Professional Documents
Culture Documents
GA Time Extension
GA Time Extension
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------
ለአ/ም/ዙ/ወ/ጤና/ጽ/ቤት
አርባ ምንጭ
ጉዳዩ፤- የውል ጊዜ መራዘሙን ስለማሳወቅ ይሆናል
በርዕሱ ለመግልጽ እንደተሞከረው የፃይቴ ጤ ና ኬላ ማስጨረሻ ግንባታ GA ኮንስትራክሽን ማህበር ጨረታ አሸናፊ
በመሆን ከአሰሪው መ/ቤት ጋር ከቀን 12/06/2011 ዓ/ም ውል ከገባበት ቀን ጀምሮ በ 120 ቀናት ሥራዉን ጨርሶ
ለማስረከብ ግንባታዉን እያከናወነ ቢሆንም ማህበሩ በተሰጠዉ ጊዜ ሥራዉን ስላላጠናቀቀ በኮንትራት አስተዳዳር ህግ
መሠረት የዉል ጊዜ በእናንቴ በኩል እንዲራዘም በማለት በቁጥር መፀ 1/3941/1 እና በቀን 17/10/2011 ዓ.ም. በተፃፈ
ደብዳቤ ጠይቀችዉናል እኛም ለማረጋገጥ ችለናል በዚህም መ ሠረት ፤
1/ከቀን 12/09/2011 ዓ/ም እስከ 30/09/2011 ዓ/ም ድረስ የዞንኮንስትራክሽን ባለሙያ እና የሳይቱ ተቆጣጣሪ ማሐንዲስ
ሥልጠና ወደ ሀዋሳ በመሄዱ በድጋሚ ሳይት ለመሄድ አልተቻለም፤ በጠቅላላዉ 20/ሃያ/ ቀናት ሲሆን
2. በአካባቢው ከፍተኛ ዝናብ በመዝነቡ ምክንያት ሥራዉ በተለያዩ ጊዜያት በመስተጓጎሎ ምክንያት 30/ሰላሳ/
የመቁጠሪያ ቀናት ባክነዋል ስለሆነም በጥቅሉ 50/ሃምሳ/ የመቁጠሪያ ቀናት (calander days) ቀደም ስል ለተገባዉ ዉል
አካል መሆኑን ስንገልፅ ማህበሩም ቀሪ ስራዉን በተሰጠለት ጊዜ ገደብ ጨርሶ ለማስረከብ በቂ ጊዜ ስለሆነ የቅድሜ ክፍያ
ዋስትና(Advance Payment Guarantee)እና መልካም ሥራ አፈፃፀም ዋስትና/performance Bond/ በማሳደስ
በዚህ ልክ አድሰዉ እንድያቀርቡ ጭምር እንገልፃለን፡፡
//ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ፤
ለ GA ኮንስትራክሽን ማህበር
አርባ ምንጭ
በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከዉ ኮሌጃችሁ የተማሪዎችን መማሪያ ክፍል ከሊሾ ወደ ሴራሚክ ለመቀየር ስለተፈለገ
በጉልበት ዋጋ ጨረታ ወጥቶ አሸናፊ ከሆነዉ ከሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር ጋር ውል መገባቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም
መሰረት በማህበሩ የተሠራዉ ሥራ ታይቶ የመጨረሻ ዙር ክፍያ እንዲከፈል በማለት በቁጥር እና በቀን /2011 ዓ.ም
በተጻፈ ደብዳቤ ጠይቀችዉናል፡፡
በዚህም መሠረት የተሠራዉን ሥራ ልኬት በመዉሰድ መያዣ ገንዘብ ጊዜያዊ ሳይት ከተረከባችሁበት ቀን ጀምሮ
ከአንድ ዓመት ቦኃላ የሚከፈል ከተሠራዉ 2.5% ማለትም 2506/ሁለት ሺህ አምስት መቶ ስድት በመያዝ የክፍያ መጠኑ
ብር የተ.ዕ.ታ ጨምሮ 83, 396.7(ሰማንያ ሦስት ሺህ ሦስት መቶ ዘጠና ስድስት ብር ከ 70/100) ለማህበሩ መክፈል
የሚትችሉ መሆኑን እየገልጽን ክፍያ ሪፖርት የተዘጋጀ
1) የክፍያ ምስክር ወረቀት----------------------------- 1 ገጽ
2) የተ.ዕ ታ ምስክር ወረቀት --------------------------1 ገጽ
3) የተሠሩ ሥራዎች ማጠቃሊያ--------------------- 1 ገጽ
4) የተሠሩ ሥራዎች የሥፍር ምስክር ወረቀት ---1 ገጽ
5) የተሠሩ ሥራዎች ቴክ ኦፍ ሽት --------------------1
6) ጊዜያዊ ሳይት ርክክብ ……………………………2 ገጽ በድምሩ 7 ገጽ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አባሪ አድርገን
ልከናል፡፡
//ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
ለሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር
ባሉቤት
በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከዉ ኮሌጃችሁ የተማሪዎችን መማሪያ ክፍል ከሊሾ ወደ ሴራሚክ ለመቀየር ስለተፈለገ
በጉልበት ዋጋ ጨረታ ወጥቶ አሸናፊ ከሆነዉ ከሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር ጋር ውል መገባቱ ይታወሳል፡፡ስለሆነም
P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch (046) 881-00-69
መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------
ማህበሩ 4/አራት/መማሪያ ክፍሎችን እና በረንዳ ለመሥራት ነበር ዉለታዉ ይሁንና አንድ መማሪያ ክፍል የኮምፒዉተር
ክፍል ኔትዋርክ የተዘረጋበት ስለነበረ የዚህን ክፍል ሥራ በሌላ መማሪያ ክፍል ላይ የሴራሚክ ንጣፍ የተሠራ ስለሆነ
የመጠን ለዉጥ ያለዉ በመሆኑና ይህም ሥራ በኮሌጃችን ፍላጎት የተከናወነ መሆኑ ታዉቆ መጠኑ እንዲገለጽልንና
በክፍያዉ እንዲካተት እንጠይቃለን በማለት በቁጥር አምጤ/ሳ/ኮ/03-2-2/4883 እና በቀን 04/10/2011 ዓ.ም በተጻፈ
ደብዳቤ ጠይቀችዉናል፡፡
በዚሁ መሠረት የሥራ መጠን መጨመር ልኬት በተወሰደዉ መሰረት በብር ተ.ዕ.ታ ጨምሮ
23498.64/ሃያ ሦስት ሺህ አራት መቶ ዘጠና ስምንት ብር ከ 64/100/ መሆኑን እየገለጽን ኮሌጃችሁም
ይህንን የሥራ መጠን መጨመርን የሥራ መጨመር ቁጥር 01 ተብሎ እንዲመዘገብ እናሳስባለን፡፡
//ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
ለሞሰስ ኮንስትራክሽን ማህበር
ባሉቤት
አርባ ምንጭ
ጉዳዩ የኮዶ ቀበሌ እንግዳ ማረፊያ ደረቅ መፀዳጃ ሽንት ቤት በተመለከተ ይሆናል፡-
በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ በኮዶ ቀበሌ ላይ የእንግዳ ማረፊያ ቤት ደረቅ መፀዳጃ ሽንት ቤት እየተሠራ መሆኑ
ግልጽ ነዉ፡፡ነገር ግን ጉድጓድ በሚቆፊርበት ወቅት አፈር እየተደረመሰ ስላስቸገረ ቀጣይ በምን ዓይነት መልኩ መሰራት
እንዳለበት በእናንተ በኩል በባለሙያ ተጠንቶ አቅጣጫ እንዲቀመጥልን እንጠይቃለን በማለት በቁጥር 2858/አ-53 እና
በቀን 13/06/2011 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ ጠይቃችሁናል፡፡
ይሁን እንጅ ኮ/ማህበሩ ዉል በገባዉ መሠረት ጊዜዉን በማጠናቀቁ ምክንያት የጊዜ ማራዜሚያ 3/ሦስት/ወራት እስከ
30/05/2011 ዓ.ም ድረስ ብቻ በእናንተ በኩል መጨመሩን በቁጥር 1301/103 በቀን 29/02/2011 ዓ.ም በተላከልን ደብዳቤ
ለመረዳት ችለናል፡፡ስለሆነም አሁንም ቢሆን የዉል ጊዜዉ አልቆ 15 ቀናት ያለፈ በመሆኑ
አርባ ምንጭ
በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ መ/ቤታችሁ በወረዳችሁ በፃይቴና ሱሌ ቀበሌያት የእንግዳ ማረፊያ ቤት ግንባታ
ለማስገንባት ከዴንዶስ ኮ/ማህበር ጋር ዉል መገባቱ ይታወሳል፡፡ በዚህም መሠረት በማህበሩ የተሠራዉ ሥራ ታይቶ
የመጀመሪያ ዙር ክፍያ እንዲከፈል በማለት በቁጥር 1952/አ 103 እና በቀን 15/04/2011 ዓ.ም በተፃፈ ደብዳቤ
ጠይቃችሁናል፡፡
በዚህም መሠረት የተወሰደዉን የመስክ ሪፖርት መሠረት በማድረግ የክፍያ መጠኑ የተ.ዕ.ታ ጨምሮ
557,035.02/አምስት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺህ ሰላሳ አምስት ብር ብቻ ከዜሮ ሁለት ሳንቲም/ለማህበሩ መክፈል የሚቻል
መሆኑን እየገልጽን ክፍያ ረፖርት የተዘጋጀ
//ከሠላምታ ጋር//
ግልባጭ
ለአ/ዙ/ወ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ለዴንዶስ ከ/ማህበር
አርባ ምንጭ
ለጋሞ ዞን ፋይ /ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
ተ.ቁ. መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ የቆይታ ጊዜ የቦታው አበል ስሌት የውሎ አበል መጠን
1 አ/ምንጭ ሳውላ 10 171 1710.00
ድምር 1710.00
ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
የመንግስት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል ክፍያ ማወራረጃ ቅጽ -ዐ 4
1/ የሠራተኛው ስም ሀብታሙ ማንደፍሮት የደመወዝ መጠን 6036.00
2/ መስክ ያሰማራው የሥራ ሂደት /ኘሮግራም ስም ጋ/ጎ/ዞ/ከ/ል/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-02-06
3/የውሎ አበል አከፋፈል ስሌት ሰንጠረዥ፡-
ተ መነሻ የደረሰበት በፋይናንስ ብቻ የሚሞላ
. ቦታ ቀን ሰዓት ቁርስ ምሣ እራት የታደረበት የቀን ብዛት የውሎ አበል
ቁ ቦታ መጠን
.
P.O.Box 01 ፋክስ ዐ 46-881-ዐ 541/ Arba Minch (046) 881-00-69
መልስ ሲጽፉልን እባክዎን የደብዳቤያችንን ቁጥር ይጥቀሱ
When replying, Please, mention our reference No.
ኤች አይ ቪ ኤድስን በጋራ እንከላከል !
ፈጣንና ፍትሃዊ ውሣኔ በመስጠት መልካም አስተዳደርን እናሰፍናለን !
በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት Gamo Zone Urban Dev't
&ConstructionDepartment
የጋሞ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ
Ref.No. -------------------------------
Date ---------------------------------
//ከሠላምታ ጋር//
ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋይ /ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
ጉዳዩ፡- የመንግሥት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል፣ነዳጅና መጠባበቂያ ገንዘብ
መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ--ዐ 3
ተ.ቁ. መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ የቆይታ ጊዜ የቦታው አበል ስሌት የውሎ አበል መጠን
1 አ/ምንጭ ሐዋሳ 7 192 1344
ድምር 1344
ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋይ /ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
ጉዳዩ፡- የመንግሥት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል፣ነዳጅና መጠባበቂያ ገንዘብ
መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ--ዐ 3
ተ.ቁ. መነሻ ቦታ መድረሻ ቦታ የቆይታ ጊዜ የቦታው አበል ስሌት የውሎ አበል መጠን
1 አ/ምንጭ ሀዋሳ 10 202 2020
ድምር 2020
ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
የመንግስት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል ክፍያ ማወራረጃ ቅጽ -ዐ 4
1/ የሠራተኛው ስም ተገኝ ሰይፉ የደመወዝ መጠን 1826
2/ መስክ ያሰማራው የሥራ ሂደት /ኘሮግራም ስም ጋ/ጎ/ዞ/ኮ/መምሪያ የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ 272-01-01
3/የውሎ አበል አከፋፈል ስሌት ሰንጠረዥ፡-
ተ መነሻ በፋይናንስ ብቻ የሚሞላ
. የደረሰበት
ቁ ቦታ ቀን ሰዓት ቁርስ ምሣ እራት የታደረበት የቀን ብዛት የውሎ አበል
. ቦታ መጠን
1
2
3
4
//ከሠላምታ ጋር//
ለጋሞ ዞን ፋ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
የመንግስት ሠራተኞች የመስክ ስራ ውሎ አበል ክፍያ ማወራረጃ ቅጽ -ዐ 4
1/ የሠራተኛው ስም ፍፁም ገ/ዮሐንስ የደመወዝ መጠን 6809
2/ መስክ ያሰማራው የስራ ሂደት /ኘሮግራም ስም ----------------የኘሮጀክቱ ስምና ኮድ-272-02-08
3/የውሎ አበል አከፋፈል ስሌት ሰንጠረዥ፡-
ተ.ቁ. መነሻ የደረሰበት በፋይናንስ ብቻ የሚሞላ
ቦታ ቀን ሰዓት ቁርስ ምሣ እራት የታደረበት የቀን የውሎ አበል
ቦታ ብዛት መጠን
ከሠላምታ ጋር
ለጋሞ ጐፋ ዞን ፋይ/ኢ/ል/መምሪያ
አርባ ምንጭ፣
5.በ--------------------2 ዐ 11 የተሞላልኝ ነዳጅ በአግባቡ ተጠቅሜ ያለቀ ስለሆነ ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን ከ-
-------------------------ኘሮግራም/ኘሮጀክት እንዲሞላ እየጠየቅሁ፣የቀድሞው የተሽከርካሪው ጌጅ ንባብ------
------------------በአሁኑ ወቅት የተሽከርካሪው ጌጅ ንባብ -----------------ልዩነት-----------------ኪሎ ሜትር
መሆኑን እገልፃለሁ፡፡
የአሽከርካሪው ስም ተገኝ ሰይፉ ፊርማ ----------------ቀን--------------------------------
6.ከዚህ በላይ ለመስክ ስራ በተ.ቁጥር 3 የተመለከተው ጠቅላላ ድምር ብር -----------------------------------
ትክክለኛነቱ ተረጋግጦ እንዲከፈል ተፈቅዷል፡፡
ከሠላምታ ጋር//
ማሳሰቢያ፣
1. በዚህ ቅጽ ላይ የተፈቀደው ነዳጅ በማጠቃለያ ሠንጠረዥና በመዝገብ ላይ ይወራረሣል፡፡
2. ጌጃቸዉ የማይሠራ ተሽከርካሪዎች ነዳጅ አይሞላላቸውም፡፡