You are on page 1of 111

ቁጥር------------------------

ቀን-------------------------

ለ----------------------------

ወራቤ

-
ጉዳዩ፡ የ 2014 በጀት ዓመት የሀምሌ - ታህሳስ የ 06 ወር ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ


እንደተሞከረው የወራቤ ከተማ
አስተዳደር ትራንስፖርት
ልማት ጽ ቤት የ ዓ ም / 2014 .

ከሀምሌ ታህሳስ ወር ሪፖርት


- 06

ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር ገፅ

1
አባሪ አድርገን የለክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡

// የትራፊክ አደጋን በጋራ


እንከላከል//

ግልባጭ
 ለወ ከ አስ ከንቲባ
/ / /

 ለወ ከ አስ ፕላን ጽ ቤት
/ / / / /

 ለስ ዞ መን ተራ መምሪያ
/ / / /

 ለጽ ቤታችን
/

2
ወራቤ
የልማት ስራዎችን በተመለከተ፡-

የመንገድ ደህንነት ማረጋገጫ ዋና የስራ ሂደትን በተመለከተ፡-ከሀምሌ-ታህሳስ

ለ 111912 ለሚሆኑ ግለሰቦች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ለመስጠት


ታቅዶ ለከተማው ነዋሪዎችና በመናሃሪያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ዙሪያ ወንድ 42830
ሴት 33710 በድምሩ 76540 እንዲሁም አስፓልቱን ሲጠቀሙ ሆነ ዉስጥ ለዉስጥ
ሲሄዱ ግራ ጠርዛቸዉን እንዲይዙ ወንድ 29990 ሴት 25940 በድምሩ 55930 በዕምነት
ተቋማት ወንድ 6440 ሴት 4700 ድምር 11140 በትምህርት ቤት ወንድ 4250 ሴት 3620
ድምር 7870 በአጠቃላይ 151480 ዜጎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ተሰጥቶዋል፡፡08
ምልክትና ማመልከቻ ማመልከቻ የሚያስፈልጋቸው ቦታዎች ልየታ ለማድረግ
ታቅዶ 08 ተከናውኗል፤ 07 የቁጥጥር ቀጠና ለመለየት ታቅዶ 07 የቁጥጥር ቀጠና
መለየት ተችሏል፣ የተሳፋሪዎችን ምቾት የሚቀንሱና በህገ-ወጥ አሽከርካሪዎች
በመከታተልና ቁጥጥር በማድረግ አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ
1764 አሽከርካሪዎች ላይየተወሰደ ሲሆን 944085.5 ብር ለመንግስት ገቢ ሆኗል፡፡
የእርምት እርምጃ ከተወሰደባቸው አሽከርካሪዎች ውስጥ ሪከርድ ውስጥ የገቡት
ተሽከርካሪዎች ብዛት 377 ሲሆን ሪከርድ ውስጥ በመግባታቸው እርምጃ
የተወሰደባቸው 20 ተሸከርካሪዎች ናቸዉ ፡፡ በፍጥነት የተከሰሱ ተሸከርካሪዎች
ብዛት 162 ሲሆኑ በፍጥነት ገቢ የሆነ ብር 51900 ነው፡፡ከቁጥጥር አግባብ ጋር በተያያዘ
ከታሪፍ በላይ አስከፍለዉ የተገኙ 04 ተሸከርካዎች ላይ 2300 ብር ታሪፍ
ለህብረተሰቡ የማስመለስ ስራ መስራት ተችሏል፡፡ ከኤልመንት ቁጥጥር ጋር
በተያያዘ ከ 200 በላይ ሞተሮችን ሄልመንት እንዲያደርጉ የማሰማረት ስራ ተርቷል፡፡

3
በዚህም ሄልሜት ሳያደርጉ በሚያሽከረክሩ 270 የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ላይ
የዕርምት እርምጃ መዉሰድ ተችሎዋል፡፡በወራቤ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ በ 14
ትምህርት ቤቶች ላይ ስለመንገድ ድህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት
ለተማሪዎች መስጠት ተችሎዋል፡፡ለአምስት ትምህርት ቤቶች አስራ አንድ የተማሪ
ትራፈክ የደንብ ልብስ መስጠት ተችሎዋል፡፡ምልክትና ማመልከቻ
የሚያስፈልጋቸዉን አምስት ቦታዎች ተለይተዉ አመልካች ታፔላ መትከል
ተችሎዋል፡፡ከፍጥነት በላይ የሚያሽከረክሩ 05/አምስት/ሞተሮች ላይ ከፍጥነት በላይ
በሚል ዕርምጃ ተወስዶዋል፡፡በአምስት መስጂዶች ዉስጥ/ጃፈር መስጂድ፡ኡመር
መስጂድ፡ኡስማን መስጂድ፡አቡበከር መስጂድ፡አልከሶ መስጂዶች ላይ ስለመንገድ
ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠት ተችሏል፡፡ከትራፊክ ፖሊስ ጋር
የግንኙነት አግባብ የተጠናከረ ማድረግ ተችሏል፡፡

የደረሰ የትራፊክ አደጋን በተመለከተ፡- የደረሰ የትራፊክ አደጋ 16 ሲሆን ሞት 06 ከባድ


የአካል ጉዳት 10 ሰው ቀላል /0 ሲሆን በንብረት ላይ የደረሰ አደጋ 03 ተሸከርካሪ
በድምሩ 18 አደጋዎች ተመዝግበዋል፡

የስምሪት የስራ ሂደት በተመለከተ ከሀምሌ-ታህሳስ

 38558 ተሸከርካሪዎች ከወራቤ-መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደርጋሉ ተብሎ ታቅዶ 37076 ተከናውኗል፤
 497962 ተሳፋሪ ከወራቤ መናኻሪያ ይጓጓዛሉ ተብሎ ታቅዶ 505170 ተከናውኗል፤
 224238 ብር ከመናኻሪያ ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ታቅዶ 420740 ብር መሰብሰብ ተችሏል፤
 1524720 ኪ.ሜ ርቀት ተሸፍነዋል፤
 በመነሀሪያ ዉስጥ የተሳፋሪን ምቾት በሚቀንሱ ረዳት እና ሾፌር ላይ ቁጥጥር በማድረግ ህግና ደንብን በመተላለፍ
201 ተሸከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ በመዉሰድ 52200 ብር ለፋይናንስ ገቢ ተደርጎዋል፡፡ከተወሰደዉ እርምጃ
ዉስጥ -በተከለከለ ቦታ በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሙያ ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር እና -ተሳፋሪ በማጉላላት - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን -ፍሰት በማወክ
ከምድብ ዉጪ በመጫን - የደረት ባጅ ባለማድረግ - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን - መነሻ መድረሻ
የታሪፍ ታፔላ ባለመለጠፍ - ቦሎ ባለማደስ - መዉጫ ባለማደስ - የስምሪት ባለሙያ በመጣስ ኣና -
መንጃ ፍቃድ ኖሮት ባለመያዝ የዕርምት ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ናቸዉ፡፡
 ነባርና አዲስ ተሸከርካሪዎች 3 ኛ ወገን ስለማደሳቸዉ/ስለመለጠፋቸዉ/ቁጥጥር በማድረግ 05 ተሸከርካሪ ስምሪት
በማገድ እንዲያመጡ ማድረግ ተችሎዋል፡፤ ለአብነት በሰነድ ተቀምጦዋል፡፡

4
 03 ነባር ተሸከርካሪዎች ቦሎና የብቃት ማረጋገጫ/የደረጃ ሰርትፊኬት/እንዲለጥፉ ለማድረግ ታቅዶ 03
ተከናዉኖዋል
 ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደረጉ ተሸከርካሪዎች መለስተኛ 4999 አነስተኛ 32077 በድምሩ 37076
ናቸው፤
 ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት የተጓጓዙ ተሳፋሪ አነስተኛ 385194 መለስተኛ 119976 በድምሩ 505170 ናቸው፤
 ከወራቤ መናኻሪያ የተሰበሰበ ገቢ በአነስተኛ 320760 በመለስተኛ 99980 በድምሩ 420740 ነው፤
 ከወራቤ በመነሳት የተሸፈነ ርቀት በኪ.ሜ አነስተኛ 1417021 መለስተኛ 107699 በድምሩ 1524720 ኪ.ሜ ነው፤

 ለአካል ጉዳተኞች ለሽማግሌዎች ለህጻናትና.ለነፍሰጡሮች፤ከቀይ ለባሾች ጋር በመሆን ቅድሚያ እንዲያገኙ


በማድረግ ታችሏል፤

 በመነሀሪያ ዉስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ቀልጣፋ ና ጤናማ እንዲሆን በየወቅቱ ዉይይት በማድረግ ጫኚና
አዉራጆችን 01 ቲም በማዋቀር በአደረጃጀት ተግባር እንዲመራ ተደርጎዋል፡፡

 የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ስራዎች በ ቢፒአር ጥናት መሰረት ከማድረግ አንጻር እለታዊ የተሸከርካሪዎች አገባብ
ምዝገባ፡እለታዊ የተሸከርካሪዎች ባህር መዝገብ መመዝገብ እና እለታዊ ሪፖርት በማደራጀት ተግባራዊ ማድረግ
ተችሎዋል፡፡

 በወራቤ መነሀሪያ ዉስጥ በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ 02 ማህበራትን በማደራጀት 01 የሽንት ቤትና የሻወር ቤት
እንዲሁም 01 የሻይ ቡና አገልግሎት ለህብረተሰቡ እንዲሰጡ የማድረግ ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 በከተማዉ ተነሽ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ከአጎረበች ወረዳና ዞን ለሚሰማሩ ተሸከርካሪዎች ቁጥጥር በመድረግ ቦሎ 3 ኛ
ወገን ና የብቃት ማረጋገጫ(የደረጀ ሰርትፍኬት) የሌላቸዉ ተሸከርካሪዎች በመለየት ስምሪት እንደያገኙ ተደርጓል፡፡

 በነጻ የመነሀሪያ ስምሪት አፈጻጸም ዙሪያ ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ቀርበዉ ተገቢ ምላሽ
ተሰጥቷል፡፡/በስምሪት መስመር ፍሰት፡በትርፍና በታሪፍ፡የጠፋ ዕቃ በማስመለስ፡ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ
ዙሪያ ቅሬታዎች እና በሌሎችም ምላሽ ተሰጥቷል፡፡

 በመነሃሪያ ለ 126 አካል ጉዳተኞች፡ለ 360 ነፍሰ ጡር እናቶችና ለ 96 አራጋዉያን 306 ልጅ ለያዙ እናቶች በድምሩ
888 ሰዎችን ከቀይ ለባሾች ጋር በመቀናጀት ተራ ሳይጠብቁ እንዲስተናገዱ ለማድረግ ታቅዶ 131 አካል ጉዳተኞች
368 ነፍሰ-ጡሮ እናቶች 103 አረጋዉያን እና 309 ህጻናት ለያዙ እናቶች በአጠቃላይ 911 የህ/ሰብ ክፍሎች ቅድሚያ
እንዲሰጣቸዉ ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙ 110.7% ነዉ

 ለትርፍና ታሪፍ ቁጥጥር ያመች ዘንድ የስምሪት ቢሮ ከነበረበት ወደ መወጪያ በር እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቶ
በተወሰነ መጠንም ቢሆን ትርፍና ታሪፍን መቆጣጠር ተችሎዋል፡፡

 ትርፍና ታሪፍን ለመቆጣጠር ሁሉንም መስመሮች አንድ ቦታ የማድረግ ስራ ተሰርቶ ቁጥጥር የማድረግ ስራ እየተሰራ
ነዉ

 መነሀሪያ ዉስጥ 06 ሻወር ቤቶችን የመስራት እና 04 ሽንት ቤቶችን የማስመጠጥ ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 የተሳፋሪ ጥላ የማደስ ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 የወዳደቁ ታፔላዎችን በየ መንገዱ ሰብስቦ የማስጠገን ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 የቢሮ በርና መስኮት መስታወቶችን የማስጠገንና እንዲሁም ቢሮዎችን ቀለም የማስቀባት ስራ ተሰርቶዋል

 መነሃሪያዉን ለተሳፋሪ ምቹና ማራኪ ከማድረግ አንጻር ግቢዉን የማጽዳት ስራ ተሰርቶዋል፡፡


5
 የመነሃሪያ መግቢያ ና መዉጫ በር የማስጠገን ስራ ተሰርቶዋል

 ከመርሃ ግብር አንጻር ከሆስዐና-ወራቤ የሚሰማሩ ተሽከርካሪዎች በግማሽ ያህል እንኳን የማይመጡ ስለሆነ
መስመሩ ላይ የፍሰት ችግር ያጋጥማል በተለይም በቅዳሜና እሁድ ቀናት ፡

 ከቀይ ለባሽ ጋር በመቀናጀት ህገ-ወጥ የህጻናት ዝዉዉር በመቆጣጠር ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡

ኢልቅ------------------
አያም-------------------
ለወ/ከ/መት/---------- ጋር
ወራቤ
ዡቦይ፡- የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1

አይዶ የ ወሬ የትረሱ ብለቸ


/ 06

ከዉነ ላሆት ዮናን


6
ለደር በሙግሙጋሪ ለጪቅሞት
የጃዲምኮ ዮራቤ ከተመ
መትንዳደሬ ኡንገ ላቶ ክ ጋር /

የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1

አይዶ የ ወሬ የትረሱ ብለቸ


/ 06

ከዉነ ኡፍተ ቲቲታይ ሪሳለ


02

ጊነ የላህነኮ ያሽሊናን፡፡

//ቶገሬት ጊነ//

የቻል

 ለወ/ከተ/መት/ከንቲበ ጋር
 ለወ/ከተ/መት/ወበጃ ጋር
 ለክትበት ጋሪ
ወራቤ

7
የ 2014 ቶ.ኢ በጀት ዘማን በመትግራገቤ ላቶ
ክትበትጋር የ 1 ለኜ ደረት ዓይዶከዉን
ቡንገዋ ወገሬት የትከወኑ ብልቸ ቤደበ ፡- ለ 111912 ሊዮኖን ሰብቸ ቡንገ ወገሬት የተጅሪብ
አሽረ ላቦት ዌጠኔኔ ለከተማይ ነባሪዋ በመናሀራይ ጊቤ ሁስጥ ገበ ሊዮጫን አመሰብ ሊጂ
42830 ገረድ 33710 በዲባየከ 76540፣ ሂንኩምንገ ንጋይ ማረ ቲድጋለሉ ዩስጥሉስጥ ኡንገ ጉራ
አዘረኒሙ ዬንዞነኮ ባሶት ሊጂ 29990 ገረድ 25940 በዲባየከ 55930 በሃይማኖት
ቢድጋለልቡይማን ኤትቸ ልጂ 6440 ገረድ 4700 በድባየከ 11140 በአሽር ጋርቸ ልጂ 4250 ገረድ
3620 በድባከ 7870 የትከወነ ቲዮን ቡንዱሉሎከ 151480 የማትጂረቤ አሽረ ዋቦት
አቀተሌኔ፤08 መልከትዋ ሚሊክት ያትኬሺማን ኤትቸ ለላሎት ዌጠኔኔ 08
ተከወናን፤ 07 ተክታተላት ያስቡያን ኤት ለላሎት ዌጠኔኔ 07 ተክታተላት ያስቡያን ኤት
ላሎት አቀተሌን፤ 1764 ሁክመ ሁልቀ አሽዋረርቸ በትካኪተሎትዋ በትቃቂሮት ብለኒሙ
ያድጎነኮ ኤት ያግቦት መቀጮ ዮሰድቡይሙ ቲዮን 944085.5 ቢረ በመቀጮ ለዱኒያ ጭምት
ክትበት ጋር ባትዋስዶትታባን፡፡ኤት ያግቦት መቀጮ ቶሰድቡይሙ አሽዋራርቸ ውስጥ ሪከርድ
ውስጠ የገቡ ተሸዋራርቸ ብዢነት 377 ቲዮን ሪከርድ ውስጠ በግቦትኑም ኤት ያግቦት
መቀጮ የቶሰደቢሙ 20 ኒሙ ፡፡ በፋጡልነት የትከሰሱ ተሸዋራርቸ ብዢነት 162 ቲዮን
በፋጡልነቲ 51900 ቢረ ለዱኒያ ላቶ ኪትበት ጋር ገቢ ሆናን፡፡ተትቁጣጠሮት አዘር ቤደበ
ተታሪፍ ደር ያትኬፈሉ 04 ተሸዋራርቸ ደር 2300 ብራ ለኡመቲ/ለተሳፋሪ የክንብሎት ብል
ተረሻን፡፡ተኤልሜንት ደር ቤደበ ተ 200 ሊበዛን ሞተር ሳይክል ሄልሜንተ የሻነኮ አሶት ብል
ተረሻን፡፡ቢታሚ መሰ ሄልሜንት ተያሱ ቢያሽዋራሮን 270 አሽዋራርቸ ደር ኤተ ያግቦት ብል
ተረሻን፡፡በወራቤ ከተመ መትንዳደሬ ዉሥጥ ቢትረከቦን በ 14 አሽር ጋርቸ ዩንገ ወገሬት ቤደበ
ተትጀሪበ ያቦት ብል ተረሻን፡፡ለምስት አሽር ጋርቸ አስረደ/11/ የተማሬ ትራፊከ ልባሰ ዋቦት
አቀተሌን፡፡ምልክትዋ ኢተ ያተራን ታፔለ ያትኬሺያን ኤተ ላሎት አቃተሌን፡፡ታፔለ
ሊያትኬሺማን ኤትቸ ላሎኔ አምስተ ታፔላ ቺከሎት አቀተሌን፡፡ቦራቤ ከተመ መትንዳደሬ
ሊትረከቦን አምስት መስጊድቸ ደር ዩንገ ወገሬተ ቤደበ ተትጀሪበ ዋቦት አቀተሌን፡፡

ቡንገ አሽዋራሪዋ ተሸዋራሪ የትከለቀ የትራፊክ ሰከባቦ ቤደበ፡- 06 መውት፤ 10 ቆማሪ


የጅስም ደዉስ ፣ በንብረት ደር ደዉስ የጄጄ 03 ቀሊሎ የጂስም ደውስ ዬለ ቲዮን ቡንዱሉሌከ
16 ሰከበ ጄጃን፡፡

8
በመትግራገቤ ተሳፋርቸ መስኒጀ ቤደበ፡- ቶራቤ መነሀረ በንቆት 38558 ተሸዋራርቸ ዩንገ
ክምብልብል ያኖን ባሌ ዋጠኔኔ 37076 ተከወናን፤ ለ 497962 ሰብ የመትግራገቤ
ተድጋላይቸ ያኖን በሌ ዋጠኔኔ 505170 ክናናበሎን፡፡ የመነሀረ ሁክም አዳብ በልቄሩ
አሸዋራርቸዋ ረዳትቸ ደር ኤት ያግቦት መቀጮ 224238 ቢረ ተመናሃሪያ ገቤ ጭም ለኖት
ዌጠኔኔ 420740 ቢረ ጭም አኖት አቀተሌን፡፡በመነሀረ ሁስጥ የትሳፋሬ ምቾት ቢቀንሶን
ረዳት ዋ ሹፌርቸ ደር በትቅራቀሮት ህገዋ ደንበ በትላለፎት 201 ተሸዋራርቸ ደር እርምጀ
በዉሰዶት 52200 ብረ ለፋይናንስ ገቤ አሴን፡፡ተቶሰደይ እርምጀ ሁስጥ -በተከለከለ ቦታ
በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሞያን ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር -ተሳፋሪ በማጉላላት -ፍሰት በማወክ ከምድብ ወጪ በመጫን ነዉ፡፡
ለ 03 አጂስዋ የናሩ ተሸዋራርቸ ቦሎዋ ቁወ አትርጋጋቸጬ/የመቃመ ሰርተፍኬተ እለጥፎነኮ
ላኖት ዌጠኔኔ 05 ተከወናን፡፡1524720 ኪ ሜ ሪቀት ተሸፈናን፡፡፡፡አጂሰዋ ነባር ተሸዋራርቸ
3 ኛ ወገን ላድሶትኒሙ /ለለጥፎትኒሙ ተክታተላት አሶት ተቻላን/ለባይትከ ተዝጋጃን፡፡
ቶራቤ መነሀረ ጭም የሲ ገቢ በአነስተኘ 320760 በመለስተኘ 99980 በድባየከ 420740
ኒሙ፡፡ቶረቤ በንቆት የትሸፈነ ሪቀት በኪ.ሜ በአነስተኘ 1417021 በመለስተኘ 107699
በድባየከ 1524720 ኪ ሜ ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት የትግራራገበ ተሳፋሪ በአነስተኘ
385194 በመለስተኘ 119976 በድባየከ 505170 ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት ክንብልብል
ያሱ ተሸዋራርቸ አነስተኘ 32077 መለስተኘ 4999 በድባየከ 37076 ኒሙ፡፡አካል ጉዳተኛኞ፡
ለባሊቅቸ፡ለሰቢያዋለነፍሰጡርቸ ተቀይ ለባሽቸ ሀዴኘ በዉኖት ቅድመ ዮቡይማነኮ ላሶት
አቀተሌን፡፡በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተጎሮቤት/ተቁርብ ወረደዋ ዞን ሊሰማሮን
ተሸዋራርቸ ተክታተላት ባሶት ቦሎ 3 ኘ ወገንዋ የብቃት ማረጋገጨ /የደረጃ
ሰርትፊኬት/ዬለይሙ ተሸዋራርቸ በበሎት ስምሪት አይረክቦነኮ ያሶት ብል ተከወናን፡፡
በመነሀረ ዉስጥ አገልግሎት ባቦት ቤደባ ፋጡልዋ ፈየ ዮናነኮ በወክት በወክትካ መሹረ ባሶት
ጫኝዋ አዉራጅ 01 ቲም በህለቆት በአደረጃጀት ተግባር እትመራነኮ ላሶት አቀተሌን፡፡
የትራንስፖርተ/የመትግራገቤ ኦፕሬሽንቸ ብልቸ በቢፒአር ጥናት መሰረት ታሶት ቤደበ ያየም
የተሸዋራርቸ አገባብ ምዝገበ፡ያያም ተሸዋራርቸ በህሪ መዝገብ የምዘግቦትዋ ያያም ሪፖርተ
ባድራጆት እትረሻነኮ አሶት አቀተሌን፡፡ በወራቤ መነሀረ ዉስጥ 02 ማህበርቸ ባድራጆት በሻይ
ቡናወ በሹማት ጋር በሻወር ጋር አገልግሎት ዮቦን ማህበርቸ አድራጆት አቀተሌን፡፡
በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተቀፈት ወረዳዶዋ ዞንቸ ሊሰማሮን ተሸዋራርቸ

9
ቁጥጥረ ባሶት ቦሎ ዋ 3 ተኛ ወገን ዋ የብቃት ማረጋገጨ ዬለይሙ ተሸዋራርቸ
በላሎት ስምሪት አይረክቦነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በጠለል የመነሀረ ስምሪት አፈጣጠም
ቤደበ ሊቀርቦን አቤቱታቶ ተገቤ ክንባያ ያቦት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ ለ 126
አካል ጉዳተኛኞ፤ለ 360 ነፍሰ ጡርቸ እንደትቸ ለ 96 አራጋዉያን ለ 306 ዌጅ ሊያንዞን
እንደትቸ በድባየከ 888 ሰብቸ ተረ ተዬንዙ እዲጋለሎነኮ ሊያሲ ዌጠኔኔ ለ 131 አካል
ጉዳተኛኞ ለ 368 ነፍሰ ጡርቸ ለ 103 አረጋዉያን ዋ ለ 309 ሰቢያዮ ሌንዞን እንደትቸ
በሁንዱሉሌከ 911 ሰብቸ ቅድማ ዮቡይማነኮ ያሶት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ 06
ሻወር ጋርቸ ተረሶኔ ድጋየ ዋቦት ጀመሮን፡፡የተሳፋሬ ጫል ያድሶት ብል ተረሻኔ ድጋያ
ዮባነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በሰኤትኑም የዉዳደቁ ታፔላሎ ኒቀሎ ያጢኖትዋ ቤትኒሙ
የቺክሎት ብል ተረሻን፡፡የመነሀረይ ዕገቤ ዮጥቡያነይ በረ ያቲግኖት ብል ተረሻን፡፡ትርፈዋ
ታሪፍ ሊትቁጣጠሪ እቤዠን ኤት ላሎኔ መኪናኖይ ኢቃኑቡያን ኤት ዋ ስምሪት
ዮቡያን ኤት ላሎት አቀተሌን፡፡መነሀሪያይ ለተሳፋሪ ኢቤዣነኮ ምቹና ጽዱ ዮናነኮ
አሶት አቀተሌን፡፡

10
ለ ----------------------

ወራቤ

ጉዳዩ: የ 2014 ዓም የትራ/ጽ/ቤት የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት የመልካም አስተዳደር


ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል፡፡
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው የወ/ከ/አስ/ትራ/ጽ/ቤት የ 2014 በጀት
የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት ሪፖርት የዉስጥና የዉጪ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን
ሪፖርት በመለየት ቀጥሎ በሉ ገጾች ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር የላክንላችህ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ግልባጭ
ለወ/ከ/አስ/ትራ/ጽ/ቤት ኃላፊ
ለወ/ከ/አስ/ፕላን/ጽ/ቤት
ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት

ለስ/ዞ/ትራ/መምሪያ
ወራቤ

11
የ 2014 ዓ.ም የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሪፖርት

የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በተመለከተ፡-

 ከመነሀሪያዉ መሰረተ ልማት ጋር በተያያዘ ሽንት ቤት፡የተሳፋሪ ጥላ፡የመነሀሪያ አጥርና የጠፋ ዕቃ


ማስቀመጫ በማዘጋጀት ችግሩን ለመቅረፍ ተችሎዋል
 ተሸከርካሪዎች የደረጃ ብቃት ሰርትፍኬት መያዛቸዉ ሳይረጋገጥ እና የቴክኒክ ብቃታቸዉ
ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን ስምሪት እንዳይሰጣቸዉ ክትትል ማድረግ ተችሎዋል
 ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለዉ ቅንጅታዊ አሰራር ያለመጠናከር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
 ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ከዚህ ቀደም የቅጣት ገቢ ብር በግለሰብ እጅ በደረሰኝ የሰበሰብ የነበረ
ሲሆን አሁን ላይ ግን ባንክ ሲስተም ለመጠቀም ተችሎዋል

 የአደጋ መረጃ በወቅቱ በጥራት ማስተላለፍ አለመቻል/አደጋን መደበቅ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ ተችሎዋል
 ተሸከርካሪዎች የደረጃ ብቃት ሰርትፍኬት መያዛቸዉ ሳይረጋገጥ እና የቴክኒክ ብቃታቸዉ
ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን ስምሪት እንዳይሰጣቸዉ ክትትል ማድረግ ተችሎዋል
 ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለዉ ቅንጅታዊ አሰራር ያለመጠናከር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
 የታገዱ ተሸርካሪዎች መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል አለመተላለፉ በተገልጋዮች ላይ መጉላላት መፈጠር፣ እንድሁም ህገ-
ወጦች ከስራ ባለመታገዳቸው እና ከጥፋታቸው ባለመማራቸው ተደጋጋሚ ደንብ መተላለፍ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
 ከመነሀሪያ አገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ልዩ ትኩረትና አገልልግሎት የሚሹ አካላትን በተገቢዉ
አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሎዋል

በመፈታት ሂደት ላይ ያሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች


 ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ከዚህ በፊት በርካታ የሚነሱ ቅሬታዎችና የመልካም
አስተዳደር ችግሮች የነበሩ ሲሆን አሁን በለው ሁኔታ የተጠናከረ ስራ በመስራት ችግሮችን
በማረም የተሸሉ ለውጦችን ማምጣጥ ቢቻልም ሙሉበሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ፡፡
 ከመናሃሪያ ትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር አድርጎ ችግሩን ከመፍታት አንጻር ከዚህ በፊት
ከነበረው የተሻለ ሁኔታ መፍጠር ቢቻልም ችግሩን በዘላቂነት መፍታት ያልተቻለ መሆኑ ፡፡

12
 የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የመንገድ ዳር ንግድ እና የግንባታ ማቴሪያል/አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም ጊዜ
መከማቸት፣

 ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ ብቻ መሆን ሲገባው
ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን

 የከተማ ታክሲ አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል 01 ማህበራትን ለማጠናከር ረጅም ሪቀት ቢኬድም
ጉድለቱን ሙሉ በሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ
 በመነሀሪያዉ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኒና አዉራጆች በማህበራት ቅጥር ተፈፅሞላቸዉ
ደመወዝ ክፊያ ያልጀመሩ ማህበራት ክፊያ እንዲጀምሩ ማድረግ አለመቻል
 ህገ-ወጥ ሞተረኛ በዘላቂነት ከመናሃሪያ ማስወጣት ያልተቸለ መሆኑ፣
 የጭነት ተሽከርካሪዎች በየመንገዱ በመቆም ለመንገደ መበላሸትና ለትራፊክ አደጋ ምክንት
መሆናቸው ያልተፈቱ ተግባራት ናቸው፡፡

የ 2014 በጀት ዓመት የ 2 ተኛዉ ዓመት የተከለሰ ዕቅድ

13
የተከለሰ

ታህሳስ 2014 ዓ ም
ወራቤ

1.መግቢያ

የተቋሙን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ ብቁ እቅድ እንዲዘጋጅ በማድረግ የሚስተዋሉ የመልካም
አስተዳደር ችግሮችን በየጊዜው አፈጻጸሙ እየተገመገመ የለበትን ቁመና በመፈተሽ የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ
ሲሆን በተለይም ይህንን ችግር ለመቅረፍ የተገልጋይ ቅድመ ሁኔታዎችና የአገልግሎት ስታንዳርድ በግልጽ ቦታ
እንዲለጠፍ በማድረግ የተገልጋይ አስተያየት ማቅራቢያ ሳጥንና መዝገቦች እንዲዘጋጁና ቅሬታዎችንም በተገቢው
ተቀብሎ ለመፍታት ግልጽ የሆና አሰራር ተቋሙ ላይ እንዲተከል ምቹ ሁኔታዎች የሚፈጠሩ ሲሆን ከዚህም በሻገር
በተቋሙ የሉትን የቲም እና የማኔጅመንት አደረጃጀቶችን በመጠቀም በመልካም አስተዳደርና በኪራይ ሰብሳቢነት
አጀንዳዎች ዙሪያ በየጊዜው እንዲወያዩና በአመለካከትና በተግባር ጭምር አባላት ትግል እንዲያደርጉ ከፍተኛ ጥራት
ይደረጋል፡፡ በዚህም መሰረት አብዛኛዎቹ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከምንጫቸው ለማድረቅ ፍትሐዊና ግልጽ
አሰራር ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብ የሚደረግ ሲሆን በተለይም በመናሃሪያዎች ውስጥ ከስምሪት አሰጠጥና ጫኝና
አውራጅ የሚስተዋሉ ችግሮች፣ የትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር ከማድረግ፣ ኪራይ ውስጥ የሚዘፈቁ የመንግድ
ደህንነት ተቆጣጠሪና የትራፊክ ፖሊስ አከላት እንዲታረሙ ከማድረግ፣ በተሽከርካሪ ሆነ በእግራኛ መንገድ አሻዋና

14
ድንጋይ በመሳሰሉት መዝጋት የትራፊክ ፍሰቱ ላይ ዕክል የሚፈጥርና አደጋ እንዲባባስ የሚያደርግ በመሆኑ ቁጥጥር
ከማድረግና ለተገልጋዩ ህ/ሰብ አገልግሎት በፍትሃዊነትና በቅልጥፍና ከመስጠት አንጻርና እነዚህና ሌሎች መሰል
የመልካም አስተዳደር ችግሮችንለመቅረፍ በየደረጃው እቅድ ተዘጋጅቶ ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል፡፡

2. የሴክተሩ ዓላማ፣ ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች

2.1 ተልዕኮ፣

ለከተማው ህብረተሰብ የተቀናጀ ልማት ለማምጣት መንገዶችን በመገንባት፣ በማስጠገን በማስተዳደር


የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በማጠናከር የህብረተሰቡና የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በማሳደግ
የትራንስፖርት ተጠቃሚነትንና ደህንነትን እውን ማድረግ ነው፡፡

2.2 ራዕይ፣

የከተማውን ህብረተሰብ ወደ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ አስተዳደራዊ ማዕከላትና የአገልግሎት ተቋማት


የሚያደርስ በቂ፣ ምቹና አስተማማኝ የመንገድ አውታርና የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፣

2.3 እሴቶች

 የመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ የዕቅዶቻችን መመሪያዎች ናቸው፡፡


 ከሁሉም በላይ ቅድሚያ ለተገልጋይ እንሰጣለን፡፡
 ታማኝነት ለስራችን ጥራት መሠረት ነው፡፡
 ሚዛናዊነትና፣ ፍትሃዊነት፣ የአገልግሎት መለኪያችን ነው፣
 ቁርጠኝነትና ተጠያቂነት፣ አሳታፊነት፣
 ግልፀኝነት፣ቀጠሮ ማክበር ማስከበር፣
 ፍትሃዊ የመንገድ ስርጭት እንዲኖር ማድረግ፣
 የጋራ አመለካከት መፍጠር፣
 መልካም አስተዳደር ማስፈን፣
 ሙያዊ ስነ-ምግባር መለያችን ነው፡፡
 ቅሬታ አቅራቢዎች መካሪዎቻችን ናቸው፡፡
 መንገድ ለሁሉም!

1.5 የዕቅዱ ዓላማ

15
የከተማውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መነሻ ያደረገ ዕቅድ በማቀድ የልማት እና የመልካም
አስተዳደር ግቦቻችን ለማሳካትና ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት ነው፡፡

ከመንገድ ደህንነት ስራ ሂደት አንጻር

የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የግንባታ ማቴሪያል /አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም
ጊዜ መከማቸት
ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር
የላላ መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት ህገ-ወጥ ሞተርመበራከት
ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ
ብቻ መሆን ሲገባው ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
ያለመንጃ ፍቃድ የሚያሽከረክሩ የመንግስትና የግል ሞተር አሽከርካሪዎች መኖር
ከህዝብ ትራንስፖረት የስራ ሂደት አንጻር

የከተማ ታክሲ በስምሪት መስመራቸው ታፔላ መሰረት አገልግሎት አሰጠጥ ጉድለት መኖሩ፣
የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ /ቀይ ለባሽ/ ችግር፣
መናኻሪያ ላይ የትርፍና ታሪፍ ችግር መኖሩ፣
ህገ-ወጥ ሞተረኞች ከመናሃሪያ በቋሚነት ያለማስወገድ ችግር መኖሩ፣
ለአቅማ ደካሞች፣ ለነፍሰጡሮች፣ ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ ሰጥቶ አገ/ት
ያለመስጠት ችግር

የወ/ከ/አስ/ትራ/መን/ልማት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት አመት የ 2 ተኛዉ ግማሽ ዓመት የተለዩ የውስጥና
የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች መፍቻ የተከለሰ እቅድ
ተ.ቁ የተለዩ ዋና ዋና የመልካም የችግሮቹ በችግሩ ችግሮቹን ለመፍታት የተቀረፁ ግቦች እና ግብ የውጤት
አስተዳደር ችግሮች መንስኤ ምክኒያት ተኮር ተግባራት ማረጋገጫ
የሰው አ አሰ የተጣሰው የሚጠበ ስልቶች
ኃይል ደ ራ የመልካም ቅ /Means of
(ከአ ረ ር አስተዳደር ውጤት Verifications/
ግቦች ግብ ተኮር ተግባራት
መለ ጃ መርህ
ካከት ጀ
፣ ት
እው
ቀት፣
ክህሎ
ት)

16
ውስጣዊ የመልካም አስተዳደር
ችግሮች
1 የመናኸሪያ አገልግሎት አሰጣጥ ችግር    ፈጣን የሴክተሩን ተሸከርካሪዎች የደረጃ ቀለም በድጋፍና ክትትል
ምላሽ ተገልጋይ መለጠፋቸውን እና የደረጃ ብቃት
እርካታና ሰርተፊኬት መያዘቸው ሰይረጋገጥ
መስጠት አመኔታ ፍትሃዊ
ቅልጥፍናና እና የቴክኒክ ብቃታቸው
ማሳደግ የመና/አገ
ውጤታማነት ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን
ስምሪት እንደይሰጣቸው ክትትል
ማድረግ
2 የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ    ግልፀኝነት የሴክተሩን በየመናኻሪያው አገልግሎት ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
/ቀይ ለባሽ/ ችግር ተጠያቂነት ተገልጋይ በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኝና አገ/ት
እርካታና አውራጆች በማህበራት ቅጥር
አመኔታ ተፈጽሞላቸው ደምወዝ ክፍያ
ማሳደግ ያልጀመሩ ማህበራት ክፍያ
እንዲጀምሩ ማድረግ
3 ለአቅማ ደካሞች፣ ልዩ ትኩረትና አገልግሎት የሚሹ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
አካላትን በተገቢው አገ/ት አገ/ት
ለነፍሰጡሮች፣ የሴክተሩን እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል፡፡
ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ ተገልጋይ
 ፍትሀዊነት እርካታና
እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ አመኔታ
ሰጥቶ አገ/ት ያለመስጠት ማሳደግ
ችግር
4 የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ የህብረተሰብ የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል
አገ/ት
ሳያሟሉ ስምሪት መፍቀድ፣  ተጠያቂነትፍ ተጠቃሚነትን ሳያሟሉ ስምሪት
ትሀዊነት
ማሳደግ አለመፍቀድ
5 የባለጉዳይ የአገልግሎት አሰጣጡን  ፈጣን የስራ ሂደቱ እስከ ወረዳ ድረስ አገ/ት ተደራሽነት ህብረተሰቡ
ቀልጣፋ እና ፍተሀዊ የማድረግ እና እንዲጀምር ማድረግ እንዲሆን
ምላሽ ፈጣን ምላ
የተገልጋይ

አመኔታን
እርካታና

መፍጠር
የአገልግሎት አስጣጥ ችግር ማድረግ
መስጠት ማግኘት
ቅልጥፍናና በስራ ሂደቱ ባሉ ክፍት መደቦች የተሟላ ፈጣን
ውጤታማነት ባለሙያ እንዲሟላ ማድረግ የሰው
አገ/አሰጣጥ
ሃይል
6 ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል በከተማው ውስጥ በሚገኙ የስራ
እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር እንቅስቃሴ ድጋፍና ክትትል ፍትሃዊ
የህብረተሰብ ፍትሃዊ ታሪፍ
የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር የላላ ፍትሀዊነት ማድረግና የተገልጋዮችን እርካታ የትራ/አገ
መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት  ተጠቃሚነትን ከፍ ማድረግ
ተጠያቂነት
ህገ-ወጥ ሞተር መበራከት ማሳደግ ድንገተኛ ቁጥጥር ማድረግ ፍትሃዊ በአደረጃጀቶች
አገ/አሰጣጥ ትግል በማድረግ
7 የቴክኒክ ችግርያለባቸው  ግልጽና ተደራሽ
ተሽከርካሪዎች ከስምሪት የሴክተሩን
በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
ተገልጋይ ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
ፍትሀዊነት ፍትሃዊ
ውጭ አለማድረግ ችግር፣ 
ተጠያቂነት
እርካታና ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር አገ/አሰጣጥ
አመኔታ
ማሳደግ ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መንገድ ማከናወን፣
8 የተሳፋሪ ክምችት እያዩ  ግልጽና ተደራሽ
ስምሪት የለመስጠት ችግር፣ የሴክተሩን
በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
ተገልጋይ ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
ፍትሀዊነት ፍትሃዊ
 እርካታና ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር አገ/አሰጣጥ
ተጠያቂነት
አመኔታ
ማሳደግ ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መንገድ ማከናወን፣
9 ህጋዊ የትራንስፖርት  ፍትሀዊነት የሴክተሩን  ግልጽና ተደራሽ ፍትሃዊ
አገ/አሰጣጥ

17
አገልግሎት አሰጣጥን በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
በሚፈታተን መልኩ ስምሪት ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
አገልግሎቱ ከመናኸሪያ-- ተገልጋይ ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር
እርካታና ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መናኸሪያ ብቻ መሆን ተጠያቂነት
አመኔታ
ሲገባው ተሸከርካሪዎች ማሳደግ መንገድ ማከናወን፣
ከመናኸሪያ ውጭ መጫን

ውጫዊ የመልካም አስተዳደር


ችግሮች
10 ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለው ቅንጅታዊ በከተማ
ሥራ ያለማጠናከር እና ደንብ የተላለፉ የአብይ ኮሚቴ ውይይት ማካሄድ አስተዳደሩ የአብይ ኮሚ
አሽከርካሪዎችን የጥፋት እርከን በተቀናጀ ውይይት
ቅንጅታዊ
ሽራርፎ መቅጣት የጋራ አሰራር
 ስራውን
መግባባት የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት ማካሄድ በከተማ
ማጠናከር አስተዳደሩ የቴክኒክ ኮሚ
በተቀናጀ ውይይት
አሰራር
11 የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ ለ 190,000 ህብረተሰብ ስለ ዘመናዊ ትክክለኛውን
አለመዳበር እንድሁም የመንገድ ዳር የትራፊክ መንገድ አጠቃቀም ግንዛ መስጠት መንገድ መንገድ
ንግድ እና የግንባታ ማቴሪያል/አሽዋ፣ ግልፀኝነት አደጋ መቀነስ ተጠቃሚ የተጠቀመ
ድንጋይ /ለረጅም ጊዜ መከማቸት  ማህበረሰብ
ተጠያቂነት የመንገድ ማህበረሰብ
አጠቃቀም ለተማሪ ትራፊኮች ስልጠና
መስጠትና በአጋዥነት መጠቀም
12 የከተማ ታክሲ አገልግሎት አሰጠጥ    ግልፀኝነት የህብረተሰብ
አገልጎሎት ለሚሰጡ ተክሲዎች በድጋፍና ክትትል
የስምሪት መስመሩን የሚያመለክት
ጉድለት ተጠቃሚነ ፍትሃዊ

ማሳደግ
ታፔላ ፣ ፌርማታና ታሪፍ
የታክ/አገ
በመስራት ተገቢውን ክትትል
ትን
በማድረግ ማረም

ያዘጋጀዉ ስም……………………….. ያጸደቀዉ ስም…

ፊርማ--------------------------- ፊርማ------------

ቀን----------------------------- ቀን----------------

18
በወሩ ውስጥ በስራ ላይ የነበሩ ባለሙያዎችና የሰሩት የቀን ብዛት
ተ.ቁ ስም ዝርዝር የወር ደመወዝ የቀን ብዛት የስልክ ክፍያ ምርመራ
1. ካሚል ሰይድ 10267 30 300
2. ሰበሀዲን ኡመር 8017 30
3. ራህመቶ አወል 8017 30
4. ማሪቱ ደመቀ 8017 30
5. ነጂባ ሱልጣን 6193 30
6. አ/ረዛቅ ተማም 6193 30
7. መሀመድ ጀማል 3934 30
8. ሰዓዳ ሽፋ 3934 30
9. ሶኒያ ከበደ 3934 30
10. መሀመድኑር ሪድዋን 3934 30
11. ጁሃር ጀማል 4609 30
12. ጁሃር ዳሪ 8017 30
13. መሀመድኑር ሀሰን 3333 30
14. አ/አዚዝ ከድር 3934 30
15. ሱንጋጋ ኢሳቅ 1958 30
16. ሱንከሞ ላሉ 1958 30
17. ራመቶ አምዴ 1958 30
18. ሙዴ ሙስጤ 1958 30

19
19. ሙህዲን በህረዲን 6193 30

uÅu<w wH@a‹“ wH@[cx‹ I´x‹ ¡MM S”Óeƒ በስልጤ ዞን በ¨^u? Ÿ}T ›e}ÇÅ` ትራንስፖርት M/ê/u?ƒ

South Nations Nationalities and People’s Regional State Silte Zone Werabe Town Addministration Transport
Developement Office

ቁጥር የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/………………./2013
ቀን …………../…………/2013

ለወ/ከ/አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት.፤

ወራቤ

-
ጉዳዩ፡ የመስከረም ወር ደመወዝ ክፊያ እንዲፈጸምልን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት የመስከረምወር ደመወዝ ክፍያ

እንዲፈጸምልን የሰራተኞችን ዝርዝርየያዘ 01 ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ግልባጭ

- ለወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት

ወራቤ

20
uÅu<w wH@a‹“ wH@[cx‹ I´x‹ ¡MM S”Óeƒ በስልጤ ዞን በ¨^u? Ÿ}T ›e}ÇÅ` ትራንስፖርት M/ê/u?ƒ

South Nations Nationalities and People’s Regional State Silte Zone Werabe Town Addministration Transport
Developement Office

ቁጥር የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/………………./2012
ቀን …………../…………/2012

ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት

ወራቤ

- 4 ኛ ሩብ ዓመት ምዘና ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል፡፡


ጉዳዩ፡ የ

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት የ 4 ኛ ሩብ ዓመት የለውጥ ስራዎች ና

የውጤት ተኮር እቅድ አፈጻጸም ምዘናከዚህ ሸኒ ደብዳቤ ጋር --------------ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ግልባጭ

- ለወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት

ወራቤ

uÅu<w wH@a‹“ wH@[cx‹ I´x‹ ¡MM S”Óeƒ በስልጤ ዞን በ¨^u? Ÿ}T ›e}ÇÅ` ትራንስፖርት M/ê/u?ƒ

21
South Nations Nationalities and People’s Regional State Silte Zone Werabe Town Addministration Transport
Developement Office

ቁጥር የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/………………./2012
ቀን …………../…………/2012

ለስ/ዞ/መ/ትራ/መምሪያ

ወራቤ

- 12 ወር የመልካም አስተዳደር ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል፡፡


ጉዳዩ፡ የ

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት የ 12 ወር የመልካም አስተዳደር

ሪፖርትከዚህ ሸኒ ደብዳቤ ጋር --------------ገጽ አባሪ አድርገን የላክን መሆኑን እንገልፃለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ግልባጭ

- ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት
- ለወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት

ወራቤ

22
በ 2013 ዓ.ም በወራቤ ከተማ አስተዳደር ውስጥ ያሉት የሞተር ሳይክል መረጃ
ማሰባሰቢያ ቅፅ
ተ.ቁ የባለንብረት ስም ታርጋ ቁጥር የተመዘገበበ የመዝጋ ምርመራ
ት ቀን ቢው
ባለሙያ
ስም
1
2
3
4
5
6
7

8
9
10
11
12
13
14
15
16
17
18
19
20
21
22
23
24
25
26
27

23
28
29

24
ቁጥር------------------------------------------

ቀን -------------------------------------------

ለ--------------------ቀበሌ ገ/ማህበር ሥራ አስኪያጅ

-----------------------------------

-
ጉዳዩ ፡ መረጃ እንድትሰጡን ስለመጠየቅ ይሆናል፡፡

ከላይ በርዕሱ ላይ ለመግለፅ እንደተሞከረው የወራቤ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ልማት ጽ/ቤት በ 2013 ዓ.ም
በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ በግለሰብ እጅ ያሉትን ሞተር ሳይክሎች በተሰጠው ፎርማት መሰረት መረጃውን ከ 02 ቀን
ባልበለጠ ጊዜ ሞልታችሁ እንዲትልኩል እንጠይቃለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ

 ለጽ/ቤቱ
ወራቤ

25
ተ.ቁ ስም ዝርዝር የወር ምርመራ
ደመወዝ
1 ሰበሀዲን ኡመር 8017
2 ራህመቶ አወል 8017
3 ማሪቱ ደመቀ 8017
4 ነጂባ ሱልጣን 6193
5 አ/ረዛቅ ተማም 6193
6 መሀመድ ጀማል 3934
7 ሰዓዳ ሽፋ 3934
8 ሶኒያ ከበደ 3934
9 መሀመድኑር 3934
ሪድዋን
10 ጁሃር ጀማል 4609
11 ጁሃር ዳሪ 8017
12 መሀመድኑር ሀሰን 3333
13 አ/አዚዝ ከድር 3934
14 ሙህዲን በህረዲን 6193

በ 2012 ዓ.ም በወ/ከ/አስዳደር ውስጥ ከ 1-3 ኛ የወጡ አሽከርካሪች ስም ዝርዝር

ተ.ቁ ስም ዝርዝር የሰሌዳ ቁጥር ምርመራ


1. አህመድ የሱፍ መሀመድ 18909 1ኛ

26
2. ሙስጤ ሰይድ ሳሎ 18101 2ኛ
3. መሀመድ 18901 3ኛ

የወ / / / / / / 2014
ከ አስ ትራ ል ጽ ቤት የ በጀትዓመትየ 100 ቀንዕቅድ

ጥቅምት 2014 ዓ.ም

27
መግቢያ
በሀገራችን የተጀመረውን የለውጥ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና መንግስትም የመጣውን ለውጥ ህዝቡ ዘንድ ደረሶ
እንዲያጣጥመው እና በየጊዜው ሲታዩ የነበሩ ችግሮችን በፍጥነት እየፈቱ መሄድ እንዲቻል የፌደራል ጀምሮ መ/ቤቶችን
በአዲስ በማደራጀት እና የአመረር ስምሪት የተሰጠ በመሆኑ እና አመራሩም የችግሮቹን ክብደት እና ቅለት በየደረጃው
ከሚገኝ አመራር፣ፈፃሚ እና ባለድርሻ አካላት ጋር ዝርዝር ውይይት በማድረግ እና በመግባባት የአጭር፣የመካከለኛ እና
የረጅም ጊዜ እቅድ በማዘጋጀት ወደ ተግባር መግባት እንዲቻል እና ከተጀመረው ለውጥ ጋር የሚራመድ ጠንካራ
አደረጃጀት፣የሰው ኃይል ልማትእና የአመራር ስምሪት ፈጥሮ መንቀሳቀስ ያስፈልጋል፡፡

በዚሁ መሰረት የ 2014 በጀት ዓመት የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ሴክተር የመቶ ቀናት ዋና ዋና የትኩረት መስክ
ተግባራት ተለይተው የቀረቡ ሲሆን የዘርፉን ዕቅድ በማሳካት ሂደት አመራሩን፤የመንግስት እና የሕዝብ ክንፉን በብቃት
በማዘጋጀት ለተቋሙ ተልዕኮ ስኬታማነት ከፍተኛ ድርሻ እንዲወስዱ ማድረግ በማስፈለጉ ይህ ዕቅድ ተዘጋጅቷል፡፡

የዕቅዱ መነሻ ሁኔታዎች

ከትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ እና መንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ ጋር የተያያዙ የመልካም


አስተዳደር ችግሮችንና ብልሹ አሰራሮችን ለመፍታት ባለፉት ዓመታት ርብርብ የተደረገ ቢሆንም
በችግሩ ስፋትና ጥልቀት ልክ በቁርጠኝነት ባለመፈጸሙ ግልጽነትና ተጠያቂነት በማስፈን ሙስናን
ከምንጩ ማድረቅ ላይ አሁንም ብዙ ስራ ይቀረናል፡፡ በመሆኑም ዘርፍ የሚመራበት ፖሊሲ ባለመኖሩ
ምከንያት እና በየጊዜው ተጠንተው የጸደቁ ስትራቴጂዎችን በሚፈለገው ደረጃ መተግበር ባለመቻሉየሚታዩ
የአገልግሎት አሰጣጥና ብልሹ አሰራር ችግሮች ለመፍታት የተደረገው ጥረት እንደተጠበቀ ሆኖ አሁንም
የትራንስፖርት አቅርቦት ከፍላጎት ጋር አለመጣጣም፣በአሽከርካሪዎች የሚታይ የስነ-ምግባርና የብቃት ችግርና
የአሽከርካሪና የተሽከርካሪ ብቃት የሚያረጋግጡ ተቋማት የስነ-ምግባርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር፣የትራፊክ
አዳጋ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መሆኑ እንዲሁም እና የህዝቡን ፍላጎት ያላረካ መሆኑ በስፋት የሚታይ
በመሆኑ በቀጣይ ቁልፍ በሆኑ ችግሮች ላይ በማተኮር ርብርብ ማድረግ ይገባል፡፡

በእነዚህ እና ሌሎች ምክንያቶች የሴክተር መሥሪያ ቤቱም የትራንስፖርት ኢንደስትሪውናደህንነቱ የተጠበቀ እና ብቃት
ያለው ሆኖ እንዲራመድ እና በአገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ውስጥ ጉልህ ሚና እንዲጫወት ለማድረግ
የሚያስችል ዕቅድ ነድፎ ወደ ተግባር መግባቱ እንደተጠበቀ ሆኖ ከተጀመረው ለውጥ ጋር የሚራመድ ጠንካራ
አደረጃጀት፤የሰው ሃይል ልማት እንዲሁም የተቀናጀ አሰራርና አመራር ፈጥሮ ከመንቃሳቀስ አንፃር ያልተሰራ የቤት ስራ

28
እንዳለ ለመረዳት ተችሏል፡፡ ስለሆነም ከላይ የተገለጹት የዘርፉ ችግሮችን በዘላቂነት መፍታት የሚያስችል ተቋማዊ አደራጃት
በመፍጠር እና የዘርፉን የመፈጸምና ማስፈጸም አቅም በማሳዳግ እንዲሁም አሰራራችንን ዘመናዊ በማድረግ እና ወሳኝ የሆኑ
ስትራቴጂካዊ ጉዳዮችን በመተግበር ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል ከዚህ አንፃር ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ዕቅድ
ማዘጋጀት በማስፈለጉ ይህ ዝርዝር ሁኔታ እንደመነሻ ሁኔታ ተወስዷል፡፡

የዕቅዱ አስፈላጊነት

የተቋሙን ራዕይና ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችሉ የግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ስራዎችን ለመሥራትና በሂደቱም ፈጻሚ አካላት
የታቀዱትን ዋና ዋና ተግባራት /ዕቅድ/ በውጤታማነትና በቅልጥፍና ለማሳካት ሊኖራቸው የሚገባውን ሚና፣ግዴታ እና
ኃላፊነት አውቀው በተቀናጀ አደረጃጀት አሰራር እና አመራር እንዲፈጽሙ ለማድረግ ነው፡፡

የዕቅዱዓላማ

ዋና ዓላማው በዘርፉ ስትራቴጂክ ዕቅድ፣አሰራርና የአመራር ኡደት የፈጻሚ አካላትን ከፍተኛ የባለቤትነት ስሜት እና አቅም
በመፍጠር በትኩረት ማዕከላት ላይ ርብርብ መፍጠር ሲሆን ዘርዝር ዓላማዎች

 ተቋማዊ የለውጥ፣የመልካም አስተዳደርና የሰው ሃብት ስራ አመራር ውጤታማነትን ማረጋገጥ


 የስትራቴጂክ ዕቅድ ትግበራ አፈፃፀም ተግባራዊነትን ማረጋገጥ
የዕቅዱግብ

 የተቋሙ የ 2014 የልማት ዕቅድ እና የአመራር አቅጣጫዎች ላይ የጋራ መግባባት በመፍጠር ለውጤታማ አፈጻጸም
የተቀናጀ ዝግጅትና የአሰራር ስርዓት መዘርጋት ነው።
ቁልፍ ችግሮች

 ተቋማዊ የመፈጸምና የማስተባበር አቅም ውስንነት፣


 የመንገድ መሠረተ-ልማት ግንባታና ትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ተደራሽነት ዙሪያ የሚታዩ የመልካም
አስተዳደርና ኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮች፣
ቁልፍ ተግባር
 የዘርፉን ተልዕኮና ራዕይ ተረድቶ የተጀመረውን ለውጥ መቀበል የሚችል እና አመለካከቱ
የተለወጠ፣ብልሹ አሰራሮችን የሚጸየፍ፣የግብዓት ተግዳሮቶች ከዓላማው የማያስቆሙትና ለልማት
ስራው መረጋገጥ ተገቢውን አስተዋጽዎ የሚያደርግና ተቀናጅቶ የሚሰራ አመራር እና ፈፃሚ በመፍጠር
የህዝብ እርካታን የሚያረጋግጥ ተቋም መገንባት ነው፡፡

የዕቅዱ ግቦች፣ዋና ዋና ተግባራት እና የማስፈጸሚያ አቅጣጫዎች

ግብ 1.በየደረጃው ከሚገኙ አመራሮች እና ፈፃሚዎች በስራ አፈፃፀም፣በችግሮች እና መፍትሄዎቻቸው ዙሪያ


መድረኮችን መፍጠር

ዋና ዋና ተግባራት

1. ከሴክተር መ/ቤቱ ሰራተኞች ጋር የጋራ መድረክ መፍጠር


2. ከተጠሪ ተቋማት ጋር ስለተቋሙ አጠቃላይ ሁኔታ እና አፈጻጸም ዙሪያ የውይይት መድረክ ማካሄድ
3. ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ውይይት ማድረግ
4. የተጠሪ ተቋማት የስራ አካባቢን ጉብኝት መርሃ-ግብር በማውጣት ማካሄድ፣
5. በመቶ ቀናት ዕቅድ ዙሪያ በሴክተር መ/ቤቱ እና በተጠሪ ተቋማት ደረጃ ውይይት ማካሄድ፣

29
የሚጠበቅ ውጤት

 የጋራ መግባባት እና ቁርጠኝነትን መፍጠር


ግብ 2.የተቋሙን ስራ አካባቢ ሁኔታምቹና ሳቢ ማድረግ

ዋና ዋና ተግባራት

1 ከቢሮ አደረጃጀት ጋር ሊጣጣም የሚችል የግብዓትና አቅርቦት ፍላጎት መለየትና ተግባራዊ ማድረግ፣
2 የኦፊስ ካይዘን ስልጠና አመራሩና ሰራተኛው ሰልጥነው ተግባራዊ ማድረግ፣
3 ከወረቀት የጸዳ የስራ አካባቢ መፍጠር የሚያስችል የአይሲቲ መሰረተ ልማት መዘርጋት፣
4 የንብረት አያያዝና አጠቃቀም ስርዓት መዘርጋት፣
5 የውሃ፣የኤሌክትሪክ እና የመሳሰሉት ፋሲሊቲዎች ትስስርና አጠቃቀም ማሻሻል
የሚጠበቅ ውጤት

 የተፈጠረ ሳቢ የሥራ አካባቢ


ግብ 3.ተቋማዊ የመፈጸምና የማስፈጸም አቅምን ማሳደግ

ዋና ዋና ተግባራት

1. ተቋማዊ ለውጡን መተግበር የሚያስችል የማነቃቂያ ስልጠና መስጠት፣


2. የሪፎርምና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ከዘርፉ ባህሪ አንጻር በጥናት በመለየት መተግበር
3. የዘርፉን የህዝብ ክንፍ በተቋሙ ተልዕኮና ሚና ዙሪያ ማወያየት እንዲቻል የጋራ የውይይት መድረክ
ማመቻቸት፣
የሚጠበቅ ውጤት

 ያደገ ተቋማዊ የመፈጸም አቅም


ግብ 7.የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ማሳደግ

ዋና ዋና ተግባራት

 የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች የደረጃ አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ የኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን
መቅረፍ
 የመናኸሪያ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ የሚታዩ ወከባና እንግሊት ማስቀረትና ለህብረተሰቡ ምቹ
ማድረግ
 የመናኸሪዎችን አገልግሎት ለህብረተሰቡ ምቹ ማድረግ
 የህዝብ ትራንስፖርት ሪፎርም ሥራዎች ላይ የሚታዩ ችግሮችን መፍታት
 በመርሀ-ግብር ተግባራዊነትና ሥምሪት ዙሪያ የሚታዩ ችግሮች መቅረፍ
 የትራንስፖርት ማህበራት ከተፈቀደላቸዉ የተሽከርካሪ ጣሪያ በላይ እንዳይዙ ማድረግ
 የከተማ ታከሲ ትራ/ት ታሪፍን መሰረት አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ
 አዳዲስ የጭነት ትራንስፖርት ማህበራትን ማደራጀት
 በጭነት ትራንስፖርት በድርጅት በኩባንያ በግል ኦኘሬተርነት ለተደራጁ ባለሀብቶች የደረጃ ብቃት መስጠት ብቃት
ማረጋገጫ ምትክ /ቅጂ/ ፈቃድ መስጠት
 የጭነት ትራንስፖርት ዘርፍ የተሰማሩ ነባር ማህበራት ተሸከርካሪዎች ደህ ሠሌዳ መቀየር

30
 በጭነት ማመላለሻ ባለንብረቶች ማህበርሥር ለተደረጁ የጭነት ተሽከርካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስጠት
 የጭነት ተሽከርካሪዎች መረጃ በመጫን ችሎታ በደረጃ እና በአገልግሎት ዘመን ማደራጀት (incod) ማድረግ
የሚጠበቅ ውጤት

የተሻሻለ የትራንስፖርት አገ/ት አሰጣጥ

ግብ 8 የመንገድ ትራፊክ አደጋን መቀነስ

ዋና ዋና ተግባራት


ከሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ተደጋጋሚ አደጋ የሚከሰትባቸውን ቦታዎችን በጥናት መለየት

የተጀመረውን መንገድ ደህ/ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ፈጥሮ ለህዝቡ ግንዛቤ መፍጠር

በዋና ዋና መንገድ ላይ መደበኛና ድንገተኛ ቁጥጥርና ክትትል ማድረግ

ለህብረተሰቡ በተለያዩ ሥፍራዎች ግንዘቤ የመፍጠር ተግባርና በደቡብ ኤፍ.ኤም ቅርንጫፍ
ጣቢያዎች እንዲሁም የአካባቢ ሬድዮ በመጠቀም የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ትምህርታዊ ፕሮግራም
በስልጢኛ እንዲተላለፍ ማድረግ
 የት/ቤት የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ክበባትን ማቋቋም፤ማጠናከርና ሥልጠና መስጠት
 የቀበሌ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ኮሚቴን ማቋቋም፤ማጠናከርና ሥልጠና መስጠት
 በኤስ.ኤም.ኤስ መልዕክት አላላክና አጠቃቀም ላይ ለትራፊክ ፖሊስና ለመንገድ ደህንነት ባለሙያ
ሥልጠና መስጠት
 የቁጥጥር ስራዉን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ማለትም በኤስ.ኤም.ኤስ መልዕክት አላላክና መረጃዎችን
በዊቭቤዝ ሪፖርት አላላክ በመምራት ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት፡፡
 የአጥፊ አሽከርካሪዎች የቅጣት ሪከርድ አያያዝ ሥርዓት ማጠናከር
 የአደጋና የደንብ መተላለፍ መረጃን ማጠናቀር
የሚጠበቅ ውጤት
የቀነሰ መንገድ ትራፊክ አደጋ

ግብ 11. የተቋሙ ስትራቴጂክ ዕቅድ የክትትልና ግምገማ ማኑዋል ይዘጋጃል፣ቋሚና ዘላቂ የስራ አፈጻጸም
ግምገማና የግንኙነት ስርዓት መዘርጋት

ዋና ዋና ተግባራት
1. የክትትልና ድጋፍ ማኑዋል ማዘጋጀት፣
2. በተቋማችን ካሉ ሰራተኞች ጋር የግንኙነት እና የአፈፃፀም ግምገማ ጊዜ በመወሰን ተግባራዊ
ማድረግ፣
3. የተቋሙን የስትራቴጂክ ዕቅድ የአፈጻጸም ማወዳደሪያ የደረጃ ማዕቀፍ ማዘጋጀት፣
4. የውጤታማ ፈጻሚ አካላት የእውቅና እና የማበረታቻ ሥርዓት መዘርጋትና ተግባራዊ ማድረግ፣
የሚጠበቅ ውጤት

 ያደገ የክትትልና ድጋፍ ስርዓት


ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮች እና መፍትሄዎች

 ዘርፉ የሚጠይቀውን ተልዕኮ ለማሳካት የሚያስችል የሰው ሀይል ልማትና የተቀናጀ አሰራር
እጥረት፣
 የሪፎርም ፕሮግራሙን ለመተግበር የሚያስችል የአደረጃጀትና የአመለካከት ውስንነት መኖር፣
መፍትሄ

31
 በቂ ግንዛቤ መፍጠርና እና በሚነሱ ጉዳዮች ላይ መግባባት መፍጠር
የማስፈፀሚያ አቅጣጫዎች

 በቅንጅትና በተደራጀ አግባብ ተቋማዊ ለውጥን ማምጣት


 ስለአጠቃላይ ስራው ለሰራተኛው ግንዛቤ መስጠት
 በተቋሙ ስለሚከናወኑ የለውጥ ስራዎች በየጊዜው የኮሙኒኬሽን ስራዎችን በመስራት
ግልጸኝነትን መፍጠር
 ለውጡን ለማሳከት የተለያዩ አማራጭ መንገዶችን ሁሉ አሟጦ መጠቀም
 ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቀጣይ ተልዕኮ ላይ መግባባት ላይ መድረስ
የዕቅድ አፈፃፀሙን በየሳምንቱ በመገምገም አቅጣጫ ማስቀመጥ

የ 2014 ዓ.ም የወ/ከ/አስ/ መንገድ ትራፊክ ደህንነት ዋና ስራ ሂደት የ 100 ቀን ዕቅድ

ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ የመቶ ቀን ዕቅድ


ጥቅምት ህዳር
1. የግንዛቤማስጨበጥሥራዎች
1.1. በት/ በት/ቤት 02 01
ቁጥር
ቤትአዲስየመንገድደህንነትክበባትማደራጀትማቋቋምናየመንገድአጠቃቀምግንዛቤእንዲፈጠር
ማድረግ
1.2. ነባርየትቤትክበባትማጠናክርየመንገድአጠቃቀምግንዛቤእንዲፈጠርማድረግ በት/ቤት 9
ቁጥር
1.3. አዲስየቀበሌመንገድደህንነትኮሚትዎችንማቋቋምናየመንገድአጠቃቀምግንዛቤእንዲፈጠርማ በቀበሌ 02 01
ቁጥር
ድረግ
1.4. ነባርየቀበሌየመንገድደህንነትኮሚቴዎችማጠናከርናየመንገድደህንነትግንዛቤእንዲፈጠርማድ በቀበሌያ 03
ት ብዛት
ረግ
1.5. በከተማውለሚገኙየህብረተሰቡክፍልበመንገድደህንነትዙሪያ በሃይማኖት ተቋማት በቁጥር 9100 ወ 4550 1516 1517
ግንዛቤእንዱፈጠርማድረግ
ሴ 4150 1516 1517
1.6. በከተማውለሚገኙየህብረተሰቡክፍልበመንገድደህንነትዙሪያ በገበያ ቀናትና 35500 ወ 17750 5916 5917
በመናኻሪያው በሞንታርቦ ግንዛቤእንዱፈጠርማድረግ
ሴ 17750 5916 5917
በከተማውለሚገኙየህብረተሰቡክፍልበመንገድደህንነትዙሪያ በት/ቤት 10000 ወ 5000 1666 1667
ግንዛቤእንዱፈጠርማድረግ
ሴ 5000 1666 1667

በከተማውለሚገኙየህብረተሰቡክፍልበመንገድደህንነትዙሪያ በከተማው በሚፈጠሩ 1550 ወ 750 258 259


መድረኮች ግንዛቤእንዱፈጠርማድረግ
ሴ 750 258 259
1.7. የሥራሂደቱንእንቅስቃሴአተገባበርበተመለከተየተሟላመረጃመስጠትናአስፈላጊውንግንዛቤመ በዙር 270 90 90
ፍጠርየሚያስችልየተለያየይዘትያላቸውንብሮሸሮችማዘጋጀት
2. የእንጅኔሪንግሥራዎች
2.1. በእንስሳት የሚሳቡጋሪዎችአንፀባራቂምልክትእንዲኖራቸውማድረግ በቁጥር 9 3 3
2.2. አለምአቀፍየመንገድዳርምልክቶችንናገላጭጽሁፎችንማኖር በቁጥር 3 1 1

32
ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ የመቶ ቀን ዕቅድ
ጥቅምት ህዳር
2.3. የእግረኛማቋረጫቦታዎችላይዜብራመቀባት በተቀቡ 35 11 12
ቦታዎች
3. የቁጥጥርሥራዎች
3.1. ደንብቁጥር 395/2009 ተግባራዊመሆኑንለማረጋገጥበመንግድላይቁጥጥርናክትትልማድረግ በቀን 70 23 24
3.2. የመንገድ ዳር ገላጭ ጽሁፎችን አዘጋጅቶ መትከል በቁጥር 6 2 2
4. የማበረታቻስራዎች
5. የትራፊክአደጋንመቀነስ፤የደንብተላላፊዎችናአደጋመረጃንማስተላለፍ
5.1. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን 16 አጠቃላይ አደጋበሚቀጥለዉ ጊዜ  
በ 2014 ዓ.ምአጠቃላይአደጋበ 15% መቀነስ
5.2. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን 05 የሞት አደጋየሚደርሰውንሞትበ 15 በፐርሰንት 15%  
%መቀነስ
5.3. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን 08 ከባድ የአካል ጉዳት በ 15 %መቀነስ በፐርሰንት 15%  
5.4. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የነበረውን ቀላል የአካል ጉዳት በነበረበት መቆየት በፐርሰንት 0%  
5.5. በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት 03 የነበረውን በንብረትየሚደርሰውን በቁጥር 15%  
ጉዳትበገንዘብሲተመን 15% መቀነ
5.6. የደንብተላላፊዎች ሪፖርትከነሪኮርዱበየሳምንቱማስተላለፍ 15
5.7. የአደጋየተተነተነ መረጃበየሳምንቱ ሪፖርት ማስተላለፍ 15

33
የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦት አደረጃጀትና ሥምሪት ዋና የሥራ ሂደት የ 100 ቀን ዕቅድና የድርጊት መርሀ-ግብር

ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ የ 100 ለ 2014 የተጣሉ ግቦች


ቀን ጥቅም ህዳር ታህሳስ ምር
ዕቅድ ት
የህዝብ የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ኦፕሬተሮች በትራንስፖርት በሰልጣ 10 6 4
አዋጆች፣ ደንቦች መመሪያዎችና ማንዋሎች ላይ ስልጠና መስጠት ኝ ቁጥር
ከተማዊ የስራ ሂደቱን ዕቅድና ሪፖርት ማዘጋጀት ዙር 03 01 01 01
ዕለታዊ፣ ሳምንታዊና ወርሃዊ የስራ ሂደቱን ክንዋኔዎች መገምገምና ወርሃዊ ግብረ ዙር 04 01 01 02
መልስ መስጠት
በመናኸሪያችን ያሉ የትራንስፖርት ኦፕሬሽናል ስራዎች በ BPR ጥናት መሰረት ዙር 03 01 01 01
እየተከናወኑ ስለመሆናቸው ድጋፋዊ ክትትል ማድረግና ግብረ መልስ መስጠት
ዕለታዊ የመናኸሪያ አፈፃፀም መረጃዎችን ማጠናከርና በዕለት፣ በሳምንት፣ በወርና የተዘጋጀ 03 1 1 1
በዓመት ማደራጀት ሰነድ
ከአጎራባች ወራደዎች ጋር በስምሪት አፈፃምና ታሪፍ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ዙር 2 - 1 1
ክፍተቶችን ማስወገድ የሚያስችሉ የተለያዩ የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀት
ዕቅዶቻችንን በጋራ የምናቅድበትና አፈፃሞቻችንን በጋራ የምንገመግምበት ዞናዊ ዙር 01 1
ጉባኤ ማዘጋጀት
በበጀት ዓመቱ ዞናዊ የተሞክሮ ልውውጥ መድረክ ማዘጋጀት ዙር 1 1
በበጀት ዓመቱ በዞን ደረጃ በሚዘጋጁ የግምገማና የልምድ ልውውጥ መድረኮች በቁጥር 01 01
መሳተፍ
የከተማውን የመንገድ ትራንስፖርት ሽፋንና ጥራት በበቂ ሁኔታ የማሳደግ ስራ በ% 23% - - -
በማከናወን የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ ማሳደግ
ከከተማውን ከአጎራባች ከወረዳ፣ ቀበሌን ከመንደር የሚያገናኙ አዳዲስ የስምሪት በቁጥር 02 - -
መስመሮችን መክፈት
በ 2014 በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመት የተመዘገበውን የህዝብ የትራንስፖር አፈፃፀም የተጓጓዘ በቁጥር 258750
ተሳፋሪ ቁጥር 256284 ወደ 258750
በከተማ ውስጥ በነፃ ስምሪት አሰራር ያልተሸፈኑ የስምሪት መስመሮችን በፍራንቻይዝ የስምሪ 1 1
አግባብ ማሰራት ት
መስመር
በቁጥር
የ 2014 የተሸከርካሪ ምልልስ ዕቅድ 19500 በ 100 ቀን 19500
በከተማው ለሚገኙ የመለስተኛና አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት ድጋፋዊ 2
ማህበራት ድጋፍና ክትትል ማድረግ ክትትል
በቁጥር
በከተማ ውስጥ በሚገኙ የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦትና አስተዳደር ማሻሻል
የታክሲ ውስጥ የስምሪት መስመሮችን ማጥናትና ታሪፍ ማዘጋጀት የስምሪ 02

መስመር
በበዓላት ጊዜና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በሚለቀቁበት ወይም በቁጥር 01
በሚገቡበት ወቅት አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት
ማድረግ
ከከተማ ተነሽ የሆኑ የህዝብ ማላለሻ ተሽከርካሪዎች ወርሃዊ የስምሪት መርሃ የፀደቀ 03
ግብሮችን መርምሮ እንዲጽድቅ ማድረግ መርሃ
ግብር
በትራ/ል/ጽ/ቤት መናኸሪያ የህዝብ ማመላለሻ ስምሪት ማውጫ ፈቃድ አሰጣጥ፣ በዙር 03
የስምሪት መፍቀጃ ቅጽ አጠቃቀም፣ የስምሪት ክንውን መረጃ አያያዝ ዙሪያ
እንዲሁም የትራንስፖርት ሪፎርም ስራዎች ተግባራዊነት ዙሪያ የተጠናከረ ድጋፋዊ

34
ክትትል ማድረግ
በዞኑ ለሚገኙ የህዝብ ማመላለሻ የተሽከርካሪዎች በመመሪያው መሰረት ለ 3 አዲስና በቁጥር 30
ለ 27 ነባር ተሸከርካሪዎች ደረጃ መስጠት
ተለይተው ለቀረቡ የቴክኒክ ችግር ያለባቸውን ተሸከርካሪዎች ስምሪት እንደያገኙና እርምጃ እንዲወሰደብቸው 4 ዙር በ % 100% 100% 100% 100% 10
ክትትል ማድረግ
በመናኻሪያችን አቅጣጫ ጠቋሚ ታፔላዎችን ማጠናከር ቁጥር 12 - 12 -
በ 2014 በጀት አመት በ 1 ኛዉ ሩብ ዓመተ የተመዘገበውን ገቢ ከ 106785 ወደ 128922 ማሳደግ በብር 128922

35
ቁጥር------------------------
ቀን-------------------------

ለ----------------------------

ወራቤ

-
ጉዳዩ፡ የ 2014 በጀት ዓመት የሀምሌ - ታህሳስ የ 06 ወር ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ


እንደተሞከረው የወራቤ ከተማ
አስተዳደር ትራንስፖርት
ልማት ጽ ቤት የ ዓ ም / 2014 .

ከሀምሌ ታህሳስ ወር ሪፖርት


- 06

ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር ገፅ

36
አባሪ አድርገን የለክን መሆኑን
እንገልፃለን፡፡

// የትራፊክ አደጋን በጋራ


እንከላከል//

ግልባጭ
 ለወ ከ አስ ከንቲባ
/ / /

 ለወ ከ አስ ፕላን ጽ ቤት
/ / / / /

 ለስ ዞ መን ተራ መምሪያ
/ / / /

 ለጽ ቤታችን
/

37
ወራቤ

የልማት ስራዎችን በተመለከተ፡-

የመንገድ ደህንነት ማረጋገጫ ዋና የስራ ሂደትን በተመለከተ፡-ከሀምሌ-ታህሳስ

ለ 111912 ለሚሆኑ ግለሰቦች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ለመስጠት


ታቅዶ ለከተማው ነዋሪዎችና በመናሃሪያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ዙሪያ ወንድ 42830
ሴት 33710 በድምሩ 76540 እንዲሁም አስፓልቱን ሲጠቀሙ ሆነ ዉስጥ ለዉስጥ
ሲሄዱ ግራ ጠርዛቸዉን እንዲይዙ ወንድ 29990 ሴት 25940 በድምሩ 55930 በዕምነት
ተቋማት ወንድ 6440 ሴት 4700 ድምር 11140 በትምህርት ቤት ወንድ 4250 ሴት 3620
ድምር 7870 በአጠቃላይ 151480 ዜጎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ተሰጥቶዋል፡፡08
ምልክትና ማመልከቻ ማመልከቻ የሚያስፈልጋቸው ቦታዎች ልየታ ለማድረግ
ታቅዶ 08 ተከናውኗል፤ 07 የቁጥጥር ቀጠና ለመለየት ታቅዶ 07 የቁጥጥር ቀጠና
መለየት ተችሏል፣ የተሳፋሪዎችን ምቾት የሚቀንሱና በህገ-ወጥ አሽከርካሪዎች
በመከታተልና ቁጥጥር በማድረግ አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ
1764 አሽከርካሪዎች ላይየተወሰደ ሲሆን 944085.5 ብር ለመንግስት ገቢ ሆኗል፡፡
የእርምት እርምጃ ከተወሰደባቸው አሽከርካሪዎች ውስጥ ሪከርድ ውስጥ የገቡት
ተሽከርካሪዎች ብዛት 377 ሲሆን ሪከርድ ውስጥ በመግባታቸው እርምጃ
የተወሰደባቸው 20 ተሸከርካሪዎች ናቸዉ ፡፡ በፍጥነት የተከሰሱ ተሸከርካሪዎች
ብዛት 162 ሲሆኑ በፍጥነት ገቢ የሆነ ብር 51900 ነው፡፡ከቁጥጥር አግባብ ጋር በተያያዘ
ከታሪፍ በላይ አስከፍለዉ የተገኙ 04 ተሸከርካዎች ላይ 2300 ብር ታሪፍ
38
ለህብረተሰቡ የማስመለስ ስራ መስራት ተችሏል፡፡ ከኤልመንት ቁጥጥር ጋር
በተያያዘ ከ 200 በላይ ሞተሮችን ሄልመንት እንዲያደርጉ የማሰማረት ስራ ተርቷል፡፡
በዚህም ሄልሜት ሳያደርጉ በሚያሽከረክሩ 270 የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች ላይ
የዕርምት እርምጃ መዉሰድ ተችሎዋል፡፡በወራቤ ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ በ 14
ትምህርት ቤቶች ላይ ስለመንገድ ድህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት
ለተማሪዎች መስጠት ተችሎዋል፡፡ለአምስት ትምህርት ቤቶች አስራ አንድ የተማሪ
ትራፈክ የደንብ ልብስ መስጠት ተችሎዋል፡፡ምልክትና ማመልከቻ
የሚያስፈልጋቸዉን አምስት ቦታዎች ተለይተዉ አመልካች ታፔላ መትከል
ተችሎዋል፡፡ከፍጥነት በላይ የሚያሽከረክሩ 05/አምስት/ሞተሮች ላይ ከፍጥነት በላይ
በሚል ዕርምጃ ተወስዶዋል፡፡በአምስት መስጂዶች ዉስጥ/ጃፈር መስጂድ፡ኡመር
መስጂድ፡ኡስማን መስጂድ፡አቡበከር መስጂድ፡አልከሶ መስጂዶች ላይ ስለመንገድ
ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠት ተችሏል፡፡ከትራፊክ ፖሊስ ጋር
የግንኙነት አግባብ የተጠናከረ ማድረግ ተችሏል፡፡

የደረሰ የትራፊክ አደጋን በተመለከተ፡- የደረሰ የትራፊክ አደጋ 16 ሲሆን ሞት 06 ከባድ


የአካል ጉዳት 10 ሰው ቀላል /0 ሲሆን በንብረት ላይ የደረሰ አደጋ 03 ተሸከርካሪ
በድምሩ 18 አደጋዎች ተመዝግበዋል፡

የስምሪት የስራ ሂደት በተመለከተ ከሀምሌ-ታህሳስ

 38558 ተሸከርካሪዎች ከወራቤ-መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደርጋሉ ተብሎ ታቅዶ 37076 ተከናውኗል፤
 497962 ተሳፋሪ ከወራቤ መናኻሪያ ይጓጓዛሉ ተብሎ ታቅዶ 505170 ተከናውኗል፤
 224238 ብር ከመናኻሪያ ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ታቅዶ 420740 ብር መሰብሰብ ተችሏል፤
 1524720 ኪ.ሜ ርቀት ተሸፍነዋል፤
 በመነሀሪያ ዉስጥ የተሳፋሪን ምቾት በሚቀንሱ ረዳት እና ሾፌር ላይ ቁጥጥር በማድረግ ህግና ደንብን በመተላለፍ
201 ተሸከርካሪዎች ላይ የእርምት እርምጃ በመዉሰድ 52200 ብር ለፋይናንስ ገቢ ተደርጎዋል፡፡ከተወሰደዉ እርምጃ
ዉስጥ -በተከለከለ ቦታ በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሙያ ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር እና -ተሳፋሪ በማጉላላት - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን -ፍሰት በማወክ
ከምድብ ዉጪ በመጫን - የደረት ባጅ ባለማድረግ - የሹፌር ሽርጥ ባለመልበስ - ትርፍ በመጫን - መነሻ መድረሻ
የታሪፍ ታፔላ ባለመለጠፍ - ቦሎ ባለማደስ - መዉጫ ባለማደስ - የስምሪት ባለሙያ በመጣስ ኣና -
መንጃ ፍቃድ ኖሮት ባለመያዝ የዕርምት ዕርምጃ የተወሰደባቸዉ ናቸዉ፡፡

39
 ነባርና አዲስ ተሸከርካሪዎች 3 ኛ ወገን ስለማደሳቸዉ/ስለመለጠፋቸዉ/ቁጥጥር በማድረግ 05 ተሸከርካሪ ስምሪት
በማገድ እንዲያመጡ ማድረግ ተችሎዋል፡፤ ለአብነት በሰነድ ተቀምጦዋል፡፡
 03 ነባር ተሸከርካሪዎች ቦሎና የብቃት ማረጋገጫ/የደረጃ ሰርትፊኬት/እንዲለጥፉ ለማድረግ ታቅዶ 03
ተከናዉኖዋል
 ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደረጉ ተሸከርካሪዎች መለስተኛ 4999 አነስተኛ 32077 በድምሩ 37076
ናቸው፤
 ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት የተጓጓዙ ተሳፋሪ አነስተኛ 385194 መለስተኛ 119976 በድምሩ 505170 ናቸው፤
 ከወራቤ መናኻሪያ የተሰበሰበ ገቢ በአነስተኛ 320760 በመለስተኛ 99980 በድምሩ 420740 ነው፤
 ከወራቤ በመነሳት የተሸፈነ ርቀት በኪ.ሜ አነስተኛ 1417021 መለስተኛ 107699 በድምሩ 1524720 ኪ.ሜ ነው፤

 ለአካል ጉዳተኞች ለሽማግሌዎች ለህጻናትና.ለነፍሰጡሮች፤ከቀይ ለባሾች ጋር በመሆን ቅድሚያ እንዲያገኙ


በማድረግ ታችሏል፤

 በመነሀሪያ ዉስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ቀልጣፋ ና ጤናማ እንዲሆን በየወቅቱ ዉይይት በማድረግ ጫኚና
አዉራጆችን 01 ቲም በማዋቀር በአደረጃጀት ተግባር እንዲመራ ተደርጎዋል፡፡

 የትራንስፖርት ኦፕሬሽን ስራዎች በ ቢፒአር ጥናት መሰረት ከማድረግ አንጻር እለታዊ የተሸከርካሪዎች አገባብ
ምዝገባ፡እለታዊ የተሸከርካሪዎች ባህር መዝገብ መመዝገብ እና እለታዊ ሪፖርት በማደራጀት ተግባራዊ ማድረግ
ተችሎዋል፡፡

 በወራቤ መነሀሪያ ዉስጥ በኢንተርፕራይዝ የተደራጁ 02 ማህበራትን በማደራጀት 01 የሽንት ቤትና የሻወር ቤት
እንዲሁም 01 የሻይ ቡና አገልግሎት ለህብረተሰቡ እንዲሰጡ የማድረግ ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 በከተማዉ ተነሽ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ከአጎረበች ወረዳና ዞን ለሚሰማሩ ተሸከርካሪዎች ቁጥጥር በመድረግ ቦሎ 3 ኛ
ወገን ና የብቃት ማረጋገጫ(የደረጀ ሰርትፍኬት) የሌላቸዉ ተሸከርካሪዎች በመለየት ስምሪት እንደያገኙ ተደርጓል፡፡

 በነጻ የመነሀሪያ ስምሪት አፈጻጸም ዙሪያ ለሚቀርቡ ቅሬታዎችና አቤቱታዎች ቀርበዉ ተገቢ ምላሽ
ተሰጥቷል፡፡/በስምሪት መስመር ፍሰት፡በትርፍና በታሪፍ፡የጠፋ ዕቃ በማስመለስ፡ በትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ
ዙሪያ ቅሬታዎች እና በሌሎችም ምላሽ ተሰጥቷል፡፡

 በመነሃሪያ ለ 126 አካል ጉዳተኞች፡ለ 360 ነፍሰ ጡር እናቶችና ለ 96 አራጋዉያን 306 ልጅ ለያዙ እናቶች በድምሩ
888 ሰዎችን ከቀይ ለባሾች ጋር በመቀናጀት ተራ ሳይጠብቁ እንዲስተናገዱ ለማድረግ ታቅዶ 131 አካል ጉዳተኞች
368 ነፍሰ-ጡሮ እናቶች 103 አረጋዉያን እና 309 ህጻናት ለያዙ እናቶች በአጠቃላይ 911 የህ/ሰብ ክፍሎች ቅድሚያ
እንዲሰጣቸዉ ተደርጓል፡፡አፈጻጸሙ 110.7% ነዉ

 ለትርፍና ታሪፍ ቁጥጥር ያመች ዘንድ የስምሪት ቢሮ ከነበረበት ወደ መወጪያ በር እንዲሆን የማድረግ ስራ ተሰርቶ
በተወሰነ መጠንም ቢሆን ትርፍና ታሪፍን መቆጣጠር ተችሎዋል፡፡

 ትርፍና ታሪፍን ለመቆጣጠር ሁሉንም መስመሮች አንድ ቦታ የማድረግ ስራ ተሰርቶ ቁጥጥር የማድረግ ስራ እየተሰራ
ነዉ

 መነሀሪያ ዉስጥ 06 ሻወር ቤቶችን የመስራት እና 04 ሽንት ቤቶችን የማስመጠጥ ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 የተሳፋሪ ጥላ የማደስ ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 የወዳደቁ ታፔላዎችን በየ መንገዱ ሰብስቦ የማስጠገን ስራ ተሰርቶዋል፡፡

40
 የቢሮ በርና መስኮት መስታወቶችን የማስጠገንና እንዲሁም ቢሮዎችን ቀለም የማስቀባት ስራ ተሰርቶዋል

 መነሃሪያዉን ለተሳፋሪ ምቹና ማራኪ ከማድረግ አንጻር ግቢዉን የማጽዳት ስራ ተሰርቶዋል፡፡

 የመነሃሪያ መግቢያ ና መዉጫ በር የማስጠገን ስራ ተሰርቶዋል

 ከመርሃ ግብር አንጻር ከሆስዐና-ወራቤ የሚሰማሩ ተሽከርካሪዎች በግማሽ ያህል እንኳን የማይመጡ ስለሆነ
መስመሩ ላይ የፍሰት ችግር ያጋጥማል በተለይም በቅዳሜና እሁድ ቀናት ፡

 ከቀይ ለባሽ ጋር በመቀናጀት ህገ-ወጥ የህጻናት ዝዉዉር በመቆጣጠር ወደ መጡበት እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡

ኢልቅ------------------
አያም-------------------
ለወ/ከ/መት/---------- ጋር
ወራቤ

41
ዡቦይ፡- የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1

አይዶ የ ወሬ የትረሱ ብለቸ


/ 06

ከዉነ ላሆት ዮናን


ለደር በሙግሙጋሪ ለጪቅሞት
የጃዲምኮ ዮራቤ ከተመ
መትንዳደሬ ኡንገ ላቶ ክ ጋር /

የ ዘማን የ ለኜ ደረት
2014 1

አይዶ የ ወሬ የትረሱ ብለቸ


/ 06

ከዉነ ኡፍተ ቲቲታይ ሪሳለ


02

ጊነ የላህነኮ ያሽሊናን፡፡

42
//ቶገሬት ጊነ//

የቻል

 ለወ/ከተ/መት/ከንቲበ ጋር
 ለወ/ከተ/መት/ወበጃ ጋር
 ለክትበት ጋሪ
ወራቤ

የ 2014 ቶ.ኢ በጀት ዘማን በመትግራገቤ ላቶ


ክትበትጋር የ 1 ለኜ ደረት ዓይዶከዉን
ቡንገዋ ወገሬት የትከወኑ ብልቸ ቤደበ ፡- ለ 111912 ሊዮኖን ሰብቸ ቡንገ ወገሬት የተጅሪብ
አሽረ ላቦት ዌጠኔኔ ለከተማይ ነባሪዋ በመናሀራይ ጊቤ ሁስጥ ገበ ሊዮጫን አመሰብ ሊጂ
42830 ገረድ 33710 በዲባየከ 76540፣ ሂንኩምንገ ንጋይ ማረ ቲድጋለሉ ዩስጥሉስጥ ኡንገ ጉራ
አዘረኒሙ ዬንዞነኮ ባሶት ሊጂ 29990 ገረድ 25940 በዲባየከ 55930 በሃይማኖት
ቢድጋለልቡይማን ኤትቸ ልጂ 6440 ገረድ 4700 በድባየከ 11140 በአሽር ጋርቸ ልጂ 4250 ገረድ
3620 በድባከ 7870 የትከወነ ቲዮን ቡንዱሉሎከ 151480 የማትጂረቤ አሽረ ዋቦት
አቀተሌኔ፤08 መልከትዋ ሚሊክት ያትኬሺማን ኤትቸ ለላሎት ዌጠኔኔ 08
ተከወናን፤ 07 ተክታተላት ያስቡያን ኤት ለላሎት ዌጠኔኔ 07 ተክታተላት ያስቡያን ኤት
ላሎት አቀተሌን፤ 1764 ሁክመ ሁልቀ አሽዋረርቸ በትካኪተሎትዋ በትቃቂሮት ብለኒሙ
ያድጎነኮ ኤት ያግቦት መቀጮ ዮሰድቡይሙ ቲዮን 944085.5 ቢረ በመቀጮ ለዱኒያ ጭምት
ክትበት ጋር ባትዋስዶትታባን፡፡ኤት ያግቦት መቀጮ ቶሰድቡይሙ አሽዋራርቸ ውስጥ ሪከርድ
ውስጠ የገቡ ተሸዋራርቸ ብዢነት 377 ቲዮን ሪከርድ ውስጠ በግቦትኑም ኤት ያግቦት
መቀጮ የቶሰደቢሙ 20 ኒሙ ፡፡ በፋጡልነት የትከሰሱ ተሸዋራርቸ ብዢነት 162 ቲዮን
በፋጡልነቲ 51900 ቢረ ለዱኒያ ላቶ ኪትበት ጋር ገቢ ሆናን፡፡ተትቁጣጠሮት አዘር ቤደበ
ተታሪፍ ደር ያትኬፈሉ 04 ተሸዋራርቸ ደር 2300 ብራ ለኡመቲ/ለተሳፋሪ የክንብሎት ብል
ተረሻን፡፡ተኤልሜንት ደር ቤደበ ተ 200 ሊበዛን ሞተር ሳይክል ሄልሜንተ የሻነኮ አሶት ብል

43
ተረሻን፡፡ቢታሚ መሰ ሄልሜንት ተያሱ ቢያሽዋራሮን 270 አሽዋራርቸ ደር ኤተ ያግቦት ብል
ተረሻን፡፡በወራቤ ከተመ መትንዳደሬ ዉሥጥ ቢትረከቦን በ 14 አሽር ጋርቸ ዩንገ ወገሬት ቤደበ
ተትጀሪበ ያቦት ብል ተረሻን፡፡ለምስት አሽር ጋርቸ አስረደ/11/ የተማሬ ትራፊከ ልባሰ ዋቦት
አቀተሌን፡፡ምልክትዋ ኢተ ያተራን ታፔለ ያትኬሺያን ኤተ ላሎት አቃተሌን፡፡ታፔለ
ሊያትኬሺማን ኤትቸ ላሎኔ አምስተ ታፔላ ቺከሎት አቀተሌን፡፡ቦራቤ ከተመ መትንዳደሬ
ሊትረከቦን አምስት መስጊድቸ ደር ዩንገ ወገሬተ ቤደበ ተትጀሪበ ዋቦት አቀተሌን፡፡

ቡንገ አሽዋራሪዋ ተሸዋራሪ የትከለቀ የትራፊክ ሰከባቦ ቤደበ፡- 06 መውት፤ 10 ቆማሪ


የጅስም ደዉስ ፣ በንብረት ደር ደዉስ የጄጄ 03 ቀሊሎ የጂስም ደውስ ዬለ ቲዮን ቡንዱሉሌከ
16 ሰከበ ጄጃን፡፡

በመትግራገቤ ተሳፋርቸ መስኒጀ ቤደበ፡- ቶራቤ መነሀረ በንቆት 38558 ተሸዋራርቸ ዩንገ
ክምብልብል ያኖን ባሌ ዋጠኔኔ 37076 ተከወናን፤ ለ 497962 ሰብ የመትግራገቤ
ተድጋላይቸ ያኖን በሌ ዋጠኔኔ 505170 ክናናበሎን፡፡ የመነሀረ ሁክም አዳብ በልቄሩ
አሸዋራርቸዋ ረዳትቸ ደር ኤት ያግቦት መቀጮ 224238 ቢረ ተመናሃሪያ ገቤ ጭም ለኖት
ዌጠኔኔ 420740 ቢረ ጭም አኖት አቀተሌን፡፡በመነሀረ ሁስጥ የትሳፋሬ ምቾት ቢቀንሶን
ረዳት ዋ ሹፌርቸ ደር በትቅራቀሮት ህገዋ ደንበ በትላለፎት 201 ተሸዋራርቸ ደር እርምጀ
በዉሰዶት 52200 ብረ ለፋይናንስ ገቤ አሴን፡፡ተቶሰደይ እርምጀ ሁስጥ -በተከለከለ ቦታ
በመቆም -ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን -የስምሪት ባለሞያን ትዕዛዝ ባለማክበር -በመነሀሪያ
ዉስጥ ሁከት በመፍጠር -ተሳፋሪ በማጉላላት -ፍሰት በማወክ ከምድብ ወጪ በመጫን ነዉ፡፡
ለ 03 አጂስዋ የናሩ ተሸዋራርቸ ቦሎዋ ቁወ አትርጋጋቸጬ/የመቃመ ሰርተፍኬተ እለጥፎነኮ
ላኖት ዌጠኔኔ 05 ተከወናን፡፡1524720 ኪ ሜ ሪቀት ተሸፈናን፡፡፡፡አጂሰዋ ነባር ተሸዋራርቸ
3 ኛ ወገን ላድሶትኒሙ /ለለጥፎትኒሙ ተክታተላት አሶት ተቻላን/ለባይትከ ተዝጋጃን፡፡
ቶራቤ መነሀረ ጭም የሲ ገቢ በአነስተኘ 320760 በመለስተኘ 99980 በድባየከ 420740
ኒሙ፡፡ቶረቤ በንቆት የትሸፈነ ሪቀት በኪ.ሜ በአነስተኘ 1417021 በመለስተኘ 107699
በድባየከ 1524720 ኪ ሜ ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት የትግራራገበ ተሳፋሪ በአነስተኘ
385194 በመለስተኘ 119976 በድባየከ 505170 ኒሙ፡፡ቶራቤ መነሀረ በንቆት ክንብልብል
ያሱ ተሸዋራርቸ አነስተኘ 32077 መለስተኘ 4999 በድባየከ 37076 ኒሙ፡፡አካል ጉዳተኛኞ፡
ለባሊቅቸ፡ለሰቢያዋለነፍሰጡርቸ ተቀይ ለባሽቸ ሀዴኘ በዉኖት ቅድመ ዮቡይማነኮ ላሶት

44
አቀተሌን፡፡በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተጎሮቤት/ተቁርብ ወረደዋ ዞን ሊሰማሮን
ተሸዋራርቸ ተክታተላት ባሶት ቦሎ 3 ኘ ወገንዋ የብቃት ማረጋገጨ /የደረጃ
ሰርትፊኬት/ዬለይሙ ተሸዋራርቸ በበሎት ስምሪት አይረክቦነኮ ያሶት ብል ተከወናን፡፡
በመነሀረ ዉስጥ አገልግሎት ባቦት ቤደባ ፋጡልዋ ፈየ ዮናነኮ በወክት በወክትካ መሹረ ባሶት
ጫኝዋ አዉራጅ 01 ቲም በህለቆት በአደረጃጀት ተግባር እትመራነኮ ላሶት አቀተሌን፡፡
የትራንስፖርተ/የመትግራገቤ ኦፕሬሽንቸ ብልቸ በቢፒአር ጥናት መሰረት ታሶት ቤደበ ያየም
የተሸዋራርቸ አገባብ ምዝገበ፡ያያም ተሸዋራርቸ በህሪ መዝገብ የምዘግቦትዋ ያያም ሪፖርተ
ባድራጆት እትረሻነኮ አሶት አቀተሌን፡፡ በወራቤ መነሀረ ዉስጥ 02 ማህበርቸ ባድራጆት በሻይ
ቡናወ በሹማት ጋር በሻወር ጋር አገልግሎት ዮቦን ማህበርቸ አድራጆት አቀተሌን፡፡
በከተማይ ሊነቆን ተሸዋራርቸ ተቀፈት ወረዳዶዋ ዞንቸ ሊሰማሮን ተሸዋራርቸ
ቁጥጥረ ባሶት ቦሎ ዋ 3 ተኛ ወገን ዋ የብቃት ማረጋገጨ ዬለይሙ ተሸዋራርቸ
በላሎት ስምሪት አይረክቦነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በጠለል የመነሀረ ስምሪት አፈጣጠም
ቤደበ ሊቀርቦን አቤቱታቶ ተገቤ ክንባያ ያቦት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ ለ 126
አካል ጉዳተኛኞ፤ለ 360 ነፍሰ ጡርቸ እንደትቸ ለ 96 አራጋዉያን ለ 306 ዌጅ ሊያንዞን
እንደትቸ በድባየከ 888 ሰብቸ ተረ ተዬንዙ እዲጋለሎነኮ ሊያሲ ዌጠኔኔ ለ 131 አካል
ጉዳተኛኞ ለ 368 ነፍሰ ጡርቸ ለ 103 አረጋዉያን ዋ ለ 309 ሰቢያዮ ሌንዞን እንደትቸ
በሁንዱሉሌከ 911 ሰብቸ ቅድማ ዮቡይማነኮ ያሶት ብል ተረሻን፡፡በመነሀረ ሁስጥ 06
ሻወር ጋርቸ ተረሶኔ ድጋየ ዋቦት ጀመሮን፡፡የተሳፋሬ ጫል ያድሶት ብል ተረሻኔ ድጋያ
ዮባነኮ አሶት አቀተሌን፡፡በሰኤትኑም የዉዳደቁ ታፔላሎ ኒቀሎ ያጢኖትዋ ቤትኒሙ
የቺክሎት ብል ተረሻን፡፡የመነሀረይ ዕገቤ ዮጥቡያነይ በረ ያቲግኖት ብል ተረሻን፡፡ትርፈዋ
ታሪፍ ሊትቁጣጠሪ እቤዠን ኤት ላሎኔ መኪናኖይ ኢቃኑቡያን ኤት ዋ ስምሪት
ዮቡያን ኤት ላሎት አቀተሌን፡፡መነሀሪያይ ለተሳፋሪ ኢቤዣነኮ ምቹና ጽዱ ዮናነኮ
አሶት አቀተሌን፡፡

45
ለ ----------------------

ወራቤ

ጉዳዩ: የ 2014 ዓም የትራ/ጽ/ቤት የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት የመልካም አስተዳደር


ሪፖርት ስለመላክ ይሆናል፡፡
ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረው የወ/ከ/አስ/ትራ/ጽ/ቤት የ 2014 በጀት
የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት ሪፖርት የዉስጥና የዉጪ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን
ሪፖርት በመለየት ቀጥሎ በሉ ገጾች ከዚህ ሸኚ ደብዳቤ ጋር የላክንላችህ መሆኑን
እንገልጻለን፡፡

//ከሰላምታ ጋር//

ግልባጭ
46
ለወ/ከ/አስ/ትራ/ጽ/ቤት ኃላፊ
ለወ/ከ/አስ/ፕላን/ጽ/ቤት
ለወ/ከ/አስ/ፐ/ሰ/ጽ/ቤት

ለስ/ዞ/ትራ/መምሪያ
ወራቤ

የ 2014 ዓ.ም የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ጽ/ቤት የ 1 ኛዉ ግማሽ ዓመት የመልካም አስተዳደር ችግሮች ሪፖርት

የተፈቱ የመልካም አስተዳደር ችግሮች በተመለከተ፡-

 ከመነሀሪያዉ መሰረተ ልማት ጋር በተያያዘ ሽንት ቤት፡የተሳፋሪ ጥላ፡የመነሀሪያ አጥርና የጠፋ ዕቃ


ማስቀመጫ በማዘጋጀት ችግሩን ለመቅረፍ ተችሎዋል
 ተሸከርካሪዎች የደረጃ ብቃት ሰርትፍኬት መያዛቸዉ ሳይረጋገጥ እና የቴክኒክ ብቃታቸዉ
ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን ስምሪት እንዳይሰጣቸዉ ክትትል ማድረግ ተችሎዋል
 ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለዉ ቅንጅታዊ አሰራር ያለመጠናከር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
 ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ከዚህ ቀደም የቅጣት ገቢ ብር በግለሰብ እጅ በደረሰኝ የሰበሰብ የነበረ
ሲሆን አሁን ላይ ግን ባንክ ሲስተም ለመጠቀም ተችሎዋል

 የአደጋ መረጃ በወቅቱ በጥራት ማስተላለፍ አለመቻል/አደጋን መደበቅ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ ተችሎዋል
 ተሸከርካሪዎች የደረጃ ብቃት ሰርትፍኬት መያዛቸዉ ሳይረጋገጥ እና የቴክኒክ ብቃታቸዉ
ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን ስምሪት እንዳይሰጣቸዉ ክትትል ማድረግ ተችሎዋል
 ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለዉ ቅንጅታዊ አሰራር ያለመጠናከር የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
 የታገዱ ተሸርካሪዎች መረጃ በወቅቱ ለሚመለከተው አካል አለመተላለፉ በተገልጋዮች ላይ መጉላላት መፈጠር፣ እንድሁም ህገ-
ወጦች ከስራ ባለመታገዳቸው እና ከጥፋታቸው ባለመማራቸው ተደጋጋሚ ደንብ መተላለፍ የነበረ ሲሆን አሁን ላይ መቅረፍ
ተችሎዋል
 ከመነሀሪያ አገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ልዩ ትኩረትና አገልልግሎት የሚሹ አካላትን በተገቢዉ
አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተችሎዋል

47
በመፈታት ሂደት ላይ ያሉ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
 ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ከዚህ በፊት በርካታ የሚነሱ ቅሬታዎችና የመልካም
አስተዳደር ችግሮች የነበሩ ሲሆን አሁን በለው ሁኔታ የተጠናከረ ስራ በመስራት ችግሮችን
በማረም የተሸሉ ለውጦችን ማምጣጥ ቢቻልም ሙሉበሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ፡፡
 ከመናሃሪያ ትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር አድርጎ ችግሩን ከመፍታት አንጻር ከዚህ በፊት
ከነበረው የተሻለ ሁኔታ መፍጠር ቢቻልም ችግሩን በዘላቂነት መፍታት ያልተቻለ መሆኑ ፡፡
 የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የመንገድ ዳር ንግድ እና የግንባታ ማቴሪያል/አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም ጊዜ
መከማቸት፣

 ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ ብቻ መሆን ሲገባው
ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን

 የከተማ ታክሲ አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል 01 ማህበራትን ለማጠናከር ረጅም ሪቀት ቢኬድም
ጉድለቱን ሙሉ በሙሉ መቅረፍ አለመቻሉ
 በመነሀሪያዉ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኒና አዉራጆች በማህበራት ቅጥር ተፈፅሞላቸዉ
ደመወዝ ክፊያ ያልጀመሩ ማህበራት ክፊያ እንዲጀምሩ ማድረግ አለመቻል
 ህገ-ወጥ ሞተረኛ በዘላቂነት ከመናሃሪያ ማስወጣት ያልተቸለ መሆኑ፣
 የጭነት ተሽከርካሪዎች በየመንገዱ በመቆም ለመንገደ መበላሸትና ለትራፊክ አደጋ ምክንት
መሆናቸው ያልተፈቱ ተግባራት ናቸው፡፡

48
የ 2014 በጀት ዓመት የ 2 ተኛዉ ዓመት የተከለሰ ዕቅድ

የተከለሰ

ታህሳስ 2014 ዓ ም
ወራቤ

1.መግቢያ
49
የተቋሙን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመቅረፍ ብቁ እቅድ እንዲዘጋጅ በማድረግ የሚስተዋሉ የመልካም
አስተዳደር ችግሮችን በየጊዜው አፈጻጸሙ እየተገመገመ የለበትን ቁመና በመፈተሽ የማስተካከያ እርምጃ የሚወሰድ
ሲሆን በተለይም ይህንን ችግር ለመቅረፍ የተገልጋይ ቅድመ ሁኔታዎችና የአገልግሎት ስታንዳርድ በግልጽ ቦታ
እንዲለጠፍ በማድረግ የተገልጋይ አስተያየት ማቅራቢያ ሳጥንና መዝገቦች እንዲዘጋጁና ቅሬታዎችንም በተገቢው
ተቀብሎ ለመፍታት ግልጽ የሆና አሰራር ተቋሙ ላይ እንዲተከል ምቹ ሁኔታዎች የሚፈጠሩ ሲሆን ከዚህም በሻገር
በተቋሙ የሉትን የቲም እና የማኔጅመንት አደረጃጀቶችን በመጠቀም በመልካም አስተዳደርና በኪራይ ሰብሳቢነት
አጀንዳዎች ዙሪያ በየጊዜው እንዲወያዩና በአመለካከትና በተግባር ጭምር አባላት ትግል እንዲያደርጉ ከፍተኛ ጥራት
ይደረጋል፡፡ በዚህም መሰረት አብዛኛዎቹ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ከምንጫቸው ለማድረቅ ፍትሐዊና ግልጽ
አሰራር ለማስፈን ከፍተኛ ርብርብ የሚደረግ ሲሆን በተለይም በመናሃሪያዎች ውስጥ ከስምሪት አሰጠጥና ጫኝና
አውራጅ የሚስተዋሉ ችግሮች፣ የትርፍና ታሪፍ በተገቢው ቁጥጥር ከማድረግ፣ ኪራይ ውስጥ የሚዘፈቁ የመንግድ
ደህንነት ተቆጣጠሪና የትራፊክ ፖሊስ አከላት እንዲታረሙ ከማድረግ፣ በተሽከርካሪ ሆነ በእግራኛ መንገድ አሻዋና
ድንጋይ በመሳሰሉት መዝጋት የትራፊክ ፍሰቱ ላይ ዕክል የሚፈጥርና አደጋ እንዲባባስ የሚያደርግ በመሆኑ ቁጥጥር
ከማድረግና ለተገልጋዩ ህ/ሰብ አገልግሎት በፍትሃዊነትና በቅልጥፍና ከመስጠት አንጻርና እነዚህና ሌሎች መሰል
የመልካም አስተዳደር ችግሮችንለመቅረፍ በየደረጃው እቅድ ተዘጋጅቶ ከፍተኛ ጥረት ይደረጋል፡፡

2. የሴክተሩ ዓላማ፣ ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች

2.1 ተልዕኮ፣

ለከተማው ህብረተሰብ የተቀናጀ ልማት ለማምጣት መንገዶችን በመገንባት፣ በማስጠገን በማስተዳደር


የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን በማጠናከር የህብረተሰቡና የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በማሳደግ
የትራንስፖርት ተጠቃሚነትንና ደህንነትን እውን ማድረግ ነው፡፡

2.2 ራዕይ፣

የከተማውን ህብረተሰብ ወደ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ አስተዳደራዊ ማዕከላትና የአገልግሎት ተቋማት


የሚያደርስ በቂ፣ ምቹና አስተማማኝ የመንገድ አውታርና የትራንስፖርት አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኖ ማየት፣

2.3 እሴቶች

 የመንግስት ፖሊሲና ስትራቴጂ የዕቅዶቻችን መመሪያዎች ናቸው፡፡

50
 ከሁሉም በላይ ቅድሚያ ለተገልጋይ እንሰጣለን፡፡
 ታማኝነት ለስራችን ጥራት መሠረት ነው፡፡
 ሚዛናዊነትና፣ ፍትሃዊነት፣ የአገልግሎት መለኪያችን ነው፣
 ቁርጠኝነትና ተጠያቂነት፣ አሳታፊነት፣
 ግልፀኝነት፣ቀጠሮ ማክበር ማስከበር፣
 ፍትሃዊ የመንገድ ስርጭት እንዲኖር ማድረግ፣
 የጋራ አመለካከት መፍጠር፣
 መልካም አስተዳደር ማስፈን፣
 ሙያዊ ስነ-ምግባር መለያችን ነው፡፡
 ቅሬታ አቅራቢዎች መካሪዎቻችን ናቸው፡፡
 መንገድ ለሁሉም!

1.5 የዕቅዱ ዓላማ


የከተማውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መነሻ ያደረገ ዕቅድ በማቀድ የልማት እና የመልካም
አስተዳደር ግቦቻችን ለማሳካትና ውጤት ለማስመዝገብ የሚያስችል ስርዓት መዘርጋት ነው፡፡

ከመንገድ ደህንነት ስራ ሂደት አንጻር

የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ አለመዳበር እንድሁም የግንባታ ማቴሪያል /አሽዋ፣ ድንጋይ /ለረጅም
ጊዜ መከማቸት
ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር
የላላ መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት ህገ-ወጥ ሞተርመበራከት
ህጋዊ የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን በሚፈታተን መልኩ ስምሪት አገልግሎቱ ከመናኸሪያ--መናኸሪያ
ብቻ መሆን ሲገባው ተሸከርካሪዎች ከመናኸሪያ ውጭ መጫን
ያለመንጃ ፍቃድ የሚያሽከረክሩ የመንግስትና የግል ሞተር አሽከርካሪዎች መኖር
ከህዝብ ትራንስፖረት የስራ ሂደት አንጻር

የከተማ ታክሲ በስምሪት መስመራቸው ታፔላ መሰረት አገልግሎት አሰጠጥ ጉድለት መኖሩ፣
የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ /ቀይ ለባሽ/ ችግር፣
መናኻሪያ ላይ የትርፍና ታሪፍ ችግር መኖሩ፣
ህገ-ወጥ ሞተረኞች ከመናሃሪያ በቋሚነት ያለማስወገድ ችግር መኖሩ፣
ለአቅማ ደካሞች፣ ለነፍሰጡሮች፣ ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ ሰጥቶ አገ/ት
ያለመስጠት ችግር

51
የወ/ከ/አስ/ትራ/መን/ልማት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት አመት የ 2 ተኛዉ ግማሽ ዓመት የተለዩ የውስጥና የውጭ የመልካም አስተዳደር ችግሮች
መፍቻ የተከለሰ እቅድ
ተ.ቁ የተለዩ ዋና ዋና የመልካም የችግሮቹ በችግሩ ችግሮቹን ለመፍታት የተቀረፁ ግቦች እና ግብ የውጤት
አስተዳደር ችግሮች መንስኤ ምክኒያት ተኮር ተግባራት ማረጋገጫ
የሰው አ አሰ የተጣሰው የሚጠበ ስልቶች
ኃይል ደ ራ የመልካም ቅ /Means of
(ከአ ረ ር አስተዳደር ውጤት Verifications/
ግቦች ግብ ተኮር ተግባራት የ3ኛ የ4ኛ
መለ ጃ መርህ
ሩብ ሩብ
ካከት ጀ
ዓመ ዓመ
፣ ት
እው ት ት
ቀት፣
ክህሎ
ት)
ውስጣዊ የመልካም አስተዳደር
ችግሮች
1 የመናኸሪያ አገልግሎት አሰጣጥ ችግር    ፈጣን የሴክተሩን ተሸከርካሪዎች የደረጃ ቀለም በድጋፍና ክትትል  
ምላሽ ተገልጋይ መለጠፋቸውን እና የደረጃ ብቃት
እርካታና ሰርተፊኬት መያዘቸው ሰይረጋገጥ
መስጠት አመኔታ ፍትሃዊ
ቅልጥፍናና እና የቴክኒክ ብቃታቸው
ማሳደግ የመና/አገ
ውጤታማነት ያልተረጋገጠ ተሸከርካሪዎችን
ስምሪት እንደይሰጣቸው ክትትል
ማድረግ
2 የጫኝና አውራጅ አገልግሎት አሰጣጥ    ግልፀኝነት የሴክተሩን በየመናኻሪያው አገልግሎት ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል  
/ቀይ ለባሽ/ ችግር ተጠያቂነት ተገልጋይ በመስጠት ላይ የሚገኙ ጫኝና አገ/ት
እርካታና አውራጆች በማህበራት ቅጥር
አመኔታ ተፈጽሞላቸው ደምወዝ ክፍያ
ማሳደግ ያልጀመሩ ማህበራት ክፍያ
እንዲጀምሩ ማድረግ
3 ለአቅማ ደካሞች፣  ፍትሀዊነት የሴክተሩን ልዩ ትኩረትና አገልግሎት የሚሹ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል  
ተገልጋይ አካላትን በተገቢው አገ/ት አገ/ት
ለነፍሰጡሮች፣ እርካታና እንዲያገኙ ማድረግ ይገባል፡፡
አመኔታ
52
ለአረጋውያንና ህፃናት ለያዙ
እናቶች በመናሃሪያ ቅድሚያ
ማሳደግ
ሰጥቶ አገ/ት ያለመስጠት
ችግር
4 የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ የህብረተሰብ የስምሪት ጉዞ ቅድመ-ሁኔታ ፍትሃዊ በድጋፍና ክትትል  
አገ/ት
ሳያሟሉ ስምሪት መፍቀድ፣  ተጠያቂነትፍ ተጠቃሚነትን ሳያሟሉ ስምሪት
ትሀዊነት
ማሳደግ አለመፍቀድ
5 የባለጉዳይ የአገልግሎት አሰጣጡን  ፈጣን የስራ ሂደቱ እስከ ወረዳ ድረስ አገ/ት ተደራሽነት ህብረተሰቡ  
ቀልጣፋ እና ፍተሀዊ የማድረግ እና እንዲጀምር ማድረግ እንዲሆን
ምላሽ ፈጣን ምላሽ

የተገልጋይ

አመኔታን
እርካታና

መፍጠር
የአገልግሎት አስጣጥ ችግር ማድረግ
መስጠት ማግኘት
ቅልጥፍናና በስራ ሂደቱ ባሉ ክፍት መደቦች የተሟላ ፈጣን  
ውጤታማነት ባለሙያ እንዲሟላ ማድረግ የሰው
አገ/አሰጣጥ
ሃይል
6 ትርፍና ከታሪፍ በላይ ማስከፈል በከተማው ውስጥ በሚገኙ የስራ  
እንድሁም በአንድ ሰሌዳ የሚያሽከረክር እንቅስቃሴ ድጋፍና ክትትል ፍትሃዊ
የህብረተሰብ ፍትሃዊ ታሪፍ
የህዝብ አሽከርካሪዎች ቁጥጥር የላላ ፍትሀዊነት ማድረግና የተገልጋዮችን እርካታ የትራ/አገ
መሆኑ፣ ሰሌዳ አልባ የግልና የመንግስት  ተጠቃሚነትን ከፍ ማድረግ
ተጠያቂነት
ማሳደግ
ህገ-ወጥ ሞተር መበራከት ድንገተኛ ቁጥጥር ማድረግ ፍትሃዊ በአደረጃጀቶች  
አገ/አሰጣጥ ትግል በማድረግ
7 የቴክኒክ ችግርያለባቸው  ግልጽና ተደራሽ  

ተሽከርካሪዎች ከስምሪት የሴክተሩን


በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
ተገልጋይ ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
ፍትሀዊነት ፍትሃዊ
ውጭ አለማድረግ ችግር፣ 
ተጠያቂነት
እርካታና ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር አገ/አሰጣጥ
አመኔታ
ማሳደግ ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ
መንገድ ማከናወን፣
8 የተሳፋሪ ክምችት እያዩ  ፍትሀዊነት የሴክተሩን  ግልጽና ተደራሽ ፍትሃዊ  
ተጠያቂነት ተገልጋይ አገ/አሰጣጥ
ስምሪት የለመስጠት ችግር፣ እርካታና በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
አመኔታ ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
ማሳደግ ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር
ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ

53
መንገድ ማከናወን፣
9 ህጋዊ የትራንስፖርት  ግልጽና ተደራሽ  
አገልግሎት አሰጣጥን በሆነ ሥፍራ ማስታወቂያውን
በሚፈታተን መልኩ ስምሪት የሴክተሩን ከማሳወቅ ጀምሮ በምልመላ፤
አገልግሎቱ ከመናኸሪያ-- ፍትሀዊነት
ተገልጋይ ፈተና ዝግጅትና የማወዳደር ፍትሃዊ
 እርካታና
መናኸሪያ ብቻ መሆን ተጠያቂነት
አመኔታ
ሂደት ግልፅና ፍትሃዊ በሆነ አገ/አሰጣጥ

ሲገባው ተሸከርካሪዎች ማሳደግ መንገድ ማከናወን፣


ከመናኸሪያ ውጭ መጫን

ውጫዊ የመልካም አስተዳደር


ችግሮች
10 ከትራፊክ ፖሊስ ጋር ያለው ቅንጅታዊ በከተማ  
ሥራ ያለማጠናከር እና ደንብ የተላለፉ የአብይ ኮሚቴ ውይይት ማካሄድ አስተዳደሩ የአብይ ኮሚቴ
አሽከርካሪዎችን የጥፋት እርከን በተቀናጀ ውይይት
ቅንጅታዊ
ሽራርፎ መቅጣት የጋራ አሰራር
 ስራውን
መግባባት
ማጠናከር
የቴክኒክ ኮሚቴ ውይይት ማካሄድ በከተማ  
አስተዳደሩ የቴክኒክ ኮሚቴ
በተቀናጀ ውይይት
አሰራር
11 የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ ለ 190,000 ህብረተሰብ ስለ ዘመናዊ ትክክለኛውን  
አለመዳበር እንድሁም የመንገድ ዳር የትራፊክ መንገድ አጠቃቀም ግንዛ መስጠት መንገድ መንገድ
ንግድ እና የግንባታ ማቴሪያል/አሽዋ፣ ግልፀኝነት አደጋ መቀነስ ተጠቃሚ የተጠቀመ
ድንጋይ /ለረጅም ጊዜ መከማቸት  ማህበረሰብ
ተጠያቂነት የመንገድ ማህበረሰብ
አጠቃቀም ለተማሪ ትራፊኮች ስልጠና  
መስጠትና በአጋዥነት መጠቀም
12 የከተማ ታክሲ አገልግሎት አሰጠጥ    ግልፀኝነት አገልጎሎት ለሚሰጡ ተክሲዎች በድጋፍና ክትትል  
የህብረተሰብ

የስምሪት መስመሩን የሚያመለክት


ተጠቃሚነ

ጉድለት ፍትሃዊ
ማሳደግ

ታፔላ ፣ ፌርማታና ታሪፍ


የታክ/አገ
በመስራት ተገቢውን ክትትል
ትን

በማድረግ ማረም

54
ያዘጋጀዉ ስም……………………….. ያጸደቀዉ
ስም……………………………….

ፊርማ--------------------------- ፊርማ---------------------------

ቀን----------------------------- ቀን------------------------------

55
ቁጥር ------------

ኢልቅ -----------

ለወ/ከ/መት/---------- ጋር
ወራቤ
ዡቦይ፡ የ ዘማን የ በቂል ዉጥን ላሆት ዮናን
- 2014 100

56
ለደር በሙግሙጋሪ ለጪቅሞት የጃዲምኮ
ዮራቤ ከተመ መትንዳደሬ ኡንገ ላቶ ክ ጋር /

የ ዘማን የ በቂል ዉጥን ኡፍተ ቲቲታይ


2014 100 03

ሪሳለ ጊነ የላህነኮ ያሽሊናን፡፡

//ቶገሬት ጊነ//

የቻል

 ለወ/ከተ/መት/ከንቲበ ጋር
 ለወ/ከተ/መት/ወበጃ ጋር
57
 ለክትበት ጋሪ
ወራቤ

ዩንገ ትራፊክ ወገሬት ማጠረሬ ቡር የብል ጉለንተ የ 2014 በጀት የ 100 አያም ውጥን

ተ.ቁ ተግባር መለኪ የ 100 ጥቅም ህዳር ታህሳስ መርመ


ያ አያም ት ረ
ዉጥነ
በከተማይ ኡስጥ ቡንገ ጨራ ቢትረከቦን አሽር ጋርቻ ኡስጥ ዩንገ ወገሬት ክበባብቸ አጅገኞት ቀደ ያሉይ ዩንገ ጨረኢ ትረከቦን የቀበሌ ዩንገ ወገሬት
1 ኮሚታቶ አቁምሮትዋ አጅገኞትን - -

1.1 በከተማይ ኡስጥ ቢትረከቦን 02 የመንግስት አሽር ጋርቸ ዩንገ ወገሬት ክበብቸ አጅገኞት፣ ሂልቅ 02 01 01

1.2 በከተማይ ቢትረከቦን 30 አሽር ጋርቸ ኤት ዩንገ ወገሬት ክበብቸ አቁምሮት፣ ሂልቅ 09 03 03 03

1.3 ሊሊ ቀደ ያሉይ ቡንገ ጨረ ኢትረከቦን የጌ ቀበሌ የኡንገ ትራፊክ ኮሚታቶ አቁምሮት፣


ሂልቅ 03 01 01 01

2 በሉላሉሌ መስጊድቸዋ በዕምነት ኤትቸ 9100 ዮናን አመሰብ ባንሻሽጦትዋ በሉላሉሌ ሉክተ ያትላልፉቡይማን ብለትቸ በድጋለሎት ቡንገ ወገሬት ሂልቅ ወ 4550 1516 1517 1517
ዡቦ ተጅሪብ ኢቴንዛነኮ አሶት
ሴ 4150 1516 1517 1517
በከተማይ ኡስጥ ሊትረከባነይ አመሰብ ዩንገ ወገሬት ቤደበ በገበየ ኤትዋ በመነሀረ ኤት በሞንታርቦ ተጅሪብ ዋቦት በቁጥ ወ 17750 5916 5917 5917

ሴ 17750 5916 5917 5917

58
በከተማይ ኡስጥ ሊትረከባነይ አመሰብ ዩንገ ወገሬት ቤደበ በአሽር ጋርቸ ተጅሪብ ዋቦት በቁጥ ወ 5000 1666 1667 1667

ሴ 5000 1666 1667 1667
2.3 ጥሽት ቢያድኔብጠን ሃለት ቲደብል የመጠይ የትራፊክ ሰከበ ለኒቅሶት 02 ውርት ኡመተይ ባንሻሽጦትዋ ባቲሲቦት፣ ውርት 2
እንዲፈጠር ማድረግ

የብለይ ክንብልብለተ ቡር ብልቸ ቤደበ ሙለ ሬሬሰ ዋቦትዋ ያትኬሻን ተጅሪብ ህለቆት ያቀትሌነኮ ያሻን 4 ሉላሉሌ ከሌ 270 4
2.4 ብሮሸርቸ አስናዶት፣ በአይነት
270 90 90 90

3 በከተማይ ኡስጥ ቢትረከቦን ኡንጋጎ አኩ ታሉይ መልከትቸዋ ጬቃማሞ በድባየ ያትኬሶን መልከትቸ ኢቼሀሎነኮ አሶት

3.2 38 አለም ሁንቁፍ ዩንገ ጨረ መልከት ዩንገ ደር አዘሃሪ ታጌለዋ 38 ጉመረ ማረ የቀቡይሙይ ሂልቅ 38 13 14 14

3.3 ተድበበለኒ የትራፊክ ሰከበ ይጄጅብይማን ኤትቸ በለሎት 06 ቢልቦርድቸ አጥቂኖኒ ቺህሎት፣ ሂልቅ 06 02 02 02

3.5 ለ 09 ዩመርዋ የፈረዝ ገረሮ አምበረዛዥ መልከት ይድጋለሎነኮ አሶት ሂልቅ 09 03 03 03

ሉንገ ትራፊክ ሰከበ ኒቅሶት የሮሬ አትዋጫት ለሱቃምቻ የማነሻሸጤ ሽልማት ዋቦት፣
4

59
4.1 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ 16 የናረይ ሁንዱሉሌ ሰከበ በ 2014 ሁንዱሉሌ ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰

4.2 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ 05 መዉት የናረይ ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰

4.3 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ 08 ቆማሪ የጅስም ደዉስ የናረይ ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰
በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ ሰከበ በናረቢ ኤት አቂሮት ቀሊሎ የጅስም ደዉስ የናረይ ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 0‰ኒቅሶት 0‰ 0‰

በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ ለትራፊክ 03 ሰከበ በ 2014 ሰከበ በ 15‰ኒቅሶት 15‰ 15‰

1. የኡመት መትግራገቤ አጅገኞት የመቀመ ቁዋ ማትርጌጫ ስምሪት ቡር የብል ክንብልብልየ 100 አያም ዉጥን

ተ .ቁ ሙረድቻ ቡር ቡር ከውን መቀጫ ዓይዶለሜ መር


የሙራድ መረ
ቂጫ ጥቅምት ህዳር ታህሳስ መርመ

1 በሰልጣኝ 10 06 04
በቢል ክምብልበሊ ተዞኒ ነቀላኔ መናከረ ጃንጎ ሊትረከቦን ለሽዋራሪ አቦቻ ለቦርድ ቁጥር
ወሻይብቸ ለቡር ስራካቸዋ ሉባምቸ በይዶይ ለ 10 ለኡመት ኡንገ መድግራገቤ
በትንዛዘ የሰንጠነ ዱም ልትመለከተያን ሰብ ሰንጠነ ዋቦት፡፡
2 የቢል ተረሻተ ውጥነዋ ክውነ 03 ግነ አስነዶት ዋ አቅኖት ውርት 03 01 01 01
የያም የሳምተዋ የወሬ የብለ ተረሻተ ከዉንቸ ዞፎፎ አዙፎት ዋ ክምባዬ ዋቦት ውርት 03 01 01 01
6.3 በይዶይ በጀት የዞናዊ ተሞክሮ ልውውጥ ዴራ አስናዶት ዙር 1 1
7 በ% 23% - - -
በከተማይ የኡንገ መድግራገቤዋ የኡንገ ላቶ በከውኖት የመድጋለዬ ኡመተ ጡፈ

60
23% አጂጎት
7.1 በሂልቅ 02 - 01 01
በከተማይ ተቀፈት ባሉይ ወረዳዶ ቀበሌን ተወረዳ ወረዳን ተወረዳ የራክቦን 02
የክምብልብልተ ኡንገ ሃጂሰ ክፈቶት፡፡
በሂልቅ 258750 86250 86250 86250
የ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ የተሸከርካሪ የትክናናበል ተሳፋሬ አፈጣጠም የነረይ
256284 ኤተ 258750 አሊቆት
7.2 በሂልቅ 19500 6500 6500 6500
በ 2014 በ 100 አያም በከተማይ ባለይ መናከረ ሊያድግራግቡይ ዉጥን 19500
10 በከተማይ ሊትረከቦን ኡንሰኜ ዋ ጉተኜ ዩመት መትግራገቤ ማበር አዙፎት ዋ ኡግዣ አዙፎት 02 01 01
አሶት
12 የታክሲ የውስጥ የስምሪት መረ የታሪፍ ሙጣሎ አሶት ዋ አስነዶት የመራ 02 01 01
መስመር
13 በሙሊ ወቅት ለአሽር ዬዶን ወ ቢመጦን ወቅት ዩኒቨርስቲ ደረሰሶ ድጋዬ እረክቦነኮ ውርት 01 01
አሶት
16 ተከተማይ ሊነቆነይ ዩመት መትግራገቤ ተሸዋረርቻ ወራዊ የስምሪት መርሃ የፀደቀይ 03 01 01 01
ግብሮችን መርምሮ አጽድቆት መርሃ
ግብር
17 በከተማይ ውስጥ ይትረከቦነይ 01 መነከረ ሽፕተኜ ላቶዋ መትንዳደሬ አጥቃቅሎት በመነከራ 01 01
ሂልቅ
21 ተከተማይ ቀበሌ ጃንጎ በከተማ መዋቅር ዙልመኝነትን ለጥፎት በስነ-አህላቅ ውርት 4 1 1 1
ዡቦኡግዣዋ ተክተተላት አሶት
22 106 ተሽዋራሪ መቃመ ቁዋ ጡርት ሰርተፊኬት ጀዲዶት ዋ ለ 10 ሃጂሰ ዋቦት፡፡ በቁጥር 246 62 61 61
23 ተለሎኒ ለቀረቡይ የቴክኒክ ምካት ያለቢይሙ ተሸዋራር ስምሪት አይረክቦነኮ አሶት በ% 100% 100% 100% 100%
25 በ 2014 በ 1 ለኜ ቅንጥ አይዶ በከተማይ ባለይ 01 መነከራ ገቤ 106785 ኤተ 128922 በብር 128922 42974 42974 142974
ብረ ጭም አሶት፡፡

61
26

የወ / / / / / / 2014
ከ አስ ትራ ል ጽ ቤት የ በጀት ዓመት ዕቅድ

ሀምሌ 2013 ዓ.ም

መግቢያ
መንግስት በአሁኑ ወቅት በመንገድ ትራፊክ አደጋ ምክንያት በህብረተሰቡ ላይ እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለማስቀረት የሚያስችሉ በርካታ ተግባራትን በማከናወን ላይ የሚገኝ
ሲሆን ችግሩን ስር ነቀል በሆነ መንገድ ለመፍታት ያስችል ዘንድ በርካታ የማሻሻያ ጥረቶች ሲደረጉ የነበረ ቢሆንም የመጣው ለውጥ ሲታይ ግን የተገልጋዩን ፍልጎት ያሟላ
62
አልነበረም፡፡ ይህም በመሆኑ ሴክተሩ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት የተገልጋዩን ህብረተሰብ ፍላጎት የሚያረካ የአገልግሎት አሰጣጥ ለማስፈን የሚያስችለው የመሰረታዊ
የስራ ሂደት ለውጥ ጥናት (BPR) ተግባራዊ ማድረግ የግድ ሆኖበታል፡፡በሴክተራችን ውስጥ ከሚገኙ ስራ ሂደቶች አንዱ የሕ/ትረ/አደ//የደ/ብቃ/ማረ/ ስምሪት ስራ ሂደት መሆኑ
ይታወቃል፡ ፡ የትራንስፖርቱ አገልግሎት ተደራሽ መሆኑ በከተማችን በህብረተሰብ ላይ የሚኖረውን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ከማፋጠን አኳያ የሚኖረውን ድርሻ መጫወት
እንዲችል በዘርፉ ላይ የነበሩ የአሰራር ማነቆዎችን በመለየትና በማጥራት ትራንስፖርቱን ተደራሽ ከማድረግም በተጨማሪ ፍትሀዊና ሰላማዊ እንዲሆን ለስራሂደቱ የተሰጡትን ተግባራት
በማከናወንላይ ይገኛል፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቀመጠውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ በማሳካት ከተያዙ የመንገድ መሰረተ ልማቶች መስፋፋት ጋር የሚፈጠረውን የህ/ሰቡን
የትራንስፖርት ፍላጎት ምላሽ ለመሰጠት እንዲቻል በዘርፉ ኢንቨስት ማደረግ የሚችሉ ባለሀብቶችን የማበረታታትና የመደገፍ ስራን ጨምሮ የተጣሉ ግቦችን ማሳካት ከስራ ሂደቱ የሚጠበቅ
ተግባር ይሆናል ፡፡በዚህም መሰረት በስራ ሂደቱ በሶስት ወራት ታቅደው የተከናወኑ ተግባራ ከዚህ በታች ቀርበዋል፡፡

በመሆኑም ቀልጣፋና ፈጣን አገልግሎት መስጠት በሚያስችል መልኩ የተቀረጸ ሲሆን ጽ/ቤቱ ከዚህ ቀደም በነበረበት የመን/ትራ/ደህ/ማረጋገጫና አሁን ባለው
የመን/ትራ/ደህ/ኢን/ ማረጋገጫ የስራ ሂደት በ 2013 ዓ/ም ባለፉት 12 ወራት የተሰሩ ዋና ዋና ተግባራትን የቃኘና በተደረገው የስራ እንቅስቃሴ የተገኙ መልካም ተሞክሮዎችን
መሰረት በማድረግ 2013 በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ሊተገበሩ የሚገባቸውን ዋና ዋና ግቦችና ተግባራት፤ የክትትል፤ ግምገማና ግብረ-መልስ ሥርአት፤ እንዲሁም
ታሳቢ የሚደረጉ ጉዳዮችንና የድርጊት መርሃ-ግብሩን የያዘ የጽ/ቤቱን የ 2014 ዕቅድ ከዚህ በታች እንደሚከተለው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡

ክፍል አንድ

1. የሴክተሩ ዓላማ፣ ተልዕኮ፣ ራዕይና እሴቶች

1.1 ራዕይ

የህብረተሰቡን ፍላጎት መሠረት ያደረገ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ቀልጣፋ፣ ብቁና የተመጣጠነ ፍትሃዊ የትራንስፖርት ስርዓት ሰፍኖና የትራፊክ አደጋ ቀንሶ ማየት ፡፡

1.2 ዓላማ
63
ህብረተሰቡ ውስጥ የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በመፍጠር እና ግልፅ፣ ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ወጪ ቆጣቢ የሆነ አገልግሎት በመስጠት ምቹ፣ ሠላማዊና አስተማማኝ የትራፊክ
ፍሰት ማስፈንና የትራፊክ አደጋን ማስወገድ ነው፡፡

1.3 ተልዕኮ

ለከተማው ሕብረተሰብ የመንገድ ትራፊክ አጠቃቀም ግንዛቤ በመፍጠር ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙና ጤናማ የሆነ የመንገድ ትራፊክ ፍሰት እንዲኖር በማድረግ በሰው
ህይወት የሚደርሰውን አደጋና የንብረት ውድመት በማስወገድና የተቀናጀ ውጤታማ ልማት እንዲረጋገጥ አይነተኛውን ሚና መጫወት ነው፡፡

1.4 ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት

ተሣፋሪዎች፣ አሽከርካሪዎች፣ የተሸከርካሪ ባለንብረቶች፣ ሕብረተሰቡ፣ ዞን፣ ክልል መንግስት፣ ትራንስፖርት ሚኒስቴር፣ ፌደራል የመንገድ ደህንነት ጽ/ቤት፣ የትራንስፖርት
ማህበራት እና የፖሊስ መምሪያና ት/ቤት ናቸው፡፡

1.3 መሠረታዊ እምነቶችና እሴቶች

 ጥራት፣ግልጽነት፣ተጠያቂነትና ፍትሃዊነትን የሴክተራችን ሀብቶች አናደርጋቸዋለን፡፡


 ቀልጣፋ አገልግሎትና ውጤታማነትን ማረጋገጥ የተግባራችን ስኬት ዋና መለኪያ ናቸው፡
 ህብረተሰቡን ያሳተፈ ልማት ላይ እናተኩራለን፣
 ሀብትን በአግባቡና በቁጠባ እንጠቀማለን፣
 በጋራ እንሠራለን ስኬቱም ውድቀቱም የጋራችን ነው
 የሙያ ስነ-ምግባር መጠበቅ መለያችን ነው፡፡
 ሙስናን እንፀየፋለን
 ለደንበኞቻችን እርካታ ቅድሚያ እንሰጣለን፡፡
 ውጤት ይሸለማል
የ 2014 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች

64
የመንገድ ትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ብሎም ለማስወገድ የህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም ደረጃ በደረጃ ማሳደግ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡ በመሆኑም ይህንን እውን
ለማድረግ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ስልቶችን በመጠቀም የህብረተሰቡን ግንዛቤ የማሳደግ ስራ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶት ይሰራል፡፡

የመንገድ ደህንነት ስራ እለት ተእለት ክትትል የሚያስፈልገው ስራ በመሆኑ የክትትሉ ስራ የተጠናከረ እንዲሆንና የተፈለገውን ውጤት ለማስመዝገብ ትኩረት ተሰጥቶ
ሊደገፍ ይገባል ፡፡

የመንገድ ላይና የመንገድ ዳር ገላጭ የትራፊክ ምልክቶችን እና ቅቦች በበቂ ሁኔታ መኖር አደጋን ከመከላከል አንፃር ያለው ጠቀሜታ የጎላ ነው፡፡ ስለሆነም በከተማው ውስጥ
የመንገድ ላይና የመንገድ ዳር ምልክቶችና ቅቦች እንዲኖራቸው የማድረግ ስራና በአንገብጋቢነት የሚያስፈልጉ ምልክቶችና ቦታዎችን የመለየት ስራ ይሰራል፡፡

ለመንገድ ደህንነት መከበር የአሽ/ተሸ/ ብቃት እንዲሁም ፍትሐዊ የሆነ የትራንስፖርት ስምሪት መኖር ወሳኝ ነው፡፡ በመሆኑም እነዚህን በተመለከተ ተመጋጋቢ የሆነ የስራ
ሂደቶች ጋር ጠንካራ የሆነ የስራ ግንኙነት በመፍጠር መስራት በበጀት ዓመቱ ዋነኛዎቹ የትኩረት አቅጣጫዎች ይሆናሉ፡፡

የመንገድ ደህንነትን የማስከበር ስራ ለአንድ ወገን ብቻ የሚተው ጉዳይ አይደለም ስለሆነም የመንገድ ደህንነት እንዲከበር በማድረግ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የበኩሉን
እንዲወጣ ማድረግ የጎላ ጠቀሜታ ይኖረዋል፡፡ ከዚህም አንፃር ህ/ሰቡን ተሳትፎ ለማበረታታት እንዲቻል በየደረጃው ተግባራዊ ተሳትፎ ላደረገው አካላት እውቅና በመስጠት
የበጀት ዓመቱ ትኩረት ተሰቶት ይተገበራል፡፡

የመንገድ ዳህንነት ዋና የስራ ሂደትን በተመለከተ፡-

ዋና ዋና ግቦች
1.ግብ አንድ
65
ለስራ ሂደቱ በየደረጃው የሚገኙ ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት ህብረተሰቡን የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በማሳደግ እና አስፈላጊ መንገድ ዳርና የመንገድ ላይ ምልክቶችን
በማኖር በከተማው አሁን እየደረሰ ያለውን የመንገድ ትራፊክ አደጋ በ 20% መቀነስ

1.1. ሞትን በ 15%


1.2. ከባድ አካል ጉዳት በ 15%
1.3. ቀላል አካል ጉዳት በ 15%
1.4. የንብረት ውድመት በ 15%
2.ግብ -ሁለት
2.1 በከተማው ውስጥ በመንገድ ዳር በሚገኙ ት/ቤቶች ውስጥ የመንገድ ደህንነት ክበባት ማቋቋም፣ ነባር በመንገድ ዳር በሚገኙ ነባር 11 የቀበሌ የመንገድ ደህንነት
ኮሚቴዎችን ማጠናከርና ማቋቋም፣
2.2 በከተማው የሚገኙ 09 የግልና 19 የመንግስት በድምሩ 28 ት/ት ቤቶችን የመንገድ ደህንነት ክበባት ማጠናከር
2.3 በከተማው የሚገኙ 55 የሚገኙ የቀበሌ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ኮሚቴዎችን ማጠናከር፣
2.4 በመንገድ ዳር ለሚገኙ ለ 33 የቀበሌ ኮሚቴ አመራሮች ስልጠና መስጠት፣
3 ግብ - ሦስት
የግንዛቤ ስራን በተመለከተ
3.1 223850 ለሚሆን የህበረተሰብ ክፍል ግንዛቤ በመፍጠር እና በተለያዩ መልእክት ማሰራጫ ዘዴዎችን በመጠቀም የመንገድ ደህንነት ዙሪያ ግንዛቤ እንዲፈጠር
ማድረግ፣ (በመንገድ አጠቃቀም ግራ ይዞ መሄድና፣ ዜብራ 50% ማድረስ)
3.2 በከተማው ለትራፊክ ክፍት የሆኑ መንገዶችን የሚገለገሉ ተጠቃሚዎች በከተማ ውስጥ እግረኞች በግራ በኩል ያለውን የእግረኛ መንገድ እና በገጠር የመንገድ
ግራ ጠርዝ/ እንዲጠቀሙ ማድረግ የእግረኛ መንገዶች በሌሉበት የመንገዱን ግራ ጠርዝ ይዝው እንዲጠቀሙ በማድረግ የመሸጋገሪያ ዜብራዎችን እንዲጠቀሙ
ማድረግ፣
3.3 በከተማው በሚገኙ መንግስታዊና ህዝባዊ በዓላት በመሳተፍ የመንገድ አጠቃቀም ላይ 05 ዙር ግንዛቤ ማስጨበጥ፣
66
3.4 እየጨመረ የመጠውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ 01 ዙር የህ/ሰብ ንቅናቄ መፍጠር፣
3.5 የስራ ሂደቱን እንቅስቃሴ አተገባበር በተመለከተ በተሟላ መረጃ መስጠትና አስፈላጊውን ግንዛቤ መፍጠር የሚያስችል 1000 የተለያየ ይዘት ያላቸው ብሮሸሮችን
ማዘጋጀት፣
3.6 በከተማው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴን በሚመለከት አውደ ጥናት ፎረም ማዘጋጀት፣
4 ግብ አራት
የኢንጅነሪንግ ስራን በተመለከተ

4.1 ለትራፊክ ፍሰት ክፍት የሆኑ መንገዶች ከማንኛውም መሠናክል እንዲፀዱ ማድረግ፣
4.2 06 አዲስ አለም አቀፍ የመንገድ ዳር ምልክት; 20 የመንገድ ላይ ገላጭ ታፔላና 120 ነባር ዜብራ ቅቦችን ማደስ፣
4.3 በከፍተኛ ሁኔታ የአደጋ መንስኤ የሚሆኑ መንገዶችን በመለየት ችግር ፈቺ የሆኑ መፍትሄዎችን ማስቀመጥ ፡፡
4.4 የእግረኛ የጋራ መንገዶች ተለይተው እንዲሰሩ የመንገዶች ጥገና እንዲደረግ ከገጠር መንገድ የስራ ሂደት ጋር እና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተቀናጅተው
መስራት ፣
4.5 ለ 30 አዲስ የአህያና ፈረስ ጋሪዎች አንጸባራቂ ምልክት እንዲያኖሩ ማድረግ፣
5 ግብ አምስት፡-
ለመንገድ ትራፊክ አደጋ መቀነስ የላቀ አስተዋፅኦ ላበረከቱ አካላት ማበረታቻ መስጠት፣
5.1 ለትራፊክ አደጋ መወገድ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ት/ቤቶች ፣ ቀበሌዎችና የማበረታቻ ሽልማት መስጠት

 በከተማ አስተዳደሩ ስር ካሉ የተሻለ ስራ የሰሩ 3 ት/ቤቶችን


 በከተማ አስተዳደሩ ስር ያሉ 3 ቀበሌዎችን
5. ግብ ስድስት

67
ከስራ ሂደቱ እስከ ታችኛው መዋቅር ድረስ በሚገኙ ባለሙያዎችን ሟሟላትና ለባለሙያዎች በሚሠጠው የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች ላይ ስለ ስርዓተ ፆታና ኤች አይቪ
ኤድስ ግንዛቤ እንዲደዳብደሩ ማድረግ፣

6.1. የሥራ ሂደቱን ተግባራትና ግቦችን ለማስፈፀምና የታቀደውን ግብ ለመምታት በመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ጥናት ግኝት የተተገበረው አደረጃጀት በተገቢው
የሰው ኃይል ሊሟላ ይገባል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ያለውን ፈፃሚ ለማቆየት፣ ለማበረታታት፣ የሠራተኛ ፍልሰትን ለመቀነስና የመፈፀም አቅሙን ለማሳደግ ይቻል
ዘንድ በ 2014 በጀት ዓመት በዕቅድ የአጭር ጊዜ ስልጠና እንዲያገኝ ከማድረግ አንፃር ልዩ ትኩረት ተሠጥቶ ይሠራል፡፡ ስለ- ስርዓተ ጾታ ኤች.አይ.ቪ ኤድስና
የስነ-ምግባር ግንዛቤ ማስጨበጫ ለ 1000 የህ/ሰብ ክፍሎች እንዲሰጥ ማድረግ፣
6.2. ለ 11 በከተማ አስተዳደር ስር ባሉ ቀበሌዎች ወስጥ ያሉ የተማሪ ትራፊክ አስተባባሪዎች የመረጃ አያያዝ እና በአመራር ክህሎት ስልጠና ስለ ሙያዊ ስነምግባር
ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እንዲካተት ማድረግ፣
7. ግብ ሰባት
የአቅም ማጎልበት ስራዎችን አጠናክሮ መስራት

7.1. ለ 5,00 አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና መስጠት


7.2. ለ 150 የተማሪ ትራፊኮች የግንዛቤ ማስጨበጫ መስጠት
8. ግብ ስምንት
በዞን ደረጃ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ቀን በደማቅ ሁኔታ ማክበር

8.1. በከተማና በቀበሌ ደረጃ ለ 200 የህብረተሰብ ክፍል የህዝብ የንቅናቄና የውይይት መድረክ መፍጠር
8.2. በከተማው የትራፊክ አደጋ መንስዔዎችና መፍትሄዎቻቸው ላይ ጥናታዊ ሰነድ ማቅረብ
9. ግብ ዘጠኝ
መሠረታዊ የአሠራር ሂደት ለውጥ በማይቀለበስ መልኩ አጠናክሮ ማስቀጠል፤

68
9.1. የትራንስፖርት መንገድ ልማት ሴክተር አገልግሎት ሰጪ ተቋም እንደመሆኑ መጠን የአገልግሎት አሰጣጡን ተደራሽና ወቅታዊ ከማድረግ አንፃር መሠረታዊ
የአሠራር ሂደት ለውጥ ጥናት አከናውኖ ወደ ሙሉ ትግበራ ከተገባባቸው የሥራ ሂደቶች አንዱ የመን/ደህ/የሥራ ሂደት መሆኑ ይታወቃል፡፡ በጥናቱ ግኝት
የተተገበረው አደረጃጀትና የተመደበው የሰው ኃይል የአገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ፣ ግልፅና ተደራሽ ማድረግ ይቻል ዘንድ በርካታ ተግባራቶች የሚከናወኑ እና
አፈፃፀሙም በየወቅቱ የሚገመገም ይሆናል፡፡
9.2. የስራ ሂደቱ ባለሙያዎች የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ የተገልጋዩ ሕብረተሰብ አስተያየት ለተጀመረው አሠራር በማዳበሪያነት ግብዓት ጥቅም
ላይ እንዲውል ይደረጋል፡፡
9.3. መልካም አሠራሮችና ተሞክሮዎች እንዲጎለብቱ ደካማ ጎኖች የሚከስሙበት የአሠራር ሥርዓት ቀጣይነት ባለው ሁኔታ እየተመዘገበና እየተቀመጠ የሥራ ሂደቱን
ግብ ለማሣካት ጥረት ይደረጋል፡፡
10. ድጋፍና ክትትልን በተመለከተ
 ቅንጅታዊ አሰራርን ማሻሻል
 ፍጥነትን ማዕከል አድርጎ መቅጣት ከጠቅላላው ቅጣት 50% ማድረስ

1. ክትትል፣ ግምገማ እና ግብረ-መልስ ስልት


በመሰረታዊ የአሰራር ስርዓት ውስጥ መሰረት የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ማረጋገጫ የስራ ሂደት የተሰጠውን ተግባርና ሃላፊነት በብቃት በመወጣት ከስራ
ሂደት የሚጠበቅበትን አስተዋጽዖ ለማበርከትና የሚሰጡ አገልግሎቶችን በተደራጀ መልኩ ለመተግበር እንዲቻል የተዘጋጀውን የአገልግሎት አሰጣጥ ማኑዋል
መነሻ በማድረግ የክትትል ፣ግምገማና ግብረመልስ ይደረጋል፡፡

በሥራ ሂደቱ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ቀልጣፋ ከማድረግ አንጻር፤ በሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች መካከል ጠንካራ የሥራ ግንኙነት በመፍጠር፣ የሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች ውሳኔ
ሰጪ አንዲሆኑ በማድረግ፣ ለሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች የቅርብ ድጋፍ በማድረግ አቅም ከመገንባት አንፃር ጠንካራ የክትተል፣ ግምገማ እና ግብረ መልስ ስርዓት በሥራ
ሂደቱ ፈፃሚዎች፣ ተገልጋዮች እና ባለድርሻ አካላት ሙሉ ተሳትፎ ያደርጋሉ፡

በሥራ ሂደቱ ክትትል፣ ግምገማ እና ግብረ መልስ -ስርዓት የሚከተሏቸው አቅጣጫዎች


69
 በጎንዮሽ (Horizontally)– በየደረጃው ማለትም በጽ/ቤቱ ባሉ የሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች አስተባባሪዎች
 የሥራ ሂደቱ ተገልጋዮች እና ባለሚና አካላት (Stack holders) አስተያየት ባከተተ የክትትልና ግምገማ ስርዓቱ ይከናወናል፡፡
3.1. ክትትል የሚደረግባቸው ጉዳዮች
 በሥራ ሂደቱ የተቀመጡ የአፈፃፀም ስታንዳርዶች ስለመጠበቃቸው፣
 በሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች መካከል ያለውን ግንኙነት
 የተገልጋይ እና የባለሚና አካላት ፍላጎት ስለሟሟላት
 የትራፊክ አደጋ ስለመቀነሱ
 የህ/ሰቡ የመንገድ አጠቃቀም ባህል ስለመዳበሩ
 የእቅድ ዝግጅትና የእቅድ ክንውን ሪፖርት አቀራረብ
 የመንገድ ትራፊክ መረጃዎች አያያዝና አደረጃጀት
 የእግረኞች የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎች የመንገድ አጠቃቀም
 ለትራፊክ ክፍት የሆኑ መንገዶች ከመሰናክል የጸዱ ስለመሆናቸው
 የትራፊክ ደንቦችና አተገባበር
 ከተገልጋዮች የሚቀርቡ አስተያየቶችን መፈተሽና መመርመር፣
 በስራ ላይ የሚውሉ ፎርሞች እና ቅጾች በአግባቡ ጥቅም ላይ እየዋሉ መሆኑን እና በአጠቃላይ የስራ ሂደቱ ካስቀመጠው በጥረት ተደራሽ ግቦች አንጻር
ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን ክትትል ያደርጋል።
3.4 የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርትን በተመለከተ
በየደረጃው ባለ የሥራ ሂደቱ ፈፃሚዎች ሳምንታዊ የክንውን ሪፖርት ለሥራ ሂደቱ መሪ ያቀርባል፡፡
የሥራ ሂደት አስተባባሪው የሥራ ሂደቱን ክንውን ሪፖርት በየወሩ ለኃላፊው ያቀርባል ያስገመግማል፡፡

70
4. ታሳቢ የሚደረጉ ጉዳዮች አዎንታዊና አሉታዊ ታሳቢዎች
4.1. አዎንታዊና አሉታዊ ታሳቢዎች
4.1.1. አዎንታዊ ታሳቢዎች
በከተማ አስተዳደር ደረጃ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ ልዩ ትኩረት መሰጠቱ
የከተማ አስተዳደር ለለውጡ ቁርጠኛ አቋም መያዙ፤
የህብረተሰቡ ድጋፍና ትብብር፤
የተለያዩ የባለድርሻ አካላት ስልጠና በየወቅቱ መስጠት
4.1.2. አሉታዊ ታሳቢዎች
በከተማ አስተዳደሩ በሚፈለገው መጠን አስፈላጊ የቢሮ ቁሳቁሶችን በተፈለገው ወቅትና መጠን ማሟላት ሊከብድ እንደሚችል ታሳቢ ተደርጓል፡፡

• የባለሞያዎች አቅም ውስንነት


• የሎጀስቲክ አለመሟላት
• በቅንጅት ከመስራት አንፃር ውስንነቶች መኖር
• የሪፖርትና ግብረ-መልስ ስራዎች በተቀመጠላቸው ጊዜ አለመፈፀም

የትራንስፖርት አቅርቦት አደረጃጀትና ሥምሪት ዋና የሥራ ሂደትን በተመለከተ፡

71
ግብ አንድ- በሥራ ሂደቱ ለሚገኙ ፈፃሚዎችና አስፈፃሚዎች፣ ለማህበራት የቦርድ አመራር አካላት፣ ለዋና ስራ አስኪያጆችና ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጆች፣ የኦፕሬሽንና
የአስተዳደር ሠራተኞች በጥቅሉ ለ 150 ተዋናዮች ከመንገድ የህዝብ ትራንስፖርት ጋር በተያያዙ የሥልጠና ርዕሶች ላይ ኤች አይ ቪ ኤድስንና ሥርዓተ ፆታን ሜይንስትሪም
ባደረገ መልኩ ሰልጠና መስጠት፡፡

ግብ 1.1. በከተማው በመለስተኛና አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ አገልግሎት የተደራጁ ማህበራትና ኦፕሬተሮች በትራንስፖርት አዋጆች ደንቦች መመሪያዎች በስራሂደቱ
በህግ ማእቀፎች ማንዋሎች ላይ ስልጠና መስጠት በቁጥር 150 ሰልጣኞች ፡፡

ተግባር አንድ፡- የሥልጠና ቢጋር ማዘጋጀት ለ 150 ሰልጣኞች፣

ተግባር ሁለት፡- የሥልጠና ማኑዋል እንዲዘጋጅ ማድረግ፣

ተግባር ሦስት፡- ሠልጣኞች መመልመል፣

ተግባር አራት፡- የሥልጠና ፋሲሊቲዎችን ማመቻቸት፣

ተግባር አምስት፡- ሥልጠናውን መስጠት፣

ተግባር ስድስት፡- ሥልጠናውን መገምገም፣ሪፖርት ማዘጋጀትና ግብረ-መልስ መስጠት፣

ግብ 1.2. በሴክተራችን አዲስ ለተቀጠሩና ለተመደቡ ባለሙያዎች በስራ ሂደቱ በህግ ማእቀፎች ላይ ስልጠና መስጠት በቁጥር 02 ሰልጣኞች፣

ተግባር አንድ፡- የሥልጠና ቢጋር ማዘጋጀት በቁጥር 02

ተግባር ሁለት፡- የሥልጠና ማኑዋል እንዲዘጋጅ ማድረግ

ተግባር ሦስት፡- ሠልጣኞች መመልመል፣

ተግባር አራት፡- የሥልጠና ፋሲሊቲዎችን ማመቻቸት፣

72
ተግባር አምስት፡- ሥልጠናውን መስጠት፣

ተግባር ስድስት፡- ሥልጠናውን መገምገም፣ሪፖርት ማዘጋጀትና ግብረ-መልስ መስጠት፣

ግብ 1.3 የህዝብ የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ኦፕሬተሮች በትራንስፖርት አዋጆች፣ ደንቦች መመሪያዎችና ማንዋሎች ላይ ለ 10 ሰልጠኞች ስልጠና
መስጠት

ተግባር አንድ፡- የሥልጠና ቢጋር ማዘጋጀት በቁጥር 10

ተግባር ሁለት፡- የሥልጠና ማኑዋል እንዲዘጋጅ ማድረግ

ተግባር ሦስት፡- ሠልጣኞችን መመልመል፣

ተግባር አራት፡- የሥልጠና ፋሲሊቲዎችን ማመቻቸት፣

ተግባር አምስት፡- ሥልጠናውን መስጠት፣

ተግባር ስድስት፡- ሥልጠናውን መገምገም፣ሪፖርት ማዘጋጀትና ግብረ-መልስ መስጠት፣

ግብ-ሁለት:- የስራ ሂደት እቅድ ሪፖርት ማዘጋጀት 12 ጊዜ፣

ተግባር አንድ፡-. የስራ ሂደቱን በየሩብ ዓመት እቅድ ማዘጋጀት 4 ጊዜ፣

ተግባር ሁለት፡- ወርሃዊና የሩብ ዓመት የስራ ሂደቱን ክንዋኔዎች 12 ጊዜ መገምገምና ግብረ-መልስ መስጠት፡፡

ተግባር ሦስት፡ በመናኸሪችን ያሉ የትራንስፖርት ኦፕሬሽናል ስራዎች በ BPR ጥናት መሰረት እየተከናወኑ ስለመሆናቸው በየወሩና በየሩብ ዓመት 12 ዙር ድጋፋዊ ክትትል ማድረግና
ግብረ-መልስ መስጠት፣

73
ተግባር አንድ፡- መገምገሚያ ቼክ ሊስት በስራ ሂደቱ ማዘጋጀት፣

ተግባር ሁለት፡- የድጋፋዊ ክትትል በማድረግ ግብረ-መልስ መስጠት፣

ተግባር አራት፡-. እለታዊ የመናኸሪያ አፈፃፀም መረጃዎችን ማጠናከርና በእለት በሳምንት በወርና በዓመት ማደራጀት፣

ግብ-ሶስት፡- የዕቅዶቻችንን ተፈፃሚነት ለማረጋገጥ የሚያስችሉ 01 የውይይት መድረኮችን በማዘጋጀት ከአጎራባች ወራደዎች ጋር በዕቅዶቻችንና በአፈፃፀማቸው ዙሪያ መወያየት፣

ተግባር አንድ፡- ከአጎራባች ወራደዎችና ልዩ ወረዳዎች ጋር በስምሪት አፈፃፀምና በታሪፍ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ክፍተቶችን ማስወገድ የሚያስችል 01 የተለያዩ የምክክር መድረኮችን
ማዘጋጀት፣

ተግባር ሁለት፡- የምክርር መድረኩን ለማዘጋጀት የሚረዳ ዝርዝር መረጃ ማዘጋጀት፣

ተግባር ሦስት፡ ለምክክር መድረክ መወያያ የሚሆን ሰነድ ማዘጋጀት፣

ተግባር አራት፡- የምክክር መድረኩን ተሳታፊዎች መለየትና ጥሪ ማድረግ፣

ተግባር አምስት፡- ለምክክር መድረኩ የሚሆን የሎጀስቲክ አቅርቦት ማመቻቸት

ተግባር ስድስት፡- የምክክር መድረኩን ማዘጋጀት፣

ተግባር ሠባት፡- የምክክር መድረኩን አፈፃፀም ሪፖርት ማዘጋጀት፣

ግብ ሶስት፡- የከተማውን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ሽፋንና ጥራት በበቂ ሁኔታ የማሳደግ ሥራ በማከናወን የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ ከ 85- 89% ማድረስ፣

ግብ 3.1. በከተማችን ውስጥ ያሉና መንደሮችን ከቀበሌ ወረዳን ከወረዳ የሚያገናኙ 04 አዳዲስ የስምሪት መስመሮችን መክፈት ከአልቾ አደበባይ ደቻራ ጉደርና ቡናር
ሌሎች በጥናት የሚለዩ ናቸው፣
ተግባር አንድ፡- አዲስ የሚከፈቱ መስመሮች የመንገዶች ሁኔታ ማጥናት፣

74
ተግባር ሁለት፡- በጥናቱ ለአገልግሎት አቅራቢዎች ማስተዋወቅ፣

ተግባር ሶስት፡- የመስመሩንና የመንገዱን ሁኔታ የሚያሳይ የመረጃ ሪፖርት ማዘጋጃት፡-

ተግባር አራት፡- መስመሩ ስለሚጠናከርበት ሁኔታ አስፈላጊ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

ተግባር አምስት፡- መስመሩን ከፍቶ ለአገልግሎት ማብቃት፣

ግብ 3.2. በከተማው የህዝብ የንግድ የመንገድ ማመላለሻ አገልግሎት ለመስጠት የተደራጁትን ዲጆ-ወንዝና ጡፋ-ሃይቅ ገራድ ደረጀ 1 የትራ/ማህበራትን ማጠናከር

ተግባር አንድ፡- የከተማውን የትራንስፖርት ፓቴንሻል /አዋጭነት/ የተለያዩ ሚዲያዎችን በመጠቀም ለኦፕሬተሮች ማስተዋወቅ፣

ተግባር ሁለት፡- አዲስ ለሚደራጁ ማህበራት እውቅና እንዲሰጠቸው ማድረግ፡-

ግብ 3.3. በ 2013 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የህዝብ የንግድ የመንገድ ትራንስፖርት አፈፃፀም የተጓጓዘ ተሳፋሪ ከ 986062 ወደ 995923 ማሳደግ፣

- በ 2013 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የህዝብ የንግድ የመንገድ ትራንስፖርት ምልልስ አፈፃፀም ከ 76353 ወደ 77116 ማሳደግ፣

- የየእለት መረጃ በየመናኸሪያው በአግባቡ መመዝገብ

- መረጃዎችን በተገቢው መንገድ ማደራጀት

ግብ 3.4. የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያና መነሻ በማድረግ በክልል ደረጃ የሚዘጋጀውን ታሪፍ በከተማ ደረጃ ተግባራዊ እንዲሆን ለሚመለከተው አካል ማስተላለፍና ክትትል ማድረግ

ግብ 3.5. በነፃ ስምሪት አፈፃፀም ዙሪያ ለሚቀርቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች በመዋቅረችን 100% በመቀበል ተገቢውን ምላሽ መስጠት

ተግባር አንድ፡- የአቤቱታዎችን ሲስተም መዘርጋት መቀበልና መመዝገብ፣

ተግባር ሁለት፡- ለቀረቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች ተገቢ ምላሽ መስጠት፣


75
ተግባር ሦስት፡- በምላሹ እርካታ ያላገኘውን አካል ከውሳኔ ጋር ለሚመለከተው አካል ማስተላለፍ፡፡

ግብ 3.6. በከተማው ለሚገኙ የመለስተኛና አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ የትራንስፖርት ማህበራት በየወሩ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

ግብ 3.7 በመናኻሪያችን በበጀት ዓመቱ ብር 448475 ገቢ መሰብሰብ

ግብ አራት፡- በከተማችን የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦት አስተዳደር ማሻሻል

ግብ .1. በከተማ የተደራጀውን የከተማ ታክሲ (ባጃጅ) 03 ማህበራት ማጠናከር

ተግባር አንድ፡- በስራ ላይ ያሉ ባጃጆችን ቁጥር ምዝገባ ማድረግ

ተግባር ሁለት፡- በማህበር አደረጃጀት ላይ መመሪያና ደንቦችን ማስተዋወቅ

ተግባር ሦስት፡- ማህበር ማቋቋምና እውቅና እንዲስጠቸው ማድረግ

ግብ 4.2. የከተማ ታክሲ ታሪፍ በማውጣት ተግባራዊ ማድረግ

ተግባር አንድ፡- መንገዶችን መለየትና መለካት

ተግባር ሁለት፡- ለታሪፍ የሚያስፈለጉ መረጃዎችን ማሳባሰብ

ተግባር ሦስት፡- ታሪፍ ማውጣትና በስራ ላይ ማዋል

ግብ አምስት፡- በከተማችን የሚገኙ መናኸሪያ መሰረተ ማሟላትና አሰራሩን ማሻሻል

ግብ 5.1. በስራ ሂደተችን የሰው ኃይል ባልተመደበባቸው ክፍት የስራ መደቦች ባለሙያዎች እንዲሟሉ ማድረግ፣

ግብ 5.2. የመናኸሪያችን የኦፕሬሽን የመሰረተ ልማት መረጃ አደራጅቶ የያዘ 01 ሰነድ ማዘጋጀት
76
ግብ 5.3. አዲስ ለሚገነቡ 01 መናኸሪያችን በመንገዶችና ትራንስፖርት ጽ/ቤት ስም የባለቤትነት ፕላን ማሰራት

ግብ 5.4. በከተማችን 01 መናኻሪያ ግንባታ ማከናወን

ግብ 5.5. በከተማው ተነሺ ሆነው የሚሰሩ ማህበራትን መለየትና 12 ጊዜ መርሀ-ግብር ዞን እዲያጽድቅለችን ማድረግ

•እያንዳንዱ መስመር በስምሪት-መርሀ ግብር ማካተት

•ከተማው በዞኑ 12 ጊዜ ወርሀዊ የስምሪት መስመር ማፅደቁን መከታተል

•የስምሪት አፈፃፀሙን መከታተል

ግብ 5.6. በከተማው 01 መናኸሪያ እንዲታጠርና መሰረተ ልማት እንዲሟላላት ማድረግ፡፡

ተግባር አንድ፡- ከከተማ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ፣ ከወራቤ ከተማ አስተዳዳርና ከሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በግንባታው ዙርያ የጋራ ውይይት ማድረግ፣

ተግባር ሁለት፡- የአካባቢ ፕላንና የግንባታ ፕላኑን ለሚመለከታቸው አካላት ማስረከብ፣

ተግባር ሶስት፡- ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ ፣

ተግባር አራት፡- ነባር መናኻሪያችን ደረጃ በማሻሻል እንዲሁም አዲስ መናኻሪያ በእስታንደርዱ መሰረት በመገንባት በከተማው የትራንስፖርት ተጠቃሚነትን ማሳደግ፣

ግብ 5.7. በመናኸሪያችን ውስጥ የተሳፋሪ ዕቃ የመጫንና የማውረድ አገልግሎት በመስጠት ላይ ለተሰማሩ ጫኝና አውራጆች ደምወዝ ክፍያ መስጀመርና በዘርፉ ያለውን የአገልግሎት
አስጣጣና ኪራይ ሰብሳቢነት ችግሮችን መቀነስ፡፡

ግብ 5.8. የመናኸሪያችን ፅዳትና ሳንቴሽን አገልግሎት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ለተደራጁ ሴቶች አውትሶርስ ማድረግ

ግብ 5.9. የስነ-ምግባር ተግባር ጉዳዮች መከታተልና በመናኸሪያችን አሰራሩን መከታተል ግብረ-መልስ መስጠት

77
ግብ 5.10. ለ 10 አዲስና ለ 106 ነባር ተሽከርካሪዎች ደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ሰርተፊኬት እንዲያድሱ ማድረግ ፡፡

ግብ 5.11 ተለይተው ለቀረቡ የቴክኒክ ችግር ያለባቸውን ተሸከርካሪዎች ስምሪት እንደያገኙና እርምጃ እንዲወሰደብቸው 4 ዙር ክትትል ማድረግ

ግብ 5.12 በመናኻሪያችን አቅጣጫ ጠቋሚ ታፔላዎችን ማጠናከር

ግብ 5.13 የስራ ሂደቱን የዳሰሰ ጥናት ማጥናትና መተንተን ውጤቱን ማደራጀትና መሰራት ያለባቸውን ስራዎች መስራት

ከሰራዊት ግንባታ አንጻር

ግብ 6. ፡- ከለውጥ ሰራዊት ግንባታ አንጻር የተምን አደረጃጀት በማነቃነቅና ወቅቱን ጠብቆ በመወያየት የተግባር ማሳኪያ ቁልፍ መሳሪያ አድርጎ ማስቀጠል

6.1 በቲም አጀንዳ መሰረት በፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት፤ በመልካም አስተዳደር፤ በትራንስፎርሜሽን አጀንዳን መሰረት ያደረገ ውይይት ማካሄድና ሪፖርት በውይይቱ መሰረት
ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

6፣2 የቲም አደረጃጀት አባላት የተግባርና የለውጥ እንቅስቃሴን መሰረት በጥንካሬና በድክመት የተለየ ችግር ፈቺ ግብረ-መልስ መስጠት

6.3 በለውጥ ሰራዊት አደረጃጀት የመጡ ለውጦችን በየጊዜው እየገመገሙ ቀምሮ በሰነድ ማዘጋጀት ማስፋትና ማደራጀት

6.4 የቲም አደረጃጀት አባላቶችን በየወሩ ምዘና ማካሄድ

ግብ 7. በማኔጅመንት መወያያ አጀንዳ መሰረት በፀረ-ኪራይ ሰብሳቢነት፤ በመልካም አስተዳደር፤ በትራንስፎርሜሽን አጀንዳን መሰረት ያደረገ ውይይት ማካሄድና ሪፖርት
በውይይቱ መሰረት ማዘጋጀትና ለሚመለከተው መስጠት

7.1 የቲም አደረጃጀት የተግባርና የለውጥ እንቅስቃሴና ውይይት መሰረት በድክመትና በጥንካሬ የተለየ ችግር ፈቺ ግ/መልስ መስጠት

7.2 የቲም አደረጃጀቷን ምዘና በየሩብ አመቱ ማካሄድ

7.3 ከማኔጅመንት የሚመጡ ግ/መልሶችን ተቀብሎ ተግባራዊ ማድረግ

7.4 የቲም ፎረም ላይ የቲምን አፈጻጸም ማስገምገም የፎረም ወይይት ላይ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ
78
4 የልማትና በጀት ዕቅድ ዝ/ክ/ግ/ስ/ሂ
ዋናዋና ግቦች
 የጽ/ቤቱን እቅድ ዝግጅትና አፈፃፀም ማሻሻል
 የሴክተሩን የአሰራር ስርዓት ማጠናከርና የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ
ግብ 1፡- የጽ/ቤቱን እቅድ ዝግጅትና አፈፃፀም ማሻሻል
 1 የሴክተሩን የ 2014 በጀት ዓመት ፊዚካልና ፋይናንሻል እቅድ ማዘጋጀትና ማጠቃለል
 2 የጽ/ቤቱን ውጤት ተኮር ምዘና ዕቅድ ማዘጋጀት/ካስኬዲንግ ማስፈፀም/
 1 የጽ/ቤቱን የሶስት ዓመት መንግስታዊ ወጪ ፕሮግራምን /መወፕ/ ማዘጋጀት
 16 የጽ/ቤቱን የወርና የየሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ማዘጋጀትና ለሚመለከታቸው ተደራሽ ማድረግ
 ከእቅድ አፈፃፀም መነሻ የተጠናከረ ግብረ መልስ መስጠት
ግብ 2፡-የሴክተሩን የአሰራር ስርዓት ማጠናከርና የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትን ማሳደግ
 የበጀት መረጃ ስርዓት መዘርጋትና ማስተዳደር
 የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ ቼክሊስት ማዘጋጀትና
 በአፈፃፀም የታዩ ጥሩ ተሞክሮዎችን ማዘጋጀትና ማስፋት
 የሴክተሩን እቅድ መከለስና ተግባራዊ ማድረግ
 የተሻለ አፈፃፀም ካላቸው ወረዳዎች የልምድ ልውውጥ ማድረግ
 የ 2014 በጀት ዓመት እቅድ ማዘጋጀት
5 የሰው ኃብት ስራ አመራር ደ/የስራ ሂደት
ግቦችና ዝርዝር ተግባራት

ግብ አንድ ፡- ለስራ ሂደቶች በደረጃው ባለሙያዎችን አቅም በመገንባት የህብረተሰብ አገልግሎት አጠቃቀም ግንዛቤ በማሳደግ እና አሁን ካለው አገልግሎት አሰጣጥ
ከፍ ማድረግ፡፡

 የአገልግሎት አሠጣጥ ውጤታማነት በማሳደግ መጀመሪያ ከነበረው የተገልጋይ እርካታ ከፍ ማድረግ፣


 በሴክተሩ የሚገኝ የተለያዩ ስራ ሂደቶችን የተለያዩ ጥያቄዎችን በመቀበል ፈጣን ምላሽ መስጠት፣
 የሚከናወኑ ተግባራት ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ በማከናወን 100% አፈፃፀምን ማሳደግ፣
79
ግብ ሁለት፡- የሠው ሃይል የመፈፀም ብቃትና ተነሳሽነትን ማሳደግ

የሠው ሀብት ስራ አመራና ልማት ስርዓትን ማሻሻል 100% ማድረስ፣


የሰው ኃብት እቅድ ማዘጋጀትና ማቀድ 1 ጊዜ፣
የሠው ኃብት ማሟላት ቅጥር፣ዝውውር፣ደረጃ ዕድገት በበጀት የተደገፈ እቅድ አቅዶ መተግባርና ክፍተት በተፈጠረበት አጋጣሚ መፍትሄ መስጠት፣
የስራ ሂደቱን ዕቅድ በየሩብ ዓመቱ ማዘጋጀትና መከለስ፣
የጋራ አገልግሎት ስራዎችን በአግባብ ማከናወናቸውን በየሣምንቱ መገምገም፣
ግብ ሦስት የመረጃ አደረጃጀት አያያዝና አጠቃቀም ማሻሻል

 የመረጃ አያያዝና አደረጃጀት አጠቃቀም የሠው ኃብት መረጃ መለየት በየሩብ ዓመቱ
 በዓመት 2 የተደራጀ መረጃ መተንተን የተነተነውን መረጃ ከመንግስት ፓሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች አዋጅ፣

ግብ አራት ፡- የአሰራር ስርዓትና አደረጃጀት ማስፈን

 የሠው ኃይል በወቅቱና በጊዜ ማሟላት


 ቅጥር የተፈፀመላቸው ሰራተኛ ፋይሎች ወደ ክልል እና ወደ ሆሳዕና መውሰድ
 የሠራተኛ የጡረታ ጉዳይ ከመህበራዊ ዋስትና ጋር የጎደሉ መረጃዎችን ማጨራረስ ማስፈፀም፣
ግብ አምስት የሴክተሩን የሠው ኃይል ችግር መቅረፍ

 ሰራተኛ በሚለቅበት ወቅት መመሪያና ደንብን ተከትሎ ጥያቄው በሚቀርብበት ወቅት ክሊሰራንስ መስጠት፣
 ስራ ለሚያቋርጡ ሰራተኞች ከንብረት ነፃ መሆናቸውን ማረጋገጥና ህግና መመሪያውን ተከትሎ ማስፈፀም፣

8 በኤች አይቪ/ኤድስ በተመለከተ


የትኩረት አቅጣጫዎች

 የሴክተሩን የጸረ-ኤች አይ ቪ /ኤድስ ሜይንስትሪሚንግ ዕቅድ ማዘጋጀት፣


 የትምህርት መረጃና የባህሪ ለውጥ ስርዓ-ጸታ ተግባራትን ማከናወን፣

80
 ለጽ/ቤቱ ሰራተኛ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠኛ ማዘጋጀት፣
 ኮንዶሞችን ማስተዋወቅና ማሰራጨት፣
 የስራ ላይ ውይይት ተግባራትን ማከናወን፣
 የድጋፍና እንክብካቤ ተግባራትን ማከናወን፣
ዋናዋና ግቦች
 ወርሃዊ የቡና ጠጡ ፕሮግራም በየወሩ ውይይት ማዘጋጀት፣
 በየወሩ የ 0.5 የኤድስ ፈንድ መዋጮ ከፋይናንስ መረጃ አምጥቶ ማስታወቂያ ሠሌዳ ላይ መለጠፍ፣
 ኮንደም በየጊዜው ማሠራጨት በቁጥር 200፣
 ብሮሸርና በራሪ ወረቀቶችና ፖስተሮች ማሠራጨት በቁጥር 500፣
 የጽ/ቤታችን ሠራተኞች በአመት ሁለት ጊዜ የደም ምርመራ ማድረግ
 የቡናጠጡፕሮግራምለማዘጋጀትየሚያስፈልጉዕቃዎችንማሟላት፣

81
የ 2014 ዓ.ም የወ/ከ/አስ/ መንገድ ትራፊክ ደህንነት ዋና ስራ ሂደት ዕቅድ

ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዓመታዊ የግብ ለ 2014 የተጣሉ ግቦች ምርመራ
መጠን 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
6. የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራዎች
6.1. ከከተማ እስከ ቀበሌ ድረስ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት የህዝብ ንቅናቄ ስራ ተጠናክሮ በዙር 1 1
እንዲሰራ ማድረግ
6.1.1. በአመቱ ዉስጥ የተዘጋጀ መድረክ ብዛት በወረዳ ደረጃ በዙር 2 1 1
6.1.2. -በቀበሌ ደረጃ 11 11×(በከተማው 2 3 3 3
ዉስጥ ያሉ
ቀበሌያት)
6.2. በት/ቤት አዲስ የመንገድ ደህንነት ክበባት ማደራጀት ማቋቋምና የመንገድ አጠቃቀም በት/ቤት 03 03
ቁጥር
ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ
6.3. ነባር የትቤት ክበባት ማጠናክር የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ እንዲፈጠር ማድረግ በት/ቤት 30 15 15 -
ቁጥር
6.4. አዲስ የቀበሌ መንገድ ደህንነት ኮሚትዎችን ማቋቋምና የመንገድ አጠቃቀም ግንዛቤ በቀበሌ 03 02 01 -
ቁጥር
እንዲፈጠር ማድረግ
6.5. ነባር የቀበሌ የመንገድ ደህንነት ኮሚቴዎች ማጠናከርና የመንገድ ደህንነት ግንዛቤ በቀበሌያት 11 2 3 3 3
ብዛት
እንዲፈጠር ማድረግ
6.6. በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በሃይማኖት ተቋማት በቁጥር 36300 ወ 4537 4537 4537 4537
ግንዛቤ እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 4537 4537 4537 4537
6.7. በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በገበያ ቀናትና 141900 ወ 17737 17737 17737 17737
በመናኻሪያው በሞንታርቦ ግንዛቤ እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 17737 17737 17737 17737
በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በት/ቤት ግንዛቤ 39600 ወ 4950 4950 4950 4950
እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 4950 4950 4950 4950

በከተማው ለሚገኙ የህብረተሰቡ ክፍል በመንገድ ደህንነት ዙሪያ በከተማው በሚፈጠሩ 6050 ወ 756 756 756 756
መድረኮች ግንዛቤ እንዱፈጠር ማድረግ
ሴ 756 756 756 756
ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዓመታዊ የግብ ለ 2014 የተጣሉ ግቦች ምርመራ
መጠን 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
6.8. የሥራ ሂደቱን እንቅስቃሴ አተገባበር በተመለከተ የተሟላ መረጃ መስጠትና አስፈላጊውን በዙር 1000 250 500 250
ግንዛቤ መፍጠር የሚያስችል የተለያየ ይዘት ያላቸውን ብሮሸሮች ማዘጋጀት
6.9. አሸከርከሪዎች አደጋን ተከላክለው እንዲያሽከረክሩ የሚያግዝ ስልጠና መስጠት በቁጥር 500 - - 500 -
6.10. የአብይ ዉይይት ማድረግ በቁጥር 12 3 3 3 3
6.11. የቴክኔክ ዉይይት ማድረግ በቁጥር 24 6 6 6 6
7. የእንጅኔሪንግ ሥራዎች
7.1. በእንስሳት የሚሳቡ ጋሪዎች አንፀባራቂ ምልክት እንዲኖራቸው ማድረግ በቁጥር 30 20 10 -
7.2. አለም አቀፍ የመንገድ ዳር ምልክቶችንና ገላጭ ጽሁፎችን ማኖር በቁጥር 10 - 10 - -
7.3. የእግረኛ ማቋረጫ ቦታዎች ላይ ዜብራ መቀባት በተቀቡ 120 60 - 60-
ቦታዎች
8. የቁጥጥር ሥራዎች
8.1. ደንብ ቁጥር 395/2009 ተግባራዊ መሆኑን ለማረጋገጥ በመንግድ ላይ ቋጥጥርና ክትትል በቀን 260 65 65 65 65
ማድረግ
8.2. በመንግስታዊ፣ ህዝባዊና ኃይማኖታዊ በዓላት፣ በትምህርት ተቋማት መክፈቻና መዝግያ በቀን 80    
ወቅት፣ እንዲሁም የተዘረጉ አሰራሮች አተገባበር ዙሪያ መደበኛ የሆነ የትራንስፖርት
ቁጥጥርና ክትትል ማድረግ
8.3. የመንገድ ዳር ገላጭ ጽሁፎችን አዘጋጅቶ መትከል በቁጥር 6 - 6 - -
9. የማበረታቻስራዎች
10. የትራፊክ አደጋን መቀነስ፤የደንብ ተላላፊዎችና አደጋ መረጃን ማስተላለፍ
10.1. በ 2013 የነበረውን 14 አጠቃላይ አደጋ በ 2014 ዓ.ም አጠቃላይ አደጋ በ 15% መቀነስ    
10.2. በ 2013 የነበረውን 05 የሞት አደጋ የሚደርሰውን ሞት በ 15 %መቀነስ በፐርሰንት 15%    
10.3. በ 2013 የነበረውን 06 ከባድ የአካል ጉዳት በ 15 %መቀነስ በፐርሰንት 15%    
10.4. በ 2013 የነበረውን 03 ቀላል የአካል ጉዳት በነበረበት መቆየት በፐርሰንት 0%    
10.5. በ 2013 የነበረውን በንብረት የሚደርሰውን ጉዳት በገንዘብ ሲተመን 15% መቀነ በቁጥር 15%    

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


1
ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዓመታዊ የግብ ለ 2014 የተጣሉ ግቦች ምርመራ
መጠን 1 ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4 ኛ ሩብ
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
10.6. የደንብ ተላላፊዎች ሪፖርት ከነሪኮርዱ በየሳምንቱ ማስተላለፍ 52 13 13 13 13
10.7. የአደጋ የተተነተነ መረጃ በየሳምንቱ ሪፖርት ማስተላለፍ 52 13 13 13 13

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


2
የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦት አደረጃጀትና ሥምሪት ዋና የሥራ ሂደት ዕቅድና የድርጊት መርሀ-ግብር

ተ.ቁ ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዓመታ ለ 2014 የተጣሉ ግቦች ምርመራ


ዊ 1ኛ ሩብ 2 ኛ ሩብ 3 ኛ ሩብ 4ኛ ሩብ
የግብ ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
መጠን
1 የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች በሰልጣ 165
ኝ ቁጥር
1.1 በስራ ሂደቱ ለሚገኙ ፈፃሚዎችና አስፈፃሚዎች፣ ለማህበራት የቦርድ አመራር በሰልጣ 150 100 50 -
አካላት፣ ለዋና ስራ አስኪያጆችና ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች የኦፕሬሽንና የአስተዳደር ኝ ቁጥር
ሠራተኞች ከመንገድ የህዝብ ትራንስፖርት ጋር በተያዙ የስልጠና ርዕሶች ላይ ኤች አይ
ቪ ኤድስንና ስርዓተ ፆታን ሜይንስትሪም ባደረገ መልኩ ማሰልጠን
1.2 የህዝብ የመንገድ ትራንስፖርት አገልግሎት ለሚሰጡ ኦፕሬተሮች በትራንስፖርት በሰልጣ 10 - 6 - 4
አዋጆች፣ ደንቦች መመሪያዎችና ማንዋሎች ላይ ስልጠና መስጠት ኝ ቁጥር
1.3 አዲስ ለተቀጠሩና ለተመደቡ ባለሙያዎች፣ በስራ ሂደቱ የህግ ማዕቀፎች ላይ ስልጠና በሰልጣ 2 - 2 -
መስጠት ኝ ቁጥር
2 ከተማዊ የስራ ሂደቱን ዕቅድና ሪፖርት ማዘጋጀት ዙር 6 2 1 2 1
3 ዕለታዊ፣ ሳምንታዊና ወርሃዊ የስራ ሂደቱን ክንዋኔዎች መገምገምና ወርሃዊ ግብረ ዙር 16 4 4 4 4
መልስ መስጠት
4 በመናኸሪያችን ያሉ የትራንስፖርት ኦፕሬሽናል ስራዎች በ BPR ጥናት መሰረት ዙር 12 3 3 3 3
እየተከናወኑ ስለመሆናቸው ድጋፋዊ ክትትል ማድረግና ግብረ መልስ መስጠት
5 ዕለታዊ የመናኸሪያ አፈፃፀም መረጃዎችን ማጠናከርና በዕለት፣ በሳምንት፣ በወርና የተዘጋጀ 4 1 1 1 1
በዓመት ማደራጀት ሰነድ
6 ከአጎራባች ወራደዎች ጋር በስምሪት አፈፃምና ታሪፍ አሰራር ዙሪያ የሚታዩ ዙር 2 - 1 - 1
ክፍተቶችን ማስወገድ የሚያስችሉ የተለያዩ የምክክር መድረኮችን ማዘጋጀት
61 ዕቅዶቻችንን በጋራ የምናቅድበትና አፈፃሞቻችንን በጋራ የምንገመግምበት ዞናዊ ዙር 2 - 1 - 1
ጉባኤ ማዘጋጀት
6.2 በበጀት ዓመቱ ዞናዊ የተሞክሮ ልውውጥ መድረክ ማዘጋጀት ዙር 1 1
6.3 በበጀት ዓመቱ በዞን ደረጃ በሚዘጋጁ የግምገማና የልምድ ልውውጥ መድረኮች በቁጥር 2 1 1
መሳተፍ
7 የከተማውን የመንገድ ትራንስፖርት ሽፋንና ጥራት በበቂ ሁኔታ የማሳደግ ስራ በ% 89% - - - -
በማከናወን የተገልጋዩን ህብረተሰብ እርካታ ማሳደግ
7.1 ከከተማውን ከአጎራባች ከወረዳ፣ ቀበሌን ከመንደር የሚያገናኙ አዳዲስ የስምሪት በቁጥር 03 - - 03 -
መስመሮችን መክፈት
7.2 በ 2013 በጀት ዓመት የተመዘገበውን የህዝብ የትራንስፖር አፈፃፀም የተጓጓዘ ተሳፋሪ በቁጥር 995923 248980.7 248980.75 248980.75 248980.75
ቁጥር 986062 ወደ 995923 5

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


1
7.3 በከተማ ውስጥ በነፃ ስምሪት አሰራር ያልተሸፈኑ የስምሪት መስመሮችን በፍራንቻይዝ የስምሪ 1 1
አግባብ ማሰራት ት
መስመር
በቁጥር
8 የነዳጅ ዋጋ ማስተካከያና መነሻ በማድረግ በክልል ደረጃ የሚዘጋጀውን ታሪፍ በከተማ ተግባራ ነዳጅ ዋጋ
ደረጃ ተግባራዊ እንዲሆን ድጋፍና ክትትል ማድረግ ዊ ለውጥና
የተደረገ ክልላዊ
ታሪፍ የታሪፍ
ሰነድ ለውጥ
ሲኖር
9 በነፃ ስምሪት አፈፃፀም ዙሪያ ለሚቀርቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች ተገቢ ምላሽ በሚቀርበ -
መስጠት ው
አቤቱታ
ብዛት
መሰረት
የ 2014 የተሸከርካሪ ምልልስ ዕቅድ 77116 በዓመት 77116 19279 19279 19279 19279
10 በከተማው ለሚገኙ የመለስተኛና አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት ድጋፋዊ 4 1 1 1 1
ማህበራት ድጋፍና ክትትል ማድረግ ክትትል
በቁጥር
11 በከተማ ውስጥ በሚገኙ የህዝብ ትራንስፖርት አቅርቦትና አስተዳደር ማሻሻል
11.1 የታክሲ ውስጥ የስምሪት መስመሮችን ማጥናትና ታሪፍ ማዘጋጀት የስምሪ 3 3

መስመር
12 በመናኸሪያችን የሰው ኃይል ባልተመደበባቸው ክፍት የስራ መደቦች ባለሙያዎችን በቁጥር 100% 100% ክፍት
እንዲሟሉ ማድረግ መደብ
ባለበት
13 በበዓላት ጊዜና ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በሚለቀቁበት ወይም በቁጥር 4 1 1 1 1
በሚገቡበት ወቅት አገልግሎት እንዲያገኙ ለማስቻል ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት
ማድረግ
14 የመናኸሪያችን የኦፕሬሽንና የመሰረተ ልማት መረጃ አደራጅቶ የያዘ ሰነድ ማዘጋጀት
የተዘጋጀ 02 1 1
ሰነድ
15 መናኸሪያችን በመንገዶችና ትራንስፖረት ጽ/ቤት ስም የመናሪያ ባለቤትነት ፕላን የተዘጋጀ 01 - 1 - -
ማሰራት ፕላን
16 ከከተማ ተነሽ የሆኑ የህዝብ ማላለሻ ተሽከርካሪዎች ወርሃዊ የስምሪት መርሃ የፀደቀ 12 3 3 3 3
ግብሮችን መርምሮ እንዲጽድቅ ማድረግ መርሃ
ግብር

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


2
17 በከተማችን 01 መናኸሪያ እንዲታጠሩ ማድረግና መሰረታዊ መሰረተ ልማት በመናሪ 01 - - 01
እንዲሟላላት ማድረግ /የመናኸሪያ ደረጃ ማሻል/ ያ ቁጥር
18 አንድ ከተማው 01 መናኻሪያ ግንባታ ማካሄድ ቁጥር 1 1
19 በትራ/ል/ጽ/ቤት መናኸሪያ የህዝብ ማመላለሻ ስምሪት ማውጫ ፈቃድ አሰጣጥ፣ በዙር 12 3 3 3 3
የስምሪት መፍቀጃ ቅጽ አጠቃቀም፣ የስምሪት ክንውን መረጃ አያያዝ ዙሪያ
እንዲሁም የትራንስፖርት ሪፎርም ስራዎች ተግባራዊነት ዙሪያ የተጠናከረ ድጋፋዊ
ክትትል ማድረግ
20 የመናኸሪያችን ጽዳትና ሳኒቴሽን አገልግሎት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ በመናሪ 1 - 1
ለተደራጁ ሴቶች አውት ሶርስ ማድረግ ያ ቁጥር
21 በመዋቅረችን ኪራይ ሰብሳቢነትን ለመቅረፍ በስነ ምግባር ጉዳዮች ክትትል ማድረግ በዙር 4 1 1 1 1
22 በዞኑ ለሚገኙ የህዝብ ማመላለሻ የተሽከርካሪዎች በመመሪያው መሰረት ለ 10 አዲስና በቁጥር 246 62 61 61 61
ለ 106 ነባር ተሸከርካሪዎች ደረጃ መስጠት
23 ተለይተው ለቀረቡ የቴክኒክ ችግር ያለባቸውን ተሸከርካሪዎች ስምሪት እንደያገኙና እርምጃ እንዲወሰደብቸው 4 ዙር በ% 100% 100% 100% 100% 100%
ክትትል ማድረግ
24 በመናኻሪያችን አቅጣጫ ጠቋሚ ታፔላዎችን ማጠናከር ቁጥር 12 - 12 - -
25 የስራ ሂደቱን የዳሰሰ ጥናት ማጥናትና መተንተን ውጤቱን ማደራጀትና መሰራት ያለባቸውን ስራዎች መስራት ቁጥ 01 01

26 በ 2013 በጀት አመት የተመዘገበውን ገቢ ከ 359927 ወደ 448475 ማሳደግ በብር 448475 112118.7 112118.75 112118.75 112118.75
5

የልማትና በጀት እቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ የስራ ሂደት

እይታ ዓመታዊ ዋና ዋና ተግባራት ዝርዝር ተግባራት መለኪያ እስታንዳርድ የ 2014 ዕቅድየጊዜ ሰለዳ ከሀላፊ
ዎች የአፈጻጸም በሩብ አመት የድጋፍ
ግቦች ጥራ ጊዜ መ 1 2ኛ 3ኛ 4ኛ የሚጠበቅ
ት ጠን ኛ አይነት
የተገልጋዮችን በአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዩን በአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዩን እርካታ ለማሳደግ የተገልጋይ 100% 6 85% 85 85% 85% 85%
ተገልጋ የበጀት ድጋፍ
እርካታ ማሳደግ እርካታ ማሳደግ
ይ) የተሰበሰበ እና የተተነተነ አስተያየት በመቶኛ እርካታ በመቶኛ % ማድረግ
በልማትዕቅድ ማስፈፀሚያ የበጀት አጠቃቀም ውጤታማነትን ለማሳደግ በተመደበ የተከናወነ 100% 6 100 10 100% 100% 100
የፋይና የፋይናንስ በጋራ
ንስ አጠቃቀም የሚውሉ ፍትሃዊና ውጤታማ በጀት የተከናዎነ ተግባር በመቶኛ ተግባር በመቶኛ % 0% % ነገምገምና
እይታ ዉጤታማነት የሀብት ክፍፍል በማድረግ አቅጣጫ
ን ማሳደግ በሁሉም የስራ ማስቀመጥ
ከየስራ ሂደቱ ለ 2013 የተቋሙን እቅድ ማስፈጸሚያ በተዘጋጀ በጀት 100% 01 1 01 በጋራ
ሂደቶችየተመጣጠና የበጀት
የሚሆን የበጀት እቅድ በመሰብሰብና በበጀት ማቅረቢያ ቅጽና መገምገምና

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


3
ድልድል እንዲኖር ማጠቃላይ ቅጾች በመስራት ለከተማ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በጸደቀ በጀት አቅጣጫ
ማስቻልየተከፋፈለ ሀብትን ጥያቄዎቹን በማቅረብ ማጸደቅ ማስቀመጥ
ማጽደቅ 100% 01
ፍትሃዊና ውጤታማ የሀብት ክፍፍል በማድረግ በተሸነሸነ 01 01 በጋራ
በሁሉም የስራ ሂደቶች የተመጣጠና የበጀት ድልድል መደበኛና ነገምገምና
እንዲኖር ለስራ ሂደቶች የጸደቀዉን ባጀት መሸንሸንና ካፒታል በጀት አቅጣጫ
ማሳወቅ ማስቀመጥ

በበጀት 100% 02 02 02 02
በዓመቱ መጀመሪያ በበጀት አርእስቶች ለስራ
ርእሳቸዉ
ማስፈጸሚያ የተያዘ ገንዘቦች እጥረት ሲያጋጥም
የተደራጀ ሀብት
የበጀት ዝዉዉወር/የበጀት ማስካከያ ማድረግ
በመቶኛ

የዉስጥ ጥራትና ተዓማኒነት የጽ/ቤን የመደበኛ ካፒታል የሴክተሩን የ 2013 በጀት ዓመት ፊዚካልና ፋይናንሻል በቁጥር 100% 02 02 02
ፊዚካል ዕቅድና ሪፖርት ዝግጅት
አሰራር ያለዉ የዕቅድና
ክትትል ግምገማ ጥራትና
እቅድ ማዘጋጀትና ማጠቃለል
ሪፖርት ዝግጅትን ወቅታዊነትን ማሻሻል 100% 02 02
የጽ/ቤቱን ውጤት ተኮር ምዘና ዕቅድ በቁጥር 02 02
ማሻሻል ማዘጋጀት/ካስኬዲንግ ማስፈፀም/

በተደረገ 100% 1 01 01
የጽ/ቤቱን የሶስት ዓመት መንግስታዊ ወጪ
ፕሮግራምን /መወፕ/ ማዘጋጀት ድጋፍና
ክትትል
የጽ/ቤቱንየወርና የየሩብ ዓመት እቅድ አፈፃፀም በቁጥር 100% 16 4 4 4 4
ሪፖርት ማዘጋጀትናለሚመለከታቸው ተደራሽ
ማድረግ
የጽ/ቤቱን የካፒታል በጀት ዕቅድ አፈፃፀምበመስክ በቁጥር 100% 4 1 1 1 1
ክትትልና ግምገማ በማድረግ ግብረ መልስ
መስጠት
የሴክተሩን እቀድ መከለስና ተግባራዊ ማድረግ በቁጥር 100% 01 01

የበጀት መረጃ ስርዓት መዘርጋትና ማስተዳደር በቁጥር 100% 4 1 1 1 1

በአፈፃፀም የታዩ ጥሩ ተሞክሮዎችን በቁጥር 100% 2 1 1


ማዘጋጀትና ማስፋት
የእቅድ አፈፃፀም መገምገሚያ ቼክሊስት በቁጥር 100% 4 1 1 1 1
ማዘጋጀት
ከእቅድ አፈፃፀም መነሻ የተጠናከረ ግብረ በቁጥር 100% 4 1 1 1 1 በጋራ
መልስ መስጠት መገምገም
የጽ/ቤቱን የ 2013 በጀት ዓመት አቅደ ማዘጋጀት በቁጥር 100% 01 01 1

መማ የመረጃ አደረጃጀት
አያያዝና የ IT
የስራ ሂደቱንም ይሁም የሴክተሩን የለዉጥ ስራዎችን ለማጠናከር ለስራ
ሂደቶች/ለለዉጥ ቡድኖች በቼክ-ሊስት የታገዘ ድጋፍና
በቁጥር 100% 01 04
   በጋራ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


4
ማርና አጠቃቀም በመምሪያ ደረጃ ክትትል በማድረግ ግብረ-መልስ መስጠት መገምገም
ውጤታማነትን
እድገት ማሳደግ የሚደራጁ መረጃዎችን
ማለትም የለዉጥ
የወርሀዊ የአባላት ምዘና፣የ 1 ለ 5 አደረጃጀት ምዘናና
የለዉጥ ቡድን ምዘና እንዲካሄድ ምቹ ሁኔታዎችን
በመፍጠር ምዘናዉ እንዲካሄድ ማድረግ
በቁጥር 100% 01 04
   በጋራ
መገምገም
ስራ፣የመያድ እና
ሌሎች መረጃዎችን
በአግባቡ ማደራጀት
የተለያዩ መረጃዎችን ማደራጀትና ስርጭታዉን
ማሳደግ ፣የ IT አጠቃቀምን ማሳደግ
በ% 100% 1 100
%    በጋራ
መገምገም

የሰው ሀብት ስራ አመራር ደጋፊ የስራ ሂደት

ተ.ቁ የተጣሉ ግቦችና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ የ 2014 የክንውን ጊዜ ፈፃሚ ማስፈጸሚያ ምርመራ
እቅድ አካል በጀት
1ኛ ሩብ 2ኛ ሩብ 3ኛ ሩብ 4ኛ
ሩብ

1 የአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነት በማሳደግ በአገልግሎት 100% 100% 100% 100% 100% የስራ
የተገልጋይ እርካታ መጨመር የረካ ሂደቶች
ተገልጋይ ሁሉም

2 በሴክተሩ የሚገኝ የተለያዩ ስራ ሂደቶችን የተለያዩ ጥያቄው 100% 100% 100% 100% 100% ሁሉም
ጥያቄዎች በመቀበል ፈጣን ምላሽ መስጠት በሚቀርብበ የሥራ
ት ጊዜ ሂደቶች

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


5
3 የሚከናወኑ ተግባራት ወጪ ቆጣቢ በሆነ መልኩ በፐርሰንት 100% 100% 100% 100% 100% ››
በማከናወን አፈፃፀም ማሳደግ

4 በአመት አንድ ጊዜ የአመቱን እቅድ ማቀድ እና በቁጥር 2 1 የስራ


በሳምንታዊና በወር መሸንሸን ሂደቱ

5 የሠው ኃብት ለማሟላት ቅጥር ዝውውር ፣ደረጃ በቁጥር 2 1 የስራ


እድገት በበጀት የተደገፈ እቅድ ማቀድ ሂደቱ

6 የጋራ አገልግሎት ስራዎችን በአግባቡ በቁጥር 48 12 12 12 12 የስራ


ማከናወናቸውን በየሳምንቱ መገምገም ሂደቱ

7 የመረጃ አያያዝ አደረጃጀት አጠቃቀምን የሠው በቁጥር 4 1 1 1 1 ››


ሀብት መረጃን መለየት በየሩብ ዓመቱ

8 የሠው ኃብት መረጃ ከወረዳዎች ከከተማ ዩኒት በቁጥር 4 1 1 1 1 ››


ማሰባሰብ

9 የሠው ኃብት በወቅቱና በጊዜ እና በሩብ ዓመቱ በቁጥር 2 1 - 1 - ››


ማሟላት

10 ቅጥር የተፈፀመላቸውን ሰራተኞች መረጃውን በቁጥር 6 1 1 1 1 ››


ወደ ሚመለከተው አካል መላክ

12 የሠራተኛ የጡረታ ጉዳይ ከመህበራዊ ዋስትና ጋር በቁጥር 15 3 6 6 ››


የጎደሉ መረጃዎችን በማሟላት ማሰራጨትና
ማስፈፀም

13 የሠራተኛ መረጃ ወደ ማህበራዊ ዋስትና በየወቅቱ በቁጥር 4 1 1 1 1 ››


ማስተላለፍ

14 ለሴክተሩ ሰራተኛ በውጤት ተኮር የተመረኮዘ በቁጥር 1 - - - -


ለማትጋት በበጀት የተደገፈ እቅድ ማቀድ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


6
ያዘጋጀዉ ስም------------------------- ያጸደቀዉ ስም---------------------------
ፊርማ-------------- ፊርማ---------------------------
ቀን---------------------- ቀን----------------------------

የ 2013 ዓ.ም የወራቤ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ልማት ጽ/ቤት የ 12 ወር ሪፖርት

የልማት ስራዎችን በተመለከተ፡-

የመንገድ ደህንነት ማረጋገጫ ዋና የስራ ሂደትን በተመለከተ፡-

ለ 203496 ለሚሆኑ ግለሰቦች የመንገድ ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ለመስጠት ታቅዶ ለከተማው
ነዋሪዎችና በመናሃሪያ ቅጥር ግቢ ውስጥ ሞንታርቦ በመጠቀም ወንድ 40960 ሴት 30555 በድምሩ 71515፣ በገበያ
ቦታ ወንድ 46110 ሴት 43230 በድምሩ 89340፣በትምህርት ቤቶች ወንድ 15950 ሴት 12400 በድምሩ 28350
በእምነት ተቋማት ወንድ 4765 ሴት 3650 በድምሩ 8415 እንዲሁም አስፓልቱን ሲጠቀሙም ሆነ ዉስጥ ለዉስጥ
ሲሄዱ ግራ ጠርዛቸዉን እንዲይዙ ማድረግ ወነወድ 4500 ሴት 4200 ድምር 8700 በአጠቃላይ 206320 ዜጎች
የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት መስጠት ትችሏል፡፡ 120 የእግረኛ ማቋረጫ የዜብራ ቦታዎች ላይ የዜብራ ቀለም
ማስቀባት ታቅዶ 81 ቦታዎችን መቀባት ተችሏል፣ 08 ምልክትና ማመልከቻ የሚያስፈልጋቸው ቦታዎች ልየታ
ለማድረግ ታቅዶ 08 ተከናውኗል፤ 07 የቁጥጥር ቀጠና ለመለየት ታቅዶ 07 የቁጥጥር ቀጠና መለየት ተችሏል፣
የተሳፋሪዎችን ምቾት የሚቀንሱና በህገ-ወጥ አሽከርካሪዎች በመከታተልና ቁጥጥር በማድረግ አስፈላጊውን

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


7
የእርምት እርምጃ 3437 አሽከርካሪዎች ላይየተወሰደ ሲሆን 1745927 ብር ለመንግስት ገቢ ሆኗል፡፡ የእርምት
እርምጃ ከተወሰደባቸው አሽከርካሪዎች ውስጥ ሪከርድ ውስጥ የገቡት ተሽከርካሪዎች ብዛት 580 ሲሆን ሪከርድ
ውስጥ በመግባታቸው እርምጃ የተወሰደባቸው 55 ናቸው ፡፡በፍጥነት የተከሰሱ ተሸከርካሪዎች ብዛት 156 ሲሆኑ
በፍጥነት ገቢ የሆነ ብር 58150 ነው፡፡ በዞን አዳራሽ በተካሄደ ስበሰባ ላይ ስለ መንገድ ደህንነት አጠቃቀም
የሚያስረዱ 1300 ብሮሸሮችን መበተን ተችሏል፡፡ ስለመንገድ ደህንነት ትምርት በ 45 ትምህርት ቤቶች ላይ
ለመስጠት ታቅዶ 27 ትምህርት ቤቶች ላይ ትምህርት መስጠት ተችሏል፡፡መረጃ ሳያሟሉ የሚያሽከረክሩ የባጃጅ
ሹፌሮች ላይ ሰፊ ቁጥጥርና ክትትል በማድረግ 22 የባጃጅ ተሸከርካሪዎች ላይ እርምጃ መዉሰድ ተችሏል፡፡ለተማሪ
ትራፊክ ልጆች ድንብ ልብስ ለማሟላት ከባለሀብቱ ጋር በመነጋገር እነሱም ድጋፍ ለማድረግ ቃል ተገብቶ በሂደት ላይ
ያለ መሆኑ፡፡ከአህያ ጋሪ አንፀ ባራቂ ጋር በተያያዘ 30 የአህያ ጋሪዎች አንፀባራቂ እንዲያደርጉ ለማድረግ ታቅዶ 53
ጋሪዎች ላይ አንፀባራቂ ማድረግ ተችሏል፡፡ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተያየዘ ከዚህ በፊት መነሀሪያ ዉስጥ ይከፈል የነበረዉን
የቅጣት ክፊያ ሙሉ በሙሉ ወደ ባንክ በማዞር በግለሰብ እጅ ይቆይ የነበረዉን ገንዘብ ወደ ባንክ ሲስተም ማዞር ተችሎዋል፡፡ያለ
ሰሌዳየሚያሽከረክሩ ሞተር ሳይክሎች ላይ እርምጃ በመዉሰድ ሰሌደ ዕንዲያወጡ ማድረግ ተችሎዋል፡፡

የደረሰ የትራፊክ አደጋን በተመለከተ፡- የደረሰ የትራፊክ አደጋ 14 ሲሆን 05 ሞት 06 ከባድ የአካል ጉዳት 03 ሰው ቀላል

ሲሆን በድምሩ 14 አደጋዎች ተመዝግበዋል፡፡

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


8
የስምሪት የስራ ሂደት በተመለከተ

 64688 ተሸከርካሪዎች ከወራቤ-መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደርጋሉ ተብሎ ታቅዶ 76353 ተከናውኗል፤
 810320 ተሳፋሪ ከወራቤ መናኻሪያ ይጓጓዛሉ ተብሎ ታቅዶ 986062 ተከናውኗል፤
 360000 ብር ከመናኻሪያ ገቢ ይሰበሰባል ተብሎ ታቅዶ 444035 ብር መሰብሰብ ተችሏል፤
 3096150 ኪ.ሜ ርቀት ተሸፍነዋል፤
 01 ተሸከርካሪ ከዞን ባለሙያ ጋር በመሆን የቴክኒክ ችግር ያለባት ተሸከርካሪዎች የቴክኒክ ችግሩን እስኪጨርስ ድራስ ከስምሪት ማገድ ተችሏል፤
 360 በነጻ ስምሪት አፈጻጸም ዙሪያ ለሚቀርቡ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች ተገቢ ምላሽ ለመስጠት ታቅዶ 406 ተከናዉኖዋል፡፡
 በመናኻሪያ ዉስጥ የተሳፋሪን ምቾት በሚቀንሱ ረዳት እና ሹፌር ላይ ቁጥጥር በማድረግ ህግና ደንብን በመተላለፍ 125 ተሸከርካሪዎች ላይ ያእርምት እርምጃ
በመውሰድ 25950 ብር ለፋይናንስ ገቢ ተዳረጓል፡፡ከተወሰደዉ እርምጃ ዉስጥ 1-በተከለከለ ቦታ በመቆም 2-ያለስምሪት ፍቃድ በመጫን 3-የስምሪት ባለሞያን
ትዕዛዝ ባለማክበር 4-መዉጫ ባለመያዝ እና ተሳፋሪ በማጉላላትነዉ፡፡
 ነባርና አዲስ ተሸከርካሪዎች 3 ኛ ወገን ስለማደሱ(ስለመለጠፉ) ቁጥጥር ማድረግ ተችሎዋል ለአብነት በሰነድ የተዘጋጀ ነዉ፤
 ከወራቤ መናኻሪያ በመነሳት ምልልስ ያደረጉ ተሸከርካሪዎች መለስተኛ 12454 አነስተኛ 63899 በድምሩ 76353 ናቸው፤
 ከወራቤ መንኻሪያ በመነሳት የተጓጓዙ ተሳፋሪ አነስተኛ 710842 መለስተኛ 275220 በድምሩ 986062 ናቸው፤
 ከወራቤ መናኻሪያ የተሰበሰበ ገቢ በአነስተኛ 319495 በመለስተኛ 124540 በድምሩ 444035 ነው፤

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


9
 ከወራቤ በመነሳት የተሸፈነ ርቀት በኪ.ሜ አነስተኛ 284069 መለስተኛ 255456 በድምሩ 3096150 ኪ.ሜ ነው፤

 ለአካል ጉዳተኞች ለሽማግሌዎች ለህጻናትና.ለነፍሰጡሮች፤ከቀይ ለባሾች ጋር በመሆን ቅድሚያ እንዲያገኙ በማድረግ ታችሏል

 በከተማዉ ተነሽ የሆኑ ተሸከርካሪዎች ከአጎረበች ወረዳና ዞን ለሚሰማሩ ተሸከርካሪዎች ቁጥጥር በመድረግ ቦሎ 3 ኛ ወገን ና የብቃት ማረጋገጫ(የደረጀ
ሰርትፍኬት) የሌላቸዉ ተሸከርካሪዎች በመለየት ስምሪት እንደያገኙ ተደርጓል፡፡

 በወራቤ መነሀሪያ ዉስጥ በእንተርፕራይዝ የተደራጁ 02 ማህበራትን በማደራጀት 01 የሽንት ቤትና የሻወር ቤት እንዲሁም 01 የሻይ ቡና አገልግሎት ለህብረተሰቡ
እንዲሰጡ የማድረግ ስራ ተሰርተዋል፡፡

 ህገወጥ አሽከርካሪዎች ከቀይ ለባሾች እና ከፖሊስ ጋር በመሆን ከግቢ ማስወጣት ተችሎዋል፡፡

 መነሀሪያዉን ለተሳፋሪ ምቹ ጽዱና ማራኪ ከማድረግ አንጻር በዉስጡ የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብና የተጣሉ ቆሻሻዎችን የማቃጠል ስራ ተሰርቶዋል

 በመንኻሪያ ዉስጥ በአገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ቀልጣፋ ና ጤናማ እንድሆን በየወቅቱ ዉይይት በማድረግ ጫኝ እና አዉራጆችን 01 ቲም በማዋቀር በአደረጃጀት
ተግባር እንዲመራ ተደርጎዋል፡፡
 የትንስፖርት ኦፕሬሽን ስራዎች በ BPR ጥናት መሰረት ከማድረግ አንፃር እለታዊ የተሸከርካሪዎች አገባብ ምዝገባ ፤ እለታዊ የተሸከርካሪዎች ባህር መዝገብ
መመዝገብ እና እለታዊ ሪፖርት በማደራጀት ተግባራዊ ማድረግ ተችሏል ፡፡

የገጠር መንገዶችን ቀበሌን ከቀበሌ ጋር የሚያገናኙ መንገዶችን ከወራቤ ከተማ ማዘጋጃ ጋር በመሆን ሰርተናል
እንዲሁም ሬደሽ የሚያሰፈልጋቸዉን ቦታዎች በመለየት ከመነሀሪያ ግቢ ጀምሮ ሌሎችም የገጠር መንገዶች ከወራቤ ከተማ ማዘጋጃ ጋር በመሆን
የመድፋት ስራ ሰርተናል

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


10
የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ
11
ለወራቤ ከተማ አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቁጥር------------------------

ወራቤ ቀን-----------------------------

ጉዳዩ፡- የስልጠና ተሰተፊዎች ክፍያን ይመለከታል

ከላይ በርዕሱ ለመግለፅ እንደተሞከረዉ ወራቤ ከተማ የአስ/ት/ል/ጽ/ቤት የመንገድ ደህንነት የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ በማሰብ የጽ/ቤቱን ሰራተኞች
ከቀን 04/01/2014 ዓም እስከ 14/01/2014 ዓም በወራቤ ከተማ አስተዳደር በአልከሶ ቀበሌ ላሰለጠናቸው 17 ሰልጣኞች የ 10 ቀን በቀበሌ በምሳ አበል
በ 100 ብር ተሰርቶ ብር 17000/አስራሰባት ሺ ብር/ብቻ እንዲከፈልልን እንጠይቃለን፡፡

//የትራፊክ አደጋን በጋራ እንከላከል//

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


12
.

ግልባጭ

ለፅ/ቤታችን
ለወ/ከ/አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


13
በደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት በስልጤ ዞን የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ፅ/ቤት
ለሰራተኞች ባጅናመታወቂያ ለመስራት የተዘጋጀ መረጃ

ተ.ቁ የሰራተኞች ሙሉ ስም የስራ ድርሻ ስልክ ቁጥር


1 የልማት ዕቅድ ቡድን መሪ 09-10-93-86-59
አቶ ራህመቶ አወል
ሀሺም Plan development team leader

Rahmeto awol hashim


የሀሺሚ አወል ራህመቶ የላቶ ዉጥን ቆረ ሙረ
2 የመንገድ ደህንነት ስራ ሂደት ቡድን መሪ 09-15-61-13-96
አቶ ሰበሀዲን ዑመር
Peace of road team leader
ሁሴን

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


14
Sebahadin oumer hussen
የሁሴኒ ሰባሀዲን ዑመር ዩንገ ወገሬት የብል ተረሻት ቆረ ሙረ
3 አቶ አ/ረዛቅ ተማም 09-72-58-69-53
የህ/ትራ/ሥም/ክት/መናኻ/አስ/ባለሙያ
ከይራት
Abdurezak temam keyrat

የከይራት ተማም የኡመት መትግራገቤ የስምሪት ተክታተላት


አ/ረዛቅ
ዋ የመናኸርያ አቲንዳዳሪ ሉባም
4 አቶ መሀመድኑር ርድዋን በሰው ሀብት አስተዳደር ልማት ባለሙያ III 09-31-31-58-58

ከማል
Mohammednur redwan
kemal
የከማል ርድዋን የሰብ ላቶ የብል ተረሻት ሉባም
መሀመድኑር
5 የመ/ትራ/ደ/ቁ/ማ/ክ/ባለሙያ 09-15-69-21-08
አቶ መሀመድ ጀማል
ረዲ
Mohammed jemal redi
የረዲ ጀማል መሀመድ የኡንገ ወገሬት ቁወ ማትሬገጬ የተክታተላት

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


15
ዋ ዞፎፎ ሉባም
6 በመን/ትራ/ደህ/ማ/ክ/ባለሙያ 09-36-48-95-11
አቶ ጁሃር ጀማል ፉጃ
Juhar jemal fuja
የፉጃ ጀማል ጁሃር የኡንገ ወገሬት ቁወ አትሪግጦት ተክታተላት ሉባም
7 የት/አ/አቅ/ብ/ማ/ስምሪት/ቡ/መሪ 09-20-42-78-83
ወ/ሮ ማሪቱ ደመቀ
እስሌማን
Maritu demeke eslaman
የእስሌማን ደመቀ የመትግራገቤ አጅጋኞት ዋ አቅራርቦት ቁወ
ማሪቱ ማትሬገጬ አቲጋጋዢ የቆረ ሙረ
8 የክትትል እና መረጃ ትንተና ባለሙያ III 09-34-96-03-46
ወ/ሪት ሶኒያ ከበደ
አጫሞ
Soniya kebede achamo
የአጫሞቴ ከበደ ሶኒየ የተክታተላት ሬሬሰ ቡትኪንት ሉባም
9 09-15-61-11-63
የህ/ትራ/ሥም/ክት/መናኻ/አስ/ባለሙያ
ወ/ሮ ነጂባ ሱልጣን ሽፋ
Nejiba sultan shifa
የሽፈቴ ሱልጣን ነጂበ የኡመት መትግራገቤ አጅጋኞት ተቃቄራት ዋ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


16
ተክታተላት ለባም
10 የከተ/ትራ/አደ/ጥ/ክ ባለሙያ 09-28-82-61-52
ወ/ሪት ሰአዳ ሽፋ ሹሬ
Sada shifa shure
የሹሬቴ ሽፈ ሰዐደ የከተመ መትንዳደሬ አጅጋኞት ተቃቄራት ዋ ተክታተላት
ሉባም
11 የእለት ገቢ ሰብሳቢ ባለሙያ 09-26-46-19-67
አቶ መሀመድኑር ሀሰን
ሲራጅ
Mohammednur hassen
siraj
የሲራጂ ሀሰን የአያም ገቢ ጭም ያሻን ሉባም

መሀመድኑር
12 የህ/ትራ/ስም/ክ/መናኻሪያ አስተዳደር ባለሙያ II 09-38-05-22-65
አብዱላዚዝ ከድር ዋበላ
Abdilaziz kedir wabela
የዋበላይ ከድር የኡመት መትግራገቤ የስምሪት ተክታተላት ዋ የመናኸርያ

አብድልአዚዝ አቲንዳዳሪ ሉባም

13 የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ፅ/ቤት ሀላፊ 09-19-48-03-78


ሰፈሀዲን ደኑር አልዬ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


17
Sefhedin denur aliye
የአልዬደኑርሰፍሀዲን የወራቤ ከተመ መትግራገቤ ዋ ኡንገ ላቶ ክትበት ጋር ቡር
ወሻይብ
14 የልማት ዕቅድ ባለሙያ 09-20-17-45-64
ሙህዲን በህረዲን ሁሴን  development planer

Muhidin behredin hussen


የላቶ ዉጥን ሉባም
የሁሴን በህረዲን
ሙህዲን
ጁሃር ዳሪ ደልሞሎ የስነ ምግባር ቡድን መሪ 09-26-27-05-88
15
Juhar dari delemolo
Peace and security team leader
የደልሞሎ ዳሪ ጁሃር የስነ አህላቅ ቆረ ሙረ

16 ነስሬ ያሲን ከማል የሶሺዮ ኢኮኖሚክ መረጃ ትንተና ባለሙያ 09-23-11-07-06

Nesre yasin kemal


የሶሺዮ ኢኮኖሚ ሬሬሳ ቡትክንት ሉባም
የከማል ያሲን ነስሬ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


18
ቁጥር-----------------

ቀን------------------

ለወ/ከ/አስ/ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


19
ወራቤ

ጉዳዩ፡- ግዢ እንዲፈፀምልን ስለመጠየቅ ይሆናል

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረው ለወ/ከ/አስ/ትራ/ልማ/ጽ/ቤት አገልግሎት የሚሰጠዉ ሰሌዳ ቁጥሩ 10226 የሆነዉ 01 አፓች ሞተር

ሳይክል ተበላሽቶ ስለቆመ ለማሰራት/ለማስጠገን የሚከተሉት ዕቃዎች ያስፈልጉታል 1.የፊትና የኋላ 02 ጎማ 2.የሞተር መቀመጫ ልብስ 3.የኋላ
ስፖሮኬት 4.አሞርዛተር 01 5.የኋላ ፍሬን ሸራ 6.የኋላ ዲስክ 7.ስፖክዮ 8.እግር ማስቀመጫ 9.የፊት ፍሬቻ 10.የካንዴላ ቀንድ 11.የፍሬን ሃዉሲንግ

12.ዘይት ስለሚያስፈልገዉ ግዢ እንዲፈጸምልን በማለት በአክብሮትእንጠይቃለን፡፡

// የትራፈከክ አደጋን በጋራ እንከላከል //

ግልባጭ

 ለትራ/ል/ጽ/ቤት

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


20
በወሩ ውስጥ በስራ ላይ የነበሩ ባለሙያ የሰሩት የቀን ብዛት
ተ.ቁ የሰራተኛው የሰሩበት ቀን ደሞዝ ምርመራ
ስም
1 ፎዚያ ላሎ ሀሰን 30 ቀን 3934

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


21
እናነተ ጋር ማህደር ማህደር በመፈተሸ ማህደር የሌላቸዉን ሰራተኞች በመለየት ትተባበሩን ዘንድ በአክብሮት
እንጠይቃለን፡፡
ተ.ቁ ስም ዝርዝር ምርመራ
1 ካሚል ሰይድ
2 ፎዚያ ላሎ

3 ሰበሀዲን ኡመር

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


22
4 ራህመቶ አወል

5 ማሪቱ ደመቀ
6 ነጂባ ሱልጣን
7 አ/ረዛቅ ተማም
8 መሀመድ ጀማል
9 ሰዓዳ ሽፋ
10 ሶኒያ ከበደ
11 መሀመድኑር
ሪድዋን
12 ጁሃር ጀማል
13 ጁሃር ዳሪ
14 መሀመድኑር ሀሰን
15 አ/አዚዝ ከድር
16 ሱንጋጋ ኢሳቅ
17 ሱንከሞ ላሉ
18 ራመቶ አምዴ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


23
19 ሙዴ ሙስጤ
20 ሙህዲን በህረዲን
በእኛ በኩል ደግሞ ግልባጭ በማድረግ እንተባበራችዋለን፡፡ ለትብብርዎ እናመሰግናለን!!

ከሰላምታ ጋር

የወ/ከ/አስ/ትራ/ል/ፅ/ቤትየባለሙያዎችስም ዝርዝር

ተ.ቁ ስም ዝርዝር የወር ምርመራ


ደመወዝ
1. ሰበሀዲን 7249.5
ኡመር
2. ራህመቶ አወል 7249.5
3. ማሪቱ ደመቀ 7356.66
4. ነጂባ ሱልጣን 5111
5. አ/ረዛቅ ተማም 5490.32
6. መሀመድ ጀማል 3934
7. ሰዓዳ ሽፋ 3934
8. ሶኒያ ከበደ 3934

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


24
9. መሀመድኑር 3934
ሪድዋን
10. ጁሃር ጀማል 4609
11. መሀመድኑር ሀሰን 3333
12.አ/አዚዝ ከድር 3934
13. ሙህዲን በህረዲን 5907

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


25
የትራፊክ ፖሊሶች ስም ዝርዝር
ተ.ቁ ስም ዝርዝር የወር ምርመራ
ደመወዝ
1. ቢላል አወል
2. አ/ረህማን ረዲ
3. ሱልጣን ጉንዳ
4. ካሊስ ከድር
5. ነስረዲን ሁሴን
6. ዲንሰፋ ስርሞሎ
7. ህብረት ተክሌ
8. ሙመድኑር ሙሌ አልከሶ
አጋዥ

የትራንስፖርት ጽ/ቤት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


26

You might also like