Professional Documents
Culture Documents
Mnegde Ternsporte
Mnegde Ternsporte
ቀን-------------------------
ለ----------------------------
ወራቤ
-
ጉዳዩ፡ የ 2014 በጀት ዓመት የሀምሌ - ታህሳስ የ 06 ወር ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል
ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር ገፅ
1
አባሪ አድርገን የለክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ግልባጭ
ለወ ከ አስ ከንቲባ
/ / /
ለወ ከ አስ ፕላን ጽ ቤት
/ / / / /
ለስ ዞ መን ተራ መምሪያ
/ / / /
ለጽ ቤታችን
/
2
ወራቤ
የልማት ስራዎችን በተመለከተ፡-
3
በዚህም ሄልሜት ሳያደርጉ በሚያሽከረክሩ 270 የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ላይ
የዕርምት እርምጃ መዉሰድ ተችሎዋል፡፡በወራቤ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ በ 14
ትምህርት ቤቶች ላይ ስለመንገድ ድህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት
ለተማሪዎች መስጠት ተችሎዋል፡፡ለአምስት ትምህርት ቤቶች አስራ አንድ የተማሪ
ትራፈክ የደንብ ልብስ መስጠት ተችሎዋል፡፡ምልክትና ማመልከቻ
የሚያስፈልጋቸዉን አምስት ቦታዎች ተለይተዉ አመልካች ታፔላ መትከል
ተችሎዋል፡፡ከፍጥነት በላይ የሚያሽከረክሩ 05/አምስት/ሞተሮች ላይ ከፍጥነት በላይ
በሚል ዕርምጃ ተወስዶዋል፡፡በአምስት መስጂዶች ዉስጥ/ጃፈር መስጂድ፡ኡመር
መስጂድ፡ኡስማን መስጂድ፡አቡበከር መስጂድ፡አልከሶ መስጂዶች ላይ ስለመንገድ
ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠት ተችሏል፡፡ከትራፊክ ፖሊስ ጋር
የግንኙነት አግባብ የተጠናከረ ማድረግ ተችሏል፡፡
38558 ተሸከርካሪዎች ከወራቤ-መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደርጋሉ ተብሎ ታቅዶ 37076 ተከናውኗል፤
497962 ተሳፋሪ ከወራቤ መናኻሪያ ይጓጓዛሉ ተብሎ ታቅዶ 505170 ተከናውኗል፤
224238 ብር ከመናኻሪያ ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ታቅዶ 420740 ብር መሰብሰብ ተችሏል፤
1524720 ኪ.ሜ ርቀት ተሸፍነዋል፤
በመነሀሪያ ዉስጥ የተሳፋሪን ምቾት በሚቀንሱ ረዳት እና ሾፌር ላይ ቁጥጥር በማድረግ ህግና ደንብን በመተላለፍ
201 ተሸከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ በመዉሰድ 52200 ብር ለፋይናንስ ገቢ ተደርጎዋል፡፡ከተወሰደዉ እርምጃ
ዉስጥ -በተከለከለ ቦታ በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሙያ ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር እና -ተሳፋሪ በማጉላላት - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን -ፍሰት በማወክ
ከምድብ ዉጪ በመጫን - የደረት ባጅ ባለማድረግ - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን - መነሻ መድረሻ
የታሪፍ ታፔላ ባለመለጠፍ - ቦሎ ባለማደስ - መዉጫ ባለማደስ - የስምሪት ባለሙያ በመጣስ ኣና -
መንጃ ፍቃድ ኖሮት ባለመያዝ የዕርምት ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ናቸዉ፡፡
ነባርና አዲስ ተሸከርካሪዎች 3 ኛ ወገን ስለማደሳቸዉ/ስለመለጠፋቸዉ/ቁጥጥር በማድረግ 05 ተሸከርካሪ ስምሪት
በማገድ እንዲያመጡ ማድረግ ተችሎዋል፡፤ ለአብነት በሰነድ ተቀምጦዋል፡፡
4
03 ነባር ተሸከርካሪዎች ቦሎና የብቃት ማረጋገጫ/የደረጃ ሰርትፊኬት/እንዲለጥፉ ለማድረግ ታቅዶ 03
ተከናዉኖዋል
ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደረጉ ተሸከርካሪዎች መለስተኛ 4999 አነስተኛ 32077 በድምሩ 37076
ናቸው፤
ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት የተጓጓዙ ተሳፋሪ አነስተኛ 385194 መለስተኛ 119976 በድምሩ 505170 ናቸው፤
ከወራቤ መናኻሪያ የተሰበሰበ ገቢ በአነስተኛ 320760 በመለስተኛ 99980 በድምሩ 420740 ነው፤
ከወራቤ በመነሳት የተሸፈነ ርቀት በኪ.ሜ አነስተኛ 1417021 መለስተኛ 107699 በድምሩ 1524720 ኪ.ሜ ነው፤
በመነሀሪያ ዉስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ቀልጣፋ ና ጤናማ እንዲሆን በየወቅቱ ዉይይት በማድረግ ጫኚና
አዉራጆችን 01 ቲም በማዋቀር በአደረጃጀት ተግባር እንዲመራ ተደርጎዋል፡፡
የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ስራዎች በ ቢፒአር ጥናት መሰረት ከማድረግ አንጻር እለታዊ የተሸከርካሪዎች አገባብ
ምዝገባ፡እለታዊ የተሸከርካሪዎች ባህር መዝገብ መመዝገብ እና እለታዊ ሪፖርት በማደራጀት ተግባራዊ ማድረግ
ተችሎዋል፡፡
በወራቤ መነሀሪያ ዉስጥ በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ 02 ማህበራትን በማደራጀት 01 የሽንት ቤትና የሻወር ቤት
እንዲሁም 01 የሻይ ቡና አገልግሎት ለህብረተሰቡ እንዲሰጡ የማድረግ ስራ ተሰርቶዋል፡፡
በከተማዉ ተነሽ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ከአጎረበች ወረዳና ዞን ለሚሰማሩ ተሸከርካሪዎች ቁጥጥር በመድረግ ቦሎ 3 ኛ
ወገን ና የብቃት ማረጋገጫ(የደረጀ ሰርትፍኬት) የሌላቸዉ ተሸከርካሪዎች በመለየት ስምሪት እንደያገኙ ተደርጓል፡፡
በነጻ የመነሀሪያ ስምሪት አፈጻጸም ዙሪያ ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ቀርበዉ ተገቢ ምላሽ
ተሰጥቷል፡፡/በስምሪት መስመር ፍሰት፡በትርፍና በታሪፍ፡የጠፋ ዕቃ በማስመለስ፡ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ
ዙሪያ ቅሬታዎች እና በሌሎችም ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
በመነሃሪያ ለ 126 አካል ጉዳተኞች፡ለ 360 ነፍሰ ጡር እናቶችና ለ 96 አራጋዉያን 306 ልጅ ለያዙ እናቶች በድምሩ
888 ሰዎችን ከቀይ ለባሾች ጋር በመቀናጀት ተራ ሳይጠብቁ እንዲስተናገዱ ለማድረግ ታቅዶ 131 አካል ጉዳተኞች
368 ነፍሰ-ጡሮ እናቶች 103 አረጋዉያን እና 309 ህጻናት ለያዙ እናቶች በአጠቃላይ 911 የህ/ሰብ ክፍሎች ቅድሚያ
እንዲሰጣቸዉ ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙ 110.7% ነዉ
ለትርፍና ታሪፍ ቁጥጥር ያመች ዘንድ የስምሪት ቢሮ ከነበረበት ወደ መወጪያ በር እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቶ
በተወሰነ መጠንም ቢሆን ትርፍና ታሪፍን መቆጣጠር ተችሎዋል፡፡
ትርፍና ታሪፍን ለመቆጣጠር ሁሉንም መስመሮች አንድ ቦታ የማድረግ ስራ ተሰርቶ ቁጥጥር የማድረግ ስራ እየተሰራ
ነዉ
የቢሮ በርና መስኮት መስታወቶችን የማስጠገንና እንዲሁም ቢሮዎችን ቀለም የማስቀባት ስራ ተሰርቶዋል
ከመርሃ ግብር አንጻር ከሆስዐና-ወራቤ የሚሰማሩ ተሽከርካሪዎች በግማሽ ያህል እንኳን የማይመጡ ስለሆነ
መስመሩ ላይ የፍሰት ችግር ያጋጥማል በተለይም በቅዳሜና እሁድ ቀናት ፡
ከቀይ ለባሽ ጋር በመቀናጀት ህገ-ወጥ የህጻናት ዝዉዉር በመቆጣጠር ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡
ኢልቅ------------------
አያም-------------------
ለወ/ከ/መት/---------- ጋር
ወራቤ
ዡቦይ፡- የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1
የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1
ጊነ የላህነኮ ያሽሊናን፡፡
//ቶገሬት ጊነ//
የቻል
ለወ/ከተ/መት/ከንቲበ ጋር
ለወ/ከተ/መት/ወበጃ ጋር
ለክትበት ጋሪ
ወራቤ
7
የ 2014 ቶ.ኢ በጀት ዘማን በመትግራገቤ ላቶ
ክትበትጋር የ 1 ለኜ ደረት ዓይዶከዉን
ቡንገዋ ወገሬት የትከወኑ ብልቸ ቤደበ ፡- ለ 111912 ሊዮኖን ሰብቸ ቡንገ ወገሬት የተጅሪብ
አሽረ ላቦት ዌጠኔኔ ለከተማይ ነባሪዋ በመናሀራይ ጊቤ ሁስጥ ገበ ሊዮጫን አመሰብ ሊጂ
42830 ገረድ 33710 በዲባየከ 76540፣ ሂንኩምንገ ንጋይ ማረ ቲድጋለሉ ዩስጥሉስጥ ኡንገ ጉራ
አዘረኒሙ ዬንዞነኮ ባሶት ሊጂ 29990 ገረድ 25940 በዲባየከ 55930 በሃይማኖት
ቢድጋለልቡይማን ኤትቸ ልጂ 6440 ገረድ 4700 በድባየከ 11140 በአሽር ጋርቸ ልጂ 4250 ገረድ
3620 በድባከ 7870 የትከወነ ቲዮን ቡንዱሉሎከ 151480 የማትጂረቤ አሽረ ዋቦት
አቀተሌኔ፤08 መልከትዋ ሚሊክት ያትኬሺማን ኤትቸ ለላሎት ዌጠኔኔ 08
ተከወናን፤ 07 ተክታተላት ያስቡያን ኤት ለላሎት ዌጠኔኔ 07 ተክታተላት ያስቡያን ኤት
ላሎት አቀተሌን፤ 1764 ሁክመ ሁልቀ አሽዋረርቸ በትካኪተሎትዋ በትቃቂሮት ብለኒሙ
ያድጎነኮ ኤት ያግቦት መቀጮ ዮሰድቡይሙ ቲዮን 944085.5 ቢረ በመቀጮ ለዱኒያ ጭምት
ክትበት ጋር ባትዋስዶትታባን፡፡ኤት ያግቦት መቀጮ ቶሰድቡይሙ አሽዋራርቸ ውስጥ ሪከርድ
ውስጠ የገቡ ተሸዋራርቸ ብዢነት 377 ቲዮን ሪከርድ ውስጠ በግቦትኑም ኤት ያግቦት
መቀጮ የቶሰደቢሙ 20 ኒሙ ፡፡ በፋጡልነት የትከሰሱ ተሸዋራርቸ ብዢነት 162 ቲዮን
በፋጡልነቲ 51900 ቢረ ለዱኒያ ላቶ ኪትበት ጋር ገቢ ሆናን፡፡ተትቁጣጠሮት አዘር ቤደበ
ተታሪፍ ደር ያትኬፈሉ 04 ተሸዋራርቸ ደር 2300 ብራ ለኡመቲ/ለተሳፋሪ የክንብሎት ብል
ተረሻን፡፡ተኤልሜንት ደር ቤደበ ተ 200 ሊበዛን ሞተር ሳይክል ሄልሜንተ የሻነኮ አሶት ብል
ተረሻን፡፡ቢታሚ መሰ ሄልሜንት ተያሱ ቢያሽዋራሮን 270 አሽዋራርቸ ደር ኤተ ያግቦት ብል
ተረሻን፡፡በወራቤ ከተመ መትንዳደሬ ዉሥጥ ቢትረከቦን በ 14 አሽር ጋርቸ ዩንገ ወገሬት ቤደበ
ተትጀሪበ ያቦት ብል ተረሻን፡፡ለምስት አሽር ጋርቸ አስረደ/11/ የተማሬ ትራፊከ ልባሰ ዋቦት
አቀተሌን፡፡ምልክትዋ ኢተ ያተራን ታፔለ ያትኬሺያን ኤተ ላሎት አቃተሌን፡፡ታፔለ
ሊያትኬሺማን ኤትቸ ላሎኔ አምስተ ታፔላ ቺከሎት አቀተሌን፡፡ቦራቤ ከተመ መትንዳደሬ
ሊትረከቦን አምስት መስጊድቸ ደር ዩንገ ወገሬተ ቤደበ ተትጀሪበ ዋቦት አቀተሌን፡፡
8
በመትግራገቤ ተሳፋርቸ መስኒጀ ቤደበ፡- ቶራቤ መነሀረ በንቆት 38558 ተሸዋራርቸ ዩንገ
ክምብልብል ያኖን ባሌ ዋጠኔኔ 37076 ተከወናን፤ ለ 497962 ሰብ የመትግራገቤ
ተድጋላይቸ ያኖን በሌ ዋጠኔኔ 505170 ክናናበሎን፡፡ የመነሀረ ሁክም አዳብ በልቄሩ
አሸዋራርቸዋ ረዳትቸ ደር ኤት ያግቦት መቀጮ 224238 ቢረ ተመናሃሪያ ገቤ ጭም ለኖት
ዌጠኔኔ 420740 ቢረ ጭም አኖት አቀተሌን፡፡በመነሀረ ሁስጥ የትሳፋሬ ምቾት ቢቀንሶን
ረዳት ዋ ሹፌርቸ ደር በትቅራቀሮት ህገዋ ደንበ በትላለፎት 201 ተሸዋራርቸ ደር እርምጀ
በዉሰዶት 52200 ብረ ለፋይናንስ ገቤ አሴን፡፡ተቶሰደይ እርምጀ ሁስጥ -በተከለከለ ቦታ
በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሞያን ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር -ተሳፋሪ በማጉላላት -ፍሰት በማወክ ከምድብ ወጪ በመጫን ነዉ፡፡
ለ 03 አጂስዋ የናሩ ተሸዋራርቸ ቦሎዋ ቁወ አትርጋጋቸጬ/የመቃመ ሰርተፍኬተ እለጥፎነኮ
ላኖት ዌጠኔኔ 05 ተከወናን፡፡1524720 ኪ ሜ ሪቀት ተሸፈናን፡፡፡፡አጂሰዋ ነባር ተሸዋራርቸ
3 ኛ ወገን ላድሶትኒሙ /ለለጥፎትኒሙ ተክታተላት አሶት ተቻላን/ለባይትከ ተዝጋጃን፡፡
ቶራቤ መነሀረ ጭም የሲ ገቢ በአነስተኘ 320760 በመለስተኘ 99980 በድባየከ 420740
ኒሙ፡፡ቶረቤ በንቆት የትሸፈነ ሪቀት በኪ.ሜ በአነስተኘ 1417021 በመለስተኘ 107699
በድባየከ 1524720 ኪ ሜ ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት የትግራራገበ ተሳፋሪ በአነስተኘ
385194 በመለስተኘ 119976 በድባየከ 505170 ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት ክንብልብል
ያሱ ተሸዋራርቸ አነስተኘ 32077 መለስተኘ 4999 በድባየከ 37076 ኒሙ፡፡አካል ጉዳተኛኞ፡
ለባሊቅቸ፡ለሰቢያዋለነፍሰጡርቸ ተቀይ ለባሽቸ ሀዴኘ በዉኖት ቅድመ ዮቡይማነኮ ላሶት
አቀተሌን፡፡በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተጎሮቤት/ተቁርብ ወረደዋ ዞን ሊሰማሮን
ተሸዋራርቸ ተክታተላት ባሶት ቦሎ 3 ኘ ወገንዋ የብቃት ማረጋገጨ /የደረጃ
ሰርትፊኬት/ዬለይሙ ተሸዋራርቸ በበሎት ስምሪት አይረክቦነኮ ያሶት ብል ተከወናን፡፡
በመነሀረ ዉስጥ አገልግሎት ባቦት ቤደባ ፋጡልዋ ፈየ ዮናነኮ በወክት በወክትካ መሹረ ባሶት
ጫኝዋ አዉራጅ 01 ቲም በህለቆት በአደረጃጀት ተግባር እትመራነኮ ላሶት አቀተሌን፡፡
የትራንስፖርተ/የመትግራገቤ ኦፕሬሽንቸ ብልቸ በቢፒአር ጥናት መሰረት ታሶት ቤደበ ያየም
የተሸዋራርቸ አገባብ ምዝገበ፡ያያም ተሸዋራርቸ በህሪ መዝገብ የምዘግቦትዋ ያያም ሪፖርተ
ባድራጆት እትረሻነኮ አሶት አቀተሌን፡፡ በወራቤ መነሀረ ዉስጥ 02 ማህበርቸ ባድራጆት በሻይ
ቡናወ በሹማት ጋር በሻወር ጋር አገልግሎት ዮቦን ማህበርቸ አድራጆት አቀተሌን፡፡
በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተቀፈት ወረዳዶዋ ዞንቸ ሊሰማሮን ተሸዋራርቸ
9
ቁጥጥረ ባሶት ቦሎ ዋ 3 ተኛ ወገን ዋ የብቃት ማረጋገጨ ዬለይሙ ተሸዋራርቸ
በላሎት ስምሪት አይረክቦነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በጠለል የመነሀረ ስምሪት አፈጣጠም
ቤደበ ሊቀርቦን አቤቱታቶ ተገቤ ክንባያ ያቦት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ ለ 126
አካል ጉዳተኛኞ፤ለ 360 ነፍሰ ጡርቸ እንደትቸ ለ 96 አራጋዉያን ለ 306 ዌጅ ሊያንዞን
እንደትቸ በድባየከ 888 ሰብቸ ተረ ተዬንዙ እዲጋለሎነኮ ሊያሲ ዌጠኔኔ ለ 131 አካል
ጉዳተኛኞ ለ 368 ነፍሰ ጡርቸ ለ 103 አረጋዉያን ዋ ለ 309 ሰቢያዮ ሌንዞን እንደትቸ
በሁንዱሉሌከ 911 ሰብቸ ቅድማ ዮቡይማነኮ ያሶት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ 06
ሻወር ጋርቸ ተረሶኔ ድጋየ ዋቦት ጀመሮን፡፡የተሳፋሬ ጫል ያድሶት ብል ተረሻኔ ድጋያ
ዮባነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በሰኤትኑም የዉዳደቁ ታፔላሎ ኒቀሎ ያጢኖትዋ ቤትኒሙ
የቺክሎት ብል ተረሻን፡፡የመነሀረይ ዕገቤ ዮጥቡያነይ በረ ያቲግኖት ብል ተረሻን፡፡ትርፈዋ
ታሪፍ ሊትቁጣጠሪ እቤዠን ኤት ላሎኔ መኪናኖይ ኢቃኑቡያን ኤት ዋ ስምሪት
ዮቡያን ኤት ላሎት አቀተሌን፡፡መነሀሪያይ ለተሳፋሪ ኢቤዣነኮ ምቹና ጽዱ ዮናነኮ
አሶት አቀተሌን፡፡
10
ለ ----------------------
ወራቤ
//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ
ለወ/ከ/አስ/ትራ/ጽ/ቤት ኃላፊ
ለወ/ከ/አስ/ፕላን/ጽ/ቤት
ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት
ለስ/ዞ/ትራ/መምሪያ
ወራቤ
11
የ 2014 ዓ.ም የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሪፖርት
የአደጋ መረጃ በወቅቱ በጥራት ማስተላለፍ አለመቻል/አደጋን መደበቅ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ ተችሎዋል
ተሸከርካሪዎች የደረጃ ብቃት ሰርትፍኬት መያዛቸዉ ሳይረጋገጥ እና የቴክኒክ ብቃታቸዉ
ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን ስምሪት እንዳይሰጣቸዉ ክትትል ማድረግ ተችሎዋል
ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለዉ ቅንጅታዊ አሰራር ያለመጠናከር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
የታገዱ ተሸርካሪዎች መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል አለመተላለፉ በተገልጋዮች ላይ መጉላላት መፈጠር፣ እንድሁም ህገ-
ወጦች ከስራ ባለመታገዳቸው እና ከጥፋታቸው ባለመማራቸው ተደጋጋሚ ደንብ መተላለፍ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
ከመነሀሪያ አገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ልዩ ትኩረትና አገልልግሎት የሚሹ አካላትን በተገቢዉ
አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሎዋል
12
የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የመንገድ ዳር ንግድ እና የግንባታ ማቴሪያል/አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም ጊዜ
መከማቸት፣
ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ ብቻ መሆን ሲገባው
ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
የከተማ ታክሲ አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል 01 ማህበራትን ለማጠናከር ረጅም ሪቀት ቢኬድም
ጉድለቱን ሙሉ በሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ
በመነሀሪያዉ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኒና አዉራጆች በማህበራት ቅጥር ተፈፅሞላቸዉ
ደመወዝ ክፊያ ያልጀመሩ ማህበራት ክፊያ እንዲጀምሩ ማድረግ አለመቻል
ህገ-ወጥ ሞተረኛ በዘላቂነት ከመናሃሪያ ማስወጣት ያልተቸለ መሆኑ፣
የጭነት ተሽከርካሪዎች በየመንገዱ በመቆም ለመንገደ መበላሸትና ለትራፊክ አደጋ ምክንት
መሆናቸው ያልተፈቱ ተግባራት ናቸው፡፡
13
የተከለሰ
ታህሳስ 2014 ዓ ም
ወራቤ
1.መግቢያ
የተቋሙን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ ብቁ እቅድ እንዲዘጋጅ በማድረግ የሚስተዋሉ የመልካም
አስተዳደር ችግሮችን በየጊዜው አፈጻጸሙ እየተገመገመ የለበትን ቁመና በመፈተሽ የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ
ሲሆን በተለይም ይህንን ችግር ለመቅረፍ የተገልጋይ ቅድመ ሁኔታዎችና የአገልግሎት ስታንዳርድ በግልጽ ቦታ
እንዲለጠፍ በማድረግ የተገልጋይ አስተያየት ማቅራቢያ ሳጥንና መዝገቦች እንዲዘጋጁና ቅሬታዎችንም በተገቢው
ተቀብሎ ለመፍታት ግልጽ የሆና አሰራር ተቋሙ ላይ እንዲተከል ምቹ ሁኔታዎች የሚፈጠሩ ሲሆን ከዚህም በሻገር
በተቋሙ የሉትን የቲም እና የማኔጅመንት አደረጃጀቶችን በመጠቀም በመልካም አስተዳደርና በኪራይ ሰብሳቢነት
አጀንዳዎች ዙሪያ በየጊዜው እንዲወያዩና በአመለካከትና በተግባር ጭምር አባላት ትግል እንዲያደርጉ ከፍተኛ ጥራት
ይደረጋል፡፡ በዚህም መሰረት አብዛኛዎቹ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከምንጫቸው ለማድረቅ ፍትሐዊና ግልጽ
አሰራር ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብ የሚደረግ ሲሆን በተለይም በመናሃሪያዎች ውስጥ ከስምሪት አሰጠጥና ጫኝና
አውራጅ የሚስተዋሉ ችግሮች፣ የትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር ከማድረግ፣ ኪራይ ውስጥ የሚዘፈቁ የመንግድ
ደህንነት ተቆጣጠሪና የትራፊክ ፖሊስ አከላት እንዲታረሙ ከማድረግ፣ በተሽከርካሪ ሆነ በእግራኛ መንገድ አሻዋና
14
ድንጋይ በመሳሰሉት መዝጋት የትራፊክ ፍሰቱ ላይ ዕክል የሚፈጥርና አደጋ እንዲባባስ የሚያደርግ በመሆኑ ቁጥጥር
ከማድረግና ለተገልጋዩ ህ/ሰብ አገልግሎት በፍትሃዊነትና በቅልጥፍና ከመስጠት አንጻርና እነዚህና ሌሎች መሰል
የመልካም አስተዳደር ችግሮችንለመቅረፍ በየደረጃው እቅድ ተዘጋጅቶ ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል፡፡
2.1 ተልዕኮ፣
2.2 ራዕይ፣
2.3 እሴቶች
15
የከተማውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መነሻ ያደረገ ዕቅድ በማቀድ የልማት እና የመልካም
አስተዳደር ግቦቻችን ለማሳካትና ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት ነው፡፡
የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የግንባታ ማቴሪያል /አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም
ጊዜ መከማቸት
ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር
የላላ መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት ህገ-ወጥ ሞተርመበራከት
ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ
ብቻ መሆን ሲገባው ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
ያለመንጃ ፍቃድ የሚያሽከረክሩ የመንግስትና የግል ሞተር አሽከርካሪዎች መኖር
ከህዝብ ትራንስፖረት የስራ ሂደት አንጻር
የከተማ ታክሲ በስምሪት መስመራቸው ታፔላ መሰረት አገልግሎት አሰጠጥ ጉድለት መኖሩ፣
የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ /ቀይ ለባሽ/ ችግር፣
መናኻሪያ ላይ የትርፍና ታሪፍ ችግር መኖሩ፣
ህገ-ወጥ ሞተረኞች ከመናሃሪያ በቋሚነት ያለማስወገድ ችግር መኖሩ፣
ለአቅማ ደካሞች፣ ለነፍሰጡሮች፣ ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ ሰጥቶ አገ/ት
ያለመስጠት ችግር
የወ/ከ/አስ/ትራ/መን/ልማት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት አመት የ 2 ተኛዉ ግማሽ ዓመት የተለዩ የውስጥና
የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ የተከለሰ እቅድ
ተ.ቁ የተለዩ ዋና ዋና የመልካም የችግሮቹ በችግሩ ችግሮቹን ለመፍታት የተቀረፁ ግቦች እና ግብ የውጤት
አስተዳደር ችግሮች መንስኤ ምክኒያት ተኮር ተግባራት ማረጋገጫ
የሰው አ አሰ የተጣሰው የሚጠበ ስልቶች
ኃይል ደ ራ የመልካም ቅ /Means of
(ከአ ረ ር አስተዳደር ውጤት Verifications/
ግቦች ግብ ተኮር ተግባራት
መለ ጃ መርህ
ካከት ጀ
፣ ት
እው
ቀት፣
ክህሎ
ት)
16
ውስጣዊ የመልካም አስተዳደር
ችግሮች
1 የመናኸሪያ አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ፈጣን የሴክተሩን ተሸከርካሪዎች የደረጃ ቀለም በድጋፍና ክትትል
ምላሽ ተገልጋይ መለጠፋቸውን እና የደረጃ ብቃት
እርካታና ሰርተፊኬት መያዘቸው ሰይረጋገጥ
መስጠት አመኔታ ፍትሃዊ
ቅልጥፍናና እና የቴክኒክ ብቃታቸው
ማሳደግ የመና/አገ
ውጤታማነት ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን
ስምሪት እንደይሰጣቸው ክትትል
ማድረግ
2 የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ ግልፀኝነት የሴክተሩን በየመናኻሪያው አገልግሎት ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
/ቀይ ለባሽ/ ችግር ተጠያቂነት ተገልጋይ በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኝና አገ/ት
እርካታና አውራጆች በማህበራት ቅጥር
አመኔታ ተፈጽሞላቸው ደምወዝ ክፍያ
ማሳደግ ያልጀመሩ ማህበራት ክፍያ
እንዲጀምሩ ማድረግ
3 ለአቅማ ደካሞች፣ ልዩ ትኩረትና አገልግሎት የሚሹ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
አካላትን በተገቢው አገ/ት አገ/ት
ለነፍሰጡሮች፣ የሴክተሩን እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል፡፡
ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ ተገልጋይ
ፍትሀዊነት እርካታና
እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ አመኔታ
ሰጥቶ አገ/ት ያለመስጠት ማሳደግ
ችግር
4 የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ የህብረተሰብ የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
አገ/ት
ሳያሟሉ ስምሪት መፍቀድ፣ ተጠያቂነትፍ ተጠቃሚነትን ሳያሟሉ ስምሪት
ትሀዊነት
ማሳደግ አለመፍቀድ
5 የባለጉዳይ የአገልግሎት አሰጣጡን ፈጣን የስራ ሂደቱ እስከ ወረዳ ድረስ አገ/ት ተደራሽነት ህብረተሰቡ
ቀልጣፋ እና ፍተሀዊ የማድረግ እና እንዲጀምር ማድረግ እንዲሆን
ምላሽ ፈጣን ምላ
የተገልጋይ
አመኔታን
እርካታና
መፍጠር
የአገልግሎት አስጣጥ ችግር ማድረግ
መስጠት ማግኘት
ቅልጥፍናና በስራ ሂደቱ ባሉ ክፍት መደቦች የተሟላ ፈጣን
ውጤታማነት ባለሙያ እንዲሟላ ማድረግ የሰው
አገ/አሰጣጥ
ሃይል
6 ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል በከተማው ውስጥ በሚገኙ የስራ
እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር እንቅስቃሴ ድጋፍና ክትትል ፍትሃዊ
የህብረተሰብ ፍትሃዊ ታሪፍ
የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር የላላ ፍትሀዊነት ማድረግና የተገልጋዮችን እርካታ የትራ/አገ
መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት ተጠቃሚነትን ከፍ ማድረግ
ተጠያቂነት
ህገ-ወጥ ሞተር መበራከት ማሳደግ ድንገተኛ ቁጥጥር ማድረግ ፍትሃዊ በአደረጃጀቶች
አገ/አሰጣጥ ትግል በማድረግ
7 የቴክኒክ ችግርያለባቸው ግልጽና ተደራሽ
ተሽከርካሪዎች ከስምሪት የሴክተሩን
በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
ተገልጋይ ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
ፍትሀዊነት ፍትሃዊ
ውጭ አለማድረግ ችግር፣
ተጠያቂነት
እርካታና ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር አገ/አሰጣጥ
አመኔታ
ማሳደግ ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መንገድ ማከናወን፣
8 የተሳፋሪ ክምችት እያዩ ግልጽና ተደራሽ
ስምሪት የለመስጠት ችግር፣ የሴክተሩን
በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
ተገልጋይ ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
ፍትሀዊነት ፍትሃዊ
እርካታና ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር አገ/አሰጣጥ
ተጠያቂነት
አመኔታ
ማሳደግ ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መንገድ ማከናወን፣
9 ህጋዊ የትራንስፖርት ፍትሀዊነት የሴክተሩን ግልጽና ተደራሽ ፍትሃዊ
አገ/አሰጣጥ
17
አገልግሎት አሰጣጥን በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
በሚፈታተን መልኩ ስምሪት ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
አገልግሎቱ ከመናኸሪያ-- ተገልጋይ ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር
እርካታና ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መናኸሪያ ብቻ መሆን ተጠያቂነት
አመኔታ
ሲገባው ተሸከርካሪዎች ማሳደግ መንገድ ማከናወን፣
ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
ማሳደግ
ታፔላ ፣ ፌርማታና ታሪፍ
የታክ/አገ
በመስራት ተገቢውን ክትትል
ትን
በማድረግ ማረም
ፊርማ--------------------------- ፊርማ------------
ቀን----------------------------- ቀን----------------
18
በወሩ ውስጥ በስራ ላይ የነበሩ ባለሙያዎችና የሰሩት የቀን ብዛት
ተ.ቁ ስም ዝርዝር የወር ደመወዝ የቀን ብዛት የስልክ ክፍያ ምርመራ
1. ካሚል ሰይድ 10267 30 300
2. ሰበሀዲን ኡመር 8017 30
3. ራህመቶ አወል 8017 30
4. ማሪቱ ደመቀ 8017 30
5. ነጂባ ሱልጣን 6193 30
6. አ/ረዛቅ ተማም 6193 30
7. መሀመድ ጀማል 3934 30
8. ሰዓዳ ሽፋ 3934 30
9. ሶኒያ ከበደ 3934 30
10. መሀመድኑር ሪድዋን 3934 30
11. ጁሃር ጀማል 4609 30
12. ጁሃር ዳሪ 8017 30
13. መሀመድኑር ሀሰን 3333 30
14. አ/አዚዝ ከድር 3934 30
15. ሱንጋጋ ኢሳቅ 1958 30
16. ሱንከሞ ላሉ 1958 30
17. ራመቶ አምዴ 1958 30
18. ሙዴ ሙስጤ 1958 30
19
19. ሙህዲን በህረዲን 6193 30
uÅu<w wH@a‹“ wH@[cx‹ I´x‹ ¡MM S”Óeƒ በስልጤ ዞን በ¨^u? Ÿ}T ›e}ÇÅ` ትራንስፖርት M/ê/u?ƒ
South Nations Nationalities and People’s Regional State Silte Zone Werabe Town Addministration Transport
Developement Office
ቁጥር የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/………………./2013
ቀን …………../…………/2013
ለወ/ከ/አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት.፤
ወራቤ
-
ጉዳዩ፡ የመስከረም ወር ደመወዝ ክፊያ እንዲፈጸምልን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡
//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ
- ለወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት
ወራቤ
20
uÅu<w wH@a‹“ wH@[cx‹ I´x‹ ¡MM S”Óeƒ በስልጤ ዞን በ¨^u? Ÿ}T ›e}ÇÅ` ትራንስፖርት M/ê/u?ƒ
South Nations Nationalities and People’s Regional State Silte Zone Werabe Town Addministration Transport
Developement Office
ቁጥር የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/………………./2012
ቀን …………../…………/2012
ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት
ወራቤ
የውጤት ተኮር እቅድ አፈጻጸም ምዘናከዚህ ሸኒ ደብዳቤ ጋር --------------ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ
- ለወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት
ወራቤ
uÅu<w wH@a‹“ wH@[cx‹ I´x‹ ¡MM S”Óeƒ በስልጤ ዞን በ¨^u? Ÿ}T ›e}ÇÅ` ትራንስፖርት M/ê/u?ƒ
21
South Nations Nationalities and People’s Regional State Silte Zone Werabe Town Addministration Transport
Developement Office
ቁጥር የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/………………./2012
ቀን …………../…………/2012
ለስ/ዞ/መ/ትራ/መምሪያ
ወራቤ
//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ
- ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት
- ለወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት
ወራቤ
22
በ 2013 ዓ.ም በወራቤ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ያሉት የሞተር ሳይክል መረጃ
ማሰባሰቢያ ቅፅ
ተ.ቁ የባለንብረት ስም ታርጋ ቁጥር የተመዘገበበ የመዝጋ ምርመራ
ት ቀን ቢው
ባለሙያ
ስም
1
2
3
4
5
6
7
8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27
23
28
29
24
ቁጥር------------------------------------------
ቀን -------------------------------------------
-----------------------------------
-
ጉዳዩ ፡ መረጃ እንድትሰጡን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡
ከላይ በርዕሱ ላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው የወራቤ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ልማት ጽ/ቤት በ 2013 ዓ.ም
በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ በግለሰብ እጅ ያሉትን ሞተር ሳይክሎች በተሰጠው ፎርማት መሰረት መረጃውን ከ 02 ቀን
ባልበለጠ ጊዜ ሞልታችሁ እንዲትልኩል እንጠይቃለን፡፡
//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ
ለጽ/ቤቱ
ወራቤ
25
ተ.ቁ ስም ዝርዝር የወር ምርመራ
ደመወዝ
1 ሰበሀዲን ኡመር 8017
2 ራህመቶ አወል 8017
3 ማሪቱ ደመቀ 8017
4 ነጂባ ሱልጣን 6193
5 አ/ረዛቅ ተማም 6193
6 መሀመድ ጀማል 3934
7 ሰዓዳ ሽፋ 3934
8 ሶኒያ ከበደ 3934
9 መሀመድኑር 3934
ሪድዋን
10 ጁሃር ጀማል 4609
11 ጁሃር ዳሪ 8017
12 መሀመድኑር ሀሰን 3333
13 አ/አዚዝ ከድር 3934
14 ሙህዲን በህረዲን 6193
26
2. ሙስጤ ሰይድ ሳሎ 18101 2ኛ
3. መሀመድ 18901 3ኛ
የወ / / / / / / 2014
ከ አስ ትራ ል ጽ ቤት የ በጀትዓመትየ 100 ቀንዕቅድ
27
መግቢያ
በሀገራችን የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና መንግስትም የመጣውን ለውጥ ህዝቡ ዘንድ ደረሶ
እንዲያጣጥመው እና በየጊዜው ሲታዩ የነበሩ ችግሮችን በፍጥነት እየፈቱ መሄድ እንዲቻል የፌደራል ጀምሮ መ/ቤቶችን
በአዲስ በማደራጀት እና የአመረር ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ እና አመራሩም የችግሮቹን ክብደት እና ቅለት በየደረጃው
ከሚገኝ አመራር፣ፈፃሚ እና ባለድርሻ አካላት ጋር ዝርዝር ውይይት በማድረግ እና በመግባባት የአጭር፣የመካከለኛ እና
የረጅም ጊዜ እቅድ በማዘጋጀት ወደ ተግባር መግባት እንዲቻል እና ከተጀመረው ለውጥ ጋር የሚራመድ ጠንካራ
አደረጃጀት፣የሰው ኃይል ልማትእና የአመራር ስምሪት ፈጥሮ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት የ 2014 በጀት ዓመት የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ሴክተር የመቶ ቀናት ዋና ዋና የትኩረት መስክ
ተግባራት ተለይተው የቀረቡ ሲሆን የዘርፉን ዕቅድ በማሳካት ሂደት አመራሩን፤የመንግስት እና የሕዝብ ክንፉን በብቃት
በማዘጋጀት ለተቋሙ ተልዕኮ ስኬታማነት ከፍተኛ ድርሻ እንዲወስዱ ማድረግ በማስፈለጉ ይህ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡
በእነዚህ እና ሌሎች ምክንያቶች የሴክተር መሥሪያ ቤቱም የትራንስፖርት ኢንደስትሪውናደህንነቱ የተጠበቀ እና ብቃት
ያለው ሆኖ እንዲራመድ እና በአገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ውስጥ ጉልህ ሚና እንዲጫወት ለማድረግ
የሚያስችል ዕቅድ ነድፎ ወደ ተግባር መግባቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ከተጀመረው ለውጥ ጋር የሚራመድ ጠንካራ
አደረጃጀት፤የሰው ሃይል ልማት እንዲሁም የተቀናጀ አሰራርና አመራር ፈጥሮ ከመንቃሳቀስ አንፃር ያልተሰራ የቤት ስራ
28
እንዳለ ለመረዳት ተችሏል፡፡ ስለሆነም ከላይ የተገለጹት የዘርፉ ችግሮችን በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ተቋማዊ አደራጃት
በመፍጠር እና የዘርፉን የመፈጸምና ማስፈጸም አቅም በማሳዳግ እንዲሁም አሰራራችንን ዘመናዊ በማድረግ እና ወሳኝ የሆኑ
ስትራቴጂካዊ ጉዳዮችን በመተግበር ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል ከዚህ አንፃር ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ዕቅድ
ማዘጋጀት በማስፈለጉ ይህ ዝርዝር ሁኔታ እንደመነሻ ሁኔታ ተወስዷል፡፡
የዕቅዱ አስፈላጊነት
የተቋሙን ራዕይና ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችሉ የግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ስራዎችን ለመሥራትና በሂደቱም ፈጻሚ አካላት
የታቀዱትን ዋና ዋና ተግባራት /ዕቅድ/ በውጤታማነትና በቅልጥፍና ለማሳካት ሊኖራቸው የሚገባውን ሚና፣ግዴታ እና
ኃላፊነት አውቀው በተቀናጀ አደረጃጀት አሰራር እና አመራር እንዲፈጽሙ ለማድረግ ነው፡፡
የዕቅዱዓላማ
ዋና ዓላማው በዘርፉ ስትራቴጂክ ዕቅድ፣አሰራርና የአመራር ኡደት የፈጻሚ አካላትን ከፍተኛ የባለቤትነት ስሜት እና አቅም
በመፍጠር በትኩረት ማዕከላት ላይ ርብርብ መፍጠር ሲሆን ዘርዝር ዓላማዎች
የተቋሙ የ 2014 የልማት ዕቅድ እና የአመራር አቅጣጫዎች ላይ የጋራ መግባባት በመፍጠር ለውጤታማ አፈጻጸም
የተቀናጀ ዝግጅትና የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ነው።
ቁልፍ ችግሮች
ዋና ዋና ተግባራት
29
የሚጠበቅ ውጤት
ዋና ዋና ተግባራት
1 ከቢሮ አደረጃጀት ጋር ሊጣጣም የሚችል የግብዓትና አቅርቦት ፍላጎት መለየትና ተግባራዊ ማድረግ፣
2 የኦፊስ ካይዘን ስልጠና አመራሩና ሰራተኛው ሰልጥነው ተግባራዊ ማድረግ፣
3 ከወረቀት የጸዳ የስራ አካባቢ መፍጠር የሚያስችል የአይሲቲ መሰረተ ልማት መዘርጋት፣
4 የንብረት አያያዝና አጠቃቀም ስርዓት መዘርጋት፣
5 የውሃ፣የኤሌክትሪክ እና የመሳሰሉት ፋሲሊቲዎች ትስስርና አጠቃቀም ማሻሻል
የሚጠበቅ ውጤት
ዋና ዋና ተግባራት
ዋና ዋና ተግባራት
የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች የደረጃ አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን
መቅረፍ
የመናኸሪያ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ ወከባና እንግሊት ማስቀረትና ለህብረተሰቡ ምቹ
ማድረግ
የመናኸሪዎችን አገልግሎት ለህብረተሰቡ ምቹ ማድረግ
የህዝብ ትራንስፖርት ሪፎርም ሥራዎች ላይ የሚታዩ ችግሮችን መፍታት
በመርሀ-ግብር ተግባራዊነትና ሥምሪት ዙሪያ የሚታዩ ችግሮች መቅረፍ
የትራንስፖርት ማህበራት ከተፈቀደላቸዉ የተሽከርካሪ ጣሪያ በላይ እንዳይዙ ማድረግ
የከተማ ታከሲ ትራ/ት ታሪፍን መሰረት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ
አዳዲስ የጭነት ትራንስፖርት ማህበራትን ማደራጀት
በጭነት ትራንስፖርት በድርጅት በኩባንያ በግል ኦኘሬተርነት ለተደራጁ ባለሀብቶች የደረጃ ብቃት መስጠት ብቃት
ማረጋገጫ ምትክ /ቅጂ/ ፈቃድ መስጠት
የጭነት ትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩ ነባር ማህበራት ተሸከርካሪዎች ደህ ሠሌዳ መቀየር
30
በጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበርሥር ለተደረጁ የጭነት ተሽከርካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስጠት
የጭነት ተሽከርካሪዎች መረጃ በመጫን ችሎታ በደረጃ እና በአገልግሎት ዘመን ማደራጀት (incod) ማድረግ
የሚጠበቅ ውጤት
ዋና ዋና ተግባራት
ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ተደጋጋሚ አደጋ የሚከሰትባቸውን ቦታዎችን በጥናት መለየት
የተጀመረውን መንገድ ደህ/ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ፈጥሮ ለህዝቡ ግንዛቤ መፍጠር
በዋና ዋና መንገድ ላይ መደበኛና ድንገተኛ ቁጥጥርና ክትትል ማድረግ
ለህብረተሰቡ በተለያዩ ሥፍራዎች ግንዘቤ የመፍጠር ተግባርና በደቡብ ኤፍ.ኤም ቅርንጫፍ
ጣቢያዎች እንዲሁም የአካባቢ ሬድዮ በመጠቀም የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ትምህርታዊ ፕሮግራም
በስልጢኛ እንዲተላለፍ ማድረግ
የት/ቤት የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ክበባትን ማቋቋም፤ማጠናከርና ሥልጠና መስጠት
የቀበሌ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ኮሚቴን ማቋቋም፤ማጠናከርና ሥልጠና መስጠት
በኤስ.ኤም.ኤስ መልዕክት አላላክና አጠቃቀም ላይ ለትራፊክ ፖሊስና ለመንገድ ደህንነት ባለሙያ
ሥልጠና መስጠት
የቁጥጥር ስራዉን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ማለትም በኤስ.ኤም.ኤስ መልዕክት አላላክና መረጃዎችን
በዊቭቤዝ ሪፖርት አላላክ በመምራት ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት፡፡
የአጥፊ አሽከርካሪዎች የቅጣት ሪከርድ አያያዝ ሥርዓት ማጠናከር
የአደጋና የደንብ መተላለፍ መረጃን ማጠናቀር
የሚጠበቅ ውጤት
የቀነሰ መንገድ ትራፊክ አደጋ
ግብ 11. የተቋሙ ስትራቴጂክ ዕቅድ የክትትልና ግምገማ ማኑዋል ይዘጋጃል፣ቋሚና ዘላቂ የስራ አፈጻጸም
ግምገማና የግንኙነት ስርዓት መዘርጋት
ዋና ዋና ተግባራት
1. የክትትልና ድጋፍ ማኑዋል ማዘጋጀት፣
2. በተቋማችን ካሉ ሰራተኞች ጋር የግንኙነት እና የአፈፃፀም ግምገማ ጊዜ በመወሰን ተግባራዊ
ማድረግ፣
3. የተቋሙን የስትራቴጂክ ዕቅድ የአፈጻጸም ማወዳደሪያ የደረጃ ማዕቀፍ ማዘጋጀት፣
4. የውጤታማ ፈጻሚ አካላት የእውቅና እና የማበረታቻ ሥርዓት መዘርጋትና ተግባራዊ ማድረግ፣
የሚጠበቅ ውጤት
ዘርፉ የሚጠይቀውን ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችል የሰው ሀይል ልማትና የተቀናጀ አሰራር
እጥረት፣
የሪፎርም ፕሮግራሙን ለመተግበር የሚያስችል የአደረጃጀትና የአመለካከት ውስንነት መኖር፣
መፍትሄ
31
በቂ ግንዛቤ መፍጠርና እና በሚነሱ ጉዳዮች ላይ መግባባት መፍጠር
የማስፈፀሚያ አቅጣጫዎች
32
ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ የመቶ ቀን ዕቅድ
ጥቅምት ህዳር
2.3. የእግረኛማቋረጫቦታዎችላይዜብራመቀባት በተቀቡ 35 11 12
ቦታዎች
3. የቁጥጥርሥራዎች
3.1. ደንብቁጥር 395/2009 ተግባራዊመሆኑንለማረጋገጥበመንግድላይቁጥጥርናክትትልማድረግ በቀን 70 23 24
3.2. የመንገድ ዳር ገላጭ ጽሁፎችን አዘጋጅቶ መትከል በቁጥር 6 2 2
4. የማበረታቻስራዎች
5. የትራፊክአደጋንመቀነስ፤የደንብተላላፊዎችናአደጋመረጃንማስተላለፍ
5.1. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን 16 አጠቃላይ አደጋበሚቀጥለዉ ጊዜ
በ 2014 ዓ.ምአጠቃላይአደጋበ 15% መቀነስ
5.2. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን 05 የሞት አደጋየሚደርሰውንሞትበ 15 በፐርሰንት 15%
%መቀነስ
5.3. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን 08 ከባድ የአካል ጉዳት በ 15 %መቀነስ በፐርሰንት 15%
5.4. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን ቀላል የአካል ጉዳት በነበረበት መቆየት በፐርሰንት 0%
5.5. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት 03 የነበረውን በንብረትየሚደርሰውን በቁጥር 15%
ጉዳትበገንዘብሲተመን 15% መቀነ
5.6. የደንብተላላፊዎች ሪፖርትከነሪኮርዱበየሳምንቱማስተላለፍ 15
5.7. የአደጋየተተነተነ መረጃበየሳምንቱ ሪፖርት ማስተላለፍ 15
33
የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦት አደረጃጀትና ሥምሪት ዋና የሥራ ሂደት የ 100 ቀን ዕቅድና የድርጊት መርሀ-ግብር
34
ክትትል ማድረግ
በዞኑ ለሚገኙ የህዝብ ማመላለሻ የተሽከርካሪዎች በመመሪያው መሰረት ለ 3 አዲስና በቁጥር 30
ለ 27 ነባር ተሸከርካሪዎች ደረጃ መስጠት
ተለይተው ለቀረቡ የቴክኒክ ችግር ያለባቸውን ተሸከርካሪዎች ስምሪት እንደያገኙና እርምጃ እንዲወሰደብቸው 4 ዙር በ % 100% 100% 100% 100% 10
ክትትል ማድረግ
በመናኻሪያችን አቅጣጫ ጠቋሚ ታፔላዎችን ማጠናከር ቁጥር 12 - 12 -
በ 2014 በጀት አመት በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመተ የተመዘገበውን ገቢ ከ 106785 ወደ 128922 ማሳደግ በብር 128922
35
ቁጥር------------------------
ቀን-------------------------
ለ----------------------------
ወራቤ
-
ጉዳዩ፡ የ 2014 በጀት ዓመት የሀምሌ - ታህሳስ የ 06 ወር ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል
ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር ገፅ
36
አባሪ አድርገን የለክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡
ግልባጭ
ለወ ከ አስ ከንቲባ
/ / /
ለወ ከ አስ ፕላን ጽ ቤት
/ / / / /
ለስ ዞ መን ተራ መምሪያ
/ / / /
ለጽ ቤታችን
/
37
ወራቤ
38558 ተሸከርካሪዎች ከወራቤ-መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደርጋሉ ተብሎ ታቅዶ 37076 ተከናውኗል፤
497962 ተሳፋሪ ከወራቤ መናኻሪያ ይጓጓዛሉ ተብሎ ታቅዶ 505170 ተከናውኗል፤
224238 ብር ከመናኻሪያ ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ታቅዶ 420740 ብር መሰብሰብ ተችሏል፤
1524720 ኪ.ሜ ርቀት ተሸፍነዋል፤
በመነሀሪያ ዉስጥ የተሳፋሪን ምቾት በሚቀንሱ ረዳት እና ሾፌር ላይ ቁጥጥር በማድረግ ህግና ደንብን በመተላለፍ
201 ተሸከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ በመዉሰድ 52200 ብር ለፋይናንስ ገቢ ተደርጎዋል፡፡ከተወሰደዉ እርምጃ
ዉስጥ -በተከለከለ ቦታ በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሙያ ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር እና -ተሳፋሪ በማጉላላት - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን -ፍሰት በማወክ
ከምድብ ዉጪ በመጫን - የደረት ባጅ ባለማድረግ - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን - መነሻ መድረሻ
የታሪፍ ታፔላ ባለመለጠፍ - ቦሎ ባለማደስ - መዉጫ ባለማደስ - የስምሪት ባለሙያ በመጣስ ኣና -
መንጃ ፍቃድ ኖሮት ባለመያዝ የዕርምት ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ናቸዉ፡፡
39
ነባርና አዲስ ተሸከርካሪዎች 3 ኛ ወገን ስለማደሳቸዉ/ስለመለጠፋቸዉ/ቁጥጥር በማድረግ 05 ተሸከርካሪ ስምሪት
በማገድ እንዲያመጡ ማድረግ ተችሎዋል፡፤ ለአብነት በሰነድ ተቀምጦዋል፡፡
03 ነባር ተሸከርካሪዎች ቦሎና የብቃት ማረጋገጫ/የደረጃ ሰርትፊኬት/እንዲለጥፉ ለማድረግ ታቅዶ 03
ተከናዉኖዋል
ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደረጉ ተሸከርካሪዎች መለስተኛ 4999 አነስተኛ 32077 በድምሩ 37076
ናቸው፤
ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት የተጓጓዙ ተሳፋሪ አነስተኛ 385194 መለስተኛ 119976 በድምሩ 505170 ናቸው፤
ከወራቤ መናኻሪያ የተሰበሰበ ገቢ በአነስተኛ 320760 በመለስተኛ 99980 በድምሩ 420740 ነው፤
ከወራቤ በመነሳት የተሸፈነ ርቀት በኪ.ሜ አነስተኛ 1417021 መለስተኛ 107699 በድምሩ 1524720 ኪ.ሜ ነው፤
በመነሀሪያ ዉስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ቀልጣፋ ና ጤናማ እንዲሆን በየወቅቱ ዉይይት በማድረግ ጫኚና
አዉራጆችን 01 ቲም በማዋቀር በአደረጃጀት ተግባር እንዲመራ ተደርጎዋል፡፡
የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ስራዎች በ ቢፒአር ጥናት መሰረት ከማድረግ አንጻር እለታዊ የተሸከርካሪዎች አገባብ
ምዝገባ፡እለታዊ የተሸከርካሪዎች ባህር መዝገብ መመዝገብ እና እለታዊ ሪፖርት በማደራጀት ተግባራዊ ማድረግ
ተችሎዋል፡፡
በወራቤ መነሀሪያ ዉስጥ በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ 02 ማህበራትን በማደራጀት 01 የሽንት ቤትና የሻወር ቤት
እንዲሁም 01 የሻይ ቡና አገልግሎት ለህብረተሰቡ እንዲሰጡ የማድረግ ስራ ተሰርቶዋል፡፡
በከተማዉ ተነሽ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ከአጎረበች ወረዳና ዞን ለሚሰማሩ ተሸከርካሪዎች ቁጥጥር በመድረግ ቦሎ 3 ኛ
ወገን ና የብቃት ማረጋገጫ(የደረጀ ሰርትፍኬት) የሌላቸዉ ተሸከርካሪዎች በመለየት ስምሪት እንደያገኙ ተደርጓል፡፡
በነጻ የመነሀሪያ ስምሪት አፈጻጸም ዙሪያ ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ቀርበዉ ተገቢ ምላሽ
ተሰጥቷል፡፡/በስምሪት መስመር ፍሰት፡በትርፍና በታሪፍ፡የጠፋ ዕቃ በማስመለስ፡ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ
ዙሪያ ቅሬታዎች እና በሌሎችም ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
በመነሃሪያ ለ 126 አካል ጉዳተኞች፡ለ 360 ነፍሰ ጡር እናቶችና ለ 96 አራጋዉያን 306 ልጅ ለያዙ እናቶች በድምሩ
888 ሰዎችን ከቀይ ለባሾች ጋር በመቀናጀት ተራ ሳይጠብቁ እንዲስተናገዱ ለማድረግ ታቅዶ 131 አካል ጉዳተኞች
368 ነፍሰ-ጡሮ እናቶች 103 አረጋዉያን እና 309 ህጻናት ለያዙ እናቶች በአጠቃላይ 911 የህ/ሰብ ክፍሎች ቅድሚያ
እንዲሰጣቸዉ ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙ 110.7% ነዉ
ለትርፍና ታሪፍ ቁጥጥር ያመች ዘንድ የስምሪት ቢሮ ከነበረበት ወደ መወጪያ በር እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቶ
በተወሰነ መጠንም ቢሆን ትርፍና ታሪፍን መቆጣጠር ተችሎዋል፡፡
ትርፍና ታሪፍን ለመቆጣጠር ሁሉንም መስመሮች አንድ ቦታ የማድረግ ስራ ተሰርቶ ቁጥጥር የማድረግ ስራ እየተሰራ
ነዉ
40
የቢሮ በርና መስኮት መስታወቶችን የማስጠገንና እንዲሁም ቢሮዎችን ቀለም የማስቀባት ስራ ተሰርቶዋል
ከመርሃ ግብር አንጻር ከሆስዐና-ወራቤ የሚሰማሩ ተሽከርካሪዎች በግማሽ ያህል እንኳን የማይመጡ ስለሆነ
መስመሩ ላይ የፍሰት ችግር ያጋጥማል በተለይም በቅዳሜና እሁድ ቀናት ፡
ከቀይ ለባሽ ጋር በመቀናጀት ህገ-ወጥ የህጻናት ዝዉዉር በመቆጣጠር ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡
ኢልቅ------------------
አያም-------------------
ለወ/ከ/መት/---------- ጋር
ወራቤ
41
ዡቦይ፡- የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1
የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1
ጊነ የላህነኮ ያሽሊናን፡፡
42
//ቶገሬት ጊነ//
የቻል
ለወ/ከተ/መት/ከንቲበ ጋር
ለወ/ከተ/መት/ወበጃ ጋር
ለክትበት ጋሪ
ወራቤ
43
ተረሻን፡፡ቢታሚ መሰ ሄልሜንት ተያሱ ቢያሽዋራሮን 270 አሽዋራርቸ ደር ኤተ ያግቦት ብል
ተረሻን፡፡በወራቤ ከተመ መትንዳደሬ ዉሥጥ ቢትረከቦን በ 14 አሽር ጋርቸ ዩንገ ወገሬት ቤደበ
ተትጀሪበ ያቦት ብል ተረሻን፡፡ለምስት አሽር ጋርቸ አስረደ/11/ የተማሬ ትራፊከ ልባሰ ዋቦት
አቀተሌን፡፡ምልክትዋ ኢተ ያተራን ታፔለ ያትኬሺያን ኤተ ላሎት አቃተሌን፡፡ታፔለ
ሊያትኬሺማን ኤትቸ ላሎኔ አምስተ ታፔላ ቺከሎት አቀተሌን፡፡ቦራቤ ከተመ መትንዳደሬ
ሊትረከቦን አምስት መስጊድቸ ደር ዩንገ ወገሬተ ቤደበ ተትጀሪበ ዋቦት አቀተሌን፡፡
በመትግራገቤ ተሳፋርቸ መስኒጀ ቤደበ፡- ቶራቤ መነሀረ በንቆት 38558 ተሸዋራርቸ ዩንገ
ክምብልብል ያኖን ባሌ ዋጠኔኔ 37076 ተከወናን፤ ለ 497962 ሰብ የመትግራገቤ
ተድጋላይቸ ያኖን በሌ ዋጠኔኔ 505170 ክናናበሎን፡፡ የመነሀረ ሁክም አዳብ በልቄሩ
አሸዋራርቸዋ ረዳትቸ ደር ኤት ያግቦት መቀጮ 224238 ቢረ ተመናሃሪያ ገቤ ጭም ለኖት
ዌጠኔኔ 420740 ቢረ ጭም አኖት አቀተሌን፡፡በመነሀረ ሁስጥ የትሳፋሬ ምቾት ቢቀንሶን
ረዳት ዋ ሹፌርቸ ደር በትቅራቀሮት ህገዋ ደንበ በትላለፎት 201 ተሸዋራርቸ ደር እርምጀ
በዉሰዶት 52200 ብረ ለፋይናንስ ገቤ አሴን፡፡ተቶሰደይ እርምጀ ሁስጥ -በተከለከለ ቦታ
በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሞያን ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር -ተሳፋሪ በማጉላላት -ፍሰት በማወክ ከምድብ ወጪ በመጫን ነዉ፡፡
ለ 03 አጂስዋ የናሩ ተሸዋራርቸ ቦሎዋ ቁወ አትርጋጋቸጬ/የመቃመ ሰርተፍኬተ እለጥፎነኮ
ላኖት ዌጠኔኔ 05 ተከወናን፡፡1524720 ኪ ሜ ሪቀት ተሸፈናን፡፡፡፡አጂሰዋ ነባር ተሸዋራርቸ
3 ኛ ወገን ላድሶትኒሙ /ለለጥፎትኒሙ ተክታተላት አሶት ተቻላን/ለባይትከ ተዝጋጃን፡፡
ቶራቤ መነሀረ ጭም የሲ ገቢ በአነስተኘ 320760 በመለስተኘ 99980 በድባየከ 420740
ኒሙ፡፡ቶረቤ በንቆት የትሸፈነ ሪቀት በኪ.ሜ በአነስተኘ 1417021 በመለስተኘ 107699
በድባየከ 1524720 ኪ ሜ ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት የትግራራገበ ተሳፋሪ በአነስተኘ
385194 በመለስተኘ 119976 በድባየከ 505170 ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት ክንብልብል
ያሱ ተሸዋራርቸ አነስተኘ 32077 መለስተኘ 4999 በድባየከ 37076 ኒሙ፡፡አካል ጉዳተኛኞ፡
ለባሊቅቸ፡ለሰቢያዋለነፍሰጡርቸ ተቀይ ለባሽቸ ሀዴኘ በዉኖት ቅድመ ዮቡይማነኮ ላሶት
44
አቀተሌን፡፡በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተጎሮቤት/ተቁርብ ወረደዋ ዞን ሊሰማሮን
ተሸዋራርቸ ተክታተላት ባሶት ቦሎ 3 ኘ ወገንዋ የብቃት ማረጋገጨ /የደረጃ
ሰርትፊኬት/ዬለይሙ ተሸዋራርቸ በበሎት ስምሪት አይረክቦነኮ ያሶት ብል ተከወናን፡፡
በመነሀረ ዉስጥ አገልግሎት ባቦት ቤደባ ፋጡልዋ ፈየ ዮናነኮ በወክት በወክትካ መሹረ ባሶት
ጫኝዋ አዉራጅ 01 ቲም በህለቆት በአደረጃጀት ተግባር እትመራነኮ ላሶት አቀተሌን፡፡
የትራንስፖርተ/የመትግራገቤ ኦፕሬሽንቸ ብልቸ በቢፒአር ጥናት መሰረት ታሶት ቤደበ ያየም
የተሸዋራርቸ አገባብ ምዝገበ፡ያያም ተሸዋራርቸ በህሪ መዝገብ የምዘግቦትዋ ያያም ሪፖርተ
ባድራጆት እትረሻነኮ አሶት አቀተሌን፡፡ በወራቤ መነሀረ ዉስጥ 02 ማህበርቸ ባድራጆት በሻይ
ቡናወ በሹማት ጋር በሻወር ጋር አገልግሎት ዮቦን ማህበርቸ አድራጆት አቀተሌን፡፡
በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተቀፈት ወረዳዶዋ ዞንቸ ሊሰማሮን ተሸዋራርቸ
ቁጥጥረ ባሶት ቦሎ ዋ 3 ተኛ ወገን ዋ የብቃት ማረጋገጨ ዬለይሙ ተሸዋራርቸ
በላሎት ስምሪት አይረክቦነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በጠለል የመነሀረ ስምሪት አፈጣጠም
ቤደበ ሊቀርቦን አቤቱታቶ ተገቤ ክንባያ ያቦት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ ለ 126
አካል ጉዳተኛኞ፤ለ 360 ነፍሰ ጡርቸ እንደትቸ ለ 96 አራጋዉያን ለ 306 ዌጅ ሊያንዞን
እንደትቸ በድባየከ 888 ሰብቸ ተረ ተዬንዙ እዲጋለሎነኮ ሊያሲ ዌጠኔኔ ለ 131 አካል
ጉዳተኛኞ ለ 368 ነፍሰ ጡርቸ ለ 103 አረጋዉያን ዋ ለ 309 ሰቢያዮ ሌንዞን እንደትቸ
በሁንዱሉሌከ 911 ሰብቸ ቅድማ ዮቡይማነኮ ያሶት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ 06
ሻወር ጋርቸ ተረሶኔ ድጋየ ዋቦት ጀመሮን፡፡የተሳፋሬ ጫል ያድሶት ብል ተረሻኔ ድጋያ
ዮባነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በሰኤትኑም የዉዳደቁ ታፔላሎ ኒቀሎ ያጢኖትዋ ቤትኒሙ
የቺክሎት ብል ተረሻን፡፡የመነሀረይ ዕገቤ ዮጥቡያነይ በረ ያቲግኖት ብል ተረሻን፡፡ትርፈዋ
ታሪፍ ሊትቁጣጠሪ እቤዠን ኤት ላሎኔ መኪናኖይ ኢቃኑቡያን ኤት ዋ ስምሪት
ዮቡያን ኤት ላሎት አቀተሌን፡፡መነሀሪያይ ለተሳፋሪ ኢቤዣነኮ ምቹና ጽዱ ዮናነኮ
አሶት አቀተሌን፡፡
45
ለ ----------------------
ወራቤ
//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ
46
ለወ/ከ/አስ/ትራ/ጽ/ቤት ኃላፊ
ለወ/ከ/አስ/ፕላን/ጽ/ቤት
ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት
ለስ/ዞ/ትራ/መምሪያ
ወራቤ
የአደጋ መረጃ በወቅቱ በጥራት ማስተላለፍ አለመቻል/አደጋን መደበቅ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ ተችሎዋል
ተሸከርካሪዎች የደረጃ ብቃት ሰርትፍኬት መያዛቸዉ ሳይረጋገጥ እና የቴክኒክ ብቃታቸዉ
ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን ስምሪት እንዳይሰጣቸዉ ክትትል ማድረግ ተችሎዋል
ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለዉ ቅንጅታዊ አሰራር ያለመጠናከር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
የታገዱ ተሸርካሪዎች መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል አለመተላለፉ በተገልጋዮች ላይ መጉላላት መፈጠር፣ እንድሁም ህገ-
ወጦች ከስራ ባለመታገዳቸው እና ከጥፋታቸው ባለመማራቸው ተደጋጋሚ ደንብ መተላለፍ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
ከመነሀሪያ አገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ልዩ ትኩረትና አገልልግሎት የሚሹ አካላትን በተገቢዉ
አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሎዋል
47
በመፈታት ሂደት ላይ ያሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ከዚህ በፊት በርካታ የሚነሱ ቅሬታዎችና የመልካም
አስተዳደር ችግሮች የነበሩ ሲሆን አሁን በለው ሁኔታ የተጠናከረ ስራ በመስራት ችግሮችን
በማረም የተሸሉ ለውጦችን ማምጣጥ ቢቻልም ሙሉበሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ፡፡
ከመናሃሪያ ትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር አድርጎ ችግሩን ከመፍታት አንጻር ከዚህ በፊት
ከነበረው የተሻለ ሁኔታ መፍጠር ቢቻልም ችግሩን በዘላቂነት መፍታት ያልተቻለ መሆኑ ፡፡
የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የመንገድ ዳር ንግድ እና የግንባታ ማቴሪያል/አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም ጊዜ
መከማቸት፣
ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ ብቻ መሆን ሲገባው
ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
የከተማ ታክሲ አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል 01 ማህበራትን ለማጠናከር ረጅም ሪቀት ቢኬድም
ጉድለቱን ሙሉ በሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ
በመነሀሪያዉ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኒና አዉራጆች በማህበራት ቅጥር ተፈፅሞላቸዉ
ደመወዝ ክፊያ ያልጀመሩ ማህበራት ክፊያ እንዲጀምሩ ማድረግ አለመቻል
ህገ-ወጥ ሞተረኛ በዘላቂነት ከመናሃሪያ ማስወጣት ያልተቸለ መሆኑ፣
የጭነት ተሽከርካሪዎች በየመንገዱ በመቆም ለመንገደ መበላሸትና ለትራፊክ አደጋ ምክንት
መሆናቸው ያልተፈቱ ተግባራት ናቸው፡፡
48
የ 2014 በጀት ዓመት የ 2 ተኛዉ ዓመት የተከለሰ ዕቅድ
የተከለሰ
ታህሳስ 2014 ዓ ም
ወራቤ
1.መግቢያ
49
የተቋሙን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ ብቁ እቅድ እንዲዘጋጅ በማድረግ የሚስተዋሉ የመልካም
አስተዳደር ችግሮችን በየጊዜው አፈጻጸሙ እየተገመገመ የለበትን ቁመና በመፈተሽ የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ
ሲሆን በተለይም ይህንን ችግር ለመቅረፍ የተገልጋይ ቅድመ ሁኔታዎችና የአገልግሎት ስታንዳርድ በግልጽ ቦታ
እንዲለጠፍ በማድረግ የተገልጋይ አስተያየት ማቅራቢያ ሳጥንና መዝገቦች እንዲዘጋጁና ቅሬታዎችንም በተገቢው
ተቀብሎ ለመፍታት ግልጽ የሆና አሰራር ተቋሙ ላይ እንዲተከል ምቹ ሁኔታዎች የሚፈጠሩ ሲሆን ከዚህም በሻገር
በተቋሙ የሉትን የቲም እና የማኔጅመንት አደረጃጀቶችን በመጠቀም በመልካም አስተዳደርና በኪራይ ሰብሳቢነት
አጀንዳዎች ዙሪያ በየጊዜው እንዲወያዩና በአመለካከትና በተግባር ጭምር አባላት ትግል እንዲያደርጉ ከፍተኛ ጥራት
ይደረጋል፡፡ በዚህም መሰረት አብዛኛዎቹ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከምንጫቸው ለማድረቅ ፍትሐዊና ግልጽ
አሰራር ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብ የሚደረግ ሲሆን በተለይም በመናሃሪያዎች ውስጥ ከስምሪት አሰጠጥና ጫኝና
አውራጅ የሚስተዋሉ ችግሮች፣ የትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር ከማድረግ፣ ኪራይ ውስጥ የሚዘፈቁ የመንግድ
ደህንነት ተቆጣጠሪና የትራፊክ ፖሊስ አከላት እንዲታረሙ ከማድረግ፣ በተሽከርካሪ ሆነ በእግራኛ መንገድ አሻዋና
ድንጋይ በመሳሰሉት መዝጋት የትራፊክ ፍሰቱ ላይ ዕክል የሚፈጥርና አደጋ እንዲባባስ የሚያደርግ በመሆኑ ቁጥጥር
ከማድረግና ለተገልጋዩ ህ/ሰብ አገልግሎት በፍትሃዊነትና በቅልጥፍና ከመስጠት አንጻርና እነዚህና ሌሎች መሰል
የመልካም አስተዳደር ችግሮችንለመቅረፍ በየደረጃው እቅድ ተዘጋጅቶ ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል፡፡
2.1 ተልዕኮ፣
2.2 ራዕይ፣
2.3 እሴቶች
50
ከሁሉም በላይ ቅድሚያ ለተገልጋይ እንሰጣለን፡፡
ታማኝነት ለስራችን ጥራት መሠረት ነው፡፡
ሚዛናዊነትና፣ ፍትሃዊነት፣ የአገልግሎት መለኪያችን ነው፣
ቁርጠኝነትና ተጠያቂነት፣ አሳታፊነት፣
ግልፀኝነት፣ቀጠሮ ማክበር ማስከበር፣
ፍትሃዊ የመንገድ ስርጭት እንዲኖር ማድረግ፣
የጋራ አመለካከት መፍጠር፣
መልካም አስተዳደር ማስፈን፣
ሙያዊ ስነ-ምግባር መለያችን ነው፡፡
ቅሬታ አቅራቢዎች መካሪዎቻችን ናቸው፡፡
መንገድ ለሁሉም!
የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የግንባታ ማቴሪያል /አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም
ጊዜ መከማቸት
ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር
የላላ መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት ህገ-ወጥ ሞተርመበራከት
ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ
ብቻ መሆን ሲገባው ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
ያለመንጃ ፍቃድ የሚያሽከረክሩ የመንግስትና የግል ሞተር አሽከርካሪዎች መኖር
ከህዝብ ትራንስፖረት የስራ ሂደት አንጻር
የከተማ ታክሲ በስምሪት መስመራቸው ታፔላ መሰረት አገልግሎት አሰጠጥ ጉድለት መኖሩ፣
የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ /ቀይ ለባሽ/ ችግር፣
መናኻሪያ ላይ የትርፍና ታሪፍ ችግር መኖሩ፣
ህገ-ወጥ ሞተረኞች ከመናሃሪያ በቋሚነት ያለማስወገድ ችግር መኖሩ፣
ለአቅማ ደካሞች፣ ለነፍሰጡሮች፣ ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ ሰጥቶ አገ/ት
ያለመስጠት ችግር
51
የወ/ከ/አስ/ትራ/መን/ልማት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት አመት የ 2 ተኛዉ ግማሽ ዓመት የተለዩ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
መፍቻ የተከለሰ እቅድ
ተ.ቁ የተለዩ ዋና ዋና የመልካም የችግሮቹ በችግሩ ችግሮቹን ለመፍታት የተቀረፁ ግቦች እና ግብ የውጤት
አስተዳደር ችግሮች መንስኤ ምክኒያት ተኮር ተግባራት ማረጋገጫ
የሰው አ አሰ የተጣሰው የሚጠበ ስልቶች
ኃይል ደ ራ የመልካም ቅ /Means of
(ከአ ረ ር አስተዳደር ውጤት Verifications/
ግቦች ግብ ተኮር ተግባራት የ3ኛ የ4ኛ
መለ ጃ መርህ
ሩብ ሩብ
ካከት ጀ
ዓመ ዓመ
፣ ት
እው ት ት
ቀት፣
ክህሎ
ት)
ውስጣዊ የመልካም አስተዳደር
ችግሮች
1 የመናኸሪያ አገልግሎት አሰጣጥ ችግር ፈጣን የሴክተሩን ተሸከርካሪዎች የደረጃ ቀለም በድጋፍና ክትትል
ምላሽ ተገልጋይ መለጠፋቸውን እና የደረጃ ብቃት
እርካታና ሰርተፊኬት መያዘቸው ሰይረጋገጥ
መስጠት አመኔታ ፍትሃዊ
ቅልጥፍናና እና የቴክኒክ ብቃታቸው
ማሳደግ የመና/አገ
ውጤታማነት ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን
ስምሪት እንደይሰጣቸው ክትትል
ማድረግ
2 የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ ግልፀኝነት የሴክተሩን በየመናኻሪያው አገልግሎት ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
/ቀይ ለባሽ/ ችግር ተጠያቂነት ተገልጋይ በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኝና አገ/ት
እርካታና አውራጆች በማህበራት ቅጥር
አመኔታ ተፈጽሞላቸው ደምወዝ ክፍያ
ማሳደግ ያልጀመሩ ማህበራት ክፍያ
እንዲጀምሩ ማድረግ
3 ለአቅማ ደካሞች፣ ፍትሀዊነት የሴክተሩን ልዩ ትኩረትና አገልግሎት የሚሹ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
ተገልጋይ አካላትን በተገቢው አገ/ት አገ/ት
ለነፍሰጡሮች፣ እርካታና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል፡፡
አመኔታ
52
ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ
እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ
ማሳደግ
ሰጥቶ አገ/ት ያለመስጠት
ችግር
4 የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ የህብረተሰብ የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
አገ/ት
ሳያሟሉ ስምሪት መፍቀድ፣ ተጠያቂነትፍ ተጠቃሚነትን ሳያሟሉ ስምሪት
ትሀዊነት
ማሳደግ አለመፍቀድ
5 የባለጉዳይ የአገልግሎት አሰጣጡን ፈጣን የስራ ሂደቱ እስከ ወረዳ ድረስ አገ/ት ተደራሽነት ህብረተሰቡ
ቀልጣፋ እና ፍተሀዊ የማድረግ እና እንዲጀምር ማድረግ እንዲሆን
ምላሽ ፈጣን ምላሽ
የተገልጋይ
አመኔታን
እርካታና
መፍጠር
የአገልግሎት አስጣጥ ችግር ማድረግ
መስጠት ማግኘት
ቅልጥፍናና በስራ ሂደቱ ባሉ ክፍት መደቦች የተሟላ ፈጣን
ውጤታማነት ባለሙያ እንዲሟላ ማድረግ የሰው
አገ/አሰጣጥ
ሃይል
6 ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል በከተማው ውስጥ በሚገኙ የስራ
እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር እንቅስቃሴ ድጋፍና ክትትል ፍትሃዊ
የህብረተሰብ ፍትሃዊ ታሪፍ
የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር የላላ ፍትሀዊነት ማድረግና የተገልጋዮችን እርካታ የትራ/አገ
መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት ተጠቃሚነትን ከፍ ማድረግ
ተጠያቂነት
ማሳደግ
ህገ-ወጥ ሞተር መበራከት ድንገተኛ ቁጥጥር ማድረግ ፍትሃዊ በአደረጃጀቶች
አገ/አሰጣጥ ትግል በማድረግ
7 የቴክኒክ ችግርያለባቸው ግልጽና ተደራሽ
53
መንገድ ማከናወን፣
9 ህጋዊ የትራንስፖርት ግልጽና ተደራሽ
አገልግሎት አሰጣጥን በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
በሚፈታተን መልኩ ስምሪት የሴክተሩን ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
አገልግሎቱ ከመናኸሪያ-- ፍትሀዊነት
ተገልጋይ ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር ፍትሃዊ
እርካታና
መናኸሪያ ብቻ መሆን ተጠያቂነት
አመኔታ
ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ አገ/አሰጣጥ
ጉድለት ፍትሃዊ
ማሳደግ
በማድረግ ማረም
54
ያዘጋጀዉ ስም……………………….. ያጸደቀዉ
ስም……………………………….
ፊርማ--------------------------- ፊርማ---------------------------
ቀን----------------------------- ቀን------------------------------
55
ቁጥር ------------
ኢልቅ -----------
ለወ/ከ/መት/---------- ጋር
ወራቤ
ዡቦይ፡ የ ዘማን የ በቂል ዉጥን ላሆት ዮናን
- 2014 100
56
ለደር በሙግሙጋሪ ለጪቅሞት የጃዲምኮ
ዮራቤ ከተመ መትንዳደሬ ኡንገ ላቶ ክ ጋር /
//ቶገሬት ጊነ//
የቻል
ለወ/ከተ/መት/ከንቲበ ጋር
ለወ/ከተ/መት/ወበጃ ጋር
57
ለክትበት ጋሪ
ወራቤ
ዩንገ ትራፊክ ወገሬት ማጠረሬ ቡር የብል ጉለንተ የ 2014 በጀት የ 100 አያም ውጥን
1.1 በከተማይ ኡስጥ ቢትረከቦን 02 የመንግስት አሽር ጋርቸ ዩንገ ወገሬት ክበብቸ አጅገኞት፣ ሂልቅ 02 01 01
1.2 በከተማይ ቢትረከቦን 30 አሽር ጋርቸ ኤት ዩንገ ወገሬት ክበብቸ አቁምሮት፣ ሂልቅ 09 03 03 03
2 በሉላሉሌ መስጊድቸዋ በዕምነት ኤትቸ 9100 ዮናን አመሰብ ባንሻሽጦትዋ በሉላሉሌ ሉክተ ያትላልፉቡይማን ብለትቸ በድጋለሎት ቡንገ ወገሬት ሂልቅ ወ 4550 1516 1517 1517
ዡቦ ተጅሪብ ኢቴንዛነኮ አሶት
ሴ 4150 1516 1517 1517
በከተማይ ኡስጥ ሊትረከባነይ አመሰብ ዩንገ ወገሬት ቤደበ በገበየ ኤትዋ በመነሀረ ኤት በሞንታርቦ ተጅሪብ ዋቦት በቁጥ ወ 17750 5916 5917 5917
ር
58
በከተማይ ኡስጥ ሊትረከባነይ አመሰብ ዩንገ ወገሬት ቤደበ በአሽር ጋርቸ ተጅሪብ ዋቦት በቁጥ ወ 5000 1666 1667 1667
ር
ሴ 5000 1666 1667 1667
2.3 ጥሽት ቢያድኔብጠን ሃለት ቲደብል የመጠይ የትራፊክ ሰከበ ለኒቅሶት 02 ውርት ኡመተይ ባንሻሽጦትዋ ባቲሲቦት፣ ውርት 2
እንዲፈጠር ማድረግ
የብለይ ክንብልብለተ ቡር ብልቸ ቤደበ ሙለ ሬሬሰ ዋቦትዋ ያትኬሻን ተጅሪብ ህለቆት ያቀትሌነኮ ያሻን 4 ሉላሉሌ ከሌ 270 4
2.4 ብሮሸርቸ አስናዶት፣ በአይነት
270 90 90 90
3 በከተማይ ኡስጥ ቢትረከቦን ኡንጋጎ አኩ ታሉይ መልከትቸዋ ጬቃማሞ በድባየ ያትኬሶን መልከትቸ ኢቼሀሎነኮ አሶት
3.2 38 አለም ሁንቁፍ ዩንገ ጨረ መልከት ዩንገ ደር አዘሃሪ ታጌለዋ 38 ጉመረ ማረ የቀቡይሙይ ሂልቅ 38 13 14 14
3.3 ተድበበለኒ የትራፊክ ሰከበ ይጄጅብይማን ኤትቸ በለሎት 06 ቢልቦርድቸ አጥቂኖኒ ቺህሎት፣ ሂልቅ 06 02 02 02
ሉንገ ትራፊክ ሰከበ ኒቅሶት የሮሬ አትዋጫት ለሱቃምቻ የማነሻሸጤ ሽልማት ዋቦት፣
4
59
4.1 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ 16 የናረይ ሁንዱሉሌ ሰከበ በ 2014 ሁንዱሉሌ ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰
4.2 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ 05 መዉት የናረይ ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰
4.3 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ 08 ቆማሪ የጅስም ደዉስ የናረይ ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰
በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ በናረቢ ኤት አቂሮት ቀሊሎ የጅስም ደዉስ የናረይ ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 0‰ኒቅሶት 0‰ 0‰
በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ 03 ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰
1. የኡመት መትግራገቤ አጅገኞት የመቀመ ቁዋ ማትርጌጫ ስምሪት ቡር የብል ክንብልብልየ 100 አያም ዉጥን
60
23% አጂጎት
7.1 በሂልቅ 02 - 01 01
በከተማይ ተቀፈት ባሉይ ወረዳዶ ቀበሌን ተወረዳ ወረዳን ተወረዳ የራክቦን 02
የክምብልብልተ ኡንገ ሃጂሰ ክፈቶት፡፡
በሂልቅ 258750 86250 86250 86250
የ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ የተሸከርካሪ የትክናናበል ተሳፋሬ አፈጣጠም የነረይ
256284 ኤተ 258750 አሊቆት
7.2 በሂልቅ 19500 6500 6500 6500
በ 2014 በ 100 አያም በከተማይ ባለይ መናከረ ሊያድግራግቡይ ዉጥን 19500
10 በከተማይ ሊትረከቦን ኡንሰኜ ዋ ጉተኜ ዩመት መትግራገቤ ማበር አዙፎት ዋ ኡግዣ አዙፎት 02 01 01
አሶት
12 የታክሲ የውስጥ የስምሪት መረ የታሪፍ ሙጣሎ አሶት ዋ አስነዶት የመራ 02 01 01
መስመር
13 በሙሊ ወቅት ለአሽር ዬዶን ወ ቢመጦን ወቅት ዩኒቨርስቲ ደረሰሶ ድጋዬ እረክቦነኮ ውርት 01 01
አሶት
16 ተከተማይ ሊነቆነይ ዩመት መትግራገቤ ተሸዋረርቻ ወራዊ የስምሪት መርሃ የፀደቀይ 03 01 01 01
ግብሮችን መርምሮ አጽድቆት መርሃ
ግብር
17 በከተማይ ውስጥ ይትረከቦነይ 01 መነከረ ሽፕተኜ ላቶዋ መትንዳደሬ አጥቃቅሎት በመነከራ 01 01
ሂልቅ
21 ተከተማይ ቀበሌ ጃንጎ በከተማ መዋቅር ዙልመኝነትን ለጥፎት በስነ-አህላቅ ውርት 4 1 1 1
ዡቦኡግዣዋ ተክተተላት አሶት
22 106 ተሽዋራሪ መቃመ ቁዋ ጡርት ሰርተፊኬት ጀዲዶት ዋ ለ 10 ሃጂሰ ዋቦት፡፡ በቁጥር 246 62 61 61
23 ተለሎኒ ለቀረቡይ የቴክኒክ ምካት ያለቢይሙ ተሸዋራር ስምሪት አይረክቦነኮ አሶት በ% 100% 100% 100% 100%
25 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ በከተማይ ባለይ 01 መነከራ ገቤ 106785 ኤተ 128922 በብር 128922 42974 42974 142974
ብረ ጭም አሶት፡፡
61
26
የወ / / / / / / 2014
ከ አስ ትራ ል ጽ ቤት የ በጀት ዓመት ዕቅድ
መግቢያ
መንግስት በአሁኑ ወቅት በመንገድ ትራፊክ አደጋ ምክንያት በህብረተሰቡ ላይ እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለማስቀረት የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን በማከናወን ላይ የሚገኝ
ሲሆን ችግሩን ስር ነቀል በሆነ መንገድ ለመፍታት ያስችል ዘንድ በርካታ የማሻሻያ ጥረቶች ሲደረጉ የነበረ ቢሆንም የመጣው ለውጥ ሲታይ ግን የተገልጋዩን ፍልጎት ያሟላ
62
አልነበረም፡፡ ይህም በመሆኑ ሴክተሩ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት የተገልጋዩን ህብረተሰብ ፍላጎት የሚያረካ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማስፈን የሚያስችለው የመሰረታዊ
የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት (BPR) ተግባራዊ ማድረግ የግድ ሆኖበታል፡፡በሴክተራችን ውስጥ ከሚገኙ ስራ ሂደቶች አንዱ የሕ/ትረ/አደ//የደ/ብቃ/ማረ/ ስምሪት ስራ ሂደት መሆኑ
ይታወቃል፡ ፡ የትራንስፖርቱ አገልግሎት ተደራሽ መሆኑ በከተማችን በህብረተሰብ ላይ የሚኖረውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ከማፋጠን አኳያ የሚኖረውን ድርሻ መጫወት
እንዲችል በዘርፉ ላይ የነበሩ የአሰራር ማነቆዎችን በመለየትና በማጥራት ትራንስፖርቱን ተደራሽ ከማድረግም በተጨማሪ ፍትሀዊና ሰላማዊ እንዲሆን ለስራሂደቱ የተሰጡትን ተግባራት
በማከናወንላይ ይገኛል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ በማሳካት ከተያዙ የመንገድ መሰረተ ልማቶች መስፋፋት ጋር የሚፈጠረውን የህ/ሰቡን
የትራንስፖርት ፍላጎት ምላሽ ለመሰጠት እንዲቻል በዘርፉ ኢንቨስት ማደረግ የሚችሉ ባለሀብቶችን የማበረታታትና የመደገፍ ስራን ጨምሮ የተጣሉ ግቦችን ማሳካት ከስራ ሂደቱ የሚጠበቅ
ተግባር ይሆናል ፡፡በዚህም መሰረት በስራ ሂደቱ በሶስት ወራት ታቅደው የተከናወኑ ተግባራ ከዚህ በታች ቀርበዋል፡፡
በመሆኑም ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት መስጠት በሚያስችል መልኩ የተቀረጸ ሲሆን ጽ/ቤቱ ከዚህ ቀደም በነበረበት የመን/ትራ/ደህ/ማረጋገጫና አሁን ባለው
የመን/ትራ/ደህ/ኢን/ ማረጋገጫ የስራ ሂደት በ 2013 ዓ/ም ባለፉት 12 ወራት የተሰሩ ዋና ዋና ተግባራትን የቃኘና በተደረገው የስራ እንቅስቃሴ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን
መሰረት በማድረግ 2013 በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ሊተገበሩ የሚገባቸውን ዋና ዋና ግቦችና ተግባራት፤ የክትትል፤ ግምገማና ግብረ-መልስ ሥርአት፤ እንዲሁም
ታሳቢ የሚደረጉ ጉዳዮችንና የድርጊት መርሃ-ግብሩን የያዘ የጽ/ቤቱን የ 2014 ዕቅድ ከዚህ በታች እንደሚከተለው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡
ክፍል አንድ
1.1 ራዕይ
የህብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት ያደረገ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ቀልጣፋ፣ ብቁና የተመጣጠነ ፍትሃዊ የትራንስፖርት ስርዓት ሰፍኖና የትራፊክ አደጋ ቀንሶ ማየት ፡፡
1.2 ዓላማ
63
ህብረተሰቡ ውስጥ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በመፍጠር እና ግልፅ፣ ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ወጪ ቆጣቢ የሆነ አገልግሎት በመስጠት ምቹ፣ ሠላማዊና አስተማማኝ የትራፊክ
ፍሰት ማስፈንና የትራፊክ አደጋን ማስወገድ ነው፡፡
1.3 ተልዕኮ
ለከተማው ሕብረተሰብ የመንገድ ትራፊክ አጠቃቀም ግንዛቤ በመፍጠር ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙና ጤናማ የሆነ የመንገድ ትራፊክ ፍሰት እንዲኖር በማድረግ በሰው
ህይወት የሚደርሰውን አደጋና የንብረት ውድመት በማስወገድና የተቀናጀ ውጤታማ ልማት እንዲረጋገጥ አይነተኛውን ሚና መጫወት ነው፡፡
ተሣፋሪዎች፣ አሽከርካሪዎች፣ የተሸከርካሪ ባለንብረቶች፣ ሕብረተሰቡ፣ ዞን፣ ክልል መንግስት፣ ትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ ፌደራል የመንገድ ደህንነት ጽ/ቤት፣ የትራንስፖርት
ማህበራት እና የፖሊስ መምሪያና ት/ቤት ናቸው፡፡
64
የመንገድ ትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ብሎም ለማስወገድ የህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም ደረጃ በደረጃ ማሳደግ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በመሆኑም ይህንን እውን
ለማድረግ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ስልቶችን በመጠቀም የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳደግ ስራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት ይሰራል፡፡
የመንገድ ደህንነት ስራ እለት ተእለት ክትትል የሚያስፈልገው ስራ በመሆኑ የክትትሉ ስራ የተጠናከረ እንዲሆንና የተፈለገውን ውጤት ለማስመዝገብ ትኩረት ተሰጥቶ
ሊደገፍ ይገባል ፡፡
የመንገድ ላይና የመንገድ ዳር ገላጭ የትራፊክ ምልክቶችን እና ቅቦች በበቂ ሁኔታ መኖር አደጋን ከመከላከል አንፃር ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው፡፡ ስለሆነም በከተማው ውስጥ
የመንገድ ላይና የመንገድ ዳር ምልክቶችና ቅቦች እንዲኖራቸው የማድረግ ስራና በአንገብጋቢነት የሚያስፈልጉ ምልክቶችና ቦታዎችን የመለየት ስራ ይሰራል፡፡
ለመንገድ ደህንነት መከበር የአሽ/ተሸ/ ብቃት እንዲሁም ፍትሐዊ የሆነ የትራንስፖርት ስምሪት መኖር ወሳኝ ነው፡፡ በመሆኑም እነዚህን በተመለከተ ተመጋጋቢ የሆነ የስራ
ሂደቶች ጋር ጠንካራ የሆነ የስራ ግንኙነት በመፍጠር መስራት በበጀት ዓመቱ ዋነኛዎቹ የትኩረት አቅጣጫዎች ይሆናሉ፡፡
የመንገድ ደህንነትን የማስከበር ስራ ለአንድ ወገን ብቻ የሚተው ጉዳይ አይደለም ስለሆነም የመንገድ ደህንነት እንዲከበር በማድረግ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን
እንዲወጣ ማድረግ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ ከዚህም አንፃር ህ/ሰቡን ተሳትፎ ለማበረታታት እንዲቻል በየደረጃው ተግባራዊ ተሳትፎ ላደረገው አካላት እውቅና በመስጠት
የበጀት ዓመቱ ትኩረት ተሰቶት ይተገበራል፡፡
ዋና ዋና ግቦች
1.ግብ አንድ
65
ለስራ ሂደቱ በየደረጃው የሚገኙ ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት ህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በማሳደግ እና አስፈላጊ መንገድ ዳርና የመንገድ ላይ ምልክቶችን
በማኖር በከተማው አሁን እየደረሰ ያለውን የመንገድ ትራፊክ አደጋ በ 20% መቀነስ
4.1 ለትራፊክ ፍሰት ክፍት የሆኑ መንገዶች ከማንኛውም መሠናክል እንዲፀዱ ማድረግ፣
4.2 06 አዲስ አለም አቀፍ የመንገድ ዳር ምልክት; 20 የመንገድ ላይ ገላጭ ታፔላና 120 ነባር ዜብራ ቅቦችን ማደስ፣
4.3 በከፍተኛ ሁኔታ የአደጋ መንስኤ የሚሆኑ መንገዶችን በመለየት ችግር ፈቺ የሆኑ መፍትሄዎችን ማስቀመጥ ፡፡
4.4 የእግረኛ የጋራ መንገዶች ተለይተው እንዲሰሩ የመንገዶች ጥገና እንዲደረግ ከገጠር መንገድ የስራ ሂደት ጋር እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተቀናጅተው
መስራት ፣
4.5 ለ 30 አዲስ የአህያና ፈረስ ጋሪዎች አንጸባራቂ ምልክት እንዲያኖሩ ማድረግ፣
5 ግብ አምስት፡-
ለመንገድ ትራፊክ አደጋ መቀነስ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ማበረታቻ መስጠት፣
5.1 ለትራፊክ አደጋ መወገድ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ት/ቤቶች ፣ ቀበሌዎችና የማበረታቻ ሽልማት መስጠት
67
ከስራ ሂደቱ እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ በሚገኙ ባለሙያዎችን ሟሟላትና ለባለሙያዎች በሚሠጠው የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ ስለ ስርዓተ ፆታና ኤች አይቪ
ኤድስ ግንዛቤ እንዲደዳብደሩ ማድረግ፣
6.1. የሥራ ሂደቱን ተግባራትና ግቦችን ለማስፈፀምና የታቀደውን ግብ ለመምታት በመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ጥናት ግኝት የተተገበረው አደረጃጀት በተገቢው
የሰው ኃይል ሊሟላ ይገባል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ያለውን ፈፃሚ ለማቆየት፣ ለማበረታታት፣ የሠራተኛ ፍልሰትን ለመቀነስና የመፈፀም አቅሙን ለማሳደግ ይቻል
ዘንድ በ 2014 በጀት ዓመት በዕቅድ የአጭር ጊዜ ስልጠና እንዲያገኝ ከማድረግ አንፃር ልዩ ትኩረት ተሠጥቶ ይሠራል፡፡ ስለ- ስርዓተ ጾታ ኤች.አይ.ቪ ኤድስና
የስነ-ምግባር ግንዛቤ ማስጨበጫ ለ 1000 የህ/ሰብ ክፍሎች እንዲሰጥ ማድረግ፣
6.2. ለ 11 በከተማ አስተዳደር ስር ባሉ ቀበሌዎች ወስጥ ያሉ የተማሪ ትራፊክ አስተባባሪዎች የመረጃ አያያዝ እና በአመራር ክህሎት ስልጠና ስለ ሙያዊ ስነምግባር
ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንዲካተት ማድረግ፣
7. ግብ ሰባት
የአቅም ማጎልበት ስራዎችን አጠናክሮ መስራት
8.1. በከተማና በቀበሌ ደረጃ ለ 200 የህብረተሰብ ክፍል የህዝብ የንቅናቄና የውይይት መድረክ መፍጠር
8.2. በከተማው የትራፊክ አደጋ መንስዔዎችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ጥናታዊ ሰነድ ማቅረብ
9. ግብ ዘጠኝ
መሠረታዊ የአሠራር ሂደት ለውጥ በማይቀለበስ መልኩ አጠናክሮ ማስቀጠል፤
68
9.1. የትራንስፖርት መንገድ ልማት ሴክተር አገልግሎት ሰጪ ተቋም እንደመሆኑ መጠን የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽና ወቅታዊ ከማድረግ አንፃር መሠረታዊ
የአሠራር ሂደት ለውጥ ጥናት አከናውኖ ወደ ሙሉ ትግበራ ከተገባባቸው የሥራ ሂደቶች አንዱ የመን/ደህ/የሥራ ሂደት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በጥናቱ ግኝት
የተተገበረው አደረጃጀትና የተመደበው የሰው ኃይል የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ፣ ግልፅና ተደራሽ ማድረግ ይቻል ዘንድ በርካታ ተግባራቶች የሚከናወኑ እና
አፈፃፀሙም በየወቅቱ የሚገመገም ይሆናል፡፡
9.2. የስራ ሂደቱ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ የተገልጋዩ ሕብረተሰብ አስተያየት ለተጀመረው አሠራር በማዳበሪያነት ግብዓት ጥቅም
ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡
9.3. መልካም አሠራሮችና ተሞክሮዎች እንዲጎለብቱ ደካማ ጎኖች የሚከስሙበት የአሠራር ሥርዓት ቀጣይነት ባለው ሁኔታ እየተመዘገበና እየተቀመጠ የሥራ ሂደቱን
ግብ ለማሣካት ጥረት ይደረጋል፡፡
10. ድጋፍና ክትትልን በተመለከተ
ቅንጅታዊ አሰራርን ማሻሻል
ፍጥነትን ማዕከል አድርጎ መቅጣት ከጠቅላላው ቅጣት 50% ማድረስ
በሥራ ሂደቱ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ከማድረግ አንጻር፤ በሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች መካከል ጠንካራ የሥራ ግንኙነት በመፍጠር፣ የሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች ውሳኔ
ሰጪ አንዲሆኑ በማድረግ፣ ለሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች የቅርብ ድጋፍ በማድረግ አቅም ከመገንባት አንፃር ጠንካራ የክትተል፣ ግምገማ እና ግብረ መልስ ስርዓት በሥራ
ሂደቱ ፈፃሚዎች፣ ተገልጋዮች እና ባለድርሻ አካላት ሙሉ ተሳትፎ ያደርጋሉ፡
70
4. ታሳቢ የሚደረጉ ጉዳዮች አዎንታዊና አሉታዊ ታሳቢዎች
4.1. አዎንታዊና አሉታዊ ታሳቢዎች
4.1.1. አዎንታዊ ታሳቢዎች
በከተማ አስተዳደር ደረጃ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ልዩ ትኩረት መሰጠቱ
የከተማ አስተዳደር ለለውጡ ቁርጠኛ አቋም መያዙ፤
የህብረተሰቡ ድጋፍና ትብብር፤
የተለያዩ የባለድርሻ አካላት ስልጠና በየወቅቱ መስጠት
4.1.2. አሉታዊ ታሳቢዎች
በከተማ አስተዳደሩ በሚፈለገው መጠን አስፈላጊ የቢሮ ቁሳቁሶችን በተፈለገው ወቅትና መጠን ማሟላት ሊከብድ እንደሚችል ታሳቢ ተደርጓል፡፡
71
ግብ አንድ- በሥራ ሂደቱ ለሚገኙ ፈፃሚዎችና አስፈፃሚዎች፣ ለማህበራት የቦርድ አመራር አካላት፣ ለዋና ስራ አስኪያጆችና ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች፣ የኦፕሬሽንና
የአስተዳደር ሠራተኞች በጥቅሉ ለ 150 ተዋናዮች ከመንገድ የህዝብ ትራንስፖርት ጋር በተያያዙ የሥልጠና ርዕሶች ላይ ኤች አይ ቪ ኤድስንና ሥርዓተ ፆታን ሜይንስትሪም
ባደረገ መልኩ ሰልጠና መስጠት፡፡
ግብ 1.1. በከተማው በመለስተኛና አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ አገልግሎት የተደራጁ ማህበራትና ኦፕሬተሮች በትራንስፖርት አዋጆች ደንቦች መመሪያዎች በስራሂደቱ
በህግ ማእቀፎች ማንዋሎች ላይ ስልጠና መስጠት በቁጥር 150 ሰልጣኞች ፡፡
ግብ 1.2. በሴክተራችን አዲስ ለተቀጠሩና ለተመደቡ ባለሙያዎች በስራ ሂደቱ በህግ ማእቀፎች ላይ ስልጠና መስጠት በቁጥር 02 ሰልጣኞች፣
72
ተግባር አምስት፡- ሥልጠናውን መስጠት፣
ግብ 1.3 የህዝብ የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ኦፕሬተሮች በትራንስፖርት አዋጆች፣ ደንቦች መመሪያዎችና ማንዋሎች ላይ ለ 10 ሰልጠኞች ስልጠና
መስጠት
ተግባር ሁለት፡- ወርሃዊና የሩብ ዓመት የስራ ሂደቱን ክንዋኔዎች 12 ጊዜ መገምገምና ግብረ-መልስ መስጠት፡፡
ተግባር ሦስት፡ በመናኸሪችን ያሉ የትራንስፖርት ኦፕሬሽናል ስራዎች በ BPR ጥናት መሰረት እየተከናወኑ ስለመሆናቸው በየወሩና በየሩብ ዓመት 12 ዙር ድጋፋዊ ክትትል ማድረግና
ግብረ-መልስ መስጠት፣
73
ተግባር አንድ፡- መገምገሚያ ቼክ ሊስት በስራ ሂደቱ ማዘጋጀት፣
ተግባር አራት፡-. እለታዊ የመናኸሪያ አፈፃፀም መረጃዎችን ማጠናከርና በእለት በሳምንት በወርና በዓመት ማደራጀት፣
ግብ-ሶስት፡- የዕቅዶቻችንን ተፈፃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ 01 የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት ከአጎራባች ወራደዎች ጋር በዕቅዶቻችንና በአፈፃፀማቸው ዙሪያ መወያየት፣
ተግባር አንድ፡- ከአጎራባች ወራደዎችና ልዩ ወረዳዎች ጋር በስምሪት አፈፃፀምና በታሪፍ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶችን ማስወገድ የሚያስችል 01 የተለያዩ የምክክር መድረኮችን
ማዘጋጀት፣
ግብ ሶስት፡- የከተማውን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ሽፋንና ጥራት በበቂ ሁኔታ የማሳደግ ሥራ በማከናወን የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ ከ 85- 89% ማድረስ፣
ግብ 3.1. በከተማችን ውስጥ ያሉና መንደሮችን ከቀበሌ ወረዳን ከወረዳ የሚያገናኙ 04 አዳዲስ የስምሪት መስመሮችን መክፈት ከአልቾ አደበባይ ደቻራ ጉደርና ቡናር
ሌሎች በጥናት የሚለዩ ናቸው፣
ተግባር አንድ፡- አዲስ የሚከፈቱ መስመሮች የመንገዶች ሁኔታ ማጥናት፣
74
ተግባር ሁለት፡- በጥናቱ ለአገልግሎት አቅራቢዎች ማስተዋወቅ፣
ግብ 3.2. በከተማው የህዝብ የንግድ የመንገድ ማመላለሻ አገልግሎት ለመስጠት የተደራጁትን ዲጆ-ወንዝና ጡፋ-ሃይቅ ገራድ ደረጀ 1 የትራ/ማህበራትን ማጠናከር
ተግባር አንድ፡- የከተማውን የትራንስፖርት ፓቴንሻል /አዋጭነት/ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኦፕሬተሮች ማስተዋወቅ፣
ግብ 3.3. በ 2013 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የህዝብ የንግድ የመንገድ ትራንስፖርት አፈፃፀም የተጓጓዘ ተሳፋሪ ከ 986062 ወደ 995923 ማሳደግ፣
- በ 2013 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የህዝብ የንግድ የመንገድ ትራንስፖርት ምልልስ አፈፃፀም ከ 76353 ወደ 77116 ማሳደግ፣
ግብ 3.4. የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያና መነሻ በማድረግ በክልል ደረጃ የሚዘጋጀውን ታሪፍ በከተማ ደረጃ ተግባራዊ እንዲሆን ለሚመለከተው አካል ማስተላለፍና ክትትል ማድረግ
ግብ 3.5. በነፃ ስምሪት አፈፃፀም ዙሪያ ለሚቀርቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች በመዋቅረችን 100% በመቀበል ተገቢውን ምላሽ መስጠት
ግብ 3.6. በከተማው ለሚገኙ የመለስተኛና አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ የትራንስፖርት ማህበራት በየወሩ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣
ግብ 5.1. በስራ ሂደተችን የሰው ኃይል ባልተመደበባቸው ክፍት የስራ መደቦች ባለሙያዎች እንዲሟሉ ማድረግ፣
ግብ 5.2. የመናኸሪያችን የኦፕሬሽን የመሰረተ ልማት መረጃ አደራጅቶ የያዘ 01 ሰነድ ማዘጋጀት
76
ግብ 5.3. አዲስ ለሚገነቡ 01 መናኸሪያችን በመንገዶችና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ስም የባለቤትነት ፕላን ማሰራት
ግብ 5.5. በከተማው ተነሺ ሆነው የሚሰሩ ማህበራትን መለየትና 12 ጊዜ መርሀ-ግብር ዞን እዲያጽድቅለችን ማድረግ
ተግባር አንድ፡- ከከተማ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ፣ ከወራቤ ከተማ አስተዳዳርና ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በግንባታው ዙርያ የጋራ ውይይት ማድረግ፣
ተግባር አራት፡- ነባር መናኻሪያችን ደረጃ በማሻሻል እንዲሁም አዲስ መናኻሪያ በእስታንደርዱ መሰረት በመገንባት በከተማው የትራንስፖርት ተጠቃሚነትን ማሳደግ፣
ግብ 5.7. በመናኸሪያችን ውስጥ የተሳፋሪ ዕቃ የመጫንና የማውረድ አገልግሎት በመስጠት ላይ ለተሰማሩ ጫኝና አውራጆች ደምወዝ ክፍያ መስጀመርና በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት
አስጣጣና ኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን መቀነስ፡፡
ግብ 5.8. የመናኸሪያችን ፅዳትና ሳንቴሽን አገልግሎት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ለተደራጁ ሴቶች አውትሶርስ ማድረግ
ግብ 5.9. የስነ-ምግባር ተግባር ጉዳዮች መከታተልና በመናኸሪያችን አሰራሩን መከታተል ግብረ-መልስ መስጠት
77
ግብ 5.10. ለ 10 አዲስና ለ 106 ነባር ተሽከርካሪዎች ደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዲያድሱ ማድረግ ፡፡
ግብ 5.11 ተለይተው ለቀረቡ የቴክኒክ ችግር ያለባቸውን ተሸከርካሪዎች ስምሪት እንደያገኙና እርምጃ እንዲወሰደብቸው 4 ዙር ክትትል ማድረግ
ግብ 5.13 የስራ ሂደቱን የዳሰሰ ጥናት ማጥናትና መተንተን ውጤቱን ማደራጀትና መሰራት ያለባቸውን ስራዎች መስራት
ግብ 6. ፡- ከለውጥ ሰራዊት ግንባታ አንጻር የተምን አደረጃጀት በማነቃነቅና ወቅቱን ጠብቆ በመወያየት የተግባር ማሳኪያ ቁልፍ መሳሪያ አድርጎ ማስቀጠል
6.1 በቲም አጀንዳ መሰረት በፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት፤ በመልካም አስተዳደር፤ በትራንስፎርሜሽን አጀንዳን መሰረት ያደረገ ውይይት ማካሄድና ሪፖርት በውይይቱ መሰረት
ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት
6፣2 የቲም አደረጃጀት አባላት የተግባርና የለውጥ እንቅስቃሴን መሰረት በጥንካሬና በድክመት የተለየ ችግር ፈቺ ግብረ-መልስ መስጠት
6.3 በለውጥ ሰራዊት አደረጃጀት የመጡ ለውጦችን በየጊዜው እየገመገሙ ቀምሮ በሰነድ ማዘጋጀት ማስፋትና ማደራጀት
ግብ 7. በማኔጅመንት መወያያ አጀንዳ መሰረት በፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት፤ በመልካም አስተዳደር፤ በትራንስፎርሜሽን አጀንዳን መሰረት ያደረገ ውይይት ማካሄድና ሪፖርት
በውይይቱ መሰረት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት
7.1 የቲም አደረጃጀት የተግባርና የለውጥ እንቅስቃሴና ውይይት መሰረት በድክመትና በጥንካሬ የተለየ ችግር ፈቺ ግ/መልስ መስጠት
7.4 የቲም ፎረም ላይ የቲምን አፈጻጸም ማስገምገም የፎረም ወይይት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ
78
4 የልማትና በጀት ዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ስ/ሂ
ዋናዋና ግቦች
የጽ/ቤቱን እቅድ ዝግጅትና አፈፃፀም ማሻሻል
የሴክተሩን የአሰራር ስርዓት ማጠናከርና የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ
ግብ 1፡- የጽ/ቤቱን እቅድ ዝግጅትና አፈፃፀም ማሻሻል
1 የሴክተሩን የ 2014 በጀት ዓመት ፊዚካልና ፋይናንሻል እቅድ ማዘጋጀትና ማጠቃለል
2 የጽ/ቤቱን ውጤት ተኮር ምዘና ዕቅድ ማዘጋጀት/ካስኬዲንግ ማስፈፀም/
1 የጽ/ቤቱን የሶስት ዓመት መንግስታዊ ወጪ ፕሮግራምን /መወፕ/ ማዘጋጀት
16 የጽ/ቤቱን የወርና የየሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከታቸው ተደራሽ ማድረግ
ከእቅድ አፈፃፀም መነሻ የተጠናከረ ግብረ መልስ መስጠት
ግብ 2፡-የሴክተሩን የአሰራር ስርዓት ማጠናከርና የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ
የበጀት መረጃ ስርዓት መዘርጋትና ማስተዳደር
የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ ቼክሊስት ማዘጋጀትና
በአፈፃፀም የታዩ ጥሩ ተሞክሮዎችን ማዘጋጀትና ማስፋት
የሴክተሩን እቅድ መከለስና ተግባራዊ ማድረግ
የተሻለ አፈፃፀም ካላቸው ወረዳዎች የልምድ ልውውጥ ማድረግ
የ 2014 በጀት ዓመት እቅድ ማዘጋጀት
5 የሰው ኃብት ስራ አመራር ደ/የስራ ሂደት
ግቦችና ዝርዝር ተግባራት
ግብ አንድ ፡- ለስራ ሂደቶች በደረጃው ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት የህብረተሰብ አገልግሎት አጠቃቀም ግንዛቤ በማሳደግ እና አሁን ካለው አገልግሎት አሰጣጥ
ከፍ ማድረግ፡፡
የመረጃ አያያዝና አደረጃጀት አጠቃቀም የሠው ኃብት መረጃ መለየት በየሩብ ዓመቱ
በዓመት 2 የተደራጀ መረጃ መተንተን የተነተነውን መረጃ ከመንግስት ፓሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች አዋጅ፣
ሰራተኛ በሚለቅበት ወቅት መመሪያና ደንብን ተከትሎ ጥያቄው በሚቀርብበት ወቅት ክሊሰራንስ መስጠት፣
ስራ ለሚያቋርጡ ሰራተኞች ከንብረት ነፃ መሆናቸውን ማረጋገጥና ህግና መመሪያውን ተከትሎ ማስፈፀም፣
80
ለጽ/ቤቱ ሰራተኛ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠኛ ማዘጋጀት፣
ኮንዶሞችን ማስተዋወቅና ማሰራጨት፣
የስራ ላይ ውይይት ተግባራትን ማከናወን፣
የድጋፍና እንክብካቤ ተግባራትን ማከናወን፣
ዋናዋና ግቦች
ወርሃዊ የቡና ጠጡ ፕሮግራም በየወሩ ውይይት ማዘጋጀት፣
በየወሩ የ 0.5 የኤድስ ፈንድ መዋጮ ከፋይናንስ መረጃ አምጥቶ ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ መለጠፍ፣
ኮንደም በየጊዜው ማሠራጨት በቁጥር 200፣
ብሮሸርና በራሪ ወረቀቶችና ፖስተሮች ማሠራጨት በቁጥር 500፣
የጽ/ቤታችን ሠራተኞች በአመት ሁለት ጊዜ የደም ምርመራ ማድረግ
የቡናጠጡፕሮግራምለማዘጋጀትየሚያስፈልጉዕቃዎችንማሟላት፣
81
የ 2014 ዓ.ም የወ/ከ/አስ/ መንገድ ትራፊክ ደህንነት ዋና ስራ ሂደት ዕቅድ
ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዓመታዊ የግብ ለ 2014 የተጣሉ ግቦች ምርመራ
መጠን 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
6. የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራዎች
6.1. ከከተማ እስከ ቀበሌ ድረስ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት የህዝብ ንቅናቄ ስራ ተጠናክሮ በዙር 1 1
እንዲሰራ ማድረግ
6.1.1. በአመቱ ዉስጥ የተዘጋጀ መድረክ ብዛት በወረዳ ደረጃ በዙር 2 1 1
6.1.2. -በቀበሌ ደረጃ 11 11×(በከተማው 2 3 3 3
ዉስጥ ያሉ
ቀበሌያት)
6.2. በት/ቤት አዲስ የመንገድ ደህንነት ክበባት ማደራጀት ማቋቋምና የመንገድ አጠቃቀም በት/ቤት 03 03
ቁጥር
ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ
6.3. ነባር የትቤት ክበባት ማጠናክር የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ በት/ቤት 30 15 15 -
ቁጥር
6.4. አዲስ የቀበሌ መንገድ ደህንነት ኮሚትዎችን ማቋቋምና የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በቀበሌ 03 02 01 -
ቁጥር
እንዲፈጠር ማድረግ
6.5. ነባር የቀበሌ የመንገድ ደህንነት ኮሚቴዎች ማጠናከርና የመንገድ ደህንነት ግንዛቤ በቀበሌያት 11 2 3 3 3
ብዛት
እንዲፈጠር ማድረግ
6.6. በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በሃይማኖት ተቋማት በቁጥር 36300 ወ 4537 4537 4537 4537
ግንዛቤ እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 4537 4537 4537 4537
6.7. በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በገበያ ቀናትና 141900 ወ 17737 17737 17737 17737
በመናኻሪያው በሞንታርቦ ግንዛቤ እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 17737 17737 17737 17737
በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በት/ቤት ግንዛቤ 39600 ወ 4950 4950 4950 4950
እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 4950 4950 4950 4950
በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በከተማው በሚፈጠሩ 6050 ወ 756 756 756 756
መድረኮች ግንዛቤ እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 756 756 756 756
ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዓመታዊ የግብ ለ 2014 የተጣሉ ግቦች ምርመራ
መጠን 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
6.8. የሥራ ሂደቱን እንቅስቃሴ አተገባበር በተመለከተ የተሟላ መረጃ መስጠትና አስፈላጊውን በዙር 1000 250 500 250
ግንዛቤ መፍጠር የሚያስችል የተለያየ ይዘት ያላቸውን ብሮሸሮች ማዘጋጀት
6.9. አሸከርከሪዎች አደጋን ተከላክለው እንዲያሽከረክሩ የሚያግዝ ስልጠና መስጠት በቁጥር 500 - - 500 -
6.10. የአብይ ዉይይት ማድረግ በቁጥር 12 3 3 3 3
6.11. የቴክኔክ ዉይይት ማድረግ በቁጥር 24 6 6 6 6
7. የእንጅኔሪንግ ሥራዎች
7.1. በእንስሳት የሚሳቡ ጋሪዎች አንፀባራቂ ምልክት እንዲኖራቸው ማድረግ በቁጥር 30 20 10 -
7.2. አለም አቀፍ የመንገድ ዳር ምልክቶችንና ገላጭ ጽሁፎችን ማኖር በቁጥር 10 - 10 - -
7.3. የእግረኛ ማቋረጫ ቦታዎች ላይ ዜብራ መቀባት በተቀቡ 120 60 - 60-
ቦታዎች
8. የቁጥጥር ሥራዎች
8.1. ደንብ ቁጥር 395/2009 ተግባራዊ መሆኑን ለማረጋገጥ በመንግድ ላይ ቋጥጥርና ክትትል በቀን 260 65 65 65 65
ማድረግ
8.2. በመንግስታዊ፣ ህዝባዊና ኃይማኖታዊ በዓላት፣ በትምህርት ተቋማት መክፈቻና መዝግያ በቀን 80
ወቅት፣ እንዲሁም የተዘረጉ አሰራሮች አተገባበር ዙሪያ መደበኛ የሆነ የትራንስፖርት
ቁጥጥርና ክትትል ማድረግ
8.3. የመንገድ ዳር ገላጭ ጽሁፎችን አዘጋጅቶ መትከል በቁጥር 6 - 6 - -
9. የማበረታቻስራዎች
10. የትራፊክ አደጋን መቀነስ፤የደንብ ተላላፊዎችና አደጋ መረጃን ማስተላለፍ
10.1. በ 2013 የነበረውን 14 አጠቃላይ አደጋ በ 2014 ዓ.ም አጠቃላይ አደጋ በ 15% መቀነስ
10.2. በ 2013 የነበረውን 05 የሞት አደጋ የሚደርሰውን ሞት በ 15 %መቀነስ በፐርሰንት 15%
10.3. በ 2013 የነበረውን 06 ከባድ የአካል ጉዳት በ 15 %መቀነስ በፐርሰንት 15%
10.4. በ 2013 የነበረውን 03 ቀላል የአካል ጉዳት በነበረበት መቆየት በፐርሰንት 0%
10.5. በ 2013 የነበረውን በንብረት የሚደርሰውን ጉዳት በገንዘብ ሲተመን 15% መቀነ በቁጥር 15%
26 በ 2013 በጀት አመት የተመዘገበውን ገቢ ከ 359927 ወደ 448475 ማሳደግ በብር 448475 112118.7 112118.75 112118.75 112118.75
5
እይታ ዓመታዊ ዋና ዋና ተግባራት ዝርዝር ተግባራት መለኪያ እስታንዳርድ የ 2014 ዕቅድየጊዜ ሰለዳ ከሀላፊ
ዎች የአፈጻጸም በሩብ አመት የድጋፍ
ግቦች ጥራ ጊዜ መ 1 2ኛ 3ኛ 4ኛ የሚጠበቅ
ት ጠን ኛ አይነት
የተገልጋዮችን በአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዩን በአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ የተገልጋይ 100% 6 85% 85 85% 85% 85%
ተገልጋ የበጀት ድጋፍ
እርካታ ማሳደግ እርካታ ማሳደግ
ይ) የተሰበሰበ እና የተተነተነ አስተያየት በመቶኛ እርካታ በመቶኛ % ማድረግ
በልማትዕቅድ ማስፈፀሚያ የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትን ለማሳደግ በተመደበ የተከናወነ 100% 6 100 10 100% 100% 100
የፋይና የፋይናንስ በጋራ
ንስ አጠቃቀም የሚውሉ ፍትሃዊና ውጤታማ በጀት የተከናዎነ ተግባር በመቶኛ ተግባር በመቶኛ % 0% % ነገምገምና
እይታ ዉጤታማነት የሀብት ክፍፍል በማድረግ አቅጣጫ
ን ማሳደግ በሁሉም የስራ ማስቀመጥ
ከየስራ ሂደቱ ለ 2013 የተቋሙን እቅድ ማስፈጸሚያ በተዘጋጀ በጀት 100% 01 1 01 በጋራ
ሂደቶችየተመጣጠና የበጀት
የሚሆን የበጀት እቅድ በመሰብሰብና በበጀት ማቅረቢያ ቅጽና መገምገምና
በበጀት 100% 02 02 02 02
በዓመቱ መጀመሪያ በበጀት አርእስቶች ለስራ
ርእሳቸዉ
ማስፈጸሚያ የተያዘ ገንዘቦች እጥረት ሲያጋጥም
የተደራጀ ሀብት
የበጀት ዝዉዉወር/የበጀት ማስካከያ ማድረግ
በመቶኛ
የዉስጥ ጥራትና ተዓማኒነት የጽ/ቤን የመደበኛ ካፒታል የሴክተሩን የ 2013 በጀት ዓመት ፊዚካልና ፋይናንሻል በቁጥር 100% 02 02 02
ፊዚካል ዕቅድና ሪፖርት ዝግጅት
አሰራር ያለዉ የዕቅድና
ክትትል ግምገማ ጥራትና
እቅድ ማዘጋጀትና ማጠቃለል
ሪፖርት ዝግጅትን ወቅታዊነትን ማሻሻል 100% 02 02
የጽ/ቤቱን ውጤት ተኮር ምዘና ዕቅድ በቁጥር 02 02
ማሻሻል ማዘጋጀት/ካስኬዲንግ ማስፈፀም/
በተደረገ 100% 1 01 01
የጽ/ቤቱን የሶስት ዓመት መንግስታዊ ወጪ
ፕሮግራምን /መወፕ/ ማዘጋጀት ድጋፍና
ክትትል
የጽ/ቤቱንየወርና የየሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም በቁጥር 100% 16 4 4 4 4
ሪፖርት ማዘጋጀትናለሚመለከታቸው ተደራሽ
ማድረግ
የጽ/ቤቱን የካፒታል በጀት ዕቅድ አፈፃፀምበመስክ በቁጥር 100% 4 1 1 1 1
ክትትልና ግምገማ በማድረግ ግብረ መልስ
መስጠት
የሴክተሩን እቀድ መከለስና ተግባራዊ ማድረግ በቁጥር 100% 01 01
መማ የመረጃ አደረጃጀት
አያያዝና የ IT
የስራ ሂደቱንም ይሁም የሴክተሩን የለዉጥ ስራዎችን ለማጠናከር ለስራ
ሂደቶች/ለለዉጥ ቡድኖች በቼክ-ሊስት የታገዘ ድጋፍና
በቁጥር 100% 01 04
በጋራ
ተ.ቁ የተጣሉ ግቦችና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የ 2014 የክንውን ጊዜ ፈፃሚ ማስፈጸሚያ ምርመራ
እቅድ አካል በጀት
1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ
ሩብ
1 የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት በማሳደግ በአገልግሎት 100% 100% 100% 100% 100% የስራ
የተገልጋይ እርካታ መጨመር የረካ ሂደቶች
ተገልጋይ ሁሉም
2 በሴክተሩ የሚገኝ የተለያዩ ስራ ሂደቶችን የተለያዩ ጥያቄው 100% 100% 100% 100% 100% ሁሉም
ጥያቄዎች በመቀበል ፈጣን ምላሽ መስጠት በሚቀርብበ የሥራ
ት ጊዜ ሂደቶች
ለ 203496 ለሚሆኑ ግለሰቦች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ለመስጠት ታቅዶ ለከተማው
ነዋሪዎችና በመናሃሪያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሞንታርቦ በመጠቀም ወንድ 40960 ሴት 30555 በድምሩ 71515፣ በገበያ
ቦታ ወንድ 46110 ሴት 43230 በድምሩ 89340፣በትምህርት ቤቶች ወንድ 15950 ሴት 12400 በድምሩ 28350
በእምነት ተቋማት ወንድ 4765 ሴት 3650 በድምሩ 8415 እንዲሁም አስፓልቱን ሲጠቀሙም ሆነ ዉስጥ ለዉስጥ
ሲሄዱ ግራ ጠርዛቸዉን እንዲይዙ ማድረግ ወነወድ 4500 ሴት 4200 ድምር 8700 በአጠቃላይ 206320 ዜጎች
የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት መስጠት ትችሏል፡፡ 120 የእግረኛ ማቋረጫ የዜብራ ቦታዎች ላይ የዜብራ ቀለም
ማስቀባት ታቅዶ 81 ቦታዎችን መቀባት ተችሏል፣ 08 ምልክትና ማመልከቻ የሚያስፈልጋቸው ቦታዎች ልየታ
ለማድረግ ታቅዶ 08 ተከናውኗል፤ 07 የቁጥጥር ቀጠና ለመለየት ታቅዶ 07 የቁጥጥር ቀጠና መለየት ተችሏል፣
የተሳፋሪዎችን ምቾት የሚቀንሱና በህገ-ወጥ አሽከርካሪዎች በመከታተልና ቁጥጥር በማድረግ አስፈላጊውን
የደረሰ የትራፊክ አደጋን በተመለከተ፡- የደረሰ የትራፊክ አደጋ 14 ሲሆን 05 ሞት 06 ከባድ የአካል ጉዳት 03 ሰው ቀላል
64688 ተሸከርካሪዎች ከወራቤ-መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደርጋሉ ተብሎ ታቅዶ 76353 ተከናውኗል፤
810320 ተሳፋሪ ከወራቤ መናኻሪያ ይጓጓዛሉ ተብሎ ታቅዶ 986062 ተከናውኗል፤
360000 ብር ከመናኻሪያ ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ታቅዶ 444035 ብር መሰብሰብ ተችሏል፤
3096150 ኪ.ሜ ርቀት ተሸፍነዋል፤
01 ተሸከርካሪ ከዞን ባለሙያ ጋር በመሆን የቴክኒክ ችግር ያለባት ተሸከርካሪዎች የቴክኒክ ችግሩን እስኪጨርስ ድራስ ከስምሪት ማገድ ተችሏል፤
360 በነጻ ስምሪት አፈጻጸም ዙሪያ ለሚቀርቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት ታቅዶ 406 ተከናዉኖዋል፡፡
በመናኻሪያ ዉስጥ የተሳፋሪን ምቾት በሚቀንሱ ረዳት እና ሹፌር ላይ ቁጥጥር በማድረግ ህግና ደንብን በመተላለፍ 125 ተሸከርካሪዎች ላይ ያእርምት እርምጃ
በመውሰድ 25950 ብር ለፋይናንስ ገቢ ተዳረጓል፡፡ከተወሰደዉ እርምጃ ዉስጥ 1-በተከለከለ ቦታ በመቆም 2-ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን 3-የስምሪት ባለሞያን
ትዕዛዝ ባለማክበር 4-መዉጫ ባለመያዝ እና ተሳፋሪ በማጉላላትነዉ፡፡
ነባርና አዲስ ተሸከርካሪዎች 3 ኛ ወገን ስለማደሱ(ስለመለጠፉ) ቁጥጥር ማድረግ ተችሎዋል ለአብነት በሰነድ የተዘጋጀ ነዉ፤
ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደረጉ ተሸከርካሪዎች መለስተኛ 12454 አነስተኛ 63899 በድምሩ 76353 ናቸው፤
ከወራቤ መንኻሪያ በመነሳት የተጓጓዙ ተሳፋሪ አነስተኛ 710842 መለስተኛ 275220 በድምሩ 986062 ናቸው፤
ከወራቤ መናኻሪያ የተሰበሰበ ገቢ በአነስተኛ 319495 በመለስተኛ 124540 በድምሩ 444035 ነው፤
ለአካል ጉዳተኞች ለሽማግሌዎች ለህጻናትና.ለነፍሰጡሮች፤ከቀይ ለባሾች ጋር በመሆን ቅድሚያ እንዲያገኙ በማድረግ ታችሏል
በከተማዉ ተነሽ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ከአጎረበች ወረዳና ዞን ለሚሰማሩ ተሸከርካሪዎች ቁጥጥር በመድረግ ቦሎ 3 ኛ ወገን ና የብቃት ማረጋገጫ(የደረጀ
ሰርትፍኬት) የሌላቸዉ ተሸከርካሪዎች በመለየት ስምሪት እንደያገኙ ተደርጓል፡፡
በወራቤ መነሀሪያ ዉስጥ በእንተርፕራይዝ የተደራጁ 02 ማህበራትን በማደራጀት 01 የሽንት ቤትና የሻወር ቤት እንዲሁም 01 የሻይ ቡና አገልግሎት ለህብረተሰቡ
እንዲሰጡ የማድረግ ስራ ተሰርተዋል፡፡
መነሀሪያዉን ለተሳፋሪ ምቹ ጽዱና ማራኪ ከማድረግ አንጻር በዉስጡ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብና የተጣሉ ቆሻሻዎችን የማቃጠል ስራ ተሰርቶዋል
በመንኻሪያ ዉስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ቀልጣፋ ና ጤናማ እንድሆን በየወቅቱ ዉይይት በማድረግ ጫኝ እና አዉራጆችን 01 ቲም በማዋቀር በአደረጃጀት
ተግባር እንዲመራ ተደርጎዋል፡፡
የትንስፖርት ኦፕሬሽን ስራዎች በ BPR ጥናት መሰረት ከማድረግ አንፃር እለታዊ የተሸከርካሪዎች አገባብ ምዝገባ ፤ እለታዊ የተሸከርካሪዎች ባህር መዝገብ
መመዝገብ እና እለታዊ ሪፖርት በማደራጀት ተግባራዊ ማድረግ ተችሏል ፡፡
የገጠር መንገዶችን ቀበሌን ከቀበሌ ጋር የሚያገናኙ መንገዶችን ከወራቤ ከተማ ማዘጋጃ ጋር በመሆን ሰርተናል
እንዲሁም ሬደሽ የሚያሰፈልጋቸዉን ቦታዎች በመለየት ከመነሀሪያ ግቢ ጀምሮ ሌሎችም የገጠር መንገዶች ከወራቤ ከተማ ማዘጋጃ ጋር በመሆን
የመድፋት ስራ ሰርተናል
ወራቤ ቀን-----------------------------
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ወራቤ ከተማ የአስ/ት/ል/ጽ/ቤት የመንገድ ደህንነት የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ በማሰብ የጽ/ቤቱን ሰራተኞች
ከቀን 04/01/2014 ዓም እስከ 14/01/2014 ዓም በወራቤ ከተማ አስተዳደር በአልከሶ ቀበሌ ላሰለጠናቸው 17 ሰልጣኞች የ 10 ቀን በቀበሌ በምሳ አበል
በ 100 ብር ተሰርቶ ብር 17000/አስራሰባት ሺ ብር/ብቻ እንዲከፈልልን እንጠይቃለን፡፡
ግልባጭ
ለፅ/ቤታችን
ለወ/ከ/አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ከማል
Mohammednur redwan
kemal
የከማል ርድዋን የሰብ ላቶ የብል ተረሻት ሉባም
መሀመድኑር
5 የመ/ትራ/ደ/ቁ/ማ/ክ/ባለሙያ 09-15-69-21-08
አቶ መሀመድ ጀማል
ረዲ
Mohammed jemal redi
የረዲ ጀማል መሀመድ የኡንገ ወገሬት ቁወ ማትሬገጬ የተክታተላት
መሀመድኑር
12 የህ/ትራ/ስም/ክ/መናኻሪያ አስተዳደር ባለሙያ II 09-38-05-22-65
አብዱላዚዝ ከድር ዋበላ
Abdilaziz kedir wabela
የዋበላይ ከድር የኡመት መትግራገቤ የስምሪት ተክታተላት ዋ የመናኸርያ
ቀን------------------
ለወ/ከ/አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ለወ/ከ/አስ/ትራ/ልማ/ጽ/ቤት አገልግሎት የሚሰጠዉ ሰሌዳ ቁጥሩ 10226 የሆነዉ 01 አፓች ሞተር
ሳይክል ተበላሽቶ ስለቆመ ለማሰራት/ለማስጠገን የሚከተሉት ዕቃዎች ያስፈልጉታል 1.የፊትና የኋላ 02 ጎማ 2.የሞተር መቀመጫ ልብስ 3.የኋላ
ስፖሮኬት 4.አሞርዛተር 01 5.የኋላ ፍሬን ሸራ 6.የኋላ ዲስክ 7.ስፖክዮ 8.እግር ማስቀመጫ 9.የፊት ፍሬቻ 10.የካንዴላ ቀንድ 11.የፍሬን ሃዉሲንግ
ግልባጭ
ለትራ/ል/ጽ/ቤት
3 ሰበሀዲን ኡመር
5 ማሪቱ ደመቀ
6 ነጂባ ሱልጣን
7 አ/ረዛቅ ተማም
8 መሀመድ ጀማል
9 ሰዓዳ ሽፋ
10 ሶኒያ ከበደ
11 መሀመድኑር
ሪድዋን
12 ጁሃር ጀማል
13 ጁሃር ዳሪ
14 መሀመድኑር ሀሰን
15 አ/አዚዝ ከድር
16 ሱንጋጋ ኢሳቅ
17 ሱንከሞ ላሉ
18 ራመቶ አምዴ
ከሰላምታ ጋር
የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ፅ/ቤትየባለሙያዎችስም ዝርዝር