Professional Documents
Culture Documents
12 Month 2015 Peresentation
12 Month 2015 Peresentation
ም
ዕቅድ አፈፃፀም
ሐምሌ/2015
መግቢያ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የልደታ ክ/ከተማ አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት በአሁኑ ወቅት 336
የሰው ኃይል በመያዝ የቅ/ጽ/ቤቱን ተልዕኮ ለማሳካት እንቅስቃሴ በማድረግ በክከተማና በማክሮ
ግ/ከ/ቅ/ጽቤት 21,996 ግብር ከፋይ ማህደር አደራጅቶ ተገቢውን አገልግሎት ለግብር ከፋዩ እየሰጠ
የሚገኝ ሲሆን
100.25 መቶ ለመፈፀም የተቻለ ሲሆን ይህም ከባለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 821.31
ሚሊዮን ብር ወይም 103.77 በመቶ ብልጫ አለው፡፡በአመቱ ውስጥ ከተመደበው በጀት 95.80
በመቶ ተጠይቆ ከመጣው 99.49 በመቶ ተከናውኗል::
የተሻሻለ ተቋማዊ የማስፈጸም አቅም፤፤
በአጠቃላይ የቅ/ጽ/ቤቱ መዋቅር ከሚፈቅደው 641 የሰው ኃይል ፍላጐት ውስጥ እስከ ሰኔ
30/2015 ዓ.ም ድረስ በሰው ሃይል የተሸፈኑ የሥራ መደቦች 120 ወንድ እና 216 ሴት ሲሆን
በጠቅላላ 336 ሰራተኞች የመዋቅሩን 52.42 በመቶ ተሸፍኗል፡፡ ከጠቅላላ ሰራተኞች ሲታይ የሴቶች
ድርሻ 64.29 በመቶ እና የወንዶች 35.71 በመቶ ሲሆን 3 ሰራተኞች በትምህርት ላይ ይገኛሉ፡፡
9 ወንድ እና 11 ሴት በአጠቃላይ 20 ሰራተኞች ቅጥር ተፈጽሟል፡፡እንዲሁም 56 ሰራተኞች
የደረጃ እድገት አግኝተዋል፡፡
በአጠቃላይ 15 ሰራተኞች በራስ ፍቃድ እና 1 ሴት ሰራተኛ ጡረታ የወጡ ሲሆን 16 ሰራተኞች
ከቅ/ጽ/ቤቱ የለቀቁ ናቸው፡፡
የተሻሻለ ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ የቀጠለ….
1.2 የሰው ኃይል ብቃትን ማሳደግ
በአጠቃላይ በአመቱ ውስጥ በተለያዩ አርዕስቶች በድግግሞሽ ለሰራተኞች 23 ስልጠናዎች የተሰጠ ሲሆን በወሳኝ
ስትራቴጂያዊ የሙያ መስኮች በቅ/ጽ/ቤት በውጭ እና በውስጥ 23 ለመስጠት ታቅዶ በአጠቃላይ 23 ስልጠናዎች
ለሰራተኞች በመስጠት 100 በመቶ ተከናውኗል፡፡
የዕለት ገቢ ሰብሳቢ የሁለት ዓመት የትዕዛዝ ኦዲት ተጠናቆ ሪፖርት ለሚመለከተዉ ተልኳል የተሰበሰበ ገቢ ሲርም ደረሰኝ
ከSRV በብር 295.09 ብልጫ የሚያሳይ ገቢ ተደርጓል ፣ የነበረ የአሰራር ክፍተት እንዲስተካከል አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡
የ2013 የሽ/መ/መሳሪያ ቅጣት አነሳስን አስመልክቶ ኦዲት ተደርጎ የተጠናቀቀ ሪፖርት ለሚመለከተዉ
ተልኳል፣የነበረ የአሰራር ክፍተት እንዲስተካከል አቅጣጫ ተሰጥቷል
የ2014 በጀት የግብር ተመላሽ ኦዲት ተደርጎ የተጠናቀቀ ሪፖርት ለሚመለከተዉ ተልኳል ፣
የዕለት ገቢ ሰብሳቢ ኦዲት ተጠናቆ ሪፖርት ለሚመለከተዉ ተልኳል፡፡ምንም አይነት ግኝት አልተገኘም፣
የ2014 በጀት የግዥና ፋይንስ ኦዲት ተደርጎ የተጠናቀቀ ሪፖርት ለሚመለከተዉ ተልኳል፣የነበረ የአሰራር ክፍተት
እንዲስተካከል አቅጣጫ ተሰጥቷል፡፡
የ2014 የንብረትና ጠቅላላ አገልግሎት ኦዲት ተጠናቆ ለሚመለከተው ተላልፏል፡፡ የንብረት ጉድለት ግኝት ተገኝቷል፡፡
የታለቁ ህዳሴ ግድብ ኦዲት ተጠናቆ ለሚመለከተው ተልኳል፡፡ምንም አይነት ግኝት አልተገኘም፣
በአጠቃላይ በ2015 በጀት አመት 7 ኦዲት ለማድረግ ታቅዶ 7ቱም ተጠናቋል በመሆኑ 100 በመቶ
ተፈጽሟል፡፡
የተሻሻለ ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ የቀጠለ….
ለብልሹ ምግባር ተጋላጭ የሆኑ የአሠራር ስርዓቶች/ክፍተቶችን በመለየት ጥናት አድርጐ እንዲሻሻል ከማድረግ
አኳያ፤
በታክስ ኢንተለጀንስ ምርመራ ስራ ሂደትና የደንበኞች መስተንግዶ የአሰራር ስርአት ጥናት የተጠና ሲሆን
በአመቱ ውስጥ 2 የአሰራር ስርአት ጥናት ለማድረግ ታቅዶ 2 ጥናት በማድረግ 100 በመቶ ተፈጽሟል፡፡
ካለፈው የዞረ 3 በአመቱ ውስጥ 4 በጠቅላላ 7 ጥቆማዎች የቀረቡ ሲሆን ጥቆማዎች ተጣርቶ ፣ 1 በዲሲፕሊን
ኮሚቴ በመታየት ላይ ያለ ፣1 ውሳኔ ያገኘ ፣ 2 የተቋረጠ ፣ 3 የተዘጋ ሲሆን ከጡረታና ከደመወዝ ጋር በተያያዘ
በቀረበው ጥቆማ መሰረት ተጣርቶ ብር 448,775.26 ከጥፋት የዳነ ነው፡፡
የተሻሻለ ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ የቀጠለ….
13 የet_Tax አጠቃቀም ያሉ ሲሆን 8ቱ ጥቅም ላይ የዋሉ ሲሆን 5 ሞጁሎች ጥቅም ላይ ያልዋሉበት ምክንያት ለደረጃ "ሀ" እና "ለ' ታስቦ የተሰራ
በመሆኑ ነው፡በመሆኑም ለወረዳዎች የታሰበው 8 የet_Tax ጥቅም ላይ የዋለ በመሆኑ 100 በመቶ ተፈጽሟል፡፡በመሆኑም በሁለቱ በሞጁሎችና
በet_Tax አጠቃቀምን አስመልክቶ 85 በመቶ ተከናውኗል፡፡
ለክፍለ ከተማ የስራ ክፍሎችና ወረዳ ማክሮ ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤቶች ለማንኛውም የአይቲ ድጋፍ ፈጣን ምላሽ ተሰጥቷል፣ በመሆኑም ብዛት 3184 የድጋፍ
ጥያቄ ተጠይቆ ብዛት 3184 ወይም 100 በመቶ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
በሼር ሰርቨር 18 አውትሉክ 2፣ በቴሌግራም 25 እና በITSM5 (329 ጥያቄዎች ተልኮ 291 ምላሽ ያገኙ ሲሆን የውስጥና የውጭ በሲስተም የመረጃ
ልውውጥ ተግባራዊ የተደረገ ሲሆን በአጠቃላይ 374 ጥያቄዎች ተስተናግደዋል፣
የተሻሻለ ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ የቀጠለ….
1.4 የበጀት አጠቃቀምና ውጤታማነትን ማሳደግ (Productivity)፣
1.4.1 ከተመደበ በስራ ላይ የዋለው የመደበኛ በጀት
ለደመወዝና ለሌሎች ሰብዓዊ ወጪዎች ብር 53,139,014.06 ሚሊየን እና ለስራ ማስኪያጃ ብር 32,128,769.59 ሚሊየን በድምሩ ብር
85,267,783.65 ወጪ በማድረግ ከተጠየቀው በጀት ብር 85,702,288 ሚሊየን ጋር ሲነፃፀር 99.49 በመቶ ተከናውኗል፡፡ ለበጀት አመቱ
ከተፈቀደዉ 89,003,314 ላይ 95.80 % ተከናውኗል፡፡
ለሰብዓዊ አገልግሎቶችና ለስራ ማስኪያጃ
በአመቱ ውስጥ የግዥ አፈፃፀምን በተመለከተ በግዥ መርሃ-ግብር መሠረት ግልጽ ጨረታ፣ ፕሮፎርማ ግዥ ፣ ግዥ ኤጀንሲ፣ ከአንድ አቅራቢ
እና ቀጥታ ግዥ ብር 32.56 ሚሊየን ግዥ ለማከናወን ታቅዶ 32.13 ሚሊየን ግዥ በማከናወን 98.67 በመቶ ተከናውኗል፡
የተሻሻለ ተቋማዊ የማስፈፀም አቅም ግንባታ የቀጠለ….
በክፍለ ከተማና በወረዳ አዲስ ማህደር የተከፈተላቸው (ደረጃ ሀ-492፣ደረጃ ለ-734 ፣ ደረጃ
ሐ-1790 በድምሩ 3,016፣ እንዲሁም (ደረጃ ሀ-98፣ደረጃ ለ-107 ደረጃ ሐ-1107) በድምሩ
የግብር ከፋይ የውሳኔ ማስታወቂያ ስርጭት በተመለከተ ከባለፈው የዞረ 37 በአመት ውስጥ
የቀረበ 2380 በድምሩ 2417 ግብር ውሳኔ ማስታወቂያ ውስጥ 2209 (91.39%) የተሰራጨ
ከባለፈው ወር የዞረ 2 በአመቱ ውስጥ የቀረበ 356 በድምሩ 358 ቅሬታ/አቤቱታ የቀረበ ብር 90.30 ሲሆን ምላሽ
ያገኙ 168 በማፅናት የገንዘብ መጠን ብር 33.15 ሚሊየን እና 180 በማሻሻል የገንዘብ መጠን ብር 56.04 ሚሊየን
በድምሩ 348 አቤቱታዎች ብር 89.19 ሚሊየን ውሳኔ ያገኙ 10 በፈቃዳቸው ያቋረጡ ናቸው ፡፡በመሆኑም ውሳኔ
ከተሰጣቸው ጋር ሲነጻጸር 100 በመቶ ተከናውኗል፡፡
በአመቱ ውስጥ ለ7,944 ግብር ከፋዮች የማለዳ ገፅ ለገፅ ትምህርት በአካል ለመጡ የተሰጠ ሲሆን በተለያዩ የንግድ
ዘርፍ የተሰማሩ አዳዲስ ወደ ታክስ መረቡ የገቡ ፣በመጠጥ ንግድ ዘርፍ እና በኢ- መደበኛ ንግድ ዘርፍ ላይ የተሰማሩ
በመረጃ አያያዝና በታክስ ህግ ተገዥነት ፣በሂሳብ መዝገብ አያያዝ እና በታክስ አዋጅ እና መመሪያ ላይ በመድረክ 14
ስልጠና ለማዘጋጀት ታቅዶ 18 መድረኮች ወይም 128.57 ፐርሰንት ተከናውኗል፡፡
የግብር ከፋይ ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ ከታቀደው 1556 ግ/ከፋዮች የተገኘው ተሳታፊ 1196 ግ/ከፋዮች/ 76.86
በመቶ ተከናውኗል፡፡ በመሆኑም 65 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ 76.86 ተፈጽሟል፡፡
በመደበኛነት አገልግሎት ለማግኘት ወደ ቅ/ጽ/ቤት ለሚመጡ ግብር ከፋዮች ግንዛቤ 4 በአይነት ለመስጠት ታቅዶ
5/125 በመቶ እና በስርጭት ብዛት 10,158 ብሮሸሮች እና 5 በራሪ ወረቀቶች ታቅዶ 6/150 በመቶ በአይነትና 11,422
በማሰራጨት ከመቶ ፐርሰንት በላይ የተከናወነ ሲሆን እንዲሁም 1057 ቡክሌት ተሰራጭቷል ፣
16 የታክስ ክበባት ባለፈው አመት ተቋቁሞ የዞረ በአመቱ 4 ለማቋቋም ታቅዶ 8 ወይም 200 በመቶ ሲሆን በጠቅላላ
በቅ/ጽ/ቤቱ 24 የታክስ ክበባት ተቋቁሟል፡፡
የተሻሻለ የህግ ተገዥነት የቀጠለ…
የስጋት አስተዳደር ውጤታማነትን ማሻሻል፤
የግብር ከፋይ ፕሮፋይላቸውን
የተደራጁ የግብር ከፋይ ፕሮፋይሎች ብዛት ከተደራጁት ውስጥ የስጋት ትንታኔ የተሰራላቸው ለኦዲት
ቅ/ጽ/ቤት የተላለፉ
ከፍተኛ መካከለኛ ዝቅተኛ ብዛት
ዕቅድ ክንውን አፈጻጸም መቶኛ መቶኛ መቶኛ
ብዛት ብዛት ብዛት
ለ2015 በጀት ዓመት የስጋት ትንተና ከተሰራላቸዉ ማህደራት ዉስጥ በተሰጠው ዕቅድ መሠረት በበጀት ዓመቱ ኦዲት የሚደረጉ ለአጠቃላይ
ኦዲት 229፣ ለዉስን ኦዲት 366 እና ለዘፈቀደ ኦዲት ደግሞ 02 በድምሩ 597 ማህደራት ተመርጠዋል።
ለ2015 የስጋትና የህግ ተገዥነት ትንታኔ የተሰራላቸዉ 4,505 ማህደራት በሁለቱም የትንተና ሂደት ያላቸዉን ደረጃ በ “Data Matching” ሲስተም በማመሳከር
የስጋት ህግ ተገዥነት ማትሪክስ ተዘጋጅቷል፤
ለ2016 በጀት ዓመት የስጋት ትንተና ከተደራጁ ማህደራት ዉስጥ የ2014 የግብር ዘመን ዓመታዊ ግብራቸዉን በሂሳብ መዝገብ ያሳወቁ 3,688 ግብር ከፋዮችን በግብር
ከፋይ ደረጃ፣ በአድራሻ፣ በዘርፍ፣ በሽያጭ መጠን፣ ባሳወቁት ትርፍ፣ ባሳወቁት ግብር፣ እና በሌሎችም የመትንተኛ መስፈርት መረጃዎች የማደራጀት ስራዎች
ተሰርተዋል፡፡
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እዉቅናና ሽልማት ለመስጠት 100 ግብር ከፋዮችን አስፈላጊዉን ማጣራት በማድረግ ተመርው፣ሽልማት ተሰጥተዋል
የተሻሻለ የህግ ተገዥነት የቀጠለ…
የሂሳብ መዝገብ የሚይዙ ማህደራት በታክስ ሕግ ተገዥነት ደረጃ ትንተና
የተሰራላቸው
ሂ ሳ ብ መ ዝ ገ ብ የ ያ ዙ ፕ ሮ ፋይ ል የ ስጋ ት ደረጃ የሂ ሳብ ከነፋስ ስል ክ ሂ ሳ ብ መ ዝ ገብ የ ያ ዙ
መ ዝ ገብ የመ ጡ እና ያል ያዙ ድም ር
ዕቅ ድ ክን ዉ ን ከፍ ተ ኛ መ ካከለኛ ዝቅተኛ ያ ል ያ ዙ ብዛት
2,000 4,505 785 3,023 697 622 2,702 7,829
የ ተ ካ ሄ ደ የ ህ ግ ተ ገ ዥ ነት ት ን ታ ኔ የ ህ ግ ተ ገ ዥ ነት ደ ረ ጃ በ ህ ግ ተ ገ ዥ ነታ ቸ ው ደ ረ ጃ የ ተ ወ ሰ ደ የ መ ፍ ት ሔ እር ም ጃ
1 1 4 ግ ብ ር ከፋ ዮ ች
ተ ለ ይ ተ ዉ በ ከተ ማ ና 101 ማ ህደ ራ ት ጥ ና ት
በቅ / ጽ / ቤ ት ደ ረ ጃ እ ን ዲ ደ ረ ግ ባቸ ዉ
እ ዉ ቅ ና ና ሽ ል ማት መ ካከለ ኛ የ ህ ግ ለኢ ንተ ለጀንስ
የ ተ ሰ ጣ ቸ ዉ ሲሆ ን ተ ገዥ ነት ደ ረጃ ተ ላል ፈ ዋ ል ፤
ዋ ን ጫ ፣ ሰር ቴ ፊ ኬ ት ካላ ቸ ዉ ዉ ስ ጥ 50 ማ ህደ ራ ት ቁ ጥ ጥ ር
እ ና የ2015 436 ማ ህደ ራ ት እ ን ዲ ደ ረ ግ ባቸ ዉ ለ ታ ክ ስ
1 ልደ ታ 2000 4505 225% 573 3184 748
የመ ስተ ን ግ ዶ ስል ጠ ና መ ረ ጃና ቁ ጥ ጥ ር
የቅ ድ መ አገል ግ ሎ ት እ ን ዲ ሰጣ ቸ ዉ ተ ላል ፈ ዋ ል ።
ማግ ኛ መ ታ ወቂ ያ ለት /ት ቡድ ን 383 ማ ህደ ራ ት ደ ግ ሞ
ተ በር ክ ቶ ላቸ ዋ ል ። ተ ላል ፈ ዋ ል ለ ግ ን ዛ ቤ ማ ስጨ በጫ
2 0 ግ ብ ር ከፋ ዮ ች ለ ት ም ህር ት ቡ ድ ን
ለ መ ስክ ጉ ብ ኝ ት ተ ላል ፈ ዋ ል ።
ተ መ ርጠዋል ።
የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ በሥራ ላይ ያዋለ የደረጃ ሀ“ና “ለ “ ግብር ከፋዮች ሽፋን ማሳደግ፤
በጠቅላላው የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ መግዛትና መጠቀም ካለባቸው የደረጃ “ሀ” እና “ለ” 4585 ግ/ከፋዮች
ውስጥ 4,032 የሚጠቀሙ በመሆኑ 87.94 በመቶ ሲሆን 3,321 ግ/ከፋዮች የሽያጭ መመዝገቢያ መሳሪያ
መግዛትና መጠቀም የማይገደዱ፣ 553 ገዝተው መጠቀም ያልጀመሩ ናቸው፡፡
የደረሠኝ እና ሽያጭ መመዝገቢያ መሣሪያ ቁጥጥር አፈጻጸም፤
24,578 ግ/ከፋዮች (የንግድ ቤቶች) ላይ በመደበኛና የዘመቻ ቁጥጥር ለማድረግ ታቅዶ 24,653 ግ/ከ
በመቆጣጠር 100.31 በመቶ የተፈጸመ ሲሆን የህግ ተገዥነት 7421 አረንጓዴ፣ 15,687 ቢጫ፣ 1082 ቀይ1 እና
463 ቀይ 2 ሲሆኑ በቁጥጥሩ ወቅት የተለያየ ጥፋት የፈፀሙ ማለትም ካለደረሰኝ ግብይት ማከናወን፣ አመታዊ
የቴክኒክ ምርመራ አለማከናወን፣ ማስታወቂያ አሟልቶ አለመለጠፍ፣ በጠቅላላ በቢሮ አገልግሎት እና በመደበኛ
654 ግብር ከፋዮች ብር 24,460,000.00 አስተዳደራዊ ቅጣት ተቀጥተዋል፣
የተሻሻለ የህግ ተገዥነትየቀጠለ…
4.4. የኢንተለጀንስ ስራዎች አፈጻጸም ማሻሻል፣
144 ድርጅቶች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ ጥናት ለማድረግ ታቅዶ 148 ድርጅቶች ላይ ጥናት በማድረግ 102.78 በመቶ
ተከናውኗል፡፡
የኦፕሬሽን ውጤታማነት ፤
በ76 ድርጅቶች ላይ ኦፕሬሽን ለመስራት ታቅዶ 81 /106.58 በመቶ ተከናውኗል፡፡ከተጠናው 148 የተከናወነው 81 የኢንተለጀንስ
ኦፕሬሽን አፈፃፀም 54.73 በመቶኛ ሲሆን ከተጠናው የተከናወነ 65 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ 54.73 በመቶ ተከናውኗል፡፡ ውጤታማ
ከሆነው ውስጥ ለቀጣይ ወንጀል ምርመራ 81ዱም ተላልፈዋል፡፡ በተጨማሪም 99 ተጠርጣሪዎች የተያዙ ናቸው፡፡፡
አጠራጣሪ ደረሰኞችን በተመለከተ ካለፈው የዞረ 575 በአመቱ ውስጥ የቀረበ 1349 በድምሩ 1924 አጠራጣሪ ደረሰኞች ውስጥ
1787/92.88 በመቶ ደረሰኞች ተጣርተው ከዚህ ውስጥ 336 ደረሰኞች ብር 16.20 ሀሰተኛ ሆነው የተገኙ፣ በተለያየ ምክንያት ውድቅ
የተደረገ 24 ደረሰኞች ሲሆን 97 ግብር ከፋይ 137 ደረሰኞች ወደ ቀጣይ ወር ተላልፏል፣
አጠራጣሪ ሆነው ከተገኙ ደረሰኞች ውስጥ 27 ግብር ከፋይ 79 ደረሰኞች ለኢንቨስቲጌሽን ኦዲትና 10 ግብር ከፋይ 42 ደረሰኞች
የተሻሻለ የህግ ተገዥነትየቀጠለ…
በአመቱ ውስጥ 46 የግብር ከፋይ ፋይሎችን የኦዲት ውሳኔ ለማውጣት ታቅዶ 49 ውሳኔዎችን ለማውጣት የተቻለ ሲሆን
106.52 % ተከናውኗል፣
በብር 87.42 ሚሊየን ለመወሰን ታቅዶ ብር 134.13 ሚሊየን በመወሠን 153.43 % ተከናውኗል፣
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰኑ ውሳኔዎች ብር 27 በመሰብሰብ 31 በመቶ ተከናውኗል: ከተወሰነው ውሳኔ ብር 134.13
ሚሊየን ውስጥ ብር 11.2 ሚሊየን የሰኔ ወር ውሳኔ 30 ቀን ያልሞላቸውና የ3 ግብር ከፋዮች ብር 34.5 ሚሊየን ቅሬታ
በመግባታቸው ተቀንሷል፡፡በመሆኑም ብር 88.4 ሚሊየን ውሳኔ ሲሆን ብር 27 ሚሊየን በመሰብሰብ ከተወሰነው 25 በመቶ
ለመሰብሰብ ታቅዶ 31 በመቶ ተከናውኗል፡፡
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰኑ ውሳኔዎች ውሰጥ በአብዛኛው የተወሰኑ ውሳኔዎች ግብር ከፋዮቹ በአካል የሌሉና ከወንጀል
በማሳወቂያ ጊዜ ከሁሉም የገቢ አርስቶች የተሰበሰበ ገቢና በየወሩ የሚሰበሰብ ደመወዝ ገቢ ግብር፣ከአገልግሎት ተጨማሪ ዕሴት ታክስ፣
ተርን ኦቨር ታክስ በማሳወቂያ ማሳወቅ ባለባቸው ግዜ ያሳወቁ ብር 790 ሚሊዮን ለመሰብሰብ ታቅዶ ብር 976.25 ሚሊዮን
በመሰብሰብ የዕቅዱን 123.57 በመቶ ለማከናወን ተችሏል፡፡
በኢንቨስትጌሽን ኦዲት ከተወሰኑ ውሳኔዎች ብር 134.13 ሚሊየን ውስጥ ብር 11.2 ሚሊየን የሰኔ ወር ውሳኔ 30 ቀን ያልሞላቸውና የ3 ግብር ከፋዮች ብር 34.5
ሚሊየን ቅሬታ በመግባታቸው ተቀንሷል፡፡በመሆኑም ብር 88.4 ሚሊየን ውሳኔ ሲሆን ብር 27 ሚሊየን በመሰብሰብ ከተወሰነው 31 በመቶ ተከናውኗል፡፡
ከውዝፍ ዕዳ ክትትል የተሠበሠበ ገቢ
ውዝፍ ታክስ ዕዳ አሰባሰብ ካለፈው የዞረና በአመቱ ውስጥ የተጨመረ በአጠቃላይ 630 ግብር ከፋዮች ብር 199.89 ሚሊየን ሲሆን ብር 128.26 /64.17 በመቶ
መሰብሰብ የተቻለ ሲሆን የ189 ግብር ከፋዮች ብር 71.63 ሚሊየን ወደ ቀጣይ ወር ዞሯል፡፡
ከሐምሌ1 /2014 እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም የክፍለ ከተማና የወረዳዎች የገቢ እቅድ አፈፃፀም፡-
መ/ቤት ዕቅድ አፈጻጸም በመቶኛ
ወረዳ 1 15,748,646.13 16,118,650.68 102.35
ወረዳ 2 12,710,765.27 13,174,918.59 103.65
ወረዳ 3 27,178,760.34 29,119,111.52 107.14
ወረዳ 4 19,987,554.52 21,706,235.66 108.60
ወረዳ 5 19,737,660.30 19,632,406.04 99.47
ወረዳ 6 15,885,400.60 18,079,423.75 113.81
ወረዳ 7 48,748,734.67 56,100,042.27 115.08
ወረዳ 8 95,815,613.21 98,095,167.33 102.38
ወረዳ 9 52,624,623.07 53,326,544.07 101.33
ወረዳ 10 20,478,199.19 22,533,585.51 110.04
የወረዳ ድምር 328,915,957.30 347,886,085.42 105.77
ክፍለ ከተማ 1,279,853,489.18 1,264,936,437.83 98.83
ቅ/ጽ/ቤት
1,608,769,446.48 1,612,822,523.25 100.25
1,800.00
1,608.77
1,600.00 1,612.83
1,400.00 1,279.85
1,264.94
1,200.00
1,000.00 የ12 ወር/2015 ዕቅድ
800.00 የ12 ወር/2015 ክንውን
600.00
400.00 328.92 347.89
200.00
-
ወረዳ ድምር ክ/ከተማ ጠቅላላ ድምር
ገቢ አሰባሰብ የቀጠለ…
የልደታ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ የ2015 በጀት አመት 12 ወራት የተሰበሰበው የሥራ ግብር 154,503,917.91 የክፍለ
ከተማው ገቢ ላይ ተጨምሯል፡፡
በአመቱ ውስጥ ከአደራ ገቢ ሂሳብ የወጪ መጋራት ፣የፌዴራል ዊዝሆልዲንግ ታክስ 2%፣የክልሎች ዊዝሆልዲንግ ድርሻ 2% ፣የአዲስ አበባ
ከተማ አስተዳደር ዊዝሆልዲግ 2% ፣ የፌዴራል ቫት ዊዝሆልዲንግ 15%፣የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢ ድርሻ 15% እና የኦሮሚያ ክልል
ድርሻ 15% ቫት ዊዝሆልዲንግ ወደ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወደ ክልሎች እንዲሁም ወደ ፌዴራል ተላልፏል።
ገቢ አሰባሰብ የቀጠለ…
የቀነሰ የታክስ ወጪ ምጣኔ 6.91 በመቶ ለማድረስ ታቅዶ በአመቱ ውስጥ የተሰበሰበ ገቢ ብር 1,612.82 ሲሆን የወጣ ወጪ ብር 85.27
ነው፡፡በመሆኑም 5.29 በመቶ ማድረስ ተችሏል፡፡
የታክስ ዕዳ ከተሠበሰበው ገቢ ያለው ድርሻ 5 በመቶኛ ማድረስ ሲሆን ያልተሰበሰበ ውዝፍ የታክስ እዳ ብር 71.63 ሚሊየን ሲሆን
ከፌዴራል ገቢ ከተሰበሰበው ውጪ ብር 1458.36 ሲሆን 4.91 በመቶ ማድረስ ተቸሏል፡፡
ካለፈው የዞረ 5370 እና በአመቱ የተጨመረ 41,894 በድምሩ 36,866 አንአሰስድ ዳታ ውስጥ 46776 አሰስድ በማድረግ 98.97 በመቶ
ሲሆን 488 ወደ ቀጣይ ወር ዞሯል ፡፡
ማጠቃለያ ፣
በአጠቃላይ ከላይ በየትኩረት መስኮችና በእያንዳንዱ ግብ የተከናወኑ ተግባራት በዝርዝር የቀረቡ ሲሆን ቅ/ጽ/ቤቱ
ባለው የሰው ኃይል እና ግብዓት አገልግሎቱን ግልፅ፣ ቀልጣፋና ወጥ የሆኑ አሰራሮችን በመዘርጋት መረጃን መሰረት
ያደረገ ውሳኔ በመወሰን እንዲሁም በዕየለቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን በአደረጃጀት እየተፈታ በአመቱ ውስጥ ብር
1,612 .80 ቢሊየን በመሰብሰብ 100.25 በመቶ ለማከናወን ተችሏል፡፡ህጋዊ የንግድ እንቅስቃሴ የሚያካሂዱትን
በማበረታታት፣የመንግስትን ግብርና ታክስ የሚሰውሩትን እና የሚያጭበረብሩትን ለሌሎች አስተማሪ እንዲሆን ህጋዊ
እርምጃ እንዲወሰድባቸው በማድረግ እና ከግብር ከፋዩ የሚነሱ ጥያቄዎች፣ አስተያየቶችና በአሰራር ላይ የነበሩ
ክፍተቶችን ለቀጣይ በማሻሻል ደንበኛ ተኮር አገልግሎት በመስጠት በተጠናከረ መልኩ አመራርም ሆነ ፈፃሚ በቅንጅት
በመረባረብ የገቢ ዕቅዱን ለማሳካት ትኩረት ሰጥቶ ይሰራል፡፡
የልደታ ከ/ከተማ አ/ግ/ከ/ቅ/ጽ/ቤት የወረዳ እና የክ/ከተማ ከ1-30/11/2015 የሐምሌ ወር 2015
ዓ.ም የገቢ እቅድ አፈጻጸም
1-30/11/2015
ቅ /ጽ /ቤ ገቢ 1-30/11/2014 ከ 2014 ል ዩነት
የወ ር ዕ ቅ ድ ዓ .ም የተ ሰ በ ሰ በ
ት በመ ቶኛ ዓ .ም ል ዩነት በመ ቶኛ
የተ ሰ በ ሰ በ
ወ ረ ዳ 1 16,861,483.01 9,751,691.20 57.83 8,831,510.47 920,180.73 10.42
ወረዳ 2 9,000,000.00 8,956,801.57 99.52 7,196,640.66 1,760,160.91 24.46
ወ ረ ዳ 3 22,093,828.54 18,416,762.50 83.36 14,729,419.51 3,687,342.99 25.03
ወ ረ ዳ 4 18,591,184.73 13,026,210.11 70.07 8,843,796.05 4,182,414.06 47.29
ወ ረ ዳ 5 14,266,940.10 12,000,150.00 84.11 9,427,139.88 2,573,010.12 27.29
ወ ረ ዳ 6 19,000,000.00 15,703,284.34 82.65 15,703,284.34
ወ ረ ዳ 7 34,704,863.32 17,793,831.42 51.27 16,118,751.66 1,675,079.76 10.39
ወ ረ ዳ 8 65,000,000.00 46,849,668.84 72.08 40,389,322.83 6,460,346.01 16.00
ወ ረ ዳ 9 30,037,100.00 28,956,037.34 96.40 23,390,836.74 5,565,200.60 23.79
ወ ረ ዳ 10 20,765,522.05 13,084,634.31 63.01 9,227,415.57 3,857,218.74 41.80
ድምር 250,320,921.75 184,539,071.63 73.72 138,154,833.37 46,384,238.26 33.57
ክ / ከ ተ ማ 122,067,039.43 1 8 2 , 5 0 5 , 7 9 5 . 4 2 149.51 132,437,220.50 50,068,574.92 37.81
ቅ /ጽ /ቤ ት 372,387,961.18 367,044,867.05 98.57 270,592,053.87 96,452,813.18 35.65
ለን!
ሰግ ና
አና መ