You are on page 1of 61

የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት

የብልፅግና ፓርቲ
የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ
ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር
(የፀደቀ)

ምርምር

ምርምር አዲስ አበባ


ሰኔ 2015 ዓ.ም

ምክር ስልጠና
ይዘት ገጽ
I. መግቢያ ............................................................................................................................................. 1
1.1 የጥናቱ አስፈላጊነት ........................................................................................................................ 2
1.2 የጥናቱ ዓላማና ወሰን...................................................................................................................... 3
1.3 ጥናቱ የተከናወነበት ዘዴ ............................................................................................................... 4
II. የድርጅታዊ መዋቅር ፅንሰ ሀሳብ እና የአደረጃጀት መርሆች፣ .................................................... 4
2.1 የድርጅታዊ መዋቅር ፅንሰ ሀሳብ .................................................................................................. 4
2.2 የአደረጃጀት መርሆች ..................................................................................................................... 5
2.3 ለፓርቲው ዋና ፅ/ቤት እና ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተመረጠው የአደረጃጀት አይነት እና
ታሳቢዎች፣ ....................................................................................................................................... 6
III. የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች መዋቅር፤ ........................................................................ 8
3.1 የመዋቅር ጥናቱ፤ ክልሎች እንዲሆንላቸው የሚፈልጉት የተሿሚና የሰው ሀይል ፍላጎት
ንጽጽር አሃዛዊ መረጃ፤ .................................................................................................................. 8
3.2 በመጀመሪያው ሰነድ ላይ በክልሎች የተሰጡ አስተያዮቶች ...................................................... 9
IV. በጥናት ሰነዱ የቀረቡ አስተያየቶች የተጠናቀሩበትና ለውሳኔ መነሻ የሚሆን የመዋቅርና
የስራ መደቦች ማሻሻያ በተመለከተ፤ ........................................................................................... 10
4.1 የጥናት ቡድኑ እንዲከተላቸው በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የተቀመጡ መሰረታዊ አቅጣጫዎች፤
10
4.2 በጥናት ቡድኑ የተከናወኑ ተጨማሪ ስራዎች፤ .......................................................................... 11
4.3 የሹመት ደረጃ በተመለከተ፤ ........................................................................................................ 12
V. የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር፤.......................................... 13
5.1 የኦሮሚያ፤ አማራ ክልል እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ
ጽ/ቤት አደረጃጀትና መዋቅር፤ ................................................................................................... 13
5.2 የሶማሌ፤ አፋር፤ ትግራይ፤ ሲዳማ፤ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፤
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀትና መዋቅር፤ ................ 41
5.3 የቤንሻጉል ጉሙዝ፤ ሀረሪ፤ ጋምቤላ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀትና መዋቅር፤ ................................................................................. 47
5.4 የዞን/ የክፍለ ከተማ፤ የወረዳና የቀበሌ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀትና
መዋቅር፤........................................................................................................................................ 52
VI. የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስራ መደቦች የምዘና ውጤት ደረጃ ......................................................... 56
VII. አባሪ፤ አጠቃላይ የጥናት መዋቅሩ፤ የክልሎች ፍላጎት እና የመዋቅር ቡድኑ የወሰነው
የአመራርና የባለሙያ ብዛት አሀዛዊ መረጃን በተመለከተ ......................................................... 59
I. መግቢያ
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት እንደ ሀገር የተጀመረውን ለውጥ በብቃት በመምራት
የፓርቲውን ርዕይ ስኬታማ ለማድረግ እንዲያስችል የፓርቲውን መዋቅር ዘመኑ በሚጠይቀው
አግባብ ቀርፆ ተግባራዊ ማድረግ መሰረታዊና ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን በማመን ፓርቲው
ከኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት ጋር ውል በመግባት መዋቅሩ እንዲሰራ ተደርጓል።

ኢንስቲትዩቱ ከፓርቲው ለመዋቅር ዝግጅቱ አስፈላጊ ናቸው ያላቸውን መረጃዎች ጊዜ ወስዶ


ሳይንሳዊ የመዋቅር አዘገጃጀት ሂደትን በተከተለ አግባብ በማዘጋጀትና በፓርቲው
ማኔጅመንት ቀርቦ እንዲተችና የተሰጡ ግብአቶች ተካተው በየደረጃው ላሉ የክልል ብልፅግና
ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች እንዲቀርብ ተደርጓል።

በመድረኩ የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች የፓርቲው መዋቅር ተዘጋጅቶ


መቅረቡ ጥሩ ሆኖ ነገር ግን በፓርቲው የሚሰሩ ስራዎች ባብዛኛው የፓለቲካ ስራዎች
በመሆናቸው መዋቅሩ ደግሞ ባብዛኛው በባለሙያ እንዲሰራ በሚል ያስቀመጠ በመሆኑ በዚህ
መዋቅር የፓርቲን ስራዎች አከናውኖ ስኬታማ መሆን እንደሚያስቸግራቸው ሀሳባቸውን
አቅርበዋል። በመሆኑም የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮች በፓርቲው መዋቅር
ላይ የሰጡትን አስተያዮቶች የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት በመቀበልና እንደ ክልል በመዋቅሩ ላይ
ያላቸውን ዝርዝር አስተያዮት ለፓርቲው ዋና ጽ/ቤት እንዲልኩ በመድረኩ አቅጣጫ
መቀመጡ ይታወሳል።

በዚህ መሰረት የክልል ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤቶች በመድረኩ በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የቀድሞ
መዋቅር፣ አዲሱ ተጠንቶ የቀረበውን መዋቅር እና ክልሎቹ ተጠንቶ በቀረበው መዋቅር ላይ
እንደ ክልል እንዲሆንላቸው የሚፈልጉትን አስተያየቶች ተወያይተው እንዲልኩ በተባለው
አግባብ የላኩ ሲሆን እያንዳንዱ የክልል ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤቶች የላኩትን አስተያየቶች እና
በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የተቀመጡ አቅጣጫዎችን መሰረት በማድረግ የመዋቅር ክለሳ
ኮሚቴው የፓርቲው ቅ/ጽ/ቤቶች ያቀረቡትን አስተያየቶችንና በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት
የተቀመጡ አቅጣጫዎችን ማዕከል በማድረግ የመዋቅር ማስተካከያ ተደርጎ እንደሚከተለው
ቀርቧል።

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
1.1 የጥናቱ አስፈላጊነት
ይህንን ጥናት እንዲካሄድ አስፈላጊ ያደረጉት 3 ዋና ዋና ጉዳዮች ሲሆኑ እነርሱም
እንደሚከተለው ቀርበዋል።

1. የፓርቲውን ዓላማ፣ ተልዕኮና የ10 አመት ስትራቴጂክ እቅድ ስኬታማ በሆነ መልኩ
ለመፈፀምና ለማስፈፀም የሚያስችል መዋቅር መዘርጋት፤
ብልጽግና በኢትዮጵያ ዴሞክራሲን የመትከልና ሁለንተናዊ ብልጽግናን የማረጋገጥ ዓላማ
ይዞ የተመሰረተና ይህን ዓላማ እውን ለማድረግ ግልጽ ተልዕኮዎችን ይዞ እየተንቀሳቀሰ ያለ
ፓርቲ ነው። ብልጽግና የውስጠ ፓርቲ ሥራዎችን ስትራቴጂካዊ በሆነ አኳኋን ለመምራት
የ10 አመት ስትራቴጂክ እቅድ አዘጋጅቶ ወደ ሥራ ገብቷል። በተጨማሪም ፓርቲው እነዚህን
ተልእኮዎች እንዲያሳካ የፓርቲው ጉባኤ፤ ማዕከላዊ ኮሚቴና ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴዎች
በየጊዜው የተለያዩ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣሉ፤ ውሳኔዎችንም ያሳልፋሉ። የ10 አመት
ስትራቴጂክ እቅድ፣ የፓርቲ አቅጣጫዎችና ውሳኔዎች ተከታትሎ የመፈፀም ተልዕኮ
ከተሰጣቸው አካላት መካከል ዋነኛው ደግሞ የፓርቲው ጽ/ቤት ነው። የፓርቲው ጽ/ቤት
ከማዕከል /ከፌዴራል/ እስከ ቀበሌ የተደራጀ በመሆኑ በየደረጃው የሚገኙ ጽ/ቤቶች ይህንን
ተልዕኮ መፈጸም የሚያስችል መዋቅር ያስፈልጋቸዋል። በመሆኑም ይህ ጥናት በየደረጃው
የሚገኙ የፓርቲው ጽ/ቤቶች የሚኖራቸው መዋቅር የተጣለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ
እንዲወጡ ማድረግ ታሳቢ ያደረገ የመዋቅር ጥናት ነው።

2. ብልጽግና ፓርቲ ዓላማውን ለማሳካት በየክልሉና ከተማ አስተዳደሩ የሚሰራውን ሥራ


ስፋት ታሳቢ በማድረግ ተናባቢና ተቀራራቢ የሆነ መዋቅር መዘርጋት፤
ብልጽግና ፓርቲ ከመመስረቱ በፊት ክልሎችን ይመሩ የነበሩት የተለያዩ ብሄራዊ ድርጅቶች
እንደነበሩ ይታወቃል። እነዚህ ብሔራዊ ድርጅቶች በየራሳቸው ክልል የራሳቸው የጽ/ቤት
መዋቅር የነበራቸው በመሆኑ መዋቅራቸው የተለያየ ነው። ብልጽግና ፓርቲ ሲመሰረት ግን
እነዚህ ህብረ ብሄራዊ ድርጅቶች ተዋህደው አንድ ህብረ ብሄራዊ ፓርቲ ፈጥረዋል።
በመሆኑም በአሁኑ ጊዜ ሁሉም የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በአንድ አገራዊ ፓርቲ የሚመሩና
ለአንድ አላማ የሚሰሩ በመሆናቸው መዋቅራቸው በየአከባቢው የሚኖረንን ሥራ ታሳቢ
በማድረግ ተናባቢና ተቀራራቢ እንዲሆን ማድረግ ያስፈልጋል። ስለሆነም ጥናቱ ሲካሄድ
ብልጽግና በየክልሉና ከተማ አስተዳደሩ የ10 አመት ስትራቴጂክ እቅዱን በውጤታማነት

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ተግባራዊ ለማድረግ ሊኖረው የሚገባው መዋቅር እንዲኖረው ማድረግና በየደረጃው ያሉ
የፓርቲ ጽ/ቤቶች ተናበውና ተቀናጅተው እንዲሰሩ ማስቻል ታሳቢ በማድረግ ነው።

3. ወቅቱን ያገናዘበ መዋቅር መስራት፤


መዋቅር የአደረጃጀት አካል ነው። አደረጃጀት ደግሞ ታክቲካል (ስልታዊ) ነው። አደረጃጀት
ታክቲካል (ስልታዊ) ነው ሲባል ዓለም አቀፋዊ፤ አገራዊና አከባቢያዊ ጉዳዮችን ከወቅቱ
ሁኔታዎች ጋር እያናበበ ለተቋሙ የተሰጠውን ተልዕኮ እንዲወጣ የሚያስችለው መዋቅር
እንዲኖረው ማድረግ ማለት ነው። ትላንት የነበሩ ሁኔታዎች ዛሬ ላይኖሩ ይችላሉ። የዛሬ
ሁኔታዎች ነገ ሊቀየሩ ይችላሉ። በመሆኑም የፓርቲው ተቋማዊ አደረጃጀት የወቅቱን አገራዊ
ሁኔታ፣ ፓርቲያችን የደረሰበትን የእድገት ደረጃና በቀጣይ ሊደርስበት የሚችለውን ደረጃ
ያገናዘበ ሊሆን ይገባል። መዋቅር አንድ ጊዜ ተሰርቶ በዚያው ተቸንክሮ የሚቀር ሳይሆን
በአፈፃፀም ሂደት የገጠሙን ጉድለቶች እየተፈተሹና እየተስተካከሉ እንዲሁም አለም አቀፋዊ፣
አገራዊና አከባቢያዊ ሁኔታዎችን በማጤን ከጊዜው ጋር እያዛመዱ መሄድ ይጠይቃል።
ስለሆነም ይህ ጥናት ሲሰራ ዛሬንና በተቻለ መጠን የነገንም ሁኔታ ግምት ውስጥ በማስገባት
እንዲሰራ የማድረግ ታሳቢን ወስዷል።

1.2 የጥናቱ ዓላማና ወሰን


1.2.1 የጥናቱ ዓላማ

የዚህ ጥናት ዓላማ የብልፅግና ፓርቲ በክልሎች/ከተማ አስተዳደሮች፣ በዞን/ክፍለ ከተሞች፣


በወረዳ እና በቀበሌ መስተዳድሮች የሚገኙ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እየሰሩበት ያለውን
አደረጃጀትና መዋቅር በማሻሻል እና በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥ የሆነና ከዚህ በፊት የነበረውን
ጉራማይሌ ወይም የተለያየ አደረጃጀት በማስቀረትና የነበሩ ቅሬታዎችን በማስወገድ ፓርቲው
አንድ ወጥ ሀገራዊ የፖለቲካ ፓርቲ ሆኖ ለመስራት ያደረገውን ለውጥ መሰረት በማድረግ
ተልዕኮውን እና በ10 ዓመት ስትራቴጂው ያስቀመጣቸውን ግቦች ለማሳካት የሚያስችለውን
ተቋማዊ አደረጃጀት በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች እንዲኖሩትና ይሄንኑ ማስፈጸም የሚችሉ የስራ
መደቦችና ብቃት ያላቸው የሰው ሀብት እንዲኖረው ለማድረግ ነው።

1.2.2 የጥናቱ ወሰን

ይህ የጥናት ሰነድ የብልጽግና ፓርቲ አንድ አገራዊ ፓርቲ ከመሆኑ አንጻር በክልልና ከተማ
አስተዳደሮች፣ በዞንና ክፍለ ከተሞች፣ በወረደ እና ብሎም በቀበሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
3

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ሊኖረው የሚገባውን ተቋማዊ አደረጃጀት፣ በአደረጃጀቱ ውስጥ የሚኖሩት የስራ ክፍሎች፣
የስራ ክፍሎቹ ኃላፊነትና ተግባራት፣ በስራ ክፍሎቹ የሚኖሩ የስራ መደቦችና የሰው ሃብት
ፍላጎት የያዘ ነው።

1.3 ጥናቱ የተከናወነበት ዘዴ


አማካሪ ቡድኑ ከላይ የተገለጸውን የጥናቱን ዓላማ ተግባራዊ ለማድረግ የሚከተሉትን የጥናት
ሥልቶችና የመረጃ አሰባሰብ ዘዴዎች ተጠቅሟል።

የሰነድ መረጃዎችን መመርመር

 የብልጽግና ፓርቲ ደንብ ሰነድን መመርመር፤


 በጽ/ቤቱ አሁን በሥራ ላይ ያለውን አደረጃጀት፣ ተልእኮ፣ ራእይና እሴቶች መቃኘት
እና በአግባቡ መረዳት፤
 የጽ/ቤቱን የ10 ዓመት መሪ ዕቅድ ሰነድ በመመርመር የጽ/ቤቱን የወደፊት ስራዎች
መረዳት፤
በተጨማሪም ከስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ጋር በተደረገ ውይይት፣ መጠይቆችን በማዘጋጀት
መረጃ በመሰብሰብ እና የመስክ ዳሰሳ ጥናት በአማራ፣ ድሬዳዋ፣ ኦሮሚያ፣ ሐረሪ፣ ሶማሌና
አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኙ የፓርቲው ጽ/ቤቶች በመገኘት የአደረጃጀት ክለሳውን
ለማድረግ የሚያስችል ሙሉ መረጃ በመሰብሰብ ተከናውኗል።

II. የድርጅታዊ መዋቅር ፅንሰ ሀሳብ እና የአደረጃጀት መርሆች፣


2.1 የድርጅታዊ መዋቅር ፅንሰ ሀሳብ

ድርጅታዊ መዋቅር በአንድ ተቋም ውስጥ የሚኖረውን የሥራ ክፍፍል፣ ሥልጣን፣ ኃላፊነትና
ተጠያቂነት፣ የዕዝ ሰንሰለት፣ የሥራ ግንኙነትና የመረጃ ፍሰት መስመሮችን የሚያሳይ ሥዕላዊ
መግለጫ ነው። የማንኛውም ተቋም አደረጃጀት ለሥራ አመራር ቀላል፣ ለዕድገት ምቹና
ለስራው አጠቃላይ መሻሻል የሚያግዝ እንዲሁም የተቋሙን ሥራ በአግባቡ ለማቀድ፣
ለመምራት፣ ለመከታተልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ሊሆን ይገባል። ድርጅታዊ መዋቅር
ለአንድ ተቋም በዋነኛነት የሚከተሉትን ጥቅሞች ያስገኛል፡-

 ተቋሙን በጥቅሉ የሚያሳይ ሲሆን በዚህ ውስጥ የስልጣን፣ የኃላፊነትና ተጠያቂነት


ግንኙነቶች በመዋቅሩ ይታያሉ፣

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 የተቋሙን ዋና ዋና ሥራዎችን በግልፅ ያመለክታል፣
 የተቋሙን ተልዕኮ ማሳካት የሚያስችሉ ዋና ዋና እና ዝርዝር ተግባራትን ማከናወን
የሚያስችሉ የስራ መደቦችን እና ለስራ መደቦች የስራ መዘርዝርና ተፈላጊ ችሎታን
ለመለየት፤ የስራ ምዘና ለማድረግና በአጠቃላይም የሥራ ትንተና ለማድረግ እንዲሁም
የድርጅቱን የሰው ኃይል ፍላጎት ለማውጣትና ለመለየት መሠረት ይሆናል፣
 ባለድርሻ አካላትና ደንበኞች አገልግሎት ወይም መረጃ ሲፈልጉ ከማን ጋር ለምን
ዓይነት አገልግሎት መገናኘት እንዳለባቸው በግልፅ ያመለክታል፣
 ለውጥን በአግባቡ ለማቀድና ለመተግበር ያግዛል፣
 አንድ ተቋም አላማና ግቡን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማከናወን በመሰረታዊነት የሰው
ኃይሉንና ተግባራቱን ማለትም ተመሳሳይ ተግባራትን በማሰባሰብ ሊያዋቅር
(Functional Structure)፣ በገበያ ወይም በመልክአ ምድራዊ አከፋፈል (Divisional
Structure) ወይም ሁለቱንም በማቀናጀት ድርጅታዊ መዋቅር መስራት ቢቻልም
በአሁኑ ወቅት በፅ/ቤቱ ዋና ዋና እና ደጋፊ የስራ ሂደቶች (Process based structure)
ላይ የተመሰረተ ድርጅታዊ መዋቅር መኖር ተቋማዊ ዓላማና ግብን ከማሳካት አኳያ
የበለጠ ተመራጭ ሆኖ ተገኝቷል።

2.2 የአደረጃጀት መርሆች


የአንድን ተቋም አደረጃጀትና የሰው ሀብት ፍላጎት ጥናት ለማከናወን የተቋሙን ልዩ ባህሪ
በመገንዘብ አጠቃላይ የሆኑ የአደረጃጀት መርሆችን መከተል ተገቢ ይሆናል። ከዚህ አንጻር
ፅ/ቤቱን ለማደራጀት የሚከተሉት መርሆዎች ታሳቢ ተደርገዋል። እነሱም፡-

 መዋቅር የፅ/ቤቱን ራዕይ፣ ተልዕኮና ስትራቴጂያዊ ዓላማዎችን የሚደግፍ፣ ለመተግበርና


ለማሳካት የሚያግዝ መሆኑ፣
 የፅ/ቤቱን ኃላፊነትና ተግባራትን ሙሉ ለሙሉ ለመወጣት የሚያስችል መሆኑ፣
 ድርጅታዊ መዋቅሩ ለተገልጋዮች ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠትና የሚጠብቁትን
የአገልግሎት ደረጃ ለማሟላት የሚያስችል መሆኑ፣
 የፅ/ቤቱ አባላት ሚናቸውን ለመረዳት የሚችሉበትና ውጤቶችን ለማምጣት
የሚያስፈልጉ የሥራ ሂደቶችን የሚያሳይ መሆኑ፣
 በሥራዎች መካከል ያለውን የእርስ በእርስ ግንኙነት በግልፅ የሚያሳይ መሆኑ፣
 በሁሉም ደረጃ የመረጃ ፍሰትና የሥራዎች ትስስር እንዲኖር ማስቻሉ፣

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 መዋቅር ለሥራ መደቦች እንደሥራ ባህሪው የሙያ ዕድገት መሰላል (career structure)
ያለው መሆኑ፣
 በአንድ የሥራ ክፍል ወይም መሪ ሥር ያሉ ቡድኖች ብዛትና ይዘት ድጋፍና ግብረ
መልስ ለመስጠት የሚያስችል መሆኑ፣
 የተለያዩ ሥራዎችን ማካተት መቻሉ እና የውሳኔ አሰጣጥን የተሳለጠ የሚያደርግና
የሪፖርት ደረጃዎችን የሚቀንስ መሆኑ፣
 ግልፅ ኃላፊነት መስጠት፣ የሥራ መደቡ ከሌሎች የሥራ መደቦችና ከሥራ ክፍሉ ሥራ
ጋር ያለው ዝምድናን ማሳየት ማስቻሉ፣
 ሥራውን ለመምራት ነፃነት መስጠቱና የውሳኔ አሰጣጥ ወሰኑን በተገቢው ሁኔታ
በማመላከት የስራውን የመጨረሻ ውጤት ማሳየት ማስቻሉ፣
 ከስራ ባልደረቦችና ከቅርብ ኃላፊ ፈጣን ምላሽ የሚያስገኝ መሆን ይገባዋል።

2.3 ለፓርቲው ዋና ፅ/ቤት እና ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተመረጠው የአደረጃጀት


አይነት እና ታሳቢዎች፣
ከላይ በአደረጃጀት ጽንሰ ሀሳብ ክፍል እንደተገለጸው ተቋማዊ አደረጃጀት ፍትሃዊ የስራ
ክፍፍልን፣ በስራ ክፍሎች መካከል ሊኖር የሚገባውን የስራ ቅንጅት፣ የመረጃ ልውውጥ
(communication) የሥራ ፍሰት እና ስራዎችን ለመምራት የሚኖረውን የሥልጣን ገደብ
የሚያመላክት ሲሆን በተጨማሪም የስራ ክፍሎችን የቁጥጥር አድማስ፣ የማዕከላዊነት ወሰን፣
ፎርማላይዜሽን እና የስራ ክፍሎችን መዋቅር የሚወስን በመሆኑ በዋናነት የተቋሙን ተልእኮ
እና የስልጣን ገደብ እንዲሁም ነባራዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ መዘጋጀት ይኖርበታል።

ተቋማዊ አደረጃጀት በጥቅሉ በሁለት የሚከፈል ሲሆን እነሱም መካኒስቲክ (mechanistic)


አደረጃጀት እና ኦርጋኒክ (organic) አደረጃጀት በመባል ይታወቃሉ። መካኒስቲክ
(mechanistic) አደረጃጀት ጠባብ የቁጥጥር አድማስ፣ ደንብና መመሪያዎች ላይ ያተኮረ፣
በውሳኔ አሰጣጥ የተማከለ መሆን እና በየደረጃው ያሉ አመራሮች ያላቸው የስልጣን ውክልና
ውሱን የሆነ በመሆኑ ከፍተኛ ፎርማላይዜሽን ዋና መገለጫዎቹ ናቸው፡ ከዚህ በተቃራኒ
ኦርጋኒክ (organic) አደረጃጀት ሰፊ የቁጥጥር አድማስ፣ በየደረጃው ያሉ አመራሮች በቂ
የስልጣን ውክልና እንዲኖራቸው የሚያስችል እና ተቋሙ የሚኖረውን ተለዋዋጭ ነባራዊ

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ሁኔታ ማለትም በማዕከልና በቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች የሚኖሩ የስራ ግንኙነትና የስልጣን ውክልና
ከግምት ውስጥ ለማስገባት የሚያስችል የአደረጃጀት ዘይቤ ነው።

የሁለቱ የአደረጃጀት ሞዴሎች ንጽጽር ቀጥሎ ባለው ሰንጠረዥ ቀርቧል፡-

ኦርጋኒክ አደረጀጀት (Organic organization) መካኒስቲክ አደረጃጀት (Mechanistic Organization)


 አጠቃላይ ሙያዎች /ተግባራት (general  በአንድ በተለየ ሙያዎች ላይ የሚያተኩር
Tasks)፣ (special Taskes)፣
 በሌላ ሁኔታ የሚገለጽ ደንበኛ ተኮር የሆነ የስራ  በደንብ በግልጽ የተገለፀ የስራ ክፍሎች ደረጃ
ክፍሎች ደረጃ ወይም ስልጣን (loosly defind)፣ ስልጣን ያለው፣
 ያልተማከለ የብዙ ግለሰቦች የውሳኔ አሰጣጥ  በጥቂት ሰዎች የሚሰጥ የተማከለ የውሰኔ አሰጣጥ
ያሉት፣ ያሉት፣
 የመረጃ ልውውጥ ባስፈለገ ጊዜ የሚከናወነው  የመረጃ ልውውጥ የሚከናወነው በመደበኛ የስራ
በስራ አስፈጻሚውና በፈጻሚው የቅርብ አመራር ስብሰባዎች ነው፣
ግንኙነት መሆን፣  ግልጽ እና ብቃት ያለው የሪፖርት ግንኙነት
 ለፈጣን ለውጥ ብቁና ተለዋዋጭ (Flexible) ያለው ነው፣፣
መሆን፣፣

በዚህ መሰረትም የፓርቲው ዋና ፅ/ቤትና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ተልዕኳቸውን በአግባቡ


ማከናወን የሚያስችላቸው ነባራዊ ሁኔታዎችን በጥልቀት የሚገመግም፤ የፖለቲካ
ዝንባሌዎችን በጥናትና ምርምር እየፈተሸ ተንትኖ በማቅረብ እና አዳዲስ እሳቤዎችን
በማመንጨት የቀጣይ አቅጣጫዎችን የሚያመላክት ስራዎችን ማከናወን የሚያስችለው
አደረጃጀትን መፍጠር አስፈላጊ ይሆናል።

በመሆኑም የፓርቲውን ፅ/ቤት ነባራዊ ሁኔታ ተለዋዋጭነት ታሳቢ በማድረግ የፅ/ቤቱ


አደረጃጀት በመሠረታዊነት የኦርጋኒክ (organic) አደረጃጀት ባህሪያትን የተላበሰ እንዲሆን
እና የመሠረታዊ የሥራ ሂደት አደረጃጀትን መርሆዎች በጠበቀና ታሳቢ ባደረገ መልኩ
እንዲደራጅ ተደርጓል።

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
III. የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች መዋቅር፤
3.1 የመዋቅር ጥናቱ፤ ክልሎች እንዲሆንላቸው የሚፈልጉት የተሿሚና የሰው ሀይል ፍላጎት ንጽጽር አሃዛዊ
መረጃ፤
በጥናት በአዲሱ መዋቅሩ በክልሎች በአስተያየት

የክልል ፓርቲ በሹመት የቀረበው በባለሙያነት በሹመት የቀረቡት በባለሙያነት


የሰው ኃይል ብዛት ያቀረቡት ብዛት የሰው ኃይል ብዛት ያቀረቡት ብዛት ምርመራ
ቅ/ፅ/ቤት

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር
ክልል

ክልል

ክልል

ክልል
ቀበሌ

ቀበሌ

ቀበሌ

ቀበሌ
ወረዳ

ወረዳ

ወረዳ

ወረዳ
ዞን

ዞን

ዞን

ዞን
ኦሮሚያ 11 4 3 1 19 60 20 8 1 89 39 20 16 1 76 31 7 8 1 47
በአሀዝ የተደገፈ
አማራ 11 4 3 1 19 60 20 8 1 89 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 መረጃ አላቀረቡም

ሱማሌ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 ሪፖርት አላኩም

ደቡብ ክልል 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 16 9 8 1 34 70 22 11 1 103


በአሀዝ የተደገፈ
አፋር 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 መረጃ አላቀረቡም
የባለሙያ መረጃ
ሲዳማ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 15 7 7 1 30 0 0 0 1 1 አካተው አላኩም

የባለሙያ መረጃ
ደ/ምዕ/ኢትዮጵያ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 11 6 6 1 24 0 0 0 0 0 አካተው አላኩም

ጋምቤላ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 5 6 9 1 21 48 11 5 0 64
ሐረሪ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 11 0 5 1 17 47 0 7 1 55
ቤንሻጉል ጉሙዝ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 15 5 5 1 26 71 4 3 1 79
ድሬዳዋ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 24 0 5 0 29 44 0 9 0 53
አዲስ አበባ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 20 12 7 0 39 61 20 8 0 89

ድምር 88 48 36 12 184 698 240 96 12 1046 156 65 68 7 296 372 64 51 5 491

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
3.2 በመጀመሪያው ሰነድ ላይ በክልሎች የተሰጡ አስተያየቶች
 የፓርቲ ስራዎች የፓርቲ እምነትና ውግንና ያለው አመራር የሚሰራው ስራ በመሆኑ
መዋቅሩ ከባለሙያ ይልቅ በአመራር እንዲዋቀር በሚል አብዛኞቹ ክልሎች ያነሱ
መሆናቸው፤
 የፓርቲው መዋቅር እንደ ሀገር የተጀመረውን ለውጥ በማስቀጠል የፓርቲውን ርዕይ
ሴኬታማ ለማድረግ የተቀረጸ መዋቅር ነው። ይሁን እንጂ አንዳንድ ክልሎች
ከፓርቲው ስራ ይልቅ የፓርቲውን አመራር ማዕከል ያደረጉና ከመዋቅሩ አላማ
ውጪ ቀድሞ በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የነበሩ አመራሮች በዚሁ መዋቅር አመራር ሆነው
እንዲቀጥሉ የማድረግ ፍላጎቶች የተስተዋሉ መሆኑ፤
 ስራዎች በአንድ ዘርፍ ስር ተጠቃለውና በአንድ ሀላፊ እንዲሰሩ ከማድረግ ይልቅ
ስራዎች ተበታትነው በብዙ ተሿሚዎች እንዲሰሩ የማድረግ ፍላጎቶች መኖር፤
 ሁሉም የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በመዋቅሩ ዙሪያ የሰጡት አስተያየት
የተለያየ ቢሆንም በአብዛኛው ዘርፎች ዋና እና ምክትል እንዲኖራቸው ያነሱ
መሆናቸው እንዲሁም የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪል ማህበራት ዘርፍ የሌለባቸው
የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በመዋቅሩ እንዲካተት ያቀረቡ መሆናቸው፤
 ከጋምቤላ ክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በስተቀር ሌሎች የፓርቲ ቅርንጫፍ
ጽ/ቤቶች የፓርቲ ዋና ጽ/ቤት ልዩ ረዳት በመዋቅሩ በሹመት እንዲካተት ያቀረቡ
መሆኑ፤
 የጥናት መዋቅሩ ከክልል መዋቅር በስተቀር የዞን፤ የወረዳ እና የቀበሌ መዋቅር
የሁሉም ክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተመሳሳይ ነው። ከዚህም የተነሳ አብዛኛው
የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በመዋቅሩ የፓለቲካና የድርጅት ስራዎች በአብዛኛው
ከክልል እስከ ወረዳ በተሿሚ እንዲመራ ያቀረቡ ከመሆናቸውም በላይ ምድብ
ሁለትና ምደብ ሦስት መዋቅር ውስጥ ያሉ ክልሎች ምድብ አንድ ውስጥ ያሉ
ዘርፎችና አንዳንድ መዋቅሮች እነሱ ጋርም እንዲኖሩ በአስተያየታቸው ያቀረቡ
መሆናቸው፤
 አንዳንድ የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የጥናትና ምርምር ዘርፍ በመዋቅሩ
እንዲካተት በሚል ያቀረቡ መሆኑ፤
 አንዳንድ ክልሎች በዞን እና በወረዳ የፋይናንስ ስራዎች ሊሰሩ የሚችሉ በተለይ
ገንዘብ ያዥ እና መሰል ባለሙያተኞችን በመዋቅሩ ያለማካተት ነገሮች ያሉ
መሆናቸውን ከሰጡት አስተያየት መገንዘብ ተችሏል።
9

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
IV. በጥናት ሰነዱ የቀረቡ አስተያየቶች የተጠናቀሩበትና ለውሳኔ መነሻ
የሚሆን የመዋቅርና የስራ መደቦች ማሻሻያ በተመለከተ፤
4.1 የጥናት ቡድኑ እንዲከተላቸው በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የተቀመጡ መሰረታዊ
አቅጣጫዎች፤
የፓርቲው መዋቅር ከተቀረጸባቸው መሰረታዊ አላማ ባሻገር የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
በመዋቅር ክለሳው ሂደት ትኩረት ሊደረግባቸው የሚገቡ 6 ነጥቦችን ማለትም፡-
1) ክልሎች በመዋቅር ጥናቱ ላይ የሚያቀርቡትን አስተያየትና ፍላጎት በአግባቡ
በጥልቀት መመልከትና በአግባብ ማዳመጥ መሰረታዊና አስፈላጊ መሆኑ፤
2) የመዋቅር ቀረፃው የመጨረሻ ግብ ስትራቴጂክ እቅዱን ማሳካት መሆኑን በመገንዘብ
ከክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የቀረቡ አስተያየቶችን ታሳቢ ባደረገ አግባብ
መዋቅሩ እንዲሰራ ማድረግ፤
3) የመዋቅር ጥናት ማሻሻያ ስራው ወጪ ቆጣቢ በሆነ አግባብ ታሳቢ ተደርጎ እንዲሰራ።
ይሁን እንጂ ፓርቲው መንግስትን የሚመራ ገዥ ፓርቲ በመሆኑ ብቻ የፓርቲውን
መዋቅር እንደፈለግነው መለጠጥ አላስፈላጊ በመሆኑ ይህን ታሳቢ ያደረገ የመዋቅር
ክለሳ ስራ እንዲሰራ፤
4) በመዋቅር ጥናት ክለሳ ስራው ውስጥ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ጉዳይ የሰው ሀይሉ
ከብዛት ይልቅ ጥራት ላይ ትኩረት ተደርጎ እንዲሰራ፤
5) የመዋቅር ጥናት ክለሳው የእያንዳንዱን ክልል ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ
በማስገባት /Flexibility/ በሆነ እይታን መሰረት በማድረግ እንዲሰራ፤
6) መዋቅሩ ከላይ ወደ ታችና ወደ ጎን የሚናበብ እንዲሁም ስትራቴጂክ እቅዱን ስኬታማ
ለማድረግ ስራዎች ባለቤት እንዲኖራቸው ተደርጎ እንዲቀረጽ ተብለው በተቀመጡ
አቅጣጫዎች መሰረት የመዋቅር ክለሳ ቡድኑ ከክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
የተላኩ አስተያየቶችን በስድስቱ መሰረታዊ ነጥቦች ማዕከል በማድረግ የፓርቲው
መዋቅር እንዲዘጋጅ ተደርጓል።

10

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
4.2 በጥናት ቡድኑ የተከናወኑ ተጨማሪ ስራዎች፤
ከፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የተሰጡ የስራ መመሪያዎችና አቅጣጫዎችን መሰረት በማድረግ
የሚከተሉት ተጨማሪ ተግባራት ተከናውነዋል።

 ከክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መዋቅሩን አስመልክቶ የተላኩ ዝርዝር


አስተያየቶች ተለቅመው ለውይይት በሚያመች አግባብ በየክልሉ ተደራጅቶ
ውይይት የተደረገ መሆኑ፤
 አንዳንድ የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በመዋቅሩ ላይ ያቀረቡት አስተያየትና
ፍላጎት እጅግ በጣም ከፍተኛ በመሆኑ በተለይ በቅርበት ያሉ የኦሮሚያ ክልል እና
የአዲስ አበባ ከተማ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቀርበው ለቡድኑ
እንዲያስረዱ የተደረገ መሆኑ፤
 ከክልል የተላኩ አስተያየቶችን፤ ሁለቱ የፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ያቀረቡትን
ሪፖርት እና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ያስቀመጣቸውን መሰረታዊ አቅጣጫዎች
ማዕከል በማድረግ ለውይይት መነሻ የሚሆን ሰነድ ተዘጋጅቶ ዝርዝር ውይይት
በማካሄድ በውይይት እያንዳንዱን ጉዳይ በመመልከት የማስተካከያ ስራዎች
እንዲሰሩ የተደረገ መሆኑ፤
 የቀበሌ መዋቅር ሁለት ሰው እንኳ በጥናት መዋቅሩ በተቀመጠው መሰረት
እናስቀምጥ ብንል እጅግ በጣም አስቸጋሪ እንደሆነ ከኦሮሚያ ክልል ሪፖርት ቡድኑ
መገንዘብ ችሏል። በክልሉ ከ8,000 በላይ ቀበሌዎች ያሉ ሲሆን በተመሳሳይ ሌሎች
ክልሎችም የቀበሌ ቁጥራቸው ከፍተኛ በመሆኑ ለነዚህ ሁሉ ቀበሌዎች በመዋቅሩ
የሰው ሀይል መድቦ ማሰራት ወጪው እጅግ በጣም ከፍተኛና በፓርቲው አቅም
መክፈል የማይቻል በመሆኑ የፓርቲው የቀበሌ መዋቅር በበጎ ፍቃደኛ ወይም
በቀበሌው ባሉ በተመረጡ አባላት እንዲመሩ የተደረገ መሆኑ፤
 የፓርቲው መዋቅር የተቀረጸበትን አላማና የ10 አመቱን ስትራቴጂክ እቅድ ስኬታማ
ለማድረግ እንዲያስችል በዋናነት በፓርቲ ውስጥ ያሉ ዘርፎች እንደ አላማ ፈፃሚ
በማየትና በመውሰድና የጋራ መግባባት ላይ በመድረስ ከክልል እስከ ወረዳ ድረስ
የፓርቲው መዋቅር እንዲቀረጽ ተደርጓል።

11

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
4.3 የሹመት ደረጃ በተመለከተ፤
ሀ) የክልል/ከተማ አስተዳደር ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መዋቅር፤

1. የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ በም/ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ/በም/ከንቲባ ማዕረግ


2. የክልል ዘርፍ ኃላፊ ................................................................................ቢሮ ኃላፊ
3. የክልል ም/ዘርፍ ኃላፊ ...................................................................... ም/ቢሮ ኃላፊ
4. የክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ልዩ ረዳት ......................................... ቢሮ ኃላፊ
5. የክልል ዳይሬክተር ...................................................... በኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር
6. የክልል ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ....................................................... ቢሮ ኃላፊ
7. የክልል ሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ......................................................... ቢሮ ኃላፊ
8. የክልል የሴቶችና ወጣቶች ሊግ የፖለቲካ ዘርፍ ወይም አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ
… ...................................................................................................... ም/ቢሮ ኃላፊ

ለ) የዞን/ከተማ ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መዋቅር፤

1. የዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ .............................. በዞን ም/ዋና አስተዳዳሪ ማዕረግ


2. የዞን ዘርፍ ኃላፊ ......................................................... መምሪያ ኃላፊ (የዞን ካቢኔ)
3. የዞን ዳይሬክተር ............................................ በም/መምሪያ ኃላፊ (በዞን ም/ካቢኔ)
4. የዞን ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ............................... መምሪያ ኃላፊ (የዞን ካቢኔ)
5. የዞን ሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ .................................. መምሪያ ኃላፊ (የዞን ካቢኔ)

መ) በወረዳ ደረጃ የፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መዋቅር፤

1. የወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ .........................በወረዳ ም/ዋና አስተዳዳሪ ማዕረግ


2. የወረዳ ዘርፍ ኃላፊ ............................................................... በወረዳ ካቢኔ ማዕረግ
3. የወረዳ ወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ..................................... በወረዳ ካቢኔ ማዕረግ
4. የወረዳ ሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ .......................................... በወረዳ ካቢኔ ማዕረግ

12

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
V. የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር፤
5.1 የኦሮሚያ፤ አማራ ክልል እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና
ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀትና መዋቅር፤
5.1.1 የአደረጃጀቱ ስዕላዊ መግለጫ

የቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክተር የቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ልዩ ረዳት

የውስጥ ኦዲት አገልግሎት

የፖለቲካና አቅም የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሀብት አስተዳደር የስትራቲጂክ ስራ


አደረጃጀት ዘርፍ የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ዘርፍ
ግንባታ ዘርፍ ዘርፍ አመራር ዘርፍ

የፋይናንስ እና ሰው የግዥና ንብረት


ም/አደረጃጀት ዘርፍ የህዝብ ግንኙነትና የዴሞክራሲ ባህል የእቅድ፤ክትትልና ድጋፍ
ም/ዘርፍ ኃላፊ ኃብት አስተዳደር አስተዳደር
ኃላፊ ሚዲያ ዳይሬክቶሬት ግንባታና ምርጫ ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት

የክልል ተቋማት የፖለቲካ ጉዳዮች


አደረጃጀት የአቅም ግንባታ
አደረጃጀት ክትትል ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት የሴቶች ሊግ
ጽ/ቤት
የት/ት ተቋማት
ዳይሬክቶሬት የወጣቶች ሊግ
ጽ/ቤት

5.1.2 በአደረጃጀቱ የተካተቱ የስራ ክፍሎች የስራ መግለጫ (Functional


Describtion)
1. የፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ጽ/ቤቱን በበላይነት የሚመራ አካል ሲሆን
ተጠሪነቱም ለፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ ሲሆን የሚከተሉትን ተግባራት በኃላፊነት
ያከናውናል።

 የፓርቲውን ፕሮግራም፣ መተዳደሪያ ደንብ፣ ስትራቴጂክ እቅድና ሌሎች የፓርቲ


አቅጣጫዎችንና ውሳኔዎችን መነሻ በማድረግ የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን ሥራ ያደራጃል፤
ይመራል፤ ያስተዳድራል፣ ይቆጣጠራል፤

13

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን የሥራ ፕሮግራምና በጀት እንዲሁም ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ አስፈላጊ
የሆኑ የአሰራር ስርዓቶችን ያዘጋጃል፣ ለማዕከል ያቀርባል፤ ሲፀድቅም ሥራ ላይ
ያውላል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን ወቅታዊ ዕቅድና የአፈጻጸም ሪፖርት ለዋና ጽ/ቤት ያቀርባል፤
 በሥራ ሂደት ላይ የሚመክርና በሥራ ግምገማዎች፤ በዕቅዶችና ውሳኔዎች ላይ
የሚወያይ የማኔጅመንት ኮሚቴ ያቋቁማል፤ ስብሰባውንም ይመራል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ዘርፍ ኃላፊዎች በአስተባባሪ ኮሚቴ እንዲሾሙ ያደርጋል፣ ሌሎች
የስራ ክፍል ኃላፊዎችን ይመድባል፤ ተግባራቸውን ይወስናል፤
 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የውስጥ ደንብና አግባብ ባለው ሕግ መሰረት ሌሎች ሰራተኞችን
ይቀጥራል፤ ይመድባል፤ ያሰናብታል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን ሂሳቦች በአግባቡ መያዙን ያረጋግጣል፤ ለፅ/ቤቱ የባንክ ሂሳብ
ይከፍታል፤ ያንቀሳቅሳል፤
 ከዋና ጽ/ቤት ኃላፊ የሚሰጠውን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል።

ሀ. የኦዲት አገልግሎት ክፍል

የኦዲት አገልግሎት ክፍል ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ሆኖ የሚከተሉት ተግባራት


ይኖሩታል።

 የክፍሉን ዕቅድ ያዘጋጃል በዕቅዱ መሰረት እንዲፈፀም ይመራል፤ ያስተባብራል፣


 የፅ/ቤቱን የአሰራር ሥርዓት ሕጎች መሰረት በማድረግ እየተፈጸመ መሆኑን ለማረጋገጥ
የሚያስችል (compliance Audit) ያከናውናል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን የሥራ አፈጻጸም ስልት ኢኮኖሚያዊ፣ ቀልጣፋ፣ ውጤታማና
ተጠያቂነት በሰፈነበት ሁኔታ መከናወኑን ለማረጋገጥ የክዋኔ ኦዲት (performance
Audit) ያካሂዳል።
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን የፋይናንስና ንብረት አጠቃቀምና አያያዝ በፅ/ቤቱ መመሪያ
መሠረት መፈፀሙን ያረጋግጣል፣ አጠቃላይ እንቅስቃሴ በዕቅድ ላይ የተመሰረተ
ተከታታይነት ያለው የኦዲት ሥራ በመሥራት የኦዲት ግኝት ያቀርባል፤ ግኝቶቹ
መስተካከላቸውን ይከታተላል፤
 የመስክ ምልከታ በሚያሻቸው ሥራዎች ላይ ጠንካራ የሲስተም ኢንስፔክሽን ክዋኔ
ኦዲት በማድረግ የፅ/ቤቱን ሥራ በሕግና መመሪያ መሰረት መሰራቱን ያረጋግጣል፣

14

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ግኝቶች ሲኖሩም እንዲስተካከሉ ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፤ የአሰራር ሥርዓቶች
መተግበራቸውን ያረጋግጣል፣
 በፅ/ቤቱ ኃላፊ በሚሰጥ አመራር መሰረት የልዩ ኦዲት ሥራ በማከናወን በግኝት ላይ
እርምጃ እንዲወሰድ ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፤
 ከዋና ጽ/ቤት የኦዲት አገልግሎት ጋር በቅርበት በመገናኘትና በመስራት በኦዲተሮች
የሚሰጡ ግኝቶችን ተግባራዊ ማድረግና አፈፃፀሙን የመከታተል እንዲሁም ፅ/ቤቱ
ያከናወናቸውን ተግባራት በተቀመጠው ህግ፣ ደንብ፣ መመሪያና የአሰራር ሥርዓት
መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን ሀብት ከብክነትና ጥፋት ለመከላከል የሚያስችል የውስጥ ቁጥጥር
ሥርዓት መዘርጋቱንና ተግባራዊ መሆኑንም ያረጋግጣል፣
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ዕቅድ አፈፃፀም ውጤትን ከሀብት አጠቃቀሙ ጋር ተመጣጣኝ
መሆኑንና የሚፈለገው ውጤት መገኘቱን ያረጋግጣል፣
 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የበጀት አጠቃቀም ላይ የአፈጻጸም ክትትልና ግምገማ በማድረግ
ወቅታዊ ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ያቀርባል፣
 በስሩ ያለውን ሰራተኛ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ይገመግማል፣ ድጋፍና ክትትል
በማድረግ ግብረ-መልስ ይሰጣል፤ በመመዘን በአፈፃፀም ደረጃ ይፈርጃል፤
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

ለ. የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ክፍል

የዕቅድ ዝግጅት፤ ክትትልና ግምገማ ክፍል ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ሆኖ በዋናነት
የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነቶች ይኖሩታል፤

 ከሀገራዊ የልማት ግቦች፣ ፖሊሲዎች እንዲሁም ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ተልዕኮ በመነሳት


የፅ/ቤቱን የአጭር፣ የመካከለኛና የረዥም ጊዜ ስትራቴጂክ እቅድ በማዘጋጀት እና
በውስጥ የሥራ ክፍሎች፣ በባለድርሻ አካላት አስተያየት በማሰጠትና በማዳበር አጸድቆ
ተግባር ላይ እንዲውል ያደርጋል፣ በየወቅቱም የሚዘጋጁ የሥራ ክፍሎች እቅድ
ከስትራቴጂክ ዕቅዱ ጋር ተናቦ መዘጋጀቱን ያረጋግጣል፣
 ዓመታዊ የስራ ክፍሉን ዕቅድ ያዘጋጃል፤ በዕቅዱ መሰረት ሥራዎች መሰራታቸውን
ይከታተላል፣ ይመራል፣ ያስተባብራል፤

15

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የሚገኙ የሥራ ክፍሎች ዓመታዊ የሥራ ዕቅድ እንዲያቀርቡ
በማድረግ ተቋማዊ እቅድ አዘጋጅቶ በማቅረብ ያፀድቃል፤
 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ዓመታዊ ዕቅድ ላይ የፅ/ቤቱን ሰራተኞች ግንዛቤ ወስደው መፈፀም
እንዲችሉ በየደረጃው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን ያመቻቻል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፤
 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የሚገኙ የሥራ ክፍሎች የዕቅድ ማናበብ፣ የሪፖርት አቀራረብ፣
የግምገማና ግብረ-መልስ አሰጣጥ የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል፣
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች የሚቀርቡ ዕቅዶችንና ሪፖርቶችን ያቀናጃል፤
የተጠቃለለ ሪፖርት ያዘጋጃል፤ በሪፖርቱ አጠቃላይ ይዘትና ዕቅድ አፈፃፀም ላይ ግብረ-
መልስ ይሰጣል፤ አፈጻጸሙንም ይከታተላል፣
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን ዕቅድና ፕሮግራሞች የበጀት ዝግጅትና አጠቃቀም በመከታተልና
በመገመገም ለፕሮግራም በጀት ባለቤቶች ወቅታዊ ግብረ-መልስ በመስጠት የግምገማ
ውጤቱን ለበላይ አመራር በየጊዜው እያደራጀ ያቀርባል፣
 በቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የሚገኙ የሥራ ክፍሎችን ዕቅድ አፈፃፀም የመስክ ምልከታ
(supervision) በማድረግ የሥራ ክፍሎችን በመገምገም እና ምዘና በማድረግ በአፈፃፀም
ደረጃ ይፈርጃል፤ ውጤቱን አቅርቦ ያፀድቃል፣
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ባለድርሻ አካላት በዕቅድ እና ዕቅድ አፈፃፀም የሚላኩ ግብረ-
መልሶችን በመቀበል ተግባራዊ በማድረግ ሪፖርት ያደርጋል፤
 የፅ/ቤቱን ስታቲስቲካዊ መረጃዎች ይሰበስባል፣ ያደራጃል፣ ያሳትማል፣ ያሰራጫል፣
 የፅ/ቤቱን ፕሮግራሞችና ዕቅዶች በተያዘላቸው ጊዜ፣ መጠን፣ ጥራትና ወጪ መሰረት
መከናወናቸውን በመከታተልና በአግባቡ መፈጸማቸውን በማረጋገጥ የድጋፍ ተግባራትን
ያከናወናል።
 በፅ/ቤቱ የተደራጁ የሥራ ክፍሎች በተቋም ደረጃ በተቀመጡ ግቦች መሠረት
መፈጸማቸውን ይከታተላል፤ ይገመግማል፣ ግብረ-መልስ ይሰጣል ክፍተቶች
የሚሻሻሉበትን የመፍትሄ አቅጣጫ ያስቀምጣል፣
 ከተለያዩ የሥራ ክፍሎች በችግር የሚነሱ ሀሳቦችን በማደራጀት በአጭር፣ በመካከለኛ
እና በረጅም ጊዜ ችግሮቹ የሚፈቱበትን የመፍትሄ ሀሳብ ያቀርባል፤
 በስሩ ያሉትን ሰራተኞች የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ይገመግማል፣ ድጋፍና ክትትል
በማድረግ ግብረ-መልስ ይሰጣል፤ በመመዘን በአፈፃፀም ደረጃ ይፈርጃል፤ የስራ
አፈጻፀም ሪፖርት ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ያቀርባል፣
16

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

2. የፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ


የፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሲሆን በስሩ አንድ ምክትል
የዘርፍ ኃላፊና ሁለት ዳይሬክቶሬቶች ይኖሩታል። የዘርፉ ኃላፊና በስሩ ያሉ አካላት
ተግባርና ኃላፊነትም ከዚህ የሚከተለው ይሆናል።

ሀ. የፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ

 ከፓርቲው ፕሮግራም፣ ስትራቴጂክ እቅድ፣ ከዋና ጽ/ቤትና ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ እቅድ


በመነሳት የረጅም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የአደረጃጀት ስራ እቅዶችን ያዘጋጃል፤
መፈፀማቸውን ያረጋግጣል፤
 በክልሉ በየደረጃው የሚገኙ የፓርቲው አደረጃጀቶች በአደረጃጀትና አሰራር መመሪያው
መሰረት መደራጀታቸውን፣ በግንባር ቀደሞች መመራታቸውን፣ ተሳስረው
የሚንቀሳቀሱበት አግባብ መፈጠሩን፣ እያንዳንዱ አደረጃጀትና መዋቅር በደረጃው ባለው
ተልዕኮና አሠራር ላይ ግልጽ ሆኖና እቅድ ኖሮት ወደ ተግባር መሰማራቱንና ለፓርቲው
አቅም ሆነው ማገልገላቸውን ያረጋግጣል፤
 በመተዳደሪያ ደንብና ተያያዥነት ባላቸው የፓርቲው አሰራር ስርዓቶች መሰረት
የአባላት ምልመላ ሥራዎች በጥራት መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤
 የብልጽግና መተዳደሪያ ደንብና ሌሎች በፓርቲው የወጡት የአደረጃጀትና የአሰራር
መመሪያዎች በሁሉም አባላትና አመራር አካላት ታውቀው፣ ታምኖባቸውና በተሟላ
መልኩ ተግባር ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል። ከመመሪያ እና ከአሰራር ውጪ የሚሄዱ
አባላትን በፓርቲው ህግና ደንብ መሰረት ተገቢው የእርምት እርምጃ እየተወሰደባቸው
መሆኑን ያረጋግጣል፤
 በየደረጃው ያሉ የአደረጃጀት መዋቅሮች ከማዕከላዊ ኮሚቴውና በየደረጃው ካሉ የፓርቲ
ጽ/ቤቶች ዕቅድ ተነስተው ዝርዝር ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን እና አፈጻጸማቸውንም
ያረጋግጣል፣
 የፓርቲውን የአደረጃጀት ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እና
መስፈርት መሰረት እየገመገመ የአፈጻጸም ሪፖርት ያቀርባል፣ የበታች መዋቅሮች
ወቅታዊ የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ማድረጋቸውንና ሪፖርት ማቅረባቸውን
ያረጋግጣል፤

17

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በፓርቲው የውስጥ ምርጫ ስርዓት መሰረት በየደረጃው ምርጫዎች መካሄዳቸውን
ያረጋግጣል፣
 በየደረጃው ያሉ የፓርቲው መዋቅሮች ለተለያዩ መደቦች ተተኪ አመራሮችና ካድሬዎች
መመልመላቸውንና በአመራር ቋት መያዛቸው ያረጋግጣል፤
 በክፍት የአመራር ቦታዎች ላይ በፓርቲው የምደባ ስርዓት መሰረት እጩዎች
መለየታቸውን፣ በተገቢው ሂደት መተላለፉንና ምደባ መከናወኑን ያረጋግጣል፤
 በየደረጃው የሚገኙ የፓርቲው አመራሮች በምዘና መመሪያው መሰረት መመዘናቸውን
ያረጋግጣል፤
 በክልሉ ከሚገኙ አመራሮች መካከል በብልጽግና እሳቤዎች ዙሪያ ባላቸው የጠራና የጸና
ግንዛቤ፣ የብልጽግናን ራእይ እውን ለማድረግ ባላቸው ቁርጠኝነት፣ በብቃታቸው፣
በአስተሳሰብ ጥራታቸው፣ በባህሪያቸውና በአፈፃፀም ውጤታቸው የላቁትን አመራሮች
መለየታቸውንና በየደረጃው በኮር አመራርነት መደራጀታቸውን ያረጋግጣል፤
 የአባላትና የአመራር መረጃዎችና ሰነዶች በአይነት ተለይተው ወቅታዊነታቸውና
ደህንነታቸውም ተጠብቆ መደራጀታቸውን፣ እንዲሁም መረጃዎች ለድርጅታዊ
ውሳኔዎች መዋላቸውን ያረጋግጣል፣
 ለዘርፉ የስራ እንቅስቃሴ የሚያስፈልገው የፋይናንስ እና የማቴሪያል እንዲሁም የሰው
ኃይል በብዛት እና በጥራት (ክህሎት እና ዕውቀት) መሟላቱን ያረጋግጣል፤ በዘርፉ
ተመድበው የሚሰሩ ባለሙያ ሰራተኞች የአፈጻጸም ግምገማ በተቀመጠው ጊዜ ሰሌዳ
እና መስፈርት መሰረት መካሄዱን እንዲሁም ሰራተኞች ለስራው በሚያስፈልገው ደረጃ
አቅማቸው መገንባቱን ያረጋግጣል፤
 በየአደረጃጀቱ የታቀፉ አባላት በፓርቲው ላይ የሚያነሷቸው ጥያቄዎችና ቅሬታዎች
እንደ ጥያቄዎቹ/ቅሬታዎቹ ተጨባጭነት አስፈላጊው መፍትሄ ወይም ማብራሪያ
እየተሰጠባቸው መፈታታቸውንና መግባባት ላይ መደረሱን ያረጋግጣል።
 በተለያዩ አደረጃጀቶች መካከል የልምድ ልውውጥ ያከናውናል፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን
ቀምሮና አደራጅቶ ረቂቅ ሰነድ ለፖለቲካ ዘርፍ ያቀርባል፤ የፀደቁ ምርጥ ልምዶች
(best practices) ማጋሪያ ሰነዶች ለሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎች እና አደረጃጀቶች
መድረሳቸውንና ውጤታማ መሆናቸውን ያረጋግጣል።
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

ለ. የዘርፍ ምክትል ኃላፊ


 የዘርፍ ሀላፊው በማይኖርበት ጊዜ የዘርፍ ኃላፊውን ተክቶ ሥራዎች ይመራል፤
18

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 የሚሰጠውን ተልዕኮ እና የዘርፉን ዕቅድ መሠረት በማድረግ ሥራዎችን ይመራል፤
 ከዘርፉ ኃላፊ የሚሰጡትን ሌሎች ወቅታዊ ተግባራት ይፈፅማል።
ሐ. የአደረጃጀት ዳይሬክቶሬት

 የዘርፉን እቅድ መነሻ በማድረግ የአደረጃጀት ስራ እቅዶችን ያዘጋጃል፣ ዝርዝር መርሃ


ግብር አዘጋጅቶ ይፈጽማል፤ ያስፈፅማል፣
 በክልሉ በየደረጃው የሚገኙ የፓርቲው አደረጃጀቶች በአደረጃጀትና አሰራር መመሪያው
መሰረት መደራጀታቸውን፣ በግንባር ቀደሞች መመራታቸውን፣ ተሳስረው
የሚንቀሳቀሱበት አግባብ መፈጠሩን፣ እያንዳንዱ አደረጃጀትና መዋቅር በየደረጃው
ባለው ተልዕኮና አሠራር ላይ ግልጽ ሆኖ እና እቅድ ኖሮት ወደ ተግባር መሰማራቱንና
ለፓርቲው አቅም ሆነው ማገልገላቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በመተዳደሪያ ደንብና ተያያዥነት ባላቸው የፓርቲው አሰራር ስርዓቶች መሰረት
የአባላት ምልመላ ሥራዎች በጥራት መከናወናቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 የፓርቲውን መተዳደሪያ ደንብና ሌሎች በፓርቲው የወጡት የአደረጃጀትና የአሰራር
መመሪያዎች በሁሉም አባላትና አመራር አካላት ታውቀው፣ ታምኖባቸውና በተሟላ
መልኩ ተግባር ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል። ከመመሪያ እና ከአሰራር ውጪ የሚሄዱ
አባላትን በፓርቲው ህግና ደንብ መሰረት ተገቢው የእርምት እርምጃ እየተወሰደባቸው
መሆኑን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በየደረጃው ያሉ የአደረጃጀት መዋቅሮች ከማዕከላዊ ኮሚቴውና በየደረጃው ካሉ የፓርቲ
ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ዕቅድ ተነስተው ዝርዝር ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤
የእቅድ አፈጻጸማቸውንም ይከታተላል፣ ይደግፋል፤
 የፓርቲውን የአደረጃጀት ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እና
መስፈርት መሰረት እየገመገመ የአፈጻጸም ሪፖርት ያቀርባል፤ የበታች መዋቅሮች
ወቅታዊ የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ማድረጋቸውንና ሪፖርት ማቅረባቸውን
ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በፓርቲው የውስጥ ምርጫ ስርዓት መሰረት በየደረጃው ምርጫዎች መካሄዳቸውን
ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በየደረጃው ያሉ የፓርቲው መዋቅሮች ለተለያዩ መደቦች ተተኪ አመራሮችና ካድሬዎች
መመልመላቸውንና በአመራር ቋት መያዛቸው ይከታተላል፤ ይደግፋል፤

19

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በክፍት የአመራር ቦታዎች ላይ በፓርቲው የምደባ ስርዓት መሰረት እጩዎች
መለየታቸውን፣ በተገቢው ሂደት መታለፉንና ምደባ መከናወኑን ይከታተላል፤
ይደግፋል፤
 በየደረጃው የሚገኙ የፓርቲው አመራሮች በምዘና መመሪያው መሰረት መመዘናቸውን
ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በክልሉ ከሚገኙ አመራሮች መካከል በብልጽግና እሳቤዎች ዙሪያ ባላቸው የጠራና የጸና
ግንዛቤ፣ የብልጽግናን ራእይ እውን ለማድረግ ባላቸው ቁርጠኝነት፣ በብቃታቸው፣
በአስተሳሰብ ጥራታቸው፣ በባህሪያቸውና በአፈፃፀም ውጤታቸው የላቁትን አመራሮች
መለየታቸውንና በየደረጃው በኮር አመራርነት መደራጀታቸውን ይከታተላል፤
ይደግፋል፤
 የአባላትና የአመራር መረጃዎችና ሰነዶች በአይነት ተለይተው ወቅታዊነታቸውና
ደህንነታቸውም ተጠብቆ መደራጅታቸውን እንዲሁም መረጃዎች ለድርጅታዊ ውሳኔዎች
መዋላቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 ለዘርፉ የስራ እንቅስቃሴ የሚያስፈልገው የፋይናንስ እና የማቴሪያል እንዲሁም የሰው
ኃይል በብዛት እና በጥራት (ክህሎት እና ዕውቀት) መሟላቱን ያረጋግጣል፤ በዘርፉ
ተመድበው የሚሰሩ ባለሙያ ሰራተኞች የአፈጻጸም ግምገማ በተቀመጠው ጊዜ ሰሌዳ
እና መስፈርት መሰረት መካሄዱን እንዲሁም ሰራተኞች ለስራው በሚያስፈልገው ደረጃ
አቅማቸው መገንባቱን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በየአደረጃጀቱ የታቀፉ አባላት በፓርቲው ላይ የሚያነሷቸው ጥያቄዎችና ቅሬታዎች
እንደ ጥያቄዎቹ/ቅሬታዎቹ ተጨባጭነት አስፈላጊው መፍትሄ ወይም ማብራሪያ
እየተሰጠባቸው መፈታታቸውንና መግባባት ላይ መደረሱን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በተለያዩ አደረጃጀቶች መካከል የልምድ ልውውጥ ያከናውናል፤ ምርጥ ተሞክሮዎችን
ቀምሮና አደራጅቶ ረቂቅ ሰነድ ለዘርፉ ያቀርባል፤ የፀደቁ ምርጥ ልምዶች (best
practices) ማጋሪያ ሰነዶች ለሁሉም ዞኖች፣ ወረዳዎች እና አደረጃጀቶች
መድረሳቸውንና ውጤታማ መሆናቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በሥሩ ያሉትን ባለሙያዎችን ይመራል፤ ያስተባብራል፤
 የሥራ ሪፖርት ለዘርፉ ያቀርባል፤
 ከዘርፉ ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

20

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
መ. የክልል ተቋማት ክትትል ዳይሬክቶሬት

 በክልል ደረጃ ባሉ ተቋማት ውስጥ ያሉ የፓርቲ አባላትና አመራሮች የአደረጃጀት፣


የፖለቲካና የአቅም ግንባታ ሥራዎችን በበላይነት ያስተባብራል፣
 በክልል ተቋማት ያሉ የፓርቲ አደረጃጀቶች የፓርቲውን አላማ አንዲያስፈጽሙ
ይከታተላል፣ ያግዛል እንዲሁም ያጠናክራል።
 የፓርቲ አደረጃጀቶች ውስጣዊ አሰራር ዴሞክራሲያዊ እና አሳታፊ መሆኑን
ይከታተላል፤ አስፈላጊውን ድጋፍም ያደርጋል፤
 በክልል ተቋማት ውስጥ ከሚሰሩ ሠራተኞች የአባላት ምልመላ ሥራ በአሰራሩ መሰረት
የሚፈፀም መሆኑን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በክልል ተቋማት ካሉ አባላትና አመራር ተተኪ አመራሮችና ካድሬዎች ይመለምላል፣
ክፍት የአመራር ቦታዎችን በወቅቱ በመለየት በአሰራሩ መሰረት እንዲተኩ ለዘርፉ
ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፤
 አባላትና አመራሮች የተሰጣቸውን ተልዕኮ በአግባቡ በመወጣት የፓርቲውን ዓላማ
እያስፈጸሙ መሆናቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
 በየአደረጃጀቱ የሚደረጉ የአባላት ውይይቶች በመመሪያና አሰራሮች መሰረት በትክክል
መካሄዳቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፤
 በክልል ተቋማት ውስጥ ያሉ አደረጃጀቶች፣ አመራሮችና አባላት የአፈፃፀም
ግምገማዎችን በመደበኛነት ያቅዳል፣ ግምገማዎች በተቀመጠላቸው ጊዜና መርሃ-ግብር
መሰረት በትክክል መካሄዳቸውን ያረጋግጣል፣ የአባላትና የአመራሮች አፈፃፀም
እየተለዩና ደረጃ እየተሰጣቸው፣ የአፈፃፀም ችግሮችም ተለይተው በዘላቂነት እየተፈቱ፣
አፈፃፀሞቹም እየተሻሻሉ መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
 በሥሩ ያሉትን ባለሙያዎችን ይመራል፤ ያስተባብራል፤
 የሥራ ሪፖርት ለዘርፉ ያቀርባል፤
 ከዘርፍ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

3. የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ


የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሲሆን የሚከተሉት
ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል።

21

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ሀ. የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ

 ከፓርቲው ፕሮግራም፣ ስትራቴጂክ እቅድ፣ ከዋና ጽ/ቤትና ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ እቅድ


በመነሳት የረጅም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ስራ እቅዶችን
ያዘጋጃል፤ መፈፀማቸውንም ያረጋግጣል፤
 በክልሉ የሚገኙ የፓርቲው አመራሮችና አባላት የፓርቲውን ራዕይ፣ ዓላማና እቅዶች
በብቃት መፈጸም በሚችሉበት ደረጃ ላይ ለማድረስና የፖለቲካና የአመራር
ብቃታቸውን ለማላቅ የፓርቲውን የፖለቲካ እሳቤዎችና እቅዶች ስርጸት
(indoctrination) ሥራ ያከናውናል፣ ያስተባብራል፤
 የፓርቲውን የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊና የውጭ ግንኙነት ፕሮግራሞች፣
ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና እቅዶች በፓርቲው አመራሮችና አባላት ዘንድ እንዲሰርጹ
ያደርጋል፤
 የፓርቲው ልሳን ዋነኛ የግንባታ መሳሪያ እንዲሆን፣ በማእከል የሚዘጋጁ ሰነዶች በክልሉ
ለሚገኙ አመራሮችና አባላት እንዲደርሱና እንዲፈፀሙ የስልጠናና የውይይት
ሠነዶችንና የማስፈፀሚያ እቅዶችን ያዘጋጃል፣ ጠንካራ የሪፖርት፣ የክትትል፣ የድጋፍ
እና ግብረ-መልስ ሂደትን በመዘርጋት ይከታተላል፤ ይመራል፣
 የአመራርና የአባላትን የፖለቲካና የመፈፀም አቅም ለመገንባት የሚረዱ፣ የአስተሳሰብና
የተግባር አንድነት ለመፍጠር የሚያስችሉና የክልሉን ሁኔታ ያገናዘቡ ወቅታዊ
የፖለቲካ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለአመራሩና ለአባላት ግንባታ ጥቅም ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፤
 በየጊዜው ከነባራዊ ሁኔታዎች በመነሳት ህዝቡን ማንቃትና ማነቃነቅ የሚያስችሉ
ሠነዶች ያዘጋጀል፣ የህዝብ ምክክርና ንቅናቄ መድረኮች መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤
ትግበራውንም በተመለከተ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
 ፓርቲው በፕሮግራሙ፣ በማኒፌስቶው፣ በፓርቲው የበላይ አካል የሚተላለፉ የሀገር
ውስጥ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና፣ ማህበራዊ ጉዳዮች፣ የዴሞክራሲና የፖለቲካ ባህል
ሥርዓት ግንባታ፣ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች፣ ወዘተ አቅጣጫዎች በተገቢው የፖለቲካ
ቅኝት መፈፀማቸውን ይከታተላል፤
 ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመስራት ወቅታዊ የሆኑ ክልላዊ የፖለቲካ ሁኔታዎች
በጥልቅ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ሁኔታውን በመገምገም፣ ትንታኔ በመስራት፣ ግኝቱን
ለበላይ አካል ያቀርባል፤

22

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም በየጊዜው ወቅቱን ጠብቆ የህዝብ አስተያየቶች
ማሰባሰብና፤ መተንተን፤ ስለ ቀጣይ የፖለቲካ- ኢኮኖሚ አዝማሚያዎች ሁኔታ የቢሆን
ትንቢያዎች (scenarios) ማመላከት፤ ለሚመለተከው አካል መረጃ ወይም ግብረ መልስ
እንዲደርስ ማድረግ …ወዘተ ሥራዎች በተገቢው መንገድ መፈፀማቸውን ያረጋግጣል፤
 ዋና ዋና የሚባሉ ሀገራዊ የፖለቲካል ኢኮኖሚ አጀንዳዎች፤ የአጀንዳዎቹ ተዋናዮችና
የኃይል አሰላለፍ ሚዛን በመለየት የፓርቲ የበላይነት ለመያዝ የሚያስችሉ ሥራዎችን
አቅዶ አፈፃፀሙን ያስተባብራል፣
 የፓርቲው አመራር ሰጪነት፣ ህዝብ የማስተዳደርና ሀገርን የመምራት ቁመናውና
የፓርቲው ህዝባዊ ቅቡልነት (legitimacy) ያለበትን ደረጃ ለመረዳት ከሚመለከታቸው
ዘርፎች ጋር በመተባበር የህዝብ አስተያየት ዳሰሳ ጥናት (public opinion survey)
መደረጋቸውን ያረጋግጣል፤
 በየጊዜው የሚመዘገቡ ድሎችና ስኬቶችን መለየትና መቀመር፣ የቀደመውን ትሩፋትና
ስኬት በማስጠበቅና በማጠናከር በቀደመው የታሪክ ምዕራፍ ውስጥ ድልም ሽንፈትም
እንደነበረ በመገንዘብ በጎውን በማስቀጠልና በማሳደግ፣ ክፉውን ማረምና አለመድገም
የሚያስችሉ ፓርቲያችን በክልሉ የፖለቲካ ትርክት የበላይነት እንዲይዝ ይሠራል፤
 የብሔሮችን መብት የግለሰብ መብቶች ሚዛኑ ለመጠበቅ የሚረዱ፣ የወንድማማችነትና
እህትማማችነትን እሴት ለመገንባት የሚያግዙ፣ ማህበራዊ ትስስራችንን የሚያጠናክሩ፣
በዋና ዋና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ መግባባት ለመፍጠር የሚጠቅሙ፣ ጠንካራ የፖለቲካ
ማህበረሰብ ለመገንባት የሚያስችል እንዲሁም ለሁሉም ዜጎቿ የምትመች፣ ሁሉንም
ኢትዮጵያዊያን ያቀፈችና ፍትሃዊ ተጠቃሚነታቸውን ያረጋገጠች፤ የበለፀገችና ጠንካራ
ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችሉ የፖለቲካ ሥራዎች
በክልሉ በአግባቡ እንዲሰሩ ይመራል፤ ያስተባብራል፣
 ከየመድረኩ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የሚዛመዱ ወቅታዊ እና የጋራ አመለካከት ለመፍጠር
የሚያግዙ መልዕክቶችንና አጀንዳዎችን በመቅረፅ አመራርና አባላት የተሟላ ግልፅነት
እንዲኖራቸው ያደርጋል፣
 በክልሉ የሚገኙ የትምህርት ተቋማት ሰላማቸው ተጠብቆ ብቁ ዜጋ ማፍራት
የሚችሉበት ሁኔታ እንዲጠናከር ለማድረግ እንዲሁም በተቋማቱ የሚካሄዱ የፖለቲካ
ስራዎች ውጤታማ እንዲሆኑ በበላይነት ይመራል፤ ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፣

23

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ምሁራን ለሀገር ግንባታ ዓላማዎች ስኬታማነት
የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ግንዛቤና ምቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ክትትልና ድጋፍ
ያደርጋል፤
 መሰረታዊ ድርጅቶችና ህዋሳት በወሳኝ አጀንዳዎች ላይ ለፓርቲውና ለአባላቱ እሴት
በሚጨምር መልኩ እንዲወያዩና ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችል የድጋፍና ክትትል
ሥራ መሰራቱን ያረጋግጣል፣
 የሚካሄዱ ሀገራዊና አከባቢያዊ ምርጫዎችን በአሸናፊነት ለመወጣት የሚያስችል
እቅዶችና የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን በመቅረጽና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመተባበር መፈፀማቸውን ያረጋግጣል፤
 የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በማካሄድ የአመራራችንና የአባላት ስልጠና ፍላጎት
ይለያል፣ ለሚመለከታቸው አካላት አደራጅቶ ያቀርባል፤
 ፍላጎታቸውን መሰረት በማድረግ ለክልሉ አመራሮችና አባላት ውጤታማ ስልጠና
እንዲሰጥ ያስተባብራል፣
 ለክልሉ አመራሮች የተሰጡ ስልጠናዎች ውጤታማነት ግምገማና ጥናት በማድረግ
ግኝቶችን አደራጅቶ ለሚመለከታው አካላት ሪፖርት ያደርጋል፣ ግኝቶችን ለቀጣይ
ስልጠናዎች በግብዓትነት ይጠቀማል፤
 በክልል ደረጃ ያለውን የፓርቲውን የማሰልጠኛ ማዕከል በበላይነት ይከታተላል፤
ይደግፋል፣
 የፓርቲውን የፖለቲካ ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እና
መስፈርት መሰረት እየገመገመ የአፈጻጸም ሪፖርት ያቀርባል፤ የበታች መዋቅሮች
ወቅታዊ የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ማድረጋቸውንና ሪፖርት ማቅረባቸውን
ያረጋግጣል፣
 ለዘርፉ የስራ እንቅስቃሴ የሚያስፈልገው የፋይናንስ፣ የማቴሪያል እንዲሁም የሰው
ኃይል በብዛት እና በጥራት (ክህሎት እና ዕውቀት) መሟላቱን ያረጋግጣል፤
 በዘርፉ ተመድበው የሚሰሩ ባለሙያ እና ሰራተኞች የአፈጻጸም ግምገማ በተቀመጠው
የጊዜ ሰሌዳ እና መስፈርት መሰረት መካሄዱን እንዲሁም ሰራተኞች ለስራው
በሚያስፈልገው ደረጃ አቅማቸው መገንባቱን ያረጋግጣል፤
 በክልሉ የሚገኙ የፓርቲውን ከፍተኛ አመራሮች (በመንግስት የስራ ኃላፊነት ላይ
ያሉትን ጨምሮ) በፖለቲካ ጉዳዮች ዙሪያ ያማክራል፤ ይደግፋል፣
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣
24

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ለ. የዘርፍ ምክትል ኃላፊ

 የዘርፍ ሀላፊ በሌለበት ተክቶ የዘርፉን ሥራዎች ይመራል፤


 የሚሰጠውን ተልዕኮ የዘርፉን ዕቅድ መሠረት በማድረግ ሥራዎችን ይመራል፤
 ከዘርፉ ኃላፊ የሚሰጡትን ሌሎች ወቅታዊ ተግባራት ይፈፅማል።

ሐ. የፖለቲካ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

 ከፓርቲው ዓላማዎች፣ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በመነሳት የተዘጋጀውን የፓርቲውን


የፖለቲካ ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት ያደረገ በክልሉ ተፈጻሚ የሚሆን የረጅም፣
የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የፖለቲካ ስራ እቅዶችን ያዘጋጃል፤ ዝርዝር መርሃ ግብር
አዘጋጅቶ ያስፈፅማል፤
 በክልሉ በየደረጃው ያሉ የፓርቲው የፖለቲካ አደረጃጀቶች ከክልላዊ ዕቅድ ተነስተው
ዝርዝር ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፣ የእቅድ አፈጻጸማቸውንም ይከታተላል፣
ይደግፋል፤
 ከፓርቲው ፕሮግራም፣ ስትራቴጂክ እቅድ፣ ከዋና ጽ/ቤትና ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ እቅድ
በመነሳት የረጅም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ስራ እቅዶችን
ያዘጋጃል፤ መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በክልሉ የሚገኙ የፓርቲው አመራሮችና አባላት የፓርቲውን ራዕይ፣ ዓላማና እቅዶች
በብቃት መፈጸም በሚችሉበት ደረጃ ላይ ለማድረስና የፖለቲካና የአመራር
ብቃታቸውን ለማላቅ የፓርቲውን ፖለቲካዊ እሳቤዎችና እቅዶች ስርፀት
(indoctrination) ሥራ ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 የፓርቲው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊና የውጭ ግንኙነት ፕሮግራሞች፣
ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና እቅዶች በፓርቲው አመራሮችና አባላት ዘንድ እንዲሰርጹ
ይሰራል፣
 የፓርቲው ልሳን ዋነኛ የግንባታ መሳሪያ እንዲሆን፣ በማእከል የሚዘጋጁ ሰነዶች በክልሉ
ለሚገኙ አመራሮችና አባላት እንዲደርሱና እንዲፈፀሙ የስልጠናና የውይይት
ሠነዶችንና የማስፈፀሚያ እቅዶችን ያዘጋጃል፣ ጠንካራ የሪፖርት፣ የክትትል፣ የድጋፍ
እና ግብር-መልስ ሂደትን በመዘርጋት ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 የአመራርና አባላትን የፖለቲካና የመፈፀም አቅም ለመገንባት የሚረዱ፣ የአስተሳሰብና
የተግባር አንድነት ለመፍጠር የሚያስችሉና የክልሉን ሁኔታ ያገናዘቡ ወቅታዊ

25

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
የፖለቲካ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለአመራሩና ለአባላት ግንባታ ጥቅም ላይ መዋላቸውን
ይከታተላል፣ ይደግፋል፤
 በየጊዜው ከነባራዊ ሁኔታዎች በመነሳት ህዝቡን ማንቃትና ማነቃነቅ የሚያስችሉ
ሠነዶች ያዘጋጀል፤ የህዝብ ምክክርና ንቅናቄ መድረኮች መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤
ትግበራውንም በተመለከተ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
 ፓርቲው በፕሮግራሙ፣ በማኒፌስቶው፣ በፓርቲው የበላይ አካል የሚተላለፉ የሀገር
ውስጥ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና፣ ማህበራዊ ጉዳዮች፣ የዴሞክራሲና የፖለቲካ ባህል
ሥርዓት ግንባታ፣ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች፣ ወዘተ አቅጣጫዎች በተገቢው የፖለቲካ
ቅኝት መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ በመስራት ወቅታዊ የሆኑ ክልላዊ የፖለቲካ ሁኔታዎች
በጥልቅ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ሁኔታውን በመገምገም፣ ትንታኔ በመስራት፤ ግኝቱን
ለዘርፍ ኃላፊ ያቀርባል፤
 የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም በየጊዜው ወቅቱን ጠብቆ የህዝብ አስተያየቶች
ማሰባሰብና፤ መተንተን፤ ስለ ቀጣይ የፖለቲካ- ኢኮኖሚ አዝማሚያዎች ሁኔታ የሚሆን
ትንበያዎች (scenarios) ማመላከት፤ ለሚመለተከው አካል መረጃ ወይም ግብረ መልስ
እንዲደርስ ማድረግ፤ …ወዘተ ሥራዎች በተገቢው መንገድ መፈፀማቸውን ይከታተላል፣
ይደግፋል፤
 ዋና ዋና የሚባሉ ሀገራዊ የፖለቲካል ኢኮኖሚ አጀንዳዎች፤ የአጀንዳዎቹ ተዋናዮችና
የኃይል አሠላለፍ ሚዛኑን በመለየት ፓርቲው የበላይነት ለመያዝ የሚያስችሉት
ሥራዎችን አቅዶ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤ ይደግፋል፣
 የፓርቲው አመራር ሰጪነትና ህዝብን የማስተዳደርና ሀገርን የመምራት ቁመናውና
የፓርቲው ህዝባዊ ቅቡልነት (legitimacy) ያለበት ደረጃ ለመረዳት ከሚመለከታቸው
ዘርፎች ጋር በመተባባር የህዝብ አስተያየት ዳሰሳ ጥናት (public opinion survey)
መደረጋቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፤
 በየጊዜው የሚመዘገቡ ድሎችና ስኬቶችን መለየትና መቀመር፣ የቀደመውን ትሩፋትና
ስኬት በማስጠበቅና በማጠናከር በቀደመው የታሪክ ምዕራፍ ውስጥ ድልም ሽንፈትም
እንደነበረ በመገንዘብ በጎውን በማስቀጠልና በማሳደግ፣ ክፉውን ማረምና አለመድገም
የሚያስችሉ ፓርቲያችን በክልሉ የፖለቲካ ትርክት የበላይነት እንዲይዝ ይሠራል፤
 የብሔሮች እና የግለሰብ መብቶች ሚዛን ለመጠበቅ የሚረዱ፣ የወንድማማችነትና
እህትማማችነትን እሴት ለመገንባት የሚያግዙ፣ ማህበራዊ ትስስራችንን የሚያጠናክሩ፣
26

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ሀገራዊ መግባባት ለመፍጠር የሚጠቅሙ፣ ጠንካራ የፖለቲካ
ማህበረሰብ ለመገንባት የሚያስችሉ እንዲሁም ለሁሉም ዜጎቿ የምትመች፣ ሁሉንም
ኢትዮጵያውያን ያቀፈችና ፍትሃዊ ተጠቃሚነታቸውን ያረጋገጠች፤ የበለፀገችና ጠንካራ
ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለመገንባት የሚያስችሉ የፖለቲካ ሥራዎች
በክልሉ በአግባቡ እንዲሰሩ ይከታተላል፤ ይደግፋል፣
 ወቅታዊ ከየመድረኩ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የሚዛመዱ እና የጋራ አመለካከት ለመፍጠር
የሚያግዙ መልዕክቶችንና አጀንዳዎችን በመቅረፅ አመራርና አባላት የተሟላ ግልፅነት
እንዲኖራቸው ያደርጋል።
 በክልሉ በሚገኙ የትምህርት ተቋማት ሰላማቸው ተጠብቆ ብቁ ዜጋ ማፍራት
የሚችሉበት ሁኔታ እንዲጠናከር ለማድረግና በተቋማቱ የሚካሄዱ የፖለቲካ ስራዎች
ውጤታማ እንዲሆኑ ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ምሁራን ለሀገር ግንባታ ዓላማዎች ስኬታማነት
የበኩላቸውን እንዲወጡ ግንዛቤና ምቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ክትትልና ድጋፍ
ያደርጋል፤
 መሰረታዊ ድርጅቶችና ህዋሳት በወሳኝ አጀንዳዎች ላይ ለፓርቲውና ለአባላቱ እሴት
በሚጨምር መልኩ እንዲወያዩና ውጤታማ እንዲሆኑ የሚያስችል የድጋፍና ክትትል
ሥራ መሰራቱን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 የሚካሄዱ ሀገራዊና አከባቢያዊ ምርጫዎችን በአሸናፊነት ለመወጣት የሚያስችሉ
እቅዶችና የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን በመቅረጽና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመተባበር መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በክልሉ የሚከናወኑ የፓርቲው የፖለቲካ ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም በተቀመጠለት የጊዜ
ሰሌዳ እና መስፈርት መሰረት እየገመገመ የአፈጻጸም ሪፖርት ያቀርባል፤ የበታች
መዋቅሮች ወቅታዊ የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ማድረጋቸውንና ሪፖርት
ማቅረባቸውን ያረጋግጣል።
 ለዘርፉ የስራ እንቅስቃሴ የሚያስፈልገው የፋይናንስ እና የማቴሪያል እንዲሁም የሰው
ኃይል በብዛት እና በጥራት (ክህሎት እና ዕውቀት) መሟላቱን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በዘርፉ ተመድበው የሚሰሩ ባለሙያ እና ሰራተኞች የአፈጻጸም ግምገማ በተቀመጠው
ጊዜ ሰሌዳ እና መስፈርት መሰረት መካሄዱን እንዲሁም ሰራተኞች ለስራው
በሚያስፈልገው ደረጃ አቅማቸው እንዲገነባ የድጋፍና ክትትል ሥራ ይሰራል፤
 በሥሩ ያሉትን ባለሙያዎችን ይመራል፤ ያስተባብራል፤
27

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 የሥራ ሪፖርት ለዘርፉ ያቀርባል፤
 ከዘርፍ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣
መ. የአቅም ግንባታ ዳይሬክቶሬት

 ከፓርቲው ዓላማዎች፣ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች በመነሳት የተዘጋጀውን የአቅም


ግንባታ ስትራቴጂክ እቅድ መሰረት ያደረገ በክልሉ ተፈጻሚ የሚሆን የረጅም፣
የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የፖለቲካ ስራ እቅዶችን ያዘጋጃል፤ ዝርዝር መርሃ ግብር
አዘጋጅቶ ያስፈፅማል፤
 በክልሉ በየደረጃው ያሉ የፓርቲው የፖለቲካና የአቅም ግንባታ አደረጃጀቶች ከክልላዊ
ዕቅድ ተነስተው ዝርዝር ዕቅድ ማዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፤ የእቅድ አፈጻጸማቸውንም
ይከታተላል፣ ይደግፋል፤
 ከፓርቲው ፕሮግራም፣ ስትራቴጂክ እቅድ፣ ከዋና ጽ/ቤትና ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የዘርፍ
እቅድ በመነሳት የረጅም፣ የመካከለኛና የአጭር ጊዜ የፖለቲካና አቅም ግንባታ ስራ
እቅዶችን ያዘጋጃል፤ መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 በክልሉ የሚገኙ የፓርቲው አመራሮችና አባላት የፓርቲውን ራዕይ፣ ዓላማና እቅዶች
በብቃት መፈጸም በሚችሉበት ደረጃ ላይ ለማድረስና የፖለቲካና የአመራር
ብቃታቸውን የአቅም ግንባታ ሥራዎችን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 ክልላዊ የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን በመቅረጽና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመተባበር መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 የፓርቲው የአቅም ግንባታ ሰነዶች በክልሉ ለሚገኙ አመራሮችና አባላት መድረሳቸውን
ይከታተላል፤
 የአመራርና አባላትን የፖለቲካና የመፈፀም አቅም ለመገንባት የሚረዱ ክልላዊ ሰነዶችን
በማዘጋጀት ለአመራሩና ለአባላት ግንባታ ጥቅም ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፣
ይደግፋል፤
 የስልጠና ፍላጎት ዳሰሳ ጥናት በማካሄድ የአመራሮችን እና የአባላት ስልጠና ፍላጎት
ይለያል፣ ለሚመለከታቸው አካላት አደራጅቶ ያቀርባል፤
 ፍላጎታቸውን መሰረት በማድረግ ለክልሉ አመራሮችና አባላት ውጤታማ ስልጠና
እንዲሰጥ ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 ለክልሉ አመራሮች የተሰጡ ስልጠናዎች ውጤታማነት ግምገማና ጥናት በማድረግ
ግኝቶች አደራጅቶ ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት ያደርጋል፣ ግኝቶችን ለቀጣይ
ስልጠናዎች በግብዓትነት ጥቅም ላይ እንዲውሉ ይሰራል፤
28

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በክልል ደረጃ ያለውን የፓርቲውን የማሰልጠኛ ማዕከል በበላይነት ይከታተላል፤
ይደግፋል፣
 በክልሉ የሚከናወኑ የፓርቲውን የአቅም ግንባታ ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም
በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ እና መስፈርት መሰረት እየገመገመ የአፈጻጸም ሪፖርት
ያቀርባል፤ የበታች መዋቅሮች ወቅታዊ የአፈፃፀም ክትትልና ግምገማ ማድረጋቸውንና
ሪፖርት ማቅረባቸውን ይከታተላል፤ ይደግፋል፤
 በዘርፉ ተመድበው የሚሰሩ ባለሙያ እና ሰራተኞች የአፈጻጸም ግምገማ በተቀመጠው
ጊዜ ሰሌዳ እና መስፈርት መሰረት መካሄዱን እንዲሁም ሰራተኞች ለስራው
በሚያስፈልገው ደረጃ አቅማቸው እንዲገነባ የድጋፍና ክትትል ሥራ ይሰራል፤
 በሥሩ ያሉትን ባለሙያዎችን ይመራል፤ ያስተባብራል፤
 የሥራ ሪፖርት ለዘርፉ ያቀርባል፤
 ከዘርፍ ኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

4. የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ


የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሲሆን የሚከተሉት ተግባርና
ኃላፊነት ይኖሩታል።

 ከዋና ጽ/ቤቱ ጋር የተናበበ እና ብቃት ያለው የፓርቲ የሚዲያ እና የኮሚዩኒኬሽን


ሥርዓትን እስከ ወረዳ በመዘርጋት ለህብረተሰቡ የተሟላ መረጃ እንዲደርስና የጋራ
አቋም እንዲያዝበት ያደርጋል፣
 የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም በክልሉ የወንድማማችነት/እህትማማችነት እሴትና ህብረ
ብሔራዊ አንድነት ጨምሮ የብልጽግና ፓርቲ የትርክትና የመረጃ የበላይነት እንዲይዝ
የሚያስችሉ የህዝብ ግንኙነት ሥራዎችን ያከናውናል፣
 የፓርቲው እሳቤዎችና ያስመዘገባቸው አገራዊና ክልላዊ ስኬቶች በህዝቡ ልብ ውስጥ
እንዲሰርጽ ማድረግ የሚያስችል ዕቅድ አውጥቶ ተፈጻሚ እንዲሆን ማስቻል፤ ይህንንም
በቂ የሚዲያ ሽፋን እንዲያገኙ ማድረግ፣
 የፓርቲውን ፕሮግራሞች፣ መተዳደሪያ ደንቦች እና እሴቶች ህዝቡ በአግባቡ
እንዲያውቃቸው ማድረግ የሚችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋትና ተፈጻሚ እንዲሆኑ
መከታተል፤
 የፓርቲውንና የመንግስት የለውጥ ስራዎችን ማዕከል ያደረገ ዕቅድ በማዘጋጀት እስከ
ታች ተግባራዊ እንዲሆን አቅጣጫ ማስቀመጥ እና መከታተል፤
29

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በፓርቲው ቁርጠኝነት እና ክትትል በክልሉ የተሰሩ ዋና ዋና ክልላዊ ፕሮጀክቶች
ማጉላት የሚያስችል ዕቅድ በማዘጋጀት፣ አጀንዳ የመትከልና ፍሬሚንግ ስልት መከተል፣
 የፓርቲውን መልካም ገጽታ ይገነባል፤ የፓርቲዉን መልካም ስም የሚያጠለሹ ጉዳዮችን
በመከታተል ይመክታል፣
 በዘርፉ መዋቅሩ ውስጥ ያለውን አመራር እና ባለሙያ አቅም መገንባት የሚያስችል
ዕቅድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ያደርጋል፤
 የፓርቲው የፖለቲካና የአደረጃጀት ሥራዎችና ውሳኔዎች በተለያዩ የብዙሃን መገናኛ
ዘዴዎች ሽፋን እንዲያገኙ ያደርጋል፤
 ፓርቲው በሚያዘጋጃቸው ስልጠናዎች፣ ኮንፈረንሶችና መሰል ውይይቶች ለሚዲያዎች
መግለጫዎችና ፕሬስ ኮንፈረንሶችን ማዘጋጀትና መስጠት፣
 የአመራሩን የፓርቲ የውስጥ ኮሚዩኒኬሽንን ማጠናከር የሚያስችል ስልት ይነድፋል፤
ተግባራዊም ያደርጋል፤
 ለአመራሩና ለአባሉ በቀውስ ኮሚዩኒኬሽን ላይ ግልፅነት መፍጠርና ተልዕኮ መስጠት፣
 ከተለያዩ የሚዲያ አካላት ጋር በመተባበር ስለፓርቲው ወቅታዊ መረጃዎችን ይሰጣል፣
 የፓርቲውን የፖለቲካና ድርጅት ስራዎችን በተለያዩ ዘዴዎች በቀጣይነት የማስተዋወቅ
ስራ ይሰራል፣
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

5. የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ


የዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሲሆን የሚከተሉት
ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል።

 በክልሉ የሚገኙ የሲቪል ማህበራት፣ የሙያና የብዙሃን ማህበራት፣ ፌዴሬሽኖች፣


ፎረሞች፣ ሌሎች የምሁራንና የባለሃብት አደረጃጀቶችን ያስተባብራል፣ ይከታተላል፤
ይደግፋል፣
 የዘርፉን ስራ ያቅዳል፣ ይመራል፤ ይገመግማል፤ ሪፖርት ያደርጋል እንዲሁም በዘርፉ
የተመዘገቡ ስኬቶችን በመለየትና በመቀመር የማስፋትና፣ ጉድለቶችን ደግሞ ለማረም
የሚያስችሉ ስራዎችን ይሰራል፣
 በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የፓርቲዎችን ሁኔታ ይከታተላል፣ ትኩረት
የሚሹ ጉዳዮችን በየጊዜው በመለየት ለፖለቲካ ስራ በግብአትነት ጥቅም ላይ እንዲውል
ያደርጋል፣

30

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 በክልል ደረጃ ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ መድረክ ብልፅግናን ወክሎ
በመከራከር፣ በመወያየት እና በመመካከር በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ሂደት ውስጥ
ገንቢ ሚና እንዲጫወቱ የሚያስችሉ አቅጣጫዎችን ይነድፋል፤ ተግባራዊ ያደርጋል፣
 የፖለቲካ ፓርቲዎች በተግባቦት ዴሞክራሲ ለመድብለ ፓርቲ ስርዓት መዳበር
አዎንታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ የሚያግዙ አስቻይ ሁኔታዎች ለመፍጠር ይሠራል፣
 በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ሲቪል ማህበራት ለኢኮኖሚ ዕድገትና ብልጽግና፣ ለማህበራዊ
ልማትና ፍትህ፣ ለሲቪል ባህል ግንባታ እና ለዜጋ ዲፕሎማሲ ሚናቸው እንዲያድግ
ስልቶችን ይነድፋል፤ ስራ ላይ ያውላል፣
 የህዝቡ ሁለንተናዊ የለውጥ እንቅስቃሴ ለዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና ለሁለንተናዊ
ብልጽግና አቅም እንዲሆን ለህብረተሰቡ ቅርብ የሆኑ የሲቪል ማህበራትና
አደረጃጀቶችን በመጠቀም ያስተባብራል፤ ይከታተላል ይደግፋል፣
 ፓርቲው ከክልሉ ምርጫ ቦርድ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር ያለውን ህጋዊና ተቋማዊ የስራ
ግንኙነት ፓርቲውን በመወከል ያስተባብራል፤
 በክልሉ የሚገኙ የብልፅግና ሴቶችና ወጣቶች ሊጎች በፓርቲያችን የአደረጃጀትና
አሰራር መመሪያ መሰረት መደራጀታቸውን ያረጋግጣል፣ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
 በሊጎች አማካኝነት በክልሉ የሚገኙ የሴቶችና የወጣት አደረጃጀቶችን በማንቀሳቀስ
ተሳትፏቸውን፣ ተወዳዳሪነታቸውንና ተጠቃሚነታቸውን የሚያረጋግጡ ስራዎችን
ያስተባብራል ይከታተላል፣ ይደግፋል፣
 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ሲቪል ማህበራት እና ሊጎች ሚናቸውን መወጣት የሚያስችል
የአቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን በመቅረጽና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር
የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች እንዲሰጡና የውይይት መድረኮች እንዲካሄዱ
ያስተባብራል፤
 በክልሉ የሚንቀሰቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ የሲቪል ማህበራን እና የሊጎችን
ፕሮፋይልና መረጃ ያደራጃል፣ ዘመናዊ የመረጃ ስርዓት ይዘረጋል፣
 በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ የሲቪል ማህበራትን እና ሌሎች ብዙሃን
አደረጃጀቶች ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ መረጃ ያሰባስባል፣ ይተነትናል፤
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ተገቢው እርምጃ እንዲወሰድ ይሰራል፤
 አደረጃጀቶች ያሉበትን ሁኔታ የሚያሳይ ድጋፍና ክትትል ስራ በመስራት ግብረ መልስ
ይሰጣል፤ በተግባር ሂደት የሚገኙ ምርጥ ልምዶች በማደራጀት የሚሰፉበትን ሁኔታ
ይፈጥራል፤
31

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

ሀ. የሴቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

 የክልሉ ወይም የከተማ አስተዳደሩ ሴቶች እኩልነትን ለማረጋገጥ ሴቶች በልማት፣


በሰላም፣ በመልካም አስተዳደር እና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት ውስጥ
በታታሪነት እንዲሳተፉ ይሰራል፤
 የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለዘለቄታው የሚፈታበትን መሰረት መጣል፣ እንዲሁም
ሴቶች በተለያዩ መስኮች ላይ የውሳኔ ሰጭነት ብቃታቸው ማጎልበት የሚያስችል
መደላደል መፍጠር እና በውጤቱም ተጠቃሚነታቸው ማረጋገጥ፤
 ሴቶችን ማብቃትና በስርዓተ ፆታ እኩልነት ሴቶች እኩል ዕድል የማግኘት
መብታቸውና ከማናቸውም ጥቃትና መድሎ የተጠበቁና በሁሉም መስክ ተሳትፎና
ተጠቃሚነታቸውን ለማረጋገጥ በሚደረገው ትግል ሴቶች ንቁና የተደራጀ ተሳትፎ
እንዲኖራቸው ማድረግ፣ በውጤቱም መገንባት እንዲሁም የሴቶችን ተሳታፊነት እና
ተጠቃሚነት ማጎልበት፣
 ሴቶች በተለያዩ ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ፈንዶች ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግ ፍትሃዊ
የኢኮኖሚ ተጠቃሚነታቸውን የማረጋገጥና የማስተሳሰር ስራ፤ ሴቶች በብድር፣
በህብረት ስራ ማህበራት፣ በገጠር መሬት ባለቤትነት ተጠቃሚ እንዲሆኑ መስራት፤
 ለሴቶች ተስማሚ የሆኑ ጊዜና ጉልበት ቆጣቢ ቴክኖሎጂዎችን ከአፍላቂ ተቋማት ጋር
በመተባበርና በመቀናጀት የመለየትና ሴቶች በቴክኖሎጂዎቹ ተጠቃሚ እንዲሆኑ
የማገዝ ስራ መስራት፣
 ሕብረተሰቡ በሴቶች ላይ እንዲሁም ሴቶች በራሳቸው ላይ ያላቸው የዝቅተኝነትና
የበታችነት አመለካከት ተወግዶ በእኩልነት ላይ የተመሠረተ ጤናማ ግንዛቤ መፍጠር፣
ሁኔታዎችንም ማመቻቸትና ማዳበር፣
 የሴቶችን ጥቅም የሚመለከቱ ፖሊሲዎች፣ ሕጐችና ደንቦች፣ ኘሮግራሞች፣ ዕቅዶችና
ኘሮጀክቶች በሚወጠኑበት፣ በሚዘጋጁበትና ሥራ ላይ በሚውሉበት ጊዜ ሴቶች
የተሳተፉባቸው መሆናቸውን ማረጋገጥ፣ ተግባራዊነታቸውንም መከታተል፣
 አካል ጉዳተኞች፣ ተጋላጭ ሴቶችና አቅመ ደካሞች ተጠቃሚ ሆነው አቅማቸውን
የሚያጎለብቱበት ሁኔታ ላይ በአደረጃጀቶቻችን አማካይነት ከሚመለከታቸው አካላት
ጋር በቅንጅት መስራት፤

32

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
 አቅመ ደካማዎችንና አረጋውያን ሴቶች ልዩ ድጋፍ የሚያገኙበትን መንገድ መፍጠር
እና በአስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ተጋላጭ ሴቶችን በማህበራዊ በኢኮኖሚያዊና
ስነልቦና ድጋፍ እንዲያገኙ ዕድል መፍጠር፤
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

ለ. የወጣቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

 በክልሉ ወይም በከተማ መስተዳድሩ በወጣቶች ማብቃትና ተሳትፎ ዙሪያ ወጣቶችን


ያማከለ የአቅም ግንባታ ስራዎችን በማከናወን ወጣቶች እምቅ አቅምና ችሎታቸውን
አውጥተው በመጠቀም በሁሉም መስኮች ተሳታፊ፣ ተወዳዳሪና ተጠቃሚ እንዲሆኑ
ማድረግ ላይ በትኩረት መስራት፣
 ወጣቶችን በአመራርና በውሳኔ ሰጪነት ሚና በህግ አውጪና በህግ ተርጓሚ የሚኖራቸው
ስፍራ ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል።
 በሀገራችን በሚደረገው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የማህበራዊ እንቅስቃሴና መልካም
አስተዳደርና ዴሞክራሲ ለማስፈን በሚደረገው ትግል ወጣቶች ንቁና የተደራጀ ተሳትፎ
እንዲኖራቸው ማድረግ፣ በውጤት መገንባት፣ ተሳታፊነት እና ተጠቃሚነትን ማጎልበት፣
 የወጣቶችን ጥቅም የሚመለከቱ ፖሊሲዎች፣ ሕጐችና ደንቦች፣ ኘሮግራሞች፣ ዕቅዶችና
ኘሮጀክቶች በሚወጠኑበት፣ በሚዘጋጁበትና ሥራ ላይ በሚውሉበት ጊዜ ሴቶች
የተሳተፋባቸው መሆናቸውን ማረጋገጥ፣ ተግባራዊነታቸውንም መከታተል፣
 በወጣቶች ዘንድ በእድገት ተኮር ዘርፎች በመሰማራት ረገድ የሚታዩ የአመለካከት
ማነቆዎችን በመፍታት በስፋት በተደራጀ መንገድ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማድረግ
የሚያስችሉ ተግባራትን ማከናወን፤
 ስራ አጥ የሆኑ አባላትና አባል ያልሆኑ ወጣቶችን በማደራጀት የስራ እድል በመፍጠር
ወደ ስራ በማስገባት ገቢያቸውን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ የክህሎት
ስልጠና፣ የብድር፣ የግብዓት አቅርቦትና የገበያ ትስስር ለመፍጠር የሚያስችል ስራ
ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እንዲሰራ የመሪነት ሚና መጫወት፤
 የወጣቶች የቁጠባ ባህል በማዳበር እንዲቆጥቡ በማድረግ የቆጠቡትን ቁጠባ ለላቀ
ኢንቨስትመንት እንዲውል በማድረግ ተጠቃሚነታቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ወደ
ህብረት ስራና ወደ ሌሎች የላቀ ጥቅም የሚያስገኙ አሰራሮች ውስጥ እንዲገቡ ማድረግ፤
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

33

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5. የሀብት አስተዳደር ዘርፍ፣

የሀብት አስተዳደር ዘርፍ ተጠሪነቱ ለቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ ሆኖ በስሩ ሁለት


ዳይሬክቶሬቶች ያሉት ሲሆን የሚከተሉት ተግባራትና ሀላፊነቶች ይኖሩታል፡-
 የዘርፉን እቅዶች በጀትና የአፈፃፀም ሪፖርቶች በየወቅቱ እንዲዘጋጁ ያደርጋል፣
በትክክል መዘጋጀታቸውን በማረጋገጥ እንዲፀድቅ ያደርጋል፣ ሲፀድቅ ለሚመለከታቸው
አካላት ይልካል፣ ሥራውን ያስተባብራል፣ ይገመግማል ይመራል ሪፖርት ያደርጋል
ግብረ መልስ ይሰጣል።
 በዘርፉ ዕቅዶችና ሪፖርቶች ላይ ከተለያዩ አካላት የሚሰጡ ግብረ መልሶች በዕቅድ
ተካተው ሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣ ስለ ግብረ መልስ አቀባበል ለሚመለከታቸው
አካላት ምላሽ ይላካል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን የሰው ሀብት አስተዳደር ሥራዎች የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን
መመሪያዎች ተከትለው መፈፀማቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣ በሚታዩ ክፍተቶች
ላይ አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ በወቅቱ እንዲወሰዱ ያደርጋል፤ ከሚመለከታቸው
አካላት ጋር በመወያየት የመፍትሄ ሀሳብ ያቀርባል፤
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን በጀት ለታቀደለት ዓላማ ከሙስና እና ብልሹ አሰራር በፀዳ መልኩ
በሥራ ላይ መዋሉን ያረጋግጣል፣ የበጀት አጠቃቀም ሪፖርት፣ የሂሳብ ትንተና የባንክ
ማስታረቅ ሥራዎችና የሂሳብ መግለጫዎች በየወቅቱ መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፣
 የፋይናንስ ህግ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣ የንብረትና የሀብት አያያዝ
ሥርዓት ይዘረጋል፣ የወጪ ቅነሳና የገቢ ማሳደጊያ ስልቶችን በመቀየስ ተግባራዊ
እንዲሆን ያደርጋል፣
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን ንብረቶች በመንግስት ህጎች መሰረት መተዳደራቸውን ያረጋግጣል፣
በየመጋዘኖችና በተለያዩ ቦታዎች ተከማችተው ያሉ ንብረቶች ተለይተው በህግ መሰረት
መወገድ ያለባቸው እንዲወገዱ ያደርጋል፣ ጥቅም ላይ መዋል የሚገባቸው ጥቅም ላይ
እንዲውሉ ያደርጋል።
 የቅርንጫፍ ፅ/ቤቱን የጠቅላላ አገልግሎት ሥራዎች፣ የተሽከርካሪዎች ስምሪትና
አስተዳደር፣ የነዳጅና ቅባት አጠቃቀም የመንግስት ህግና ደንብን ተከትሎ መፈፀሙን
ያረጋግጣል፣ ችግሮች ሲከሰቱ እንዲፈቱ ያደርጋል።
 በስሩ ያሉትን ዳይሬክቶሬቶች የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ይገመግማል፤ ድጋፍና ክትትል
በማድረግ ግብረ-መልስ ይሰጣል፤ሪፖርት ያቀርባል፣
 ከቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ የሚሰጡ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣
34

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.1.3 የስራ ክፍሎች የስራ መደቦችና መስፈርት፤

የስራ ልምድ
ተ.ቁ የስራ መደብ የት/ደረጃ የጥናት መስክ ብዛት
በአመት
የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
ጽ/ቤት
1 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1

2 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ልዩ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካ ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርት አስተዳደር፤/ኢኮኖሚክስ/
ረዳት
ማኔጅመንት/ ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/
ገቨርናንስ/ በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
3 ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ I ቢኤ ዲግሪ. ሴክሬቴሪያል ሳይንስ/ ኦፊስ ማኔጅመንት/ 4 1
ኮምፒውተር ሳይንስ/ ኢንፎ.ቴክኖሎጂ
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
4 የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ ኢንፎ. ቴክኖ ስራአመራር/ኮምፒውተር ሹመት 1
ዳይሬክተር ኤም.ኤ/ፒኤ ሳይንስ/ማኔጅ. ኢንፎ. ሲሰተም ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
5 ኢንፎ. ቴክኖሎጂ ከፍተኛ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 6/4/2 1
ባለሙያ ኤም.ኤ/ፒኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
ች.ዲ
6 የመረጃና ዶክመንቴሽን ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4/2/0 1
ባለሙያ ኤም.ኤ/ፒኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
ች.ዲ
6
የውስጥ ኦዲት አገልግሎት
7 የውስጥ ኦዲት አገልግሎት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በአካውንቲንግ /ኦዲቲንግ/ አካውንቲንግ & 1
ኃላፊ ኤም.ኤ/ፒኤ ፋይናንስ/ ባንክ & ኢንሹራንስ/ 8/6/4
ች.ዲ ኢኮኖሚክስ/ ማኔጅመንት/ ፐብሊክ
ፋይናንስ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
8 ከፍተኛ ኦዲተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በአካውንቲንግ/ ኦዲቲንግ/ አካውንቲንግ & 6/4/2 3
ኤም.ኤ/ፒኤ ፋይናንስ/ ባንክ & ኢንሹራንስ/
ች.ዲ ኢኮኖሚክስ/ ማኔጅመንት/ ፐብሊክ
ፋይናንስ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
4
የስትራቲጂክ ስራ አመራር
ዘርፍ
9 የስትራቴጂክ ስራ አመራር ሹመት ሹመት ሹመት 1
ዘርፍ ኃላፊ
10 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
11 የዕቅድ ዝግጅት፤ክትትልና ቢ.ኤ./ኤም. በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን 8/6 1
ድጋፍ ከፍተኛ ባለሙያ ኤ ዲግሪ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
12 የዕቅድ ዝግጅት ቢ.ኤ./ኤም. በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን 4/6 1
፤ክትትል፤ድጋፍ ባለሙያ III ኤ ዲግሪ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
4

35

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
አደረጃጀት ዘርፍ

13 የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1


14 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
15 ምክትል ዘርፍ ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1

16 የአደረጃጀት ዳይሬክተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
17. የአደረጃጀት ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 12/10 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
18. የአደረጃጀት ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 8/6/4 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
19 የአደረጃጀት ባለሙያ III ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 4/2/0 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
20 የአመራርና የአባላት መረጃ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4/2/0 1
ቋት ባለሙያ ኤም.ኤ/ፒኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
ች.ዲ
21 የክልል ተቋማት አደረጃጀት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ክትትል ዳይሬክተር ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
22 የክልል ተቋማት አደረጃጀት በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8 1
ክትትል ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ኤም.ኤ/ፒኤ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ች.ዲ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
10

የፖለቲካና የአቅም ግንባታ


ዘርፍ
23 የፖለቲካና አቅም ግንባታ ሹመት ሹመት ሹመት 1
ዘርፍ ኃላፊ
24 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
25 ምክትል ዘርፍ ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
26 የፖለቲካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

36

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
27 የፖለቲካ ጉዳዮች ዋና ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/12 1
ባለሙያ ዲግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
28 የፖለቲካ ጉዳዩች ከፍተኛ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 8 1
ባለሙያ ዲግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
29 የአቅም ግንባታ ዳይሬክተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
30 የአቅም ግንባታ ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን 12/10
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
31 የአቅም ግንባታ ባለሙያ III ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 4/2/0 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
32 የት/ት ተቋማት ክትትል ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ዳይሬክተር ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
33 የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 4/2/0 እንደ
ክልሉ
አስተባባሪ ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ነባራዊ
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ሁኔታ
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ በተወሰነው
መሰረት
34 የቤተ መጻሐፍት ባለሙያ ቢ.ኤ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4/2 1
ዲግሪ/ኤም. ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ

11
የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ
35 የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ 1
ሹመት ሹመት ሹመት
36 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
37 የህዝብ ግኑኝነትና ሚዲያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ስነ-ጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት ሹመት
ዳይሬክተር
ች.ዲ አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

38 የዌብ ሳይትና ሶሻል ሚዲያ ስራ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 8/6/4 7


ኤም.ኤ/ፒኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
ክፍል ኃላፊ
ች.ዲ

39 የህዝብ ግንኙነት ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 8/6/4 1


ኤም.ኤ/ፒኤ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
ች.ዲ አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

37

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
40 የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ III ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 4/2/0 1
ኤም.ኤ/ፒኤ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
ች.ዲ አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

41 የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ II ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 2/0 1


ኤም.ኤ/ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
42 የካሜራ ባለሙያ ደረጃ IV/III በፎቶግራፍና ኤዲቲንግ 2/3 1
43 ድምጽ ወምስል ባለሙያ ደረጃ IV/III በፎቶግራፍና ኤዲቲንግ 2/3 1
/ኦዲዮቪዡአል
15
የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ
ዘርፍ
44 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሹመት 1
ኃላፊ ሹመት ሹመት
45 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
46 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 1
የምርጫ ጉዳዮች ዳይሬክተር ኤም.ኤ/ፒኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ ሹመት
ች.ዲ ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
47 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 8/6 1
የምርጫ ጉዳዮች ዋና ባለሙያ ዲግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
48 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ጉዳዮች ቢኤ ዲግሪ/ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 6/4 1
ከፍተኛ ባለሙያ ኤም.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
49 የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ዲግሪ/ፒ.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል
ስተዲስ/ገቨርናንስ/ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ

50 የሴቶች ሊግ የአደረጃጀት ዘርፍ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ኃላፊ ዲግሪ/ፒ.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል
ስተዲስ/ገቨርናንስ/ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ

51 የሴቶች ሊግ የፖለቲካ ዘርፍ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ኃላፊ ዲግሪ/ፒ.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል
ስተዲስ/ገቨርናንስ/ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ

52 የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ዲግሪ/ፒ.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል

38

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ስተዲስ/ገቨርናንስ/ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ

53 የወጣቶች ሊግ የአደረጃጀት ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ዘርፍ ኃላፊ ዲግሪ/ፒ.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል
ስተዲስ/ገቨርናንስ/ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ

54 የወጣቶች ሊግ የፖለቲካ ዘርፍ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


ኃላፊ ዲግሪ/ፒ.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ች.ዲ ት/ዴቭሎፕመንታል
ስተዲስ/ገቨርናንስ/ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
11
የሀብት አስተዳደር ዘርፍ

55 የሀብት አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ ሹመት 1


ሹመት ሹመት
56 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4/5 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
2
የፋይናንስና ሰው ኃብት
አስተዳደር ዳይሬክቶሬት
57 የፋይናንስና ሰው ኃብት ቢ.ኤ/ኤምኤ. በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ 1
አስተዳደር ዳይሬክተር ዲግሪ/ፒ.ኤ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ ሹመት
ች.ዲ
58 የሰው ኃብት አስተዳደር ቢ.ኤ/ኤምኤ. በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ 6/4/2 1
ባለሙያ III ዲግሪ/ፒ.ኤ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
ች.ዲ
59 የሰው ኃብት አስተዳደር ቢ.ኤ/ኤምኤ. በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ 4/2/0 1
ባለሙያ II ዲግሪ/ፒ.ኤ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
ች.ዲ
60 የሰው ኃብት አስተዳደር ደረጃ IV/III/ ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 2/3/4 1
ሰራተኛ II ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
61 የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ ደረጃ IV/III/ ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 2/3/4 2
II ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
62 የሻይ ቡና አዘጋጅ /ባሬስታ/ 10ኛክፍል
63 ምግብ ዝግጅት /ካፍቴሪያ/ 10ኛክፍል
64 መስተንግዶ /ካፍቴሪያ/ 10ኛክፍል
65 የጽዳት ሰራተኛ 8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት
66 የግቢ ውበት 8ኛክፍል ሰርተፍኬት 1
ሰራተኛ/አትክልተኛ
67 የበጀትና ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 8/6 1
ዲግሪ/ ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
68 ከፍተኛ አካውንታንት ቢ.ኤ/ኤምኤ. በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 6/4 1
ዲግሪ/ ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ

39

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
69 አካውንታንት I ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 0/2 1
ኮሌጅ ዲፕ. ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
70 የፋይናንስ/ሒሳብ ሰራተኛ ደረጃ IV/ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ 2/3/4 1
III/II /አካውንቲንግ & ፋይናንስ/ፐብሊክ
ፋይናንስ
71 ገንዘብ ያዥ ደረጃ IV/ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ 2/3/4 2
III/II /አካውንቲንግ & ፋይናንስ
15
የግዢና ንብረት አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት
72 የግዢና ንብረት አስተዳደር ቢ.ኤ/ኤምኤ. በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 1
ዳይሬክተር ዲግሪ/ፒ.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ ሹመት
ች.ዲ ተመሳሳይ ት/መስክ
73 የግዥ ቡድን መሪ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 8/6 1
ዲግሪ/ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
74 የግዥ ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ/ኤምኤ. በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 6/4 1
ዲግሪ/ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
75 የግዥ ባለሙያ II ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/4/5 1
ደረጃ IV/III /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
76 የግዥ ሰራተኛ ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 2
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
77 የንብረት አስተዳደር ቡድን ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 8/6 1
መሪ ኤም.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
78 የንብረት አስተዳደር ከፍተኛ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 6/4 1
ባለሙያ ኤም.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
79 የንብረት አስተዳደር ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/4/5 1
II ደረጃ IV/III /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
80 የንብረት አስተዳደር ሰራተኛ I ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
(ስቶር ኪፐር I) /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
81 የትራንስፖርት ስምሪትና ደረጃ IV/III 1
ቁጥጥር ባለሙያ II

82 የትራንስፖርት ስምሪትና ደረጃ IV/III 1


ቁጥጥር ባለሙያ I

83 የሁለገብ ጥገና ባለሙያ I ደረጃ IV/III በጄኔራል መካኒክ/ኤሌክትሪሲቲ 0/2 2


84 ሹፌር I
85 ጥበቃ
14
ጠቅላላ ድምር 90

40

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.2 የሶማሌ፤ አፋር፤ ትግራይ፤ ሲዳማ፤ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ምዕራብ
ኢትዮጵያ፤ ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
አደረጃጀትና መዋቅር፤
5.2.1 የአደረጃጀቱ ስዕላዊ መግለጫ፤

የቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ

የእቅድ፤ክትትልና ድጋፍ የቅ/ፅ/ቤት ልዩ ረዳት


ዳይሬክተር

የውስጥ ኦዲት

የፖለቲካና አቅም ግንባታ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ


አደረጃጀት ዘርፍ የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ የሀብት አስተዳደር ዘርፍ
ዘርፍ ዘርፍ

የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና


የክክል ተቋማት አደጃጀት የፖለቲካና አቅም ግንባታ የህዝብ ግንኙትና ሚዲያ የፋይናንስና ሰው ሀብት
አደረጀጀት ዳይሬክተር የአቅም ግንባታ ዳይሬክተረር የምርጫ ጉዳዮች
ክትትል ዳይሬክቶሬት ዘርፍ ዳይሬክተር አስተዳደር ዳይሬክተር
ዳይሬክቶሬት

የት/ት ተቋማት ዳይሬክተር የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት

የወጣቶች ሊግ
ጽ/ቤት

41

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.2.2 የመዋቅሩ የስራ መደቦች፤
የስራ
ተ.ቁ የስራ መደብ የት/ደረጃ የጥናት መስክ ልምድ ብዛት
በአመት
የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
ጽ/ቤት
1. የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
2 የፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ልዩ ሹመት ሹመት ሹመት 1
ረዳት
3 ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ I ቢኤ ዲግሪ. ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
4 ኢንፎ. ቴክኖሎጂ ባለሙያ III ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4/6 1
.ኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
4
የውስጥ ኦዲት አገልግሎት
5 የውስጥ ኦዲት አገልግሎት ቢ.ኤ./ኤም.ኤ በአካውንቲንግ/ኦዲቲንግ/አካውንቲንግ & 8/6 1
ኃላፊ ዲግሪ ፋይናንስ/ባንክ&ኢንሹራንስ/ኢኮኖሚክስ/ማኔ
ጅመንት/ ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
6 ከፍተኛ ኦዲተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በአካውንቲንግ/ኦዲቲንግ/አካውንቲንግ & 6/4 1
.ኤ ፋይናንስ/ባንክ&ኢንሹራንስ/ኢኮኖሚክስ/ማኔ
ጅመንት/ ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
2
የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና
፤ድጋፍ ዳይሬክቶሬት
7 የዕቅድ ዝግጅት ፤ክትትልና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን ሹመት 1
ድጋፍ ዳይሬክተር .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
8 የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን 6/4/2 1
ድጋፍ ከፍተኛ ባለሙያ .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
9 የዕቅድ ዝግጅት ፤ክትትልና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን 4/2/0 1
ድጋፍ ባለሙያ III .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
3
አደረጃጀት ዘርፍ
10 የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
11 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
12 የአደረጃጀት ዳይሬክተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
13 የአደረጃጀት ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8/6 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

42

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
14 የአደረጃጀት ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 8/6/4 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
15 የአመራርና የአባላት መረጃ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4/2/0 1
ቋት ባለሙያ .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
16 የክልል ተቋማት አደረጃጀት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ክትትል ዳይሬክተር .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
7
የፖለቲካና የአቅም ግንባታ
ዘርፍ
17 የፖለቲካና አቅም ግንባታ ሹመት ሹመት ሹመት 1
ዘርፍ ኃላፊ
18 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
19 የፖለቲካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
20 የ/ት/ት ተቋማት ክትትል ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ዳይሬክተር .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
21 የፖለቲካ ጉዳዮች ዋና ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8 1
ባለሙያ ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
22 የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በክልሉ
ላይ ባሉ
አስተባባሪ .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን የትምህር
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ት
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ ተቋማት
መሰረት
የአቅም ግንባታ ዳይሬክተር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
23 የአቅም ግንባታ ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8/6 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
24 የአቅም ግንባታ ባለሙያ III ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 4/2/0 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
26 የቤተመጻሕፍት ባለሙያ ቢ.ኤ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 6/4 1
ዲግሪ/ኤም.ኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ

43

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
9
የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ
ዘርፍ
27 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሹመት 1
ኃላፊ ሹመት ሹመት
28 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
29 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 1
የምርጫ ጉዳዮች ዳይሬክተር .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን ሹመት
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
30 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8/6 1
የምርጫ ጉዳዮች ዋና ባለሙያ .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
31 የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ

32 የሴቶች ሊግ የፖለቲካና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ

33 የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ

34 የወጣቶች ሊግ የፖለቲካና ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1


አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ

8
የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ
35 የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሹመት 1
ሹመት ሹመት
36 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
37 የህዝብ ግኑኝነትና ሚዲያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት ሹመት
ዳይሬክተር
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
38 የዌብ ሳይትና ሶሻል ሚዲያ ስራ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 8/6/4 5
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
ክፍል

39 የህዝብ ግንኙነት ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 8/6/4 1


.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

44

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
40 የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ III ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 4/2/0 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
41 የካሜራ ባለሙያ ደረጃ IV/III በፎቶግራፍና ኤዲቲንግ 3/4 1
42 ድምጽና ምስል ባለሙያ ደረጃ IV/III በፎቶግራፍና ኤዲቲንግ 2/3 1
/ኦዲዮቪዡአል
12
የሀብት አስተዳደር ዘርፍ
43 የሀብት አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ 1
ሹመት ሹመት ሹመት
44 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
45 የፋይናንስና ሰው ኃብት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም 1
አስተዳደር ዳይሬክተር .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ ሹመት
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
46 የሰው ኃብት አስተዳደር ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ 4/2/0 1
ባለሙያ III .ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ

47 የሰው ኃብት አስተዳደር ደረጃ IV/III/ II ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 2/3/4 1


ሰራተኛ ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
48 የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ ደረጃ IV/III/ II ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 2/3/4 2
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
49 የሻይ ቡና አዘጋጅ /ባሬስታ/ 10ኛክፍል
50 ምግብ ዝግጅት /ካፍቴሪያ/ 10ኛክፍል
51 መስተንግዶ /ካፍቴሪያ/ 10ኛክፍል
52 የጽዳት ሰራተኛ 8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት
53 የግቢ ውበት 8ኛክፍል ሰርተፍኬት 1
ሰራተኛ/አትክልተኛ
54 የበጀትና ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 8/6/4 1
.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ

55 ከፍተኛ አካውንታንት ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤም በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 6/4/2 1


.ኤ/ፒ.ኤች.ዲ ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ

56 አካውንታንት I ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኮሌ በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 0/2 1


ጅ ዲፕ. ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
57 የፋይናንስ/ሒሳብ ሰራተኛ ደረጃ IV/ III/II በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ 2/3/4 1
/አካውንቲንግ & ፋይናንስ/ፐብሊክ
ፋይናንስ
58 ገንዘብ ያዥ ደረጃ IV/ III/II በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ 2/3/4 2
/አካውንቲንግ & ፋይናንስ
59 የግዥ ቡድን መሪ ቢ.ኤ.ዲግሪ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 8 1
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
60 የግዥ ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 6 1
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ

45

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
61 የግዥ ባለሙያ II ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/4/5 1
ደረጃ IV/III /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
62 የግዢ ሰራተኛ I (ፐርቼዘር I) ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
63 የንብረት አስተዳደር ቡድን ቢ.ኤ.ዲግሪ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 8 1
መሪ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
64 የንብረት አስተዳደር ከፍተኛ ቢ.ኤ.ዲግሪ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 6 1
ባለሙያ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
65 የንብረት አስተዳደር ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/4/5 1
II ደረጃ IV/III /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
66 የንብረት አስተዳደር ሰራተኛ I ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
(ስቶር ኪፐር I) /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
67 ህንፃ አስተዳደር ባለሙያ ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
68 የሁለገብ ጥገና ባለሙያ I ደረጃ IV/III በጄኔራል መካኒክ/ኤሌክትሪሲቲ 0/2 2
69 የትራንስፖርትስምሪትናቁጥጥ
ር ባለሙያ I

70 ሹፌር I
71 ጥበቃ
25
ጠቅላላ ድምር 68

46

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.3 የቤንሻጉል ጉሙዝ፤ ሀረሪ፤ ጋምቤላ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር
ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አደረጃጀትና መዋቅር፤
5.3.1 የአደረጃጀቱ ስዕላዊ መግለጫ፤

የቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ

የውስጥ ኦዲት አገልግሎት የቅ/ፅ/ቤት ልዩ ረዳት

የእቅድ፤ክትትልና ድጋፍ ዳይሬክቶሬት

የፖለቲካና አቅም
አደረጃጀት ዘርፍ የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ
ግንባታ ዘርፍ

የክክል ተቋማት የፋይናንስና ሰው ሀብት


አደረጀጀት የፖለቲካ ጉዳዮች የአቅም ግንባታ የህዝብ ግንኙትና
አደጃጀት ክትትል አስተዳደር
ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬት ሚዲያ ዳይሬክቶሬት
ዳይሬክቶሬት ዳይሬክቶሬት

የዴሞክራሲ ባህል
ግንባታና የምርጫ
ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት

የት/ት ተቋማት
ዳይሬክቶሬት

የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት

የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት

47

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.3.2 የመዋቅሩ የስራ መደቦች፤
የስራ
ተ.ቁ የስራ መደብ የት/ደረጃ ልምድ
የጥናት መስክ በአመት ብዛት
የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
ጽ/ቤት
1 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
2 ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ I ቢኤ ዲግሪ. ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
3 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ልዩ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና ሹመት 1
ረዳት I ም.ኤ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
4 ኢንፎ. ቴክኖሎጂ ባለሙያ II ቢ.ኤ.ዲግሪ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 2 1
ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
4
የውስጥ ኦዲት አገልግሎት
5 የውስጥ ኦዲት አገልግሎት ቢ.ኤ. በአካውንቲንግ/ኦዲቲንግ/አካውንቲንግ & 6/4 1
ኃላፊ ዲግሪ/ኤም.ኤ ፋይናንስ/ባንክ&ኢንሹራንስ/ኢኮኖሚክስ/ማኔ
ጅመንት/ ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
6 ኦዲተር III ቢ.ኤ.ዲግሪ በአካውንቲንግ/ኦዲቲንግ/አካውንቲንግ & 4 1
ፋይናንስ/ባንክ&ኢንሹራንስ/ኢኮኖሚክስ/ማኔ
ጅመንት/ ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
2
የዕቅድ ዝግጅት፤ ክትትልና
ድጋፍ ዳይሬክቶሬት
7 የዕቅድ ዝግጅት፤ ክትትልና ሹመት ሹመት ሹመት 1
ድጋፍ ዳይሬክተር
8 የዕቅድ ዝግጅት ክትትልና ቢ.ኤ.ዲግሪ በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን 4 1
ድጋፍ ባለሙያ III ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
2
አደረጃጀት ዘርፍ
9 የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
10 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
11 የአደረጃጀት ዳይሬክተር ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
12 የአደረጃጀት ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 8/6 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
13 የአደረጃጀት ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 6/4 1
ዲግሪ/ኤም.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
14 የአመራርና የአባላት መረጃ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4/2 1
ቋት ባለሙያ ም.ኤ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ

48

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
15 የክልል ተቋማት አደረጃጀት ሹመት ሹመት ሹመት 1
ክትትል ዳይሬክተር
7
የፖለቲካና የአቅም ግንባታ
ዘርፍ
16 የፖለቲካና አቅም ግንባታ ሹመት ሹመት ሹመት 1
ዘርፍ ኃላፊ
17 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
18 የፖለቲካ ጉዳዩች ዳይሬክተር ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
የፖለቲካ ጉዳዮች ዋና ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8 1
ባለሙያ ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
19 የት/ት ተቋማት ዳይሬክተር ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
21 የአቅም ግንባታ ዳይሬክተር ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
22 የአቅም ግንባታ ዋና ባለሙያ ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
23 የአቅም ግንባታ ባለሙያ III ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 4 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
24 የከፍተኛ ት/ት ተቋማት ቢ.ኤ ዲግሪ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በክልሉ
ባሉ
አስተባባሪዎች ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ዩኒቨርስ
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ቲዎች
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ ብዛት
25 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 1
የምርጫ ጉዳዮች ዳይሬክተር ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን ሹመት
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
26 የዴሞክራሲ ባህል ግንባታና ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲግ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 10/8 1
የምርጫ ጉዳዮች ዋና ባለሙያ ሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴ
ቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
27 የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
28 የሴቶች የፖለቲካና አደረጃጀት ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ዘርፍ ኃላፊ ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን

49

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
29 የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
30 የወጣቶች የፖለቲካና ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
31 የቤተመፅሐፍት ባለሙያ ቢ.ኤ ዲግሪ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 4 1
ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
15
የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ
32 የህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሹመት 1
ሹመት ሹመት
33 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
34 የህዝብ ግኑኝነትና ሚዲያ ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 1
ዳይሬክተር ግሪ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመን ሹመት
ት/ዴቭሎፕመንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/
ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
35 የዌብ ሳይትና ሶሻል ሚዲያ ስራ ቢኤ ዲግሪ . በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር 8 3
ክፍል ኃላፊ ሳይንስ/ኤም አይ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
36 የህዝብ ግንኙነት ዋና ባለሙያ ቢኤ ዲግሪ . በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 10/8 1
ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
37 የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ III ቢኤ ዲግሪ . በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 4 1
ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
38 የካሜራ ባለሙያ ደረጃ IV/III በፎቶግራፍና ኤዲቲንግ 3/4 1
39 ድምጽና ምስል ባለሙያ ደረጃ IV/III በፎቶግራፍና ኤዲቲንግ 2/3 1
/ኦዲዮቪዡአል
10
የሀብት አስተዳደር ዘርፍ
40 የሀብት አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ ሹመት 1
ሹመት ሹመት
41 ሴክሬታሪ III ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተ 4/5 1
ር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ
ት/መስክ
42 የፋይናንስና ሰው ኃብት ቢ.ኤ/ኤምኤ.ዲ 1
አስተዳደር ዳይሬክተር ግሪ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና ሹመት
ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
43 የሰው ኃብት አስተዳደር ቢ.ኤ ዲግሪ በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ 4 1
ባለሙያ III ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
44 የሰው ኃብት አስተዳደር ደረጃ IV/III/ II ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 2/3/4 1
ሰራተኛ ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
45 የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ ደረጃ IV/III/ II ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮም 2/3/4 1
ፒውተር ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም
ተመሳሳይ ት/መስክ
46 የሻይ ቡና አዘጋጅ /ባሬስታ/ 10ኛክፍል

50

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
47 ምግብ ዝግጅት /ካፍቴሪያ/ 10ኛክፍል
48 መስተንግዶ /ካፍቴሪያ/ 10ኛክፍል
49 የጽዳት ሰራተኛ 8ኛ ክፍል ሰርተፍኬት
50 የግቢ ውበት 8ኛክፍል ሰርተፍኬት 1
ሰራተኛ/አትክልተኛ
51 የበጀትና ፋይናንስ ቡድን መሪ ቢ.ኤ በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 8/6 1
ዲግሪ/ኤም.ኤ ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
52 ከፍተኛ አካውንታንት ቢ.ኤ በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 6/4 1
ዲግሪ/ኤም.ኤ ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
53 አካውንታንት I ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኮ በአካውንቲንግ/አካውንቲንግ & 0/2 1
ሌጅ ዲፕ. ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
54 የፋይናንስ/ሒሳብ ሰራተኛ ደረጃ IV/ III/II በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ 2/3/4 1
/አካውንቲንግ & ፋይናንስ/ፐብሊክ
ፋይናንስ
55 ገንዘብ ያዥ ደረጃ IV/ III/II በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ 2/3/4 1
/አካውንቲንግ & ፋይናንስ
56 የግዥ ቡድን መሪ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 8/6 1
ም.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
57 የግዥ ከፍተኛ ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 6/4 1
ም.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
58 የግዥ ባለሙያ II ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/4/5 1
ደረጃ IV/III /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
59 የግዢ ሰራተኛ I (ፐርቼዘር I) ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
60 የንብረት አስተዳደር ቡድን ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 8/6 1
መሪ ም.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
61 የንብረት አስተዳደር ከፍተኛ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ኤ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 6/4 1
ባለሙያ ም.ኤ /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
62 የንብረት አስተዳደር ባለሙያ ቢ.ኤ.ዲግሪ/ በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/4/5 1
II ደረጃ IV/III /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
63 የንብረት አስተዳደር ሰራተኛ I ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
(ስቶር ኪፐር I) /ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
64 የህንፃ አስተዳደር ሰራተኛ ደረጃ IV/III በሰፕላይስ ማኔጅመንት/ንብረት አስተዳደር 2/3/4 1
/ፕሮኪዩሪመንት/ማኔጅመንት/ኢኮኖሚክስ
ተመሳሳይ ት/መስክ
65 የሁለገብ ጥገና ባለሙያ I ደረጃ IV/III በጄኔራል መካኒክ/ኤሌክትሪሲቲ 0/2 1
66 የትራንስፖርት ስምሪትና
ቁጥጥር ባለሙያ I
67 ሹፌር I
22
ጠቅላላ ድምር 60

ማስታወሻ፤

 የጽዳት፤ የጥበቃ እና የሻይ ቡና አገልግሎቶች ሁሉም የክልል ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የአዋጭነት
ጥናት አጥንተው አገልግሎቱን በሚሰጡ ተቋማት ህጋዊ በሆነ አግባብ ሰተው እንዲያሰሩ ቢደረግ፤

51

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.4 የዞን/ የክፍለ ከተማ፤ የወረዳና የቀበሌ የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
አደረጃጀትና መዋቅር፤
5.4.1 የዞንና ክፍለ ከተማ አደረጃጀትና መዋቅር፤

5.4.1.1 የዞንና ክፍለ ከተማ አደረጃጀት ስዕላዊ መግለጫ፤

የቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ

ፖለቲካና ህዝብ የፋይናንስና ሰው ሀብት


አደረጃጀት ዘርፍ
ግንኙነት ዘርፍ አስተዳደር ዘርፍ

የአደረጃጀት የፖለቲካና የህዝብ


ዳይሬክቶሬት ግኑኝነት ዳይሬክቶሬት

የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት

የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት

52

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.4.1.2 የመዋቅሩ የስራ መደቦች፤

የስራ ክፍል የስራ መደቦች ተፈላጊ የስራ


የትምህርት ልምድ
ተ.ቁ የጥናት መስክ
ደረጃ በዓመት ብዛት
የጽ/ቤት ስራ አስፈጻሚ
I የዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
2 ሴክሬታሪ II ደረጃ IV/III ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተር 2 1
ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
3 ኦዲተር III ቢ.ኤ.ዲግሪ በአካውንቲንግ/ኦዲቲንግ/አካውንቲንግ & 4 1
ፋይናንስ/ባንክ&ኢንሹራንስ/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/
ፐብሊክ ፋይናንስ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
4 ኢንፎ. ቴክኖሎጂ ባለሙያ II ቢ.ኤ.ዲግሪ በኢንፎ.ቴክኖ.ስራ አመራር/ኮምፒወተር ሳይንስ/ኤም አይ 2 1
/ኤም.ኤ ኤስ ተመሳሳይ ት/መስክ
5 የዕቅድ ዝግጅት ፤ክትትልና ቢ.ኤ.ዲግሪ በኢኮኖሚክስ/በማኔጅመንት/ስታትሺያን ወይም ተመሳሳይ 4 1
ድጋፍ ባለሙያ III ት/መስክ
5
አደረጃጀት ዘርፍ
6 የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ሹመት ሹመት ሹመት 1
7 የአደረጃጀት ዳይሬክተር ቢኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ ሹመት 1
ዲግሪ/ኤም.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴቭሎፕመ
ንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
8 የአደጃጀት ዋና ባለሙያ ቢኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 1
ዲግሪ/ኤም.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴቭሎፕመ 8/6
ንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
9 የአደረጃጀት ባለሙያ II ቢኤ ዲግሪ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 2 1
ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴቭሎፕመ
ንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
4
የፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት
ዘርፍ
10 የፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ሹመት ሹመት ሹመት 1
ዘርፍ ኃላፊ
11 የፖለቲካ ጉዳዮች ዋና ቢ.ኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ 8/6 1
ባለሙያ ዲግሪ/ኤም.ኤ ትምህርትአስተዳደር/ኢኮኖሚክስ/ማኔጅመንት/ዴቭሎፕመ
ንታል ስተዲስ/ገቨርናንስ/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
12 የህዝብ ግንኙነት ዋና ቢ.ኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና 8/6 1
ባለሙያ ዲግሪ/ኤም.ኤ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
13 የፖለቲካና የህዝብ ግኑኝነት ቢኤ በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና ሹመት 1
ዳይሬክተር ዲግሪ/ኤም.ኤ ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
14 የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢኤ ዲግሪ . በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና ሹመት 1
ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
15 የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ኃላፊ ቢኤ ዲግሪ . በፖለቲካል ሳይንስና ውጪ ግንኙነት/ በቋንቋና ሹመት 1
ስነጽሁፍ/በጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን /ትምህርት
አስተዳደር/ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
6

53

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
የፋይናንስና ሰው ኃብት
አስተዳደር ዘርፍ
16 የፋይናንስና ሰው ኃብት ሹመት ሹመት ሹመት 1
አስተዳደር ኃላፊ
17 ሴክሬታሪ II ደረጃ IV/III/ ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተር 4/5/6 1
II ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
18 የሰው ኃብት አስተዳደር ቢ.ኤ ዲግሪ በስራ አመራር/ህዝብ አስተዳደር/ሊደርሺፕ ወይም 4 1
ባለሙያ III ተመሳሳይ ት/መስክ
19 ገንዘብ ያዥ ደረጃ IV/ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ /አካውንቲንግ & 2/3/4 1
III/II ፋይናንስ
20 የፋይናንስ/ሒሳብ ሰራተኛ ደረጃ IV/ በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ /አካውንቲንግ & 2/3/4 1
III/II ፋይናንስ/ፐብሊክ ፋይናንስ
21 የንብረት አስተዳደር ሰራተኛ ደረጃ IV/III/ ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተር 2/3/4 1
II II ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
6
ጠቅላላ ድምር 21

54

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.4.2 የወረዳ አደረጃጀትና መዋቅር፤

5.4.2.1 የወረዳ አደረጃጀት ስዕላዊ መግለጫ፤

የቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊ

ፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት


አደረጃጀት ዘርፍ
ዘርፍ

የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት

የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት

5.4.2.2 የመዋቅሩ የስራ መደቦች፤


የስራ
ተ.ቁ የስራ መደብ የት/ት ደረጃ የጥናት መስክ ልምድ ብዛት
በአመት
1 የወረዳ ቅርንጫፍ ሹመት 1
ጽ/ቤት ኃላፊ ሹመት ሹመት
2 ሴክሬታሪ II ደረጃ IV/III/ II ሴክሬቴሪያልሳይንስ/ኦፊስማኔጅመንት/ኮምፒውተር 4/5/6 1
ሳይንስ/ኢንፎ.ቴክኖሎጂ ወይም ተመሳሳይ ት/መስክ
3 የአደረጃጀት ሹመት ሹመት ሹመት 1
ዳይሬክተር
4 የፖለቲካና ህዝብ ሹመት ሹመት ሹመት 1
ግንኙነት ዳይሬክተር
5 የሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ቢኤ ዲግሪ/ 1
ኃላፊ ደረጃ IV/III ሹመት ሹመት
6 የወጣቶች ሊግ ጽ/ቤት ቢኤ ዲግሪ/ 1
ኃላፊ ደረጃ IV/III ሹመት ሹመት
7 የፋይናስ /ሒሳብ ደረጃ IV/ III/II በሂሳብ መዝገብ አያያዝ/አካውንቲንግ /አካውንቲንግ & 2/3/4 1
ሰራተኛ ፋይናንስ
አጠቃላይ ድምር 7

55

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
5.4.3 የቀበሌ አደረጃጀትና መዋቅር፤

5.4.3.1 የቀበሌ አደረጃጀት ስዕላዊ መግለጫ፤

የቀበሌ ቅ/ፅ/ቤት ኃላፊ

የፖለቲካና አደረጃጀት
ሰራተኛ

5.4.3.2 የቀበሌ የስራ መደቦች፤


የስራ
ተ.ቁ የስራ መደብ የት/ት ደረጃ የጥናት መስክ ልምድ
በአመት ብዛት
1. የቀበሌ ቅርንጫፍ በበጎ ፍቃደኝነት ወይም በምርጫ የሚሰሩ 1
ጽ/ቤት ኃላፊ
2. የፖለቲካና ፓርቲ በበጎ ፍቃደኝነት ወይም በምርጫ የሚሰሩ 1
አደረጃጀት ሰራተኛ
2

VI. የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስራ መደቦች የምዘና ውጤት ደረጃ


ለፓርቲው ጽ/ቤት አዲስ በተዘጋጀው መዋቅር የሚገኙት የስራ መደቦች ምዘና በዋና ጽ/ቤት
እና በቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያሉ የስራ መደቦችን አንድ ላይ በማድረግ የተካነወነ ሲሆን
በቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያሉ የስራ መደቦች በዋናው ጽ/ቤት ካሉ የስራ መደቦች ጋር በይዘት
የሚለያዩ ባይሆንም ከስራ ስፋትና ጥልቀት አንጸር ሊለያዩ ስለሚችሉ በራሳቸው ተመዝነው
ደረጃ ተሰጥቷቸዋል። በአጠቃላይ በፓርቲው ጽ/ቤት ስር ወደ 194 የሚሆኑ የስራ መደቦች
ሲኖሩ 114 የስራ መደቦች በዋናው ጽ/ቤት የሚገኙ ሲሆን ቀሪዎቹ 80 የስራ መደቦች ደግሞ
ከክልል እስከ ቀበሌ በሚደርሱ የፓርቲው ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የሚገኙ የስራ መደቦች
ናቸው።
በተመረጠው በነጥብ የማወዳደር ዘዴ ውስጥ ከተካተቱት ዋና ዋና የመመዘኛ መስፈርቶችና
በስራቸው በሚገኙት ንዑሳን መስፈርቶች በያዙት ነጥብ መሰረት በተከናወነው ምዘና እና
በተገኘው ውጤት መሰረት የቅርንጫፍ ጽ/ቤት የስራ መደቦቹ በ15 ደረጃዎች የተመደቡ
ሲሆን ዝርዝሩም ከታች ባለው ሰንጠረዥ የሚታየው ነው።
56

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
የስራ መደቦች የምዘና ውጤትና ደረጃ

ተ.ቁ የሥራመደቡመጠሪያ የደረጃው ወሰን ደረጃ


1. የጽዳት ሰራተኛ 195-235 I
2. የግቢ ውበት ሰራተኛ/አትክልተኛ II
3. ጥበቃ 236-276
4. መስተንግዶ /ካፍቴሪያ/
5. ምግብ ዝግጅት /ካፍቴሪያ/ 277-317 III
6. የሻይ ቡና አዘጋጅ /ባሬስታ/
7. 318-358 IV
8.
9. ሴክሬታሪ I 359-499 V
10. የህንፃ አስተዳደር ሰራተኛ
11. የሁለገብ ጥገና ባለሙያ I
12. የንብረት አስተዳደር ሰራተኛ I (ስቶር ኪፐር I ) 500-540 VI
13. ሹፌር I
14. የሁለገብ ጥገና ባለሙያ I
15. የግዥ ሰራተኛ I
16. ሴክሬታሪ II
17. የሪከርድና ማህደር ሰራተኛ
18. የሰው ሀብት አስተዳደር ሰራተኛ
19. የፋይናንስ/ሒሳብ ሰራተኛ
20. ሴክሬታሪ III 541-581 VII
21. የትራንስፖርት ስምሪትና ቁጥጥር ባለሙያ I
22. የንብረት አስተዳደር ሰራተኛ II
23. ድምጽወ ምስል ባለሙያ /ኦዲዮቪዡአል
24. ገንዘብ ያዥ
25. የካሜራ ባለሙያ
26. አካውንታንት I
የትራንስፖርት ስምሪትና ቁጥጥር ባለሙያ II 582-622 VIII
27.
28. ኤክስኪዩቲቭ ሴክሬታሪ I
29. የሰውሀብት አስተዳደር ባለሙያII
30. አካውንታንትII 623-663 IX
31. የግዢና ባለሙያ II
32. የንብረት አስተዳደር ባለሙያ II
33. ኦዲተር II
34. የወጣቶች ሊግ አደረጃጀት ባለሙያ I
35. የሴቶች ሊግ አደረጃጀት ባለሙያ I
36. የፖለቲካናአቅም ግንባታ ባለሙያ I
37. የህዝብግንኙነትባለሙያ I
38. የአደረጃጀት ባለሙያ I
39. የመረጃና ዶኪሚንቴሽን ባለሙያ
40. የዕቅድ ዝግጅት ክትትልናድጋፍ ባለሙያ III
41. ኦዲተር III
42. ኢንፎ. ቴክኖሎጂ ባለሙያ III 664-704 X
43. የበተ መጻሀፍት ባለሙያ
44. የሰው ሀብት አስተዳደር ባለሙያIII
57

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
45. የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ II
46. የአደረጃጀት ባለሙያ II
47. የዕቅድ ዝግጅት ክትትልናድጋፍ ከፍተኛ ባለሙያ
48. የኢንፎ. ቴክኖ. ከፍተኛ ባለሙያ
49. ከፍተኛ ኦዲተር
50. ከፍተኛ አካውንታንት 705-745 XI
51. የንብረት አስተዳደር ከፍተኛ ባለሙያ
52. የግዥ ከፍተኛ ባለሙያ
53. የአደረጃጀት ባለሙያ III
54. የአቅም ግንባታ ባለሙያ III
55. የከፍተኛ ት/ት ተቋማት አስተባባሪ
56. የአመራርና የአባላት መረጃ ቋት ባለሙያ
57. የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ III
58. የፖለቲካ ጉዳዮች ከፍተኛ ባለሙያ
59. የክልል ተቋማት አደረጃጀት ክትትል ከፍተኛ ባለሙያ
60. የአደረጃጀት ከፍተኛ ባለሙያ 746-786 XII
61. የህዝብ ግንኙነት ከፍተኛ ባለሙያ
62. የዲሞክራሲ ባህል ግንባታና ምርጫ ጉዳዮች ከፍተኛ ባለሙያ
63. የውስጥ ኦዲት አገልግሎት ኃላፊ
64. የዕቅድ ዝግጅት፣ ክትትልና ግምገማ ክፍል ኃላፊ
65. የበጀትና ፋይናንስ ቡድን መሪ
66. የንብረት አስተዳደር ቡድን መሪ 787-827 XIII
67. የግዥ ቡድን መሪ
68. የፖለቲካ ጉዳዮች ዋና ባለሙያ
69. የህዝብ ግንኙነት ዋና ባለሙያ
70. የዌብ ሳይትና ሶሻል ሚዲያ ስራ ክፍል ኃላፊ 828-868 XIV
71. የአቅም ግንባታ ዋና ባለሙያ
72. የዲሞክራሲ ባህል ግንባታና ምርጫ ጉዳዮች ዋና ባለሙያ
73. የአደረጃጀት ዋና ባለሙያ
74. የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ልዩ ረዳት I
75. የዞን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ > 868 XV
76. የወጣቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
77. የሴቶች ሊግ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ
78. የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዳይሬክተር
79. የክልል አደረጃጀት ክትትል ዳይሬክተር
80. የፖለቲካ ፓርቲዎችና ሲቪል ማህበራት ዳይሬክተር
81. የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር
82. የፓርቲ አደረጃጀት ዳይሬክተር

58

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም
VII. አባሪ፤ አጠቃላይ የጥናት መዋቅሩ፤ የክልሎች ፍላጎት እና የመዋቅር ቡድኑ የወሰነው የአመራርና
የባለሙያ ብዛት አሀዛዊ መረጃን በተመለከተ

በአዲሱ የጥናት መዋቅር የቀረበ ክልሎች በአስተያየት እንዲሆንላቸው ያቀረቡት የተወሰዱ የአመራርና የባለሙያተኛ ብዛት
የክልል በሹመት የቀረበው በባለሙያነት በሹመት የቀረቡት በባለሙያነት
ፓርቲ የሰው ኃይል ብዛት ያቀረቡት ብዛት የሰው ኃይል ብዛት ያቀረቡት ብዛት አመራር ባለሙያ
ቅ/ፅ/ቤት
ድምር

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር

ድምር
ክልል

ክልል

ክልል

ክልል

ክልል

ክልል
ቀበሌ

ቀበሌ

ቀበሌ

ቀበሌ

ቀበሌ

ቀበሌ
ወረዳ
ወረዳ

ወረዳ

ወረዳ

ወረዳ

ወረዳ
ዞን

ዞን

ዞን

ዞን

ዞን

ዞን
ኦሮሚያ 11 4 3 1 19 60 20 8 1 89 39 20 16 1 76 31 7 8 1 47 34 11 5 1 51 56 10 2 1 69
1 1
አማራ 11 4 3 1 19 60 20 8 1 89 0 0 0 0 0 0 0 0 0 0 34 11 5 51 56 10 2 69
1 1
አዲስ አበባ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 20 12 7 0 39 61 20 8 0 89 34 11 5 51 56 10 2 69
0 1 1
ሱማሌ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 0 0 0 0 0 0 0 0 0 29 11 5 46 39 10 2 52
ደቡብ 1 46 39 1
ክልል 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 16 9 8 1 34 70 22 11 1 103 29 11 5 10 2 52
0 1 46 39 1
አፋር 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 0 0 0 0 0 0 0 0 0 29 11 5 10 2 52
1 46 39 1
ሲዳማ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 15 7 7 1 30 0 0 0 1 1 29 11 5 10 2 52
ደ/ምዕ/ኢት 0 1 46 39 1
ዮጵያ 7 4 3 1 15 61 20 8 1 90 11 6 6 1 24 0 0 0 0 29 11 5 10 2 52
1 1
ጋምቤላ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 5 6 9 1 21 48 11 5 0 64 27 11 5 44 33 10 2 46
1 1
ሐረሪ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 11 0 5 1 17 47 0 7 1 55 27 11 5 44 33 10 2 46
ቤንሻጉል 1 1
ጉሙዝ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 15 5 5 1 26 71 4 3 1 79 27 11 5 44 33 10 2 46
1 1
ድሬዳዋ 6 4 3 1 14 53 20 8 1 82 24 0 5 0 29 44 0 9 0 53 27 11 5 44 33 10 2 46
5
ድምር 88 48 36 12 184 698 240 96 12 1046 156 65 68 7 296 372 64 51 491 355 132 60 12 559 495 120 24 12 651

59

የክልል፣ የዞን፣ የወረዳ እና የቀበሌ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች አደረጃጀትና መዋቅር የፀደቀ 09/10/2015 ዓ.ም

You might also like