Professional Documents
Culture Documents
Page 1 of 4
1. መግቢያ
የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቢሮ በአገር አቀፍም ሆነ በክልላችን ደረጃ ፍትሀዊና ፈጣን የሆነ ቀጣይነት ያለው
ልማት ለማምጣት በሂደት ላይ እንገኛለን፡፡ ከዚህ አኳያ የሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ልማት መስፋፋት ለክልሉ
ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገትና የድህነት ቅነሳ፣ለመልካም አስተዳደር መስፈንና ለዲሞክራሲ ግንባታ የሚኖረው
ፋይዳ ቀላል አይደለም፡፡ በመሆኑም በክልሉ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ምጣኔ ሀብታዊ ዕድገት ለማምጣት በሳይንስና
ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የመጠቀም ባህል እንዲዳብር ማድረግ እና የሳኢቴ መሠረተ ልማትን ለህብረተሰብ ተደራሽ
በማድረግ የመረጃ ልውውጥን በሚያፋጥን መልኩ ማስፋፋት የተቋሙ ዋነኛው ተግባር ነው፡፡
ከዚህም ጋር ተያይዞ የሪፎርም ስራን ቅልጣፌን፣ ተደራሽነትን፣ ፍትሀዊነትንና ውጤታማነትን እንዲኖረው ለማድረግ
አቅም ለማሳደግ የሚረዱ እና ችግር ፈቺ በሆነ መልኩ ስራን ማቀናጀት የሚያስችሉ የአቅም ግንባታ ሥራዎች ላይ
2. የስልጠናው ዓለማ
የዞን፣ የልዩወረዳ፣ የተቋም የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች በሪፎርም መሣሪያዎች አጠቃቀም ላይ
ስለሚስተዋሉ ችግሮችና የመፍትሄ አቅጣጫዎች የጋራ ውይይት በማድረግ ፡-
ወጥ የሆነ ግንዛቤ በመያዝ፣
ወደ ተግባር በመግባት፣
ውጤታማ እንዲሆኑ ለማድረግ ነው፡፡
3. የስልጠናዉ አስፈላጊነት
የሪፎርም መሣሪያዎች ቀጣይነትን በማጠናከር ተቋማት አገልግሎታቸውን ቀልጣፋና ውጤታማ
በማድረግ ተልኮአቸውን መወጣት እንዲችሉ፣ በኮሮና ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጠው የነበረውን ድጋፋዊ
በመስበር ወደ ተግባራዊ እንቅስቃሴ ለመግባት፣ የተቋሙን ተልዕኮ ከማሳካት አንጻር የግንኙነትና የቅንጅት
ለማድረግ ነው፡፡
የመኔጅመንት አባላት ተሳታፊ የሆኑ ሲሆን ስልጠናዉ በጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ ጌዴኦ ባህል አዳራሽ ወንድ
Page 2 of 4
5. ለስልጠና የሚሆን ሰነድ ያቀረበ አካል
በዲላ ከተማ በቀን 25/6/2014 ዓ.ም አቶ ሙሂድን ሁሴን የሳኢቴ ቢሮ ም/ኃላፊና የሳይንስ ቴክኖሎጂ
በተነሳ ጥያቄ
የዜጎች ቻርተር መነሻ የሆነ ከክልል ማዕከል ቢወርድና እኛም ማዘጋጀት ብንችል፣
ሲሆን አንዳንዶ ዞኖችና ልዩ ወረዳዎች ላይ ያለዉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት
ሀሳብ እያንጸባረቁ በመሆኑ አስታራቂ ሀሳብ በክልል እንዲወርድልን የሚልና ለእኛ ለስራችን
በየ 15 ቀኑ ዉይይት ብናረግ እጅግ በጣም የተሻለ ነዉና ይህ ጉዳይ የመጨረሻ እልባት ማግኘት
አለበት የሚል፣
Page 3 of 4
በክልሉ በዞን በልዩ ወረዳ በተገኙበት በተሰጠ የሪፎርም ስልጠና ላይ በቀጣዩ ግማሽ ዓመት
ማድረግ ያስፈልጋል፣
ስራዉን አጠናክሮ እንዲሄዱ የማድረግ ስራ የተሰራ ሲሆን ከቢሮ እስከ ከተማ አስተዳደር ድረስ
አሰራሩ ወጥ እንዲሆን ተደርጎ ሰልጠና ብሰጣቸዉን ከዞኑ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰዉ ሀብት ልማት
ፊርማ……………………………………………
ቀን……………………………………………….
Page 4 of 4