Professional Documents
Culture Documents
ማውጫ ገፅ
1. መግቢያ..........................................................................................................................................3
2. አላማ…………………………………………………………………………………………..3
3. ተልዕኮ............................................................................................................................................3
የተቋሙ ራዕይ...................................................................................................................................3
የተቋሙ ተልዕኮ.................................................................................................................................3
የቡድኑ ተልዕኮ...................................................................................................................................4
7. ማጠቃለያ……………………………………………………………………………………….10
በተቋማዊ ደህንነት ዳይሬክቶሬት የቬቲንግ እና ስክሪኒንግ ቡድን ተልዕኮ የሆነውን የተቋሙን የሰው ሀይል
ደህንነት የማረጋገጥ ኃላፊነት በብቃት ለመወጣት እንዲችል ከዚህ በፊት የነበሩትን የስራ እንቅስቃሴዎች
ስኬቶችና ውስንነቶችን በመገምገም ለቀጣይ የስራ ዕቅድ እንደ ግብዓት መጠቀም በሚያስችል አኳኋን
አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ለ 2012 ዓ.ም በጀት አመት ለኤጀንሲያችን ተልዕኮ መሳካት የበኩላችንን ድርሻ
ለመወጣት አስፈላጊውን ትኩረት በመስጠት የምንሰራ ይሆናል፡፡ በዚህም መሰረት አጠቃላይ የተቋሙን የሰው
ሀይል የተጋላጭነት ስጋቶች ለመቀነስ እና ቀጣይነት ባለው መልኩ የተቋሙን ሁለንተናዊ ደህንነት ለማረጋገጥ
የሚያስችሉ ተግባራት ላይ በዋናነት ትኩረት በማድረግ የቡድኑን የመፈጸም አቅም የማሳደግ፣ ተቋማዊ
ትስስሮችን የማጠናከር፣ የሰው ሀይል የማወቅ ደረጃ የማሳደግ እና ሌሎች ተጓዳኝ ስራዎችን በመስራት
የበለጠ ውጤት ለማስመዝገብ የምንሰራ ሲሆን የባለድርሻና የሌሎች አጋር አካላትን ድጋፍ በመደመርና
በመጠቀም ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት በትጋት መስራት በዚህ ዓመት በስራ ክፍሉ ትኩረት የሚሰጠው
ጉዳይ ነው::
2. አላማ
የሰው ሀይል ደህንነትን ለማረጋገጥ ያለፉ ተሞክሮዎችን መነሻ በማድረግ ውስጣዊና ውጫዊ ከባቢዎችን
በመፈተሸ ክፍሉ በ 2012 ዓ.ም የሚያከናውናቸውን ተግባራት በመለየትና የአፈጻፀም ስልት በመንደፍ
3. ተልዕኮ
የተቋሙ ራዕይ
በ 2017 ዓ.ም ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ብቃት ያለው እና በሃገሪቱ ህዳሴ ቁልፍ ሚና የሚጫወት
የቡድኑ ተልዕኮ
አሰባሰብ፣ የኋላ ታሪክ ጥናት፣ የምልመላ እና መረጣ ስራዎች አቅም በመገንባት ቀጣይነት ያለው
የውስጥና የዉጪ የጠላት ሃይሎች ትስስር እያደገ መምጣትና ተቋማችን የነዚህ ኃይሎች ዋነኛ ኢላማ
መሆን
ስራዎቻችን ዝርዝር የአሰራር ስርዓት ያላቸው እና ለክፍሉ ስራዎች መነሻ ሊሆኑ የሚችሉ
በመመሪያዎች የተደገፉ መሆናቸው የአሰራር ስርዓቶችና አቅሞች መኖራቸው
ለመስራት ያለን ዝግጁነት እያደገ መምጣቱ ከሚፈለገው የተቋሙ ተልዕኮ አንፃር ሰውን
ማወቅ መቻሉ
በክፍሉ የሰው ሀይልን ደህንነት የማረጋገጥ
ተግባራት የጠላትን እንቅስቃሴ እና የስለላ ተልዕኮ ዘርፉ በአለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ትኩረት
የአሰራር ስርዓቶቻችን በቴክኖሎጂ የተደገፉ አለመሆኑ የጠላቶች እና የይሆናል ጠላቶች አይነት ባህሪ
የተቋሙ ማህበረሰብ የደህንነት ግንዛቤ አናሳ መሆኑ እና የማጥቂያ ስልቶች በየጊዜው ተለዋዋጭ
ብዛት አንፃር ያለው ሀይል አነስተኛ መሆኑ ዘርፉ ከግለሰቦች ሰብዓዊ እና ዲሞክራሲያዊ
ግብ 1፡- የተቋሙን የሰው ሀይል ደህንነት ማረጋገጥ (የሰው ኃይል የማወቅ ደረጃ ማሳደግ) የቀደምትነት
ዋና ዋና ተግባራት ደረጃ
ለተቋሙ ተልዕኮ የሚመጥን፣ ማንነቱ የታወቀ እና ደህንነቱ የተረጋገጠ የሰው ሀይል መለየት (የሰው ኃይል የማወቅ
1
ደረጃ ማሳደግ)
የቅድመ ቅጥር ምልመላ እና መረጣ ስራዎችን ማከናወን
የቅድመ ቅጥር ኢንተርቪው ማድረግ
የተቋሙን የሰው ሀይል ልማት እስትራቴጂዎች መሰረት ያደረገ የአባላትን የስልጠና እና ትምህርት እድሎች ማመቻቸት
የአሰራር ስርዓቶችን ማዘመን (ሰው ለማወቅ የሚያግዙ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን እና ሳይንሳዊ የአሰራር ስርዓቶችን
ማጥናት)
መለኪያ
ግቦች
ቀዳማይ ዳህራይ
የማንነት ማጣራት (ቬቲንግ) ስራዎችን መፈፀም (100%) ትንተና የተሰጠበት የአባላት ፕሮፋይል
የቅድመ ቅጥር ምልመላና መረጣ ስራዎችን መፈፀም ትንተና የተሰጠበት የአባላት ፕሮፋይል
1
(100%)
የአባላትን ፕሮፋይል ማደራጀት (100%) ካታሎግ ስርዓት ውስጥ የገባ የአባላት ፕሮፋይል
ከባለድርሻ አካላት ጋር የተፈጠረ ትስስር
2 የደንበኛ እርካታ
ከአጋር አካላት ጋር የተፈጠረ ትስስር
የደንበኛ እርካታ
የተዘጋጁ የውይይት መድረኮች ብዛት የተፈጠረ የተልዕኮ ግልፀኝነት
የቀረቡ ግብዓቶች
3 የተሻሻሉ የአሰራር ስርዓቶችና ስትራቴጂዎች ፀድቀው የተተገበሩ የአሰራር ስርዓቶች
የተዘጋጁ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የተፈጠረ አቅም
የፀደቀ መመሪያ የተተገበረ መመሪያ
6.2. መለኪያ
6.3. ስኮር ካርድ
የግብ
መስፈሪያ የመለኪያ ዒላማ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
ክብደት መነሻ
ግቦች መለኪያ ክብደት ሩብ ሩብ ሩብ ሩብ
አባላት ብዛት
የተደራጀ የአባላት ፕሮፋይል በ% 20 0% 100% 100% 100% 100% 100%
ትስስር
30% 60% 30% 40% 50% 60%
ከአጋር አካላት ጋር የተፈጠረ ትስስር በ%
30
በ% 30 50% 90% 60% 70% 80% 90%
የደንበኛ እርካታ መጠን
የተዘጋጁ የውይይት መድረኮች ብዛት በቁጥር 20 0 16 4 4 4 4
የተሻሻሉ የአሰራር ስርዓቶች እና በ% 20 50% 90% 60% 70% 80% 90%
3 30 ስትራቴጂዎች
በቁጥር 30 0% 4 1 1 1 1
የተዘጋጁ የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች
በቁጥር 30 0 1 ዝግጅ ማፀደቅ 1 ትግበራ
የፀደቀ መመሪያ
ት
7. ማጠቃለያ
የቬቲንግና ስክሪኒንግ ቡድን የ 2012 ዓ.ም አመታዊ እቅድ የክፍሉ ተልዕኮ የሆነውን ከሰው ሀይል ሊመነጭ የሚችልን
የደህንነት ስጋት በመቀነስ ማንነቱ የታወቀ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የሰው ሀይል የመለየት ተግባራት ላይ ትኩረት በማድረግ
የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ከመቸውም ጊዜ በላይ ከፍተኛ ርብርብ የሚደረግ ይሆናል፡፡ በመሆኑም በቀጣይ ጊዜያት
በስፋት የሚሰሩ ይሆናል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ዘርፉ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የጠላት እንቅስቃሴ
እና ተለዋዋጭ የማጥቂያ ስልቶች ማወቅ የሚያስችል አቅም መፍጠርን የሚጠይቅ እና ከቅርብ ጊዜ ወደህ
በአገራችን እየተፈጠሩ ካሉ ክስተቶች ጋር በተየያዘ የዘርፉ አስፈላጊነት ከተቋማችንም ባለፈ የሌሎች ተቋማትን
ትኩረት የሚስብ በመሆኑ በዘርፉ ሀገራዊ አቅም ለመፍጠር ለአቅም ግንባታ ስራዎች ከፍተኛ ትኩረት ተሰጦ
የሚሰራ ይሆናል፡፡ በመሆኑም ክፍሉ በ 2012 በጀት አመት በሁሉም የክፍሉ አባላት ዘንድ የተልዕኮ ግልፀኝነት
በመፍጠር በከፍተኛ የስራ ተነሳሽነት እና የአመራር ቁርጠኝነት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የምንሰራ
ይሆናል፡፡