You are on page 1of 4

ቤንቬኑቲ ወንድማማቾች ኃላ.የተ.

የ ግል ኩባንያ
የውስጥ ለውስጥ መጻጻፊያ

ለ፡ዋና ሥራ አስኪያጅ ቤንቬኑቲ

ከ፡ ታምራየሁ ክፍሉ

ቀን፡ ጃንዋሪ 1/2020 ዓ.ም

ጉዳዩ፡ የ 2019 ዓ.ም የንብረት ቆጠራ ሪፖርት ማቅረብን ይመለከታል፡፡

እንደሚታወቀው እ.ኤ.አ በየአመቱ ጃንዋሪ 1 ቀን 2020 አመታዊ የንብረት ቆጠራ እንደሚከናወን ይ


ታወቃል፡፡ በዚህም መሰረት ጃንዋሪ 1 ቀን 2020 ዓመታዊ ቆጠራ በተሳካ ሁኔታ የተጠናቀቀ መሆኑን
እየገለፅን ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ ያደረግነውን ሪፖርት አያይዘን እናቀርባለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ

ለሂሳብ ክፍል
ቤን/ጂኤም/8403/12
መጋቢት 14/2012 ዓ.ም

ለኢትዮጵያ ንግድ ባንክ


አዲስ አበባ

ጉዳዩ፡- Toshiba Toner 2505T ይመለከታል፡፡

እንደሚታወቀው ከባንካችሁ በደብዳቤ ቁጥር ሥአ/ካአሶ/ኃአ/227/12 በቀን 02/06/2012 ዓ.ም

በተጻፈ ደብዳቤ የዋጋ ማቅረቢያ ለ Toshiba Tonner 2505T እንድንሞላ መጠየቃችሁ ይታወ
ሳል፡፡ ድርጅታችንም በኢትዮጽያ ብቸኛ ኦርጅናል የቶሺባ ምርቶች አቅራቢው ድርጅት በመሆኑ ከ

ውጪ አቅራቢ ድርጅት ጋር በመነጋገር በፕሮፎርማ ቁጥር 0001/20 ከላይ ለተቀሰው ቶነር ለአን
ዱ ብር ከቫት በፊት 4,898.00 (አራት ሺህ ስምንት መቶ ዘጠና ስምንት ብር) ማቅረባችን ይታወ

ሳል፡፡ ሆኖም ባንኩ ባቀረበልን የዋጋ ድርድር መሰረት እዉነተኛ ቅናሽ በማድረግ በፕሮፎርማ ቁጥር
0002/20 አንዱን ዋጋ ከቫት በፊት ብር 3,924.00( ሶስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሃያ አራት ብር) መስ

ጠታችን ይታወቃል፡፡ ባንኩ አሁንም ሌላ የዋጋ ድርድር በደብዳቤ ቁጥር ሥአ/ካአሶ/ነኩ/0452/12


ጠይቆናል፡፡ ሆኖም ድርጅታችን ከዚህ በላይ ሌላ ቅናሽ ማደረግ እንደማይችል እየገለጽን በተነጋገርነ
ው መሰረት ባንኩ የውጭ ምንዛሬ ቶሎ ካመቻቸልን ቶነሩን ቶሎ በአየር እንደምናስገባላችሁ እናረጋ
ግጣለን፡፡

ለነበረን መልካም የሥራ ግንኙነት በቅድሚያ እናመሰግናለን፡፡

ከሠላምታ ጋር

ቤንቬኑቲ ወንድማማቾች ኃላ.የተ.የ ግል ኩባንያ


የውስጥ ለውስጥ መጻጻፊያ

ቤን/ሜሞ/2132/12
ለ፡ዋና ሥራ አስኪያጅ (ኦፕ)
ከ፡ ከዋና ሥራ አስኪያጅ /ቤንቬኑቲ

ቀን፡ መጋቢት 16/2012 ዓ.ም

ጉዳዩ፡ ጊዜያዊ የሥራ ሰዓት ማሻሻያ የሰራተኞች ቅነሳን ይመለከታል፡፡

በአለማችን ብሎም በአገራችን የኮሮና ቫይረስ አስፈሪ የጤና ችግር እየሆነ መምጣቱ ይታወቃል፡፡ ስለሆነም ድርጅ
ታችን በሽታውን በመከላከል ረገድ ጥንቃቄ የተሞላበት አካሄድ ማድረግ እና የውስጥ አሰራሩን በጊዜያዊነት መፈ
ተሽ አስፈላጊ ይሆናል፡፡ በመሆኑም የድርጅቱን እንቅስቃሴ በማይጎዳ መልኩ የተወሰኑ ሰራተኞች በጊ
ዜያዊነት ፈቃድ እንዲወጡ የሥራ ሰዓት እ.ኤ.አ ከ 26/03/2020 ጅምሮ ከጥዋቱ 3፡00 ሰዓት

እስከ 11፡00 ሰዓት ቢደረግ እና ቅዳሜ ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 እንዲደረግ ስል በአክብሮ
ት እየገለጽኩኝ፤ሁኔታውን እያየን አስፈላጊውን ማሻሻያ እንደምናደርግ ለማሳወቅ እወዳለሁ፡፡

‘’ፈጣሪ የድርጅታችንን ባለቤቶች፣ሰራተኞች እና አገራችንን ከዚህ አስከፊ በሽታ ይጠብቅልን ’’


!

ከሠላምታ ጋር

ግልባጭ፤

- ለዋና ሥራ አስኪያጅ -(ድሰ)


ኦሜዳድ

You might also like