You are on page 1of 7

እልቅ፡- ወ/ከ/መት/ገቤ/--------------/2016

አያም፡- -------------/---------2016

ሎራቤ ከተመ ወባጃ ክ/ጋር

ወራቤ

ዡቦይ፡- ዮራቤ ከ/መ/ገቤ/ ሹ/ቀ/ክ/ጋር የ 2016 በጀት ዘማን የ 3 ለኜ ቅንጥ አይዶ ሪፖርት ላሆት ዮናን፡፡

ለደር በሙግሙጋሪ ለጪቅሞት የጃድነምኮ ዮራቤ ከ/መ/ገቤ/ ሹ/ቀ/ክ/ጋር የ 2016 በጀት ዘማን የ 3 ለኜ ቅንጥ አይዶ
ሪፖርተ ቲታይ ሪሳላ ግነ---------------ኡፍተ አትንዛዘና ላሆተነ ያሰትናን፡፡

“ቶገሬት ግነ”

የቻል

 ለክ/ጋርነ ወሻይብ
 ለላቶ ውጥን
 ለፕላን ክ/ጋር

ወራቤ

ሁሉም በታማኝነት የሚፈለግበትን ግብር እና ታክስ ከከፈለ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ይሳካል!!
 046 771 0535/0579
የወ/ከ/አስ/ገ/ጽ/ቤት የ 2016 በጀት ዓመት የ 3 ኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት

1. የለውጥ ስራዎች በተመለከተ


 የቲም ውይይትን በተመለከተ በ 9 ወሩ አራት የቲም ቡድኖችን በማዋቀር 72 ዙር ውይይት ለማድረግ ታቅዶ 68

ዙር ውይይት ማድረግ ተችሏል፡፡

 የማኔጅመንት ውይይት በተመለከተ በሩብ ዓመቱ 18 ጊዜ ውይይት ለማድረግ ታቅዶ 23 ጊዜ ውይይት ማድረግ

ተችሏል፡፡

2. የመልካም አስተዳደር ስራዎች በተመለከተ

 የግብር ከፋዮችን ቅሬታ ፍትሃዊ እና ፈጣን በሆነ መልኩ ምላሽ ለመስጣት ታቅዶ ማከናወን ተችሏል፡

 ለአገልግሎት አሰጣጥ ያመች ዘንድ የግብር ከፋዮችን መረጃ በዘርፍ እና በደረጃ ለማደራጀት ታቅዶ በተሸለ መልኩ

ማደራጀት ተችሏል፡፡

 ፍትሃዊ የደረጃ ሽግሽግ እና በመረጃ ተደገፈ የግብር ውሳኔ ለመስራት ታቀዶ ማከናወን ተችሏል

 ግብር ከፋዮች ላለአስፈላጊ ቅጣት እንዳይደረጉ የቤትለበት ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ ለ 299 ግብር ከፋዮች

የቤትለቤት ስልጠና መስጠት ተችሏል፡፡

 በደረጃ ግብር ከፋዮች በደረሰኝ አቆራረጥ ላይ ቁጥጥር ለማድረግ ታቅዶ በማከናወን ለ 05 ግብር ከፋዮች የጽሁፍ

ማስጠንቀቂያ የተስጠ ሲሆን 10 ግ/ከፋዮችን 50 ሺ ብር መቅጣት ተችሎዋል፡፡

3. የደንበኞ አገልግሎት የታክስ አወሳሰንና አሰባሰብ ዳይሬክቶሬት በተመለከተ

 መደበኛ ገቢ ዕቅድ 197,264,367 ክንውን 166,315,772.54 አፈፃፀም 84.31% ሲሆን ከአምናው ተመሳሳይ

ወቅት ጋር ሲነጻጸር 42,421,146.31 ብር ብልጫ መሰብሰብ ተችሎዋል ፡፡

 ማዘጋጃ ገቢ ዕቅድ 100,939,611.08 ክንውን 72,628,397.45 አፈፃፀም 71.95% ነው፡፡

 ጠቅላላ ገቢ ዕቅድ 298,500,358.50 ክንውን 238,944,169.99 አፈፃፀም 80.05% ሲሆን ከአምናው ተመሳሳይ

ወቅት ጋር ሲነጻጸር 32,343,319.45 ብር ብልጫ መሰብሰብ ተችሎዋል ፡፡

 ከቴምብር ቀረጥ ናሽያጭ ገቢ 9,000,000 ክንውን 5,823,032 አፈፃፀም 65% ነው፣

 ከተጨማሪ እሴት ታክስ ዕቅድ 45,000,000 ክንውን 38,455,708 አፈፃፀም 85% ነው፣

 ከቲኦቲ ገቢ ዕቅድ 22,994,229 ክንውን 20,191,545 አፈፃፀም 88% ነው፣

 የአ/ተከራይ ገቢ ዕቅድ 4,292,644 ክንውን 3,644,209 አፈፃፀም 84.89% ነው፣

 ከን/ትርፍ ግብር ዕቅድ 45,777,333 ክንውን 43,825,014 አፈፃፀም 95.73% ነው፣

 ከጫት ገቢ ዕቅድ 3,000,000 ክንውን 2,804,155 አፈፃፀም 93%ነው፣

 300 አዳዲስ የ ሐ ግ/ከፋዮች ለመመዝገብ ታቅዶ 286 ግ/ከፈዮችን መመዝገብ ተችሏል፣


 30 አዳዲስ የቫት ግ/ከፈዮችን ለመመዝገብ ታቅዶ 33 መመዝገብ ተችሏል፣

 15 አዳድስ ቲኦቲ ግ/ከፈዮችን ለመመዝገብ ታቅዶ 16 መመዝገብ ተችሏል፣

4. የምጣኔ ጥናት የታክስ ት/ት እና ቅሬታ አጣሪ ዳይሬክቶሬት በተመለከተ

 በህትመት የተሰሩ ግብር/ታክስ ግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችበተመለከተ

 06 አርቲክል አዘጋጅቶ ለማሰራጨት ታቅዶ 06 ማከናወን ተችሏል፤

 15 ባነር እና 05 የጨርቅ ላይ ጹሁፍ በማዘጋጀት መቀስቀስ ተችሎዋል፡፡


 ሕብረተሰቡ አዘውትሮ በሚጠቀምባቸው እቃዎችና በሚበዛባቸው ቦታዎች ላይ 01 አይነት የተለያዩ የታክስ
መልዕክት በመጻፍ እንዲሁም የጀበና ቡና ቤቶች ላይ ባነር በማዘጋጀት መልዕክት ማስተላለፍ ተጭሎዋል፡፡
 በኤሌክትሮኒክስ የተሰሩ ግብር/ታክስ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በተመለከተ

 በሚኒ-ሚዲያ የግብር እና ታክስ ግንዛቤ ት/ት 20 ዙር ለመስጠት ታቅዶ 05 ዙር በመናሃሪያ፤ 05 ዙር በ 01 ቀበሌ፤ 05

ዙር በአልከሶ ቀበሌ እንዲሁም 02 ዙር በ BDS በድምሩ 17 ዙር ማከናወን ተችሏል፣

 በሞንታርቦ የግብር እና ታክስ ግንዛቤ ት/ት 10 ዙር ለመስጠት ታቅዶ 10 ዙር መስጠት ተችሏል፣

 በመሃበራዊ ሚዲያ በመጠቀም 20 ዙር የታክስ መልዕክት ማስተላለፍ ተችሎዋል፡፡

 በራዲዮ የተላለፈ ትምህርት ፕሮግራም ዕቅድ 3 ክንውን 02

 የክህሎት እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች በተመለከተ

 ለ 1,850 የደረጃ ''ሀ'' ''ለ'' እና ''ሐ'' ግ/ከፋዮች የግንዛቤ ማስጨበጫ ት/ት ለመስጠት ታቅዶ ለ 1,950 መስጠት

ተችሏል፤

 ለ 264 የደረጃ ''ሀ'' እና ''ለ'' ግ/ከፋዮች የክህሎት ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ ለ 229 መስጠት ተችሏል፤

 264 ገብር ከፋዮች ቤት ለቤት የ 20 ደቂቃ ደጋፍ ለማድረግ ታቅዶ ለ 299 ግ/ከፋዮች ድጋፍ ማድረግ ተችሏል፤

 01 ዙር ለወጣቶችና ሴቶች አደረጃጀት ስልጠና ለመስጠት ታቅዶ 01 ማከናወን ተችሏል፣

 02 ዙር ከንግድ ማህበረሰብ እና ከባለድርሻ አካለት ጋር ውይይት ለማድረግ ታቅዶ 04 ማከናወን ተችሏል፣

 02 ዙር ከሂሳብ ሰራተኞች ጋር ውይይት ለማድረግ ታቅዶ 02 ማከናወን ተችሏል፣

 የቅሬታ እና አቤቱታ አፈታት በተመለከተ

 በሚቀርቡ ቅሬታዎችን ፈጣንና ፍትሃዊ ምላሽ ለመስጠት ታቅዶ 01 የታክስ እና 03 የአገልግሎት ቅሬታ ቀርቦ

100% ምላሽ መስጠት ተችሏል፡

5. የታክስ ህግ ማስከበር ዳይሬክቶሬት በተመለከተ


 የተመለመሉ አጋዥ ጥቆማዎችን 15 ታቅዶ 8 ማከናወን ተችሏል፡፡ በዚህም መሠረት 55,000 ብር ለማግኛት

ታቅዶ 58,500 ብር ማግኘት ተችሏል፣

 18 ግ/ከፋዮችን ለኦዲት ስራ በስጋት መስፈርት ቅደም ተከተል መሰረት ለመምረጥ ታቅዶ 14 ማከናወን

ተችሎዋል፤

 18 ግ/ከፋዮችን ኦዲት ለማድረግ ታቅዶ 13 ኦዲት ማድረግ ተችሏል፣

 ከኦዲት ግኝት 1,472,940 ብር ለማግኘት ታቅዶ ብር 1,915,000 ማግኘት ተችሏል፣

 ከኦዲት ከተገኘው ገቢ ውስጥ 607,170 ብር ወደ መንግስት ገቢ ማድረግ ተችሎዋል፤

 175 የደረጃ ሀ እና ለ ግ/ከፋዮችን በታክስ ስጋት ተፅዕኖ ለመተንተን ተቅዶ 107 ማከናወን ተችሎዋል፤

ህጋ ወጥ ተግባራትን ከመከላከል እና እርምጃ ከመውሰድ አንፃር


➡ የመዓድን በልተፈቀዳ ሰዓት እና በልተፋቀዳ መንገድ የመዕድን ገቢን በሚያስመልጡ ስኖትራኮች ለይ መዓድን
የመውረስ እንዲሁም የብር ቅጣት በመቅጠት የህግ መስከበር ስራ መስራት ተችሏል። በዚህም 16 መኪናዎችን
በመቅጣት 165,500 ብር በቅጣት ገቢ ተደርጓል።
➡ የደረሰኝ ቁጥጥር እና ክትትል በመድረግ ደረሰኝ በመይቆርጡ ግብር ከፋዮች 10 ነጋዴዎች ለይ የ 50,000 ቅጣት
መቅጣት አንዱ ለይ ሁለት ደረሰኝ በለመቁረጥ 100,000 ብር በመቅጣት በጠቃለይ ደረሰኝ በለመቁረጥ 550,000
ቅጣት መቅጣት ተችሏል።
➡ በከተመው ያሉ ሆቴል ቤቶች ከቄራ ውጪ በሚያርዱ ለይ ቁጥጥር በመድረግ ቅጣት 03 ግ/ከፋዮች 15,000 ብር
እና የፅሁፍ መስጠንቃቂያ በመስጠት ተልፏል።
6. የታክስ መረጃ አሰባሰብ የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ እና ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት በተመለከተ፡-

 ለግብር ውሳኔና ለኦዲት ስራ አገልግሎት የሚውል የ 3 ኛ ወገን መረጃ 450 ለመሠብሠብ ታቅዶ 414 መረጃ

መሠብሠብ ተችሏል፣

 ከ 3 ኛ ወገን መረጃ የተገኘ ገቢ ዕቅድ 800,000 ብር ክንውን 958,635.6 ብር ነው፣

 10 ግ/ከፈዮች ካሽ ሬጅሽተር ማሽን እንዲገዙ ታቅዶ 09 ገዝተው እንዲጠቀሙ ማድረግ ተችሏል፣

 የአገልግሎት ግዜያቸው የአብቅቶ የሚወገዱ 07 ማሺኖችን በመለየት ሌላ እዲገዙ ላድረግ ታቅዶ 06 ግ/ከፋዮች
እንዲገዙ ማድረግ ተችሎዋል፡፡
 ለተለያዩ ለግብር ውሳኔ የሚውል የአከባቢ የገበያ ዋጋ መረጃ 09 ጊዜ ለመሰብሰብ ታቅዶ 09 ጊዜ ማከናወን

ተችሏል፣
 የታክስ ህግ ተገዢነትን ለማሳደግ በተሰራው ስራ ደረሰኝ ባለመቁረጥ ለ 05 ግ/ከፋዮች ማስተንቀቂያ መስጠት

ተችሎዋል፤

ዮራቤ ከተማ መ/ገቤ ሹም ቀ/ክ/ጋር የ 2016 በጀት ዘማን የትኬወኑ የ 3 ለኜ ቅንጥ አይዶ ብል ሪፖርት

1.የፈያ መትንዳደሬ ምካት ብልቻ ቤደበ


 የግብር ከፋይቻይ ምርከኬ ባአዲልነት ዋ በፋጡልነት ለክንብሎት ዌጠኔኔ ክንብሎት አቀተሌን ዌጠኔኔ ከውኖት
አቀተሌን፤
ድጋያ ላቦት እቤዣነኮ ላሶት የግ/ከፋይቻይ ሬሬሳ በመቃም ዋ ባይነትከ ለደራጆት ዌጠኔኔ በጥቃቀላ ሀለት አደራጆት
አቀተሌን
በአዲልነት የግ/ከፋይቻይ መቃመ እጋኛ ዋ በሬሬሳ የቴሄመ ቅጫ ለከውኖት ዌጠኔኔ ከውኖት +አቀተሌን፤
 ግ/ከፋይቻይ ለልትከሼ መቀጮ ለይጄጅቢሙ የጋር ለጋር ስልጠና ላቤት ዌጠኔኔ 299 ግ/ከፋይቻ የጋር ለጋር ስልጠና
ዋቦት አቀተሌን፤
 ለመቃም ሀ ዋ ለ ግብር ከፋይቻ ሆኖኔ ደረሰኝ በይቆጦን ሱር ተቅራቀራት ባሶት ለ 05 ግ/ከፋይቻ የክትበት
ማስጠንቀቃ ዋቦት አቀተሌን ፡፡
2.የገቤ ጭምት ዋ ተክተተሎት ዳይሬክቶሬት ከዉነ ቤደበ፡-
 የሴረኜ ገቤ 197,264,367 ብረ ጪም ላሶት ዌጠኔኔ 166,315,772.54 ብረ ጪም አሴን ተከመላትምከ 84.31%

ተበቂል ቂጫን፣

 ተመስኒጀ ጋር ገቤ 100,939,611.08 ብረ ጪም ላሶት ዌጠኔኔ 72,628,397.45 ብረ ቂጫ ተከወናን ተከመላትምከ

71.95% ተበቂል ቂጫን፣

 ሁንዱሉለ ገቤ 298,500,358.5 ብረ ጪም ላሶት ዌጠኔኔ 238,944,169.99 ብረ ተከወናን ተከመላትምከ 80.05%

ተበቂል ቂጫን፣

 ተቴምብር ቀረጥ ዋ አውክቦት ገቤ 9,000,000 ብረ ዌጠኔኔ 5,823,032 ብረ ከወኔን ተከመላትምከ 65% ተበቂል

ቂጫን፣

 ተቫት ገቤ 45,000,000 ብረ ጭም ለሶት ዌጠኔኔ 38,455,708 ብረ ከወኔን ተከመላትምከ 85% ተበቂል ቂጫን፣

 ተቲኦቲ ገቤ 22,994,229 ብረ ጭምለሶት ዌጠኔኔ ብረ 20,191,545 ከወኔን ተከመላትምከ 88% ተበቂል ቂጫን፣
 ተጋር ኪረ ገቤ 4,292,644 ብረ ጭምለሶት ዌጠኔኔ 3,644,209 ብረ ከወኔን ተከመላትምከ 84.89% ተበቂል

ቂጫን፣

 ተዝልዛሎ ገቤ 45,777,333 ብረ ጭምለሶት ዌጠኔኔ 43,825,014 ብረ ከወኔን ተከመላትምከ 95.73% ተበቂል

ቂጫን፣

 ተጫት ገቤ 3,000,000 ብረ ጭም ለሶት ዌጠኔኔ 2,804,155 ብረ ጭም አሶት አቀተሌን ተከመላትምከ 93%

ተበቂል ቂጫን፣

 300 የመቃም ሐ አጅስ ግብረ ከፋይቸ ለምዘጊቦት ዌጠኔኔ 286 ከወኔን፣

 30 አጅስ የቫት ግብረ ከፋይቸ ለምዘጊቦት ዌጠኔኔ 33 ከወኔን፣

 15 አጂስ የቲኦቲ ግብረ ከፋይቸ ለምዘጊቦት ዌጠኔኔ 16 ከወኔን፣

3.በገቤ ሙጣሎ የግብረ እከፍሎን አሽርዋ የስንጠላ ዳይሬክቶሬት ብልቸ ቤደበ፡-


 በከተመይ ጠምበ አሴሚ /ሞንታርቦ/ በድጋለሎት በሁልም አዘር 10 ዉርት የግብረ የክፈሎት ኡስቤ አኬሚ

ሉክትቸ ላትላልፎት ዌጠኔኔ 10 ውርት ከወኔን፣

 20 ውርት በሚኒ-ሚዲያ የግብረ የክፈሎት ኡስቤ አኬሚ ሉክትቸ ላትላልፎት ዌጠኔኔ 05 ዙር በመናሃሪያ፤ 05
ዙር በ 01 ቀበሌ፤ 05 ዙር በአልከሶ ቀበሌ ሂንኩምንጋ 02 ዙር በ BDS ቡንዱሉሌካ 17 ዙር ከምሎት አቀተሌን፣
 ኮፒ የትረሼ እስቲከር 60 አሰናዴኔ ለቢትኖት ዌጠኔኔ 50 ኮፒ የትረሼ ብሮሸረ ቢትኖት አቀተሌን፣
 ለ 264 የመቃመ “ሀ” ዋ “ለ” ግብረ ከፈይቸ የኪሎት ሰንጠላ ላቦት ተዌጠናኔ ለ 229 ግብረ ከፋይቸ የተጅሪብ
አኬሚ ሰንጠለ ወቦት አቀተሌን፣
 ለ 264 ግብረ ከፈይቸ ጋር ለጋር በሂዶት የ 20 ደቂቃ ኡግዣ ላቦት ዌጠናኔ ለ 299 ግብረ ከፈይቸ ኡግዣ ዋቦት

አቀተሌን፣

 ለ 1850 የመቃመ “ሀ” “ለ” ዋ “ሐ” ግብረ ከፈይቸ በሁንዱሉለ የተጅሪብ አኬሚ ሰንጠላ ላቦት ተዌጠናኔ

ለ 1,950 ግብረ ከፋይቸ የተጅሪብ አኬሚ ሰንጠለ ወቦት አቀተሌን፣

 01 ዉርት ተዝልዛሎ አማሰብ ዋ ቲዬድበይማን ቃምቻ የግብርዋ ታክሰ የተጅሪብ ሰንጠለ ላቦት ዌጠኔኔ 01

ውርት ከውኖት አቀተሌን፣

 02 ዉርት ተሂሳብ ብለተኛኞ የግብርዋ ታክሰ የተጅሪብ ሰንጠለ ላቦት ዌጠኔኔ 02 ውርት ከውኖት አቀተሌን፣
 01 ዉርት ተዲን ጅጋኛኞ የግብርዋ ታክሰ የተጅሪብ ሰንጠለ ላቦት ዌጠኔኔ 01 ውርት ከውኖት አቀተሌን፣
 ምርከኬ ሊያቀርቦን ግብረ ከፈይቻ 100% በፈጡልነት ክንባዬ ላቦት ዌጠኔኔ 03 ግብረ ከፈይ ምርከኬ አቀረባኔ

03 በፈጡልነት ክንባዬ ዋቦት አቀተሌን፡፡

4.የግብረ ሁክመ ዋ ሴረ አቲህብዶት ዳይሬክቶሬት ከዉንቸ ቤደበ፡


 15 የጪቃሞ አቅራቢላሎ ለሚጥሮት ዋ ላቁሚሮት ዌጠኔኔ 12 ከወኔን ቢጲታሚ ሃለት 55,000 ብረ ለርከቦት

ዌጠኔኔ 58,500 ብረ ርከቦት አቀተሌን፣


 በ 18 የግብረ ከፋይቸ በስጋት መንቄ ለኦዲት ለሚጥሮት ዌተኔኔ 14 ሚጥሮት አቀተሌን፤

 በ 18 የግብረ ከፋይቸ ደር ቲሳሰቦት(ኦዲት) ላሶት ዌጠኔኔ 13 ከወኔን፤

 2,209,410 ብረ በግብር ከፈይቸ ደር በቲሳሰቦት(በኦዲት) ለርከቦት ዌጠኔኔ 1,915,000 ብረ ርከቦት አቀተሌን፤

5.የግብረ ሬሬሳ ጭ/አ/የካሽ ሬጅስተር ዋ ቴክኖሎጂ አትዋሰዳት ዳይሬክቶሬት ከዉንቸ ቤደበ፡

 450 የ 3 ኛ አዘር ሬሬሳ ጪም ላሶት ዌጠኔኔ 414 ከወኔን፣

 ተ 3 ኛ አዘር ሬሬሳ 800,000 ብረ ጪም ላሶት ዌጠኔኔ 958,635.6 ብረ ከወኔን፣

 12 ግ/ከፋይቸ ካሽሬጅስተር ማሽን ወከቦ ኢድጋለሎነኮ ላሶት ዌጠኔኔ 09 ከወኔን፤

 09 የድጋያ ወክትንም የትፈጄ ካሽሬጅስተር ማሽንቻ በሚጥሮት 08 ግ/ከፋይቻ እጋኛ ዮሰዱ ቲዮን

 የግብር ሁክማይ ላቲሂብዶት በተረሼይ ብል ደረሰኝ ተይቆጡ ቢያወክቦን የመቃም ሀ ዋ ላ ግ/ከፋይቻ ለ 05 የ 1 ለኜ

ውርት ማስጠንቀቃ ዋቦት አቀተሌን፤

 ሉለሉሌ የገበየ ሬሬሳ 09 ውርት ላምጦት ዌጠኔኔ 09 ከውኖት አቀተሌን፤

You might also like