You are on page 1of 355

ቀን 0911/0111/20232

ቁጥር EMR375EMR452/110/2223

ለ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የክፍያ ሁኔታን ስለመግለፅ

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ ዘላለም ጋሻው


አደም በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የካርታ ቁጥር AA000040502078010202
AA000040502078010602 የቤት ቁጥር EX.6/02 የሆነ አጠቃላይ የወለል ስፋት 88.65
ካ.ሜ ያለው ባለ ሁለት መኝታ ቤት ለመግዛት ውል የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም
መሰረት ደንበኛችን አቶ ዳዊት መኮንን ከላይ የገለፅነውን ቤት ሙሉ ክፍያ 106,899.78 ዶላር
/አንድ መቶ ስድስት ሺ ስምንት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ከ 78/100 ዶላር/ ለመግዛት የተስማሙ
ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያም የሚሆን 50% ማለትም 53,449.89 ዶላር /ሀምሳ ሶስት አራት
መቶ አርባ ዘጠኝ ከ 89/100 ዶላር/ የከፈሉ ሲሆን ቀሪ 50% ማለትም 53,449.89 ዶላር
/ሀምሳ ሶስት አራት መቶ አርባ ዘጠኝ ከ 89/100 ዶላር/ በቀን 09/01/2023 ባለው የምንዛሬ
ዋጋ መሰረት 2,852,968.05 ብር /ሁለት ሚሊየን ስምንት መቶ ሀምሳ ሁለት ሺ ዘጠኝ መቶ
ስልሳ ስምንት ከ 05/100 ብር/ በውላችን መሰረት እንደሚከፍሉ የተስማማን መሆኑን
እያሳወቅን ባንካቹህ ከላየ የተገለፀውን ገንዘብ በ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
1000194963673 ልደታ ማርያም ቅርንጫፍ ገቢ ማድረግ የምትችሉ መሆኑን ለማሳወቅ
እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 06/01/2023
Picture 0 ...

ቁጥር EMR410/01/23

ለ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ጉዳዩ፡- ቀሪ ብድር እንዲለቀቅ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የካርታ ቁጥር
AA000090711502 የቦታ ስፋት 891.32 ካ.ሜ ላይ የሚያስገነባውን ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ግንባታ እንደ
ኮላተራል በማስያዝ የተበደርን መሆኑ ይወቃል፡፡ ስለሆነም 13,200,000.00 ብር /አስራ ሶስት ሚሊየን ሁለት መቶ
ሺ ብር/ ከተለቀቀልን በኃላ የተሰሩ ስራዎችን ማለትም የመጀመሪያው ህንፃ ላይ የሴራሚክ ስራ፤ የአልሙኒየም ስራ፤
የመስታወት ገጠማ፤ የውሀ ቁፋሮ፤ የሊፍት ገጠማ የተሰራ ሲሆን ሁለተኛው ህንፃ ላይ ሁለት ስላብ የሰራን ስለሆነ ይህን
ግምት ውስጥ በማስገባት ለፕሮጀክቱ ማስኬጃ የሚሆን ተጨማሪ የተፈቀደልን ብድር እንዲለቀቅልን እየጠየቅን
ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 22/4/2015

ቁጥር EMR402/12/22

ለ ንብ ባንክ ሀብተጊዮርጊስ ቅርንጫፍ


Picture 0 ...

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ቁጥር የሆነውን 7000005167626


የድርጅታችን ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሮ ዘይነብ ሳቢር በዩ ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ
እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር
እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን 22/4/2015

ቁጥር EMR403/12/22

ለ ህብረት ባንክ ዲያፍሪክ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


Picture 0 ...

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ቁጥር የሆነውን 1949611611600012


የድርጅታችን ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሮ ዘይነብ ሳቢር በዩ ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ
እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር
እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 3/5/2015

ቁጥር EMR410/01/23

ለ ኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

የም/አ/አበባ ቁጥር 10 ፅ/ቤት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ስለመጠየቅ


Picture 0 ...

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ
01 የካርታ ቁጥር 01/599/0015132/800491/01 ለሚያስገነባው የ B+G+10 አፓርታማ 320
KWA ትራንስፎርመር እንዲገባልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር

ቀን: 3/5/2015

ቁጥር EMR411/01/23

ለ ኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

የም/አ/አበባ ቁጥር 10 ፅ/ቤት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ትራንስፎርመር እንዲገባልን ስለመጠየቅ


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ
01 የካርታ ቁጥር 01/599/0015131/800478/01 ለሚያስገነባው የ B+G+8 አፓርታማ 320 KWA
ትራንስፎርመር እንዲገባልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 3/5/2015

ቁጥር EMR412/01/23

ለ ኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

የም/አ/አበባ ቁጥር 10 ፅ/ቤት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ትራንስፎርመር እንዲገባልን ስለመጠየቅ


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ወረዳ
01 የካርታ ቁጥር 01/017/0015668/800477/01 ይዞታ ውስጥ ለሚያስገነባው የ B+G+7 አፓርታማ
320 KWA ትራንስፎርመር እንዲገባልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 29/12/2022

ቁጥር EMR402/12/22

ለ ኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ቅርንጫፍ 10 ቅርንጫነፍ ፅ/ቤት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ትራንስፎርመር እንዲገባልን ስለመጠየቅየኤሌክትሪክ ቆጣሪ ስለመጠየቅ


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ
ወረዳ 07 የካርታ ቁጥር AA000090710533 ይዞታ ውስጥ B+G+8+T የሆነ ህንፃ ግንባታ ለማካሄድ
ስለፈለግን እና ግንባታውን ለማካሄድ የሚጠበቅብንን ህጋዊ ፈቃድ አውጥተን ግንባታ የጀመርን ስለሆነ
የኤሌክትሪክ ሀይል አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው 24KWA የሆነ ቆጣሪ እንድታስገቡልን እየጠየቅን ለሚደረግልን
ትብብር ከወዲሁ እያመሰገንን አስፈላጊ የሆኑ ህጋዊ ሰነዶችን አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 28/12/2022

ቁጥር EMR402/12/22

ለ አቶ ኑረዲን ያሲን ሂቡ
ቡልጋሪያ ሳይት
ጉዳዩ፡- ሙሉ ክፍያን ስለማጠናቀቅ
የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ ኑረዲን
ያሲን ሂቡ በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ቡልጋሪያ አካባቢ ለሚያስገነቡት
አፓርትመንት የቤት ቁጥር 605 እና የሱቅ ቄጥር G-15 የሆነውን ቤት የሚጠበቅባቸውን ሙሉ
ክፍያ የከፈሉ መሆኑን እየገለፅን ለማመስገን እንዎዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
4
Picture 0 ...

ቀን: 17/04/2015

ቁጥር EMR401/12/22

ለ አቢሲነያ ባንክ

አዲስ አበባ

ሀና ማርያም ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡-ክፍያ እዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን የባንካቹህ ደንበኛ የሆኑት አቶ ዳዊት መኮንን ገ/ፃዲቅ ጋር ባደረግነው ውል መሰረት በሪል
ስቴታችን ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን የካርታ ቁጥር AA000040502079010202 አዲስ አበባ ቂርቆስ
ክ/ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቄጥር EX.2/02 ስፋቱ 88.65 ሜ 2 የሆነውን መኖሪያ አፓርትመንት ቤት በብር
5,822,544.55 /አምስት ሚሊየን ስምንት መቶ ሀያ ሁለት ሺ አምስት መቶ አርባ አራት ከ 55/100 ብር/
ተስማምተን በቀን ህዳር 20 2015 ዓ.ዓ በደብዳቤ ቁጥር አባ/ሓ/ማ/57/2015 ባንካቹህ እንደሚከፍለን በሰጠን
የመተማመኛ ደብዳቤ መሰረት ማሟላት ያለብንን ቅድመ ሁኔታዎች ያሟላን ስለሆነ በዚህም መሰረት
ባንካቹህ በድርጅታችን የአቢሲኒያ ባንክ አካውንት ቁጥር 37640271 ልደታ ቅርንጫፍ በሚገኘው የሂሳብ
ቁራችን ባንካቹህ መክፈል የሚጠበቅበትን ክፍያ ማለትም 4,085,544.55 /አራት ሚሊየን ሰማኒያ አምስት ሺ
አምስት መቶ አርባ አራት ከ 55/100 ብር/ ገቢ እንድታደርጉልን ስንልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 23/12/2022
Picture 0 ...

ቁጥር EMR400/12/22

ለ ኢትዮጲያ ንግድ ምክር ቤት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ትብብር ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል እስቴት ፤ ነ ህንፃ


ተቆራጭነት እንዲሁም በተለያዩ ዘርፎች የተሰማራ ድርጅት ሲሆን የድርጅታችን ሰራተኛ
የሆኑት አቶ ሰኢድ ንጉስ አለሙ ወደ ሳኡድ አረቢያ የንግድ ጉብኝት ሊያደርጉ ስለፈለጉ
መስሪያ ቤታቹህ አስፈላጊውን ትብብር እንድታደርጉልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር
ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
ከሰላምታ ጋር

ቀን 20/12/2022

ቁጥር EMR396/12/22
Picture 0 ...

ለ አቶ አብርሀም ተበጀ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 803 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቡልጋሪያ አካባቢ ባስገነባው ህንፃ ላይ ቤት ለመግዛት ውል


መውሰዶት ይታወቃል፡፡ ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት
ተቋቁሞ ግንባታውን ያጠነቀቀ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ
በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ድርጅቱንም ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ ዳርጎታል፡፡
እስከአሁን ድርጅቱ ከደንበኛችን ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም የተረዱት አይመስለንም፡፡
ስለሆነም በውላችን አንቀፅ 6.3 መሰረት ክፍያዎትን ከአንድ ወር ካሳለፉ ውል እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል
ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት 2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ
የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት
ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 01/02/2014

ቁጥር EMR157/10/21

ለ ቡልጋሪያ ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የተጨማሪ ስራዎች አከፋፈል ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡ በጠቀስነው የአከፋፈል ሂደት የከፈላችሁትን
አስገንቢዎች በቅድሚያ እያመሰገን ከውል ውጭ ለተሰሩ የተጨማሪ ስራዎች ከእያንዳንዱ አስገንቢ ብር
Picture 0 ...

277,861.50(ሁለት መቶ ሰባ ሳበት ሽ ስምንት መቶ ስልሳ አንድ ከ 50/100 ብር) እንደሚደርስበት ቀደም ብለን
ባሳወቅነው መሰረት ከዚህ በታች በተገለፀው ያከፋፈል ሂደት መሰረት በየወሩ ወይንም ሁሉንም ክፍያ በአንድ ጊዜ
እንድትፈፅሙ ለማስታውስ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ የክፍያ ቀን የገንዘብ መጠን


1 ከ ጥቅምት 1/2014 እስከ ጥቅምት 5/2014 ብር 55,700.00
2. ከ ህዳር 1/2014 እስከ ህዳር 5/2014 ብር 55,700.00
3. ከ ታህሳስ 1/2014 እስከ ታህሳስ 5/2014 ብር 55,700.00
4. ከ ጥር 1/2014 እስከ ጥር 5/2014 ብር 55,700.00
5. ከ የካቲት 1/2014 እስከ የካቲት 5/2014 ብር 55,061.50

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/12/2022

ቁጥር EMR395/12/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ሰራተኛ ስለመቀየር

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ማከናወን እንደምንሰራ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በፊት የነበሩት
የድርጅታችን ሰራተኛ የሆኑት ወ/ሪት መርየም ሙሰማ ከድርጅታችን የለቀቁ ስለሆነ በርሳቸው ቦታም ወ /ሪት
ኢብቲሳም አብዱልከሪም ሙሀመድ ስለተካን ስለዚህ አሁን በስራ ላይ በሚገኙት በወ/ሪት ኢብቲሳም
አብዱልከሪም ሙሀመድ እዲቀየርልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 20/3/2015

ቁጥር EMR392/11/22

ለ ኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

--------------------------------------------------------
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ተቃውሞ የሌለን መሆኑን ስለመግለፅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር


AA000040502079 2B+G+13 ካስገነባው ህንፃ ላይ ግዢ የፈፀሙ ደንበኞቻችን ማለትም፡-

1. አንዋር ሀሰን የቤት ቁጥር 602 እና የቤት ቁጥር G-10

2. ዶ/ር ሰኢድ መሀመድ የቤት ቁጥር 403 እና የቤት ቁጥር G-16

3. አዚዛ መሀመድ የቤት ቁጥር 404 እና የቤት ቁጥር G-17


Picture 0 ...

4. ትግስት በቀለ የቤት ቁጥር 702 እና የቤት ቁጥር 108

5. አህመድ ሙሀመድ ኑረየ የቤት ቁጥር 601 እና የቤት ቁጥር G-14

6. አብደሽኩር ጫኔ የቤት ቁጥር 503 እና የቤት ቁጥር 107

7. አስማረ ተፈራ የቤት ቁጥር 304 እና የቤት ቁጥር G-12


ከላይ የጠቀስናቸው ደንበኞቻችን ከድርጅታችን ካስገጠምነው ትራንስፎርመር ልንሰጣቸው ያሰብነው ሀያል
ያንሰናል ስላሉ ከመስሪያ ቤታቹህ የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ጠይቀዋል፡፡ በዚህም መሰረት እኛ ካስገጠምነው
ትራንስፎርመር ምንም በማይነካ እና በማይጠጋ መልኩ በራሳቸው መሰረተ ልማት እና በራሳቸው ወጪ
አገልግሎት ቢሰጣቸው ተቃውሞ የሌለን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 21/3/2015

ቁጥር EMR391/11/22

ለ ኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

---------------------------------------
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ ቆጣሪ ስለመጠየቅ


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ
01 የካርታ ቁጥር 01/01/1/15150 ይዞታ ውስጥ 2B+G+16+T የሆነ ህንፃ ግንባታ ለማካሄድ ስለፈለግን
እና ግንባታውን ለማካሄድ የሚጠበቅብንን ህጋዊ ፈቃድ አውጥተን ግንባታ የጀመርን ስለሆነ የኤሌክትሪክ ሀይል
አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘነው 24KWA የሆነ ቆጣሪ እንድታስገቡልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እያመሰገንን አስፈላጊ የሆኑት ህጋዊ ሰነዶችን አያይዘን የላክን መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 22/11/2022

Ref.no EMR388/11/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


Our company Emarosh Engineering PLC is a ccompany that’s
undertake in a real estate sector. And this is to certify that our
client Mr. Beshir Abdulahi Oumer has bought a 100 m2
apartment on September 04 2020 Gc, the apartment contains three
bed rooms, one living room, one kitchen, two bath rooms and one
store room. The possessors name is under our company Emarosh
Engineering PLC Title deed no AA000090711502 house number
904 and the property is found in Addis Ababa Kolefe Keraniyo sub
city werda 07. The map is on process to make it under the
possessor’s name. The project’s Cureent Status is 90% complished
and it will be fully completed after 3 months.

For any other conformation please contact us by +251118685746,


+251912428142, and +251930802268

With Greetings
Picture 0 ...

ቀን 9/3/2015

ቁጥር EMR382/11/22

ለ ዳሽን ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ቁጥር የሆነውን 7916331804511


የድርጅታችን ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሮ ዘይነብ ሳቢር በዩ ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ
እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር
እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 11/11/2022

ቁጥር EMR375/11/22

ለ አቢሲኒያ ባንክ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የክፍያ ሁኔታን ስለመግለፅ

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ ዳዊት መኮንን


በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የካርታ ቁጥር AA000040502078010202 የቤት
ቁጥር EX.2/02 የሆነ አጠቃላይ የወለል ስፋት 88.65 ካ.ሜ ያለው ባለ ሁለት መኝታ ቤት
ለመግዛት ውል የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት ደንበኛችን አቶ ዳዊት መኮንን
ከላይ የገለፅነውን ቤት ሙሉ ክፍያ 110,205.96 ዶላር /አንድ መቶ አስር ሺ ሁለት መቶ
አምስት ከ 96/100 ዶላር/ ለመግዛት የተስማሙ ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያም የሚሆን 30%
ማለትም 33,061.78 ዶላር /ሰላሳ ሶስት ሺ ስልሳ አንድ ከ 78/100 ዶላር/ የከፈሉ ሲሆን ቀሪ
70% ማለትም 77,144.17 ዶላር /ሰባ ሰባት ሺ አንድ መቶ አርባ አራት ከ 17/100 ዶላር/ በቀን
11/11/2022 ባለው የምንዛሬ ዋጋ መሰረት 4,084,266.93 ብር /አራት ሚሊየን ሰማኒያ አራት
ሺ ሁለት መቶ ስላሳ ስድስት ከ 93/100 ብር/ በውላችን መሰረት እንደሚከፍሉ የተስማማን
መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 8/11/2022

ቁጥር EMR3371/11/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ሰራተኛ ስለመቀየር

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ማከናወን እንደምንሰራ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በፊት የነበሩት
የድርጅታችን ሰራተኛ የሆኑት ወ/ሪት ከዲጃ ረሺድ ከድርጅታችን የለቀቁ ስለሆነ በርሳቸው ቦታም ወ /ሪት
ብርቱካን ግርማ ስለተካን ስለዚህ አሁን በስራ ላይ በሚገኙት በወ/ሪት ብርቱካን ግርማ እዲቀየርልን ስንል
በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 28/02/2015

ቁጥር፡ EMR371/11/22
ለ ወ/ሮ አሲያ ጀማል
Picture 0 ...

የቤት ቁጥር 704

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ቂርቆስ


ክ/ከተማ ወረዳ 05 ቡልጋሪያ አካባቢ ባስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የሆነ አፓርታማ እና 12
ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ ግንባታውን አጠናቆ ያስረከበ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ድርጅቱንም ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረገው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ
ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡
ስለሆነም በውላችን መሰረት አጠቃላይ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ
6/03/2015 እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ
መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

Date 26/10/2022

Ref.no EMR368/10/22
Picture 0 ...

TO WHOM IT MAY CONCERN


Our company Emarosh Engineering PLC is a ccompany that’s
undertake in a real estate sector. And this is to certify that Our client Mr.
Abdu Mohammedseid Saleh payed Full payment of 3,622,664.00 Birr
(Three Million six hundred twenty two thousand six hundred sixty four
birr) for a 105 m2 lot number J3-204 appartment and 10 m2 shop that
the possessors name is under our company Emarosh Engineering PLC
Title deed no 01/599/0015132/00 and the property is found in Addis
Ababa Nefas silk sub city werda 01.

With Greetings

Date 25/10/2022

Ref.no EMR 368/10/22


Picture 0 ...

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Mr. Muhammed Hassen Tahir is an employe by Emarosh
Engineering P.L.C at Lideta as Drafts Man from 15/09/2015 G.C up to date during this
Period he worked 48 Hours per week earning a Net salary of birr 5445.00 /Five thousand Four
Hundred fouty five/. And all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to
the concerned authority.

His office duties include working mainly on, Preparation of Structural drafting, and
finalizing the affairs of AR, ST, SN & EL Drawings with high government assigned
Enginnered professional. His sense of responsibility maturity is beyond his age in dealing with
clients, understanding with team makes him universally accepatable and he gets along with all.
His work output is positively influenced by his strength in communication and task orientation.

Mr. Muhammed Hassen Tahir has always render his service with the highest degree of
responsibility and professionalism and we wish him all the best in his future endeavors.

With Greetings

ቀን 15/11/2014

ቁጥር EMR363/10/22
Picture 0 ...

ለ አቶ አብድልቃድር ኢማም

የቤተል ቁጥር 2 ሳይት

የቤት ቅጥር 701 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተደጋጋሚ በስልክ እንዲሁም በደብዳቤ ማስጠንቀቂያ


እንደደረሶት ይታወቃል ስለሆነም በውላችን መሰረት የወርሀዊ ክፍያዎችን በተከታታይ ሁለት ወር ካሳለፉ ውል
እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት
2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 15/11/2014

ቁጥር EMR362/10/22

ለ አቶ አብዱላሂሱሉብ ጋስ

የቤተል ሳይት
Picture 0 ...

የቤት ቅጥር 804 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተደጋጋሚ በስልክ እንዲሁም በደብዳቤ ማስጠንቀቂያ


እንደደረሶት ይታወቃል ስለሆነም በውላችን መሰረት የወርሀዊ ክፍያዎችን በተከታታይ ሁለት ወር ካሳለፉ ውል
እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት
2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/02/2015

ቁጥር EMR365/10/22

ለ አቢሲኒያ ባንክ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የካርታ ስህተትን ስለመግለፅ


Picture 0 ...

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ ዳዊት መኮንን


በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የካርታ ቁጥር AA000040502078010202 የቤት
ቁጥር EX.2/02 የሆነ አጠቃላይ የወለል ስፋት 88.65 ካ.ሜ ያለው ባለ ሁለት መኝታ ቤት
ለመግዛት ውል የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት ደንበኛችን አቶ ዳዊት መኮንን
ከላይ የገለፅነውን ቤት ቀሪ ክፍያ ከባንካቹህ ጋር ለማያያዝ የፈለገ ሲሆን ነገር ግን የሰጠነው
ካርታ ሼድ /Shade/ የተሳሳተ ነው፡፡ በመሆኑም ይህን ስህተት የምናስተካክል መሆኑ ታውቆ
አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግላቸው ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 10/02/2015

ቁጥር EMR360/10/22

ለ አዋሽ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ቀሪ ወጪዎችን ስለመሸፈን

ድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከባንካቹህ ጋር የጠበቀ ደንበኝነት


እንዳለን ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት 44,000,000.00 /አርባ አራት ሚሊየን ብር/ ብድር
የተፈቀደልን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን አሁን ባለው ወቅታዊ ዋጋ መሰረት ፕሮጀክቱ
ከተፈቀደልን ብድር ብር በላይ ያስፈልገዋል፡፡ ስለሆነም ከተፈቀደልን ብድር በላይ
የሚጠበቅብንን የፕሮጀክቱ ወጪ በራሳችን አቅም እንደምንሸፍን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን 8/02/2015

ቁጥር EMR400/10/22

ለ አዋሽ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ብር ገቢ እንዲደረግ ስለመጠየቅ

ድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከባንካቹህ ጋር የጠበቀ ደንበኝነት


እንዳለን ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት የጠየቅነው ብድር የተፈቀደልን እና እቃውን የገዛን
ስለሆነ እቃ አቅራቢያችን ወደሆነው አደም ጓዴ አስመጪ እና ላኪ ወደ ሆነው የአዋሽ ባንክ
አካውንት 01410254149800 የተፈቀደልንን ብር 13,200,000.00 /አስራ ሶስት ሚሊየን
ሁለት መቶ ሺ ብር/ ገቢ እንዲደረግላቸው ስንል በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 27/01/2015

ቁጥር EMR395/10/22

ለ ገቢዎች ሚኒስቴር

የምስራቅ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

ድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ ቁጥር 0044763014


የተመዘገበ ሲሆን ከ ቢጃይ ድሪሊንግ ኤንድ ኤክስፕሎሬሽን ጋር የውሀ ቁፋሮ ስራ ለመስራት
ባደረግነው ውል መሰረት በቀን 08/10/2021 እ.ኤ.አ ብር 1,344,000.00 /አንድ ሚሊዮን ሶስት
መቶ አርባ አራት ሺ ብር/ FS NO 00000019 የሆነ ደረሰኝ የተቆረጠልን ቢሆንም ነገርግን
የግብር ከፋይ ቁጥችንን የማይገልፅ ሆኖ ስላገኘነው በቀን 08/10/2021 እ.ኤ.አ ብር
1,344,000.00 /አንድ ሚሊዮን ሶስት መቶ አርባ አራት ሺ ብር/ FS NO 00000020 የሆነ
ደረሰኝ የተቆረጠልን እና ኦርጅናል የወሰድን መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 18/01/2015

ቁጥር EMR390/9/22

ለ ብርሀን ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ቁጥር የሆነውን


2500260099026፤ የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ ድርጅቱን ወክላ
ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 26/09/2022

ቁጥር EMR352/9/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ አብዱልመሊክ ሀሰን በድርጅታችን


ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ወረዳ 05 ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 801 የሆነ ባለ ሶስት
ተጨማሪ የካሬ ዋጋ 240000 ብር በቀን 21/9/2022 በድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ በሆኑት ኢ/ር አደም ጓዴ ገላው
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ነሆነው 1000181648272 ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 11/01/2015

ቁጥር EMR452/9/22

ለ --------------------------------------------------------------

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የስቶር ግንባታ ፈቃድን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የካርታ
መለያ ቁጥር AA000090710533 ልናስገነባ ያሰብነውን B+G+8+T ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ
ለመስራት ህጋዊ የግንባታ ፈቃድ ወስደን የግንባታ ሂደቱን የጀመርን ስለሆነ እና ለግንባታ የሚያስፈልገንን
እቃዎች ለማስቀመጥ ስቶር መስራት ስላስፈለገን መስሪያ ቤታቹህ የስቶር ግንባታ ፈቃድ እንዲሰጠን ስንል
በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 11/01/2015
Picture 0 ...

ቁጥር EMR451/9/22

ለ --------------------------------------------------------------

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የግንባታ ግብአት ቦታን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የካርታ
መለያ ቁጥር AA000090710533 ልናስገነባ ያሰብነውን B+G+8+T ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ
ለመስራት ህጋዊ የግንባታ ፈቃድ ወስደን የግንባታ ሂደቱን የጀመርን ስለሆነ እና የግንባታ ግብአት ማራገፊያ
ቦታ እንዲፈቀድልን ስንል በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 10/01/2015

ቁጥር EMR452/9/22

ለ አቢሲኒያ ባንክ አሜሪካ ግቢ ቅርንጫፍ


Picture 0 ...

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ፊርማ ፈራሚ ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከባንካቹህ የሚገኝ የሂሳብ ቁጥር


105972997 የሆነ የባንክ አካውንት የከፈትን መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም የድርጅታችን ፈራሚ
የድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ኢ/ር አደም ጓዴ ገላው መሆናቸውን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 10/01/2015

ቁጥር EMR450/9/22

ለ --------------------------------------------------------------ወቀቀወቃ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ ይመለከታል


Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 የካርታ
መለያ ቁጥር 01/01/1/2013 ልናስገነባ ያሰብነውን 2B+G+16+T ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ
ለመስራት ህጋዊ የግንባታ ፈቃድ ወስደን የግንባታ ሂደቱን የጀመርን ስለሆነ እና አሁን ያለው የኤሌክትሪክ
መስመር ለሰራተኞቻችን ደህንነት አስጊ ስለሆነ ይህን የኤሌክትሪክ ገመድ ለደህንነት የሚሆን ፕላስቲክ
እንዲደረግልን ስንል በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 4/01/2015

ቁጥር EMR410/9/22

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላን ስምምነተ ኮሚሽን ባለስልጣን

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ጥናትን ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት
ሲሆን በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የካርታ ቁጥር AA000040502062 የሆነ ይዞታችን ላይ
ቅይጥ አገልግሎት የሚሰጥ ህንፃ ለመገንባት ብንፈልግም ይዞታችን ከመንገድ ያለው ርቀት ከ 7 ሜትር በላይ
ሰላልሆነ ፕላን ስምምነት ማግኘት አልቻልንም፡፡ በአሁኑ ሰዓት ከመንገድ በቅርብ ርቀት ያሉ ቤቶች ፈርሰው
መንገዱ ማሻሻያ ተደርጎለት እየተሰራ ይገኛል፤ ስለሆነም በእናንተ በኩል አሁን እየተሰራ ያለውን መንገድ
Picture 0 ...

ታሳቢ በማድረግ መንገዱ የተደረገለትን ማሻሻያ እና ይዞታችን ከመንገዱ ያለው ርቀት ምልከታ በማድረግ
መረጃውን ለአዲስ አበባ ከተማ አስዳደር ግንባታ እና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን እንዲሰጥልን ስንል በትህትና
እየጠየቅን 3 ገፅ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 20/12/2014

ቁጥር EMR393/8/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ አንዋር ሀሰን ፀጋ በድርጅታችን


ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 88 የሆነ 100 ካሜ ባለ ሶስት መኝታ፤
20 ካሜ ሱቅ እና 15 ካሜ ቢሮ ለመሸጥ የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 1,500,000.00 /አንድ ሚሊየን
አምስት መቶ ሺ ብር/ በቀን 20/12/2022 በድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ በሆኑት ኢ/ር አደም ጓዴ ገላው የኢትዮጲያ
ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ነሆነው 1000181648272 ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 2/1/2015

ቁጥር EMR420/9/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ ካሊድ አህመድ በድርጅታችን


ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ የቤት ቁጥር 504 የሆነ 100 ካሜ ባለ
ሶስት መኝታ እና 10 ካሜ ሱቅ የገዙ ሲሆን እስከ ፊኒሺንግ ቀሪ ክፍያ የሚሆን 1,825,000.00 /አንድ ሚሊየን ስምንት
መቶ ሀያ አምስት ሺ ብር/ የከፈሉ ሲሆን ክፍያውን አጠናቀው የጨረሱ እና ክፍያ እንደሌለባቸው እናረጋግጣለን፡፡

ከከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 30/12/2014

ቁጥር EMR409/9/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ መለሰ ሁነኛው በድርጅታችን


ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 91 የሆነ 100 ካሜ ባለ ሶስት መኝታ 20
ካሜ ሱቅ እና 15 ካሜ ቢሮ ለመሸጥ የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 1,500,000.00 /አንድ ሚሊየን
አምስት መቶ ሺ ብር/ በቀን 30/12/2022 በድርጅታችን ስም ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡

ከከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 28/12/2014

ቁጥር EMR403/9/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ ዚነት ሁሴን በድርጅታችን ስም
ከሚገኘው አዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 86 የሆነ 100 ካሜ ባለ ሶስት መኝታ 20 ካሜ
ሱቅ እና 15 ካሜ ቢሮ ለመሸጥ የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 1,500,000.00 /አንድ ሚሊየን አምስት
መቶ ሺ ብር/ በቀን 18/12/2022 በድርጅታችን ስም ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 26/12/2014

ቁጥር EMR401/9/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ ሀና ፀጋዬ ፈይሳ በድርጅታችን
ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ አራዳ ክፍለ ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 90 የሆነ 100 ካሜ ባለ ሶስት መኝታ፤
20 ካሜ ሱቅ እና 15 ካሜ ቢሮ ለመሸጥ የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 1,500,000.00 /አንድ ሚሊየን
አምስት መቶ ሺ ብር/ በቀን 26/12/2022 በድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ በሆኑት ኢ/ር አደም ጓዴ ገላው የኢትዮጲያ
ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር በሆነው 1000181648272 ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 25/12/2014

ቁጥር EMR400/8/22

ለ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመስጠት

አመልካች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከ ወረዳ 01 በንጉስ ሀሰን ስም
ተመዝግቦ የሚገኝን ለመኖሪያ ቤት ንድፍ ለ ን/ስ/ላ ክ/ከ ግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን በቀን
26/3/2013 ለማስፈቀድ ሂደትን ብንጀምርም በአንዳንድ የደንበኞችን የግል ምክንያት ሂደቱን ለማቋረጥ
ተገደናል፡: አሁን ሂደቱን ለመቀጠል ስላሰብን መስሪያ ቤቱ የተለመደውን ትብብር እንድያደርግልን ስንል
በትህትና እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን 25/12/2014

ቁጥር EMR400/8/22
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ


የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ መለሰ ሁነኛው በድርጅታችን ስም
ከሚገኘው አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ጀሞ 1 አካባቢ ለሽያጭ ላይ ካቀረብነው የቤት
ቁጥር J1-502 የሆነ 105 ካሬ ሜትር ባለ 3 መኝታ ቤት አፓርትመንት እና 10 ካሬ ሜትር ሱቅ ለመግዛት
የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 750,000.00 ብር (ሰባት መቶ ሀምሳ ሺ) በድርጅታችን ዋና ስራ
አስኪያጅ በሆኑት ኢንጂነር አደም ጓዴ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000181648272 በቀን
24/12/2014 እንደከፈሉ እናሳውቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን 20/12/2014

ቁጥር EMR393/8/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ


Picture 0 ...

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ አንዋር ሀሰን ፀጋ በድርጅታችን


ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 88 የሆነ 100 ካሜ ባለ ሶስት
መኝታ፤ 20 ካሜ ሱቅ እና 15 ካሜ ቢሮ ለመሸጥ የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 1,500,000.00 /አንድ
ሚሊየን አምስት መቶ ሺ ብር/ በቀን 20/12/2022 በድርጅታችን ዋና ስራ አስኪያጅ በሆኑት ኢ/ር አደም ጓዴ ገላው
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ነሆነው 1000181648272 ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 16/12/2014

ቁጥር EMR391/8/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ ሀብታሙ ሁነኛው በድርጅታችን


ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ በሽያጭ ካቀረበው የቤት ቁጥር 85 የሆነ 100 ካሜ ባለ ሶስት
መኝታ 20 ካሜ ሱቅ እና 15 ካሜ ቢሮ ለመሸጥ የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 1,500,000.00 /አንድ
ሚሊየን አምስት መቶ ሺ ብር/ በቀን 16/12/2022 በድርጅታችን ስም ገቢ ያደረጉ መሆናቸውን እናረጋግጣለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/12/2014

ቁጥር EMR390/8/22

ለ አቶ ሁሴን ናፍዕ

የቤተል 2 ሳይት

የቤት ቅጥር 502 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተደጋጋሚ በስልክ እንዲሁም በፅሁፍ መልክት


ማስጠንቀቂያ እንደደረሶት ይታወቃል ስለሆነም በውላችን መሰረት የወርሀዊ ክፍያዎችን በተከታታይ ሁለት ወር ካሳለፉ
Picture 0 ...

ውል እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ
ባሉት 2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/12/2014

ቁጥር EMR390/8/22

ለ ወ/ሮ ረሂማ ሙሀመድ

የጎሮ ሳይት

የቤት ቅጥር 202 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተደጋጋሚ በስልክ እንዲሁም በደብዳቤ ማስጠንቀቂያ


እንደደረሶት ይታወቃል ስለሆነም በውላችን መሰረት የወርሀዊ ክፍያዎችን በተከታታይ ሁለት ወር ካሳለፉ ውል
እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት
Picture 0 ...

2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 13/12/2014

ቁጥር EMR395/8/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ


የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ አዜብ ወልደማርያም ለገሰ
ድርጅታችን ከሚያስገባኘው አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 አካባቢ ከሚገው አፓርትመት ላይ
የቤት ቁጥር 1204 የሆነ ባለ 3 መኝታ ቤት አፓርትመንት እና 12 ካሬ ሜትር ሱቅ ለዚሁ ቤት ክፍያ የሚሆን
159,000.00 ብር (አንድ መቶ ሀምሳ ዘጠኝ ሺ ብር) ለድርጅታችን እንደከፈሉ እናረጋግጣለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 18/08/2022

Ref.no EMR390/8/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Fuad Jemal is an employe by Emarosh Engineering P.L.C at Lideta as
Office Engineer and Site Engineer from 22/11/2019 G.C up to now during this Period he
workes 48 Hours per week earning a Net salary of birr 5,555.00 /Five thousand Five Hundred
fifty five birr/. And all governmental taxes has been deducted from her salary and paid to the
concerned authority.

His office duties include working mainly on, Preparation of Design Report, Preparation of
bill of quantities, Preparation of contract Document, Communicating and finalizing the
affairs of AR, ST, SN & EL Drawings with high government assigned Enginnered
professional. His site duties mainly includes site supervision and site works and Networked
communication with construction party members for smarter outputs. His sense of
responsibility maturity beyond his age in dealing with clients, understanding with team makes
his universally accepatable and he gets along with all. His work output is positively influenced
by his strength in communication and task orientation.
Picture 0 ...

Fuad Jemal has always render his service with the highest degree of responsibility and
professionalism and we wish him all the best in his courier.

With Greetings

ቀን 21/07/2014

ቁጥር EMR273/3/22

ለሀበሻ ሲሚንቶ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የስሚንቶ ጥያቄን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃየተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን
በአዲስ አ ለሚያስገነባቸው ከዚህ በታች ለተጠቀሱት ፕሮጀክቶች

1. ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚገነባቸው 2B+G+13+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች


2. ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚገነባቸው B+G+13+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
3. ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 07 ለሚገነባቸው B+G+10+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
4. ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 07 ለሚገነባቸው B+G+10+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
5. ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ወረዳ 0 ለሚገነባቸው B+G+4+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
ግንባታ ከፍተኛ የሆነ የስሚንቶ እጥረት ስለገጠመን ድርጅታቹህ ለግንባታ የሚሆነንን አስፈላጊውን
የሲሚንቶእየጠየቅን የግንባታ ፍቃድ እና ሌሎች ማስጃዎችን …….ገፅ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን
መሆኑን እየገለፅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 9/12/2014

ቁጥር EMR380/8/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ሰራተኛ ስለመቀየር

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ማከናወን እንደምንሰራ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በፊት የነበሩት
የድርጅታችን ሰራተኛ የሆኑት አቶ ሀምዛ ሰኢድ ከድርጅታችን የለቀቁ ስለሆነ በርሳቸው ቦታም ወ/ሪት ነጅዋ
ዘይኑ ስለተካን ስለዚህ አሁን በስራ ላይ በሚገኙት በወ/ሪት ነጅዋ ዘይኑ የኢሜል አድሬስ በሆነው
nejwazeynu@gmail.com እዲቀየርልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 23/10/2014

ቁጥር EMR320/5/22

ለ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ጉዳዩ፡- ብድር ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የካርታ ቁጥር
AA000090711502 የቦታ ስፋት 891.32 ካ.ሜ ላይ የሚያስገነባውን ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ግንባታ እንደ
ኮላተራል በማስያዝ የተበደርን መሆኑ ይወቃል፡፡ ስለሆነም አሁን ያለው የግንባታ ሂደት ግምት ውስጥ በማስገባት ለ
ፕሮጀክቱ ማስኬጃ የሚሆን 60,000,000.00 /ስልሳ ሚልየን ብር/ ኮላተራል ታሳቢ በማድረግ ተጨማሪ ብድር
እንዲፈቀድልን እና እንዲለቀቅልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 9/08/2022

Ref.no EMR365/8/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Nebil rediwan is an employe by Emarosh Engineering P.L.C at Lideta
as Office Engineer and Site Engineer from 15/07/2019 G.C up to now during this Period he
workes 48 Hours per week earning a Net salary of birr 5,555.00 /Five thousand Five Hundred
fifty five birr/. And all governmental taxes has been deducted from her salary and paid to the
concerned authority.

His office duties include working mainly on, Preparation of Design Report, Preparation of
bill of quantities, Preparation of contract Document, Communicating and finalizing the
affairs of AR, ST, SN & EL Drawings with high government assigned Enginnered
professional. His site duties mainly includes site supervision and site works and Networked
communication with construction party members for smarter outputs. His sense of
responsibility maturity beyond his age in dealing with clients, understanding with team makes
his universally accepatable and he gets along with all. His work output is positively influenced
by his strength in communication and task orientation.

Nebil rediwan has always render his service with the highest degree of responsibility and
professionalism and we wish him all the best in his courier.

With Greetings
Picture 0 ...

ቀን 20/11/2014

የቤት እና ሱቅ መረካቢያ ፎርም

እኔ ወ/ሮ ወርቅነሽ ተፈራ የኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ደንበኛ የሆንኩ ሲሆን በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ
ወረዳ 05 በድርጅቱ ከተገነባው አፓርትመንት ውስጥ የቤት ቁጥር 1202 የሆነውን ቤት በዛሬው እለት ማለትም
20/11/2014 የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
አስረካቢ ስም እና ፊርማ ተረካቢ ስም እና ፊርማ

------------------------------------ ---------------------------------

ቀን ---------------------------- ቀን --------------------------

እማኞች

ተ.ቁ ስም ፊርማ

1. -------------------------------------------------------------- --------------------
2. -------------------------------------------------------------- --------------------
3. -------------------------------------------------------------- --------------------
Picture 0 ...

ቀን 14/11/2014

ቁጥር EMR335/7/22

ለ አቶ የህያ አብዱረህማን እና ወ/ሮ መዲና አዳነ

የጓሮ ሳይት

የቤት ቅጥር 403 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተደጋጋሚ በስልክ እንዲሁም በደብዳቤ ማስጠንቀቂያ


እንደደረሶት ይታወቃል ስለሆነም በውላችን መሰረት የወርሀዊ ክፍያዎችን በተከታታይ ሁለት ወር ካሳለፉ ውል
እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት
2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 14/11/2014

ቁጥር EMR336/7/22

ለ አቶ የህያ አብዱረህማን እና ወ/ሮ መዲና አዳነ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 504 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተደጋጋሚ በስልክ እንዲሁም በደብዳቤ ማስጠንቀቂያ


እንደደረሶት ይታወቃል ስለሆነም በውላችን መሰረት የወርሀዊ ክፍያዎችን በተከታታይ ሁለት ወር ካሳለፉ ውል
እንደምንሰርዝ በተዋዋልነው መሰረት ውል ያፈረስን መሆናችንን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት
2 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 14/11/2014

ቁጥር EMR332/7/22

ለቂርቆስ ክፍለ ከተማ ፕላን እና ኮሚሽን ፅ/ቤት

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ጥናትን ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት
ሲሆን በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የካርታ ቁጥር AA000040502062 የሆነ ይዞታችን ላይ
ቅይጥ አገልግሎት የሚሰጥ ህንፃ ለመገንባት ያሰብን መሆናችንን ከዚህ በፊት ጠቅሰን የመንገድ ጥናት
እንዲሰራልን የጠየቅን ሲሆን ነገር ግን ምላሽ አላገኘንም፡፡ ስለሆነም መስሪያ ቤታቹህ አሁን ባለው አዲስ
መንገድ የመንገድ ጥናት እንዲያደርግልን እና መረጃ እንዲሰጠን ስንል በትህትና አንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/11/2014

ቁጥር EMR333/7/22
Picture 0 ...

ለኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ፕላን እና ኮሚሽን ፅ/ቤት

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ጥናትን ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት
ሲሆን በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 በነባር የካርታ ቁጥር ኮ/ቀ/የማ/ን/መ/188/23030/01
የሆነ ይዞታ ላይ በሁለት በኩል የሚታይ የ 10.54 ሜ እና የ 17.41 ሜ መንገድ የሚያሳይ ሲሆን ነገር ግን ይህን
ይዞታ እና ከጎኑ የሚገኝ በድርጅታችን ስም የሚገኝ ይዞታጋር ያዋሀድን ሲሆን በዚህም መሰረት የካርታ ቁጥር
AA000090711502 ካርታ የተሰጠን ሲሆን ነገር ግን በአዲሱ ካርታ ላይ በፊት የነበረውን መንገድ ስለማያሳይ
በፊት በነበረው ካርታ መሰረት የመንገድ ጥናት እንዲደረግልን እያልን ሁለቱንም ካርታዎች ማለትም የበፊቱን
እና አዲሱን ካርታ አባሪ አድርገን ያያያዝን መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 29/10/2014

ቁጥር EMR350/7/22

ጉዳዩ፡- የመተማመኛ ደብዳቤ


የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት አቶ አሊ ሲራጅ ሃምዛ በድርጅታችን
ስም ከሚገኘው አዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ጀሞ 1 አካባቢ ለሽያጭ ላይ ካቀረብነው
የቤት ቁጥር J2-601 የሆነ 105 ካሬ ሜትር ባለ 3 መኝታ ቤት አፓርትመንት እና 10 ካሬ ሜትር ሱቅ ለመግዛት
የተስማማን ሲሆን የመጀመሪያ ክፍያ የሚሆን 642,000.00 ብር (ስድስት መቶ አርባ ሁለት ሺ) በድርጅታችን
ዋና ስራ አስኪያጅ በሆኑት ኢንጂነር አደም ጓዴ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000181648272
በቀን 29/10/2014 እንደከፈሉ እናሳውቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 28/10/2014

ቁጥር EMR271/6/22

ለ ዳሽን ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው አቶ ሙሀመድሸሪፍ
አደምኑር ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ
ስራዎችን እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 14/10/2014

ቁጥር EMR326/6/22

ለ አንዋር ሀሰን

ለ ዶ/ር ሰኢድ መሀመድ

ለ አዚዛ መሀመድ

ለ ትግስት በቀለ

ለ አህመድ ሙሀመድ ኑረየ

ለ አብደሽኩር ጫኔ

ለ አስማረ ተፈራ

የቡልጋሪያ ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የቤት ሽያጭ ውል እንዲወስዱ ስለመግለፅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚያስገነባው የቤት
አፓርትመንት እና ሱቅ የገዙ መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ቤቱን እና ሱቁን በቀን 15/10/2014 ዓ.ዓ በኢትዮጲያ ሰአት
አቆጣጠር ከጠዋቱ 3፡00 ሜክሲኮ በሚገኘው የፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ ቅርንጫፍ 10
በተለምዶ ጨለለቅ ድረስ በአካል በመገኘት ወይም ህጋዊ ተወካይ በመላክ የሽያጭ ውል እንዲወስዱ ስንል በትህትና
እንጠይቃን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/10/2014

ቁጥር EMR325/6/22
Picture 0 ...

ለ ውሃ ሚኒስትር ባለስልጣን

አዲስ አበባ

-
ጉዳዩ፡ ፍቃድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07
የካርታ ቁጥር AA000090711502 እያስገነባን በሚገኘው ቅይጥ አገልግሎት የሚሰጥ ህንፃ ጋር የከርሰ ምድር
ውሃ ለማቆፈር ያሰብን እና እንዲሁም ጥናት ያስጠናን ስለሆነ መስሪያ ቤታቹህ ጥናቱን አይቶ ፈቃድ እንዲሰጠን እና
አስፈላጊውን ትብብር እንዲያደርግልን እየጠየቅን ጥናቱን እና እንዲሁም አስፈላጊ ማስረጃዋችን አባሪ አድርገን ያያዝን
መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 7/10/2014

ቁጥር EMR322/5/22

ለ ኢትዮጲያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን

አዲስ አበባ

-
ጉዳዩ፡ ፍቃድ ማደስን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከብሄራዊ የፓስታ አገልግሎት ውጭ የፈጣን መልእክት


አገልግሎት ፍቃድ አውጥተን ስንሰራ መቆየታችን ይታወቃል ስለሆነም መስሪያ ቤታቹህ እንድናድስ አስፈላጊውን
ትብብር እንዲያደርግልን እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 23/109/2014

ቁጥር EMR318/5/22

ለ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ጉዳዩ፡- ብድር ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የካርታ ቁጥር
AA000090711502 የቦታ ስፋት 891.32 ካ.ሜ ላይ የሚያስገነባውን ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ግንባታ እንደ
ኮላተራል በማስያዝ የተበደርን መሆኑ ይወቃል፡፡ ስለሆነም አሁን ላይ ለግንባታ የሚውሉ እቃዎችን ስለፈለግን አሁን
ያለው የግንባታ ሂደት ግምት ውስጥ በማስገባት ከታች የዘረዘርናቸውን እቃዎች ያስያዝነውን ኮላተራል ታሳቢ በማድረግ
ግዢ እንድትፈፅሙልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

1. 25,000 /ሀያ አምስት ሺ/ ኩንታል ሲሚንቶ


2. 2 /ሁለት/ ሊፍቶች
ከሰላምታ ጋር

ቀን 24/09/2014

የቤት እና ሱቅ መረካቢያ ፎርም

እኔ---------------------------------- የኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ደንበኛ የሆንኩ ሲሆን በአዲስ አበባ


ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 05 በድርጅቱ ከተገነባው አፓርትመንት ውስጥ የቤት ቁጥር ------------- እና የሱቅ ቁጥር
---------- የሆነውን ቤት በዛሬው እለት ማለትም ------------የተረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡
Picture 0 ...

አስረካቢ ስም እና ፊርማ ተረካቢ ስም እና ፊርማ

------------------------------------ ---------------------------------

ቀን ---------------------------- ቀን --------------------------

እማኞች

ተ.ቁ ስም ፊርማ

4. -------------------------------------------------------------- --------------------
5. -------------------------------------------------------------- --------------------
6. -------------------------------------------------------------- --------------------

ቀን 22/09/2014

ቁጥር EMR315/5/22

ለ ጠይባ ሙሀመድ

የጎሮ ሳይት

የቤት ቅጥር 101 አስገንቢ

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለመክፈል


Picture 0 ...

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ ጠይባ ሙሀመድ በቀን 22/9/2014
በ አዲስ አበባ ጎሮ አካባቢ ለሚያስገነቡት አፓርትመንት የተጠየቁትን እስከ ፊኒሺንግ ስራ የዋጋ ጭማሪ ብር 194,694.93
(አንድ መቶ ዘጠና አራት ሽ ስድስት መቶ ዘጠና አራት ከ 93/100 ብር የከፈሉ መሆኑን ለመግለፅ እንዎዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 22/9/2014

ቁጥር EMR312/5/22

ለ አንዋር ሀሰን

ለ ዶ/ር ሰኢድ መሀመድ

ለ አዚዛ መሀመድ

ለ ትግስት በቀለ

ለ አህመድ ሙሀመድ ኑረየ

ለ አብደሽኩር ጫኔ
Picture 0 ...

ለ አስማረ ተፈራ

የቡልጋሪያ ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ጊዜያዊ የቤት ርክክብ እንዲያደርጉ ስለመግለፅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚያስገነባው የቤት
አፓርትመንት እና ሱቅ የገዙ መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ቤቱን እና ሱቁን እስከ 24/9/2014 ዓ.ዓ ድረስ በአካል
በመገኘት ወይም ህጋዊ ተወካይ በመላክ ግዜያዊ ርክክብ እንዲያደርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 18/07/2014

ቁጥር EMR312/5/22

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡-መረጃ መስጠትን ይመለከታል


Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር


0044763014 ሲሆን ከመስሪያ ቤታቹህ በደረሰን ደብዳቤ በቀን ግንቦት 16 2014 በ ደብዳቤ
ቁጥር ሰም/4.4.4.9/13819 በደረሰን ደብዳቤ መሰረት የተጠየቅናቸውን የባለቤቶቹን ሙሉ
መረጃ በ ሶፍት ኮፒ 1 ሲዲ እና በ ሀርድ ኮፒ 5 ገፅ ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር አያይዘን የላክን
መሆኑን በአክብሮት እንገልፃለን፡፡ ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 17/09/2014

ቁጥር EMR310/5/22

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላን ኮሚሽን ባለስልጣን

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ጥናትን ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት
ሲሆን በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የካርታ ቁጥር AA000040502062 የሆነ ይዞታችን ላይ
ቅይጥ አገልግሎት የሚሰጥ ህንፃ ለመገንባት ያሰብን ሲሆን ነገር ግን ያለው የመንገድ ጥናት አሁን አዲስ
እየተሰራ ባለው መንገድ ሳይሆን በድሮው መንገድ ነው፡፡ ስለሆነም ፅህፈት ቤታቹህ አዲሱን የመንገድ ጥናት
እንዲያደርግልን እና መረጃው ተስተካክሎ ለአዲስ አበባ ከተማ አስዳደር ግንባታ እና ፍቃድ ቁጥጥር ባለስልጣን
መረጃ እንዲሰጥልን ስንል በትህትና አንጠይቃለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 15/9/2014

ቁጥር EMR308/5/22

ለ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን

---------------------------------------
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የውሃ መስመር እንዲነሳልን ስለመጠየቅ


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ
01 የካርታ ቁጥር 01/01/1/15150 ይዞታ ውስጥ ግንባታ ለማካሄድ ስለፈለግን ይዞታው ውስጥ ተቋርጦ
የሚቀር የውሃ መስመር በመኖሩ መስሪያ ቤታቹህ እዲያነሳልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 11/01/2015

ቁጥር EMR351/9/22

ለ ካሌብ ወልዱዋሪያት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ዋስትና መስጠትን ይመለከታል

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ባልደረባ የሆኑት አቶ ሰኢድ ንጉስ አለሙ


ለአቶ አህመድ ሰኢድ የደሞዝ መጠናቸው ተጠቅሶ ዋስ እነዲሆኑ የሚያስችል ደብዳቤ እንዲዘጋጅላቸው
በደብዳቤ በጠየቁት መሰረት ይህን ደብዳቤ ያዘጋጀን ሲሆን ወርሀዊ ደሞዛቸው የተጣራ 10,000.00 /አስር ሺ
ብር/ የሆነ እና በተለያዩ ምክኒያቶች ከስራ ቢለቁ ቀድመን የምናሳውቅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

.ቀን: 8/9/2014

ቁጥር EMR306/5/22

ለ ዳሽን ባንክ ቦሌ መድሀኒያለም ቅርንጫፍ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ብር ገቢ እንዲደረግልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሰነድ ቁጥር ቅ 10/794/ሃለ/2013 በቀን


6/12/2013 በፌደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ተገኝተን ባረጋገጥነው ቃለ ጉባኤ መሰረት በላይ
እና አበባ የገበያ ማእከል ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ሙሉ የአክሲዮን ድርሻ ለድርጅታችን ኤማሮሽ
ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ስር የተዋሀደ እና የተቀላቀለ ስለሆነ በባንካቹህ በበላይ እና አበባ
ኃ/የተ/የግ/ማህበር ስም የሚገኝ የሂሳብ ቁጥር 0045785144004 የሆነ የባንክ አካውንት ውስጥ የሚገኘውን
ብር ወደ ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ የዳሽን ባንክ ሂሳብ ቁጥር 7916331804511 ልደታ ቅርንጫፍ
ገቢ እንዲደረግልን ስንል በትህትና እየጠየቅን የተዋሀደበትን ማስረጃ 3 ገፅ ቃለጉባኤ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ
አድርገን አያይዘናል፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 5/9/2014

ቁጥር EMR305/5/22

ለ ደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት ኤሌክትሪክ አገልግሎት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ብር ተመላሽ እንዲደረግልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚያስገነባው


አፓርትመንት 504 ኪሎ ዋት ትራንስፈርመር ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት በደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት
አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተን የሱፐርቪዚን እና ተያያዝ ስራዎች ክፍያ ብር 679,940.80(ስድስት መቶ
ሰባ ዘጠኝ ሽ ዘጠኝ መቶ አርባ ከ 80/100 ብር) ከፍለን የኮምፓክት ትራንሰፈርመር እና ተያያዝ ዕቃዎች
ስፔስፊኬሽ እንድናቀርብ በቀን 17/6/2013 በተፃፈ ደብዳቤ ተሰጥቶናልናል፡፡ ሆኖም ግን ህንፃው የሚኖረው
የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጀመሪያ የተጠየቀው 504 ኪሎ ዋት በጣም እንደሚበዛ እና 320 ኪሎ ዋት
ለአፓርትመንቱ በቂ እንደሆነ ባስጠናነው መሰረት የኤሌክትሪክ ዲዛይኑን እንደገና ያሰራን እና
ትራንስፈርመሩንም በራሳችን ከሌላ ድርጅት ስለገዛን የከፈልነው ብር የመስሪያ ቤቱን አሰራር ተከትሎ
ተመላሽ እንዲደረግልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 3/09/2014

ቁጥር EMR303/5/22

ለ ፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የቤት ሽያጭ ስለመፈፀም

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን በረጅም ጊዜ ሽያጭ በብር 1,493,150.00 /አንድ ሚሊየን አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሺ አንድ
መቶ ሀምሳ ብር/ ለወ/ሮ ዋስዕ ሙስጠፋ ኢብራሂም በሽያጭ ከታች ባያያዝናቸው ደረሰኞች ማስተላለፍ
ስለፈለግን መ/ቤታቹህ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 3/09/2014
Picture 0 ...

ቁጥር EMR304/5/22

ለ ፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የቤት ሽያጭ ስለመፈፀም

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን በረጅም ጊዜ ሽያጭ በብር 1,493,150.00 /አንድ ሚሊየን አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሺ አንድ
መቶ ሀምሳ ብር/ ለወ/ሮ ነኢማ አብደላህ ኢስማን ሀሰን በሽያጭ ከታች ባያያዝናቸው ደረሰኞች ማስተላለፍ
ስለፈለግን መ/ቤታቹህ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 1/09/2014

ቁጥር EMR302/5/22

ለ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ

ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ጽ/ቤት


Picture 0 ...

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ካርታ እንዲስተካከልልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 05 ንብረት ከሆነው


2B+G+13+T አፓርትመንት ሕንጻ ላይ

የካርታ ቁጥር AA000040502079

የተሰጠበት ቀን 18/11/2011

የወለል ቁጥር Ground

የቤት ቁጥር G-01

በውል የተፈቀደ ይዞታ ስፋት (ካ.ሜ) 954

ተነፃፃሪ የመሬት ስፋት 0.53

የወለል ስፋት (ካ.ሜ) 13

የሆነ ለንግድ አገልግሎት የሚውል የቤት ካርታ የተሰጠን ሲሆን ነገር ግን የተሰጠን ካርታ አቀማመጥ እና የ ካሬ
ልዩነት ስላለው ከታች በተገለፀው መልኩ ካርታችን እንዲስተካከልልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

የወለል ቁጥር Ground

የቤት ቁጥር G-01

የወለል ስፋት (ካ.ሜ) 12

ከሰላምታ ጋር

ቀን 02/07/2014

ቁጥር EMR273/2/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ሰራተኛ ስለመቀየር

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ለማከናወንና ለመስራት ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት ለሽያጭ ሰራተኝት
Picture 0 ...

መስሪያ ቤታቹህ ያስመዘገብናቸው ሰራተኞ ውስጥ አህመድ አብራር በሺርን በ ከዲጃ ረሺድ ሙሀመድ እ
እንድትቀይሩልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 27/08/2014

ቁጥር EMR297/5/22

ለ አ/አ መንገዶች ባለስልጣን ማዕከላዊ መንገድ ሀብት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-መንገድ እና የውሀ ፍሳሽ መስመር እንዲሰራል ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቄጥር 332
ከሚያስገነባው 2B+G+13+T አፓርትመንት ሕንጻ ፊት ለፈት ያለው መንገድ ከተጠገነ ረዥም ጊዜ ስለሆነው
Picture 0 ...

እና ፍሳሽ እያስቸገረን ስለሆነ መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ትብብር እንዲዲርግልን እየጠየቅን ለሚደረግልን


ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 26/08/2014

ቁጥር EMR296/5/22

ለ ዳሽን ባንክ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-ክፍያ እዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን የባንካቹህ ደንበኛ የሆኑት አቶ እዮብ ደምሴ ጋር ባደረግነው ውል መሰረት በሪል ስቴታችን ስም
ተመዝግቦ የሚገኘውን የካርታ ቁጥር AA000040502079 አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቄጥር
Picture 0 ...

204 ስፋቱ 110 ሜ 2 የሆነውን መኖሪያ አፓርትመንት ቤት በብር 8,140,000.00 /ስምንት ሚሊየን አንድ
መቶ አርባ ሺ ብር/ ተስማምተን በቀን ሚያዚያ 10 2014 ዓ.ዓ በደብዳቤ ቁጥር DB/AU/LETT/00222/
ባንካቹህ እንደሚከፍለን በሰጠን የመተማመኛ ደብዳቤ መሰረት ማሟላት ለብንን ቅድመ ሁኔታዎች መሰረት
ባንካቹህ በድርግታችን የዳሽን ባንክ አካውንት ቁጥር 7916331804511 ልደታ ቅርጫፍ በሚገኘው የሂሳብ
ቁራችን ሙሉ ክፍያችንን ገቢ እንድታደርጉልን ስንልን በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 25/08/2014

ቁጥር EMR295/4/22

ለ ዳሽን ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የባንክ አካውንት ስለመክፈት

በድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ስም ከወለድ ነጸ የሆነ አካውንት /ሂሳብ/


እንዲከፈትልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 18/08/2014

ቁጥር EMR293/4/22

ለ ፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የቤት ሽያጭ ስለመፈፀም

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 በሚያስገነባው አፓርታማ ላይ የቤት ቁጥር 801
የሆነ አፓርታማ በረጅም ጊዜ ሽያጭ በብር 1,493,150.00 /አንድ ሚሊየን አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሺ አንድ
መቶ ሀምሳ ብር/ ለአቶ አብድልመሊክ ሀሰን በሽያጭ ከታች ባያያዝናቸው ደረሰኞች ማስተላለፍ ስለፈለግን
መ/ቤታቹህ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 18/08/2014

ቁጥር EMR293/4/22

ለ ፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የቤት ሽያጭ ስለመፈፀም

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 በሚያስገነባው አፓርታማ ላይ የቤት ቁጥር 902
የሆነ አፓርታማ በረጅም ጊዜ ሽያጭ በብር 1,563,150.00 /አንድ ሚሊየን አምስት መቶ ስልሳ ሶስት ሺ አንድ
መቶ ሀምሳ ብር/ ለነቢሀ ሀሰን በሽያጭ ከታች ባያያዝናቸው ደረሰኞች ማስተላለፍ ስለፈለግን መ/ቤታቹህ
የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 18/08/2014

ቁጥር EMR293/4/22

ለ ፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የቤት ሽያጭ ስለመፈፀም

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን በረጅም ጊዜ ሽያጭ በብር 1,493,150.00 /አንድ ሚሊየን አራት መቶ ዘጠና ሶስት ሺ አንድ
መቶ ሀምሳ ብር/ ለወ/ሮ ነኢማ አብደላህ ኢስማን ሀሰን በሽያጭ ከታች ባያያዝናቸው ደረሰኞች ማስተላለፍ
ስለፈለግን መ/ቤታቹህ የተለመደውን ትብብር እንዲያደርግልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 9/04/2022

Ref.no EMR293/4/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


Our company Emarosh Engineering PLC is a ccompany that’s
undertake in a real estate sector. And this is to certify that Our client Mr.
Abdulkader Mossa Hussen payed a first payment 622,664.00 (six
hundred twenty two thousand six hundred sixty four birr) for a 105 m2
lot number J2-502 appartment and 10 m2 shop that the possessors name
is under our company Emarosh Engineering PLC Title deed no
Picture 0 ...

01/599/0015132/00 and the property is found in Addis Ababa Nefas silk


sub city werda 01.

With Greetings

ቀን: 1/08/2014

ቁጥር EMR293/4/22

ለ ሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- አፓርትመንት እያስገነባ መሆኑን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን የድርጅታችን ደንበኛ የሆኑት አቶ አብዱልቃድር ሙሳ ሁሴን ወርቅነሽ ተፈራ ማሞ በሪል
ስቴታችን ስም ተመዝግቦ የሚገኘውን የካርታ ቁጥር AA000040502079 አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ
05 የቤት ቄጥር 1202 የሆነውን መኖሪያ አፓርትመንት ቤት ለመሸጥ ውል ተስማምተን በቀን ሀምሌ 02 2013
ዓ.ዓ በደብዳቤ ቁጥር ሕባ/ልደ/997/13 ቀሪ ክፍያ 3,027,360.00 /ሶስት ሚሊየን ሀያ ሰባት ሺ ሶስት መቶ ስልሳ
ብር/ ባንካቹህ እንደሚከፍለን በሰጠን የመተማመኛ ደብዳቤ መሰረት በፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ
ኤጀንሲ ተገኝተን በሰነድ ቁጥር ቅ 10/00063/2B/2013 በቀን ሐምሌ 07 2013 ዓ.ዓ የሽያጭ ውል ስምምነት
የተፈራረምን ቢሆንም ነገር ግን እስከዛሬ የባንካቹህ ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ ወርቅነሽ ተፈራ ማሞ የስም
ዝውውር ባለማድጋቸው ምንም አይነት ክፍያ ያልደረሰን መሆኑን አውቃቹህ ባንካቹህ እርምጃ እንዲወስድልን
በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 30/07/2014

ቁጥር EMR293/4/22

ለ ህብረት ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-እርምጃ እንዲወሰድልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የተሰማራ


ድርጅት ሲሆን የባንካቹህ ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ ወርቅነሽ ተፈራ ማሞ በሪል ስቴታችን ስም ተመዝግቦ
የሚገኘውን የካርታ ቁጥር AA000040502079 አዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቄጥር 1202
የሆነውን መኖሪያ አፓርትመንት ቤት ለመሸጥ ውል ተስማምተን በቀን ሀምሌ 02 2013 ዓ.ዓ በደብዳቤ ቁጥር
ሕባ/ልደ/997/13 ቀሪ ክፍያ 3,027,360.00 /ሶስት ሚሊየን ሀያ ሰባት ሺ ሶስት መቶ ስልሳ ብር/ ባንካቹህ
እንደሚከፍለን በሰጠን የመተማመኛ ደብዳቤ መሰረት በፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ
ተገኝተን በሰነድ ቁጥር ቅ 10/00063/2B/2013 በቀን ሐምሌ 07 2013 ዓ.ዓ የሽያጭ ውል ስምምነት
የተፈራረምን ቢሆንም ነገር ግን እስከዛሬ የባንካቹህ ደንበኛ የሆኑት ወ/ሮ ወርቅነሽ ተፈራ ማሞ የስም
ዝውውር ባለማድጋቸው ምንም አይነት ክፍያ ያልደረሰን መሆኑን አውቃቹህ ባንካቹህ እርምጃ እንዲወስድልን
በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ኢ/ኢ/01152/2014
Date: 28/07/2014

ለኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ


አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ
አ.አ

ጉዳዩ ፡ ትብብር እንዲደረግላቸው ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኢማሮሽ ኢንጅነሪነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ ለተበደረው የ 19,000,000.00 ብር (የአስራ ዘጠኝ


ሚሊዮን ብር) ሙራበሃ ፋይናንሲንግ የብድር ዋስትና ይሆን ዘንድ በቦሌ ክ/ከተማ በወረዳ 12 የሚገኘውን የአቶ
ዳውድ ያሲን ንብረት በብድር ዋስትና ማስያዙ የሚታወስ ነው፡፡ይሁንና አቶ ዳውድ ያሲን ንብረታቸውን
በአይነት በማዋጣት የሁዳ ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ አባል መሆን ስለፈለጉ ዋስትናው ተጠብቆ ይህንን
መፈጸም እንዲችሉ ለሚመለከታቸው የመንግስት አካላት ደብዳቤ በመጻፍ ተብብር ታደርጉላቸው ዘንድ
የተለመደ ትብብራችሁን በአክብሮ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ፡-
- ለአቶ ዳውደ ያሲን
- ለሁዳ ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ
አዲስ አበባ

ቀን: 28/07/2014

ቁጥር EMR293/4/22

ለ ፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡-የቤት ሽያጭ ስለመፈፀም

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል ስቴት ልማት አልሚነት የጠሰማራ


ድርጅት ሲሆን በረጅም ጊዜ ሽያጭ በብር 2,000,000.00 /ሁለት ሚሊየን ብር/ ለአቶ መልኬ ቀሚሱ በሽያጭ
ከታች ባያያዝናቸው ደረሰኞች ማስተላለፍ ስለፈለግን መ/ቤታቹህ የተለመደውን ትብብር እድታደርጉልን
ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 30/07/2014

ቁጥር EMR281/4/22

ለ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ

ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ንግድ እና ኢንዱስትሪ ልማት ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡-ደረሰኝ መመለስን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014 ሲሆን
ከጃፈር አብድልቃድር አህመድ /ጃፈር ኤሌክትሮ ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ/ ባደረግነው የትራንስፎርመር
እቃዎችን የማቅረብ እና የመግጠም ውል መሰረት በደረሰኝ ቁጥር FS NO. 00000127 የብር መጠን
427,256.04 /አራት መቶ ሀያ ሰባት ሺ ሁለት መቶ ሀምሳ ስድስት ብር ከ አራት ሳንቲም/ ደረሰኝ የሰጠን
ቢሆንም ነገር ግን የተቆረጠው ደረሰኝ ዝርዝር እቃዎችን እና ዋጋቸውን ስላልተጠቀሰበት እላይ የተጠቀሰውን
ደረሰኝ ተመላሽ ሆኖ ሌላ ደረሰኝ ማለትም በደረሰኝ ቁጥር FS NO. 00000132 የብር መጠን 427,248.00/
አራት መቶ ያ ሰባት ሺ ሁለት መቶ አርባ ስምንት ብር/ የቆረጡልን ስለሆነ በእናንተ በኩል አስፈላጊው ትብብር
እንዲደረግላቸው በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ ሙክታር ሙሀመድ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 304 የሆነ
አፓርታማ እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 4 ተኛ
30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 5 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 6 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 7 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 8 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 180,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014
Picture 0 ...

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ ሙስጠፋ ዩኑስ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 501 የሆነ
አፓርታማ እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 6 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 7 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 8 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 108,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ አብድልቃድር ኢማም
Picture 0 ...

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 701 የሆነ
አፓርታማ እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 3 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 4 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 5 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 6 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 7 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 8 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 216,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ ሚፍታህ አግራው

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል
Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 604 የሆነ
አፓርታማ እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 20 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 21 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 22 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 24 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 25 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 26 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
8 27 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
9 28 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 324,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ ተክላይ ገ/ኪሮስ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 201 የሆነ
አፓርታማ እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
Picture 0 ...

ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ
እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ
እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም
አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል
እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3

/08/2014 ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ
6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 20 ኛ
28,913.15 6,000.00 34,913.15
2 21 ኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
3 22 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
4 23 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
5 24 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
6 25 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
7 26 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
8 27 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
9 28 ተኛ 28,913.15 6,000.00 34,913.15
አጠቃላይ 314,218.35

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ ማህሙድ አህመድ ኢብራሂም

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 601 የሆነ
አፓርታማ እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ
እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ
Picture 0 ...

እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም
አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል
እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት
እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን
ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 17 ተኛ
30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 18 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 19 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 20 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 21 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 22 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
8 24 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
9 25 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
10 26 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
11 27 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
12 28 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 432,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 25/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ ሀቢብ ሙሀመድ ትኩዕ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 1003
የሆነ አፓርታማ ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 22 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 24 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 25 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 26 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 27 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 28 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 252,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ ሱረያ እድሪስ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 404 የሆነ
አፓርታማ ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 22 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 24 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 25 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
Picture 0 ...

5 26 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00


6 27 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 28 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 252,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 26/07/2014

ቁጥር፡ EMR/280/4/22
ለ አቶ በሽር አብዱላሂ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 904 የሆነ
አፓርታማ ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም
ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር
ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን
መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 3/08/2014 ከዚህ
በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4
መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 22 ተኛ
30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 24 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 25 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 26 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 27 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 28 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 252,000.00
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን 23/07/14

ቁጥር EMR273/3/22

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ምዕ/አ/አ/ዲ/አ/ማ/ቁ -7

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ሱፐርቫይዘር እንዲመደብልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ አንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ለሚያስገነባው


አፓርትመንት ትራንስፈርመር እንድንገዛ በእናንተ በኩል ስፔስፊኬሽን መሰጠታችን ይታወቃል፡፡ በተሰጠን ስፕስፊኬሽን
መሰረትም እቃዎቹን ስለገዛን ሱፐርቫይዘር እንድትመድቡልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 21/07/2014

ቁጥር EMR273/3/22

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፕላን ኮሚሽን

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የመንገድ ጥናትን ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት
ሲሆን በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የካርታ ቁጥር AA000090710533 የሆነ ይዞታችን
ላይ B+G+10 የሆነ ቅይጥ አገልግሎት የሚሰጥ ህንፃ ለመገንባት ያሰብን ሲሆን ነገር ግን ያለው የመንገድ ጥናት
ላሰብነው የህንፃ ርዝመት ለመገንባት አያስችልም፡፡ ስለሆነም ፅህፈት ቤታቹህ ለፈለግነው የግንባታ ርዝመት
እንዲያስችል ሆኖ አዲስ የመንገድ ጥናት እንዲጠናልን ስንል በትህትና አንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

0
Picture 0 ...

ቀን 21/07/2014

ቁጥር EMR273/3/22

ለሀበሻ ሲሚንቶ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የስሚንቶ ጥያቄን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃየተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን
በአዲስ አ ለሚያስገነባቸው ከዚህ በታች ለተጠቀሱት ፕሮጀክቶች

6. ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚገነባቸው 2B+G+13+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች


7. ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚገነባቸው B+G+13+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
8. ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 07 ለሚገነባቸው B+G+10+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
9. ኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ወረዳ 07 ለሚገነባቸው B+G+10+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
10. ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ወረዳ 0 ለሚገነባቸው B+G+4+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
ግንባታ ከፍተኛ የሆነ የስሚንቶ እጥረት ስለገጠመን ድርጅታቹህ ለግንባታ የሚሆነንን አስፈላጊውን
የሲሚንቶእየጠየቅን የግንባታ ፍቃድ እና ሌሎች ማስጃዎችን …….ገፅ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን
መሆኑን እየገለፅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 21/07/2014

ቁጥር EMR271/3/21

ለ ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ ባልቻ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 16/07/2014

ቁጥር EMR262/3/22
Picture 0 ...

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡-ውክልና መስጠትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014 ሲሆን
የድርጅታችንን ሰራተኛ የሆኑትን አቶ ሰታሊን ሰዒድ እና አቶ ሰዒድ ሁሴን ድርጅታችንን በመወከል ሰነዶችን
እንዲያስረክቡ፣ እንዲቀበሉ፣ እንዲያስረዱ እንዲሁም ማንኛውንም ከ መስሪያቤታቹህ ለሚመጡ
ማንኛውንም ጉዳዮች እንዲያስፈፅሙ ስለወከልናቸው በእናንተ በኩል አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግልን
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 15/07/2014

ቁጥር EMR276/3/22
Picture 0 ...

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ሰራተኞችን ምደባ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ለማከናወንና ለመስራት ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት ለሽያጭ ሰራተኞችን
ድርጅታቹህ ስልጠና እንደሰጣቸው ይታወቃል፡፡ እነህ የሰለጠኑ ሰራተኞችን የተግባር ልምድ እንዲያገኙ መስሪያ
ቤታቹህ በስራ ላይ ወዳሉ የሽያጭ ሱቆች ምደባ እንድትሰጡልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 10/03/2014

ቁጥር EMR189/11/21

ለ አዋሽ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


Picture 0 ...

የድርጅታች ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን 12/07/2014

ቁጥር EMR262/3/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ቤትን ስለመቀየር

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ለማከናወንና ለመስራት ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት ለሽያጭ ቦታ የሚሆን
ቢሮ በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 07 የቤት ቁጥር አዲስ የሆነውን ቤት ከዚህ በፊት ያሳየናቹህ መሆኑ
ይታወቃል፡፡ ነገር ግን ከአከራዮቻችን ጋር በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት ውላችንን ልናፈርስ ችለናል፡፡
Picture 0 ...

ስለሆነም መስሪያ ቤታቹህ ሌላ ለሽያጭ የሚሆን ቦታ ስላገኘን ተቀያሪው ቤት እንድታዩልን ስንል በትህትና
እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 18/3/2022

ቁጥር EMR258/3/22

ለ ኤም.ቲ.ቲ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሰራተኛ የሆነው አቶ አብድልሃይ አደም ጓዴ
የቤት ኪራይ ውሎችን እንዲዋዋል፣እንዲያፈርስ እና እንዲሁም የቤት ኪራይን የሚመለከትን ጉዳይ
እነዲያስፈፅም ስለወከልነው በእናንተ በኩል አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግልን በአክብት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 18/03/2022

ቁጥር፡ EMR/257/3/22
ለ ኤም.ቲ.ቲ ኃ/የተ/የግ/ማህበር

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የኪራይ ብር ተመላሽ እንዲደረግልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ አዲስ አበባ ከተማ ኮልፌ ቀራዮ ክ/ከተማ ወረዳ 07 የቤት ቁጥር
አዲስ የሆነውን እና ንብረትነቱ የ ኤም.ቲ.ቲ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሆነው ህንፃ ላይ በቀን 8/6/2014 የንግድ ቤት
የተከራየን መሆኑ ይታወቃል፡፡
ነገር ግን ድርጅታችን ቤቱን ሲከራይበት ባልነበረበት ሁኔታ አሁን ደረጃ ሊሰራ መሆኑን አውቀናል ስለሆነም
ድርጅታችን ይህን ደረጃ መሰራቱን ለገቢያችን ያለውን አሉታዊ ተፅዕኖ በማገናዘብ ቤቱን በሌላ በተመሳሳይ
ቤት እንድትቀይሩልን ብንጠይቅም ፈቃደኛ ባለመሆናቹህ ስለሆነም ቤቱን ለመልቀቅ ስለፈለግን የከፈልነው
ብር ተመላሽ እንድታደርጉልን ስንል በትህትና እየጠየቅን በዚሁ ምክኒያት ድርጅታችን ላይ የደረሰብንን ኪሳራ
በህግ አግባብ የምንጠይቅ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 18/03/2022

ቁጥር፡ EMR/256/3/22
ለ ወ/ሮ ወርቅነሽ ተፈራ ማሞ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክ/ከተማ ወረዳ 05 ቡልጋሪያ አካባቢ
በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 1202 የሆነ አፓርታማ
ለመግዛት ከድርጅታች ጋር የተዋዋሉ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በውላችን መሰረትም ባንክ በላከልን የመተማመኛ
ደብዳቤ መሰረት የሚጠበቅብንን ሁሉ ያሞላን ቢሆንም በመንግስት ተላልፎ በነበረው የመሬት ነክ አገልግሎት
እገዳ መሰረት ክፍያ ሳይከፈለን ቆይቶል፡፡
በመንግስት ተላልፎ በጊዜያዊነት ታግዶ የነበረው የመሬት ነክ አገልግሎት ከ ቀን 13/05/2014 ዓ.ዓ ጀምሮ
እግዱ የተነሳ እና በ የክፍለ ከተማ ቢሮዎች አገልግሎት መስጠት የጀመረ ቢሆንም በእርሶ በኩል የሚጠበቅቦትን
ሂደት ግን ባለመፈፀሞት እስካሁን አልከፈሉም ስለሆነም ሂደቱን በቶሎ ጨርሰው ክፍያውን እንዲያጠናቁ
እንጠይቃለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

Date 5/03/2022

Ref.no EMR268/3/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Semira Ahmed was employed by Emarosh Engineering P.L.C at
Lideta as Office Engineer and Site Engineer from 16/05/2018 G.C to 7/01/2022 G.C during
this Period she worked 48 Hours per week earning a Net salary of birr 3556.25 /Three thousand
Five Hundred fifty six birr and twenty five cent/. And all governmental taxes has been deducted
from her salary and paid to the concerned authority.

Her office duties include working mainly on, Preparation of Design Report, Preparation of
bill of quantities, Preparation of contract Document, Communicating and finalizing the
affairs of AR, ST, SN & EL Drawings with high government assigned Enginnered
Picture 0 ...

professional. Her site duties mainly includes site supervision and site works and Networked
communication with construction party members for smarter outputs. Her sense of
responsibility maturity beyond her age in dealing with clients, understanding with team makes
her universally accepatable and she gets along with all. Her work output is positively influenced
by her strength in communication and task orientation.

Semira Ahmed has always render her service with the highest degree of responsibility and
professionalism and we wish her all the best in her future endeavors.

With Greetings

ቀን 02/07/2014

ቁጥር EMR273/2/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሽያጭ ሰራተኛ ስለመቀየር

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ለማከናወንና ለመስራት ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት ለሽያጭ ሰራተኝት
መስሪያ ቤታቹህ ያስመዘገብናቸው ሰራተኞ ውስጥ አህመድ አብራር በሺርን በ ከዲጃ ረሺድ ሙሀመድ
እንድትቀይሩልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 08/03/2022

Ref.no EMR 267/02/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Mr. Mohammed Awoel Abdela is an employee in Emarosh
Engineering P.L.C at Lideta as Office Electrical Engineer from 8/02/2017 G.C to 07/03/2022
G.C during this Period he worked 48 Hours per week earning a Net salary of birr 4000.00 /Four
thousand/. And all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to the
concerned authority. During his tenure he was working in the following projects.

No Project Project Owner Project Location Project Capital in Job Position


Birr
Picture 0 ...

1 B+G+8 Zeynu Adiss Ababa Kol fe 65,880,000.00 Electrical


hamedegba Keraniyou Sub city Engineer
W10

2 G+6 Yimegnushal Adiss Ababa nefs 38,430,000.00 Electrical


Adane silk lafto Sub city Engineer
W02

3 G+4 Fetiya Ansa Adiss Ababa Kol fe 15,079,000.00 Electrical


Keraniyou Sub city Engineer
W7

With Greetings

ቀን 25/06/2014

ቁጥር EMR265/3/22

ለ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሰረተ ልማት ቅንጅት ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ቅጣት እዲነሳልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የይዞታ መለያ ቁጥር AA000090711502 ለምንገነባው


ግንባታ የዲዛይን ስራው ተጠናቆ የግንባታ ማስጀመሪያ ላይ ሲደርስ በሀገር አቀፍ ደረጃ እንዳይሰጥ በመከልከሉ
ምክኒያት የግንባታ ማስጀመሪያ ሳንወስድ ግንባታ በመጀመራችን ቅጣት እንድንከፍል ተደርጓል፡፡

ስለሆነም መስሪያ ቤታቹህ ያለውን ሁኔታ ግምት ውስጥ በማሰገባት ቅጣቱ እንዲነሳልን ስንል በትህትና
እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 18/06/2014

ቁጥር EMR257/2/22

ለ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግንባታ ቁጥጥር ባለስልጣን

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ለኤማሮሽ ሪል ስቴት (2B+G+13) እና


(B+G+10) ህንፃ ዲዛይን ሰርተን አስፈቅደናል፡፡ በመሆኑም እነዚህን የህንፃ ግንባታ ፍቃዶች በኤማሮሽ
ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ተሰረተው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ግንባታ ፍቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን
የፀደቁ መሆናቸውን ጠቅሳቹህ ለ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮንስትራክሽን ቢሮ የማረጋገጫ ደብዳቤ
እንድትፅፉልን ስንል በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 22/2/2022

Ref.no EMR 259/02/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Mr. Mohammed Awoel Abdela is an employee in Emarosh
Engineering P.L.C at Lideta as Office Electrical Engineer from 8/02/2017 G.C to 22/02/2022
G.C during this Period he worked 48 Hours per week earning a Net salary of birr 4000.00 /Four
thousand/. And all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to the
concerned authority.

We wish him all the best in his future endeavors.

With Greetings
Picture 0 ...

ቀን 09/06/2014

ቁጥር EMR257/2/22

ለ ኢትዮ ቴሌኮም

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የተጠየቅናቸውን ማስራጃዎች ስለማስገባት

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በፍራንቻይዝ አጋርነት


የቴሌኮም አገልግሎቶችን ሽያጭ ለማከናወንና ለመስራት ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት የተጠየቅናቸውን
ፋይሎች ያቀረብን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/06/2014

ቁጥር EMR256/2/22

ለ ቤተል ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የፊኒሺንግ ስራዎች ክፍያን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል


አካባቢ እያስገነባ በሚገኘው B+G+10 ህንፃ ላይ 104 ቁጥር የሆነው ቤት የርሶ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም
እንደሚታወቀው የመጀመሪያውን ምእራፍ ማለትም እስከ ልስን ያለውን የግንባታ ሂደት ያጠናቀቅን ሲሆን
ቀጣዩን የፊኒሺንግ ስራ ባለው የወቅቱ ዋጋ 24,800.00 ዶላር (ሀያ አራት ሺ ስምንት መቶ ዶላር) የመጣ
ስለሆነ በተጠቀሰው ያከፋፈል ሂደት መሰረት በየወሩ ወይንም ሁሉንም ክፍያ በአንድ ጊዜ እና በወቅቱ ባለው
የአሜሪካ ዶላር ምንዛሬ በኢትዮጲያ ብር እንድትፈፅሙ ለማስታውስ እንወዳለን ዝርዝር መረጃ ቢሮ ድረስ
በመገኘት የሱቅ መረጣ እና ውል እንድትወስዱ ስንል እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ይህ ዋጋ የሱቁን ዋጋ አይጨምርም፡፡

የክፍያተ.ቁ የክፍያ ጊዜ ወርሃዊክፍያ /ዶላር/ ተ.እ.ታ/15%/ ድምር /ዶላር/


1 ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
2. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
3. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
4. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
5. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
6. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
7. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
8. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
9. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
10. ወር በገባ 1-5 $ 2,156.52 $ 323.48 $ 2,480.00
ጠቅላላ ድምር $ 21,565.20 $ 3,234.80 $ 24,800.00
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/06/2014

ቁጥር EMR256/2/22

ለ ቤተል ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የፊኒሺንግ ስራዎች ክፍያን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል


አካባቢ እያስገነባ በሚገኘው B+G+10 ህንፃ ላይ 103 ቁጥር የሆነው ቤት የርሶ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም
እንደሚታወቀው የመጀመሪያውን ምእራፍ ማለትም እስከ ልስን ያለውን የግንባታ ሂደት ያጠናቀቅን ሲሆን
ቀጣዩን የፊኒሺንግ ስራ ባለው የወቅቱ ዋጋ 24,500.00 ዶላር (ሀያ አራት ሺ አምስት መቶ ዶላር) የመጣ
ስለሆነ በተጠቀሰው ያከፋፈል ሂደት መሰረት በየወሩ ወይንም ሁሉንም ክፍያ በአንድ ጊዜ እና በወቅቱ ባለው
የአሜሪካ ዶላር ምንዛሬ በኢትዮጲያ ብር እንድትፈፅሙ ለማስታውስ እንወዳለን ዝርዝር መረጃ ቢሮ ድረስ
በመገኘት የሱቅ መረጣ እና ውል እንድትወስዱ ስንል እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ይህ ዋጋ የሱቁን ዋጋ አይጨምርም፡፡

የክፍያተ.ቁ የክፍያ ጊዜ ወርሃዊክፍያ /ዶላር/ ተ.እ.ታ/15%/ ድምር /ዶላር/


1 ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
2. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
3. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
4. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
5. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
6. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
7. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
8. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
9. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
10. ወር በገባ 1-5 $ 2,130.43 $ 319.57 $ 2,450.00
ጠቅላላ ድምር $ 21,304.30 $ 3,195.70 $ 24,500.00

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/06/2014

ቁጥር EMR256/2/22

ለ ቤተል ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የፊኒሺንግ ስራዎች ክፍያን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል


አካባቢ እያስገነባ በሚገኘው B+G+10 ህንፃ ላይ 102 ቁጥር የሆነው ቤት የርሶ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም
እንደሚታወቀው የመጀመሪያውን ምእራፍ ማለትም እስከ ልስን ያለውን የግንባታ ሂደት ያጠናቀቅን ሲሆን
ቀጣዩን የፊኒሺንግ ስራ ባለው የወቅቱ ዋጋ 26,500.00 ዶላር (ሀያ ስድስት ሺ አምስት መቶ ዶላር) የመጣ
ስለሆነ በተጠቀሰው ያከፋፈል ሂደት መሰረት በየወሩ ወይንም ሁሉንም ክፍያ በአንድ ጊዜ እና በወቅቱ ባለው
የአሜሪካ ዶላር ምንዛሬ በኢትዮጲያ ብር እንድትፈፅሙ ለማስታውስ እንወዳለን ዝርዝር መረጃ ቢሮ ድረስ
በመገኘት የሱቅ መረጣ እና ውል እንድትወስዱ ስንል እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ይህ ዋጋ የሱቁን ዋጋ አይጨምርም፡፡

የክፍያተ.ቁ የክፍያ ጊዜ ወርሃዊክፍያ /ዶላር/ ተ.እ.ታ/15%/ ድምር /ዶላር/


1 ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
2. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
3. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
4. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
5. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
6. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
7. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
8. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
9. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
10. ወር በገባ 1-5 $ 2,304.35 $ 345.65 $ 2,650.00
ጠቅላላ ድምር $ 23,043.50 $ 3,456.50 $ 26,500.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/06/2014
Picture 0 ...

ቁጥር EMR256/2/22

ለ ቤተል ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የፊኒሺንግ ስራዎች ክፍያን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ ኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 07 ቤተል


አካባቢ እያስገነባ በሚገኘው B+G+10 ህንፃ ላይ 101 ቁጥር የሆነው ቤት የርሶ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም
እንደሚታወቀው የመጀመሪያውን ምእራፍ ማለትም እስከ ልስን ያለውን የግንባታ ሂደት ያጠናቀቅን ሲሆን
ቀጣዩን የፊኒሺንግ ስራ ባለው የወቅቱ ዋጋ 25,500.00 ዶላር (ሀያ አምስት ሺ አምስት መቶ ዶላር) የመጣ
ስለሆነ በተጠቀሰው ያከፋፈል ሂደት መሰረት በየወሩ ወይንም ሁሉንም ክፍያ በአንድ ጊዜ እና በወቅቱ ባለው
የአሜሪካ ዶላር ምንዛሬ በኢትዮጲያ ብር እንድትፈፅሙ ለማስታውስ እንወዳለን ዝርዝር መረጃ ቢሮ ድረስ
በመገኘት የሱቅ መረጣ እና ውል እንድትወስዱ ስንል እናሳውቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- ይህ ዋጋ የሱቁን ዋጋ አይጨምርም፡፡

የክፍያተ.ቁ የክፍያ ጊዜ ወርሃዊክፍያ /ዶላር/ ተ.እ.ታ/15%/ ድምር /ዶላር/


1 ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
2. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
3. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
4. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
5. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
6. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
7. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
8. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
9. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
10. ወር በገባ 1-5 $ 2,217.39 $ 332.61 $ 2,550.00
ጠቅላላ ድምር $ 22,173.90 $ 3,326.10 $ 25,500.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 1/06/2014
Picture 0 ...

ቁጥር EMR252/2/22

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡-ክሊራንስ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014 ሲሆን
ድርጅታችን የአፓርትመንት ሽያጭ ማድረግ ስለፈለገ ክሊራንስ እንድትሰጡን ስንል እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 18/05/2014

ቁጥር EMR241/01/22
Picture 0 ...

ለ ኢትዮጲያ ቴሌ ኮሚዩኒኬሽን ሳር ቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የኢንካሚንግ ኬብል እንዲገባልን


ከላይ ከርእሱ ለመጥቀስ እንደተሞከረው ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አዲስ
አበባ ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ቡልጋሪያ አካባቢ እያስገነባ ባለው 2B+G+13 ህንፃ ላይ 100 ፒየር የሆነ
ኢንካሚንግ ኬብል እንዲገባልን ስለፈለግን ድርጅታቹህ አስፈላጊውን ትብብር እንዲደረግልን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 5/05/2014

ቁጥር EMR225/12/22

ለ ኢትዮጲያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን


Picture 0 ...

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ህጋዊ ወኪል የሆኑት ወ/ሪት ፌርዶስ ስሌማን
ዳውድ ከታች ለተዘረዘሩት መኪኖች ጉዳይ እንዲያስፈፅሙ ስለወከልናቸው በእናንተ በኩል አስፈላጊውን
ትብብር እንዲደረግልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

1, ኢት-03-83675

2, አአ-03-01-A20255

3, ኢት-03-58643

4, አአ-03-A09499

ከሰላምታ ጋር

ቀን 19/04/2014

ቁጥር EMR225/12/21

ለ አቶ የህያ አብዱረህማን እና ወ/ሮ መዲና አዳነ

የጓሮ ሳይት

የቤት ቅጥር 403 አስገንቢ

ባሉበት
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 30/03/2014 በቁጥር EMR208/12/21 በተፃፈ


ደብዳቤ ቀሪ ክፍያዎች እድትከፍሉ እስከ 15/04/2014 ቀን መስጠታች ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልከፈሉ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የምናስተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ
ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ
እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ
ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 19/04/2014

ቁጥር EMR226/12/21

ለ አቶ የህያ አብዱረህማን እና ወ/ሮ መዲና አዳነ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 504 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ
Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 30/03/2014 በቁጥር EMR207/12/21 በተፃፈ


ደብዳቤ ቀሪ ክፍያዎች እድትከፍሉ እስከ 15/04/2014 ቀን መስጠታች ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልከፈሉ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የምናስተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ
ከፃፍንበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ
እንዲነጋገሩ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ
ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 14/4/2014

ቁጥር EMR227/12/21

ለ ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ሰራተኞችን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 በተለምዶ


ቡልጋሪያ በሚባለው አካባቢ የ 2B+G+13 የህንፃ ግንባታ እያከናወንን እንገኛለን፡፡ በዚሁ የህንፃ ስራ ግንባታ
ላይ ከስር በሰንጠረዥ የተጠቀሱት ሰራተኞች የድርጅታችን ሰራተኞች መሆናቸውን እናሳውቃለን ፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

Date 03/11/2021

Ref.no EMR 221/11/21

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Mr. Seid Negus Alemu was employed by Emarosh Engineering P.L.C
at Adiss Abeba as Office SellesPerson from 04/07/2015 G.C to 10/02/2021 G.C during this
Period he worked 48 Hours per week.

His office duties include working mainly on interacting with our clients and providing them
with information on the real estate we sell. His sense of responsibility maturity in dealing with
clients, understanding with team makes him universally accepatable and he gets along with all.
His work output is positively influenced by his strength in communication and task orientation.
He has done a fantastic job completing his taskes, always been on time and professional during
his time.

Mr. Seid Negus Alemu has always render his service with the highest degree of
responsibility and professionalism and we wish him all the best in his future endeavors.
Picture 0 ...

With Greetings

ቀን 13/4/2014

ቁጥር EMR220/12/21

ለ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ

ልደታ ማሪያም ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሰራተኞ የሆኑት ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ እና አቶ


ሙሀመድሸሪፍ አደምኑር ሁሴን ሲፒኦ፣ባንክ ስቴትመንት፣ እና አዲስ የቼክ ቅጠሎች ድርጅቱን በመወከል እምዲቀበሉ
እና እንዲያሰሩ ስለወከልናቸው በእናንተ በኩል አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግል በአክብት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 30/03/2014

ቁጥር፡ EMR/207/12/21
ለ አቶ የህያ አብዱረህማን እና ወ/ሮ መዲና አዳነ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ቂርቆስ


ክ/ከተማ ወረዳ 05 ቡልጋሪያ አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 504
የሆነ አፓርታማ እና 12 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት
ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ
እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ
እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም
አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል
እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ ማለትም ብር 676,861.56 (ስድስት መቶ ሰባ ስድስት ሺ ስምንት
መቶ ስልሳ አንድ ብር ከ ሀምሳ ስድስት ሳንቲም) እስከ 15/04/2014 ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት
እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን
ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 8 ተኛ 47,800.00 6,000.00 53,800.00
2 9ኛ 47,800.00 6,000.00 53,800.00
3 10 ኛ 47,800.00 6,000.00 53,800.00
4 11 ኛ 47,800.00 6,000.00 53,800.00
5 12 ተኛ 47,800.00 6,000.00 53,800.00
6 ጭማሪ ክፍያ 130,000.00 130,000.00
7 የተጨማሪ ስራዎች ክፍያ 277,861.56 277,861.56
አጠቃላይ 676,861.56

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 30/03/2014

ቁጥር፡ EMR/208/12/21
ለ አቶ የህያ አብዱረህማን እና ወ/ሮ መዲና አዳነ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ቦሌ ክ/ከተማ


ወረዳ 10 ጐሮ አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+4 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 403 የሆነ አፓርታማ
እና ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ
እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ
እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም
አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል
እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ ማለትም ብር 428,400.00 (አራት መቶ ሀያ ስምንት ሺ አራት መቶ
ብር) እስከ 15/04/2014 ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን
በውላችን ገፅ 6 አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 17 ተኛ
24,600.00 6,000.00 30,600.00
2 18 ኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
3 19 ኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
4 20 ኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
5 21 ኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
6 22 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
7 23 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
Picture 0 ...

8 24 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00


9 25 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
10 26 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
11 27 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
12 28 ተኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
13 29 ኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
14 30 ኛ 24,600.00 6,000.00 30,600.00
አጠቃላይ 428,400.00

ከሰላምታ ጋር
Date 20/7/2022

Ref.no EMR 116/7/22

TO WHOM IT MAY CONCERN


This is to certify that Abdulwahid Kemal was employed by Emarosh Engineering P.L.C at
Lideta as Office Engineer and Site Engineer from 04/07/2016 G.C up to date during this
Period he worked 48 Hours per week earning a Net salary of birr 5000.00 /Five thousand/. And
all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to the concerned authority.

His office duties include working mainly on, Structural Design, Preparation of Design
Report, Structural drafting, Preparation of bill of quantities, Preparation of contract
Document, Communicating and finalizing the affairs of AR, ST, SN & EL Drawings with
high government assigned Enginnered professional. His site duties mainly includes site
supervision and site works and Networked communication with construction party
members for smarter outputs. His sense of responsibility maturity beyond his age in dealing
with clients, understanding with team makes him universally accepatable and he gets along with
all. His work output is positively influenced by his strength in communication and task
orientation.

Mr. Abdulwahid Kemal has always render his service with the highest degree of
responsibility and professionalism and we wish him all the best in his future endeavors.

With Greetings
Picture 0 ...

ቀን 10/03/2014

ቁጥር EMR189/11/21

ለ አዋሽ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 10/03/2014

ቁጥር EMR190/11/21

ለ አቢሲኒያ ባንክ ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስቴትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 03/03/2014

ቁጥር EMR 182/11/21

ለኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ልደታ ማርያም ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት


የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ዘይነብ ሳቢር ባዩ
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድታሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስተትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 02/03/2014

ቁጥር፡ EMR/181/11/21
ለ ወ/ሮ ከዲጃ ጠይብ

ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 7 የቤት ቁጥር አዲስ ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ
የፍሎር ቁጥር 802 የሆነ 100 ካ.ሜ አፓርታማ እና ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ
መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ
እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ
እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም
አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል
እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ ማለትም ብር 504,000.00 (አምስት መቶ አራት ሺ ብር) እስከ
9/03/2014 ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6
አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 10 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 11 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 12 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 13 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 14 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 15 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 16 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
8 17 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
9 18 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
10 19 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
11 20 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
12 21 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
13 22 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
14 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 504,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 02/03/2014

ቁጥር፡ EMR/180/11/21
Picture 0 ...

ለ አቶ ዩሱፍ ጠይብ እና አቶ ሙሀመድ አሊ


ባሉበት
ጉዳዩ፡- የክፍያ ሂደትን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከአስገንቢዎች ጋር ውል በገባው መሰረት በ አዲስ አበባ ኮልፌ ቀራኒዮ
ክ/ከተማ ወረዳ 7 የቤት ቁጥር አዲስ ቤተል አካባቢ በሚያስገነባው ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ B+G+10 ህንፃ
የፍሎር ቁጥር 801 የሆነ 100 ካ.ሜ አፓርታማ እና ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ
መሆንዎት ይታወቃል፡፡
ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን
እየሰራ ቢሆንም በእርስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ
እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም፡፡ ይህም ግንባታው በታለመለት የጊዜ ገደብ
እንዳይጠናቀቅ ከማድረጉም በተጨማሪ ድርጅቱንም ሆነ አስገንዎችን ለተጨማሪ የጊዜ እና የገንዘብ ኪሳራ
እየዳረጋቸው ይገኛል፡፡ እስከአሁን ድርጅቱ ከአስገንቢዎች ጋር ያለውን መልካም ግንኙነት ለማስጠበቅ ቢታገስም
አንዳንድ አስገንቢዎች የተረዱት አይመስለንም፡፡ ስለሆነም በውላችን መሰረት እስካሁኑ ወርሀዊ ክፍያ መክፈል
እስካለብዎት ድረስ መክፈል ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ ማለትም ብር 684,000.00 (ስድስት መቶ ሰማኒያ አራት ሺ ብር)
እስከ 9/03/2014 ከዚህ በታች በሰንጠረዥ በተገለፀው መሰረት እንዲከፍሉ እያስታወስን ይህ ካልሆነ ግን በውላችን ገፅ 6
አንቀፅ 5 ቁጥር 4 መሰረት ውላችንን የምናቋርጥ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ ያልተከፈለ ወርሀዊ ክፍያዎች ወርሀዊ ክፍያ ቅጣት አጠቃላይ ወርሀዊ ክፍያ
1 5 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
2 6 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
3 7 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
4 8 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
5 9 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
6 10 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
7 11 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
8 12 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
9 13 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
10 14 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
11 15 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
12 16 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
13 17 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
14 18 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
15 19 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
16 20 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
17 21 ኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
18 22 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
19 23 ተኛ 30,000.00 6,000.00 36,000.00
አጠቃላይ 684,000.00

ከሰላምታ ጋር
ቀን 1/2/2014

ለአዋሽ ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ስቴትመንት ስለመጠየቅ


Picture 0 ...

እኔ አደም ጓዴ የሂሳብ ቁጥር 01410254149800 የባንካችሁ ስሆን ለስራ ወደ ቱርክ ለመሄድ ለቱርክ ኢምባሲ
የ 3 ወር የሂሳብ እንቅስቃሴየ እንዲሰጠኝ እየጠየኩ ለሚደረግልኝ ትብብር ከወዲሁ አመሰግናለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 26/11/2013

ቁጥር EMR118/9/21

ለ ትግስት በቀለ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 702 አስገንቢ

ባሉበት
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልጀመሩ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 26/11/2013

ቁጥር EMR118/9/21

ለ ዶ/ር ሰኢድ መሀመድ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 403 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ
Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልጀመሩ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 26/11/2013

ቁጥር EMR118/9/21

ለ አንዋር ሀሰን

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 602 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ
Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልጀመሩ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 26/11/2013

ቁጥር EMR118/9/21

ለ አህመድ ሙሀመድ ኑረየ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 601 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ
Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልጀመሩ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 26/11/2013

ቁጥር EMR118/9/21

ለ አብደሽኩር ጫኔ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 503 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡
Picture 0 ...

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልጀመሩ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን
ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 26/11/2013

ቁጥር EMR118/9/21

ለ አስማረ ተፈራ

የቡልጋሪያ ሳይት

የቤት ቅጥር 304 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡

ሆኖም ግን እርስዎ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ጊዜ ድረስ ምንም አይነት ክፍያ ስላልጀመሩ የሽያጭ ውላችን
የተቋረጠ መሆኑን እና የእርስዎ ቤትም ለሌላ ደንበኛ በሽያጭ የተላለፈ መሆኑን እያሳወቅን ይህን ደብዳቤ ከፃፍንበት ቀን
Picture 0 ...

ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ቢሮ በአካል በመቅረብ የከፈሉት ብር በሚመለስበት ሁኔታ እንዲነጋገሩ በአክብሮት
እናሳውቃለን፡፡ ሆኖም ግን በተጠቀሱት ቀናት መገኘት ካልቻሉ ቢሮው የራሱን እርምጃ ለመውሰድ የሚገደድ መሆኑን
እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

Date 8/10/2021
Ref no፡- EMR 161/10/21

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. JEMAL SEID HASSEN was an employee


in EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as SITE ENGINEER from 21/11/2019
G.C to 8/6/2021 G.C. During this period he worked 48 Hours per week
and he was paid a Basic salary of birr 4181.00 /Four thousand one
hundred eighty one birr/ and transport allowance of 710.00/Seven
hundred ten and 50/100Birr/. And all governmental taxes has been
deducted from his salary and paid to the concerned authority.

Mr. JEMAL SEID HASSEN was always rendered his service with
Picture 0 ...

the highest degree of responsibility and professionalism. We wish him


the best in his future career.

Sincerely

Ref:EMR158/10/2021
Date: 04/10/2021

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

ለደብረታቦር ከተማ አስተዳደር ኢንቨስትመንት ፅ/ቤት

ደ/ታቦር

ጉዳዩ፡- መረጃ ስለመላክ


የድርጅቱን የ 3 ወር የሂሳብ እንቅስቃሴ የሚያሳይ የባንክ ስቴትመንት እንድናቀርብ በተጠየቅነው
መሰረት ድርጅቱ ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ ማህበር በአዋሽ ባንክ ያለውን የመጨረሻ የ 3 ወር
እንቅስቃሴ 2 ገጽ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እየገለፅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 01/02/2014

ቁጥር EMR157/10/21

ለ ቡልጋሪያ ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የተጨማሪ ስራዎች አከፋፈል ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 16/9/2013 በቁጥር EMR063/5/21 በተፃፈ


ደብዳቤ የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ዝርዝር አከፈፋፈል ማሳወቃችን ይታወቃል፡፡ በጠቀስነው የአከፋፈል ሂደት የከፈላችሁትን
አስገንቢዎች በቅድሚያ እያመሰገን ከውል ውጭ ለተሰሩ የተጨማሪ ስራዎች ከእያንዳንዱ አስገንቢ ብር
277,861.50(ሁለት መቶ ሰባ ሳበት ሽ ስምንት መቶ ስልሳ አንድ ከ 50/100 ብር) እንደሚደርስበት ቀደም ብለን
ባሳወቅነው መሰረት ከዚህ በታች በተገለፀው ያከፋፈል ሂደት መሰረት በየወሩ ወይንም ሁሉንም ክፍያ በአንድ ጊዜ
እንድትፈፅሙ ለማስታውስ እንወዳለን፡፡

ተ.ቁ የክፍያ ቀን የገንዘብ መጠን


1 ከ ጥቅምት 1/2014 እስከ ጥቅምት 5/2014 ብር 55,700.00
2. ከ ህዳር 1/2014 እስከ ህዳር 5/2014 ብር 55,700.00
3. ከ ታህሳስ 1/2014 እስከ ታህሳስ 5/2014 ብር 55,700.00
4. ከ ጥር 1/2014 እስከ ጥር 5/2014 ብር 55,700.00
5. ከ የካቲት 1/2014 እስከ የካቲት 5/2014 ብር 55,061.50

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 14/1/2014

ቁጥር EMR151/9/21

ለ አቢሲኒያ ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- በ RTGS ብር እንዲተላለፍለረን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በባንካችሁ የሂሳብ ቁጥር 37640271 ካለው ብር ውስጥ
300,000.00(ሶስት መቶ ሽ ብር ብቻ ) ወደ ድርጅቱ የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ልደታማሪያም ቅርንጫፍ የሂሳብ ቁጥር
1000194963673 ገቢ እንዲሆንልን በአክብሮት እንጤቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 21/1/2014

ቁጥር EMR155/9/21

ለ አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ

ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- ቼክ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በባንካችሁ የሂሳብ ቁጥር 00110238426-46


ለማንቀሳቀስ 50 ቼክ ቅጠል ያላቸው 4 የቼክ ደብተሮች እንዲዘጋጅልን እና በወከልነው አቶ ሙሀመድ ሸሪፍ አደምኑርን
በኩል እንዲላክልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

11/05/2018
Ref no፡- EMR 057/05/18

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Nejib Abdulhafiz is an employee in


EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as Site Engineer in the construction of
HAile Zegeye’s B+G+8 project and Emarosh real estate’s Gore Site
B+G+4 project construction from 08/7/2016G.C to 11/5/2018. During
Picture 0 ...

this period he worked 48 Hours per week and he was paid a Basic salary
of birr 4518.00 /Four thousand five hundred eighteen/ and transport
allowance of 900.00/Nine Hundrad Birr/. And all governmental taxes
has been deducted from his salary and paid to the concerned authority.

Mr. Nejib Abdulhafiz has always rendered his service with the
highest degree of responsibility and professionalism. We wish him the
best in his future career.

Sincerely

ቀን 10/1/2014

ቁጥር EMR146/9/21

ለ ንብ ባንክ

ሀ/ጊዎርጊስ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሂሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሮ ዘምዘም ከድር
ሲፒኦ፣ባንክ ስቴትመንት፣ እና አዲስ የቼክ ቅጠሎች ድርጅቱን በመወከል እምድትቀበል እና እንድታሰራ ስለወከልናት
በእናንተ በኩል አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግል በአክብት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 10/1/2014

ቁጥር EMR146/9/21

ለ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ

ልደታ ማሪያም ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ሂሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሮ ዘምዘም ሲፒኦ፣ባንክ
ስቴትመንት፣ እና አዲስ የቼክ ቅጠሎች ድርጅቱን በመወከል እምድትቀበል እና እንድታሰራ ስለወከልናት በእናንተ በኩል
አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግል በአክብት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 06/1/2014

ቁጥር EMR145/9/21

ለ…………………………………………..

አ/አበባ
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- ዋጋ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር(የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014) በቂርቆስ


ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 332 ላይ ላስገነባው የ 2B+G+13+T አፓርትመንት አገልግሎት የሚውል
ትራንስፎርመር እና ተያያዝ ግብአቶች ዋጋ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ ያደረግነውን ……… ገጽ ስፔስፊኬሽን በመመልከት
ዋጋ እንድትሰጡን በአክብት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 05/13/2013

ቁጥር EMR……../8/21

ለአዋሽ ባንክ

ልደታ ማሪያም ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ለቱሪዝም መነሻ ካፒታል እንዲፃፍልን ስለመጠየቅ


Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቱሪዝም ዘርፍ ለመሰማራት እንዲችል በአካውንታችን


ብር 4,500,000.00 (አራት ሚሊየን አምስት መቶ ሽ ብር) ያለው መሆኑ ተጠቅሶ ለ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር
ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ደብዳቤ እንዲፃፍልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

የስራ ቅጥር ውል

ውል ሰጭ፡- ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከዚህ በኃላ ቀጣሪ ተብሎ የሚጠራ እና
ውል ተቀባይ፡- አቶ ሙሀመድ አብዱ ከዚህ በኋላ ጠበቃ ተብሎ በሚጠራ መካከል የተደረገ ነው፡፡

የውል ይዘት

ይህ ውል በቋሚትነት የሪቴንሽን የጥብቅና አገልግሎት ለመስጠት የተደረገ የውል ስምምነት ነው፡፡

የውል ዝርዝር

ቀጣሪ ለጠበቃው በወር ደመወዝ እየከፈለው ጠበቃው ለቀጣሪው የህግና የምክር አገልግሎት ለመስጠት
የተደረገ ውል ሲሆን ቀጣሪ ማንኛውንም የህግ ምክር፣ ክስ፣ ክርክር ፣ ውል መመርመር፣ ውል ማዘጋት እና
የመሳሰሉትን ህግ ነክ ነገሮች በሙሉ ጠበቃው ደሞዝ ብቻ እተተከፈለው ተጨማሪ የኮሚሽን(የጠበቃ አበል)
ሳይጠይቅ እንዲሰራ የውል ስምምነት አድርገዋል፡፡

የጠበቃው ግዴታ

 ጠበቃው በአካል በመምጣት ብቻ ሳይወሰን ማንኛውንም የህግ አገልግሎት የመስጠት ግዴታ አለበት
 ክስ ሲኖር በማንኛውም ፍርድቤት እንዲሁም የህግ አካል ዘንድ ቀጣሪውን በመወከል ይከራከራል
Picture 0 ...

 ቀጣሪው የሚሰጠውን ህግ ነክ ጉዳዮች ያለ ተጨማሪ ክፍያ ያከናውናል


 ለሚሰጠው አገልግሎት በወር የተጣራ ደመወዝ ብር 5000.00( አምስት ሽ ) እየተከፈለው የሪቴሽን
የጠበቃ የህግ አገልግሎት ለመስጠት ተስማምቷል
 ቀጣሪ የጠበቃውን አገልግሎት ማቋረጥ ሲፈልግ ከ 1 ወር በፊት ማስጠንቀቂያ በመስጠት ብቻ ማቋረጥ
እንደሚችል ተስማምተናል፡፡
 ጠበቃው የቀጣሪውን መብት እና ጥቅማ ጥቅም ለማስከበር የሙያ ግዴታውን የሚጠብቅበትን ትጋት
እምነት እና ቅንነት ስራውን ለማከናወን ግዴታ ገብቷል፡፡

ይህ ውል ከዛሬ ………………………………………………..ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ተደርገጓል፡፡

በአሰሪው በኩል በሰራተኛው በኩል


ስራ አስኪያጅ ስም ……………………..
ስም………………………..
የተወካይ ስም………………………………
ፊርማ……………………..
ቀን………………………..
ቀን………………………..
ፊርማ……………………..

የሱቅ መምረጫ ፎርም

ድርጅቱ ለአስገንቢዎች በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 332 የገነባውን አፓርትመንት ሽያጭ
ሲፈፅም የሱቅ ድርሻን በተመለከተ አስገንቢዎች እንደአመጣጣቸው ማለትም ቅድሚያ የገዛ ቅድሚያ ይሰጠዋል
በሚለው መርህ ሱቆችን ለማከፋፈል በገባው ቃል መሰረት አስገንቢዎችን በዚህ ፎርም አማካኝነት እንዲመርጡ
ለማስቻለ የተዘጋጀ ቅፅ ነው፡፡ በዚህም መሰረት የሚፈልጉትን የሱቅ ድረሻ እና ሌሎች ተያያዝ መረጃዎች በአግባቡ
እንዲሞሉ በትህትና እናሳወቃለን፡፡

የአስገንቢ ሙሉ ስም ………………..………………………..

ተወካይ ከሆነ ሙሉ ስም…………………………………..

የውክልና ስልጣን ቁጥር…………………………………..

የተወከለበት ቀን ………………………………………….

የአፓርትመንት የቤት ቁጥር………………………………..


Picture 0 ...

የመረጡት ሱቅ የወለል ቁጥር………………………. የቤት ቁጥር……………………..

የወለል ስፋት( ካ.ሜ)…………………….

ከዚህ በላይ የሞላሁት መረጃ ወድጀና ፈቅጀ ማንም ሳያስገድደኝ በንፁህ አእምሮየ ከላይ የተጠቀሰውን ሱቅ
የመረጥኩ ሲሆን ከ 12 ካ.ሜ የሚቀንስ ወይም የሚጨምር ከሆን በመጀመሪያ የሽያጭ ዋጋ የቀነሰው ወይም
የጨመረው ካሬ ተባዝቶ ተቀናሽ ወይም ተጨማሪ ላደርግ የተስማማሁ መሆኔን በፊርማየ አረጋግጣለሁ፡፡

ሙሉ ስም………………………………………….. ፊርማ ……………………… ቀን


……………..

የነበሩ እማኞች

1. ሙሉ ስም ………………………………… ፊርማ ………………………..


2. ሙሉ ስም ………………………………… ፊርማ ………………………..
3. ሙሉ ስም ………………………………… ፊርማ ………………………..

መያያዥ ያለባቸው
1. መታወቅያ /ተወካይ ከሆነ ውክልና እና መታወቂያ
2. የተመረጠው ሱቅ ኮፒ
Picture 0 ...

ቀን: 03/13/2013

ቁጥር EMR……../7/21

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ጉዳዩ፡- ቆጣሪን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 332 የካርታ
መለያ ቁጥር AA000040502079 ካስገነባው 2B+G+13+T ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ 320 ኪሎ ዋት ወይም
400 ኪሎ ቮልት ትራንስፈርመር ለማስገባት ቅደመ ክፍያ ከፍለን በተሰጠን የማቴሪያል ስፔስፊኬሽን ግዝ ለመፈፀም
በሂደት ላይ እንገኛለን፡፡ በህንፃው ውስጥ 60 የመኖሪያ አፓርትመንቶች እና 59 ሱቆ እና ስቶሮች ያሉ ሲሆን ከነዚህም
መካከል ለ 60 መኖሪያ አፓርትመንቶች እና 2 ሱቆች ቆጣሪ እንዲሰጠን በተናጥል የእያንዳንዱን መረጃ በማቅረብ
የጠየቅን ሲሆን መስሪያ ቤቱ ይህን ተገንዝቦ ላቀረብነው የቆጣሪ ጥያቄ ቀና ምላሽ እንዲሰጠን በአክብት እየጠየቅን
የጠየቅን ለሚደረግልን ትበንብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 22/11/2013

ቁጥር EMR115/7/21

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡- ውህደትን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014 ጠቅላላ
ካፒታል 65,975,000.00(ስልሳ አምስት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ ሰባ አምስት ሽ) ሲሆን የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር
0050535967 የሆነውን በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከል ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጠቅላላ ካፒታል 650,000.00(ስድስት መቶ
ሀምሳ ሽ) ወደ ድርጅታችን እንዲቀላቀል እና እንዲዋሀድ በቀን 6/12/2013 በመዝገብ ቁጥር ቅ 10/794/4 ለ/2013
በያዝነው ቃለ ጉባኤ የወሰን መሆኑን እና በፌደራል ሰነዶች ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ያፀደቅልን መሆኑን እና
ካፒታሉምሽሁለቱም ሲቀላቀል ወደ 66,625,000.00(ስልሳ ስድስት ሚሊየን ስድስት መቶ ሀያ አምስት ሽ) ያደገ መሆኑ
እንዲታወቅልን እየገለፅን የፀደቀውን ቃለ ጉባኤ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን 3 ገፅ አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 28/12/2013

ቁጥር EMR139/7/21
Picture 0 ...

በአዲስ አበባ ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን

የንፋስ ስልክ ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡- ቆጣሪን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 332
ካስገነባው 2B+G+13+T ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንፃ ውስጥ ላሉት 60 የመኖሪያ አፓርትመንቶች እና 26 ሱቆች
የውሀ ቆጣሪ እንዲገባልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትበንብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 25/12/13

ቁጥር EMR135/8/21

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

ደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት


Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- ስፔስፊኬሽን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ አቺንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ለሚያስገነባው


አፓርትመንት 504 ኪሎ ዋት ተይቀን ክፍያ መፈፀማችን መፈፀማችን እና ትራንስፈርመር እንድንገዛ በእናንተ በኩል
ስፔስፊኬሽን መሰጠታችን ይታወቃል፡፡ ሆኖም የጠየቅነው 504 ኪሎ ዋት ስለሚበዛ ወደ 320 ኪሎ ዋት ዝቅ አድረገን
በመሆኑ ይህንን ግዥ ለመፈፀም ስፔስፊኬሽን እንዲሰጠን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 11/12/13

ቁጥር EMR132/8/21

ለ ብርሀን ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ዶላር ስለመጠየቅ

የባንካችሁ ደንበኛ የሆንኩት አቶ አድም ጓዴ ገላው ለስራ ወደ ዱባይ ስለሚሄዱ 5000.00( አምስት ሽ ዶላር)
እንዲፈቀድልን የተለመደ ትብብራችሁን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

አድም ጓዴ

ስራ አስኪያጅ

ቀን 13/12/13

ቁጥር EMR132/8/21

ለአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ዶላር ስለመጠየቅ

የድርጅታችን ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ አድም ጓዴ ገላው ለስራ ወደ ዱባይ ስለሚሄዱ 10,000.00( አስር ሽ)
ዩሮ እንዲፈቀድልን የተለመደ ትብብራችሁን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

አድም ጓዴ

ስራ አስኪያጅ
Picture 0 ...

ቀን: 22/11/2013

ቁጥር EMR115/7/21

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡- ውህደትን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014 ሲሆን የግብር
ከፋይ መለያ ቁጥር 0050535967 የሆነውን በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከል ኃ/የተ/የግ/ማህበር ወደ ድርጅታችን
እንዲቀላቀል እና እንዲዋሀድ በቀን 6/12/2013 በመዝገብ ቁጥር ቅ 10/794/4 ለ/2013 በያዝነው ቃለ ጉባኤ የወሰን
መሆኑን እና በፌደራል ሰነዶች ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ያፀደቅን መሆኑን እንዲታወቅልን እየገለፅን የቃለ ጉባኤውን
ኮፒ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 22/11/2013

ቁጥር EMR115/7/21

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

የቁጥር 5 ቅርንጫፍ ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡- ማስተካከያ ስለማቅረብ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚያስገነባው


አፓርትመንት 504 ኪሎ ዋት ትራንስፈርመር ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት በደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት አስፈላጊውን
ፎርማሊቲ አሟልተን የሱፐርቪዚን እና ተያያዝ ስራዎች ክፍያ ብር 679,940.80(ስድስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ሽ ዘጠኝ መቶ
አርባ ከ 80/100 ብር) ከፍለን የኮምፓክት ትራንሰፈርመር እና ተያያዝ ዕቃዎች ስፔስፊኬሽ እንድናቀርብ በቀን
17/6/2013 በተፃፈ ደብዳቤ ተሰጥቶናልናል፡፡ ሆኖም ግን ህንፃው የሚኖረው የኤሌክትሪክ ፍጆታ መጀመሪያ የተጠየቀው
504 ኪሎ ዋት በጣም እንደሚበዛ እና 320 ኪሎ ዋት ለአፓርትመንቱ በቂ እንደሆነ ባስጠናነው መሰረት የኤሌክትሪክ
ዲዛይኑን እንደገና ያሰራን በመሆኑ መስሪያ ቤቱ ጥያቄችንን ተቀብሎ እንዲያስተናግደን እየጠየቅን ለ 504 ኪሎ ዋት
የከፈልነው ብር 679፣940.80( ስድስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ሽ ዘጠኝ መቶ አርባ ከ 80/100 ብር) የመስሪያ ቤቱን አሰራር
ተከትሎ ታሳቢ እንዲደረግልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

…………………………..

ጉዳዩ፡- መስመር እንዲነሳልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከል ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 የካርት
ቁጥር 01/01/1/15150 ካለው ይዞታ ውስጥ ግንባታ ለማካሄድ ስለፈለግን በይዞታው ውስጥ ያለውን አገልግሎት
የማይሰጥ ትራንስፈርመር መስሪያ ቤቱ እንዲነሳልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 26/11/2013

ቁጥር EMR118/7/21

ለ አብድልመሊክ ሀሰን

የቡልጋሪያ ሳይት የቤት ቁጥር 801 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር በወሰዱት የውል ስምምት በ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 332 ከሚያስገነባው አፓርትመት ውስጥ የፍሎር ቁጥር 902 የሆነ 110 ካ.ሜ አፓርትመንት እና 12
ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች የጋራ መገልገያዎችን መግዛትዎ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ክፍያ በአግባቡ ባለመክፈለዎ በቀን
08/8/12 በቁጥር EMR326/4/20 የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንዲሁም በቀን 7/10/13 በቁጥር EMR081/4/21
ካልከፈሉ ውል ለማቋረጥ የምንገደድ መሆኑን ገልፀን ደብዳቤ ብንፅፍም የሚጠበቅብዎትን ክፍያ አልከፈሉም፡፡ ይህም
ግንባታው በሚፈለገው ፍጥነት እንዳያልቅ እንቅፋት ከመሆኑም ባሻገር በአግባቡ እየከፈሉ የሚገኙ አስገንቢዎችን
ጭምር የሚጎዳ በመሆኑ ውሉን ያቋረጥን መሆኑን አውቀው ቢሮ በአካል በመቅረብ ተመላሽ ብርዎትን እንዲወስዱ
በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 26/11/2013

ቁጥር EMR118/7/21

ለ ነቢሀ ሀሰን

የቡልጋሪያ ሳይት የቤት ቁጥር 902 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ስለማቋረጥ

ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር በወሰዱት የውል ስምምት በ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
ወረዳ 05 የቤት ቁጥር 332 ከሚያስገነባው አፓርትመት ውስጥ የፍሎር ቁጥር 902 የሆነ 110 ካ.ሜ አፓርትመንት እና 12
ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች የጋራ መገልገያዎችን መግዛትዎ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ክፍያ በአግባቡ ባለመክፈለዎ በቀን
08/8/12 በቁጥር EMR326/4/20 የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ እንዲሁም በቀን 7/10/13 በቁጥር
EMR081/4/21 ካልከፈሉ ውል ለማቋረጥ የምንገደድ መሆኑን ገልፀን ደብዳቤ ብንፅፍም የሚጠበቅብዎትን ክፍያ
አልከፈሉም፡፡ ይህም ግንባታው በሚፈለገው ፍጥነት እንዳያልቅ እንቅፋት ከመሆኑም ባሻገር በአግባቡ እየከፈሉ የሚገኙ
አስገንቢዎችን ጭምር የሚጎዳ በመሆኑ ውሉን ያቋረጥን መሆኑን አውቀው ቢሮ በአካል በመቅረብ ተመላሽ ብርዎትን
እንዲወስዱ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR130/8/21

ለ አይዳ ለገሰ ወ/ማሪያም

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1304 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1304 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ ስምንት
ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የፊኒሺንግ ግብአት ዋጋ ችማሪ ሙሉ በሙሉ በአስገንቢ
እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ ዝርዝር
መሰረት በማድረግ ብር 207,771.39 ( ሁለት መቶ ሰባት ሽ ሰባት መቶ ሰባ አንድ ከ 39/100 ብር) ጭማሪ እንዳለብዎት
አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR128/8/21

ለ አዜብ ወ/ማሪያም ለገሰ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1204 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1204 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የፊኒሺንግ ግብአት ዋጋ ችማሪ ሙሉ በሙሉ
በአስገንቢ እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ
ዝርዝር መሰረት በማድረግ ብር 207,771.39 ( ሁለት መቶ ሰባት ሽ ሰባት መቶ ሰባ አንድ ከ 39/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR125/8/21

ለ ፍሬወይኒ ተስፋየ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት
Picture 0 ...

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1004 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1004 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የፊኒሺንግ ግብአት ዋጋ ችማሪ ሙሉ በሙሉ
በአስገንቢ እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ
ዝርዝር መሰረት በማድረግ ብር 207,771.39 ( ሁለት መቶ ሰባት ሽ ሰባት መቶ ሰባ አንድ ከ 39/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR129/8/21

ለ ተስፋየ ከበደ እና መሰረት ለገሰ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1302 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1302 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
Picture 0 ...

ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የፊኒሺንግ ግብአት ዋጋ ችማሪ ሙሉ በሙሉ
በአስገንቢ እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ
ዝርዝር መሰረት በማድረግ ብር 212,218.79 ( ሁለት መቶ አስራ ሁለት ሽህ ሁለት መቶ አስራ ስምንት ከ 79/100 ብር)
ጭማሪ እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR127/8/21

ለ ትርሲት ተስፋየ እና ቴውድሮስ ሀይሉ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1201 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1201 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የፊኒሺንግ ግብአት ዋጋ ችማሪ ሙሉ በሙሉ
በአስገንቢ እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ
ዝርዝር መሰረት በማድረግ ብር 213,142.65 ( ሁለት መቶ አስራ ሶስት ሽህ አንድ መቶ አርባ ሁለት ከ 65/100 ብር)
ጭማሪ እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR124/8/21

ለ ኢብራሂም አብደላ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1002 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1002 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የፊኒሺንግ ግብአት ዋጋ ችማሪ ሙሉ በሙሉ
በአስገንቢ እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ
ዝርዝር መሰረት በማድረግ ብር 507,125.45 ( አምስት መቶ ሰባት ሽ አንድ መቶ አያ አምስት ከ 45/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR126/8/21

ለ ፍፁም ወ/አገኝ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1101 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1101 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የግብአት ዋጋ ጭማሪ 50 በመቶ በአስገንቢ
እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ ዝርዝር
መሰረት በማድረግ ብር 233,109.65 ( ሁለት መቶ ሰላሳ ሶስት ሽ አንድ መቶ ዘጠኝ ከ 65/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR123/8/21

ለ ዮሀንስ ሙሴ ፋና

በኤማሮሽ ሪል እስቴት
Picture 0 ...

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 903 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 903 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የግብአት ዋጋ ጭማሪ 50 በመቶ በአስገንቢ
እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ ዝርዝር
መሰረት በማድረግ ብር 253,562.72 ( ሁለት መቶ ሀምሳ ሶስት ሽ አምስት መቶ ስልሳ ሁለት ከ 72/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR122/8/21

ለ አብርሀም ተበጀ

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 803 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 803 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
Picture 0 ...

ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የግብአት ዋጋ ጭማሪ 50 በመቶ በአስገንቢ
እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ ዝርዝር
መሰረት በማድረግ ብር 233,064.61 (ሁለት መቶ ሀምሳ ሶስት ሽ አምስት መቶ ስልሳ ሁለት ከ 72/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/12/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR131/8/21

ለ አለሚቱ አደም

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት

የቤት ቁጥር 1205 አስገንቢ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

እርስዎ ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በገቡት ውል መሰረት የቤት ቁጥር 1205 የሆነ
አፓርትመንት እንዲሁም ሌሎች በውሉ ላይ የሰፈሩትን ጨምሮ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ በዚህ ውል አንቀፅ
ስምንት ንዑስ አንቀፅ 8.1 በጸቀመጣ መሰረት ከ 10 በመቶ በላይ የሚኖር የግብአት ዋጋ ጭማሪ 50 በመቶ በአስገንቢ
እንደሚሸፈን ይገልፃል፡፡ በዚህም መሰረት ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን ውሉ ላይ የተቀመጠውን የወቅቱ የዋጋ ዝርዝር
መሰረት በማድረግ ብር 103,885.70 ( አንድ መቶ ሶስት ሽ ስምንት መቶ ሰማንያ አምስት ከ 70/100 ብር) ጭማሪ
እንዳለብዎት አውቀው ክፍያ እንዲከፍሉ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

የኢትዮጲያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት

…………………………..

ጉዳዩ፡- ማስተካከያ ስለማቅረብ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚያስገነባው


አፓርትመንት 504 ኪሎ ዋት ትራንስፈርመር ጥያቄ ባቀረብነው መሰረት በደቡብ አዲስ አበባ ዲስትሪክት አስፈላጊውን
ፎርማሊቲ አሟልተን የሱፐርቪዚን እና ተያያዝ ስራዎች ክፍያ ብር 679,940.80(ስድስት መቶ ሰባ ዘጠኝ ሽ ዘጠኝ መቶ
አርባ ከ 80/100 ብር) ከፍለን የኮምፓክት ትራንሰፈርመር እና ተያያዝ ዕቃዎች ስፔስፊኬሽ እንድናቀርብ በቀን
17/6/2013 በተፃፈ ደብዳቤ ተሰጥቶናልናል፡፡ ሆኖም ግን ህንፃው የሚኖረው የኤሌክትሪክ ፍጆታ በባለሙያ ባስጠናነው
መሰረት መጀመሪያ የተጠየቀው 504 ኪሎ ዋት በጣም እንደሚበዛ እና 320 ኪሎ ዋት ለአፓርትመንቱ በቂ እንደሆነ
ባስጠናነው መሰረት የኤሌክትሪክ ዲዛይኑን እንደገና ያሰራን በመሆኑ መስሪያ ቤቱ ጥያቄችንን ተቀብሎ
እንዲያስተናግደን እየጠየቅን ለ 504 ኪሎ ዋት የከፈልነው ብር ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

በኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዴሞክራያዊ ሪፐብሊክ

የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን

ጉዳዩ፡- ሁለት ድርጅቶችን ማዋሀድ ይመለከታል

ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር እና በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከል ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ለማዋሀድ ወደ
ፊደራል ሰነዶች ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ስንቀርብ ካፒታሉ ከ ብር 30,000,000.00 ( ሰላሳ ሚሊየን ብር) በላይ
Picture 0 ...

ስለሆነ ከንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን በኩል የድጋፍ ደብዳቤ ያስፈልጋል ስለተባልን በእናተ በኩል
አስፈላጊው ሁሉ ትብብር እንዲደረግልን እና ለፊደራል ሰነዶች እና ምዝገባ ኤጀንሲ መረጃ እንዲላክልን
በአክብሮት እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ቀን 19/11/2013 ዓ.ም

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡- ክሊራንስ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከል ኃ/የተ/የግ/ማህበር በግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0050535967
ተመዝግቦ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን ድርጅታችንን ወደ ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ማዋሀድ ስለፈለግን
ለፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ክሊራንስ እንዲሰጠን በትህትና እንጠይቃለን፡፡
Picture 0 ...

ቀን 05/1/2014

ቁጥር EMR145/9/21

ለ ኑረዲን አህመድ

የቤተል ቁጥር 1 ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ውል ማቋረጥን ይመለከታል

ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ጋር በወሰዱት የውል ስምምት በ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ
ከተማ ወረዳ 07 የቤት ቁጥር አዲስ ከሚያስገነባው አፓርትመት ውስጥ የፍሎር ቁጥር 603 የሆነ 100 ካ.ሜ
አፓርትመንት እና 10 ካሬ ሱቅ እንዲሁም ሌሎች የጋራ መገልገያዎችን መግዛትዎ ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን ለድርጅቱ
መክፈል ያለበዎትን ክፍያ በወቅቱ እየከፈሉ ስላልሆነ ከዚህ በፊት በ 19/11/2013 በቁጥር EMR112/3/21 በፃፍነው
ደብዳቤ እስከ 22/11/2013 ድረስ ያለበዎትን ውዝፍ ክፍያ ቅጣትን ጨምሮ እንዲከፍሉ ያሳሰብን ቢሆንም ያለብዎትን
ክፍያ ይህን ደብዳቤ እስከፃፍንበት ድረስ አላስተካከሉም ስለሆነም እስካሁን የከፈሉት ክፍያ በውላችን መሰረት ተመላሽ
እንድናደርግ የባንክ ሂሳብ ቁጥርዎትን እንዲሰጡን እያሳወቅን ውላችን ከዛሬ 05/1/2014 ጀምሮ የተቋረጠ መሆኑን
ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 18/11/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR………/7/21

በኢትዮጲያ የገቢዎች ሚኒስቴር

የሰሜን ምዕራብ አዲስ አበባ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ፅ/ቤት

ጉዳዩ፡- ክሊራንስ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0044763014 ተመዝግቦ
የሚገኝ ድርጅት ሲሆን በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከልን ወደ ድርጅታችን ማዋሀድ ስለፈለግን ለፊደራል ሰነዶች
ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ክሊራንስ እንዲሰጠን በትህትና እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 10/11/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR107/7/21

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቡልጋሪያ ቁጥር 1 ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 24/07/2013 በቁጥር EMR 035/04/21 በተፃፈ
ደብዳቤ የፊኒሺንግ ስራ የዋጋ ጭማሪ ብር 168,284.87( አንድ መቶ ስልሳ ስምንት ሽ ሁለት መቶ ሰማንያ አራት ከ
87/100 ብር) እንዲሁም የተጨማሪ ስራዎች ብር 267,080.31( ሁለት መቶ ስልሳ ሰባት ሽ ሰማንያ ከ 31/100 ብር)
በድምሩ ብር 435,365.18 ( አራት መቶ ሰላሳ አምስት ሽ ሶስት መቶ ስልሳ አምስት ከ 18/100 ብር) ከእያንዳንዱ
አስገንቢ የሚጠበቅ መሆኑን መግለፃችን ይታወቃል፡፡ ይህንን ተከትሎ የዋጋ ጭማሪ ብር አስተያየት ይደረግልን በሚል
ኮሚቴዎች ጋር ውይይት ከተደረገ በኃላ በአስገንቢዎች እና በገንቢው ድርጅት መካከል ያለውን መልካም ግንኙነት ታሳቢ
በማድረግ ብር 130,000.00 (አንድ መቶ ሰላሳ ሽ) እንዲከፈል እና ተጨማሪ ስራዎች ኮሚቴው የዋጋ ጥናት አድርጎ
ውሳኔ ላይ እንዲደረስ መስማማታችን ይታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት የተጨማሪ ክፍያ አከፋፈል በቀን 16/9/2013
በቁጥር EMR063/05/21 በተፃፈ ደብዳቤ ያሳወቅን ቢሆንም ሁሉም አስገንቢዎች የሚጠቅባቸውን ክፍያ አልከፈሉም፡፡
ስለሆነም ሙሉ በሙሉ የከፈላችሁትን እንዲሁም በወጣው የአከፋፈል ሂደት መሰረት ክፍያ የጀመራችሁትን እያመሰገን
ምንም አይነት ክፍያ ያልጀመራችሁ ከዚህ በታች በወጣው የዋጋ ጭማሪ ክፍያ ብቻ የምናስተናግዳችሁ መሆኑን
ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

የግብአት ዋጋ ጭማሪ ክፍያ ፡- 402,863.38(አራት መቶ ሁለት ሽ ስምንት መቶ ስልሳ ሶስት ከ 38/100 ብር)

የተጨማሪ ስራዎች ክፍያ፡- ብር 277,861.56(ሁለት መቶ ሰባ ሰባት ሽ ስምንት መቶ ስልሳ አንድ ከ 56/100 ብር)

ጠቅላላ ክፍያ ፡- 680,724.94 ( ስድስት መቶ ሰማንያ ሽ ሰባት መቶ ሀያ አራት ከ 94/100 ብር)

ከሰላምታ ጋር

በዚህም መሰረት ቫትን ጨምሮ አውቃችሁ በቀጣይ በምንገልፀው ያከፋፈል ሂደት ክፍያ እንድትፈፅሙ
ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

የዋጋ ጭማሪ የተሰራበትን የውል ዋጋ እና ወቅታዊ የግብአት ዋጋ እንዲሁም ተጨማሪ ስራዎች ዝርዝር ከዚህ
ደብዳቤ ጋር …… ገፅ አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ከውል ውጭ ለቡልጋሪያ ሳይት የ 2B+G+13+T አፓርትመንት ግንባታ ላይ የተሰሩ ተጨማሪ ስራዎች

1. የፋየር አላርም
2. ካሜራ
3. የፓዎር ሳፕላይ ገመድ
4. ትራንስፎርመር
5. ካር ሊፍት
6. ጋርቤጅ ሹተር
7. የከርሰ ምድር ውሀ ቁፋሮ ናቸው፡፡

የግብአት ዋጋ ጭማሪ ክፍያ ፡- 130,000.00

የተጨማሪ ስራዎች ክፍያ፡- ብር 277,861.56

ጠቅላላ ክፍያ ፡- 407,861.56


Picture 0 ...

ቀን 21/07/2013 ዓ.ም

ቁጥር EMR 034/3/21

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የጎሮ ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 02/7/2013 በቁጥር EMR 023/03/21 በተፃፈ
ደብዳቤ የግብት አቅርቦት ችግር ማለትም የግብአት እጥረት እና ዋጋ ጭማሪ በስራው ላይ ተፅእኖ እየፈጠረበተት
መሆኑን በመግለፅ በቀጣይ የዋጋ ጭማሪ እንደምንገልፅ መግለፃችን ይታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት እስከ ፊኒሺንግ ስራ የዋጋ ጭማሪ ብር ቫትን ጨምሮ 194,694.93( አንድ መቶ ዘጠና አራት ሽ
ስድስት መቶ ዘጠና አራት ከ 93/100 ብር) ከእያንዳንዱ አስገንቢ የሚጠበቅ መሆኑን አውቃችሁ በቀጣይ በምንገልፀው
ያከፋፈል ሂደት ክፍያ እንድትፈፅሙ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

የዋጋ ጭማሪ የተሰራበትን የውል ዋጋ እና ወቅታዊ የግብአት ዋጋ ዝርዝር ከዚህ ደብዳቤ ጋር …… ገፅ አያይዘን
አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 21/07/2013 ዓ.ም
Picture 0 ...

ቁጥር EMR 035/3/21

በኤማሮሽ ሪል እስቴት

የቤተል ቁጥር 1 ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- የዋጋ ጭማሪን ስለማሳወቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 22/12/12/በቁጥር EMR360/8/20 እንዲሁም


በቀን 02/7/2013 በቁጥር EMR 022/03/21 በተፃፈ ደብዳቤ የግብት አቅርቦት ችግር ማለትም የግብአት እጥረት እና ዋጋ
ጭማሪ በስራው ላይ ተፅእኖ እየፈጠረበተት መሆኑን በመግለፅ በቀጣይ የዋጋ ጭማሪ እንደምንገልፅ መግለፃችን
ይታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት እስከ ልስን ስራ የዋጋ ጭማሪ ቫትን ጨምሮ ብር 301,642.69( ሶስት መቶ አንድ ሽ ስድስት
መቶ አርባ ሁለት ከ 69/100) ከእያንዳንዱ አስገንቢ የሚጠበቅ መሆኑን አውቃችሁ በቀጣይ በምንገልፀው ያከፋፈል
ሂደት ክፍያ እንድትፈፅሙ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

የዋጋ ጭማሪ የተሰራበትን የውል ዋጋ እና ወቅታዊ የግብአት ዋጋ ዝርዝር ከዚህ ደብዳቤ ጋር …… ገፅ አያይዘን
አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 07/11/2013

ቁጥር EMR0103/6/21

ለ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ


Picture 0 ...

ጉዳዩ፡- የ 3 ተኛ ዙር ብድርን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 07 የካርታ ቁጥር
AA000090706866 የቦታ ስፋት 491 ካ.ሜ ላይ የሚያስገነባውን ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ግንባታ እንደ ኮላተራል
በማስያዝ የብር 40,000,000.00(አርባ ሚሊየን ብር) ብር ብድር የተፈቀደልን ሲሆን ከዚህም ውስጥ ብር
12,000,000.00(አስራ ሁለት ሚሊየን ብር) በመጀመሪያ ዙር እንዲሁም ብር 14,000,000.00(አስራ አራት ሚሊየን
ብር) በሁለተኛ ዙር መውሰዳችን ይታወቃል፡፡ ሶስተኛ ዙር ብድርም በተደጋጋሚ እንዲለቀቅልን የጠየቅን ቢሆንም
የሚጠበቅባችሁን ያህል ግንባታው አልተሰራም በሚል ብድሩ አልተለቀቀልንም፡፡ ስለሆነም ባንኩ

1 ኛ ከጎን 400 ካ.ሜ ቦታ ገዝተን በመጨመር ይዞታው ከ 491 ካ.ሜ ወደ 891 ካ.ሜ የሰፋ እና በባንኩ ሙሉ ይዞታው
የተያዘ መሆኑን እና

2 ተኛ በሁለተኛው ይዞታ ላይ ግንባታ የጀመርን እና የማት ፋውንዴሽን ስራ እየተሰራ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት
3 ተኛ ዙር ብድር እንዲለቀቅልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

Date፡- 15/07/2021
Ref no፡- EMR 101/7/21

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify Mr Yonatan Eskinder is an employee in EMAROSH


Picture 0 ...

ENGINEERING P.L.C, as Architectural Designer from 14/07/2020 G.C till


now. During this period he worked 48 Hours per week and he was paid
a Net salary of birr 5555.00 /Five thousand five hundred fiftyfive birr/.
And all governmental taxes has been deducted from his salary and paid
to the concerned authority.

We wish your usual cooperation to our employee.

Sincerely

ቀን 03/11/2013

ቁጥር EMR093/6/21

ለ አዋሽ ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ብድርን ይመለከታል

በቀን 3/11/2013 ከባንካችሁ ደንበኛ አቶ አደም ጓዴ ገላው የሂሳብ ቁጥር 01425254149800 ወደ


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሂሳብ ቁጥር 01410181331000 ብር 6,500,000.00(
ስድስት ሚሊየን አምስት መቶ ሽ ብር) መግባቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ባንኩ ለፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ
ኤጀንሲ ብሩ በትክክል መተላለፉን ጠቅሶ ደብዳቤ እንዲፅፍልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ቀን 12/11/2013

ቁጥር EMR108/6/21

ለ አዋሽ ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- መረጃ መስጠትን ይመለከታል

በቀን 5/11/2013 ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሂሳብ ቁጥር 01410181331000


ወደ ባንካችሁ ደንበኛ አቶ አማኑኤል በላይ ተክሉ የሂሳብ ቁጥር 01325077860400 ብር 6,500,000.00( ስድስት
ሚሊየን አምስት መቶ ሽ ብር) መግባቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ባንኩ ለፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ
ብሩ በትክክል መተላለፉን ጠቅሶ ደብዳቤ እንዲፅፍልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 12/11/2013

ቁጥር EMR109/6/21

ለ አቢሲኒያ ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- መረጃ መስጠትን ይመለከታል

በቀን 5/11/2013 ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሂሳብ ቁጥር 37640271 ወደ


ባንካችሁ ደንበኛ አቶ አማኑኤል በላይ ተክሉ የሂሳብ ቁጥር 519189 ብር 4,903,845.00 (አራት ሚሊየን ዘጠኝ መቶ
ሶስት ሺ ስምንት መቶ አርባ አምስት ብር) መግባቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ባንኩ ለፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ
ኤጀንሲ ብሩ በትክክል መተላለፉን ጠቅሶ ደብዳቤ እንዲፅፍልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 12/11/2013

ቁጥር EMR110/6/21

ለ ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ

አንድነት ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- መረጃ መስጠትን ይመለከታል

በቀን 5/11/2013 ከድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሂሳብ ቁጥር 1000194963673


ወደ ባንካችሁ ደንበኛ አቶ መንገሻ ወልደጊዮርጊስ ተድላ የሂሳብ ቁጥር 1000410192288 ብር 18,246,153.85
(አስራ ስምንት ሁለት አርባ ስድስት ሺ አንድ መቶ ሀምሳ ሶስት ብር ከ ሰማኒያ አምስት ሳንቲም ) መግባቱ ይታወቃል፡፡
ስለሆነም ባንኩ ለፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ብሩ በትክክል መተላለፉን ጠቅሶ ደብዳቤ እንዲፅፍልን
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 03/11/2013

ቁጥር EMR093/6/21

ለ አቢሲኒያ ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ብድርን ይመለከታል

በቀን 3/11/2013 ከባንካችሁ ደንበኛ አቶ አደም ጓዴ ገላው የሂሳብ ቁጥር 63756814 ወደ ድርጅታችን
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሂሳብ ቁጥር 37640271 ብር 5,000,000.00( አምስት ሚሊየን ብር)
መግባቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ባንኩ ለፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ብሩ በትክክል መተላለፉን ጠቅሶ
ደብዳቤ እንዲፅፍልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 03/11/2013

ቁጥር EMR091/6/21

ለ ኦሮሚያ ኢንተርናሽ ባንክ


Picture 0 ...

አዲስ ከተማ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ብድርን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ባንኩ እያስተናገደ ባለው ከወለድ ነፃ የብድር አገልግሎት
ተጠቃሚ መሆን ስለፈለግን ባንኩ አአሰፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተን ስንቀርብ ብር 20,000,000.00 (ሀያ ሚሊየን
ብር ) እንዲፈቀድልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 21/10/2013

ቁጥር EMR090/6/21

ለፌደራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ

ጉዳዩ፡- አፓርትመንት ሽያጭ ይመለከታል


Picture 0 ...

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በሪል እስቴት ልማት ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 የይዞታ መለያ ቁጥር AA000040502079 ከገነባቸው አፓርትመንቶች ወስጥ የቤት
ቁጥር 405 የሆነውን ለአቶ ኡስማንሳልህ አሊ መኮነን ማስተላለፍ ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም መስሪያ ቤቱ ለዚህ ቤት
ሽያጭ በተለያዩ ጊዜያት አስገንቢው ወደ ሂሳባችን ብር 1,438,150.00 (አንድ ሚሊየን አራት መቶ ሰላሳ ስምንት ሽ
አንድ መቶ ሀምሳ ብር) ገቢ ያደረጉ መሆኑን እየገለፅን ሽያጭ እንድንፈፅም ትብብር እንዲደረግልን በአክብሮት
እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን 10/10/2013

ቁጥር EMR……../4/21

ለቂርቆስ ክ/ከ ወረዳ 05 ንግድና ኢዱስትሪ ጽፈት ቤት

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የስሚንቶ ጥያቄን ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃየተ/የግ ማህበር በሪል እስቴት ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ለሚያስገነባቸው ከዚህ በታች ለተጠቀሱት ፕሮጀክቶች

11. ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚገነባቸው 2B+G+13+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች


12. ቂርቆስ ክፍለከተማ ወረዳ 05 ለሚገነባቸው B+G+13+T ሪዚደንሻል አፓርትመንቶች
ግንባታ ከፍተኛ የሆነ የስሚንቶ እጥረት ስለገጠመን መስሪያ ቤቱ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲሰጠን እየጠየቅን
የግንባታ ፍቃድ እና ሌሎች ማስጃዎችን …….ገፅ ከዚህ ደብዳቤ ጋር አያይዘን ያቀረብን መሆኑን እየገለፅን
ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 07/10/2013

ቁጥር EMR 082/6/21

ለቡልጋሪያ ሳይት አስገንቢዎች

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ክፍያም እና የሳይት ምልከታ ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከግለሰብ በግዝ ባገኘው ቦታ ላይ
በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 05 ለቅይጥ አገልግሎት የሚሆን 2B+G+13+T ግንባታ ገንብቶ ለአስገንቢዎች
ለማስረከብ ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን

1. አንዳንድ አስገንቢዎች የሚጠበቅባቸውን የፊኒሺንግ ክፍያ ቢያጠናቅቁም ከዚህ በተቃራኒ


የሚጠበቅባውን ክፍያ ያለጠናቀቁ አስገንቢዎች ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም የሚጠበቅባችሁን የፊኒሺንግ
ክፍያ(ብር 660,000.00) ቀድማችሁ ያጠናቀቃችሁትን ከልብ እያመሰገን ተጨማሪ ክፍያ ብር
130,000.00 (አንድ መቶ ሰላሳ ሽ ብር ) ከዚህ በፊት በገለፅነው አግባብ እንድትከፍሉ ለማስታወስ
እንወዳለን፡፡ የፊኒሺንግ ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ አስገንቢዎች ድርጅቱ ከዚህ በላይ መታገስ እንደማይችል
ተገንዝባችሁ እስከ 12/10/2013 ድረስ ያለባችሁን ቀሪ ክፍያ ቅጣትን ጨምሮ እንድታጠናቅቁ እና
ተጨማሪ ክፍያ ብር 130,000.00 (አንድ መቶ ሰላሳ ሽ ብር ) እንድትጀምሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን
ቢቀር ድርጅቱ በውሉ መሰረት ውል ለማቋረጥ የሚገደድ መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን ፡፡
2. የሳይት ምልከታን በተመለከተ ድርጅቱ ቤቱን አጠናቆ ለማስረከብ ከፍተኛ ርብርብ እያደረገ ከመሆኑ
ጋር ተያይዞ ብዙ የግንባታ ግብአቶች በሳይቱ ውስጥ ስለሚገኙ እና አላስፈላጊ የሆኑ እንቅስቃሴዎችን
ለመቀነስ እንዲያግዘን ማንኛውም አስገንቢ ለምልከታ ወደ ሳይት ሲመጣ ከቢሮው የመግቢያ ወረቀት
Picture 0 ...

እንዲይዙ ትዕዛዝ ሳይቱ ለሚገኙ ተቆጣጣሪዎች እና ጥበቆች አስተላልፈናል፡፡ ስለሆነም ማንኛውም


አስገንቢ ወደ ሳይት ከመሄዱ በፊት ከቢሮው ደብዳቤ መያዝ እንዳለበት እያስታወስን ይህን ሳያሟሉ
ወደ ሳይት የሚሄዱ አስገንቢዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ

ቀን: 14/9/2013

ቁጥር AGIE041./5/21

ለአቢሲኒያ ባንክ

……………. ቅርንጫፍ

ጉዳዩ ፡- ስቴትመንት/ቼክ እና ሲፒኦ ይመለከታል

ወ/ሪ ሀያት አብዱልቃድር እንደ እኔ በመሆን ባንክ ዙሪያ ስለሚፍፅሙ ጉዳዩች በሙሉ የሂሳብ ቁጥር 63756814
በተመለተ እንድ ስቴትመንት ሲፒኦ ቼክ ማሰራት እንድትችል በእናተ በኩል ትብብር እንዲደረግላት በአክብሮት
እየጠየኩ ለሚደረግልኝ ድጋፍ ከወዲሁ አመሰግናለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 14/9/2013

ቁጥር EMR…..../5/21

ለ………………………………………………

ጉዳዩ፡- ንብረት ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር በቀን 14/5/2013 በሰነድ ቁጥር


ቅ 4/0001541/2A/2013 በተደረገ የመኪና ሽያጭ ውል ከ አቶ ጀማል ማሞ አምባው የሊብሬ ቁጥር 034103
የተሸከርካሪ አይነት የጭነት የሰሌዳ ቁጥር አአ 03-A64676 የሞተር ቁጥር 4HFI-350486 የሻንሲ
ቁጥር JAMKP34G077P01663 ሆነውን መኪና በውል እና ማስረጃ ስምምነት አድረገን ግዥ የፈፀምን ቢሆንም
የመኪናውን ኦሪጂናል ማስረጃ ከማስረከብ ባለፈ ተሸከርካሪውን እንዲያስረክበን በተደጋጋሚ ብንጠይቅም ሊሰጠን
Picture 0 ...

አልቻለም ስለሆነም መ/ቤቱ ይህንን ተረድቶ አስፈላጊውን እርምጃ እንዲወስድልን እየገለፅን ለሚደረግልን ትበብብር
ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

እንደመረጃ የሚጠቅሙ ሰነዶችን ከዚህ ደብዳቤ ጋር ………… ገጽ አያይዘን አቅርበናል፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 25/9/2013

ቁጥር EMR…..../5/21

ለ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ጉዳዩ፡- ብር እንዲለቀቅልን ስለመጠየቅ

ባንኩ ለድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ከዚህ በፊት የ 40,000,000.00( አርባ ሚሊየን
ብር) ብድር በፈቀደልን መሰረት በሁለት ዙር ማለትም በመጀመሪያ ዙር ብር 12,000,000.00( አስራ ሁለት ሚሊየን
ብር) በሁተኛ ዙር ብር 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር) በድምሩ 26,000,000.00( ሀያ ስድስት
ሚሊየን) የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም ቀሪውን ብር ማለትም 14,000,000.00.00( አስራ አራት
ሚሊየን ብር) በሶስተኛ ዙር እንዲለቀቅልን እየጠየቅን የሚለቀቀው ብር በሮፎርማ የተሸለ ዋጋ ላቀረበልን ድርጅት
ማለትም ለአቶ እድሪስ አህመድ የሂሳብ ቁጥር 01425771923800 ገቢ እንዲደረግልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር
ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 24/9/2013

ቁጥር EMR…../5/21

በኢትዮጲያ ፌደራላዊ ዴሞክራያዊ ሪፐብሊክ

የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን

ጉዳዩ፡- ሁለት ድርጅቶችን ማዋሀድ ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር እና በላይ እና አበባ የገበያ ማዕከል ኃ/የተ/የግ/ ማህበር
ለማዋሀድ ወደ ፊደራል ሰነዶች ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ስንሄድ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን በኩል
የድጋፍ ደብዳቤ ያስፈልጋል ስለተባልን ስለፈለግንበኮንስትራክሽ፣ ሪል እስቴት እና ተያያዥ ስራዎች ተሰማርቶ የሚገኝ
ድርጅት ሲሆን የማህበሩ ካፒታል ዝቅተኛ በመሆኑ ህጋዊ አቋሙን ይዞ መቀጠል እንዲችል እና በገበያው
ተወዳዳሪ ሆኖ እንዲገኝ ካፒታሉን ማሳደጉ አስፈላጊ በመሆኑ 323,000.00(ሶስት መቶ ሀያ ሶስት ሽ ) የነበረው
የማህበሩ ካፒታል ወደ ብር 68,558,247.34( ስልሳ ስምንት ሚሊየን አምስት መቶ ሀምሳ ስምንት ሽ ሁለት
መቶ አርባ ሰባት ከ 34/100 ብር/ ማሳደግ ስለፈለግን በፊደራል ሰነዶች ማረጋገጫ እና ምዝገባ ኤጀንሲ ህጋዊ
ማስረጃዎችን አያይዘን ስንቀርብ እንድንስተናገድ በእናተ በኩል አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግልን በአክብሮት
እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 29/1/2014

ቁጥር EMR156/10/21

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- ብር እንዲለቀቅልን ስለመጠየቅ

ባንኩ ለድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ከዚህ በፊት የ 40,000,000.00( አርባ ሚሊየን
ብር) ብድር በፈቀደልን መሰረት በሁለት ዙር ማለትም በመጀመሪያ ዙር ብር 12,000,000.00( አስራ ሁለት ሚሊየን
ብር) በሁተኛ ዙር ብር 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር) በድምሩ 26,000,000.00( ሀያ ስድስት
ሚሊየን) የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ቀሪው ብር ማለትም 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር)
በሶስተኛ ዙር እንዲለቀቅልን የተፈቀደ ቢሆንም ብሄራዊ ባንክ ባወጣው አዋጅ ምክኒያት ብሩ አልተለቀቀልንም፡፡
ስለሆነም ባንኩ የአዋጁን መነሳት በመረዳት ቀሪውን ብር 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር) በአስገባነው
ፕሮፎርማ አማካኝነት አሸናፊ ለሆኑት እንዲለቅልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 10/9/2013

ቁጥር EMR……../5/21

ለ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ልደታ ቅርንጫፍ

ጉዳዩ፡- የአፓርትመንት ሽያጭ ብር ገቢ አደራረግ ይመለከታል

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ለባንካችሁ ደንበኛ ለሆኑት ወ/ሮ ሽታየ ሀ/ማሪያም
ገበየሁ መጋቢት 11/2013 ዓ.ም በተደረገ ውል ስምምነት የካርታ ቁጥር AA000040502079 የቤት ቁጥር 1303
የወለል ስፋት 111.7 ካ.ሜ አፓርትመንት መሸጣችን ይታወቃል፡፡

ደንበኛዋ ከላይ የተጠቀሰውን ቤት በዋስትና በማስያዝ ከአዋሽ ባንክ ብድር በጠየቁት መሰረት ብር
2,461,000.00( ሁለት ሚሊየን አራት መቶ ስልሳ አንድ ሺ ብር) ተፈቅዶላቸዋል፡፡ ስለሆነም ደንበኛዋ አስፈላጊ
ፎርማሊቲዎችን አሟልተው ሲጨርሱ የተፈቀደው ብር 2,461,000.00( ሁለት ሚሊየን አራት መቶ ስልሳ አንድ ሺ
ብር) ወደ ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር የአዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 01410181331000 ገቢ እንዲደረግልን
በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን: 09/9/2013

ቁጥር EMR…../5/21

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ

ጉዳዩ፡- ብር እንዲለቀቅልን ስለመጠየቅ

ባንኩ ለድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ከዚህ በፊት የ 40,000,000.00( አርባ ሚሊየን
ብር) ብድር በፈቀደልን መሰረት በሁለት ዙር ማለትም በመጀመሪያ ዙር ብር 12,000,000.00( አስራ ሁለት ሚሊየን
ብር) በሁተኛ ዙር ብር 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር) በድምሩ 26,000,000.00( ሀያ ስድስት
ሚሊየን) የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም ቀሪውን ብር ማለትም 14,000,000.00.00( አስራ አራት
ሚሊየን ብር) በሶስተኛ ዙር እንዲለቀቅልን የጠየቅን ቢሆንም የመሀንዲሱ ግምት 6,704,082.52 (ስድስት ሚሊየን
ሰባት መቶ አራት ሽ ሰማንያ ሁለት ከ 52/100 ብር) በመሆኑ ሙሉ በሙሉ መውስድ አልቻልንም፡፡ ስለሆነም ባንኩ ከላይ
የተጠቀሰውን ግምት በ 3 ኛ ዙር እንዲለቅልን እና ቀሪው ደግሞ በአራተኛ ዙር አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተን
ስንጠይቅ እንዲፈቀድልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ቀን: 09/9/2013

ቁጥር EMR…../5/21
Picture 0 ...

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ

ጉዳዩ፡- ብር እንዲለቀቅልን ስለመጠየቅ

ባንኩ ለድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ ማህበር ከዚህ በፊት የ 40,000,000.00( አርባ ሚሊየን
ብር) ብድር በፈቀደልን መሰረት በሁለት ዙር ማለትም በመጀመሪያ ዙር ብር 12,000,000.00( አስራ ሁለት ሚሊየን
ብር) በሁተኛ ዙር ብር 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር) በድምሩ 26,000,000.00( ሀያ ስድስት
ሚሊየን) የወሰድን መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአሁኑ ሰዓትም አስፈላጊውን ፎርማሊቲ አሟልተን ስለቸረስን ቀሪውን ብር
ማለትም 14,000,000.00.00( አስራ አራት ሚሊየን ብር) እንዲለቀቅልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

Date፡-20/11/2020
Ref no፡- EMR 396/5/20

To Embassy of Turkey
Adiss Ababa
Picture 0 ...

The general manager of EMAROSH ENGINEERING P.L.C, Ato Adem


Guadie Gelaw is invited by NAZAR Asonsor manufacturer for business
partenership.

So we ask yor good office your usual cooperation.

Sincerely

Date፡-4/02/2020
Ref no፡- EMR 335/5/20

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Hunual Eshetu Yesuf with Driving Licence
no. 26.011355 was an employee in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
Picture 0 ...

as Sino Truck Driver from 6/10/ 2018 G.C to 03/09/2020 G.C. earning a
Gross salary of Birr 4,000.00 /Four thousand Birr/.

In general Mohammed Jemal was Efficient , industrious and Duty


minded worker. Finally he left our office by his own interest. We wish
him all the best in his future career.

Sincerely

Date 11/9/2019
Ref.no.EMR-e001/9/19

To Abubeker Mohammed

Subject: - Salary Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Assistant


forman. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 3,781.89 /Three thousand seven hundred eighty one and
89/100 Birr/ with effect from September 12, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 11/10/2019
Ref.no.EMR-e002/10/19

To Semira Ahmed

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer. We would like to express our appreciation and commendation for all the
Picture 0 ...

passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 4,081.00 /Four thousand eighty one and 00/100 Birr/ with
effect from October 12, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 10/12/2019
Ref.no.EMR-e004/10/19

To Agmas Felek

Subject: - Salary Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


Guard. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 2,644.02 /Two thousand Six hunderad fortyfour one and
02/100 Birr/ with effect from December 11, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date …………………………………
Ref.no.EMR-e……../......./….

To Nebil Redwan

Subject: - Salary Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Junior site
engineer. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 5,267.50 /Five thousand two hunderad sixty seven and 50/100
Birr/ with effect from March 3, 2020.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 10/12/2019
Ref.no.EMR-e005/10/19

To Mohammed Ahmed

Subject: - Salary Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


Guard. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 2,644.02 /Two thousand Six hunderad fortyfour one and
02/100 Birr/ with effect from December 11, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 9/9/2019
Ref.no.EMR251/9/19
Picture 0 ...

To Nebil Redwan

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as site


engineer. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 4,583.00 /Four thousand Five hundred Eight three Birr/ with
effect from August 9, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc


Picture 0 ...

Date 9/9/2019
Ref.no.EMR252/9/19

To Hayat Abdulkadir

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as an


accountant. We would like to express our appreciation and commendation for all
the passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 6,018.48 /Six thousand Eighteen and 48/100Birr/ with effect
from August 9, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc


Picture 0 ...

ቀን፡ 25/11/2011

ቁጥር፡ EMR236/07/19

ለ ረህመት ሐሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

እርስዎ በኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጎሮ ሳይት


በሳያት በሳይት መሀንዲስነት ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን
በተደጋጋሚ በሳይት ባደረግነው ምልከታ መሰረት በአግባቡ ስራዎትን ካለመወጣት ባሻገር
በሳይቱ ላይ በአግባቡ እየተገኙ አለመሆኑን እና ድርጅቱን ለኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን
ለማወቅ ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ በአግባቡ ስራዎትን እንዲሰሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር


ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ
Picture 0 ...

ቀን፡ 25/11/2011

ቁጥር፡ EMR237/07/19

ለ ሁሴን አሊ መሀመድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

እርስዎ በኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጎሮ ሳይት


በሳይት መሀንዲስነት ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተደጋጋሚ
በሳይት ባደረግነው ምልከታ ስራዎትን በአግባቡ የማቀድ አና የመተግበር እንዲሁም
የብቃት ማነስ እንዳለበዎት ለማወቅ ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ የተጣለበዎትን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ማለትም


ስራዎትን አቅደው እንዲሰሩ፣ የሰው ሀይል እና የግብአት አጠቃቀምዎትን
እንዲያስተካክሉ እንዲሁም በስርዎ ያሉ ሰራተኞችን ተቆጣጥረው እንዲያሰሩ እያሳሰብን
ይህ ሳይሆን ቢቀር ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ

 ለፋይናንስ
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 1/03/2013

ቁጥር፡ EMR…………/11/20

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- ነዳጅ በግዥ እንዲፈቀድልን ሰለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በተለያዩ


ቦታዎች ግንባታዎችን እየሰራ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከታማ
ወረዳ 07 የቤት ቁጥር አዲስ ቤተል ሆስፒታል አካባቢ ለሚያስገነባው B+G+10
አፓርትመንት ለጀኔሬተር እና ለተለያዩ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ማንቀሳቀሻ የሚሆን
ናፍጣ እና ቤንዚን በግዝ እንዲፈቀድልን በትህትና እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር
ከወዲሁ እናመሰግና፤ን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 25/11/2011

ቁጥር፡ EMR238/09/18

ለ ሚሊዮን መምበረወርቅ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

እርስዎ በኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጎሮ ሳይት


በፎርማን የስራ መደብ ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን
በተደጋጋሚ በሳይት ባደረግነው ምልከታ ስራዎትን በአግባቡ እየሰሩ አለመሆኑን ለማወቅ
ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ የተጣለበዎትን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ እያሳሰብን ይህ


ሳይሆን ቢቀር ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ
Picture 0 ...

ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ

ቀን 02/11/2011

ቁጥር EMR 227/7/19

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮ

ልደታ ቅ/ጽ/ቤት

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ፈቃድ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮንስትራክሽ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን ከዚህ
በታች ለተዘረዘሩት ተሸርካሪዎች የመንቀሳቀሻ ፍቃድ እንዲሰጠን በትህትና እንጠይቀለን፡፡

ተ.ቁ የተሸከርካሪ አይነት የሰሌዳ ቁጥር ቅርንጫፍ


1. ሞተር አአ-03-2731 ልደታ
2. ሲኖ ኢት-03-83675 ልደታ

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 03/10/2011

ቁጥር EMR 220/6/19

ልደታ ቅርንጫፍ

ለአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ሀያት አብዱልቃድር
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድተራሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስተትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 23/11/2011

ቁጥር EMR 247/8/19

ለንብ ኢንተርናሽናል ባንክ

ሀብተጊወርጊስ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የቼክ ደብተር ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በባንካችሁ የሂሳብ ቁጥር 7000005167626 የከፈተ ሲሆን
ሂሳብ ለማንቀሳቀስ እንዲመቸን ባለ 50 ቅጠል ሁለት የቼክ ደብተሮች ተዘጋጅተው ለድርጅቱ ህጋዊ ወኪል አቶ ሰኢድ
ንጉስ አለሙእንድትሰጡልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡1/12/2011

ቁጥር፡ EMR240/08/19

ለ ሚሊየን መ/ወርቅ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ የተሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ጎሮ በሚገኘወ ሳይትበፎርማንየስራ መደብ በሙከራ ቅጥር ተቀጥረው እየሰሩ


መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ነገር ግን የስራ አፈጻጸምዎ ድርጅቱ በሚፈልገው መንገድ ስላልሆነ ድርጅቱ
ለማሰናበት ወስኗል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 1/12/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን ይሰሩበት
በነበረው ሳይት የወሰዱትን ንብረቶችን እና አጠቃላይ የስራውን ሁኔታ ለሳይቱ መሀንዲስ ለአቶ ሁሴን
አሊአስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ሳሊም

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ሰኪና ሸረፋ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ
Picture 0 ...

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡07/08/2011

ቁጥር፡ EMR/209/4/19

ለ አቢሲንያ ፕሮፋይል ኃ/የተ/የግ/ማህበር

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የብረት ፕሮፎርማ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በህንጻ ግንባታ እና ማማከር


አገልግሎት ላይ ተሰማራ ድርጅት ሲሆን ከአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የብር 11,500,000(አስራ
አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ) ብድር ለማግኘት በሂድት ላይ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን ባንኩ
የዚህን ብር መጠን ዋጋ ሊያወጣ የሚችል የብረት ፕሮፎረማ ስለጠየቀን ድርጅታችሁ
አቢሲንያ ፕሮፋይል ኃ/የተ/የግ/ማህበር የብር 11,500,000(አስራ አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ
ሺ) የብረት ማለትም የባለ 6፣8፣10፣12፣14፣16፣20 እና 24 ፕሮፎረማ እንድትሰሩልን
በትህትና እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...
Picture 0 ...

ቀን፡ 21/1/2011

ቁጥር፡ EMR/115/09/18

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

በአሁኑ ስዓት መንዲዳ አካባቢ በሚገኘው በአብዲ መሀመድ ሳያት በሳይት


መሀንዲስነት ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተደጋጋሚ በሳይት
ባደረግነው ምልከታ መሰረት በአግባቡ ስራዎትን ካለመወጣት ባሻገር በሳይቱ ላይ
በአግባቡ እየተገኙ አለመሆኑን እና ድርጅቱን ለኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን ለማወቅ
ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ በአግባቡ ስራዎትን እንዲሰሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር


ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ
Picture 0 ...

ቀን፡ 02/1/2011

ቁጥር፡ EMR/115/09/18

ለ ሰኪና ሸረፋ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

በአሁኑ ስዓት መንዲዳ አካባቢ በሚገኘው በአብዲ መሀመድ ሳያት በሳይት


መሀንዲስነት ተመድበውእየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተደጋጋሚ በሳይት
ባደረግነው ምልከታ መሰረት በአግባቡ ስራዎትን ካለመወጣት ባሻገር በሳይቱ ላይ
በአግባቡ እየተገኙ አለመሆኑን እና ድርጅቱን ለኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን ለማወቅ
ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ በአግባቡ ስራዎትን እንዲሰሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር


ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
Picture 0 ...

 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
Picture 0 ...

ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት


እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 02/1/2011

ቁጥር፡ EMR/114/09/18

ለ አል-መግሪብ አፓርትመንት

አ/አበባ
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡-ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ከጥር 2009 ዓ.ም ጀምሮ በፍሊደሮ በሚገነባው የ B+G+9 አፓርታማ በአማካሪነትና በተቆጣጣሪነት
እየሰራንመሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ከዚህ በታች በጠቀስነው መሰረት ክፍያ እንዲፈፀምልን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ተ.ቁ ወር ክፍያ መጠን ምርመራ


1 የጥር እና የካቲት 2009 ዓ.ም 15,000.00 የውድድር ጊዜ የተከፈለ
2 የመጋቢት 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
3 የሚያዚያ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
4 የግንቦት 2009 ዓ.ም 15,000.00 10000.00 የተከፈለ
5 የሰኔ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
6 የሐምሌ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
7 የነሐሴ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
8 የመስከረም 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
9 የጥቅምት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
10 የህዳር 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
11 የታህሳስ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
12 የጥር 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
13 የየካቲት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
14 የመጋቢት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
15 የሚያዚያ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
16 የግንቦት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
17 የሰኔ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
18 የሐምሌ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
19 የነሐሴ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
20 የመስከረም 2011 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
21 የፕላን ቀሪ 20,000.00 ያልተከፈለ
ድምር 220,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 02/12/2010
Picture 0 ...

ቁጥር፡ EMR/102/08/18

ለ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሒራ ሪል እስቴት አፓርታማ ግንባታ ስራ ላይ መሆኑን ስለማሳወቅ


ሒራ ሪል እስቴት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፊ ቀራንዩ ክፍለ ከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር
ከድርጅታችን ኤማሮሽ ቢውልዲንግ ኮንትራክተር ጋር ባደረገው ስምምነት መሰርት ግንባታ
እያስገነባ መሆኑ ይታወቃል ከዚህም ጋር ተያይዞ ግንባታው ስራ ላይ ስለመሆኑ ከድርጅታችን
ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው ጠይቀውናል፡፡

በዚህም መሰረት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በድርጅታችን በኩል የሚገነባው አፓርታማ


ግንባታ እተካሄደ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለመካ መሀመድ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ጀስቲስ ክፍያ ቁጥር 5 ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአቶ መካ መሀመድ አሰሪነት
በጀስትስ ህንጻ ስራ ተቋራጭ /የተ/የግ/ማህበር ስራ ተቃራጭነት መገናኛ አካባቢ እየተገነባ
የሚገኘውን 2B+G+12 ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንጻ በአማካሪነትና በተቆጣጣሪነት
እየሰራ እንደሚገኝ የታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት ጀስትስ ህንጻ ስራ ተቋራጭ ያስገነባውን አምስተኛ ዙር ክፍያ


ለማጽደቅ ከባንክ የአድቫንስ ፔይመንት ቦንድ እንድያመጡ የተጠየቁ ቢሆንም ያመጡት ግን
እንሹራንስ ኩባንያ ስለሆነ የባንክ ጋራንቲ እንዳመጡ ክፍያው ይፈጸምላቸው ስል በትህትና
እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-

 ለፕሮጀክት ፋይል
 ለጀስትስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ግልባጭ፡-

 ለፕሮጀክት ፋይል
Picture 0 ...

 ለጀስትስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

 ለጀስትስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ቀን 12/01/10

ቁጥር፡ EMR/169/09/17

ለወ/ሪትሀያትአብድልቃድ

አ.አበባ

ጉዳዩ፡- የስራመግቢያአለማክበርዎንስለማሳወቅ

ከላይለመጥቀስእንደተሞከረውእርሶየድርጅታችንሰራተኛመሆኖይታወቃል፡፡
ሆኖምበተደጋጋሚየስራመግቢያሠዓትባለማክበርዎበቃልየተነገሮትቢሆንምሊያሻሽሉባለመቻል
ዎለግንዛቤእንዲመችዎከቀን 08/01/2010 ጀምሮእስከዛሬባሉት 05/አምስት/
የስራቀናትውስጥያባከኗቸውየስራሠዓታት 1፡20 /አንድሠዓትከሀያደቂቃ/
መሆኑንእያሳወኩከዚህበኋላየማያስተካክሉከሆነእርምጃለመውሰድየምገደድመሆኑንአሳውቃለ
ሁ፡፡

ከሰላምታጋር

አክመልሽኩር

ም/ስራአስኪያጅ
Picture 0 ...

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ለግንባታ ስራ ቅድመ ክፍያ የዋስትና ቦንድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ህ/ሥራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቡታጅራ ከተማ የቡታጅራ ሆስፒታል
የሚያስገነባውየሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክት ጨረታ ያሸነፈ ስለሆነ ለቅድመ ክፍያ ዋስትና ቦንድ ብር
257,014.81 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺ አስራ አራት ከ 81/100) ለ 90 ቀናት እንዲዘጋጅልን
በአክብሮትእንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለ ሒራ ሪል-እስቴት አክ/ማህበር

አ/ አ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ይመለከታል

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የ B+G+9 ህንፃ


የውጭ ልስን ያጠናቀቀ ሲሆን የውስጥ ልስን ለመጀመር የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ መሰራት
ይኖርበታል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ

ለኔስት ሪል እስቴት አ.ማ

አ/ አ

ጉዳዩ፡- ወርሀዊ ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችሁ መገናኛ አካባቢ በሚያስገነባው የ B+G+8 ፕሮጀክት ላይ በአማሪነት እየሰራን


መሆናችን ይታወቃል ሆኖም ግን ካሁን በፊት በቀን 25/03/2010 በቁጥር EMR/235/12/17 በተፃፈ
ደብዳቤ የ 7 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም
ከዚህ በሂት የጠየቅነውን ጨምሮ የ 12 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን በድጋሜ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

To Mohammed Jemal

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior


structural Designer from August7, 2017 G.C till now. We would like to express
our appreciation and commendation for all the passion and commitment you have
been exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from May
9, 2018.
Picture 0 ...

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018

Ref no፡- EMR 62 /05/18

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
Picture 0 ...

you a Basic salary of Birr 2,600.00 /Two thousand six hundred/ and transport
allowance of Birr 580.00 / five hundred eighty/ with effect from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 06/02/2019
Ref no፡- EMR 169/02/19
To Esubalew Jenber
A/Ababa
Subject: -Termination Letter
Derar Esubalew:
Picture 0 ...

You have worked in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,


as Forman from July 13, 2017 G.C. to May 25, 2018 G.C. earning a basic salary of
birr 1200.00 / One thousand two hundred / and a transport allowance of birr
300.00 / Three hundred birr/.
We inform you that your employment with Emarosh engineering plc shall
be terminated as of 07/02/2019 G.C effective immediately.
Employee termination form is attached with this letter. Please
return any company property that is still in your possession.
We wish you the best in your future career.

Sincerely
C/c:

- Finance

A.A

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
Picture 0 ...

appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 2,700.00 /Two thousand seven
hundred/ and transport allowance of Birr 600.00 / Six hundred Birr/ with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To: -Jewad consulting Architects and Engineers

Addis Ababa
Picture 0 ...

Subject: -Demanding For Variation

Our firm Emarosh building contractor has made an


agreement with Milto Real-Estate P.L.C. to build G+1 residence
Apartment in Oromiya Burayu Zone around Finfine.

Reference is made to our letter dated on 12/02/2018 ref.no


EMR 009/02/18 Asking for variation. As we all know the average
price of reinforcement steel bar was19.50 birr per Kg in the time
of our agreement but now, the average price of reinforcement
steel bar is more than 50 birr per Kg, which is more than 200% of
our agreement.And this variation is nationwide and affects the
overall construction.

As a result, our company for the second time requests your


good office to consider the variation and take improvement on
the price of reinforcement steel bar as you do before in special
condition. So, it will help us to devote our full potential on the
project and effectively finish it in accordance with the intended
schedule.

With greeting

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ


Picture 0 ...

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ለግንባታ ስራ ቅድመ ክፍያ የዋስትና ቦንድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ህ/ሥራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቡታጅራ ከተማ የቡታጅራ ሆስፒታል
የሚያስገነባው የሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክት ጨረታ ያሸነፈ ስለሆነ ለቅድመ ክፍያ ዋስትና ቦንድ ብር
257,014.81 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺ አስራ አራት ከ 81/100) ለ 90 ቀናት እንዲዘጋጅልን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለ ሒራ ሪል-እስቴት አክ/ማህበር

አ/ አ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ይመለከታል

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የ B+G+9 ህንፃ


የውጭ ልስን ያጠናቀቀ ሲሆን የውስጥ ልስን ለመጀመር የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ መሰራት
ይኖርበታል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ
Picture 0 ...

ቀን፡ 09/02/2011

ቁጥር፡ EMR/ /10/18

ለ ቶፊቅ አባድር አማካሪ አርክቴክቶችና ኢንጂነሮች

ፕሮጀክት፡- ሀይሌ ዘገየ B+G+9 ኮ/ቀራንዩ ክ/ከተማ ፣አ/አ ፣ኢትዮጲያ


ጉዳዩ፡ አጠቃላይ የስራ ሂደትን በተመለከተ፡፡

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ በሂራ ሪል እስቴት አሰሪነት ቤተል አካባቢ


እየተገነባ የሚገኘውን B+G+9 ህንፃ በተቋራጭነት እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚሁም መሰረት

1. የቴራስ ስራ በተመለከተ

ከዚህ በፊት በተደጋጋሚበቃል የተስተካከለ ዲዛይን እንድታስገቡ የጠየቅን ቢሆንም እስካሁን ምንም
አይነት ዲዛይን ያልገባልን በመሆኑ ስራው እየተሰራ አይደለም፡፡ ስለሆነም በሰራቸን ላይ መጓተት
እየፈጠረብን ስለሆነ በአስቸኳይ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡

2. የብሪክ እና እምነበረድ ስራን በተመለከተ

የብሪክ ስራ ዋጋ እንድናቀርብ በተጠይቅነው መሰረት በካሬ 1500.00(አንድ ሽ አምስት መቶ)


የምንሰራመሆኑን በአክበብሮት እየገለፅን የእምነበረድ ስራን በተመለከተ በቀን 19/9/2018 በቁጥር
EMR/117/9/1/ በተፃፈ ደብዳቤ የገለፅን መሆኑ እንዲታወቅልን እየገለፅን በአቀረብው ዋጋ ላይ
በአፋጣኝ ምላሽ ተሰጥቶን ወደስራ እንድንገባ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

3. የጠረባ ስራን በተመለከተ

የጠረባ ስራው ስራችንን በጣም እየያጓተተው መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ለአንድ ስላብ


5,000.00((አምስት ሽ ብር) የምንጠይቅ መሆኑ እንዲታወቅልን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን፡፡

4. አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ


Picture 0 ...

ሳይቱ ላይ በራካታ ችግሮች መኖራቸውን በቃል አና በደብዳቤ መግለፃችን እንደተጠበቀ ሆኖ የጠረባ


ስራው በተመለከተ ከስኬጅውል ውጭ እያደረገን እንዳለ እና ክፍያም በወቅቱ እና በአግባቡ
እየተከፈለን ባለመሆኑ ስራው ላይ ትልቅ ጫና እየፈጠረብን ይገኛል፡፡በዚህ ሂደት ከቀጠለ ፕሮጀክቱ
በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ካለመጠናቀቁ ባሻገር ባለቤቱን አላስፈላጊ ለሆኑ ወጭዎች የሚዳረግ
መሆኑን በመገንዘብ ትኩረት ሰጣችሁ ፔይመንት በአግባቡ እንዲለቀቅልን ለማሳሰብ እንወዳልን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ ፡-

 ለሂራ ሪል እስቴት
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የተስተካከለ ዲዛይን አእንዲሠጠን እና አጠቃላይ የስራ ሂደት

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የሂራ ሪል እስቴት


የ B+G+9 ህንፃ ውል ወስዶ በመገንባ ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ
Picture 0 ...

ለኔስት ሪል እስቴት አ.ማ

አ/ አ

ጉዳዩ፡- ወርሀዊ ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችሁ መገናኛ አካባቢ በሚያስገነባው የ B+G+8 ፕሮጀክት ላይ በአማሪነት እየሰራን


መሆናችን ይታወቃል ሆኖም ግን ካሁን በፊት በቀን 25/03/2010 በቁጥር EMR/235/12/17 በተፃፈ
ደብዳቤ የ 7 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም
ከዚህ በሂት የጠየቅነውን ጨምሮ የ 12 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን በድጋሜ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

To Mohammed Jemal

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior


structural Designer from August 7, 2017 G.C till now. We would like to express
our appreciation and commendation for all the passion and commitment you have
been exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,500.00 /Three thousand five hundred
/ and transport allowance of Birr 698.00 / Six hundred ninety eight / with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.
Picture 0 ...

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018

Ref no፡- EMR 62 /05/18

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 2,600.00 /Two thousand six hundred/ and transport
allowance of Birr 580.00 / five hundred eighty/ with effect from May 9, 2018.
Picture 0 ...

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018
Ref no፡- EMR 064/04/18
To Alemayehu Abera
A/Ababa
Subject: - Termination Letter
Derar Alemayehu :
You have worked in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
as Forman from July 13, 2017 G.C. to May 25, 2018 G.C. earning a basic salary of
birr 3285.00 /Three thousand two eight five birr/ and a transport allowance of
birr 800.00 / eight hundred birr/.
We inform you that your employment with Emarosh engineering plc shall
be terminated as of 26/05/2018 G.C effective immediately.
Picture 0 ...

Dear Alemayehu, reference is made on our Warning letter to you dated


on 20/01/2018 Ref.no EMR035/01/18 and 30/04/2018 Ref.no EMR050/04/18 in
relation to unacceptable performance but still your performance does not reach
the required standard. Your termination is the result of the above cases.
Employee termination form is attached with this letter. Please return any
company property that is still in your possession.
We wish you the best in your future career.

Sincerely
C/c:

- Finance

A.A

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 2,700.00 /Two thousand seven
Picture 0 ...

hundred/ and transport allowance of Birr 600.00 / Six hundred Birr/ with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To: - Jewad consulting Architects and Engineers

Addis Ababa

Subject: - Demanding For Variation

Our firm Emarosh building contractor has made an


agreement with Milto Real-Estate P.L.C. to build G+1 residence
Apartment in Oromiya Burayu Zone around Finfine.

Reference is made to our letter dated on 12/02/2018 ref.no


EMR 009/02/18 Asking for variation. As we all know the average
Picture 0 ...

price of reinforcement steel bar was 19.50 birr per Kg in the time
of our agreement but now, the average price of reinforcement
steel bar is more than 50 birr per Kg, which is more than 200% of
our agreement. And this variation is nationwide and affects the
overall construction.

As a result, our company for the second time requests your


good office to consider the variation and take improvement on
the price of reinforcement steel bar as you do before in special
condition. So, it will help us to devote our full potential on the
project and effectively finish it in accordance with the intended
schedule.

With greeting

ቀን 03/10/2011

ቁጥር EMR 221/6/19

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ


Picture 0 ...

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ደረሰኝ በድጋሚ እንዲሰራልን ስለመጠየቅ

ወደ ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 6/11/2010 ወይም 13/7/2018


300000.00 (ሶስት መቶ ሽ) ገቢ የተደረገልን ሲሆን በአሁኑ ስዓት ገቢ የተደረገበት ደረሰኝ ስለጠፋብን በድጋሚ ተሰርቶ
እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ቀን 03/10/2011

ቁጥር EMR 220/6/19


Picture 0 ...

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ሀያት አብዱልቃድር
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድተራሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስተትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር

ለ ሒራ ሪል-እስቴት አክ/ማህበር

አ/አ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ይመለከታል

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የ B+G+9 ህንፃ የውጭ
ልስን ያጠናቀቀ ሲሆን የውስጥ ልስን ለመጀመር የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ መሰራት ይኖርበታል፡፡
Picture 0 ...

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ

ለኔስት ሪል እስቴት አ.ማ

አ/ አ

ጉዳዩ፡- ወርሀዊ ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ


Picture 0 ...

ድርጅታችሁ መገናኛ አካባቢ በሚያስገነባው የ B+G+8 ፕሮጀክት ላይ በአማሪነት እየሰራን መሆናችን


ይታወቃል ሆኖም ግን ካሁን በፊት በቀን 25/03/2010 በቁጥር EMR/235/12/17 በተፃፈ ደብዳቤ የ 7 ወራት
ክፍያ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በሂት
የጠየቅነውን ጨምሮ የ 12 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን በድጋሜ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

To Mohammed Jemal

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior


structural Designer from August 7, 2017 G.C till now. We would like to express
our appreciation and commendation for all the passion and commitment you have
been exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from May
9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018
Picture 0 ...

Ref no፡- EMR 62 /05/18

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 2,600.00 /Two thousand six hundred/ and transport
allowance of Birr 580.00 / five hundred eighty/ with effect from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018
Ref no፡- EMR 064/04/18
To Alemayehu Abera
A/Ababa
Picture 0 ...

Subject: - Termination Letter


Derar Alemayehu :
You have worked in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
as Forman from July 13, 2017 G.C. to May 25, 2018 G.C. earning a basic salary of
birr 3285.00 /Three thousand two eight five birr/ and a transport allowance of
birr 800.00 / eight hundred birr/.
We inform you that your employment with Emarosh engineering plc shall
be terminated as of 26/05/2018 G.C effective immediately.
Dear Alemayehu, reference is made on our Warning letter to you dated
on 20/01/2018 Ref.no EMR035/01/18 and 30/04/2018 Ref.no EMR050/04/18 in
relation to unacceptable performance but still your performance does not reach
the required standard. Your termination is the result of the above cases.
Employee termination form is attached with this letter. Please return any
company property that is still in your possession.
We wish you the best in your future career.

Sincerely
C/c:

- Finance

A.A
Picture 0 ...

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 2,700.00 /Two thousand seven
hundred/ and transport allowance of Birr 600.00 / Six hundred Birr/ with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To: - Jewad consulting Architects and Engineers


Picture 0 ...

Addis Ababa

Subject: - Demanding For Variation

Our firm Emarosh building contractor has made an


agreement with Milto Real-Estate P.L.C. to build G+1 residence
Apartment in Oromiya Burayu Zone around Finfine.

Reference is made to our letter dated on 12/02/2018 ref.no


EMR 009/02/18 Asking for variation. As we all know the average
price of reinforcement steel bar was 19.50 birr per Kg in the time
of our agreement but now, the average price of reinforcement
steel bar is more than 50 birr per Kg, which is more than 200% of
our agreement. And this variation is nationwide and affects the
overall construction.

As a result, our company for the second time requests your


good office to consider the variation and take improvement on
the price of reinforcement steel bar as you do before in special
condition. So, it will help us to devote our full potential on the
project and effectively finish it in accordance with the intended
schedule.

With greeting
Picture 0 ...

Date፡- 7/08/2018
Ref no፡- EMR 240/08/19
TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Million M/work was an employee in EMAROSH


ENGINEERING P.L.C, as Forman from 19/06/2019E.C to 7/08/2019E.C
earning a Net salary of birr3000.00/Three thousand/. And all
governmental taxes has been deducted from his salary and paid to the
concerned authority.

Mr. Million M/work has always rendered his service with the highest
dgree of responsibility and proffesionaloism and we wish him the best
in his future career.

Sincerely
Picture 0 ...

Date፡- 30/1/2019
Ref no፡- EMR 173/1/19

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Shemsu Hashimis an employee in


EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as Site Engineer from 9/1/2017G.C till
now. During this period he worked 48 Hours per week and he was paid
a Basic salary of birr 9596.00 /Nine thousand Nine Hunderad sixBirr /
and transport allowance of 1055.00/One Thousad Fifty five Birr/. And
all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to
the concerned authority.

We wish your usual cooperation to our employee.

Sincerely
Picture 0 ...

Date፡- 14/12/2018
Ref no፡- EMR 147/12/18

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify MrsMohammedAhmed is an employee in


EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as junior Architectural Designer from
14/11/2014 G.C to 14/12/2018G.C. During this period he worked 48
Hours per week and he was paid a Basic salary of birr 2800.00 /Two
thousand eighthundredBirr / and transport allowance of 640.00/Six
hundred fourty. And all governmental taxes has been deducted from
his salary and paid to the concerned authority.

We wish your usual cooperation to our employee.

Sincerely

General Manager
Picture 0 ...

Date፡- 11/12/2018
Ref no፡- EMR 147/11/18

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Adem Guadie Gelawisan employee


inEMAROSH ENGINEERING P.L.C, as General Manager and structural
engineer from 18-02-2015till now. During this period he worked 48
Hours per week and he was paid a Basic salary of birr 6000.00 /Six
thousand Birr / and transport allowance of 660.00/Six hundred sixty.
And all governmental taxes has been deducted from his salary and paid
to the concerned authority.

We wish your usual cooperation to our employee.

Sincerely
Seid Negus
Picture 0 ...

D/Manager

Date፡- 23/09/2019
Ref no፡- EMR 256/09/19

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. ABDULFERID ABRARE was an employee


in EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as junior Desiner from 9/7/2016G.C-
24/12/2016G.C and Site engineer from 25/12/2016G.C—8/4/2019G.C.
During this period he worked 48 Hours per week and he was paid a
Gross salary of birr 3781.89.00 /Three thousand seven hundred
eightyone and 89/100 birr /. And all governmental taxes has been
deducted from his salary and paid to the concerned authority.

We wish him the best in his future career.

Sincerely
Picture 0 ...

Date፡- 23/09/2019
Ref no፡-

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. ABDULFERID ABRAR was an employee in


Seid Abdela Building Contractor, as Project Engineer from 1/9/2011E.C-
1/12/2011E.C. During this period he worked 48 Hours per week and he
was paid a Basic salary of birr 3100.00 /Three thousand One hundred
birr / and Transport Allowance of Birr 1000.00(one thousand BIrr). And
all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to
the concerned authority.

We wish him the best in his future career.

Sincerely
Picture 0 ...

Date፡- 01/03/2019
Ref no፡- EMR 188/11/18

Termination/clearance certificate
Name of employee Ato Abdlmejid Lalu

Date of employment 13/6/ 2018 G.C

Position Junior Site Engineer

Final Salary 2,645.00/Two thousand six hundred

Fourty fivebirr/
Transport Allowance 640.00/ Six hundred Fourty birr/
Reason for termination his own will

Termination Date 26/2/2019G.C

All governmental taxes has been deducted from his salary and
paid to the concerned authority.
We wish him the best in his future employment.
Picture 0 ...

With regard

C/C –Finance

To: Tofic Abadir Consulting Architects and Engineers


Addis Abeba
Ref. Haile Zegeye B+G+8 Mixed Use Building
Subject: Request for payment No 5 and 6
Dears,
It is known that our company is constructing Haile Zegeye B+G+8 mixed use
building project according to the agreement made b/n Haile Zegeye and Our
Company.
Pursuant to the contract, we are here to request your good office to settle
payment number 5 and 6 with attachments 51 pages of payment certificate,
Summery Sheets, BOQ & Take off Sheets for the executed works.
Thank You in advance for your usual cooperation!

Yours Sincerely

C/C -Haile Zegeye


Picture 0 ...

Addis Abeba
Inclosure:-51 Pages

To Justice construction P.L.C

A/A

Subject: - Sending structural design


Your company was made an agreement with Ato Meka
Mohammed to construct 2B+G+12 mixed use building at Megenagna.
And our company Emarosh Engineering P.L.C is consulting the overall
work of the construction.
In line with this, we sent you 1page printed in A-3 size perforated
pipe and waste water pipe detail structural drawing and 1 page printed in
A-4 size pressure clean out which is stamped by the designer.
There fore, we request you to do your usual cooperation.

Thank you in advance


Picture 0 ...

To justice construction P.L.C

A/A

Subject: - Work dalliance


Your company was made an agreement with Ato Meka Mohammed
to build 2B+G+12 mixed use building at Megenagna. And our company
Emarosh Engineering P.L.C is consulting the overall work of the
construction.
Without any problem your company delaying the whole works for
consecutive three days due to casting of 5th to 6th floor column works.
If things are going out of the schedule, you are liable for dalliance
according to the agreement made between your organization and the
Client.

Thank you in advance


Picture 0 ...

ለአቶጀማልአህመድኑሩ

አዲስአበባ

ጉዳዩ፡- ውልማቋረጥንይመለከታል

ድርጅታችንኤማሮሽኢንጂነሪንግኃ/የተ/የግ/ማህበርከእርስዎከአቶጀማልአህመድኑሩጋርበቀን
12/01/2010 ዓ.ምበተደረገየግንባታዉልበንፋስስልክላፍቶክፍለከተማ፣ወረዳ 1 የሚገኘውን
የ 2B+G+11 ህንፃግንባታስራሲሰራመቆየቱእናእስከቤዝመንትኮለንድረስማጠናቀቁይታወቃል፡፡

ምንምእንኳንድርጅታችንይህንንግንባታበሚሰራበትጊዜየግንባታቁሳቁስአቅርቦትችግርበአሰሪውበኩልበተደጋጋ
ሚበመፈጠሩድርጅቱሲደርስበትየነበረዉንኪሳራበመቋቋምስራውንአሁንየደረሰበትደረጃያደረሰቢሆንምምክን
ያቱንበግልፅባላወቅነውሁኔታቀሪስራዎችንበሌላስራተቋራጭእያሰሩእንደሆነለመረዳትችለናል፡፡

ስለሆነምየነበረንንየግንባታውልበፍላጎትዎእንዳቋረጡእንዲታወቅልንእየጠየቅንድርጅቱየደረሰበትንኪ
ሳራናሌሎችክፍያዎችአግባብነትባላቸውየዉሉክፍሎችናሌሎችህጎችየምንጠይቅመሆኑንበአክብሮትእንገልፃለን
፡፡

ከሰላምታጋር

ግልባጭ፡

 ለግንባታ ፈቃድና ቁጥጥርና ፅ/ቤት


Picture 0 ...

 ለህግ አማካሪና ጠበቃ

አዲስ አበባ

ቀን፡- 28/10/20110 ዓ.ም

የግንባታውልለማቋረጥየተደረገስምምነት

በአቶጀማልአህመድኑሩ (አሰሪ) እናበኤማሮሽኢንጂነሪንግኃ/የተ/የግ/ማህበር (ስራተቋራጭ) በቀን 12/01/2010


ዓ.ምበተደረገየግንባታዉልበንፋስስልክላፍቶክፍለከተማ፣ወረዳ 1 የሚገኘው የ 2B+G+10
ህንፃግንባታስራእስከቤዝመንትኮለንድረስመሰራቱይታወቃል፡፡

ነገርግንአሰሪዉከዚህበታችበዝርዝርበተቀመጠዉመሰረትየነበረዉየግንባታውልእንዲቋረጥስምምነትላይተደርሷ
ል፡፡

1. ይህ የግንባታማቋረጥውልከመደረሱአስቀድሞስራተቋራጩየሰራዉየስራመጠን 15%ቫትንጨምሮብር
1,889,441.95( አንድሚሊየንስምንትመቶሰማንያዘጠኝሽአራትመቶአርባአንድብርከ 95/100)መሆኑ
ተሰልቶስምምነትላይተደርሷል፡፡
2. ከላይበተራቁጥር 1,300,000.00 (አንድሚልዮንሶስትመቶሺብር) ለስራተቋራጩከፍለዋል፡፡
3. ስራተቋራጩፉሪአካባቢሲገነባከነበረውየፉአድኑሩ B+G+6 ግንባታ ላይ ከተሰራው ስራ በላይ የወሰደው
ብር 80,000/ ሰማንያ ሽ ብር/ ከተቋራጩ ተቀናሽ እንዲደረግ ተቋራጩ ተስማምቷል፡፡
4. የዊዝሆልዲንግ ተቀናሽ የሚሆነ ብር 32859.86 / ሰላሳ ሁለት ሽ ስምንት መቶ ሀምሳ ዘጠኝ ከ 96/100/
5. በተራቁጥር 1 ከተጠቀሰውየስራመጠንላይበተራቁጥር 2፣3፣እና 4
Picture 0 ...

የተጠቀሱትብሮችተቀናሽሲደረጉየሚቀርብር 476,581.14
(አራትመቶሰባስድስትሽአምስትመቶሰማንያአንድከ 14/100)
አሰሪዉለስራተቋራጩበዛሬውዕለትከፍለውውሉንለማቋረጥተስማምተዋል፡፡

አጠቃላይስራዉናየግንባታውውልምከላይበተገለፀውመሰረትክፍያውከተፈፀመበኋላእንዲቋረጥስምምነትላይተ
ደርሷል፡፡

አሰሪው ስራተቋራጭ

ስም፡ ______________ ስም፡ ________________

ፊርማ፡_____________ ፊርማ፡_____________

ቀን፡_____________ ቀን፡_____________

ምስክሮችፊርማ

1. ___________________ _______________

2. ___________________ _______________
3. ___________________ _______________

Date፡- 02/07/2018

Ref no፡- EMR 088 /07/18

To: Tofic Abadir Consulting Architects and Engineers


Addis Abeba
Ref. Haile Zegeye B+G+8 Apartment
Subject: Request for payment No 5 after comment
Picture 0 ...

Dears,
It is known that our company is constructing Haile Zegeye B+G+8 apartment
project according to the agreement made b/n Haile Zegeye and Our Company.
Pursuant to the contract, we are here to request your good office to settle
payment number 5 after comments 45 with attachement 45pages of payment
certificate,
Summery Sheets, BOQ & Take off Sheets for the excuted works.
Thank You in advance for your usual cooperation!

C/C -Haile Zegeye


Addis Abeba Yours Sincerely
Inclosure:-45 Pages

ቁጥር

የግንባታውልለማቋረጥየተደረገስምምነት

በአቶጀማልአህመድኑሩ (አሰሪ) እናበኤማሮሽኢንጂነሪንግኃ/የተ/የግ/ማህበር (ስራተቋራጭ) በቀን 12/01/2010


ዓ.ምበተደረገየግንባታዉልበንፋስስልክላፍቶክፍለከተማ፣ወረዳ 1 የሚገኘው የ 2B+G+10
ህንፃግንባታስራእስከቤዝመንትኮለንድረስመሰራቱይታወቃል፡፡

ነገርግንአሰሪዉከዚህበታችበዝርዝርበተቀመጠዉመሰረትየነበረዉየግንባታውልእንዲቋረጥስምምነትላይተደርሷ
ል፡፡

1. ይህ የግንባታማቋረጥውልከመደረሱአስቀድሞስራተቋራጩየሰራዉየስራመጠን 15%ቫትንጨምሮብር
1,889,441.95( አንድሚሊየንስምንትመቶሰማንያዘጠኝሽአራትመቶአርባአንድብርከ 95/100)መሆኑ
ተሰልቶስምምነትላይተደርሷል፡፡
2. ከላይበተራቁጥር 1,300,000.00 (አንድሚልዮንሶስትመቶሺብር) ለስራተቋራጩከፍለዋል፡፡
Picture 0 ...

3. ስራተቋራጩፉሪአካባቢሲገነባከነበረውየፉአድኑሩ B+G+6 ግንባታ ላይ ከተሰራው ስራ በላይ የወሰደው


ብር 80,000/ ሰማንያ ሽ ብር/ ከተቋራጩ ተቀናሽ እንዲደረግ ተቋራጩ ተስማምቷል፡፡
4. የዊዝሆልዲንግ ተቀናሽ የሚሆነ ብር 32859.86 / ሰላሳ ሁለት ሽ ስምንት መቶ ሀምሳ ዘጠኝ ከ 96/100/
5. በተራቁጥር 1 ከተጠቀሰውየስራመጠንላይበተራቁጥር 2፣3፣እና 4
የተጠቀሱትብሮችተቀናሽሲደረጉየሚቀርብር 476,581.14
(አራትመቶሰባስድስትሽአምስትመቶሰማንያአንድከ 14/100)
አሰሪዉለስራተቋራጩበዛሬውዕለትከፍለውውሉንለማቋረጥተስማምተዋል፡፡

አጠቃላይስራዉናየግንባታውውልምከላይበተገለፀውመሰረትክፍያውከተፈፀመበኋላእንዲቋረጥስምምነትላይተ
ደርሷል፡፡

አሰሪው ስራተቋራጭ

ስም፡ ______________ ስም፡ ________________

ፊርማ፡_____________ ፊርማ፡_____________

ቀን፡_____________ ቀን፡_____________

ምስክሮችፊርማ

1. ___________________ _______________

2. ___________________ _______________
3. ___________________ _______________
Picture 0 ...

To Rehmet Hamid

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior Site
engineer from April2, 2018 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.
ድርጅቱ የርሶ ደመዎዝ ላይ ማሻሻያ መደረጉ አስፈላጊ ነው ብሎ አምኗል፡፡ በዚህም መሠረት ከዚህ በፊት ይከፈልዎት የነበረው
ያልተጣራ ደመዎዝ ብር 1700.00 (አንድሺህሰባትመቶ )እና የትራንስፖርት አበል ብር 425.00 ( አራት መቶ ሀያ አምስት )
ተሻሽሎ ከዚህ ወር ጀምሮ ያልተጣራ ደመዎዝ ብር 2100.00 (ሁለት ሺህ አንድ መቶ

) እና የትራንስፖርት አበል ብር 520.00 ( አምስት መቶ ሀያ ) እየተከፈልዎ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና በተሻለ
መነቃቃት እንዲወጡ ስናሳስብ ከአደራ ጭምር ነው፡፡

With greeting
Picture 0 ...

C/c:

- Finance

A.A

To Abdulmejid Lalu

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior Site
engineer from June13, 2018 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.
Picture 0 ...

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 3,500.00 /Three thousand five hundred / and transport
allowance of Birr 698.00 / Six hundred ninety eight /with effect from July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:
Picture 0 ...

- Finance

A.A

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting
Picture 0 ...

C/c:

- Finance

A.A

To Sekina Sherefa

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


engineer from July 8, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

To Seid Ayalew
Picture 0 ...

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior Site
engineer from August12, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 4,500.00 /Four thousand five
hundred / and transport allowance of Birr 681.00 / Six hundred eighty one /with
effect from July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A
Picture 0 ...

ለአቶ አድደሽኩር ጫኔ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

ድርጅታችን አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የቤት ቁጥር 332 በሚያስገነባው
ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 503 የሆነ 110 ካ.ሜ አፓርታማ
እና 12 ካሬ ሱቅ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡

ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውንየግብአት ውድነትና በአግባቡ


አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን እየሰራ ቢሆንም በእረስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት
በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ
ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም ፡፡ ስለሆነም ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ
……………………. ድረስ እንዲፈፅሙ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን በውሉ መሰረት እርምጃ
የምንወስድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
Picture 0 ...

ቀን፡ 27/02/2013

ቁጥር፡ EMR/ /11/20

ለ ኮንስትራክሽን ሚኒሰቴር

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠጠወ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሕንፃ ስራ ተቋራጭነት ብቃት


ለማደስ የሚያስፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መኪኖችን ሊብሬ በውክልና የሰጠነው መሆኑ
ታውቆ አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ
እናመሰግናለን፡፡

ተ. የመኪና የተሰራበ ቻንሲ ቁጥር የሞተር ቁጥር የሰሌዳ


ቁ ው ት ዘመን ቁጥር
አይነት
1. ፒካፕ 2014 MROFR22GF0734235 2KD-S444454 AA-03-
A20255
2. ሲኖ 2017 LZZ5ELNC6GD222153 WD615.69*161117030357* ET-03-
83675
ትራክ
3. ሲኖ 2012 LZZ5ELNBODA737279 WD615.69*13117012787* ET-03-
58643
ትራክ

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 10/11/2010

ቁጥር፡ EMR/96/07/18

ለ…………………………………..

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

ድርጅታችን አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የቤት ቁጥር 332 በሚያስገነባው
ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የፍሎር ቁጥር ………..የሆነ 110 ካ.ሜ
አፓርታማ፣ 12 ካሬ ሱቅ እና ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ
መሆንዎት ይታወቃል፡፡

ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ


አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን እየሰራ ቢሆንም በእረስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት
በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ
ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም ፡፡ ስለሆነም ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 18/11/2010
ዓ.ም ድረስ እንዲፈፅሙ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን በውሉ መሰረት እርምጃ የምንወስድ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

Date፡-20/11/2020
Ref no፡- EMR 396/5/20

To Embassy of Turkey
Picture 0 ...

Adiss Ababa

The general manager of EMAROSH ENGINEERING P.L.C, Ato Adem


Guadie Gelaw is invited by NAZAR Asonsor manufacturer for business
partenership.

So we ask yor good office your usual cooperation.

Sincerely

Date፡-4/02/2020
Ref no፡- EMR 335/5/20

TO WHOM IT MAY CONCERN


Picture 0 ...

This is to certify that Mr. Hunual Eshetu Yesuf with Driving Licence
no. 26.011355 was an employee in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
as Sino Truck Driver from 6/10/ 2018 G.C to 03/09/2020 G.C. earning a
Gross salary of Birr 4,000.00 /Four thousand Birr/.

In general Mohammed Jemal was Efficient , industrious and Duty


minded worker. Finally he left our office by his own interest. We wish
him all the best in his future career.

Sincerely

Date 11/9/2019
Ref.no.EMR-e001/9/19
Picture 0 ...

To Abubeker Mohammed

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Assistant


forman. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 3,781.89 /Three thousand seven hundred eighty one and
89/100 Birr/ with effect from September 12, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 11/10/2019
Ref.no.EMR-e002/10/19

To Semira Ahmed
Picture 0 ...

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 4,081.00 /Four thousand eighty one and 00/100 Birr/ with
effect from October 12, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 10/12/2019
Ref.no.EMR-e004/10/19
Picture 0 ...

To Agmas Felek

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


Guard. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 2,644.02 /Two thousand Six hunderad fortyfour one and
02/100 Birr/ with effect from December 11, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date …………………………………
Ref.no.EMR-e……../......./….
Picture 0 ...

To Nebil Redwan

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Junior site
engineer. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 5,267.50 /Five thousand two hunderad sixty seven and 50/100
Birr/ with effect from March 3, 2020.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc

Date 10/12/2019
Ref.no.EMR-e005/10/19
Picture 0 ...

To Mohammed Ahmed

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


Guard. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 2,644.02 /Two thousand Six hunderad fortyfour one and
02/100 Birr/ with effect from December 11, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc


Picture 0 ...

Date 9/9/2019
Ref.no.EMR251/9/19

To Nebil Redwan

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as site


engineer. We would like to express our appreciation and commendation for all the
passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 4,583.00 /Four thousand Five hundred Eight three Birr/ with
effect from August 9, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc


Picture 0 ...

Date 9/9/2019
Ref.no.EMR252/9/19

To Hayat Abdulkadir

Subject: - Salary Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as an


accountant. We would like to express our appreciation and commendation for all
the passion and commitment you have been exhibiting in your existing role. In
recognition of your contribution and experiance, it is our pleasure to award you a
Gross salary of Birr 6,018.48 /Six thousand Eighteen and 48/100Birr/ with effect
from August 9, 2019.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

-File

Emarosh engineering plc


Picture 0 ...

ቀን፡ 25/11/2011

ቁጥር፡ EMR236/07/19

ለ ረህመት ሐሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

እርስዎ በኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጎሮ ሳይት


በሳያት በሳይት መሀንዲስነት ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን
በተደጋጋሚ በሳይት ባደረግነው ምልከታ መሰረት በአግባቡ ስራዎትን ካለመወጣት ባሻገር
በሳይቱ ላይ በአግባቡ እየተገኙ አለመሆኑን እና ድርጅቱን ለኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን
ለማወቅ ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ በአግባቡ ስራዎትን እንዲሰሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር


ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ
Picture 0 ...

ቀን፡ 25/11/2011

ቁጥር፡ EMR237/07/19

ለ ሁሴን አሊ መሀመድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

እርስዎ በኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጎሮ ሳይት


በሳይት መሀንዲስነት ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተደጋጋሚ
በሳይት ባደረግነው ምልከታ ስራዎትን በአግባቡ የማቀድ አና የመተግበር እንዲሁም
የብቃት ማነስ እንዳለበዎት ለማወቅ ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ የተጣለበዎትን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ ማለትም


ስራዎትን አቅደው እንዲሰሩ፣ የሰው ሀይል እና የግብአት አጠቃቀምዎትን
እንዲያስተካክሉ እንዲሁም በስርዎ ያሉ ሰራተኞችን ተቆጣጥረው እንዲያሰሩ እያሳሰብን
ይህ ሳይሆን ቢቀር ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ

 ለፋይናንስ
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 1/03/2013

ቁጥር፡ EMR…………/11/20

ለሚመለከተው ሁሉ

ጉዳዩ፡- ነዳጅ በግዥ እንዲፈቀድልን ሰለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በተለያዩ


ቦታዎች ግንባታዎችን እየሰራ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከታማ
ወረዳ 07 የቤት ቁጥር አዲስ ቤተል ሆስፒታል አካባቢ ለሚያስገነባው B+G+10
አፓርትመንት ለጀኔሬተር እና ለተለያዩ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ማንቀሳቀሻ የሚሆን
ናፍጣ እና ቤንዚን በግዝ እንዲፈቀድልን በትህትና እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር
ከወዲሁ እናመሰግና፤ን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡ 25/11/2011

ቁጥር፡ EMR238/09/18

ለ ሚሊዮን መምበረወርቅ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

እርስዎ በኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በጎሮ ሳይት


በፎርማን የስራ መደብ ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን
በተደጋጋሚ በሳይት ባደረግነው ምልከታ ስራዎትን በአግባቡ እየሰሩ አለመሆኑን ለማወቅ
ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ የተጣለበዎትን ኃላፊነት በአግባቡ እንዲወጡ እያሳሰብን ይህ


ሳይሆን ቢቀር ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
Picture 0 ...

 ለፋይናንስ
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃላ/የተ/የግ/ማ

ቀን 02/11/2011

ቁጥር EMR 227/7/19

ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ትራንስፖርት ቢሮ

ልደታ ቅ/ጽ/ቤት

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ፈቃድ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮንስትራክሽ ዘርፍ ተሰማርቶ የሚገኝ ድርጅት ሲሆን ከዚህ
በታች ለተዘረዘሩት ተሸርካሪዎች የመንቀሳቀሻ ፍቃድ እንዲሰጠን በትህትና እንጠይቀለን፡፡

ተ.ቁ የተሸከርካሪ አይነት የሰሌዳ ቁጥር ቅርንጫፍ


1. ሞተር አአ-03-2731 ልደታ
2. ሲኖ ኢት-03-83675 ልደታ

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 03/10/2011

ቁጥር EMR 220/6/19

ልደታ ቅርንጫፍ

ለአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ሀያት አብዱልቃድር
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድተራሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስተትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 23/11/2011

ቁጥር EMR 247/8/19

ለንብ ኢንተርናሽናል ባንክ

ሀብተጊወርጊስ ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የቼክ ደብተር ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በባንካችሁ የሂሳብ ቁጥር 7000005167626 የከፈተ ሲሆን
ሂሳብ ለማንቀሳቀስ እንዲመቸን ባለ 50 ቅጠል ሁለት የቼክ ደብተሮች ተዘጋጅተው ለድርጅቱ ህጋዊ ወኪል አቶ ሰኢድ
ንጉስ አለሙእንድትሰጡልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን፡1/12/2011

ቁጥር፡ EMR240/08/19

ለ ሚሊየን መ/ወርቅ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ የተሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ጎሮ በሚገኘወ ሳይትበፎርማንየስራ መደብ በሙከራ ቅጥር ተቀጥረው እየሰሩ


መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ነገር ግን የስራ አፈጻጸምዎ ድርጅቱ በሚፈልገው መንገድ ስላልሆነ ድርጅቱ
ለማሰናበት ወስኗል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 1/12/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን ይሰሩበት
በነበረው ሳይት የወሰዱትን ንብረቶችን እና አጠቃላይ የስራውን ሁኔታ ለሳይቱ መሀንዲስ ለአቶ ሁሴን
አሊአስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ሳሊም

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ሰኪና ሸረፋ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19
Picture 0 ...

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት
እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
Picture 0 ...

ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት


እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡07/08/2011

ቁጥር፡ EMR/209/4/19

ለ አቢሲንያ ፕሮፋይል ኃ/የተ/የግ/ማህበር

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- የብረት ፕሮፎርማ ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በህንጻ ግንባታ እና ማማከር


አገልግሎት ላይ ተሰማራ ድርጅት ሲሆን ከአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የብር 11,500,000(አስራ
አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺ) ብድር ለማግኘት በሂድት ላይ ይገኛል፡፡ ሆኖም ግን ባንኩ
የዚህን ብር መጠን ዋጋ ሊያወጣ የሚችል የብረት ፕሮፎረማ ስለጠየቀን ድርጅታችሁ
አቢሲንያ ፕሮፋይል ኃ/የተ/የግ/ማህበር የብር 11,500,000(አስራ አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ
ሺ) የብረት ማለትም የባለ 6፣8፣10፣12፣14፣16፣20 እና 24 ፕሮፎረማ እንድትሰሩልን
በትህትና እንጠይቃለን፡፡
ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...
Picture 0 ...

ቀን፡ 21/1/2011

ቁጥር፡ EMR/115/09/18

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

በአሁኑ ስዓት መንዲዳ አካባቢ በሚገኘው በአብዲ መሀመድ ሳያት በሳይት


መሀንዲስነት ተመድበው እየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተደጋጋሚ በሳይት
ባደረግነው ምልከታ መሰረት በአግባቡ ስራዎትን ካለመወጣት ባሻገር በሳይቱ ላይ
በአግባቡ እየተገኙ አለመሆኑን እና ድርጅቱን ለኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን ለማወቅ
ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ በአግባቡ ስራዎትን እንዲሰሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር


ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ
Picture 0 ...

ቀን፡ 02/1/2011

ቁጥር፡ EMR/115/09/18

ለ ሰኪና ሸረፋ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

በአሁኑ ስዓት መንዲዳ አካባቢ በሚገኘው በአብዲ መሀመድ ሳያት በሳይት


መሀንዲስነት ተመድበውእየሰሩ መሆንዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም ግን በተደጋጋሚ በሳይት
ባደረግነው ምልከታ መሰረት በአግባቡ ስራዎትን ካለመወጣት ባሻገር በሳይቱ ላይ
በአግባቡ እየተገኙ አለመሆኑን እና ድርጅቱን ለኪሳራ እየዳረጉት መሆኑን ለማወቅ
ችለናል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በኃላ በአግባቡ ስራዎትን እንዲሰሩ እያሳሰብን ይህ ሳይሆን ቢቀር


ድርጅቱ ከስራ ለማሰናበት የሚገደድ መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
Picture 0 ...

 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 16/07/2011

ቁጥር፡ EMR/204/03/19

ለ ረህመት ሀሚድ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ከስራ ሰናበቱ መሆኑን ስለማሳወቅ

እርስዎ ሰሚት አካባቢ በሚገኘው የአብዱ መሀመድ ሳይት በጀማሪ ሳይት መሀንዲስነት የስራ
መደብ ከ 24/08/2010 ጀምሮ ይሀ ደብዳቤ እስከተፃፈበት ድረስ ሲሰሩ መቆትዎት ይታወቃል፡፡ ሆኖም
ግን በተደጋጋሚ በድረጅቱ ከተመደበ ባለሙያ የስራ ትዕዛዝ ካለመቀበል በተጨማሪ አዲስ በተመደቡበት
ሳይት በስራ ስዓት ባለመገኘትዎ ድርጀቱ ለኪሳራ ተዳርጓል፡፡

ስለሆነም ከዛሬ 16/07/2011 ጀምሮ ከስራ ገበታዎ የተሰናበቱ መሆኑን እያሳሰብን መጀመሪያ
ይሰሩበት በነበረወ ሳይት የሚገኙ ንብረቶችን እና አጠቃላይ ስራው የለበትን ደረጃ በቦታው
Picture 0 ...

ለሚመደበው የሳይት መሀንዲስ ወይም ባለሙያ አስረክበው የክለራንስ እና መለቀቂያ ስርተፊኬት


እንዲወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለፋይናንስ ክፍል
 ፋይል
ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

ቀን፡ 02/1/2011

ቁጥር፡ EMR/114/09/18

ለ አል-መግሪብ አፓርትመንት

አ/አበባ
Picture 0 ...

ጉዳዩ፡-ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ከጥር 2009 ዓ.ም ጀምሮ በፍሊደሮ በሚገነባው የ B+G+9 አፓርታማ በአማካሪነትና በተቆጣጣሪነት
እየሰራንመሆኑ ይታወቃል በመሆኑም ከዚህ በታች በጠቀስነው መሰረት ክፍያ እንዲፈፀምልን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ተ.ቁ ወር ክፍያ መጠን ምርመራ


1 የጥር እና የካቲት 2009 ዓ.ም 15,000.00 የውድድር ጊዜ የተከፈለ
2 የመጋቢት 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
3 የሚያዚያ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
4 የግንቦት 2009 ዓ.ም 15,000.00 10000.00 የተከፈለ
5 የሰኔ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
6 የሐምሌ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
7 የነሐሴ 2009 ዓ.ም 15,000.00 የተከፈለ
8 የመስከረም 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
9 የጥቅምት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
10 የህዳር 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
11 የታህሳስ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
12 የጥር 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
13 የየካቲት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
14 የመጋቢት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
15 የሚያዚያ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
16 የግንቦት 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
17 የሰኔ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
18 የሐምሌ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
19 የነሐሴ 2010 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
20 የመስከረም 2011 ዓ.ም 15,000.00 ያልተከፈለ
21 የፕላን ቀሪ 20,000.00 ያልተከፈለ
ድምር 220,000.00

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 02/12/2010
Picture 0 ...

ቁጥር፡ EMR/102/08/18

ለ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የሒራ ሪል እስቴት አፓርታማ ግንባታ ስራ ላይ መሆኑን ስለማሳወቅ


ሒራ ሪል እስቴት ኃ/የተ/የግ/ማህበር በኮልፊ ቀራንዩ ክፍለ ከተማ ወረዳ የቤት ቁጥር
ከድርጅታችን ኤማሮሽ ቢውልዲንግ ኮንትራክተር ጋር ባደረገው ስምምነት መሰርት ግንባታ
እያስገነባ መሆኑ ይታወቃል ከዚህም ጋር ተያይዞ ግንባታው ስራ ላይ ስለመሆኑ ከድርጅታችን
ደብዳቤ እንዲፃፍላቸው ጠይቀውናል፡፡

በዚህም መሰረት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በድርጅታችን በኩል የሚገነባው አፓርታማ


ግንባታ እተካሄደ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለመካ መሀመድ

አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- ጀስቲስ ክፍያ ቁጥር 5 ይመለከታል


ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በአቶ መካ መሀመድ አሰሪነት
በጀስትስ ህንጻ ስራ ተቋራጭ /የተ/የግ/ማህበር ስራ ተቃራጭነት መገናኛ አካባቢ እየተገነባ
የሚገኘውን 2B+G+12 ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል ህንጻ በአማካሪነትና በተቆጣጣሪነት
እየሰራ እንደሚገኝ የታወቃል፡፡

በዚህም መሰረት ጀስትስ ህንጻ ስራ ተቋራጭ ያስገነባውን አምስተኛ ዙር ክፍያ


ለማጽደቅ ከባንክ የአድቫንስ ፔይመንት ቦንድ እንድያመጡ የተጠየቁ ቢሆንም ያመጡት ግን
እንሹራንስ ኩባንያ ስለሆነ የባንክ ጋራንቲ እንዳመጡ ክፍያው ይፈጸምላቸው ስል በትህትና
እንገልጻለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ፡-

 ለፕሮጀክት ፋይል
 ለጀስትስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ግልባጭ፡-

 ለፕሮጀክት ፋይል
Picture 0 ...

 ለጀስትስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

 ለጀስትስ ኮንስትራክሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር

ቀን 12/01/10

ቁጥር፡ EMR/169/09/17

ለወ/ሪትሀያትአብድልቃድ

አ.አበባ

ጉዳዩ፡- የስራመግቢያአለማክበርዎንስለማሳወቅ

ከላይለመጥቀስእንደተሞከረውእርሶየድርጅታችንሰራተኛመሆኖይታወቃል፡፡
ሆኖምበተደጋጋሚየስራመግቢያሠዓትባለማክበርዎበቃልየተነገሮትቢሆንምሊያሻሽሉባለመቻል
ዎለግንዛቤእንዲመችዎከቀን 08/01/2010 ጀምሮእስከዛሬባሉት 05/አምስት/
የስራቀናትውስጥያባከኗቸውየስራሠዓታት 1፡20 /አንድሠዓትከሀያደቂቃ/
መሆኑንእያሳወኩከዚህበኋላየማያስተካክሉከሆነእርምጃለመውሰድየምገደድመሆኑንአሳውቃለ
ሁ፡፡

ከሰላምታጋር

አክመልሽኩር

ም/ስራአስኪያጅ
Picture 0 ...

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ለግንባታ ስራ ቅድመ ክፍያ የዋስትና ቦንድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ህ/ሥራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቡታጅራ ከተማ የቡታጅራ ሆስፒታል
የሚያስገነባውየሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክት ጨረታ ያሸነፈ ስለሆነ ለቅድመ ክፍያ ዋስትና ቦንድ ብር
257,014.81 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺ አስራ አራት ከ 81/100) ለ 90 ቀናት እንዲዘጋጅልን
በአክብሮትእንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለ ሒራ ሪል-እስቴት አክ/ማህበር

አ/ አ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ይመለከታል

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የ B+G+9 ህንፃ


የውጭ ልስን ያጠናቀቀ ሲሆን የውስጥ ልስን ለመጀመር የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ መሰራት
ይኖርበታል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ

ለኔስት ሪል እስቴት አ.ማ

አ/ አ

ጉዳዩ፡- ወርሀዊ ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችሁ መገናኛ አካባቢ በሚያስገነባው የ B+G+8 ፕሮጀክት ላይ በአማሪነት እየሰራን


መሆናችን ይታወቃል ሆኖም ግን ካሁን በፊት በቀን 25/03/2010 በቁጥር EMR/235/12/17 በተፃፈ
ደብዳቤ የ 7 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም
ከዚህ በሂት የጠየቅነውን ጨምሮ የ 12 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን በድጋሜ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

To Mohammed Jemal

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior


structural Designer from August7, 2017 G.C till now. We would like to express
our appreciation and commendation for all the passion and commitment you have
been exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
Picture 0 ...

/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from May
9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018

Ref no፡- EMR 62 /05/18

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
Picture 0 ...

commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 2,600.00 /Two thousand six hundred/ and transport
allowance of Birr 580.00 / five hundred eighty/ with effect from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 06/02/2019
Ref no፡- EMR 169/02/19
To Esubalew Jenber
A/Ababa
Picture 0 ...

Subject: -Termination Letter


Derar Esubalew:
You have worked in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
as Forman from July 13, 2017 G.C. to May 25, 2018 G.C. earning a basic salary of
birr 1200.00 / One thousand two hundred / and a transport allowance of birr
300.00 / Three hundred birr/.
We inform you that your employment with Emarosh engineering plc shall
be terminated as of 07/02/2019 G.C effective immediately.
Employee termination form is attached with this letter. Please
return any company property that is still in your possession.
We wish you the best in your future career.

Sincerely
C/c:

- Finance

A.A

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 2,700.00 /Two thousand seven
hundred/ and transport allowance of Birr 600.00 / Six hundred Birr/ with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To: -Jewad consulting Architects and Engineers


Picture 0 ...

Addis Ababa

Subject: -Demanding For Variation

Our firm Emarosh building contractor has made an


agreement with Milto Real-Estate P.L.C. to build G+1 residence
Apartment in Oromiya Burayu Zone around Finfine.

Reference is made to our letter dated on 12/02/2018 ref.no


EMR 009/02/18 Asking for variation. As we all know the average
price of reinforcement steel bar was19.50 birr per Kg in the time
of our agreement but now, the average price of reinforcement
steel bar is more than 50 birr per Kg, which is more than 200% of
our agreement.And this variation is nationwide and affects the
overall construction.

As a result, our company for the second time requests your


good office to consider the variation and take improvement on
the price of reinforcement steel bar as you do before in special
condition. So, it will help us to devote our full potential on the
project and effectively finish it in accordance with the intended
schedule.

With greeting
Picture 0 ...

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ለግንባታ ስራ ቅድመ ክፍያ የዋስትና ቦንድ እንዲሰጠን ስለመጠየቅ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ህ/ሥራ ተቋራጭ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቡታጅራ ከተማ የቡታጅራ ሆስፒታል
የሚያስገነባው የሆስፒታል ማስፋፊያ ግንባታ ፕሮጀክት ጨረታ ያሸነፈ ስለሆነ ለቅድመ ክፍያ ዋስትና ቦንድ ብር
257,014.81 (ሁለት መቶ ሃምሳ ሰባት ሺ አስራ አራት ከ 81/100) ለ 90 ቀናት እንዲዘጋጅልን በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለ ሒራ ሪል-እስቴት አክ/ማህበር

አ/ አ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ይመለከታል

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የ B+G+9 ህንፃ


የውጭ ልስን ያጠናቀቀ ሲሆን የውስጥ ልስን ለመጀመር የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ መሰራት
ይኖርበታል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ
Picture 0 ...

ቀን፡ 09/02/2011

ቁጥር፡ EMR/ /10/18

ለ ቶፊቅ አባድር አማካሪ አርክቴክቶችና ኢንጂነሮች

ፕሮጀክት፡- ሀይሌ ዘገየ B+G+9 ኮ/ቀራንዩ ክ/ከተማ ፣አ/አ ፣ኢትዮጲያ


ጉዳዩ፡ አጠቃላይ የስራ ሂደትን በተመለከተ፡፡

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማ በሂራ ሪል እስቴት አሰሪነት ቤተል አካባቢ


እየተገነባ የሚገኘውን B+G+9 ህንፃ በተቋራጭነት እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በዚሁም መሰረት

5. የቴራስ ስራ በተመለከተ

ከዚህ በፊት በተደጋጋሚበቃል የተስተካከለ ዲዛይን እንድታስገቡ የጠየቅን ቢሆንም እስካሁን ምንም
አይነት ዲዛይን ያልገባልን በመሆኑ ስራው እየተሰራ አይደለም፡፡ ስለሆነም በሰራቸን ላይ መጓተት
እየፈጠረብን ስለሆነ በአስቸኳይ እንዲሰጠን እንጠይቃለን፡፡

6. የብሪክ እና እምነበረድ ስራን በተመለከተ

የብሪክ ስራ ዋጋ እንድናቀርብ በተጠይቅነው መሰረት በካሬ 1500.00(አንድ ሽ አምስት መቶ)


የምንሰራመሆኑን በአክበብሮት እየገለፅን የእምነበረድ ስራን በተመለከተ በቀን 19/9/2018 በቁጥር
EMR/117/9/1/ በተፃፈ ደብዳቤ የገለፅን መሆኑ እንዲታወቅልን እየገለፅን በአቀረብው ዋጋ ላይ
በአፋጣኝ ምላሽ ተሰጥቶን ወደስራ እንድንገባ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡

7. የጠረባ ስራን በተመለከተ

የጠረባ ስራው ስራችንን በጣም እየያጓተተው መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ለአንድ ስላብ


5,000.00((አምስት ሽ ብር) የምንጠይቅ መሆኑ እንዲታወቅልን በአክብሮት ለመግለፅ እንወዳለን፡፡
Picture 0 ...

8. አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ በተመለከተ

ሳይቱ ላይ በራካታ ችግሮች መኖራቸውን በቃል አና በደብዳቤ መግለፃችን እንደተጠበቀ ሆኖ የጠረባ


ስራው በተመለከተ ከስኬጅውል ውጭ እያደረገን እንዳለ እና ክፍያም በወቅቱ እና በአግባቡ
እየተከፈለን ባለመሆኑ ስራው ላይ ትልቅ ጫና እየፈጠረብን ይገኛል፡፡በዚህ ሂደት ከቀጠለ ፕሮጀክቱ
በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ካለመጠናቀቁ ባሻገር ባለቤቱን አላስፈላጊ ለሆኑ ወጭዎች የሚዳረግ
መሆኑን በመገንዘብ ትኩረት ሰጣችሁ ፔይመንት በአግባቡ እንዲለቀቅልን ለማሳሰብ እንወዳልን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ ፡-

 ለሂራ ሪል እስቴት
አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- የተስተካከለ ዲዛይን አእንዲሠጠን እና አጠቃላይ የስራ ሂደት

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የሂራ ሪል እስቴት


የ B+G+9 ህንፃ ውል ወስዶ በመገንባ ላይ መሆኑ ይታወቃል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ
Picture 0 ...

ለኔስት ሪል እስቴት አ.ማ

አ/ አ

ጉዳዩ፡- ወርሀዊ ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችሁ መገናኛ አካባቢ በሚያስገነባው የ B+G+8 ፕሮጀክት ላይ በአማሪነት እየሰራን


መሆናችን ይታወቃል ሆኖም ግን ካሁን በፊት በቀን 25/03/2010 በቁጥር EMR/235/12/17 በተፃፈ
ደብዳቤ የ 7 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም
ከዚህ በሂት የጠየቅነውን ጨምሮ የ 12 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን በድጋሜ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

To Mohammed Jemal

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior


structural Designer from August 7, 2017 G.C till now. We would like to express
our appreciation and commendation for all the passion and commitment you have
been exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,500.00 /Three thousand five hundred
Picture 0 ...

/ and transport allowance of Birr 698.00 / Six hundred ninety eight / with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018

Ref no፡- EMR 62 /05/18

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
Picture 0 ...

commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 2,600.00 /Two thousand six hundred/ and transport
allowance of Birr 580.00 / five hundred eighty/ with effect from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

Date፡- 25/05/2018
Ref no፡- EMR 064/04/18
To Alemayehu Abera
A/Ababa
Subject: - Termination Letter
Derar Alemayehu :
You have worked in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
as Forman from July 13, 2017 G.C. to May 25, 2018 G.C. earning a basic salary of
Picture 0 ...

birr 3285.00 /Three thousand two eight five birr/ and a transport allowance of
birr 800.00 / eight hundred birr/.
We inform you that your employment with Emarosh engineering plc shall
be terminated as of 26/05/2018 G.C effective immediately.
Dear Alemayehu, reference is made on our Warning letter to you dated
on 20/01/2018 Ref.no EMR035/01/18 and 30/04/2018 Ref.no EMR050/04/18 in
relation to unacceptable performance but still your performance does not reach
the required standard. Your termination is the result of the above cases.
Employee termination form is attached with this letter. Please return any
company property that is still in your possession.
We wish you the best in your future career.

Sincerely
C/c:

- Finance

A.A

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 2,700.00 /Two thousand seven
hundred/ and transport allowance of Birr 600.00 / Six hundred Birr/ with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To: - Jewad consulting Architects and Engineers

Addis Ababa

Subject: - Demanding For Variation


Picture 0 ...

Our firm Emarosh building contractor has made an


agreement with Milto Real-Estate P.L.C. to build G+1 residence
Apartment in Oromiya Burayu Zone around Finfine.

Reference is made to our letter dated on 12/02/2018 ref.no


EMR 009/02/18 Asking for variation. As we all know the average
price of reinforcement steel bar was 19.50 birr per Kg in the time
of our agreement but now, the average price of reinforcement
steel bar is more than 50 birr per Kg, which is more than 200% of
our agreement. And this variation is nationwide and affects the
overall construction.

As a result, our company for the second time requests your


good office to consider the variation and take improvement on
the price of reinforcement steel bar as you do before in special
condition. So, it will help us to devote our full potential on the
project and effectively finish it in accordance with the intended
schedule.

With greeting
Picture 0 ...

ቀን 03/10/2011

ቁጥር EMR 221/6/19

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ደረሰኝ በድጋሚ እንዲሰራልን ስለመጠየቅ

ወደ ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በቀን 6/11/2010 ወይም 13/7/2018


300000.00 (ሶስት መቶ ሽ) ገቢ የተደረገልን ሲሆን በአሁኑ ስዓት ገቢ የተደረገበት ደረሰኝ ስለጠፋብን በድጋሚ ተሰርቶ
እንዲሰጠን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ቀን 03/10/2011

ቁጥር EMR 220/6/19

ለአንበሳ ባንክ ሳርቤት ቅርንጫፍ

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠት

የድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሒሳብ ሰራተኛ የሆነችው ወ/ሪት ሀያት አብዱልቃድር
ድርጅቱን ወክላ ሲፒኦ እድተራሰራ፣ የዋስትና ደብዳቤ እንድታጽፍ፣ ስተትመንት አና ሌሎች ተያያዝ ስራዎችን
እንድታስፈጽም የወከልናት ስለሆነ ትብብር እንድታደርጉልን በአክብሮት እንጠይቃለን፡:

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

ለ ሒራ ሪል-እስቴት አክ/ማህበር

አ/ አ

ጉዳዩ፡- የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ይመለከታል

ድርጅታን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ቤተል አካባቢ በሚገነባው የ B+G+9 ህንፃ


የውጭ ልስን ያጠናቀቀ ሲሆን የውስጥ ልስን ለመጀመር የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ መሰራት
ይኖርበታል፡፡

ለኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ስራው በአንድ ፖይንት አንድ መቶ ሀያ ብር እየተከፈለን ለመስራት


በአማካው በኩል የተዋዋልን ቢሆንም ስራውን ለመስራት የሚያስችል የኤሌክትሪክ ፕላን ያልተሰጠንና ችግሩ
እንዲፈታ በተደጋጋሚ በቃል ጥያቄ ብናቀርብም አስካሁን ድረስ ምንም አይነት የኤሌክትሪክ ፕላን እጃችን
ላይ አልገባም፡፡ ስለሆነም ከዚህ በኃላ ስራውን የማንሰራ መሆናችንን እና ስራው ባለመሰራቱ ድርጅቱ
የደረሰበትን ኪሳራ በቀጣይ የምንጠይቅ መሆኑን በትህትና እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ

 ለቶፊቅ አባድር አርኪቴክት


 ሒራ ሪል እስቴት ቦርድ አባላት
አ/አበባ
Picture 0 ...

ለኔስት ሪል እስቴት አ.ማ

አ/ አ

ጉዳዩ፡- ወርሀዊ ክፍያ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ

ድርጅታችሁ መገናኛ አካባቢ በሚያስገነባው የ B+G+8 ፕሮጀክት ላይ በአማሪነት እየሰራን


መሆናችን ይታወቃል ሆኖም ግን ካሁን በፊት በቀን 25/03/2010 በቁጥር EMR/235/12/17 በተፃፈ
ደብዳቤ የ 7 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን ብንጠይቅም ምንም አይነት ምላሽ አልተሰጠንም፡፡ ስለሆነም
ከዚህ በሂት የጠየቅነውን ጨምሮ የ 12 ወራት ክፍያ እንዲፈፀምልን በድጋሜ እንጠይቃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር
Picture 0 ...

To Mohammed Jemal

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior


structural Designer from August 7, 2017 G.C till now. We would like to express
our appreciation and commendation for all the passion and commitment you have
been exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from May
9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance
Picture 0 ...

A.A

Date፡- 25/05/2018

Ref no፡- EMR 62 /05/18

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 2,600.00 /Two thousand six hundred/ and transport
allowance of Birr 580.00 / five hundred eighty/ with effect from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A
Picture 0 ...

Date፡- 25/05/2018
Ref no፡- EMR 064/04/18
To Alemayehu Abera
A/Ababa
Subject: - Termination Letter
Derar Alemayehu :
You have worked in EMAROSH ENGINEERING P.L.C,
as Forman from July 13, 2017 G.C. to May 25, 2018 G.C. earning a basic salary of
birr 3285.00 /Three thousand two eight five birr/ and a transport allowance of
birr 800.00 / eight hundred birr/.
We inform you that your employment with Emarosh engineering plc shall
be terminated as of 26/05/2018 G.C effective immediately.
Dear Alemayehu, reference is made on our Warning letter to you dated
on 20/01/2018 Ref.no EMR035/01/18 and 30/04/2018 Ref.no EMR050/04/18 in
relation to unacceptable performance but still your performance does not reach
the required standard. Your termination is the result of the above cases.
Employee termination form is attached with this letter. Please return any
company property that is still in your possession.
We wish you the best in your future career.

Sincerely
C/c:

- Finance
Picture 0 ...

A.A

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior site
engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 2,700.00 /Two thousand seven
hundred/ and transport allowance of Birr 600.00 / Six hundred Birr/ with effect
from May 9, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A
Picture 0 ...

To: - Jewad consulting Architects and Engineers

Addis Ababa

Subject: - Demanding For Variation

Our firm Emarosh building contractor has made an


agreement with Milto Real-Estate P.L.C. to build G+1 residence
Apartment in Oromiya Burayu Zone around Finfine.

Reference is made to our letter dated on 12/02/2018 ref.no


EMR 009/02/18 Asking for variation. As we all know the average
price of reinforcement steel bar was 19.50 birr per Kg in the time
of our agreement but now, the average price of reinforcement
steel bar is more than 50 birr per Kg, which is more than 200% of
our agreement. And this variation is nationwide and affects the
overall construction.

As a result, our company for the second time requests your


good office to consider the variation and take improvement on
the price of reinforcement steel bar as you do before in special
condition. So, it will help us to devote our full potential on the
project and effectively finish it in accordance with the intended
schedule.
Picture 0 ...

With greeting

Date፡- 7/08/2018
Ref no፡- EMR 240/08/19
TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Million M/work was an employee in EMAROSH


ENGINEERING P.L.C, as Forman from 19/06/2019E.C to 7/08/2019E.C
earning a Net salary of birr3000.00/Three thousand/. And all
governmental taxes has been deducted from his salary and paid to the
concerned authority.

Mr. Million M/work has always rendered his service with the highest
dgree of responsibility and proffesionaloism and we wish him the best
in his future career.

Sincerely
Picture 0 ...

Date፡- 30/1/2019
Ref no፡- EMR 173/1/19

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Shemsu Hashimis an employee in


EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as Site Engineer from 9/1/2017G.C till
now. During this period he worked 48 Hours per week and he was paid
a Basic salary of birr 9596.00 /Nine thousand Nine Hunderad sixBirr /
and transport allowance of 1055.00/One Thousad Fifty five Birr/. And
all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to
the concerned authority.
Picture 0 ...

We wish your usual cooperation to our employee.

Sincerely

Date፡- 14/12/2018
Ref no፡- EMR 147/12/18

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify MrsMohammedAhmed is an employee in


EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as junior Architectural Designer from
14/11/2014 G.C to 14/12/2018G.C. During this period he worked 48
Hours per week and he was paid a Basic salary of birr 2800.00 /Two
thousand eighthundredBirr / and transport allowance of 640.00/Six
hundred fourty. And all governmental taxes has been deducted from
his salary and paid to the concerned authority.

We wish your usual cooperation to our employee.


Picture 0 ...

Sincerely

General Manager

Date፡- 11/12/2018
Ref no፡- EMR 147/11/18

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. Adem Guadie Gelawisan employee


inEMAROSH ENGINEERING P.L.C, as General Manager and structural
engineer from 18-02-2015till now. During this period he worked 48
Hours per week and he was paid a Basic salary of birr 6000.00 /Six
Picture 0 ...

thousand Birr / and transport allowance of 660.00/Six hundred sixty.


And all governmental taxes has been deducted from his salary and paid
to the concerned authority.

We wish your usual cooperation to our employee.

Sincerely
Seid Negus

D/Manager

Date፡- 23/09/2019
Ref no፡- EMR 256/09/19

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. ABDULFERID ABRAR was an employee in


EMAROSH ENGINEERING P.L.C, as junior Desiner from 9/7/2016G.C-
24/12/2016G.C and Site engineer from 25/12/2016G.C—8/4/2019G.C.
During this period he worked 48 Hours per week and he was paid a
Gross salary of birr 3781.89.00 /Three thousand seven hundred
eightyone and 89/100 birr /. And all governmental taxes has been
deducted from his salary and paid to the concerned authority.
Picture 0 ...

We wish him the best in his future career.

Sincerely

Date፡- 23/09/2019
Ref no፡-

TO WHOM IT MAY CONCERN

This is to certify that Mr. ABDULFERID ABRAR was an employee in


Seid Abdela Building Contractor, as Project Engineer from 1/9/2011E.C-
1/12/2011E.C. During this period he worked 48 Hours per week and he
was paid a Basic salary of birr 3100.00 /Three thousand One hundred
birr / and Transport Allowance of Birr 1000.00(one thousand BIrr). And
Picture 0 ...

all governmental taxes has been deducted from his salary and paid to
the concerned authority.

We wish him the best in his future career.

Sincerely

Date፡- 01/03/2019
Ref no፡- EMR 188/11/18

Termination/clearance certificate
Name of employee Ato Abdlmejid Lalu

Date of employment 13/6/ 2018 G.C

Position Junior Site Engineer

Final Salary 2,645.00/Two thousand six hundred

Fourty fivebirr/
Picture 0 ...

Transport Allowance 640.00/ Six hundred Fourty birr/


Reason for termination his own will

Termination Date 26/2/2019G.C

All governmental taxes has been deducted from his salary and
paid to the concerned authority.
We wish him the best in his future employment.

With regard

C/C –Finance

To: Tofic Abadir Consulting Architects and Engineers


Addis Abeba
Ref. Haile Zegeye B+G+8 Mixed Use Building
Subject: Request for payment No 5 and 6
Dears,
It is known that our company is constructing Haile Zegeye B+G+8 mixed use
building project according to the agreement made b/n Haile Zegeye and Our
Company.
Picture 0 ...

Pursuant to the contract, we are here to request your good office to settle
payment number 5 and 6 with attachments 51 pages of payment certificate,
Summery Sheets, BOQ & Take off Sheets for the executed works.
Thank You in advance for your usual cooperation!

Yours Sincerely

C/C -Haile Zegeye


Addis Abeba
Inclosure:-51 Pages

To Justice construction P.L.C

A/A

Subject: - Sending structural design


Your company was made an agreement with Ato Meka
Mohammed to construct 2B+G+12 mixed use building at Megenagna.
And our company Emarosh Engineering P.L.C is consulting the overall
work of the construction.
Picture 0 ...

In line with this, we sent you 1page printed in A-3 size perforated
pipe and waste water pipe detail structural drawing and 1 page printed in
A-4 size pressure clean out which is stamped by the designer.
There fore, we request you to do your usual cooperation.

Thank you in advance

To justice construction P.L.C

A/A

Subject: - Work dalliance


Your company was made an agreement with Ato Meka Mohammed
to build 2B+G+12 mixed use building at Megenagna. And our company
Emarosh Engineering P.L.C is consulting the overall work of the
construction.
Picture 0 ...

Without any problem your company delaying the whole works for
consecutive three days due to casting of 5th to 6th floor column works.
If things are going out of the schedule, you are liable for dalliance
according to the agreement made between your organization and the
Client.

Thank you in advance

ለአቶጀማልአህመድኑሩ

አዲስአበባ

ጉዳዩ፡- ውልማቋረጥንይመለከታል

ድርጅታችንኤማሮሽኢንጂነሪንግኃ/የተ/የግ/ማህበርከእርስዎከአቶጀማልአህመድኑሩጋርበቀን
12/01/2010 ዓ.ምበተደረገየግንባታዉልበንፋስስልክላፍቶክፍለከተማ፣ወረዳ 1 የሚገኘውን
የ 2B+G+11 ህንፃግንባታስራሲሰራመቆየቱእናእስከቤዝመንትኮለንድረስማጠናቀቁይታወቃል፡፡

ምንምእንኳንድርጅታችንይህንንግንባታበሚሰራበትጊዜየግንባታቁሳቁስአቅርቦትችግርበአሰሪውበኩልበተደጋጋ
ሚበመፈጠሩድርጅቱሲደርስበትየነበረዉንኪሳራበመቋቋምስራውንአሁንየደረሰበትደረጃያደረሰቢሆንምምክን
Picture 0 ...

ያቱንበግልፅባላወቅነውሁኔታቀሪስራዎችንበሌላስራተቋራጭእያሰሩእንደሆነለመረዳትችለናል፡፡

ስለሆነምየነበረንንየግንባታውልበፍላጎትዎእንዳቋረጡእንዲታወቅልንእየጠየቅንድርጅቱየደረሰበትንኪ
ሳራናሌሎችክፍያዎችአግባብነትባላቸውየዉሉክፍሎችናሌሎችህጎችየምንጠይቅመሆኑንበአክብሮትእንገልፃለን
፡፡

ከሰላምታጋር

ግልባጭ፡

 ለግንባታ ፈቃድና ቁጥጥርና ፅ/ቤት


 ለህግ አማካሪና ጠበቃ

አዲስ አበባ

ቀን፡- 28/10/20110 ዓ.ም

የግንባታውልለማቋረጥየተደረገስምምነት
Picture 0 ...

በአቶጀማልአህመድኑሩ (አሰሪ) እናበኤማሮሽኢንጂነሪንግኃ/የተ/የግ/ማህበር (ስራተቋራጭ) በቀን 12/01/2010


ዓ.ምበተደረገየግንባታዉልበንፋስስልክላፍቶክፍለከተማ፣ወረዳ 1 የሚገኘው የ 2B+G+10
ህንፃግንባታስራእስከቤዝመንትኮለንድረስመሰራቱይታወቃል፡፡

ነገርግንአሰሪዉከዚህበታችበዝርዝርበተቀመጠዉመሰረትየነበረዉየግንባታውልእንዲቋረጥስምምነትላይተደርሷ
ል፡፡

6. ይህ የግንባታማቋረጥውልከመደረሱአስቀድሞስራተቋራጩየሰራዉየስራመጠን 15%ቫትንጨምሮብር
1,889,441.95( አንድሚሊየንስምንትመቶሰማንያዘጠኝሽአራትመቶአርባአንድብርከ 95/100)መሆኑ
ተሰልቶስምምነትላይተደርሷል፡፡
7. ከላይበተራቁጥር 1,300,000.00 (አንድሚልዮንሶስትመቶሺብር) ለስራተቋራጩከፍለዋል፡፡
8. ስራተቋራጩፉሪአካባቢሲገነባከነበረውየፉአድኑሩ B+G+6 ግንባታ ላይ ከተሰራው ስራ በላይ የወሰደው
ብር 80,000/ ሰማንያ ሽ ብር/ ከተቋራጩ ተቀናሽ እንዲደረግ ተቋራጩ ተስማምቷል፡፡
9. የዊዝሆልዲንግ ተቀናሽ የሚሆነ ብር 32859.86 / ሰላሳ ሁለት ሽ ስምንት መቶ ሀምሳ ዘጠኝ ከ
96/100/
10. በተራቁጥር 1 ከተጠቀሰውየስራመጠንላይበተራቁጥር 2፣3፣እና 4
የተጠቀሱትብሮችተቀናሽሲደረጉየሚቀርብር 476,581.14
(አራትመቶሰባስድስትሽአምስትመቶሰማንያአንድከ 14/100)
አሰሪዉለስራተቋራጩበዛሬውዕለትከፍለውውሉንለማቋረጥተስማምተዋል፡፡

አጠቃላይስራዉናየግንባታውውልምከላይበተገለፀውመሰረትክፍያውከተፈፀመበኋላእንዲቋረጥስምምነትላይተ
ደርሷል፡፡

አሰሪው ስራተቋራጭ

ስም፡ ______________ ስም፡ ________________

ፊርማ፡_____________ ፊርማ፡_____________

ቀን፡_____________ ቀን፡_____________

ምስክሮችፊርማ

1. ___________________ _______________

2. ___________________ _______________
3. ___________________ _______________
Picture 0 ...

Date፡- 02/07/2018

Ref no፡- EMR 088 /07/18

To: Tofic Abadir Consulting Architects and Engineers


Addis Abeba
Ref. Haile Zegeye B+G+8 Apartment
Subject: Request for payment No 5 after comment
Dears,
It is known that our company is constructing Haile Zegeye B+G+8 apartment
project according to the agreement made b/n Haile Zegeye and Our Company.
Pursuant to the contract, we are here to request your good office to settle
payment number 5 after comments 45 with attachement 45pages of payment
certificate,
Summery Sheets, BOQ & Take off Sheets for the excuted works.
Thank You in advance for your usual cooperation!

C/C -Haile Zegeye


Addis Abeba Yours Sincerely
Inclosure:-45 Pages
Picture 0 ...

ቁጥር

የግንባታውልለማቋረጥየተደረገስምምነት

በአቶጀማልአህመድኑሩ (አሰሪ) እናበኤማሮሽኢንጂነሪንግኃ/የተ/የግ/ማህበር (ስራተቋራጭ) በቀን 12/01/2010


ዓ.ምበተደረገየግንባታዉልበንፋስስልክላፍቶክፍለከተማ፣ወረዳ 1 የሚገኘው የ 2B+G+10
ህንፃግንባታስራእስከቤዝመንትኮለንድረስመሰራቱይታወቃል፡፡

ነገርግንአሰሪዉከዚህበታችበዝርዝርበተቀመጠዉመሰረትየነበረዉየግንባታውልእንዲቋረጥስምምነትላይተደርሷ
ል፡፡

6. ይህ የግንባታማቋረጥውልከመደረሱአስቀድሞስራተቋራጩየሰራዉየስራመጠን 15%ቫትንጨምሮብር
1,889,441.95( አንድሚሊየንስምንትመቶሰማንያዘጠኝሽአራትመቶአርባአንድብርከ 95/100)መሆኑ
ተሰልቶስምምነትላይተደርሷል፡፡
7. ከላይበተራቁጥር 1,300,000.00 (አንድሚልዮንሶስትመቶሺብር) ለስራተቋራጩከፍለዋል፡፡
8. ስራተቋራጩፉሪአካባቢሲገነባከነበረውየፉአድኑሩ B+G+6 ግንባታ ላይ ከተሰራው ስራ በላይ የወሰደው
ብር 80,000/ ሰማንያ ሽ ብር/ ከተቋራጩ ተቀናሽ እንዲደረግ ተቋራጩ ተስማምቷል፡፡
9. የዊዝሆልዲንግ ተቀናሽ የሚሆነ ብር 32859.86 / ሰላሳ ሁለት ሽ ስምንት መቶ ሀምሳ ዘጠኝ ከ
96/100/
10. በተራቁጥር 1 ከተጠቀሰውየስራመጠንላይበተራቁጥር 2፣3፣እና 4
የተጠቀሱትብሮችተቀናሽሲደረጉየሚቀርብር 476,581.14
(አራትመቶሰባስድስትሽአምስትመቶሰማንያአንድከ 14/100)
አሰሪዉለስራተቋራጩበዛሬውዕለትከፍለውውሉንለማቋረጥተስማምተዋል፡፡

አጠቃላይስራዉናየግንባታውውልምከላይበተገለፀውመሰረትክፍያውከተፈፀመበኋላእንዲቋረጥስምምነትላይተ
ደርሷል፡፡

አሰሪው ስራተቋራጭ

ስም፡ ______________ ስም፡ ________________

ፊርማ፡_____________ ፊርማ፡_____________

ቀን፡_____________ ቀን፡_____________

ምስክሮችፊርማ

1. ___________________ _______________

2. ___________________ _______________
Picture 0 ...

3. ___________________ _______________

To Rehmet Hamid

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior Site
engineer from April2, 2018 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.
Picture 0 ...

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.
ድርጅቱ የርሶ ደመዎዝ ላይ ማሻሻያ መደረጉ አስፈላጊ ነው ብሎ አምኗል፡፡ በዚህም መሠረት ከዚህ በፊት ይከፈልዎት የነበረው

ያልተጣራ ደመዎዝ ብር 1700.00 (አንድሺህሰባትመቶ )እና የትራንስፖርት አበል ብር 425.00 ( አራት መቶ ሀያ አምስት )
ተሻሽሎ ከዚህ ወር ጀምሮ ያልተጣራ ደመዎዝ ብር 2100.00 (ሁለት ሺህ አንድ መቶ

) እና የትራንስፖርት አበል ብር 520.00 ( አምስት መቶ ሀያ ) እየተከፈልዎ የተጣለብዎትን የስራ ኃላፊነት በታማኝነትና በተሻለ
መነቃቃት እንዲወጡ ስናሳስብ ከአደራ ጭምር ነው፡፡

With greeting

C/c:

- Finance

A.A
Picture 0 ...

To Abdulmejid Lalu

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior Site
engineer from June13, 2018 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To Mohammed Hassen

Subject: - Salary and Allowance Incremental


Picture 0 ...

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as draftsman


from April 11, 2015 G.C till now. We would like to express our appreciation and
commendation for all the passion and commitment you have been exhibiting in
your existing role. In recognition of your contribution, it is our pleasure to award
you a Basic salary of Birr 3,500.00 /Three thousand five hundred / and transport
allowance of Birr 698.00 / Six hundred ninety eight /with effect from July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A
Picture 0 ...

To Alkadir Ahmed

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


engineer from October 26, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:

- Finance

A.A

To Sekina Sherefa

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as Site


engineer from July 8, 2017 G.C till now. We would like to express our
Picture 0 ...

appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 3,100.00 /Three thousand one hundred
/ and transport allowance of Birr 640.00 / Six hundred forty / with effect from
July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

To Seid Ayalew

Subject: - Salary and Allowance Incremental

You are an employee in our firm, Emarosh Engineering P.L.C, as junior Site
engineer from August12, 2017 G.C till now. We would like to express our
appreciation and commendation for all the passion and commitment you have been
exhibiting in your existing role. In recognition of your contribution, it is our
pleasure to award you a Basic salary of Birr 4,500.00 /Four thousand five
hundred / and transport allowance of Birr 681.00 / Six hundred eighty one /with
effect from July8, 2018.

The other terms and conditions of your appointment remain unchanged. We


look forward to your valuable contribution and wish you all the best for a
rewarding career.

With greeting

C/c:
Picture 0 ...

- Finance

A.A

ለአቶ አድደሽኩር ጫኔ

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

ድርጅታችን አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የቤት ቁጥር 332 በሚያስገነባው
ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የፍሎር ቁጥር 503 የሆነ 110 ካ.ሜ
አፓርታማ እና 12 ካሬ ሱቅ የገዙ መሆንዎት ይታወቃል፡፡

ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውንየግብአት ውድነትና በአግባቡ


አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን እየሰራ ቢሆንም በእረስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት
በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ
ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም ፡፡ ስለሆነም ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ
……………………. ድረስ እንዲፈፅሙ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን በውሉ መሰረት እርምጃ
የምንወስድ መሆኑን እናሳስባለን፡፡
Picture 0 ...

ቀን፡ 27/02/2013

ቁጥር፡ EMR/ /11/20

ለ ኮንስትራክሽን ሚኒሰቴር

አ/አበባ

ጉዳዩ፡- ውክልና ስለመስጠጠወ

ድርጅታችን ኤማሮሽ ኢንጂነሪንግ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የሕንፃ ስራ ተቋራጭነት ብቃት


ለማደስ የሚያስፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መኪኖችን ሊብሬ በውክልና የሰጠነው መሆኑ
Picture 0 ...

ታውቆ አስፈላጊው ትብብር እንዲደረግልን እየጠየቅን ለሚደረግልን ትብብር ከወዲሁ


እናመሰግናለን፡፡

ተ. የመኪና የተሰራበ ቻንሲ ቁጥር የሞተር ቁጥር የሰሌዳ


ቁ ው ት ዘመን ቁጥር
አይነት
1. ፒካፕ 2014 MROFR22GF0734235 2KD-S444454 AA-03-
A20255
2. ሲኖ 2017 LZZ5ELNC6GD222153 WD615.69*161117030357* ET-03-
83675
ትራክ
3. ሲኖ 2012 LZZ5ELNBODA737279 WD615.69*13117012787* ET-03-
58643
ትራክ

ከሰላምታ ጋር

ቀን፡ 10/11/2010

ቁጥር፡ EMR/96/07/18

ለ…………………………………..

ባሉበት

ጉዳዩ፡- ማስጠንቀቂያ ስለመስጠት

ድርጅታችን አዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 የቤት ቁጥር 332 በሚያስገነባው
ለቅይጥ አገልግሎት የሚውል የ 2B+G+13 ህንፃ የፍሎር ቁጥር ………..የሆነ 110 ካ.ሜ
Picture 0 ...

አፓርታማ፣ 12 ካሬ ሱቅ እና ሌሎች በውላችን ላይ የሰፈሩ መገልገያዎችን ጨምሮ የገዙ


መሆንዎት ይታወቃል፡፡

ድርጅቱም በአጠቃላይ በሀገራችን የተከሰተውን የግብአት ውድነትና በአግባቡ


አለመገኘት ተቋቁሞ ግንባታውን እየሰራ ቢሆንም በእረስዎ በኩል የራሰዎን ቤት ለመገንባት
በማያሥችል ሁኔታ የሚጠበቅብዎትን ክፍያ በአግባቡ እንዲፈፅሙ በተደጋጋሚ በስልክ
ቢነገረዎትም ክፍያ እየፈፀሙ አይደለም ፡፡ ስለሆነም ያለብዎትን ቀሪ ክፍያ እስከ 18/11/2010
ዓ.ም ድረስ እንዲፈፅሙ እያሳሰብን ይህ ካልሆነ ግን በውሉ መሰረት እርምጃ የምንወስድ
መሆኑን እንገልፃለን፡፡

ከሰላምታ ጋር

ተ.ቁ ሙሉ ስም የቅጥር ቀን የተጣራ ተጨማሪ


ደመወዝ
Picture 0 ...

1. ሙሀመድ ሸሪፍ 27/11/13 ቢሮ


2. ኡስኒያ ኡመር 30/8/13 20000 -251928527631 ጎሮ
3. አሲያ ኢብራሂም 17/11/2013 6945 0902468384 ቤተል
4. ጣሴ 8/7/13 1500 ጀሞ
5. MOHAMMED 3/12/13 2500
YUSUF
6. ABDULKERIM 3/12/13 2000

You might also like