
የኪራይ ሰብሳቢነት በር የሚከፍቱ አሰራሮችን ለመከታተል የስነ ምግባር ሌጀር በማዘጋጀት በየቀኑ ክትትልና ድጋፍ ስራ
ተሰርቷል
ግልጽ ዉሳኔ የሚሰጡ አገልግሎቶች ለመስጠት ያለዉ ጅምር የሚበረታታ ነዉ
ከቀልጣፋነትና ዉጤታማነት አንፃር
ቀልጣፋና ዉጤታማ ስራ ለመስራት በሂደቱ በኩል እርብርብ እየተደረገ ነዉ
በተጨማሪ የማቀድና የአፈፃፀም መለኪያዎችን ተጠቅሞ በተቻለ መጠን ልዩ ልዩ ግብአቶች በማሟላት የሚደረጉ
እንቅስቃሴ መልካም ጅምር አለ በወቅቱ ወጭ ቆጣቢ በሆነ መንገድ ለመስራት ያለዉ ጅምር የሚበረታታ ነዉ
ፍትሃዊነትን ከማረጋገጥ አንፃር
አጠቃላይ ሰራተኛዉ የተቋሙን አሰራር ጠብቆ እንድሰራ እየተደረገ ነዉ አድሎና በደል ላለመፈፀም ግልፅ መርህ
ለመከተል ጥረት እየተደረገ ነዉ እስካሁን ከአቅም በላይ የሆነ የመልካም አስተዳደር ችግርም አልገጠመም
ከሰዉ ሃብት ስራ አመራር ልማት አንፃር የታቀዱ ንኡሳን ተግባራትን በተመለከተ
ከሂደቱ ንኡሳን ተግባራት አንፃር መረጃ ማደራጀትና ሌሎችም ተግባራት በእቅድ ተይዟል

የሠራተኞች ቅሬታ/ ይግባኝ አፈጻጸም፣-የሚቀርቡ ቅሬታዎች ካሉ በመመሪዉ መሰረት ለመፍታት ታቅዷል


የሠራተኛ ሥምሪት ተግባራት፣-በወረዳችን በጣም አንገብጋቢና በአስቸኳይ የሚቀጠር ክፍት መደብ የሌለ ቢሆንም በተለያየ
መንገድ የሚለቅ ሰራተኛ ካለ ስምሪት ይፈፀማል
የሠራተኛ ሥንብት ተግባራት፣- በተለያየ መንገድ የሚሰናበት ሰራተኛ ካለ በመመሪያዉ መሰረት የማሰናበት ስራ ይሰራል
የሠራተኛ ጥቅማ ጥቅም ተግባራት፣-

የደንብ ልብስ መጠቀም ያለባቸዉ ሰራተኞች ብዛት ወ 1 ሴ 3 ድምር 4 ሲሆኑ የ 2015 ዓ/ም የግዥ ፍላጎት ለገንዘብ
ጽ/ቤት አሳዉቆ ግዡ እንድፈፀም ታቅዷል
የአመት ዕረፍት አጠቃቀምን በተመለከተ በመ/
በመ/ቤቱ ዉስጥ ሃላፊዉን ሳይጨምር ወ 12 ሴ 9 ድምር 21 ሰራተኛ ያለ
ሲሆን የዚህን ሰራተኛ የአመት ዕረፍት የማዛወር እና ፕሮግራም የማስያዝ ስራ ተሰርቶ በፕሮግራሙ መሰረት ሁሉም
ሰራተኛ ተጠቃሚ እንድሆን ይደረጋል
የጡረታ መለያ ቁጥርን በተመለከተ ፡-
፡- በጽ/
በጽ/ቤቱ ሃላፊዉን ጨምሮ ወ 13 ሴት 9 ድምር 22 ሰራተኛ ያለ ሲሆን ከዚህ
ዉስጥ የጡረታ መለያ ቁጥር ያላቸዉ ወንድ 13 ሴት 8 ድምር 21 ሲሆኑ የጡረታ መለያ ቁጥር የሌላት ሴት 1 ሰራተኛ
ስትኖር በወሊድ ምክንያት ዕረፍት የወጣች ስለሆነ ለጊዜዉ ፎቶዋን ማገኘት ስላልቻልን መሆኑ ታዉቁ በቀጣይ
እንድሰጣት ታቅዷል

1.3 ንዑሳን ተግባራት፤


ምርጥ/የላቁ ተሞክሮዎችን ቀምሮ የማስፋት ተግባራት፤- በዚህ አመት የላቁ ተሞክሮችን ቀምሮ የማስፋት ስራ ይሰራል
የልምድ ልውውጥ ተግባራት፤ከመስሪያ ቤቱ ጋር በመነጋገር የልምድ ልዉዉጥ የማካሄድ ስራ ለመስራት ታቅዷል
ሌሎች በሥራ ሂደቱ የተከናወኑ ተግባራት፣- በሂደቱ በኩል የሚሰሩ ሌሎች ተጨማሪ ወቅታዊም ሆነ ወቅታዊ ያልሆኑ
ተግባራትን ለማከናወን ታቅዷል
 የደንበኞች አገልግሎት የስራ ሂደት
 የግብር ቅሬታ የቀረቡ ብዛት 6
የቀረበ የብር መጠን 682623
በማጽናት 6
 እስከዚህ ህትመት እንዲታተምላቸው የጠየቁ ነጋዴ ብዛት 13
የታተመላቸው ብዛት 13
 በአዲስ ቫት ሰርተፍኬት ታትሞላቸው የተሰጣቸው
ነጋዴ 1
ማህበር 2
 ቲን ሰርተፍኬት ታትሞ የተሰጣቸው
ነጋዴ 257
የመንግስት ሰራተኛ 18
ማህበር 32
 ክሪላንስ የተሰጠ 1692
 አሁን ያለን ነጋዴ መረጃ
ደረጃ ሀ ነጋዴ 17
ደረጃ ሀ ማህበር 19
ደረጃ ለ ነጋዴ 10
ደረጃ ለ ማህበር -
ደረጃ ሐ ነጋዴ 1394
ደረጃ ሐ ማህበር 68
ጠቅላላ የነጋዴ ቁጥር 1421
ማህበር 87
ድምር 1508

ያጋጠመ ችግር
የገቢ እቅድ በመብዛቱ ምክንያት አሁንም ወረዳው በውጤት ደረጃ ዝቅ እንዲል ምቹ ሁኔታ ፈጥሯል
በሚፈለገው ልክ በመንቀሳቀስ ስራ እንዳየሰራ የበጀት ችግር ማነቆ መሆኑ
የገቢ ስራን ለገቢ ተቋም ብቻ መስጠት
የተወሰደ መፍትሄ
 በእርግጥ አሁን ላይ ያለው የ 2015 በጀት አመት እቅድ ለወረዳው የተሰጠው ከልክክ በላይ ለመሆኑ አሁን ላይ
ያለን አፈጻጸም ያሳያል ነገር ግን አሁንም ቢሆን ገቢ መሰብሰባችን የሚጠቅመው ለወረዳው ስለሆነ አቅም
በፈቀደ መንገድ አቅምን አሟጦ የመጠቀም ስራ እየተሰራ ነው
 ለተቋሙ የተሰጠን በጀት ለጽህፈት መሳሪያ 10.000 ለውሎ ያለን

You might also like