You are on page 1of 3

በኢትዩጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፎርም ቁጥር 14

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኤጄንሲ /የተሻሻለው/

በትዕዛዝ ቁጥር 23/1954 ዓ.ም. በአንቀጽ 7/1/ እና 28/1/ መሠረት የተዘጋጀ

ማስጠንቀቂያ የሥራ መደብ መጠይቅ

ሀ. በዚህ ፎርም ውስጥ የተመለከቱትን ጥያቄዎች ሲመልስ ጥንቃቄ በማጉደል ወይም ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መልስ ጽፎ የተገኘ ማናቸውም
የመንግስት ሠራተኛ ብርቱ የዲስኘሊን ቅጣት ይደርስበታል፡፡

ለ. ተጨማሪ አስተያየት ቢኖር በ 15 ኛው ተራ ቁጥር ሊገለጽ ይቻላል፡፡ አስተያየቱንም የጻፈው የመንግስት ሠራተኛ ሙሉ ስሙን ፈርሞ ማረጋገጥ
አለበት፡፡

ተ.ቁ ሚኒስቴሩ ወይም ድርጅቱ ዲሬክሲዮን (መምሪያ) ፎርሙን የሚሞላ


ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ድሬዳዋ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከድርቡ መስመር
አልፎ እንዳይጽፍ
1 ክፍል ንዑስ ክፍል /ዩኒት/
የጠቅላላ አገልግሎትና ፋሲሊቲ አስተዳደር ክፍል
2 ሥራው የመደቡ መጠሪያ
የጠቅላላ አገልግሎትና ፋሲሊቲ አስተዳደር ቡድን
3 የሥራው ማዕረግ /ደረጃው/ ብዛት 1 የመደቡ ደረጃና ኮድ
የጠቅላላ አገልግሎት ቡድን መሪ III
4 ቢሮው ወይም ሥራው የሚገኝበት ቦታ ከተማ ክፍለ ሀገር
ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ድሬዳዋ
የመደበው አናሊስት

5 የሠራተኛው ስም የሠራተኛው የትምህርት ደረጃ ያገልግሎት ዘመንደ

6 የሳምንቱ የሥራ ሰዓቶች


39 – 40
የተመደበበት ቀን

7 የመደቡ የሥራ ዝርዝሮች እንደየክብደታቸው ቅደም ተከተል ይገለፁ እያንዳንዱ ተግባር የሚጠይቀው ጊዜ መቶኛ(%)

የአናሊስቱ አስተያየት

ተጠሪነቱ፡- ለሚሰራበት ቢሮ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

1. በቡድኑ የሚከናወኑ ተግባራትን ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ያደራጃል፣ ያስተባብራል፣ ይመራል፣ 15%


ይቆጣጠራል፣
2. በሥሩ ለሚገኙ ሠራተኞች ሥራን ያከፋፍላል፣ ይደግፋል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣ 15%
ይገመግማል፣ ግብረመልስ ይሰጣል፤
3. የቢሮዎችና፤አደራሾች፤ የእንግዳ ማረፊያ፤መማሪያ ክፍሎቸ፤ ሁለገብ ፤ ላይብረሪ ቤተሙከራዎች 12%
ሌሎች አገልግሎት የሚሰጡትን ህንጻዎች ማስተዳደር
4. የቢሮና የአደራሽ ጥገና ፍላጎት መረጃ እንዲሰባሰብ፣ እንዲለይና እንዲጠገን ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣ 10%

5. ለመምህራን መኖሪያ በኪራይ አገልግሎትና የቤት ማስፋፊያና ቤት ፋሲሊቲ ፕሮጀክት ማቀድ


8%
6. የጽዳትና ውበት ሠራተኞች የሥራ ስምሪት ማስተባበር፣ አፈጻጸሙን ይከታታላል፣
8%
7. የሚዘጉ የመታጠቢያና የመጸዳጃ መስመሮች ብልሽት ተለይተው በወቅቱ ጥገና የተደረገላቸው
መሆኑን መከታተል፤ ማስፈጸም፤ 8%
8. የዉሃ የመብራት አገልግሎት ብልሽቶች በወቅቱ ተከታትሎ ማስጠገን
5%
9. ጥገና የሚያስፈልጋቸው የቢሮ ወንበሮች፣ ጠረጴዛዎች፣ የፎቶ ኮፒ ማሽኖች፣ ሌሎች ሁለገብ
መሳሪያዎች በቀረቡ የጥገና ጥያቄ መሰረት ማሰራት፤ ማረጋገጥ፣ማስተዳደር 5%
10. ለጥገኛና ማደሻ አገልግሎት የሚውሉ ቁሳቁሶችና ግብዐቶች እንዲቀርቡ ማድረግና ለታለመላቸው አላማ
መዋላቸውን መከታተልና ማረጋገጥ፣ 5%
11. የቢሮዎችና፤መማሪያ ክፍሎቸና ሌሎች አጠቃላይ መረጃ /profile/ ማደራጅት
4%
12. ለበላይ አመራሮች፣ ለሥራ ኃላፊዎችና ለሠራተኞች ቢሮዎች እንዲመቻቹ ያደርጋል፣ ይደግፋል፡፡
13. በኃላፊው የሚሰጡ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል በተጨማሪም አመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት
5%
ለኃላፊ ያቀርባል፡፡

8 የክፍሉ ኃላፊ ብቻ የሚሞላው (ከተራ ቁጥር 8 እስከ ተራ ቁጥር 13 የተመለከቱትን)

 ይህ ሥራ ሊያስከትል የሚችለው አደጋ ቢኖር ባጭሩ ይገለጽ፡፡ የሥራ አደጋ የለውም፣


9
ተጠሪነቱ፡- ለሚሰራበት ቢሮ ሆኖ የሚከተሉትን ተግባራት ያከናውናል፡፡

የፋሲሊቲ አስተዳደር ጠቅላላ አገልግሎት የኢንስቲተዩቱ እቅድ ለማስፈጸም ስራን መምራትና ማስተባበር፣ የኢንስቲተዩቱ የዉሃ፣
መብራት፣ ስልክ አገልግሎት የተሟላ እንዲሆን ጽዳትና ውበት ስራዎች በአግባቡ መከናወናቸውን መከታተል፣ ጥገና አገልግሎትን
መምራት፣ የመሳሪያና እና የቢሮ፣ የአደራሽና የክፍሎች፤ሌሎች ሕንጻ አገልግሎት እንዲሁም የመኖሪያ ቤቶች አስተዳደርና አገልግሎት
አሰጣጥን በመደገፍና በመከታተል ቀልጣፋና ዉጤታማ ተግባራት መሆኑን ማረጋገጥ ነው፡፡

10
1. ሥራው ራሱ የሚጠይቀውን የቁጥጥርና የሥልጣን መጠን በትክክል ሊያመለክት የሚችለው ተመርጦ ባንዱ ሳጥን ውስጥ ብቻ የ X ምልክት
ይደረግ፡፡
ሀ. የመደቡ ዝርዝር ሥራ አንድ በአንድ በቅርብ አለቃው ይታያል፡፡ መጠነኛ ቁጥጥርም ይደረግበታል፡፡
ለ. የመደቡ ሥራ አልፎ አልፎ በቅርብ አለቃው ይታያል፡፡ መጠነኛ ቁጥጥርም ይደረግበታል፡፡ 
ሐ. ለመደቡ ወይም ለክፍሉ በተሰጠ የሥራ መመሪያ መሠረት ሠራተኛው አስተያየት የመስጠትና አንዳንድ ውሳኔዎች የማድረግ ሥልጣን
አለው፡፡ XXXX
መ. ለመደቡ ወይም ለዲሬክሲያኑ በተሰጠ ደንብ ጠቅላላ መመሪያ መሠረት ሠራተኛው አስተያየት የመስጠትና ውሳኔ የማድረግ ሥልጣን
አለው፡፡ 

11 2. ከዚህ በላይ የ X ምልክት የተደገበት ቁጥጥር ወይም ሥልጣን እንዴት በሥራ ላይ እንደሚያስረዱ ዓይነተኛ ምሳሌዎች
ባጭሩ ይግለጹ፡፡
ውስብስብ ጉዳዩችን ለውሳኔ ለሃላፊ ማቅረብ፤ የሰራተኞችን ቀላል የስራ ግድፈት በመነጋገር እርምጃ መውሰድ፤ ከባድ የስራ ግድፈት ሪፖርት ለቅርብ
ሃላፊ ፤ የስራ ጫናዎችን ሪፖርት ማድረግ፤ ለጥገና የሚያስፈልጉ ግብዓት አይነትና መጠን ግዢ ፍላጎት መጠየቅና ማጸደቅ፤ የጽዳት እቃዎች
የደንብልብስ፣ የጽዳት እቃዎች ግብዓት በወቅቱ ተገዝተው እንዲቀርቡ ክትትል ማድረግ፤ ለሰራተኛ ተጨማሪ ክፍያዎችን መጠየቅ

1. መደቡን የያዘው ሠራተኛ በቀጥታ የሚቆጣጠራቸው ሠራተኞች ስምና የሥራ ማዕረግ


ጽዳት ሠራተኛ፤ ሁለገብ ጉልበት ሠራተኛ፤ የፎቶ ኮፒ ህትመት ሠራተኛ፤ ጥረዛ ሠራተኛ፤ ማሽን ኦፕሬተር፤ ሁለገብ ማሽን ጥገና ሠራተኛ፤
ኤሌክትሮ መካኒካል ጥገና፤ ቧንቧ ሠራተኛ፤ጸሃፊ
2. በ 11 (1) በተዘረዘሩት አማካይነት የሚቆጣጠራቸው ሠራተኞች ብዛት___117 (አንድ መቶ አስራ ሰባት)ኤ
13 መደቡ ክፍት ቢሆን ኖሮ ከአዲሱ ተቀጣሪ የሚፈለግ፣
1. ትምህርት፡- በማኔጅመንት፣ በኢኮኖሚክስ፣ አካውንቲንግ፤ በግዢና ንብረት አስተዳደር ፣በሥራ አመራር፤ የህዝብ አስተዳደር
የመጀመሪያ ዲግሪ
2. የሥራ ልምድ (የሥራ ዓይነት ዘመኑ)፡ 4 ዓመት በጠቅላላ አገልግሎት ሥራዎች ወይም በፋሲሊቲ አስተዳደር ወይም በአስተዳደር
ሥራ፤ በንብረት አያያዝ/ሀላፊነትና ወይም ተመሳሳይ ልምድ
3. ፆታ ወንድ/ሴት አይለይም
4. ዕድሜ በስራ ዕድሜ ክልል ውስጥ
14 የወር ደመወዝና ልዩ ልዩ አበል ሀ. የወር ደመወዝ /ጠቅላላ/ ለ. የመኪና አበል ቢኖር
$ ----------------------------------------------- $ -------------------------------------------
ሐ. የኃላፊነት ወይም የኑሮ ወይም የቆላ መ. ሠራተኛው ለዚህ ሥራው በገንዘቡ
አበል ቢኖር ሆነ በዓይነት የሚያገኘው ቢኖር
$ ----------------------------------------------- $ -------------------------------------------
ማረጋገጫ፣
ከዚህ በላይ በመጠይቁ የተገለጹት መልሶች ሁሉ እውነትና የተሟሉ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡፡

ሀ. የሠራተኛው ስም ፊርማ ቀን ስልክ ቁጥር

ለ. የቅርብ አለቃው ስምና የሥራው ማዕረግ ፊርማ ቀን ስልክ ቁጥር


ሐ. የመ/ቤቱ የሥራ መደብ ሹም ስም ፊርማ ቀን ስልክ ቁጥር
15 የሚቀጥለው ነገር ወይም ሌላ ተጨማሪ አስተያየት ቢኖር ከዚህ በታች መግለጽ ይቻላል፡፡ የሚጨመረው ነገር የእንዲህ ያለው ተከታታይ ቁጥር
ተከታታይ ሲል መጀመር አለበት፡፡ ሥፍራ ሳይበቃ ቢቀር ሌላ መጨመር ይፈቀዳል፡፡

You might also like