You are on page 1of 107

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ

የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት

የዋቅራዊ አደረጃጀት ጥናት ሰነድ

ህዳር / 2016 ዓ.ም

አዲስ አበባ
ማውጫ
ከፍል አንድ ................................................................................................................................................... 1

1. መግቢያ ............................................................................................................................................. 1

2. የጥናቱ አጠቃላይ ዳራ/Background of the study/................................................................. 1

2.1. ከአደረጃጀትና መዋቅር አንጻር፤ ................................................................................................. 3

2.2. ከአሰራር አንጻር ............................................................................................................................ 5

2.3. ከሰው ኃይል ስምሪት አንጻር፣ ..................................................................................................... 7

2.4. ከቴክኖሎጂ አንጻር ....................................................................................................................... 8

2.5. ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር ....................................................................................................... 9

3. የጥናቱ መነሻ ሃሳብ /statement of the problem/ ................................................................ 10

4. የጥናቱ ዓላማ................................................................................................................................... 11

5. የጥናቱ ወሰን ................................................................................................................................... 11

6. የጥናቱ አሰፈላጊነት ........................................................................................................................ 12

7. የጥናቱ ሥልት ................................................................................................................................ 12

8. በአጠቃላይ ጥናቱ የተጠቀማቸው የመረጃ ምንጮች፡- ....................................................................... 12

8.1. የጥናቱ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ ምንጮች.................................................................................... 12

8.2. የሁለተኛ ደረጃ የመረጃ ምንጮች ................................................................................................... 12

9. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት .................................................................................................................. 13

ክፍል ሁለት ................................................................................................................................................ 14

1. የሀገር ውስጥ እና የውጪ ተሞክሮዎች ............................................................................................... 14

2.1. የሀገር ውስጥ ተሞክሮ...................................................................................................................... 14

2.2. የውጪ ተሞክሮ ............................................................................................................................... 14

2.3. የተገኙ ተሞክሮዎች ........................................................................................................................ 16

ክፍል ሦስት................................................................................................................................................. 18

3. የኤጀንሲው መዋቅር በተመለከተ........................................................................................................ 18

3.1. የኤጀንሲው ራዕይ፣ ተልዕኮዎችና እሴቶች፤ .............................................................................. 18


3.2. የኤጀንሲው ስልጣንና ተግባራት፤............................................................................................... 19

3.3. የኤጀንሲው ዋና ዋና አገልግሎቶችን እና ተግባራትን መለየት............................................ 21

3.3.1 የተቋሙ ዋና ዋና አገልግሎቶች ወይም ተግባራት ማደራጀት ............................................. 21

3.3.2. ዋና ዋና አገልግሎቶችን በስራ ሂደት መልክ ማደራጀት/regrouping/ ........................... 22

3.4. የኤጀንሲው መዋቅር መርሆዎች፤............................................................................................... 23

3.5. የኤጀንሲው መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ፤ .................................................................................... 24

3.6. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ፤ ............................................................ 25

3.7. የኤጀንሲው ዳይሬክቶሬቶች፣ ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች ዋናዋናተግባርናኃላፊነት..... 26

3.7.1. በማዕከል የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ........................................................... 26

3.7.2. በክፍለ ከተማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቡድን.................................................................... 92


ከፍል አንድ
1. መግቢያ
ተቋም የሚፈጠረው ወይም የሚደራጀው ህብረተሰቡ የሚጠይቀውን እና የሚፈልገውን
አገልግሎቶች ተደራሽ በማድረግ የዜጎችን እንግልት ለመቅረፍ ነው፡፡ በዚሁ አግባብ የአዲስ
አበባ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ አጀንሲ በከተማው ወሰን ውስጥ የሚገኙ ቁራሽ
መሬቶችን፣ የባለቤትነት መብት፣ ክልከላና ኃላፊነት አረጋግጦ በመመዝገብ አስተማማኝና
ዘመናዊ የካዳስተር ስርዓት በመገንባት የቋሚ ንብረት ምዝገባና ግምትን፤ የተቀናጀ የመሬትና
መሬት ነክ መረጃና በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአድራሻ ሥርዓት በመዘርጋት፣ ቀልጣፋና
ውጤታማ አገልግሎት በመስጠት የህብረተሰቡን የመልካም አስተዳደርና የልማት ጥያቄ
በመፍታት የእርካታ ደረጃውን እመርታዊ በሆነ መልኩ የአደረጃጀት ሪፎርም በመስራት
ሕብረተሠቡን ሊያረካ የሚችል አገልግሎት መስጠት ይጠበቅበታል፡፡

ይሁን እንጂ ባለፉት አመታት ኤጀንሲው በአዋጅ ቁጥር 74/2014 ለተቋሙ የተሰጠውን
ስልጣንና ተግባር በአግባቡ ከመወጣት አንጻር የመፈጸምና የማስፈጸም አቅሙ የተጠናከረ
አለመሆኑ፣ የተማከለ የአሰራር ስርዓት በተቋሙ ውስጥ መኖር፣ ሁሉ አቀፍ ዘመናዊ የካዳስተር
ምስረታ እየሄደ ያለበት ፍጥነት በሚፈለገው ደረጃ ላይ አለመሆኑ፣ በአብዛኛው የሚሰራቸው
ስራዎች ተቋም ተሻጋሪ በመሆናቸው የተለያዩ መረጃዎች አለማግኘት እና በባለድርሻና
ባለሚና አካላት መካከል ያለው ቅንጅታዊ አሰራር በአግባቡ ባለመመራቱ ወዘተ እመርታዊ
ለውጥ ማምጣት አልተቻለም፡፡

በመሆኑም የከተማ አስተዳደሩ ተቋማት ከአደረጃጀት፣ ከግብዓት፣ ከቴክኖሎጂ፣ አውትሶርስ


ከማድረግ፣ ከህግ ማዕቀፍ፣ ከአሰራርና ከሰው ሀይል ስምሪት እና የአሰራር ማሻሻያ ወዘተ
ጥናት በማካሄድ ሁሉን አቀፍ ሪፎርም ተግባራዊ እንዲደረግ በከተማ አስተዳደሩ ፍላጎት ላይ
ተመስርቶ ኤጀንሲው በቀጣይ ተግባሩን በተሻለ ሁኔታ ለመፈጸም የሚያስችል አደረጃጀት
አጥንቶ እንደሚከተለው ተዘጋጅቶ ቀርቧል፡፡

2. የጥናቱ አጠቃላይ ዳራ/Background of the study/


የአዲስአበባከተማአስተዳደርየከተማውንህዝብማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊእናፖለቲካዊችግሮችንለ
መፍታትበተለያዩጊዜያቶችየተለያዩህጎች፣አደረጃጀቶችበተሻሻለውየአዲስአበባከተማአስተዳደ
ርቻርተርአዋጅቁጥር 361/1995
መሰረትበማዘጋጀትናበመተግበርዋነኛየህልውናጥያቄዎችየሆኑትንየመልካምአስተዳደርናየመል
ማትመብትለመመለስጥረትሲያደርግቆይቷል፡፡ በተለይምበቻርተሩአንቀጽ 14(1)
በተሰጠውስልጣንመሰረትየከተማውንህዝብአዳጊፍላጎትሊመልስበሚችልአግባብየከተማውንአስ
ፈጻሚአካላትበተለያዩጊዜያቶችሲያደራጅቆይቷል፡፡

በህገ መንግስቱ አንቀጽ 40 ንዑስ አንቀጽ 1 ላይ የተደነገገውን ተግባራዊ ለማድረግ አዋጅ


ቁጥር 818/2006 የተቀመጠውን ዜጎች ለያዙት ይዞታ ዋስትና የማግኘት መብት ተቋማዊ
በሆነ እና በተደራጀ አግባብ የመመለስ ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ በከተማችን እየተካሄደ
ያለውን ለውጥ ውጤታማ፣ ዘላቂና ተቋማዊ ለማድረግ፣ የህብረተሰቡን የአገልግሎት
ጥያቄበፍጥነትና በጥራትለመመለስከተማአስተዳደሩበ2014
ዓ.ምየከተማውንአስፈጻሚአካላቶችበአዋጅቁጥር 74/2014 እንደገናእንዲቋቋሙአድርጓል፡፡

በዚሁ መሠረት በአዲስአበባከተማወሰንውስጥየሚገኙ የቁራሽ


መሬትይዞታዎችንሙሉበሙሉአረጋግጦናመዝግቦአስተማማኝናዘመናዊ ሁሉን አቀፍ
የካዳስተርስርዓትበመገንባት፤ የቋሚ ንብረት ምዝገባና ትመና፣ የተቀናጀ የመሬትና መሬት
ነክ መረጃ፣ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የአድራሻ ሥርዓት በመዘርጋት፣ በቴክኖሎጂ የተደገፈ
ቀልጣፋና ውጤታማ አገልግሎት በመስጠት
የህብረተሰቡንየመልካምአስተዳደርናየልማትጥያቄበመፍታትየእርካታደረጃውንእመርታዊበሆነ
መልኩአደረጃጀቱንበመለወጥሕብረተሠቡንሊያረካየሚችልአገልግሎትመስጠትይጠበቅበታል፡፡
ከዚህ ጋር ተያይዞ ኤጀንሲው ዘመናዊ የካዳስተር ስርዓት ከመገንባት እና የተሻለ አደረጃጀት
ፈጥሮ ውጤታማ ከመሆን አንጻር እና በባለድርሻና ባለሚና አካላትን አቀናጅቶ በመምራት
ሂደት አሉ የሚባሉ መሠረታዊ ክፍተቶችን በመሙላት እመርታዊለውጥማምጣትአልተቻለም፡፡

በአጠቃላይ
ከላይየተጠቀሱትንጨምሮሌሎችነባራዊሁታዎችንበመዘርዘርየችግሮቹመነሻከአደረጃጀት፣
ከግብዓት፣ ከቴክኖሎጂ፣ አውት ሶርስ ከማድረግ፣ ከህግ ማዕቀፍ፣ ከአሰራርና ከሰው ሀይል
ስምሪት እና የአሰራር ስርዓት ጋርየተገናኙመሆንአለመሆናቸውበመተንተንለችግሮቹየሚመጥን
ሁሉን አቀፍ የሪፎርም ስራ በመስራት የተሳለጠ አገልግሎት ለመስጠት
የአደረጃጀትእናየአሰራርለውጥጥናትማካሄድበማስፈለጉየመሬትይዞታምዝገባናመረጃኤጀንሲመ
ዋቅራዊ የአደረጃጀት ጥናትእንደሚከተለውተዘጋጅቶቀርቧል፡፡

2
2.1. ከአደረጃጀትና መዋቅር አንጻር፤
ከአደረጃጀት አንጻር በጥንካሬ ሊወሰድ የሚችለው ኤጀንሲው ተጠሪነት ለከንቲባ ሲሆን
የካዳስተር ስርዓት ግንባታን ዕውን ለማድረግ የሚያስችል መዋቅራዊ አደረጃጀት እንዲኖር
ተደርጓል፡፡ በተፈጠረው መዋቅራዊ አደረጃጀት ልክ ለስራው የሚያስፈልጉ ዘርፎች እና የስራ
መደቦች መኖራቸው፤ እንዲሁም አደረጃጀቱ እስከ ክ/ከተማ ድረስ የተደራጀ መሆኑ፤
በተጨማሪም ኤጀንሲው የተሰጠውን ስልጣንና ተግባር ይዞ ከመብት ፈጣሪ ተቋም ተለይቶ
እራሱን ችሎ እንዲደራጅ መደረጉ ሲሆን፤ የነበረው አደረጃጀት እንተቋሙ የተሰጠው ተልዕኮ
በሚጠበቀው ልክ እንዲወጣ የማያስችሉ ሁኔታዎች ያሉ ሲሆን እነሱም፡-
• ተቋማትን አስተባብሮ የሚመራና በህግ የተቋቋመ ቦርድ ባለመኖሩ ተቋም ተሻጋሪ
የሆኑ ስራዎች በሚፈለገው ልክ አፈጻጸም እንዳይመዘገብ በማድረጉ የካዳስተር
ስርዓቱን ለመገንባት የሚያስችል የግብዓት፣ የአሰራር፣ የህግ፣ የቴክኖለሎጂ እና
ሌሎች ችግሮችን ገምግሞ የሚታዩ ክፍተቶችን ለመፍታት የሚያስችል አቅጣጫ
መስጠት አለመቻሉ፡፡
• በአጭር ጊዜ ውስጥ መጠናቀቅ የሚገባቸው የይዞታ ማረጋገጥ እና የአድራሻ ስርዓት
ትግበራ ተግባራት በመደበኛ አሠራር ላይ ተካቶ መደረጃቱ፤
• ኤጀንሲው የህጋዊ ካዳስተር ምዝገባ፤ የቋሚ ንብረት ምዝገባና የንብረት ግምት
አገልግሎት፤ የአድራሻ ስርአት ዝርጋታ እና የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ማደራጀት
ስራዎችን ማከናወን የሚጠበቅበት በመሆኑ ከተቋሙ የስራ ይዘት እና ስፋት አንጻር
እራሳቸውን ችለው መቆም የሚችሉ እንደሞሆናቸው መጠን የተቋሙ ስያሜ እና
የተቋሙ ደረጃ ከፍ ብሎ የውሳኔ አካል ሆኖ ያለመደራጀት በኤጀንሲው የአፈጻጸም
ውጤቱ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማሳደሩ፡፡
• የኤጀንሲው ማቋቋሚያ አዋጅ ላይ የተሰጠው ስልጣን ላይ ስራዎቹን ይሰራል በማለት
መደንገግ ሲገባው "ይቆጣጠራል" "ያረጋግጣል" የሚሉ በመሆናቸው ስራው በሶስተኛ
ወገን እንደሚሰራ ማስመሰሉ፡፡
• የቋሚ ንብረት ምዝገባ በከተማ ደረጃ እየተከናወነ ባለመሆኑ ለስም ዝውውር፤ ለንብረት
ግብር እና ለተለያዩ የንብረት ግምት አገልግሎት መረጃ ምንጭ የሌለ በመሆኑ ግምት
ለመስራት ለእያንዳንዱ አገልግሎት መስክ በመሄድ የቤቱን ልኬት ብቻ መሰረት
በማድረግ በባለሙያ እይታ የሚከናወን በመሆኑ ትክክለኛውን የንብረቱን ግምት

3
በማስቀመጥ፣ ፈጣን አገልግሎት ከመስጠት እና ከብልሹ/ሌብነት የጻዳ አሰራር
እንዳይፈጠር ማድረጉ፤
• የመሬት መረጃ ማደራጀትና ስርጭት የስራ ክፍል ከአስፈላጊነቱ እና ከስራው ስፋት
አንጻር በሚገባው ልክ ያለመደራጀቱ በሚፈለገው ልክ መሬት ነክ መረጃዎችን
አደራጅቶ፣ ተንትኖና ለሚመለከተው አካል እና ተጠቃሚ ማሰራጨት አለመቻሉ፡፡
• የኤጀንሲው የድጋፍ ሰጪው ስራ በማዕከል ላይ የታጠረ ሲሆን በአስራ አንዱም
ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና ከአንድ ሺ አራት መቶ በላይ ሰራተኛ ስራውን ወደ ማዕከል
እንዲመጣ የሚያስገድድ በመሆኑ አደረጃጀቱ እስከታችኛው እርከን/ቅርንጫፍ ጽ/ቤት
አለመውረዱ፡፡
• የይዞታ ማረጋገጥ ስራ ከስራ ከባህሪው አንጻር በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ መጠናቀቅን
የሚጠይቅ እንደመሆኑ በአጭር ጊዜ አጠናቆ የካዳስተር ስርአቱን ለመገንባት በመደበኛ
አደረጃጀት ብቻ ጠብቆ መስራት እስከአሁን ያለው ውጤት እንደሚያሳየው የእወጃ
ስራውን እንደ ሁኔታው የመተው እና በቁጥቁጥ በማወጅ መጠናቀቅ ከሚገባው ስራ
አንጻር ከሰላሳ ፐርሰንት እንዳይበልጥ ማድረጉ፡፡
• ለመሬት ይዞታ ማረጋገጥ ስራ ግብአት በሚሰጡ ተቋማት የስራውን ባህሪ ታሳቢ ባደረገ
መልኩ የተለየ አደረጃጀት አለመፈጠሩ ለውጤቱ ዥቅተኛ መሆን አስተዋጽኦ ማድረጉ፡፡
• የአድራሻ ስርአት ዝርጋታ ስራውን በአጭር ጊዜ ስርአቱን ዘርግቶ ለቀጣይ አገልግሎት
ዝግጁ ከማድረግ አንጻር ከመደበኛው አደረጃጀት በተጨማሪ ሌሎች ስራውን
ሊያቀለጥፉ የሚችል የአደረጃጀት ስልቶችን ጥቅም ላይ አለማዋል፤
• የመፈጸምና የማስፈጸም ብቃትን ሊያመጣ የሚችል አደረጃጀት (research and
development) አለመኖሩ
• በመሬት ይዞታ ማረጋገጥ እና በአድራሻ ስርአት ዝርጋታ ስራ ሂደት ውስጥ የህዝብ
ግንዛቤ መፍጠር በተናጠል የተደራጀ በመሆኑ የህዝብ ግንዛቤ መፍጠር ስራው
በሚፈለገው ልክ ውጤታማ አለመሆኑ፡፡
• የደጋፊ የስራ ሂደት አደረጃጀት የተቋሙ የስራ ስፋት በሚፈልገው ልክ ያልተሟላ
መሆኑ፤
• ከዚህ ቀደም ተቋሙ ሲቋቋም የነበረው መዋቅራዊ አደረጃጀት በከተማ አስተዳደሩ
ከተሰጠው ተልዕኮ እና ራዕይ ጋር የተስማማ ሆኖ የተደራጀ ቢሆንም ከግዜ በኋላ
በተደረጉ የተቋማት አደረጃጀት ለውጦች ማለትም የፕሮጀክቶች መፈረስ፣ የተቋማት
4
መዋሀድ ይህን ተከትሎ የተለያዩ የሥራ መደቦች አለመካተት፣ የስራ መደብ
ተቀምጦለት ስራ አለመኖር፣ የቅ/ጽ/ቤቶች ያሉ መዋቅራዊ አደረጃጀቶች ከክ/ከተሞቹ
ነባራዊ ሁኔታን መነሻ ያደረገ አደረጃጀት አለመሆኑ ተቋሙ ሊያሳካ ያሰበውን ተልኮ
ከግብ እንዳይደርስ ማድረጉ፡፡
• በተጨማሪም ተቋሙ በሰው ሀይል፣ በግዢ እና በፋይናንስ የስራ ክፍሎች አንጻር
የተዋቀረው ማዕከላዊ (ሴንተራላይዝድ) በሆነ መንገድ በመደራጀቱ ተቋሙ የተሰጡትን
ተግባራትና ኃላፊነት በሚፈለገው ፍጥነትና ጥራት ስራዎችን ለማከናወን ከፍተኛ
ችግር መኖር፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩትን ከአደረጃጀት አንጻር የታዩ ክፍተቶችን ምላሽ መስጠት
አስፈላጊ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
2.2. ከአሰራር አንጻር
ኤጀንሲው ከአሰራር ማለትም ከህግ፣ ከሥልጣንና ኃላፊነት አንጻር ከማቋቋሚያ አዋጁ
በመነሳት ሥራውን ለማሳለጥ የሚረዱ የስራ ፍሰት፣ ስታንዳርዶች፣ ቅፃቅፆችና መተግበሪያ
ማኑዋሎች (Operational manuals) መኖራቸው፤ የካዳስተር ስርዓቱ በሀገር አቀፍ ደረጃ
ባለው የመሬት ፖሊሲ ውስጥ አካል መሆኑ፤ በቴክኖሎጂ የተደገፈ አገልግሎት ለመስጠት
የሚያስችል ስራ መጀመሩ፣ ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ መረጃ ለማሰባሰብና ለማደራጀት
የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መኖሩ፤ የመሰረታዊ የስራ ሂደት መርህን በተከተለ አግባብ
በኤጀንሲው የአሰራር እና የአገልግሎት አሰጣጥ ስርአት የተዘረጋ ቢሆንም ሊሻሻሉ የሚገባቸው
የአሰራር ክፍተቶች ያሉ ሲሆን እነሱም፡-
• የማረጋገጥ የስራ ሂደት በተወሰነ የጊዜ ገደብ ውስጥ መጠናቀቅ የሚገባውን ተግባር
የያዘ ሲሆን፣ ለይዞታ ማረጋገጥ ስራ መብት የተፈጠረባቸውን የይዞታ ማህደሮች
የሚሰጠው ተቋም ስራውን በጥራትና በፍጥነት ለመስራት የሚያስችል ቅንጅታዊ
አሰራር ባለመኖሩ ይዞታ የማረጋገጥ ስራው ማለቅ ከሚጠበቅበት ጊዜ አንጻር በእጅጉ
የተጓተተ መሆኑ፤
• የዕቅድ፣ የበጀት፣ የሪፖርት፣ የኦዲት እና የፋይናንስ መረጃዎች ቅብብሎሽና አያያዝ
ክፍተት መኖር፤ በዚህም ምክንያት አፈጻጸምን መመዘን፣ የፋይናንስ ኦዲት ማድረግ፣
በጀትን በዕቅድና በአግባቡ መጠቀም አለመቻል፤
• ከምዝገባ ኤጀንሲው ወደ ሌሎች ተቋማት ተሻጋሪ የሆኑ አገልግሎቶች/ተግባራት
በቴክኖሎጂ የመረጃ ቅብብሎሽ እንዲኖር እና አንድ ቦታ እንዲያልቁ ማድረግ
5
አለመቻሉ፤ በዚህም ምክንያት ባለጉዳዩ በተቋማቱ የመመላለስና የአገልግሎት አሰጣጡ
የተንቀራፈፈ እንዲሆን አድርጎታል ለምሳሌ ለግንባታ ፈቃድ እዳ እገዳ ማጣራት፣
ለሰነዶች ማረጋገጫ የሽያጭ ውል ለመፈጸም የእዳ እገዳ ማጣራት ተግባር በድብዳቤ
መጻጻፍ ተገልጋዩን ለእንግልት እና ለተጨማሪ ወጪ መዳረጉ፤
• የንብረት አያያዝና አስተዳደር ስርአት ዘመናዊ ባለመሆኑ በኤጀንሲው የንብረት
አስተዳደር ላይ ብክነት መፍጠሩ፤
• በኤጀንሲው የስራ ክፈሎች መካከል በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ቅብብሎሽ ስርዓት
አለመኖሩ መረጃን በቀላሉ ማግኘት እና ወቅታዊ ያለመሆን ክፍተት መፍጠሩ፤
• ኤጀንሲው እየተጠቀመበት ያለው የመስክ መረጃ አሰባሰብ ዘዴ በፍጥነት እና በጥራት
ለመሰብሰብ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ የሚመጥን አለመሆኑ፤
• ተቋሙ የሚጠቀምባቸው የህግ ማዕቀፎች እና የአሰራር ማኑዋሎች የማሻሻያ ስራ
ያለመሰራት፤ በዚህም ምክንያት አሰራሩ ወጥ እና ግልጽ እንዳይሆን ማድረጉ፤
• የቋሚ ንብረት ምዝገባ፣ መረጃ እና ግምት አገልግሎት ስልጣንና ተግባሩ በግልጽ
ያልተሰጠ መሆኑ፤
• ከተማ አስተዳደሩ ለአገልግሎት ክፍያ እንደ ከተማ ወጥ የአገልግሎት ክፍያ ስርአት
ለማስቀመጥ ደንብ ቁጥር 151/2015 አጽድቆ ተግባራዊ ያደረገ ቢሆንም የመሬት
ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲን የሚመለከተው የአገልግሎት ክፍያ ደንብ ቁጥር
134/2014ን ያላሻሻለው መሆኑ እና በተወሰኑ ተመሳሳይ አገልግሎቶች ላይ በተለያዩ
የመሬት ተቋማት የተለያየ የአገልግሎት ክፍያ እንዲፈጸም የሚያደርግ በመሆኑ
በተገልግዩ ዘንድ ቅሬታ መፍጠሩ፤
• የንብረት ምዝገባና ግምት አገልግሎት በተግባር ደረጃ የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና
ተግባርን ለመወሰን በወጣው በአዋጅ ቁጥር 74/2014 ለኤጀንሲው በግልጽ
አለመሰጠቱ፤ በዚህም ምክንያት በከተማ አስተዳደሩ ውስጥ የሚገኘው የቋሚ ንብረት
መረጃ የሌለ በመሆኑ በግብር አሰባሰብ ሂደቱ ላይ ለብልሹ አሰራር የተጋለጠ ማድረጉ፤
• የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው በአዋጅ ቁጥር 74/2014
የኤጀንሲውን ስልጣንና ተግባር የሚገልጹ አንቀጾች ማለትም አንቀጽ 52 ንኡስ
አንቀጽ 1፣ 2 እና 3 ተቋሙ የማረጋገጥ፣ የመመዝገብ እና አገልግሎትን በተመለከተ
ያከናውናልና ይሰጣል ማለት ሲገባው እንደ ሶስተኛ አካል ያረጋግጣል እና

6
ይቆጣጠራል የሚሉ ድንጋጌዎች ስላሉት ክፍተቱ የሚሞላበት አግባብ እንዲኖር
ማድረግ ተገቢ ይሆናል፤
• የአስፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 74/2014
የኤጀንሲውንና የባለድርሻ አካላትን (የስራው ባለቤት የሆኑ አካላትን) አቀናጅቶ
የሚመራ አካል በግልጽ ባለመቀመጡ የካዳስተር ስራው የተቀመጠለትን ግብ
እንዳያሳካና ውጤታማ እንዳይሆን አድርጎታል፡፡
• ስለዚህ ቀደም ሲል ማለትም አዋጅ ቁጥር 45/2007 እንደገና ማቋቋሚያ አዋጅ
መሠረት ታይቶ ቦርድ እንዲቋቋም ቢደረግ፤
በአጠቃላይ ኤጀንሲው ከአሰራር አንጻር ከላይ የተዘረዘሩት ችግሮች የተስተዋሉ ሲሆን እነዚህ
ችግሮች በተቋሙ እና በሚመለከተው አካል ማስተካከያ ተደርጎ ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ
ተገቢ ይሆናል፡፡
2.3. ከሰው ኃይል ስምሪት አንጻር፣
ኤጀንሲው በተወሰነ ደረጃም ቢሆን የተቋሙን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት የሚያስችል
እውቀት፣ ክህሎትና ልምድ ያለ መሆኑ፤ በዘርፉ ስራዎች ላይ ስልጠናዎችን የወሰዱ
ባለሙያዎች በተቋሙ ውስጥ ያሉ መሆኑ፤ ተቋሙ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት ከፍተኛ
ፍላጎት ያላቸው ሰራተኞች መኖራቸው፤ በስራ ላይ ባለው የአደረጃጀት መዋቅር መሠረት
የሰው ሀብት ከሞላ ጎደል ያለ ቢሆንም ከሰው ኃይል ስምሪት አንጻር የሚከተሉት ችግሮች
ተስተውለዋል፡፡ እነሱም፡-
• በኤጀንሲው የሚገኙ አመራሮች እና ሠራተኞች የዕውቀት፣ የክህሎት እና የአመለካከት
ክፍተት በመኖሩ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ የፍጥነት፣ የጥራት፣ ግልጸኝነት እና
ፍጥነት ክፍተት መኖሩ፤
• ከፋይናንስ፣ ግዥ፣ ንብረት አስተዳደር እና ዕቅድና በጀት ዝግጅት ጋር ተያያዥነት
ያላቸው አሠራሮች፣ የሥራ ማንዋሎች እና የማስፈፀሚያ መመሪያዎች በከተማ ደረጃ
የተዘጋጁ ሲሆን፣ በተቋም ደረጃ እነዚህን በሚፈለገው ደረጃ በተግባር ለመተርጎም
የአቅም ክፍተት የሚስተዋል መሆን፤
• በሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ቴክኖሎጂን መሰረት ያደረገ አሰራር አለመኖር፤
• ከፍተኛ የሆነ የደጋፊ ባለሙያዎች ፍልሰት መኖር፤

7
• በሠራተኞች የሚታይ የስነ-ምግባር ችግር መኖር፣ እና ይህንን የስነ ምግባር ችግር
ለማረም የሚያስችል የተቋሙን ባህሪ መሰረት ያደረገ የስነ-ምግባር ኮድ ጸድቆ ወደ
ተግባር አለመግባት
• በተወሰኑ የስራ መደቦች ላይ የሰው ሀይል አለመሟላት፤
• ፍላጎትን መሰረት ያደረግ ተከታታይነት ያለው የሰው ኃይል አቅም ግንባታ
አለመሰራቱ፤
• ለስራው አስፈላጊ የሆነ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ተሞክሮዎች አለመውሰድ፤
• በተጨማሪም የለማውን ሲስተም እና መሰረተ ልማቶችን ለማስተዳደር እና የማሻሻያ
ስራዎችን በራስ አቅም ለመስራት እንዲያስች በኤጀንሲው ውስጥ ያሉ ባለሙያዎች
አስፈላጊ የሆኑ የዕውቀት ሽግግር እና ስልጠናዎች ያልተሰጣቸው መሆኑ፡፡
በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩት ክፍተቶች ከሰው ኃይል ስምሪት አንጻር የተስተዋሉ በመሆኑ
እነዚህ ችግሮች ተፈትተው ኤጀንሲው ውጤታማ እንዲሆን የሚመለከታቸው አካላት ተገቢውን
ድጋፍ ማድረግ እንዳለባቸው ችግሮቹ ተከስተዋል፡፡
2.4. ከቴክኖሎጂ አንጻር
ኤጀንሲው ስራዎቹን ለማከናወን የሚያስችሉ አፕሊኬሽን ሲስተሞች መኖራቸው፤ የሲስተምና
የሲስተም መሰረተ ልማት መኖር፤ የሳይበር ጥቃት ተጋላጭነትን ለመከላከል የሚያስችል
ቴክኖሎጂ (SOC Center) መኖሩ፤ ለስፓሻል መረጃ መስብሰብና ማደራጀት ስራ ዘመናዊ
የቅየሳ መሳሪያና ሶፍትዎሮችን የሚጠቀም ቢሆንም ከቴክኖሎጂ አጠቃቀም እና ማስተዳደር
አንጻር ከዚህ በታች የሚከተሉት ክፍተቶች ተስተውለዋል፡፡ እነሱም፡-
• ተቋሙ የሚጠቀምባቸው ሲስተሞች ተገልጋዩ ከሚፈልገው የአገልግሎት ፍላጎት
ፍጥነት አንጻር አለመጣጣም፤
• በተቋሙ በየወቅቱ ከሚፈጠሩ የቴክኖሎጂ ፍላጎቶች አንጻር ያለውን አቅም እያሻሻለ
እና እያሳደገ አለመሄድ፤
• ተቋሙ የሚጠቀምባቸው ሶፍትዌር የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው እና የመጠቀሚያ
ፈቃድ የሌላቸው መሆኑ በቀላሉ ለሳይበር ጥቃት የተጋለጡ እንዲሆን የሚያደርግ
መሆኑ፤
• የመሬት ይዞታ መረጃን በጥራትና በፍጥነት ለመሰብሰብ ኮርስቴሽን (Core station)
ተግባራዊ አለመደረጉ፤

8
• የተወሰኑ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ ተደግፎ አገልግሎት የማይሰጥ በመሆኑ ለብልሹ
አስርር ክፍተት የፈጠረ መሆኑ፤ ለአብነት ተነጻጻሪ ካርታ፣ ነባርና ሊዝ በአንድ ቁራሽ
መሬት ሲኖር፤
• የተቋሙ ንብረት አስተዳደር፤ የፋይናንስ እና የግዥ ዘርፎች በቴክኖሎጂ የተደገፈ
አሰራር ባለመኖሩ ስራው በሚፈለገው ጥራት፣ ፍጥነትና ቅልጥፍና እንዳየይከናወን
ማድረጉ፤
• በኤጀንሲው የሚሰጡ አገልግሎቶች በተለይም ተቋም ተሻጋሪ አገልግሎቶች ላይ
ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለው የመረጃ ቅብብሎሽ በቴክኖሎጅ ያልተደገፈ በመሆኑ
ባለጉዳዩ ለእንግልት መዳረጉ፡፡
• የምንጠቀምባቸው የምዝገባ እና አገልግሎት አፕልኬሽን ሲስተሞች የተለያዩ ፕላት
ፎርም የሚጠቀሙ በመሆናቸው ተናባቢ እና እርስ በእርስ ተመጋጋቢ አለመሆናቸው፤
• በቤንትሌይ ላይ የገጠሙ ችግሮችን ለመፍታት ተቋሙ እንደ መፍትኄ ብሎ
እየተጠቀመ የሚገኘው የኪው. ጂ. አይ. ስ. ሶፍትዌር አሁን ላይ የእስፓሻል መረጃ
ጥራት እንዳይኖር ማድረጉ፤
• በከተማ አስተዳደሩ በተደረጉ ክፍለ ከተማ እና የወረዳ አሰተዳደራዊ ወሰን ለውጥ
ምክንያት በምዝገባው እና አገልግሎቱ በአዲሱ የወሰን ለውጥ መሰረት ማስተናገድ
አለመቻል፤
• አዲስ ለተፈጠረው ክፍለ ከተማ ምንምዓይነት የሲስተም መሰረተ ልማት አለመኖር፤
በአጠቃላይ ከላይ የተዘረዘሩት ችግሮች ከቴክኖሎጂ አጠቃቀም አንጻር በኤጀንሲው
የሚታየውን ክፍተት ለመሙላት የተለየ አካሄድ በመጠቀም ችግሮቹ መፍታት አስፈላጊ ሆኖ
ተገኝቷል፡፡
2.5. ከአገልግሎት አሰጣጥ አንጻር
ኤጀንሲው የሚሰጣቸውን የተወሰኑ አገልግሎቶች በቴክኖሎጂ ተደግፈው ለተገልጋዩ
ህብረተሰብ የሚቀርብበት ሁኔታ መኖሩ፤ አገልግሎትን በቅንነት፣ በታማኝነት እና
በአገልጋይነት ስሜት የሚያቀርቡ ባለሙያዎች ቢኖሩም አንዳንድ የሥነ-ምግባርና የቅንነት
ጉድለት የሚታይባቸው ክፍተቶች ታይተዋል፡፡ ለአብነትም፡-
• ለአገልግሎት አሰጣጡ መሳለጥ እና የተገልጋዩን እርካታ ሊያሳድግ የሚችል ለስራ
የሚሆን ምቹ ከባቢ ያለመፈጠሩ በሰራተኛው ላይ የተነሳሽነት ስሜት እንዳይኖር እና
በተገልጋዩ ህብረተሰብ በአገልግሎት አሰጣጡ ላይ እርካታ እንዳይኖር ማድረጉ፤
9
• በኤጀንሲው የሚሰጡ አንዳንድ አገልግሎቶች ለአብነት የስም ዝውውርና ንብረት
ግመታ የተንዛዙ፣ ግልጽ ያልሆኑ እና ቅብብሎሽ የበዛባቸው በመሆኑ የአግልግሎት
አሰጣጡን የተቀላጠፈ እና ከብልሹ አሰራር የጸዳ እንዳይሆን ማድረጉ፤
በአጠቃላይ ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ከላይ የተዘረዘሩትን ችግሮች በክፍተት የታዩ
በመሆናቸው እነዚህ ክፍተቶች የሚሞሉበት አግባብ ማየት አስፈላጊ በመሆኑ በዚህ ሰነድ ላይ
ተመላክቷል፡፡
3. የጥናቱ መነሻ ሃሳብ /statement of the problem/
የከተማ አስተዳደሩ የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲን በአዋጅ ሲያቋቁም
በመሠረታዊነት በመሬት አስተዳደርና አመራር ዙሪያ የሚታዩ ብልሹ አሰራሮች፣ የመረጃ
አያያዝ ጥራት ጉድለት፣ በዘመዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ ለከተማ አስተዳደሩ ሁለንተናዊ ጥቅም
የሚሰጥ የቋሚ ንብረት ምዝገባ መረጃ አለመኖር፣ የካዳስተር ስርዓት ግንባታ በሀገራችን
የመጀመሪያና ገና በጅምር ያለ በመሆኑ በአመለካከትና በዕውቀት በሚፈለገው ልክ ብቁ
የሆነ አመራርና ባለሙያ አለመኖር፣ የሰው ኃይሉን የሚያበቃ አደረጃጀት አለመኖር፣
የደጋፊ የስራ ሂደቶች አደረጃጀት እስከ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አለመውረዱ፣ በማረጋገጥ
ሂደት የመስክ ስራውን፣ በአድራሻ ስርዓት ትግበራ እና የቋሚ ንብረት ምዝገባን የተለየ
ስልት በመቀየስ በአጭር ጊዜ ማጠናቀቅ የሚያስችል አደረጃጀት አለመኖር፤ ተቋማትን
አስተባብሮ የሚመራና በህግ የተቋቋመ ቦርድ ባለመኖሩ ተቋም ተሻጋሪ የሆኑ ስራዎች
በሚፈለገው ልክ አፈጻጸም እንዳይመዘገብ ማድረጉ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ መጠናቀቅ
የሚገባቸው የይዞታ ማረጋገጥ እና የአድራሻ ስርዓት ትግበራ ተግባራት በመደበኛ አሠራር
ላይ ተካቶ መደረጃቱ፤ ኤጀንሲው የህጋዊ ካዳስተር ምዝገባ፤ የቋሚ ንብረት ምዝገባና
የንብረት ግምት አገልግሎት፤ የአድራሻ ስርአት ዝርጋታ እና የመሬትና መሬት ነክ መረጃ
ማደራጀት ስራዎችን ማከናወን የሚጠበቅበት በመሆኑ ከተቋሙ የስራ ይዘት እና ስፋት
አንጻር እራሳቸውን ችለው መቆም የሚችሉ እንደሞሆናቸው መጠን የተቋሙ ስያሜ እና
የተቋሙ ደረጃ ከፍ ብሎ የውሳኔ አካል ሆኖ ያለመደራጀት በኤጀንሲው የአፈጻጸም ውጤቱ
ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማሳደሩ፤ የቋሚ ንብረት ምዝገባ በከተማ ደረጃ እየተከናወነ
ባለመሆኑ ለስም ዝውውር፤ ለንብረት ግብር እና ለተለያዩ የንብረት ግምት አገልግሎት
መረጃ ምንጭ የሌለ በመሆኑ ግምት ለመስራት ለእያንዳንዱ አገልግሎት መስክ በመሄድ
የቤቱን ልኬት ብቻ መሰረት በማድረግ በባለሙያ እይታ የሚከናወን በመሆኑ ትክክለኛውን
የንብረቱን ግምት በማስቀመጥ፣ ፈጣን አገልግሎት ከመስጠት እና ከብልሹ/ሌብነት የጻዳ
10
አሰራር እንዳይፈጠር ማድረጉ፤ የመሬት መረጃ ማደራጀትና ስርጭት የስራ ክፍል
ከአስፈላጊነቱ እና ከስራው ስፋት አንጻር በሚገባው ልክ ያለመደራጀቱ በሚፈለገው ልክ
መሬት ነክ መረጃዎችን አደራጅቶ፣ ተንትኖና ለሚመለከተው አካል እና ተጠቃሚ
ማሰራጨት አለመቻሉ፤ የይዞታ ማረጋገጥ ስራ ከስራ ከባህሪው አንጻር በተወሰነ የጊዜ ገደብ
ውስጥ መጠናቀቅን የሚጠይቅ እንደመሆኑ በአጭር ጊዜ አጠናቆ የካዳስተር ስርአቱን
ለመገንባት በመደበኛ አደረጃጀት ብቻ ጠብቆ መስራት እስከአሁን ያለው ውጤት
እንደሚያሳየው የእወጃ ስራውን እንደ ሁኔታው የመተው እና በቁጥቁጥ በማወጅ መጠናቀቅ
ከሚገባው ስራ አንጻር ከሰላሳ ፐርሰንት እንዳይበልጥ ማድረጉ ከአደረጃጀት አንጻር ዋና
ዋና ችግሮች ታይተዋል፡፡

በአጠቃላይ የከተማ አስተዳደሩ ተቋሙን ሲያቋቁም ተሳቢ ያደረገዉ ከተማ አቀፍ


የካዳስተር ቤዝ ማፕ በማዘጋጀት በከተማዉ አስተዳደራዊ ክልል የሚገኘዉን የቁራሽ
መሬት ይዞታዎችን በማረጋገጥና በመመዝገብ ከተማዉ ያለዉን ዉስን የመሬት ሀብት
በማወቅና፣ ጥራት ያለው የመሬትና መሬት ነክ መረጃ በማደራጀት፤ የአገልግሎት
አሰጣጡን ግልጽ፣ አድልዎ የሌለበት፣ ቀልጣፋ እና ውጤታማ በማድረግ የተገልጋዩን
ዕርካታ ማሳደግ ነው፡፡ ነገር ግን ተቋሙ ወደ ስራ ከገባ ጀምሮ የተቋቋመበትን ተልእኮ
በተቀመጠለት የግዜ ሰሌዳ በጥራት እና በፍጥነት ማከናወን ባለመቻሉ በቀጣይ ተግባሩን
ለማከናወን አደረጃጀቱን መፈተሸና ማስተካከል አስፈልጓል፡፡

4. የጥናቱ ዓላማ
በከተማአስተዳደሩየተሰጠውንተልዕኮበሚጠበቀውደረጃመወጣትእንዲችልለማድረግየኤጀንሲው
ን አደረጃጀትና አሰራር ክፍተት በመለየት፤ የአገልግሎት አሰጣጡን ውጤታማነት ለማሳደግ
በቴክኖሎጂ የተደገፈ እንዲሆን በማስቻል፤ የተሻሻሉ የአሠራር ዘዴዎችን መተግበር የሚችል
ለሥራ ፈጠራ የተዘጋጀ በቂ እውቀትና ክህሎት ያለው የሰው ኃይል እንዲኖር በማድረግ
የተገልጋዩን ፍላጎት ማርካት የሚያስችል አደረጃጀት መፍጠር ነው፡፡

5. የጥናቱ ወሰን
በማዕከል የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ እና በ11ዱም ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች
የቴክኖሎጂ አጠቃቀሙን፣ አደረጃጀት፣ አሰራር፣ ቅንጅታዊ አመራር፣ በህግ ማዕቀፎች እና
አውት ሶርስ በሚያስፈልጉ ጉዳዮች ላይ አጠቃላይ ሪፎርም መስራት ነው፡፡

11
6. የጥናቱ አሰፈላጊነት
• የኤጀንሲውን ተልዕኮ ለመወጣት የሚያስችል አደረጃጀት ለመፍጠር፣
• በኤጀንሲው ዉስጥ በተበታተነና በተንዛዛ መንገድ ሲሰጡ የነበሩ አገልግሎቶች
ፍሰታቸዉን ጠብቀዉ በአንድ መስኮት መስጠት የሚያስችል አደረጃጀት ለመፍጠር፣
• ኤጀንሲው በየደረጃዉ የሚያከናውናቸው ተግባራትና የሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች
ተገቢዉ ክህሎት እና ብቃት ባለው ባለሞያ በማደራጀት የተገልጋዩን እርካታ
ለማሳደግ፣
• የተቋሙን ስራ በጥራትና በፍጥነት ለማከናወን፤
• የተቋሙን የአደረጃጀት ስርዓት በማሻሻል ግልጽ የሆነ ተግባር እንዲኖር ለማስቻል፣
• የተቋሙን አገልግሎት አሰጣጥ ቀላል እና የስራ ፍሰቱን የጠበቀ ለማድረግ፣
• የተቋሙን ግብዓትና የሰው ኃይል በአግባቡ ለመጠቀም የሚያስችል ስታንዳርድ
ለመቅረጽ፣
• በመዋቅሩ ውስጥ ያልተካተቱ ቁልፍ የስራ መደቦች እንዲኖሩ ለማድረግ፤
• የታጨቁ የስራ ሂደቶችን እንደ ስራ ባህሪያቸው ለማደራጀት፤
7. የጥናቱ ሥልት
የጥናቱ ዘዴ መረጃ በመሰብሰብ፣ በመገምገምና በመተንተን የተከናወነ በተጨማሪም የጥናቱ
ቡድን ያነሳቸውን ሃሳቦችን በመወያየት፣ ከተቋሙ አመራሮች እና ስራውን ሲያስተባብሩ
ከነበሩ አስተባባሪዎች ጋር በመወያያትና በመግባባት የጋራ በማድረግ የተሻለው ሃሳብ
የተወሰደ ነው፡፡

8. በአጠቃላይ ጥናቱ የተጠቀማቸው የመረጃ ምንጮች፡-


8.1. የጥናቱ የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ ምንጮች
• ከተቋማት አመራሮች ጋር መወያየትና የሃሳብ ግብዓቶችን ማሰባሰብና መውሰድ፤
• በተቋሙ የተዘጋጀውን የአደረጃጀት ማሻሻያ መነሻ ሀሳብ (Concep Note)፤
8.2. የሁለተኛ ደረጃ የመረጃ ምንጮች
• የአስፈጻሚ አካላት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 74/2014
• የፌደራል የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 818/2006 እና ደንቦች፣
መመሪያዎች፣ ስታንዳርዶች፣ ማንዋሎች፣ የተቋሙ ቢፒአር ጥናትና መዋቅራዊ
አደረጃጀት ሰነድ፣
12
• በኤጀንሲው የተጠናውንና በስራ ላይ ያለን መዋቅራዊ አደረጃጃት፤
• የአስርና የአምስት ዓመት የተቋሙን ስትራቴጂክ ዕቅድ፤
• የኤጀንሲውን ዓመታዊ ሪፖርቶች፤
9. ከጥናቱ የሚጠበቅ ውጤት
• በማዕከልና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ሊያሰራ የሚያስችል አደረጃጀት መፍጠር፤
• ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ፍታዊ አገልግሎት በመስጠት ተገልጋዩን ለማርካት የሚያስችል
አደረጃጀት ለመፍጠር፤
• በጥናት የተለየና የተሻሻለ የሰው ኃይል ስምሪት፣ የመፈጸም አቅም፣ አሰራር፣ አደረጃጀት እና
የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲኖር፤
• የተቋሙን የመፈጸምና የማስፈጸም አቅም የሚያሳድግ የተሻሻለ የመሰረታዊ የስራ ሂደት ጥናት
እና ይህንን ወደ ተግባር ለመተርጎም የሚያስችል የሰው ሀብት ዕቅድ ያካተተ ሰነድ
ለማዘጋጀት፤
• የአገልግሎት አሰጣጡን የሚያሳልጥ እና የግልጸኝነት አሰራር የሚያሰፍን የስራ ፍሰት
ለመፍጠር፤

13
ክፍል ሁለት
1. የሀገር ውስጥ እና የውጪ ተሞክሮዎች
2.1. የሀገር ውስጥ ተሞክሮ
መንግስት በሀገር ደረጃ ዘመናዊ የካዳስተር ስርዓትን ለመገንባት የተጀመረው አዲስ አበባ ላይ
በመጀመር ወደ ሌሎች ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች ለማስፋት የተሞከረበት ሂደት
ነበር፡፡ በዚህም ከአዲስ አበባ በዚህ ትግበራ ሂደት በርካታ ልምዶች የተወሰደ ቢሆንም ተልዕኮን
ከመፈጸም አንጻር ክፍተቶች ተስተውለዋል፡፡ ከዚህ የተነሳም በሀገር ውስጥ የቢሾፍቱን እና
የአዳማን የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የሶላ ሲስተምን በመጠቀም አረጋግጦ
መመዝገብ ላይ እንደተመክሮ ወስደው ያዘጋጁት የተሞክሮ ሰነድ ቢኖርም፤ ሁሉን አቀፍ
ዘመናዊ የካዳስተር ስርዓት ከመገንባት አንጻርና በቀጣይ ውጤታማነትን ሊያረጋግጥ
በሚያስችል አግባብ የተሻለ ተሞክሮ ከአዲስ አበባ ውጪ የሌለ በመሆኑ የሀገር ውስጥ ተሞክሮ
አለ ብሎ መናገር አይቻልም፡፡
2.2. የውጪ ተሞክሮ
ለኢትዮጵያ ተሞክሮ ሊሆኑ የሚችሉ የ3 ሀገራት ልምድ ለመዳሰስ ተሞክሯል፡፡ ተሞክሮ
የተወሰዱባቸው ሀገሮች ታይላንድ፤ፔሩ እና ሩዋንዳ ሲሆኑ ከሀገራችን ጋር የሚያመሳስላቸው
ስልታዊና አልፎ አልፎ ዘዴ በመጠቀም ይዞታን አረጋግጠው መመዝገባቸውና በቅርብ ጊዜ
(recent) የፈፀሙና ያሳኩ በመሆናቸው ነው፡፡
በፔሩ እና ታይላንድ የመሬት ባለቤትነት የግል ሲሆን በሩዋንዳ የመንግስት ነው፡፡ ከዚህ
ተነስተን ተሞክሮውን እንደሚከተለው እናቀርባለን፡-

2.1.1. ታይላንድ

በታይላንድ የይዞታ ማረጋገጫ ፕሮግራም (Land Title Program) በመሬት ዲፓርትመንት


አማካኝነት የ20 ዓመት ፕሮግራም ሲሆን አላማውም ለሁሉም ተገቢ ለሆኑ የመሬት ይዞታ

14
ባለቤቶች የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ለመስጠት ነው፡፡ ፕሮግራሙም በ4 ዙር የሚያልቅ ሆኖ
እያንዳንዱ ዙርም 5 ዓመት የሚፈጅ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በታይላንድ በ20 ዓመት ለማጠናቀቅ
በዕቅድ ደረጃ የተያዘ ቢሆንም የተጠናቀቀው ግን በ30 ዓመት ውስጥ ነው፡፡ በፕሮግራሙ
በሁለቱም የማረጋገጥ ዘዴ 35,575,767 ፓርሴል የተመዘገበ መሆኑን ከተቀመረው ተሞክሮ
ለማየት ተችሏል፡፡

2.1.2.ፔሩ

የፔሩ ከተማ የንብረት መብት ፕሮጀክት (Peru urban property Right Project) በ1998
እ.ኤ.አ የተጀመረ ሲሆን ዓላማውም በሀገርቱ በሚገኙ ዋና ዋና ከተሞች የተጎሳቆሉ
መንደሮችን በመምረጥ ህጋዊና ቀጣይነት ያለው የንብረት መብት ለማረጋገጥ ታስቦ የተቋቋመ
ፕሮጀክት ነው፡፡

• ይህ ፕሮጀክት በሀገሪቱ አላማ አድርጎ የተቋቋመው በኮሚሽን ደረጃ ሲሆን ኮሚሽኑ


ለ1.3 ሚሊየን የንብረት ባለይዞታዎች ህጋዊ ማረጋገጫ ካርታ ሰጥተዋል፡፡
• ፖሊሲና የህግ ማዕቀፍን በተመለከተ በ1940 እ.ኤ.አ የወጣው ህግ ከገጠር ወደ ከተማ
የፈለሱ ስደተኞችን የከተማ ቦታ በህጋዊ መንገድ እንዳያገኙ ያገለለ በመሆኑ ስደተኞቹ
በህግ ወጥ ቦታ እንዲሰፍሩ አድርጓል፡፡ ሆኖም በ1990ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ
የተደረገው የህግ ለውጥ የመሬት ስርዓቱ በህግ አግባብ ያልተያዙትንም ወደ ህጋዊነት
የሚያመጣ ሆኖ እንዲለማ ተደርጓል፡፡
• የተቋም አደረጃጀትን በተመለከተ ከፊል ራስ ገዝ ኤጀንሲ ተቋቁሞ ሰራተኞቹ በግል
አመቻችነት በመቅጠር የአገልግሎት አቅርቦቱን ትኩረት ሰጥቶ በመስራት የቢሮክራሲ
ማነቆ ለመስበር ተችሏል፡፡

2.1.3.የሩዋንዳ ተሞክሮ

• አላማና ፋይዳውን በተመለከተ በሩዋንዳ ሁሉም የይዞታ መብት ሰነድ እንዲኖረውና


በሊዝ ስሪት እንዲተዳደር ስርዓት መፍጠርን አላማ ያደረገ ነው፡፡ በዚሁም መሰረት
እስከ 2015 እ.ኤ.አ ድረስ 10.7 ሚሊየን ቁራሽ መሬት በማካለል በሲስተም
ለመመዝገብ ተችሏል፡፡ አንድ ቁራሽ መሬት ለመመዝገብ 6 የአሜሪካ ዶላር ፈጅቷል፡፡
• ፖሊሲና የህግ ማዕቀፍን በተመለከተ፡- በሩዋንዳ መሬት የመንግስት በመሆኑ ግለሰቦች
መሬት የሚያገኙት በረዥም ጊዜ የሚሰጥ በሊዝ ውል ነው፡፡

15
• ተቋማዊ አደረጃጀትን በተመለከተ፡- የመሬት ይዞታ ፕሮግራም የተተገበረው በሩዋንዳ
የተፈጥሮ ሀብት ባለስልጣን ስር ነው፡፡የመሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባው
የተተገበረው በአለም አቀፍ የቀያሾች ፌደሬሽን (DFID) ሲሆን ስራውን ለማቀላጠፍም
ከ100 ሺህ በላይ በሀገሪቱ የሚገኙ ባለሙያዎችን በፕሮጋራሙ ለማሳተፍ ተችሏል፡፡
2.1.4.በክፍተት የሚታዩ

• የአገልግሎት ክፍያና የሊዝ ውል መዋዋል የግለሰቡን ማመልከት የሚያስፈልግ መሆኑ


ምዝገባውን ማዘግየቱ፣
• የምዝገባ ሲስተም አልምተው ወደ ምዝገባ በፍጥነት አለማስገባት በክፍተት የሚታዩ
ናቸው፡፡
2.3. የተገኙ ተሞክሮዎች
ከታይላንድ በካዳስተር ግንባታ ዙሪያ እንደ አዲስ አበባ መወሰድና መስፋት የሚገባቸው ዋና
ዋና ተሞክሮዎች
2.1.5.በጥንካሬ ሊወሰድ የሚችል ተሞክሮ፡-

ሀ. ጠንካራ የህግ ማዕቀፍ መኖር፣


ለ. ራሱን የቻለ ተቋማዊ አደረጃጀት ያለውና ለዚህ ዓላማ ብቻ ተብለው የተቋቋመ ኤጀንሲ
ከግልፅ ኃላፊነት ጋር (clear mandate) መኖሩ፣
ሐ. በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ትኩረት በመስጠት ተገልጋዩ ባመለከተበት ቀን
የመመዝገብ ግዴታ ያለበት አሰራር መዘርጋቱ፣
መ. የጠራ የመሬት መረጃ አያያዝ ከሀገራዊ ድጅታል መታወቂያ አሰጣጥ ሥርዐት ጋር
የተቆራኘ መሆኑ፣
2.1.6. በክፍተት የሚታዩ፡-

ሀ.ግልጽ ፖሊሲ አለመኖር አናሳ የህ/ሰብ ክፍሎችን (minority traditional ethnic


groups) ከምዝገባ ስርዓት ውጭ ማድረጉ፣
ለ. ሁሉንም የመሬት ዲፓርትመንት ኮምፕተራይዝድ ለማድረግ የታቀደው የተጋነነ
መሆኑ፣
ሐ. የሀገርቱ ፓርላማ ሳይፈቅድ ሀገር አቀፍ የንብረት ግመታ ባለስልጣን ለመፍጠር
መሞከራቸው የተጋነነና ያልተሳኩ ጉዳዮች መሆናቸው፡፡

16
ከፔሩ በካዳስተር ግንባታ ዙሪያ እንደ አዲስ አበባ መወሰድና መስፋት የሚገባቸው ዋና
ዋናተሞክሮዎች
ሀ. የፖለቲካ ቁርጠኝነት የታየበት በህግ አግባብ ያልተያዙ ይዞታዎችን ወደ
ህጋዊነት እንዲመጡ መደረጉ፣
ለ. የቢሮክራሲ ሰንሰለት ለመስበር ከፍል ራስ ገዝ ኤጀንሲ በማቋቋም የግሉ
ሴክተር እንዲሳተፍ በማድረግ ስራውን በወቅቱ መጨረስ መቻላቸው፣
ሐ. ስረውን በፓይሌት ደረጃ ጀምረው የሂደቱን ውጤታማነት ካረጋገጡ በኃላ
ማስፋታቸው፣
መ.ኤጀንሲው በገቢ እራሱን የሚችልና ቀጣይነት ያለው ማድረግ መቻላቸው
እንደተሞክሮ ሊወሰድ ይችላል፡፡
ከሩዋንዳ በካዳስተር ግንባታ ዙሪያ እንደ አዲስ አበባ መወሰድና መስፋት የሚገባቸው ዋና ዋና
ተሞክሮዎች
ሀ. ሰፊ የአካባቢው ሰው ኃይል በማሰማራታቸው በአጭር ጊዜ ውስጥ የማረጋገጥ ስራውን
ማጠናቀቅ መቻላቸው፣
ለ. የስም ዝውውር አገልግሎት ሳይታገድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ስረው ጎን ለጎን
መቀጠሉ፣
ሐ. ስረውን በፓይሌት ደረጃ ጀምረው የሂደቱን ውጤታማነት ካረጋገጡ በኃላ
ማስፋታቸው በጥንካሬ የተወሰዱ ናቸው፡፡

17
ክፍል ሦስት
3. የኤጀንሲው መዋቅር በተመለከተ
3.1. የኤጀንሲው ራዕይ፣ ተልዕኮዎችና እሴቶች፤
3.1.1.የኤጀንሲው ተልዕኮ፤
በአዲስ አበባ ከተማ ወሰን ውስጥ የሚገኙ የመሬት ይዞታዎችን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ
በመታገዝ ሙሉ በሙሉ በማረጋገጥና በመመዝገብ ዋስትና የመስጠት፤ የቋሚ ንብረት
ምዝገባና ትመና፤ የአድራሻ ስርዓት ዝርጋታና የተቀናጀ የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ስርዓት
በመገንባት ተገልጋዩን ህብረተሰብ የሚያረካ አገልግሎት መስጠት፡፡
3.1.2.የኤጀንሲው ራዕይ፣
በ2022 በከተማችን ሁሉን አቀፍ የካዳስተር ስርዓት ዕውን ሆኖ ማየት፤
3.1.3.የኤጀንሲው እሴቶች፤
• አገልጋይነት፡- ተቋሙ በሚሰጠው አገልግሎት ህብረተሰቡን በታማኝነት እና
በቅንነት ለማገልገል ዝግጁ መሆን፤
• ታማኝነት፡- በተቋሙ አመራርና ባለሙያ
በተሰጠውኃላፊነትመሰረትበሀቅናበእውነትታማኝሆኖማገልገል፤
• ተጠያቂነት፡- ለሚሰጠው አገልግሎት እና ለሚያከናውነት ተግባር ለተጠያቂነት
ዝግጁ መሆን፤
• ኃላፊነት፡-
ለህዝብበሚሰጠውአገልግሎትበሰጠውአገልግሎትእናበሰራውስራኃላፊነትመውሰድ

• በዕውቀት መምራት፡-ለምንሰጠው አገልግሎት በበቂ ክህሎት እና እውቀት
አገልግሎት መስጠት፤
• ግልጽነትና አሳታፊነት፡-ኤጀንሲው ለህዝብ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች
ለተገልጋዩ ህብረተሰብ ተደራሽ ማድረግ፤
• የለዉጥ ባለቤት መሆን፡-ለተሻለ አገልግሎትና ውጤታማነት ዝግጁ ሆኖ መቀበል፤
• የቡድን ሥራ ለስኬታማነት፡-በጋራ እውቀት እና ክህሎት ስራዎችን መምራት፤

18
3.2. የኤጀንሲው ስልጣንና ተግባራት፤

1. አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የመሬት ይዞታን በተመለከተ የመብት፣ ክልከላ እና


ኃላፊነት መረጃ ምዛገባ፣ ስረዛ፣ እድሳት፣ ማስተካከያና ሌሎች የመሬት ይዞታ
አገልግሎቶችን በአግባቡ መሰጠታቸውን ያረጋግጣሌ፣ ይቆጣጠራል፤
2. አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ለተመዘገቡ የመሬት ይዞታ መብት ማረጋገጫ ምስክር
ወረቀት መሰጠቱን ያረጋግጣል፣ ይቆጣጠራል
3. በሥልታዊ ዘዴ ወይም በአልፎ አልፎ ዘዴ የመሬት ይዞታን የማረጋገጥ ሥራዎች
መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤ ይቆጣጠራል፤
4. ሀገራዊ ደረጃን መሰረት ያደረገ የቁራሽ መሬት ልዩ መለያ ኮድ ይሰጣል፤
ተግባራዊነቱንም ያረጋግጣል፣
5. የመሰረታዊና የህጋዊ ካዳስተር ካርታ ያዘጋጃል፣ ወቅታዊ ያደርጋል፤
6. የመሬት ይዞታን ምዛገባ መረጃን በድጂታሌ እና በወረቀት ይይዛል፤ ያደራጃል፤
ይተነትናል፤ ወቅታዊ ያደርጋል፤ እንዲሁም መረጃውን ይጠቀማል፤ ጥሬና የተቀናጀ
ወይም የተተነተነ መሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን ያሰራጫል፤
7. 7. ወቅታዊ የከተማ መሬት፣ የፊዝካል መሠረተ ልማትና የማህበራዊ ተቋማት
የስፓሻልና ስፓሻል ያሌሆኑ መረጃዎችንና ጥናቶችን ከሚመለከታቸዉ ተቋማት
ይሰበስባል፣ በጂ አይ ኤስና በካርቶግራፉ በማደራጀት ዳታ ባንክ ያዘጋጃል፣
ያስተዳድራል፤
8. 8. እንደአስፈላጊነቱ ከተማዋን ሙሉ በሙሉ የሚሸፍን እና ለተለያዩ ተቋማት
የሚያገለግሉ የአየር ፎቶ፣ የሳተላይት ምስሎችና የራዳር ፎቶዎች የመሳሰሉ የሪሞት
ሴንስንግ ቴክኖልጂ በመጠቀም የግንባታዎች ፣ የመሬት አጠቃቀምና ሌሎች የከተማ
ለውጦችን በመለየት ለሚመለከታቸው አካላት ውሳኔ እንዲሰጡበት ያስተላልፋል፤
እንደአስፈለጊነቱ ጥሬ መረጃዎችን ለተለያዩ አካላት በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት
ይሰጣል፤
9. ከሚመከተው ባለድርሻ አካል ጋር በመሆን የከተማውን ህጋዊ ካዳስተር መረጃ
ሥርዒት ላይ መደበኛ የሆነ የስጋት እና የደህንነት ቁጥጥር ያደርጋል፤

19
10. የህጋዊ ካዳስተር ቴክኖልጂ ስርዒትን እና የኔት-ወርክ መሰረተ-ልማትን
ያሻሽላል፤ ወቅታዊ ያደርጋል፤ ያስተዳድራል፤
11. በህግ መሰረት የሕጋዊ ካዳስተር መረጃን ለህዝብክፍት ያደርጋል፤
12. ተግባሩን በሚመለከት የሚቀርቡ ቅሬታዎችን ይመረምራል፣ ውሳኔም
ይሰጣል፤
13. በሰጠው የምዛገባ ማስረጃ ምክንያት በቅን ሌቦና ጉዳት ለደረሰበት ሶስተኛ ወገን
በፍርድ ቤት ተጠያቂ ሆኖ ሲገኝ ካሳ ክፍያ ይከፍላል፤ ለሚከፍለው ካሳ ክፍያ
የሚውል የዋስትና ፈንድ በከተማው አስተዳደር እንድቋቋም ክትትል ያደርጋል፤
14. የመሬት መቆጣጠሪያ ነጥቦችን ሀገራዊ ስታንዳርዶችን መሠረት በማድረግ
ያስተክለል፣ እንድናበቡ እና እንዲዘምኑ ያደርጋል፤ ያስተዳድራል፤
15. በሦስተኛ ደረጃ የሚተከል የመሬት የመቆጣጠሪያ ነጥቦችን የማብዛት ስራ
ይሰራል፤
16. መረጃ ለመሰብሰብ፣ ለማደራጀትና ለማሰራጨት እንዲሁም የአድራሻ ስርዓት
ለመዘርጋት፣ ለማስተዳር እና የቤት ቁጥር ለመስጠት የሚያገለግል የህግ
ማዓቀፎችንና ስታንዳርዶችን ያዘጋጃል፣ በሚመለከታቸዉ አካላት ያስጸድቃል፤
አፍጻጸሙን ይከታተላል፤ የአሠራር ሥርዒት ይዘረጋል፣ ይተገብራል፤ እንድተገበር
ሥልጠናና ድጋፍ ይሰጣል፤
17. ለአድራሻ ሥርዒት የሚሆኑትን የመንገድ፣ የፓርሴሌና የቤት ቁጥር በመስጠት
እና ላሎች አስፈሊጊ መረጃዎችን በመሰብሰብና በማደራጀት የአድራሻ ሥርዒትን
ይዘረጋል፤ ያዘመንናል፤ ያስተዳድራል፤
18. የመሬት መረጃ አያያዛና አጠቃቀም እንዱሁም የአድራሻ ሥርዒትን
በሚመለከት በፌደራልና በከተማው አስተዳደር የሚወጡ ህጎች ተግባራዊ
መሆናቸውን ያረጋግጣሌ፡፡

20
3.3. የኤጀንሲው ዋና ዋና አገልግሎቶችን እና ተግባራትን መለየት

3.3.1 የተቋሙ ዋና ዋና አገልግሎቶች ወይም ተግባራት ማደራጀት


1. የመሬት መቆጣጠሪያ ነጥቦች (GCP) መሰረተ ልማት ግንባታ፤
2. ቅድመ ይዞታ ማረጋገጥ (Pre-Adjudication)
3. ማህደር ማደራጀትና ሰነድ ማጠራት፤
4. ይዞታ ማረጋገጠ
5. ቤዝ ማፕ ዝግጅት
6. የአድራሻ ማፕ ዝግጅት፤
7. የአድራሻ ዲዛይን ዝግጅት፤
8. የአድራሻ ተከላና ትግበራ፤
9. መሬትና መሬት ነክ መረጃ ማደራጀት፤
10. መሬትና መሬት ነክ መረጃ አገልግሎት፤
11. የከተማ ለውጥ ጥናት፤
12. የተረጋገጠ ይዞታ ምዝገባ፤
13. የአርካይቭ ማስተዳደርና ትግባራ፤
14. የካዳስተር አገልግሎት
15. ይዞታ መብት አገልግሎት፤
16. የካዳስተር ካርታ ዝግጅት፤
17. ዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን ማስተዳደርና መጠገን፤
18. ሲስተምና ኔትወርክ ማስተዳደር፤
19. ሲስተም ማሻሻልና ዌብ አስተዳደር፤
20. የኢንፎርሜሽን ሲስተም ማስተዳደርና መረጃ ደህንነት መጠበቅ፤
21. የመሬትና መሬት ነክ ጥራት ቁጥጥር፣
22. የመሬትና መሬት ነክ ኦዲት፣
23. የቋሚ ንብረት ምዝገባ
24. የቋሚ ንብረት እና ግብር ትመና

21
3.3.2. ዋና ዋና አገልግሎቶችን በስራ ሂደት መልክ ማደራጀት/regrouping/
አደረጃጀት 01፡- ይዞታ ማረጋገጥ ዳይሬክቶሬት

1. ቅድመ ይዞታ ማረጋገጥ (Pre Adjudication) ፤


2. ማህደር ማደራጀትና ሰነድ ማጣራት፤
3. ይዞታ ማረጋገጥ፤

አደረጃጃት 02፡- የካዳስተር አገልግሎት ዳይሬክቶሬት

1. የተረጋገጠ የመጀመሪያ ምዝገባ፤


2. የካዳስተር አገልግሎት
3. የቋሚ ንብረት ምዝገባ፤
4. የቋሚ ንብረትና ግብር ትመና፤

አደረጃጀት 03፡- መብት አገልግሎትዳይሬክቶሬት

1. የይዞታ መብት አገልግሎት


2. የአርካይቭ ማኔጅመንት ማስተዳደር እና ትግባራ፤

አደረጃጃት 04፡- አድራሻ ስርዓት ዝርጋታ እና አስተዳደር ዳይሬክቶሬት

1. ቅድመ አድራሻ ማፕ ዝግጅት፤


2. የአድራሻ ዲዛይንና ማፕ ዝግጅት፤
3. የአድራሻ ተከላና ትግበራ፤
አደረጃጀት 05፡- የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት
1. ዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን ማስተዳደርና መጠገን፤
2. ኔትወርክ ማስተዳደር፤
3. ሲስተምና መረጃ ቋት ማስተዳደር፤
4. ሲስተም ማሻሻልና ዌብ አስተዳደር፤
5. የኢንፎርሜሽን ሲስተምና መረጃ ደህንነት መጠበቅ፤
አደረጃጃት 06፡- የተቀናጀ የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ማልማት፣ ማደራጀት እና
ማስተዳደር ዳይሬክቶሬት
1. መሬትና መሬት ነክ መረጃ ማደራጀት፤
2. የመሬትና መሬት ነክ መረጃ አገልግሎት፤
3. የከተማ ለውጥ ጥናት፤
4. የኦርቶ ፎቶ ዝግጅት፤
5. የመሬት መቆጣጠሪያ ነጥቦች (GCP) መሰረተ ልማት ግንባታ፤

22
6. የካዳስተር ካርታ ዝግጅት፤
አደረጃጀት 07፡- የአስራር ጥራት ቁጥጥር እና ኦዲት ዳይሬክቶሬት
1. የመሬትና መሬት ነክ ጥራት ቁጥጥር፣
2. የመሬትና መሬት ነክ ኦዲት፣
3.4. የኤጀንሲው መዋቅር መርሆዎች፤
በስራ ክፍሎች ማደራጀት፤(Department Organization) :-ተመሳሳይ እና
ተቀራራቢ የሆኑት ስራዎች ለመስራት በሰው ኃይል እና በግብአት በማደራጀት ለጋራ
ግብ በሚሰራ ስብስብ ማደራጀት፤
የቁጥጥር ስርዓት (Span of control):- በተቋሙ በስራ ክፍል በማደራጀት፣ አሰራር
በማበጀት እና የስራ ክፍሎት በሚመሩ ኃላፊዎች አማካኝነት የስራዎችን አፈፃፀም እና
ውጤታማነት የምንከታተልበት ስርዓት ነው፤
ሙያ ተኮር፤(Specialization): - ሙያ እና ክህሎት የሚፈልጉ ስራዎች በትክክለኛ
ሙያተኛ በመመደብ መስራት፤
ወጥ የሆነ የዕዝ ሰንሰለት፤ (Unity of Command):- በበላይ የተቋሙ አመራሮች
እስከ የበታች የስራ ክፍሎች የጋራ ዕቅድ፣ አሰራር እና የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት፤
ቅንጅታዊ አሰራር፤(Coordination):- የስራ ቅብብሎሽ ባለባቸው የስራ ክፍሎች
መካከል ተቀናጅቶ እንዲሰራ ማስቻል፤
ቀላልነት፤(Simplicity) ፦ የተንዛዙ አሰራሮችን፣ ረጃጅም የእዝ ሰንሰለቶች በማሳጥር
እና ሁሉም በየደረጃው ውሳኔ ሰጪ እንዲሆን በማድረግ ቀላል እና ፈጣን አገልግሎት
መስጠት፤

23
3.5. የኤጀንሲው መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ፤
በማዕከል

24
3.6. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መዋቅር ሥዕላዊ መግለጫ፤
በማዕከል

25
3.7. የኤጀንሲው ዳይሬክቶሬቶች፣ ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች ዋናዋናተግባርናኃላፊነት
3.7.1. በማዕከል የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት
1. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር
1.1. የተቋሙን ስትራቴጂክ ዕቅድ መሰረት በማድረግ የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ዕቅድና
በጀት ያዘጋጃል፤ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲጸድቅ ለፈፃሚዎች
ያስተዋውቃል፣ በሥራ ላይ እዲውል ያደርጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፣
ይገመግማል፣
1.2. ለዳይሬክቶሬቱ ሥራ የሚያገለግሉ የሰው ኃይል እና ልዩ ልዩ ግብዓቶች እንዲሟሉ
ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋላቸውንም ያረጋግጣል፣
1.3. የዳይሬክቶሬቱን ሥራ ለማከናወን ምቹ የሥራ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ያደርጋል፣
1.4. በሥሩ ያሉ ቡድን መሪዎችን ይመራል፣ ይቆጣጠራል፣ የቡድን መሪዎችን የሥራ
አፈጻጸም ይገመግማል፣ ውጤታማ የሆኑ ሠራተኞችን ያበረታታል፣ የአቅም ክፍተት
ያለባቸውን ሠራተኞች በመለየት ያበቃል፣ ልዩ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፣
1.5. በፌዴራል መንግሥትና በከተማው አስተዳደር የወጡ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ልማት ፖሊሲዎችና ሕጎች በኤጀንሲው ውስጥ ለሚሰሩ እና ለሚተገበሩ የመረጃ
መሰረተ ልማት እና ሶፍትዌሮች ከፖሊሲዎችና ህጎች አንፃር በሥራ ላይ እንዲውሉ
ያደርጋል፤
1.6. በአለም አቀፍ እና በሀገር አቀፍ ደረጃ የወጡ ስታንዳርዶች እና ደረጃዎችን በኤጀንሲው
ውስጥ በሚሰሩ የኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትና ሶፍትዌር ዙሪያ
እስታንዳርዶች እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤ ይገመግማል፤
1.7. የሥራ ዘርፉን የሙያና የቴክኒክ ብቃት እንዲሁም የዘርፉን የዕውቀት ክፍተት
በመለየት የዘርፉን አቅም ለማጎልበት የሚያስችል የሥልጠና ፍላጎቶችን በመለየት፤
ስልጠናውን ያፀድቃል፤ ሠልጣኞችን ስልጠና እንዲያገኙ ያስደርጋል፣ እንዲሁም
የልምድ ልውውጥ በአገር ውስጥና በውጭ አገር እንዲፈጠር ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
ይከታተላል፣
1.8. በኤጀንሲው የሚከናወኑ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስራዎች የሶፍትዌር ልማት እና
ሲስተም አስተዳደር ዙሪያ በበላይነት ይመራል፣ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፣
1.9. በኤጀንሲው ወጥነት፣ ቅንጅትና ተመጋጋቢነት ያላቸው ሶፍትዌሮች ተግባራዊ ማድረግ
የሚያስችል ስታንዳርዱን፣ ደህንነቱን እና ጥራቱ የጠበቀ ፍሬምወርክ እንዲኖር
ያስደርጋል፣
1.10. በኤጀንሲው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፕሮጀክቶችን ይቀርጻል፣ ለቅርብ ሀላፊው
ያቀርባል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤
1.11. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፕሮጀክቶችን ለመተግበረር እና የኤሌክትሮኒክስ
አገልግሎቶችን በኤጀንሲው ለማስፋፋት የሚዘጋጁ የጨረታ፤ የውልና የሌሎች
ተያያዥነት ያላቸው ሰነዶችን ይገመግማል፤ አስተያየት ይሰጣል፣
26
1.12. የኢኮቴ ፕሮጀክቶች ከደንበኛ፣ ከአማካሪ ድርጅቶች እና ከባለድርሻ አካላት ጋር
ያለውን ግንኙነት በአግባቡ ያስተዳድራል፤
1.13. የመሥሪያ ቤቱን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማት ፍላጎት ጥናትን በበላይነት
ይመራል፤
1.14. አዳዲስና ነባር የኔትወርክ እና የኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ሲስተሞች የጥራት ደረጃ
ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ የሚያስችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፤
1.15. የኤጀንሲውን የኢኮቴ ፕሮጀክቶች የአፈፃፀም በወሰናቸው (within scope) ፣
በተያዘላቸው ጊዜና (on-time) በተመደበላቸው በጀት (within budget) በተፈለገው
መልኩ እንዲከናወኑ ይከታተላል፤
1.16. የኤጀንሲውን የኢኮቴ ፕሮጀክቶች የመጠናቀቂያ ጊዜ (project schedule) ፣
የፕሮጀክት ወጪ (project costs) ፣ ወይም የወሰን ለውጥ (project scope)
ሲያጋጥማቸው ተገቢ የማረጋገጫ ስልቶችን ተጠቅሞ መፍትሄ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
1.17. በሃገር ውስጥና በውጪ ሃገር በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወርክሾፖች/ ስብሰባ/
ኮንፍረንሶች/ ስልጠናዎች ላይ በመሳተፍ ምርጥ ተሞክሮዎችን ያካፍላል፤
1.18. የኤጀንሲውን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ የውሳኔ
ሃሳብ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
1.19. የኤጀንሲውን የመረጃ ፍሰት ዓይነትና መጠን የመለየት የጥናት ስራን በከፍተኛ
ሃላፊነት በበላይነት ይከታተላል፤
1.20. ደረጃዉን የጠበቀ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፖሊሲ እንዲዘጋጅ በበላይነት
ያስተባብራል፤ ክትትል ያደርጋል፤
1.21. የኤጀንሲውን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፖሊሲ ሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣
1.22. የኤጀንሲውን የኢንፎርሜሽን ፖሊሲ ዶክመንቶች በአግባቡ መስራታቸውን
ይከታተላል፤
1.23. የመስሪያ ቤቱ ሠራተኞች የዲጅታል ቶክ ሎጂ (e-mail, Internet, etc.) ተጠቃሚ
እንዲሆኑ ለሠራተኞች የሚመጥን መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ሥልጠና
መዘጋጀቱንና ሥራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፤
1.24. በየቡድኖቹ የሚዘጋጁ የአጠቀቀምና የስልጠና ማንዋሎች ይገመግማል፣ ማስተካከያ
በማድረግ የመጨረሻ ቅርፃቸውን እንዲይዙ ያደርጋል፤
1.25. የኤጀንሲውን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አገልግሎት አሰጣጥ በተጠቃሚዎች
እንዲገመገም ያደርጋል፤
1.26. ከተጠቃሚዎች የሚነሱ የአሰራር ችግሮች አፋጣኝ መፍትሄ እንዲያገኙ ያደርጋል፤
1.27. ኮምፒውተራይዝድ ተደርገው ሥራ ላይ የዋሉ ሲስተሞችን በየጊዜው አፈፃፀማቸውን
በመገምገም አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲደረግላቸው ክትትል ያደርጋል፤
1.28. ስለ ተከናወኑ ተግባራት ሰለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ እርምጃዎች
ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት ያቀርባል፤
1.29. በኤጀንሲውና በቅ/ጽ/ቤቶች የተዘረጉት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መ/ልማቶች
ያለምንም መቆራረጥ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ

27
የአጠቃቀም መመሪያ እንዲዘጋጅና በመመሪያው መሰረት እንዲከናወን አመራር
ይሰጣል፤ ይከታተላል፤
1.30. የመመሪያዎችን ዝርዝር የአሰራር ሥርዓት ዝግጅት ይመራል፤ ውሳኔ ይሰጣል፤
ያስተባብራል፤
1.31. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና እድሳት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ
ውሳኔ ሃሳብ እንድዘጋጅ/እንዲፀድቅ ያደረጋል፤
1.32. የተገልጋዮችን አስተያየት መሠረት በማድረግ ስራዎቹን ይገመግማል፤ መሻሻል
የሚገባቸው ስራዎች ላይ የአሰራርና የአመራር አቅጣጫዎች ይሰጣል፤ ያስተባብራል፤
1.33. የኤጀንሲውን ስትራቴጂክ ዕቅድ መሰረት በማድረግ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሰረተ
ልማት ለመምራት፤ ለማስተዳደር ደኅንነታቸውን ለማስጠበቅ ስትራቴጂያዊና
ኦፕሬሽናል ሥራዎች እንዲሁም በጀታቸውን ያቅዳል፣ ይመራል፣ ተፈፃሚነታቸውን
ይከታተላል፤
1.34. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና ጥገና የኢንፎርሜሽን ደኅንነት ስራዎች
ለማከናወን የሚያግዙ የዳታ ማዕከል፣ የጥገናና እድሳት ማዕከል፣ ኔትወርክ ኦፕሬሽን
ማዕከል የኢንፎርሜሽን ደኅንነት፣ እና የለሙ ሶፍትዌሮችን ተረክቦ ያስተዳድራል፣
በአግባቡ ስራቸውን እንዲያከናውኑ ያደረጋል፣ ይደግፋል፤
1.35. የጋራ መጠቀሚያ የሆኑ የኤጀንሲውን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂን መሠረተ ልማት
በባለቤትነት ያስተዳድራል፣ ይመራል፤
1.36. የሚያስተዳድረውን መሰረተ ልማትና አገልግሎት የብልሽት ጥገና እና የቅድመ ጥገና
መከናወኑን ያስተባብራል፣ ይመራል፤
1.37. የኤጀንሲውን ዳታ ማዕከላትን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከሴኩሪቲ ጥቃቶቸች መጠበቅ
የሚያስችል አመራር ይሰጣል፤ ያስተባብራል፤
1.38. በዳታ ማዕከል ውስጥ የሚገኙ የጋራ መጠቀሚያ አፕሊኬሽኖችና የመረጃ ቋቶች
ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ ሁኔታዎች የተሟሉ መሆናቸውን
እንዲረጋገጥ መመሪያ ይሰጣል፤ ያረጋግጣል፤
1.39. በኤጀንሲው የተዘረጉት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሠረተ ልማቶች ያለምንም
መቆራረጥ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የአጠቃቀም
መመሪያ እንዲዘጋጅና በመመሪያው መሰረት እንዲከናወን አመራር ይሰጣል፤
ይከታተላል፤
1.40. የመመሪያዎችን ዝርዝር የአሰራር ሥርዓት ዝግጅት ይመራል፤ ውሳኔ ይሰጣል፤
ያስተባብራል፤
1.41. መሻሻል የሚገባቸውን ነባር መሰረተ ልማቶች በማጥናት ዝርዝር የማሻሻያ ሃሳቦችን
እንዲቀርብ ያደርጋል፣ ይደግፋል፤
1.42. ነባር የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና እድሳት ላይ የቴክኖሎጂ ክፍተቶች
በጥልቀት ጥናት እንዲካሄድ ይመራል፤ ያስተዳደራል፤

28
1.43. የኤጀንሲው የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ከሳይበር ጥቃት ለመከላከል
የሚቻልባቸውን መንገዶች በማጥናት ዝርዝር ዕቅዶች እንዲቀርብ ያደርጋል፣
ያስፈጽማል፤
1.44. በጥናት የተደገፉ አዳዲስ (የተሻሻሉ) የመሰረተ ልማትና ሲስተም፤ የኢንፎርሜሽን
ቴክኖሎጂ አስተዳደርና እንዲሁም የኢንፎርሜሽን ሲስተም ደኅንነት፤ ንድፈ
ሃሳቦችንና የአሰራር ዜደዎችን ለማምጣት ያስተባብራል ይመራል፤
1.45. በኮንፈረንስ ላይ፤ በሴሚናርና በአወደ ጥናቶች ላይ የአስራርና በኤጀንሲው የተተገበሩና
ስለሚተገበሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎች በተመለከተ ፁሑፎችን ያቀርባል፤ በሙያዉ
ጠለቅ ያለ የምክር አገልግሎትና ስልጠና ይሰጣል፤
1.46. በኤጀንሲው የተዘረጉትን የመረጃ መረቦች፣ የኔትወርክ ሲስተሞች፣ የመረጃ ደህንነት
ሲስተሞችና፣ አንቲ ቫይረሶች፣ ዳታ ማዕከሎች፣ የፓወር ሃውስ፣ የፓወር መሳሪያዎች፣
ድረ-ገፆች፣ የአይሲቲ መሳሪያዎች የመከታተል፣ ችግሮች የመለየት፣ የመጠገን
የማስተዳደር፣ እድሳት እና ደኅንነታቸው እንዲረጋገጥ የማድረግ ስራዎችን
የመምራት፤ የማስፈፀምና የመከታተል ስራዎችን ይሰራል፤
1.47. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደር፣ እድሳትና የኢንፎርሜሽን ሲስተም ደኅንነት
የሚያስተዳድረው የመረጃ መሠረተ ልማትና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ከሴኩሪቲ
ጥቃቶቸች Cyber attack) መጠበቅ የሚያስችል አመራር ይሰጣል፤ ይመራል፤
1.48. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና እድሳት እንዲሁም የኢንፎርሜሽን ሲስተም
ደኅንነትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ የስልጠና እና የአቅም ግንባታ ፍላጎቶች
ይለያል፤ ስልጠናው እንዲዘጋጅ/እንዲፀቅ ያደርጋል፤
1.49. የተገልጋዮችን አስተያየት መሠረት በማድረግ ስራዎቹን ይገመግማል፤ መሻሻል
የሚገባቸው ስራዎች ላይ የአሰራርና የአመራር አቅጣጫዎች ይሰጣል፤ ያስተባብራል፤
1.50. የዳይሬክቶሬቱን ዝርዝር ተግባራትን ያቅዳል፣ ያደረጃል፣ ይመራል፣ ይወስናል፣
አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
1.51. ወቅታዊ የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል
ስለአፈፃፀሙ በየወቅቱ ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
1.52. በኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይፈጽማል።

2. የሲስተም እና ዳታ ቤዝ አስተዳደር ቡድን መሪ

2.1. የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱ እቅድና አመታዊ የድርጊት
መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲጸድቅ ለፈፃሚዎች ስራዎችን
ያከፋፍላል፣ በሥራ ላይ እዲውል ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
2.2. ሲስተምና ዳታ ቤዙን የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና መመሪያዎች እዲቀረጹ
ያደርጋል፣ ሥራ ላይ ሲውሉ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
2.3. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣
29
2.4. የሲስተም፣ዳታ ቤዝ፣ ድህረገጽ አስተዳደርና ሲስተም ልማት የስልጠና ማንዋል
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ለባለሙያዎች ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ይመራል፣
2.5. ለሥራ ክፍሉ ደንበኞች ስልጠና፣ ሙያዊ የምክርና ድጋፍ አገልግሎትይሰጣል፣
ያስተባብራል፣
2.6. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣
ይገመግማል፣ የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸውን ይሞላል፣
2.7. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ
መዋሉን ይከታተላል፡፡
2.8. መረጃዎችን በዳታ ቤዝ ማኔጅመንት ሲስተም በመጠቀም መደራጀቱን ይከታተላል
ይደግፋል፡፡
2.9. በዳታ ቤዝ የተደራጁትን መረጃዎች በቀላሉ ማግኘት መቻላቸውን/access/ እና
የሚያሰሩ /user friend/ መሆኑን ይከታተላል ይደግፋል፤
2.10. በመሥሪያቤቱ ሲስተምና ዳታ ቤዝ ለመጠቀም የአካውንትና የይለፍ ቃል የሚሰጣቸውን
አካላት ያጠናል ይለያል በጥናቱ መሠረት ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
2.11. ወደ ዳታ ቤዝ የሚገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነት ይካታተላል
ይቆጣጠራል፤
2.12. ዳታ ቤዝ የተጫነበት ሰርቨር ሃርድ ዲስክ/hard disk/ በመሥሪያቤቱ ውስጥ ለሚገኙ
ተጠቃሚዎች ይደለድላል፤ ወደፊት የሚያስፈልገውን የሃርድ ዲስክ መጠን አስቀድሞ
ያቅዳል፡፡
2.13. መጠባበቅያ ዳታ /backup data/ ስለሚያዝበት የጊዜ ገደብ ፕሮግራም እንዲወጣ
ያደርጋል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤
2.14. የመሥሪያ ቤቱን በመጠባበቅያ ዳታ /backup data/ መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች
በአግባቡ መያዛቸውንና ትክክለኛነታቸውን ያረጋግጣል፤
2.15. የዳታ ቤዙን የሲስተም አቅም (performance capacity) በሚፈለገው ደረጃ መሆኑን
ይከታተላል፡፡
2.16. የተጠኑ የአይቲ መሰረተ ልማት ፍላጐቶች ተግባራዊ ለማድረግ በሚቀረፁት ኘሮጀክቶች
ላይ ይሣተፋል፣ ተግባራዊ ሲደረጉም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
2.17. ለሲስተም ጥናት በሚዘጋጁ የስፔስፊኬሽኖች ሰነድ ዝግጅት ከሌሎች ቡድኖች ጋር በጋራ
ይሰራል፣ ያስተባብራል፣
2.18. የመረጃ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ ክምችትና ስርጭትን የተመለከቱ አዳዲስ የአሰራር
ስልቶችን ይቀይሳል፣ ዝርዝር ፊዚቢሊቲ ጥናት እንዲካሄድ ያደርጋል፣
2.19. አዳዲስና ነባር የሲስተም ጥናት ዲዛይን በሚካሄድበት ወቅት በጥናቱ ላይ ይሳተፋል፣
ያስተባብራል፣
2.20. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሚያቀርቡትን የጥናት ኘሮጀክት ኘሮፖዛሎችንና የጥናት
ሪፖርቶችን ይገመግማል፣ ስራቸውን ይቆጣጠራል፣
2.21. ከሙያው ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችንና የአሰራር ዘዴዎችን እያጠና
ከመ/ቤቱ ነባራዊ ሁኔታዎች ጋር በማጣጣም እንዲተገበሩ ያደርጋል፣ ከስራው ጋር

30
ተያያዥነት ያላቸውን ልዩ ልዩ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ኘሮግራም የጥናት ውጤቶች
መተግበራቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል ፣
2.22. ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል መረጃዎችን ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለማግኘት
የሚያስችሉ የመረጃ መረቦችን ያፈላልጋል፣ በጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
የተቋሙን ድህረ-ገፅ ዲዛይን በማስገንባት አገልግሎት ላይ እንዲውል ያደርጋል ፣
2.23. ለሲስተምና መረጃ ቋት አስተዳደር ስራ የሚያግዙ መመሪያዎች እንዲዘጋጁ ክትትልና
ድጋፍ ያደርጋል፣
2.24. የተመዘገቡ የመሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን ለማሻሻል ለማረምና ወቅታዊ ለማድረግ
የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል፣
2.25. የደንበኞችን አስተያየት መሠረት በማድረግ ቀልጣፋና ውጤታማ የመፍትሔ ሀሳብ
ይሰጣል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል/ይገመግማል፣
2.26. የሚታዩ ችግሮችን መሰረት በማድረግ ተስማሚ የሆኑ አዳዲስ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
መሠረተ ልማቶችንና ሲስተሞችን ትክክለኛ ፍላጎት ለመለየትና ለመረዳት የሚያስችሉ
የጥናት ስራዎች ለመስራት የፕሮጀክት ቻርተር እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
2.27. የሚታዩ ችግሮችን መሰረት በማድረግ ተስማሚ የሆኑ አዳዲስ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
የሶፍትዌር ሲስተሞችን ትክክለኛ ፍላጎት እና ወሰን ለመለየትና ለመረዳት የሚያስችሉ
ጥናቶችን መነሻ በማድረግ ፕሮጀክቶችን ይቀርጻል፤
2.28. የተቀረጹ የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጀክቶችን ወሰንና የቴክኒክ ዝርዝር ለመለየትና
ለመረዳት እንዲያስችል ጥናት እንዲካሄድ ያደርጋል፣
2.29. ከፍተኛ ፋይዳ ላላቸው የሲስተም ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ወሰን (scope) እና ዓላማዎች
(objectives) ለመወሰን ተገቢውን ጥናት እንዲደረግ ያደርጋል፤
2.30. ፕሮጀክቶቹ በውስጥ አቅም ወይም በውጭ አቅም የሚሰሩ መሆኑን ይወስናል፤
2.31. የተቋማትንና የተጠቃሚዎችን/ህዝቡን ፍላጎት በትክክል ማሟላት እንዲያስችል
ተገልጋዩችን፣ ባሙያዎችንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ችግሮችን የመለየት ፍላጎት
ጥናት (Requirement Elicitation and Analysis) በማከናወን ከጥናትና ምርምር
ውጤቶችና አለም አቀፍ ልምዶችና ተሞክሮዎች በመነሳት የመፍትሄ ሃሳቦችን
በማመንጨት የፕሮጀክት ዝርዝር ስፔሲፊኬሽን ያዘጋጃል፤
2.32. ከተለያዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት የሚሠራበትን ሥርዓት ይፈጥራል፣
2.33. በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወርክሾፖች/ስብሰባ/ኮንፍረንሶች ላይ በመሳተፍ
ተሞክሮዎችን ያመጣል፣ ያካፍላል እንዲገኙም ያደርጋል፣
2.34. የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጀክቶች የታለመላቸውን አላማ ማሳካታቸውን ለማረጋገጥ
የፕሮጀክት አተገባበር ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
2.35. የኮዲንግና የሲስተም ዴቨሎፕመንት ስራ ከተሰራ በኋላ የቴስቲንግ (functional, Unit,
Integration, System, Acceptance, Non-Functional) ስራዎች በአግባቡ
መሰራታቸውን ይከታተላል፤

31
2.36. የሲስተም ኢንስታሌሽንና ዲፕሎይመንት ስራዎችን በመምራት፣ በትግበራ ወቅት
የሚያከናውኑ ችግሮችን ይለያል፣ እንዲፈቱ ያደርጋል፤
2.37. የሶፍትዌር፣ ዳታቤዝና ፖርታል ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ለማድረግና ከተቋማት ጋር
ስለሚኖረው ግንኙነትና አተገባበር ዙሪያ መግባባት ላይ ለመደረስ የሚያስችሉ የአሰራር
ስርዓቶችን ተግባራዊ ያደርጋል፤
2.38. ሲስተሞች ተግባራዊ ሲደረጉ ተያይዘው ሊለወጡ የሚገባቸው ህጎች፣ ደንቦች፣
አሰራሮች፣ መመሪያዎች ላይ ጥናት በማድረግ ማስተካከያ እንዲደረግ ያደርጋል፡፡
2.39. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት እንዲሰሩ በማድረግ ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
2.40. ወቅታዊ የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል፣
የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለኃላፊው ያቀርባል፣
2.41. በኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይፈጽማል።

3. የሲስተም አስተዳደር ባለሙያ IV

3.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
3.2. የሲስተምና ሰርቨር ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ለሚያጋጥሙ ችግሮች የማስተካከያ
እርምጃ ይወስዳል፤
3.3. በስራ ላይ የዋሉ የኢንፎርሜሽን ሲስተም ይገመግማል፣ የማሻሻያ ጥናት ያካሂዳል፣
ቅፆችን ያርማል፣ ያሻሽላል፣ ያቀናጃል፣ አዳዲስ የመረጃ ሪፖርት ይቀይሳል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፣
3.4. የኢንፎርሜሽን ሲስተም ዲዛይን እቅድ ያዘጋጃል፣ ለሲስተም ዴቭሎኘመንት ዝርዝር
የፊዚቢሊቲ ጥናት ያካሂዳል፣ ስትራቴጂ ይነድፋል፣ ውስብስብና ረቂቅ የሲስተም ዲዛይን
ጥናቶችን ያከናውናል፣
3.5. የሲስተሙን አዋጭነት ከዋጋ አንፃር ጥቅምና ጉዳቱን የሚያመለክት ትንተናዊ ሰነድ
ያዘጋጃል፣
3.6. የኢንፎርሜሽን ሲስተም ንድፍ ወደ ተግባር ከመተርጐሙ በፊት ከሌሎች ባለሙያዎች
ጋር በመሆን ግምገማ ያካሄዳል፣ እርምትና ማሻሻያ በማድረግ ለውሣኔ ለኃላፊው
ያቀርባል፣
3.7. አዳዲስ ሲስተሞች ሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በአዳዲሶቹና በነባር ሲስተሞች
መካከል የሚከሰቱ የቅንጅት ችግሮችን በመለየት ያስወግዳል፣
3.8. በስራ ሂደቱ ቀልጣፋና በቀጣይነት አስፈላጊ የሆኑ የሲስተም ሶፍትዌሮችን ዝርዝር
ስፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣
3.9. አዲስ ለሚዘረጉ ሲስተሞች ከተጠቃሚ ክፍሎች በመገናኘት ስለ ዓለማው አስፈላጊነትና
ችግሮች በተጨማሪ የመረጃ ፍሰት ቻርተር ዝውውር ጥናት ያካሂዳል፣
32
3.10. ከፍተኛና ውስብስብ የሆኑ የሲስተም ዲዛይን ቴክኒካዊ ችግሮችን ይፈታል፣
3.11. ለደንበኞችና ድጋፍ ሰጪ አካላት ከሲስተም ጋር የሚያያዝ ችግሮችን በመለየት
የመፍትሄ እርምጃ ይወስዳል፣
3.12. የተከናወኑ ተግባራት ሰለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ እርምጃዎች ሪፖርት
ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣
3.13. የሲስተም ለውጥ ፍላጎትን ይለያል፣ ለውጦችን ያከናውናል፤ የሲስተም የብቃትና
የማገልገል ደረጃ ስራዎችን ያከናውናል፤
3.14. በስርዓት ቀረፃ፣ ልማት፣ እና ሙከራ ወቅት እና የአፕልኬሽን ለውጥ ሲኖር እገዛ
ያደርጋል፤
3.15. የሰርቨር የኮምፒዩተርና የሲስተም ስቶሬጅ እና አቅም ያሳድጋል፣ ያሻሽላል፤
የተወሰዱ የማስተካከያ ስራዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ ያደርጋል፣ መረጃ
ይይዛል፤
3.16. የOracle Client፣ QGIS፣ Bentley Map፣ አርካይቭ፣ Adjucation Management
እና ሌሎች የተቋሙን ሲስተሞች በመጫንና በማስተካከል ስራ ላይ ይሳተፋል፤
3.17. የተቋሙን የካዳስተር ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ የሲስተም
አገልግሎት እንዲሰጥ ያደርጋል፤
3.18. በአርካይቭ ሲስተም ተጠቅሞ ቀጣይነት ያለውና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዲቻል
የክትትልና ድጋፍ ስራ ይሰራል፤
3.19. የRECS እና የRPRS ሲስተሞች ላይ ቁራሽ መሬትን Lock አድርገው የሚይዙ
የምዝገባ ሂደታቸው ያልተጠናቀቁ ስራዎችን ሥራው እንዲጠናቀቅ (Finshed State)
እና የመረጃ ሪፕሊኬሽን ችግሮችን ከመረጃ ቋት ባለሙያዎች ጋር በመሆን ይፈታል፤
3.20. ከሌሎች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና ልማት ባለሙያተኞች ጋር የሲስተም
ፍተሻና ትግበራ ስራ ያከናውናል፤
3.21. የካዳስተር ሲስተሙን ለሚጠቀሙ ለክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፤
3.22. በስራ ሂደቱ ቀልጣፋና ለቀጣይነት አስፈላጊ የሆኑ የሲስተም ሶፍትዌሮችን ዝርዝር
ስፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣
3.23. የኢንፎርሜሽን ሲስተም ንድፍ ወደ ተግባር ከመተርጐሙ በፊት ከሌሎች ባለሙያዎች
ጋር በመሆን ግምገማ ያካሄዳል፣ እርምትና ማሻሻያ በማድረግ ለውሣኔ ለኃላፊው
ያቀርባል፣
3.24. አዳዲስ ሲስተሞች ሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በአዳዲሶቹና በነባር ሲስተሞች
መካከል የሚከሰቱ የቅንጅት ችግሮችን በመለየት ያስወግዳል ፣
3.25. አዲስ ለሚዘረጉ ሲስተሞች ከተጠቃሚ ክፍሎች በመገናኘት ስለ ዓለማው አስፈላጊነትና
ችግሮች በተጨማሪ የመረጃ ፍሰት ቻርተር ዝውውር ጥናት ያካሂዳል፣
3.26. በስራ ላይ የዋሉ የኢንፎርሜሽን ሲስተም ይገመግማል፣ የማሻሻያ ጥናት ያካሂዳል፣
ቅፆችን ያርማል፣ ያሻሽላል፣ ያቀናጃል፣ አዳዲስ የመረጃ ሪፖርት ይቀይሳል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፣

33
3.27. በተቋሙ ውስጥ የተጠኑ ወይም እየተጠኑ ያሉ ሲስተሞችን መረጃዎችን ያደራጃል፣
ይይዛል፣
3.28. ከፍተኛና የተዘጋጁ ማንዋሎችና መመሪያዎችን ይገመግማል፣ በማስተካከል የመጨረሻ
ቅርፃቸውን እንዲይዙ ያደርጋል፣ ተፈላጊ የስልጠና ማንዋሎችን ያዘጋጃል፣ ስልጠና
ይሰጣል፣
3.29. ሲስተሙን ለሚጠቀሙ ለማዕከልና ክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፤
3.30. የተከናወኑ ተግባራት ሰለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ እርምጃዎች ሪፖርት
ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፣

4. የመረጃ ቋት አስተዳደር ባለሙያ IV


4.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
4.2. ለካዳስተር ዳታ ቤዝ እድገት አስፈላጊ የሆኑ የማጠራቀሚያ/ዳታ-ቤዝ storage/ እና
ሚሞሪ ላማሳደግ የሚያስችል ዝርዝር ጥናትና ዕቅድ በማውጣት ለሚመለከተው አካል
ያቀርባል፣
4.3. የዳታ ቤዝ የአገልግሎት አቅም /Performance/ ለማሻሻል /optimizing/
የሚያስችል ዝርዝር ጥናት በማድረግ ተፈፃሚነቱን ለመከታተል የሚያስችል ዕቅድ
በማዘጋጀት ያቀርባል፣
4.4. የተሻሉ ተዎክሮዎችን በመለየት የዳታ ባክ-አፕ ስርዓቱን ለመገንባት ከተቋሙ
ተጫባጭ ሁኔታ በመነሳት የተሻለ ተሞክሮ ይቀምራል፣
4.5. የመሬት ነክ ዳታ ቤዝ መሠረተ ልማት ፍላጎቶችን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ
ፕሮጀክቶችን ይቀርፃል፣ ተግባሪዊ በሚደረግበት ወቅት ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣
4.6. አዳዲስ የመሬትና መሬት ነክ ካዳስተር ዳታ ቤዝ ቴክኖሎጂ ግብዓቶችን በመከታተልና
በማወቅ ሲስተሙን ጥቅም ላይ የሚውልበትን መንገድ ጥናት በማድረግ ያቀርባል፣
ተግባር ላይ ያውላል፣
4.7. ከሚመለከታቻው ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ከመሬትና መሬት ነክ ተቋሟት
ተጨባጭ የዳታ ቤዝ ሲስተም ጋር የሚጣጣም የዳታ ቤዝ እና ባክ-አፕ /Backup/
ፖሊሲ በማዘጋጀት ለውሳኔ ያቀርባል፣
4.8. ወቅታዊና አዳዲስ ለካዳስተር መረጃ ቋት የሚያግዙ የዳታ ቤዝ ሰርቨር እና
ማኔጅመንት ሶፍትዌሮች በመለየት ዝርዝር ሰፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣
4.9. ለመሬትና መሬት ነክ ተቋሟት ካዳስተር መረጃ ዲዛስተር ሪከቨሪ/DR/ ሙከራ
ትግበራን ለማከናወን የሚያስችል አውደጥናት ወይም ሴሚናር ያዘጋጃል፣ የዲዛስተር
ሪከቨሪ ቦታ ይመርጣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣
4.10. መጠባበቅያ ዳታ ቅጅ /backup data/ ስለሚያዝበት የጊዜ ገደብ ፕሮግራም ያወጣል፣
መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች በአግባቡ ይይዛል፣

34
4.11. ባክ-አፕ የተደረገውን የመሬትና መሬት ነክ ካዳስተር መረጃ ለዲዛስተር ሪከቨሪ/DR/
አመቺ በሆነ ቦታ በማስቀመጥ የካዳስተር መረጃ ደህንነት እንዲጠበቅ ያደርጋል፣
ደህንነቱን ያረጋግጣል፣
4.12. ወደ ካዳስተር ዳታ ቤዝ የሚገቡና የገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነቱን
ለመከታተል የሚያስችለ ሪፖርት ፎርማት ያዘጋጃል፣ ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣
4.13. የተሻሉ የዳታቤዝ ባክ-አፕ ሥርዓቶችን መሰረት በማድረግ የባክ-አፕ ሥርዓቱን
ያጠናክራል፣ ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
4.14. በዳታ ቤዝ ላይ አካውንት መክፈት እና ክልከላ ማድረግ የሚያስፈልጋቸውን
ተጠቃሚዎች በመለየት ያቀርባል፣ ተፈፃሚነታቸው ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
4.15. አዲስ የዳታ ቤዝ ሰርቨር ሲተከል ሰርቨሩ ላይ የዳታ ቤዝ ሶፍትዌር መጫኑን
ለመጠቀም በሚያስችል መልኩ መሰራታቸውን /ኮንፊገር መደረጋቸውን/
ያረጋግጣል፣ድጋፍ ያደርጋል፣
4.16. የተቋሙን የካዳስተር መረጃ ቋት ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ
የዳታቤዝ አገልግሎት እንዲሰጥ ያደርጋል፤
4.17. በአርካይቭ ዳታቤዝ ተጠቅሞ ቀጣይነት ያለውና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዲቻል
የክትትልና ድጋፍ ስራ ይሰራል፤
4.18. የRECS እና የRPRS ሲስተሞች ላይ ቁራሽ መሬትን Lock አድርገው የሚይዙ የምዝገባ
ሂደታቸው ያልተጠናቀቁ ስራዎችን ሥራው እንዲጠናቀቅ (Finshed State) እና
የመረጃ ሪፕሊኬሽን ችግሮችን ከሲስተም አስተዳደር ባለሙያዎች ጋር በመሆን
ይፈታል፤
4.19. የተመዘገቡ እና አገልግሎት የተሰጠባቸው የመሬትና መሬት ነክ ይዞታዎች ውጤት
በአግባቡ እንዲታይ ዳታቤዝ፣ parcel እና building refresh ያደርጋል፣
4.20. የካዳስተር መረጃና የመረጃ ቋት ደህንነት መጠበቁን የድጋፍና ክትትል ስራ
ያከናውናል፣
4.21. የዳታ ቤዝ ላይ የተጫኑ የመረጃ ቋት ሶፍትዌሮች ላይ ችግር ሲያጋጥም
መስተካከላቸውን ያረጋግጣል፣ ድጋፍ ያደርጋል፣
4.22. ለካዳስተር ዳታ ቤዝ ባለሙያዎች የስልጠና ማኑዋል በማዘጋጀት ስልጠና ይሰጣል
ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
4.23. የካዳስተር መረጃ ሲስተምን ለሚጠቀሙ የዳታ ቤዝ ተጠቃሚዎች የስልጠና ማኑዋል
ያዘጋጃል፣ ሥልጠና ይሰጣል፣
4.24. የመረጃ ቋት ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ለሚያጋጥሙ ችግሮች የማስተካከያ እርምጃ
ይወስዳል፣ የተወሰዱ የማስተካከያ ስራዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ ያደርጋል፣
መረጃ ይይዛል፤
4.25. የዳታቤዝ ዲዛይን ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ የፕሮግራሚንግ /Customization/
እንዲሁም የሙከራ/Testing/ ሥራ፣ ጥገና /Maintenance/ ሥራ ይሰራል፤
4.26. ዳታቤዙን የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና መመሪያዎችን ይቀርጻል፤ ሥራ ላይ
እንዲውሉ ለኃላፊው ያቀርባል፤

35
4.27. በማዕከልና ክፍለ ከተማ አፕሊኬሽን፣ ዳታ ቤዝና ኦጂሲ ሰርቨር ላይ Oracle Client፣
QGIS እና Bentley Map ይጭናል፣ ኮንፊገር ያደርጋል፤
4.28. የዳታ ቤዝ መጠቀሚያ ለሚያስፈልጋቸው የOracle፣ የአርካይቭ፣ የRECS ምዝገባ፣
Editor፣ Controller እና ሌሎች ባለሙያዎች የአካውንትና የይለፍ ቃል
የሚሰጣቸውን አካላት ያጠናል ይለያል በጥናቱ መሠረት ተግባራዊ ያደርጋል፤
4.29. የዳታ ቤዝ መጠቀሚያ ፈቃድ ያላቸው ወይም የነበራቸው ባለሙያዎች የስራ ክፍል
ሲቀይሩ ወይም ስራ ሲለቁ የሰሩት ስራ ኦዲት ተደርጎ የመጠቀሚያ ፈቃዳቸው
አገልግሎት እንዲይሰጥ ወይም እንዲዘጋ የማድረግ ስራ ህጉን ጠብቆ ያከናውናል፤
4.30. ወደ ዳታ ቤዝ የሚገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነት ይካታተላል
ይቆጣጠራል፤
4.31. የዳታ ቤዙን የሲስተም አቅም (performance capacity) በሚፈለገው ደረጃ መሆኑን
ይከታተላል፡፡
4.32. በስርዓት ቀረፃ፣ ልማት፣ እና ሙከራ ወቅት እና የአፕልኬሽን ለውጥ ሲኖር እገዛ
ያደርጋል፤
4.33. ከሌሎች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና ልማት ባለሙያተኞች ጋር የዳታቤዝ
ሲስተም ፍተሻና ትግበራ ስራ ያከናውናል፤
4.34. የመረጃ ቋት አስተዳደር ሰነድ እና ማንዋል ያዘጋጃል፤
4.35. የመረጃ ቋት ንድፍ ወደ ተግባር ከመተርጐሙ በፊት ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር
በመሆን ግምገማ ያካሄዳል፣ እርምትና ማሻሻያ በማድረግ ለውሣኔ ለኃላፊው ያቀርባል፣
4.36. አዳዲስ ሲስተሞች ሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በአዳዲሶቹና በነባር ሲስተሞች
መካከል የሚከሰቱ የቅንጅት ችግሮችን በመለየት ያስወግዳል ፣
4.37. የመረጃ ቋቱን ለሚጠቀሙ ለማዕከልና ክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፤
4.38. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

5. የሲስተም አስተዳደር ባለሙያ III

5.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
5.2. የሲስተምና ሰርቨር ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ለሚያጋጥሙ ችግሮች የማስተካከያ
እርምጃ በመውሰድ ይሳተፋል

36
5.3. የዊንዶው ሰርቨር የቡድን ፖሊሲ (Window server group policy) ስራዎች
ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ያስተዳድራል፤
5.4. የOracle Client፣ QGIS፣ Bentley Map፣ አርካይቭ፣ Adjucation Management
እና ሌሎች የተቋሙን ሲስተሞች በመጫንና በማስተካከል ስራ ላይ ይሳተፋል፤
5.5. የሲስተም ተጠቃሚዎችን Access permissions እና privileges ስራዎችን ይሰራል፤
5.6. ከሌሎች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና ልማት ባለሙያተኞች ጋር የሲስተም
ፍተሻና ትግበራ ስራ ያከናውናል፤
5.7. የተቋሙን የካዳስተር ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ የሲስተም
አገልግሎት እንዲሰጥ ድጋፍ ያደርጋል፤
5.8. የRECS እና የRPRS ሲስተሞች ላይ ቁራሽ መሬትን Lock አድርገው የሚይዙ የምዝገባ
ሂደታቸው ያልተጠናቀቁ ስራዎችን ሥራው እንዲጠናቀቅ (Finshed State) እና
የመረጃ ሪፕሊኬሽን ችግሮችን በመፍታት ስራዎች ላይ ይሳተፋል፤
5.9. የሲስተም አስተዳደር ሰነድ እና ማንዋል ያዘጋጃል፤
5.10. የካዳስተር እና ሌሎች ሲስተሞችን ለሚጠቀሙ ለማዕከልና ክ/ከተማ ቅርንጫፍ
ፅ/ቤቶች ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
5.11. በመረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ አጠቃቀም ክምችትና ሥርጭት ላይ ዝርዝር
የፊዚቢሊቲ ጥናት ላይ እገዛ ያደርጋል ፣
5.12. የሚሰበሰቡ መረጃዎች በሥርዓት የሚቀረፁበትን፣ የሚከማቹበትንና የሚሰራጩበትን
ስልት ይቀይሳል፣
5.13. ነባርና አዳዲስ የመረጃ ማሰባሰቢያ ቅፆችን ያዘጋጃል፣ ያሻሽላል፣ አዳዲስ የመረጃ
ሪፖርት ማድረጊያ ዘዴዎችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣
5.14. ነባር የመረጃ አሠራር ዘዴዎችን ለማሻሻልና አዳዲስ የአሠራር ዘዴዎችን ለማስተዋወቅ
የሲስተም አናሊስትና ዲዛይን ሥራ እንዲከናወን ሃሳብ ያመነጫል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
5.15. የተሰበሰቡ መረጃዎችን ጥራት ይከታተላል፣ እርማት ያደርጋል፣ ወቅታዊ መሆናቸውን
ያረጋግጣል፣
5.16. የመረጃ ልውውጥ ኡደት ከመነሻ እስከ መድረሻ ድረስ የዳታ ኘሮሰሲንግ ደንብን
ተከትሎ እንዲከናወን የሲስተም ዲዛይን ያዘጋጃል ፣
5.17. የሲስተም ጥናት ያካሄዳል የማሻሻያ ሃሳቦችን ያቀርባል፣
5.18. የኢንፎርሜሽን ሲስተም ጋር የተያያዙ ልዩ ልዩ መመሪያዎችና ማንዋል ዝግጅት ላይ
ይሣተፋል፤
5.19. የሲስተም ዝግጅት ዝርዝር /Specification/ መግለጫ ዶክመንት ዝግጅት ላይ
ይሣተፋል፣
5.20. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

6. የመረጃ ቋት አስተዳደር ባለሙያ III

37
6.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
6.2. መለስተኛ ውስብስብነት ያላቸው ዳታቤዞችን ዲዛይን ያደርጋል፣ ይገነባል፣ ያቋቁማል፣
ያስተዳድራል፣ ከመስሪያቤቱ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር ያጣጥማል/coustomise/፣
ፕሮግራም ያደርጋል፣ ያስተዳድራል፣ ይጠግናል/Maintain/ ያደርጋል፤
6.3. በዳታቤዝ ሲስተሙ ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ ማለትም የመረጃ ማሰባሰብ
በአይነታቸው የመለየትና ዲዛይን የማድረግ ስራዎችን በማከናወን ፎርማቶች
ያዘጋጃል፣
6.4. በመረጃ ሥርዓት አተገባበር ሂደት ውስጥ መገንባት የሚገባቸውን መለስተኛ
ውስብስብነት ያላቸውን ዳታቤዞች በዝርዝር ያጠናል፣ ይተነትናል፤
6.5. ለዳታቤዝ ሲስተም የሚያገለግሉ የተለያዩ ግብአቶች በትክክል መሥራታቸውን እና
ደህንነታቸውን ይከታተላል፣
6.6. መጠባበቅያ ዳታ ቅጅ /backup data/ ስለሚያዝበት የጊዜ ገደብ ፕሮግራም ያወጣል፣
መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች በአግባቡ ይይዛል፣ በዳታ ቤዝ ችግሮች ስያጋጥም
እንደገና በመነሻነት (Recovery) በማድረግ የዳታቤዙን ደህንነት በመጠበቅ ሥራ ላይ
ያውላል፣
6.7. ከዳታቤዙ የተወሰዱትን ቅጂዎች (Backup) በተለያዩ ቦታዎች በጥንቃቄ
የሚቀመጥበትን ቦታ አስተማማኝነትና ጥራት ያለው እንዲሆን ያደርጋል፤
6.8. ከዳታቤዙ ውስጥ መረጃ በሚፈለግበት ወቅት በቀላሉ ማግኘት እንዲቻል (indexing)
መጠቀም እና ለዳታ(storage)ትክክለኛነት ዳታውን በአስተማማኝ ሁኔታ
ያስቀምጣል፤
6.9. የዳታቤዙ አግልግሎት ተጠቃሚዎች በዳታ ቤዙ መጠቀም እንዲችሉ የአካውንትና
የይለፍ ቃል /Permission & Privilege/ ይሰጣል፣ በአግባቡ እየተጠቀሙበት
መሆኑንም ይከታተላል ፣
6.10. በሥራ ክፍሉ የሚገኙ ሶፍትዌሮችን (Front-End and Backend) ለተጠቃሚዎች
በተገቢው መንገድ ስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
6.11. በሥራ ላይ ያለውን ዳታቤዝ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ይከታተላል፣ ችግር ሲፈጠር
የማስተካከያ የዕርምት ዕርምጃ ይወስዳል፤
6.12. የካዳስተር መረጃዎች ለመሰብሰብ የሚያስችል የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴ /ዲዛይን
ያደርጋል/ ይቀርፃል፣
6.13. የተቀረጸውን የመረጃ መሰብስቢያ ዘዴ በመጠቀም በመሬትና መሬት ነክ ተቋማት ሥር
የዳታቤዝ መረጃን ለማደራጀትና ለመተንተን በሚያስችል መልኩ መረጃ ይሰበስባል፣

38
6.14. የተሰበሰቡት የካዳስተር መረጃዎች በተቋሙ ፍላጎት መሰረት መሆናቸውን የማረጋገጫ
ዘዴ በመቅረጽ /የማረጋገጫ ቸክሊስት በማዘጋጀት/ ያረጋግጣል፣
6.15. ለካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች ለመጠቀም በሚያስችል መልኩ የተሰበሰበ
መረጃን ያደራጃል፣
6.16. የካዳስተር መረጃ ትንተና በሚከናወንበት ወቅት የተደራጀውን መረጃ ማብራሪያ
በመስጠት ዕገዛ ያደርጋል፣
6.17. ለመሬትና መሬት ነክ ተቋሟት የሚያገለግል የካዳስተር መረጃ ሥርዓት መሰረተ
ልማት ለማልማት የዳታቤዝ ግብዓቶችን በማቅረብ ተሳትፎ ያደርጋል፣
6.18. የካዳስተር መረጃ ተጠቃሚዎች የሚጠቀሙትን የመረጃ አይነት በመለየት
ለተጠቃሚዎች በተሰጠው የኃላፊነት ደረጃ መሰረት የካዳስተር መጠቀሚያ ሥምና
የይለፍ ቃል /Password/ ይሰጣል፣
6.19. ከተጠቃሚዎች የሚመጡ ከዳታ ቤዝ ጋር ተያያዥ የሆኑ ችግሮች ይለያል፣ የተለዩትን
ችግሮች መፍትሄ እንዲያገኙ በሚያስችል መልኩ በዝርዝር ሪፖርት ያቀርባል፣
6.20. በማዕከልና ክፍለ ከተማ አፕሊኬሽን፣ ዳታ ቤዝ እና ኦጂሲ ሰርቨር ላይ Oracle
Client፣ QGIS እና Bentley Map መጫንና ኮንፊገር ማድረግ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
6.21. የዳታ ቤዝ መጠቀሚያ ለሚያስፈልጋቸው የOracle፣ የአርካይቭ፣ የRECS ምዝገባ፣
Editor፣ Controller እና ሌሎች ባለሙያዎች የአካውንትና የይለፍ ቃል
የሚሰጣቸውን አካላት ያጠናል ይለያል በጥናቱ መሠረት ተግባራዊ የማድረግ ስራ ላይ
ዕገዛ ያደርጋል፤
6.22. የካዳስተር ሲስተሙን ለሚጠቀሙ ለክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፤
6.23. የመረጃ ቋት ዝግጅት ዝርዝር /Specification/ መግለጫ ዶክመንት ዝግጅት ላይ
ይሣተፋል፣
6.24. ዳታቤዙን ለመጠቀም የሚያስችሉ የስልጠና ማኑዋል በማዘጋጀት የተለያዩ ስልጠናዎች
እና ሙያዊ ድጋፍ ይሰጣል፣
6.25. የመረጃ ቋቱን ለሚጠቀሙ ለማዕከልና ክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ድጋፍና ክትትል
ያደርጋል፤
6.26. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

39
7. የሲስተም ማሻሻል እና ዌብ አስተዳደር ቡድን መሪ

7.1. የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱ እቅድና አመታዊ የድርጊት
መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲጸድቅ ለፈፃሚዎች ስራዎችን
ያከፋፍላል፣ በሥራ ላይ እዲውል ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
7.2. ሲስተም ማሻሻያ፣ የእውቀት እቀባና አስተዳደርን የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና
መመሪያዎች እዲቀረጹ ያደርጋል፣ ሥራ ላይ ሲውሉ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
7.3. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣
7.4. የእውቀት እቀባና፣ ዌብ አስተዳደር የስልጠና ማንዋል እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
ለባለሙያዎች ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ይመራል፣
7.5. ለሥራ ክፍሉ ደንበኞች ስልጠና፣ ሙያዊ የምክርና ድጋፍ አገልግሎት ይሰጣል፣
ያስተባብራል፣
7.6. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸውን ይሞላል፣
7.7. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን
ይከታተላል፡፡
7.8. መረጃዎችን በዌብ ዳታ ቤዝ ማኔጅመንት ሲስተም በመጠቀም መደራጀቱን ይከታተላል
ይደግፋል፡፡
7.9. በዳታ ቤዝ የተደራጁትን መረጃዎች በቀላሉ ማግኘት መቻላቸውን/access/ እና
የሚያሰሩ /user friend/ መሆኑን ይከታተላል ይደግፋል፤
7.10. በመሥሪያ ቤቱ የእውቀት እመቃ ሲስተምና ዌብ ዳታ ቤዝ ለመጠቀም የአካውንትና
የይለፍ ቃል የሚሰጣቸውን አካላት ያጠናል ይለያል በጥናቱ መሠረት ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፤
7.11. ወደ ዳታ ቤዝ የሚገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነት ይካታተላል ይቆጣጠራል፤
7.12. ዌብ ዳታ ቤዝ የተጫነበት ሰርቨር ሃርድ ዲስክ/hard disk/ በመሥሪያ ቤቱ ውስጥ
ለሚገኙ ተጠቃሚዎች ይደለድላል፤ ወደፊት የሚያስፈልገውን የሃርድ ዲስክ መጠን
አስቀድሞ ያቅዳል፡፡
7.13. መጠባበቅያ ዳታ /backup data/ ስለሚያዝበት የጊዜ ገደብ ፕሮግራም እንዲወጣ
ያደርጋል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤

40
7.14. የመሥሪያ ቤቱን በመጠባበቅያ ዳታ /backup data/ መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች
በአግባቡ መያዛቸውንና ትክክለኛነታቸውን ያረጋግጣል፤
7.15. የዳታ ቤዙን የሲስተም አቅም (performance capacity) በሚፈለገው ደረጃ መሆኑን
ይከታተላል፡፡
7.16. የተጠኑ የአይቲ መሰረተ ልማት ፍላጐቶች ተግባራዊ ለማድረግ በሚቀረፁት ኘሮጀክቶች
ላይ ይሣተፋል፣ ተግባራዊ ሲደረጉም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ፣
7.17. ለሲስተም ጥናት በሚዘጋጁ የስፔስፊኬሽኖች ሰነድ ዝግጅት ከሌሎች ቡድኖች ጋር በጋራ
ይሰራል፣ ያስተባብራል፣
7.18. የመረጃ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ ክምችትና ስርጭትን የተመለከቱ አዳዲስ የአሰራር
ስልቶችን ይቀይሳል፣ ዝርዝር ፊዚቢሊቲ ጥናት እንዲካሄድ ያደርጋል፣
7.19. አዳዲስና ነባር የሲስተም ጥናት ዲዛይን በሚካሄድበት ወቅት በጥናቱ ላይ ይሳተፋል፣
ያስተባብራል፣
7.20. በስሩ ያሉ ባለሙያዎች የሚያቀርቡትን የጥናት ኘሮጀክት ኘሮፖዛሎችንና የጥናት
ሪፖርቶችን ይገመግማል፣ ስራቸውን ይቆጣጠራል፣
7.21. ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል መረጃዎችን ከዓለም አቀፍ ድርጅቶች ለማግኘት
የሚያስችሉ የመረጃ መረቦችን ያፈላልጋል፣ በጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
የተቋሙን ድህረ-ገፅ ዲዛይን በማስገንባት አገልግሎት ላይ እንዲውል ያደርጋል ፣
7.22. ለሲስተም ማሻሻያና ዌብ አስተዳደር ስራ የሚያግዙ መመሪያዎች እንዲዘጋጁ ክትትልና
ድጋፍ ያደርጋል፣
7.23. የተመዘገቡ የመሬትና መሬት ነክ መረጃዎችን ለማሻሻል ለማረምና ወቅታዊ ለማድረግ
የሚያስችል ስርዓት ይዘረጋል፣
7.24. የደንበኞችን አስተያየት መሠረት በማድረግ ቀልጣፋና ውጤታማ የመፍትሔ ሀሳብ
ይሰጣል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል/ይገመግማል፣
7.25. የሚታዩ ችግሮችን መሰረት በማድረግ ተስማሚ የሆኑ አዳዲስ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
መሠረተ ልማቶችንና ሲስተሞችን ትክክለኛ ፍላጎት ለመለየትና ለመረዳት የሚያስችሉ
የጥናት ስራዎች ለመስራት የፕሮጀክት ቻርተር እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
7.26. የሚታዩ ችግሮችን መሰረት በማድረግ ተስማሚ የሆኑ አዳዲስ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
የሶፍትዌር ሲስተሞችን ትክክለኛ ፍላጎት እና ወሰን ለመለየትና ለመረዳት የሚያስችሉ
ጥናቶችን መነሻ በማድረግ ፕሮጀክቶችን ይቀርጻል፤
7.27. የተቀረጹ የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጀክቶችን ወሰንና የቴክኒክ ዝርዝር ለመለየትና
ለመረዳት እንዲያስችል ጥናት እንዲካሄድ ያደርጋል፣

41
7.28. ከፍተኛ ፋይዳ ላላቸው የሲስተም ማሻሻያ ፕሮጀክቶች ወሰን (scope) እና ዓላማዎች
(objectives) ለመወሰን ተገቢውን ጥናት እንዲደረግ ያደርጋል፤
7.29. ፕሮጀክቶቹ በውስጥ አቅም ወይም በውጭ አቅም የሚሰሩ መሆኑን ይወስናል፤
7.30. የተቋማትንና የተጠቃሚዎችን/ ህዝቡን ፍላጎት በትክክል ማሟላት እንዲያስችል
ተገልጋዩችን፣ ባሙያዎችንና ባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ችግሮችን የመለየት ፍላጎት
ጥናት (Requirement Elicitation and Analysis) በማከናወን ከጥናትና ምርምር
ውጤቶችና አለም አቀፍ ልምዶችና ተሞክሮዎች በመነሳት የመፍትሄ ሃሳቦችን
በማመንጨት የፕሮጀክት ዝርዝር ስፔሲፊኬሽን ያዘጋጃል፤
7.31. ከተለያዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት የሚሠራበትን ሥርዓት ይፈጥራል፣
7.32. በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወርክሾፖች /ስብሰባ/ ኮንፍረንሶች ላይ በመሳተፍ
ተሞክሮዎችን ያመጣል፣ ያካፍላል እንዲገኙም ያደርጋል፣
7.33. የሲስተም ማሻሻያ ፕሮጀክቶች የታለመላቸውን አላማ ማሳካታቸውን ለማረጋገጥ
የፕሮጀክት አተገባበር ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
7.34. የኮዲንግና የሲስተም ማሻሻያ ስራ ከተሰራ በኋላ የቴስቲንግ (functional, Unit,
Integration, System, Acceptance, Non-Functional) ስራዎች በአግባቡ
መሰራታቸውን ይከታተላል፤
7.35. የሲስተም ኢንስታሌሽንና የማሻሻያ ስራዎችን በመምራት፣ በትግበራ ወቅት የሚያከናውኑ
ችግሮችን ይለያል፣ እንዲፈቱ ያደርጋል፤
7.36. የሶፍትዌር፣ ዳታቤዝና ፖርታል ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ለማድረግና ከተቋማት ጋር
ስለሚኖረው ግንኙነትና አተገባበር ዙሪያ መግባባት ላይ ለመደረስ የሚያስችሉ የአሰራር
ስርዓቶችን ተግባራዊ ያደርጋል፤
7.37. የሲስተም ማሻሻል ተግባራዊ ሲደረግ ተያይዘው ሊለወጡ የሚገባቸው ህጎች፣ ደንቦች፣
አሰራሮች፣ መመሪያዎች ላይ ጥናት በማድረግ ማስተካከያ እንዲደረግ ያደርጋል፡፡
7.38. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት እንዲሰሩ በማድረግ ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
7.39. የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል፣ የዕቅድ
አፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለኃላፊው ያቀርባል፣
7.40. በኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይፈጽማል።

8. የዌብ አስተዳደር ባለሙያ IV

8.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
42
8.2. የመገልገያ መሳሪያዎችንና አስፈላጊ ሶፍትዌሮችን መስፈርት/specification/
በማዘጋጀት ለኃላፊ ያቀርባል፣
8.3. ለድረገጽ/ፖርታል/ ልማት ቢጋር /TOR/ ለማዘጋጀት መረጃዎችን ያሰባስባል፣
ይተነትናል፣
8.4. ለድረገጽ/ፖርታል/ ልማት ቢጋር /TOR/ ያዘጋጃል፣ ለኃላፊው ያቀርባል፣
8.5. ድረገጹ ከተቋሙ ውጪ የሚዘጋጅ ከሆነ የግንባታውን ሂደት በየደረጃው ይከታተላል፣
በቀረበው መስፈርት መሰረት መከናወኑን ያረጋግጣል፣
8.6. በተቋሙ ባለሙያ የሚለማ ድረገጽ ለምቶ እስኪያልቅ ድረስ የፍላጎት ዳሰሳ፣ ዲዛይን፣
ልማትና ትግበራ ደረጃዎችን ይከታተላል፣ ከተቋሙ ፍላጎት አንፃር መሆኑን
ይገመግማል፣
8.7. ተቋሙ በሀገራዊ ፖርታል ላይ ከገባ የተቋሙን ፖርታል ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
የማሻሻል ስራዎችን ይሰራል፣
8.8. በተቋሙ ድረ-ገጽ የሚሰራጩ መረጃዎች የመረጃ ስርጭት ሥነ ምግባር መጠበቃቸውንና
የአገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፣
8.9. የተቋሙ ተጠቃሚዎች ድረገጹን ተጠቅመው በተፈቀደላቸው መብት መሰረት በኢሜል
አገልግሎት መረጃ የሚለዋወጡበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
8.10. የተቋሙ ድረገጽ ደህንነት እንደየወቅቱ ተለዋዋጭ ሁኔታ እንዲጠበቅ ክትትል
ያደርጋል፣
8.11. ድረገጹ ማሻሻያ በሚያስፈልግበት ወቅት እንዲሻሻል ያደርጋል፡፡
8.12. በአዳዲስ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ድረገጽ መሻሻል በሚደረግበት ጊዜ አሉታዊ ክስተቶችን
በመቀነስ ስራው የተሳካ እንዲሆን ያደርጋል፡፡
8.13. የግራፊክስና ሌይአውት ዲዛይኖችን በሚመለከት ግብረመልስ ያሰባስባል፣ ከዚያም
በመነሳት በየጊዜው እንዲከለሱ ያደርጋል፣
8.14. በተቋሙ ድረገጽ የሚጠቀሙ አባላትን መብቶች ይወስናል፣ ለተጠቃሚዎቹም
ያሳውቃል፤
8.15. ለድረገጽ አስተዳደር ሥራ የሚውሉ ቴክኒካል ማንዋሎችና መረጃዎችን ይሰበስባል፣
ለአጠቃቀም በሚያመች መንገድ ያስቀምጣል፣ ሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
8.16. የተዘጋጀው ድረገጽ በሥራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ከድረገጹ ጋር ግንኙነት ያላቸውን
ሠራተኞች ያሰለጥናል፣
8.17. የድረገጽ አጠቃቀም ፖሊሲዎችና መመሪያ እንዲሁም መስፈርቶች ጥናት ላይ ከሌሎች
ባለሙያዎች ጋር በመሆን ያዘጋጃል፣
8.18. የዌብ አፕልኬሽን performance እና Optimization ስራዎችን ያከናውናል፤
43
8.19. የLIS (Land information system) portal ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ በማድረግ
የካዳስተር መረጃዎችን ለባለድርሻ አካላትና ለህብረተሰቡ ተደራሽ ያደርጋል
8.20. የSystem Design, development, testing, and implementation እና የዌብ
አፕልኬሽን ለውጥ ሲኖር እገዛ ያደርጋል፤
8.21. የድረ-ገጽና ፖርታል ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ኦዲት ደርጋል፣ ያጠናል፣ ችግሮችን
ይለያል፣ ይፈታል፤
8.22. ድረ-ገጾች ከሌሎች ሲስተሞችና አፕሊኬሽኖች ጋር ያላቸው ግኙነትና የጤንነት ሁኔታ
ይከታተላል፤
8.23. ኦዲት ሎጎችንና ድረገጽ ላይ ያሉ እንቅስቃሴዎች ይከታተላል፤ በክትትል ወቅት የተለዩ
ችግሮችን ይለያል፣ ይረዳል፣ የሚፈቱበትን መንገድ ይለያል፣ መሳሪያዎቸን ያዘጋጃል፣
ችግሮችን ይፈታል፣ ኮንቴንቶችን ማኔጅ ያደርጋል፤
8.24. በፕሮግራም ባክአፕ የማድረግና አስፈላጊ ሲሆን ሪከቨር የማድረግ ስራዎችን ይሰራል፤
8.25. የተወሰዱ የማስተካከያ እረምጃዎች/ስራዎች በትክክል ስለመስራታቸው ፍተሻ
ያደርጋል፣ መረጃ ይይዛል፤
8.26. የዌብ አፕልኬሽን አስተዳደር ሰነድ እና ማንዋል ያዘጋጃል፤
8.27. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

9. የሲስተም ጥናት ባለሙያ IV


9.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
9.2. የካዳስተር ሲስተም ላይ የማሻሻያ እና የማልማት የፍላጎት የዳሰሳ ጥናት ያካሂዳል፣
ዝርዝር ትንተና ይሰጣል፤
9.3. ወቅታዊ የመሬት መረጃ ቴክኖሎጂዎችን ግምት ዉስጥ ያስገባ የሲስተም ቴክኖሎጂ
ግብዓቶችና አሰራሮች ላይ የዳሰሳ ጥናት ያቀርባል፤
9.4. የሲስተም ፍላጎቶችን እና የቴክኖሎጂ ለዉጦችን ግምት ዉስጥ ያስገባ የጥገና ስራዎችን
ይለያል፣ ይተነትናል፤
9.5. የተጠቃሚንና የሲስተም ፍላጎትን ከሲስተም አተገባበርና አፈፃፀም በመነሳት ይለያል፣
ያደራጃል፤ ለሚመለከተው ያቀርባል፤
9.6. የፍላጎት ዳሰሳ ጥናቱን ለማዳበር በጥናት ቡድኑ እንዲሁም ከሚመለከታቸዉ አካላት
ጋር በመሆን በዉይይት መድረኮች ሰነዱን ያዳብራል፤
9.7. የሲስተም ልማት፣ ማሻሻልና ጥገና ስራዎች በዉስጥ አቅም መሰራት መቻላቸዉን
በመለየት ይተነትናል፣ ለውሳኔ ያቀርባል፤
44
9.8. አዲስ ለሚሰሩ እና ለሚሻሻሉ ሲስተሞች የአዋጪነት ጥናት ይሰራል፤ ከባለድርሻ
አካላት፣ ባለሙያዎች ጋር በመሆን የሲስተም ጥናት ያዘጋጃል፤
9.9. የሲስተም ፍላጎቱ ቢተገበር ከነባር የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ጋር ተዛማጂ
እንደሚሆን፣ በአሰራሩ ላይ ችግር እንደማይፈጥር፣ እንዲሁም ባለዉ አጋዥነት አስፈላጊነቱን
ይተነትናል፤ ለውሳኔ ያቀርባል፤
9.10. የፍላጎት ጥናት (Requirement Analysis) እና የሲስተም ዲዛይን (System
Design) ሰነዶች ያዘጋጃል፤
9.11. የሚበለፅገው ሲስተም በታቀደለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን
ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
9.12. ከተጠቃሚዎች ለሚነሱ የተለያዩ የሲስተም ለውጥና ማሻሻያ ጥያቄዎች በመቀበል
ለተነሱት ጥያቄዎች ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል፤
9.13. በተቋሙ በቀረቡ የሲስተም ለውጥና ማሻሻያ ጥያቄዎች ላይ መረጃ ይሰበስባል፤
9.14. አዳዲስ ሲስተሞች ሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በአዳዲሶቹና በነባር ሲስተሞች
መካከል የሚከሰቱ የቅንጅት ችግሮችን በመለየት ያስወግዳል፤
9.15. በተዘጋጁ የሲስተም ጥናቶች የስራ ፍሰት ያዘጋጃል፣ ሲስተሙ የሚሰራውን ተግባር
ያስፈጽማል፣ የተዘጋጀውን ሲስተም ዲዛይን ያደርጋል፤
9.16. በስራ ላይ ያሉ ሲስተሞች ክፍተታቸውን በመለየት ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ
የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ያካሂዳል፤
9.17. ከመሬትና መሬት ነክ ተቋሟት ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት ዳታ ቤዙን ለማሻሻል
በሚያስችል መልኩ ጥናትና ዝርዝር ትንተና ያከናውናል፣
9.18. በካዳስተር መረጃ ሥርዓት ትግበራ ሂደት ወቅት ላይ የዳታ ቤዝ መገንባት
የሚያስፈልጉትን ከፍተኛ ውስብስብነት ያላቸውን ዳታቤዝ ሞዴሎች በዝርዝር ያጠናል፣
9.19. የተዘጋጀውን ሲስተም ለተጠቃሚዎች ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል ፕሮፖዛል
ከሲስተም ማልማት ባለሙያ ጋር በጋራ ያዘጋጃል፣ ለውሳኔ ያቀርባል፤
9.20. በውጭ አካላት ለሚሰሩ የሲስተም ማሻሻያና ልማት ስራዎች ለሲስተም ማሻሻያ፣
ግንባታና ትግበራ ፕሮጀክት ለመቅረጽ የሚያስችል ፕሮፖዛል ከሲስተም ማልማት ባለሙያ
ጋር በጋራ ያዘጋጃል፣ ፕሮጄክት ይቀርፃል፣ ለኃላፊ ያቀርባል፣
9.21. የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፍላጎትን መሰረት በማድረግ ለሶፍትዌር ግንባታ የሚሆኑ
የጨረታ ቢጋር ዝግጂት የመጨረሻ ቅርፅና ይዘት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
9.22. የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጀክት የሚያከናውነው ድርጅት የኢንሴፕሽን
/Inception/ ሰነድ እንዲያዘጋጅ ያደርጋል፤ የኢንሴፕሽን ሰነዱን መገምገምና ግብረመልስ
መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤

45
9.23. ለሲስተም ማሻሻያና ልማት ትግበራዉ የማስፈፀሚያ ማኑዋል ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፤
9.24. በሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጄክት በሚከናወኑ ስራዎች ላይ ሙያዉ የሚጠይቀዉን
የሰነድ ጥንቅር እና ክለሳ ያከናዉናል፤ በፕሮፖዛሉና በስታንዳርድ መሰረት መከናወኑን
ይከታተላል፤
9.25. በትግበራ ወቅት የተለዩ፣ መቀየርና መስተካከል ያለባቸዉን የሲስተም ልማት
ዉጤቶችንና ቴክኖሎጂዎችን፤ ለበላይ አካል ያሳዉቃል፣
9.26. የለማ ሲስተም የሚቀየርበትን/የሚስተካከልበትን አማራጭ መንገዶች ለመቀየር
የሚያስፈልጉ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን እና የአፈፃፀም ሂደቶችን የያዘ ፕሮፖዛል ያዘጋጃል፣
ያፀድቃል፤

10. የሲስተም ልማት ባለሙያ IV

10.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
10.2. የሲስተም ፍላጎቶችን እና የቴክኖሎጂ ለዉጦችን ግምት ዉስጥ ያስገባ የጥገና ስራዎችን
ይለያል፣
10.3. የሲስተም ልማት፣ ማሻሻልና ጥገና ስራዎች በዉስጥ አቅም መሰራት መቻላቸዉን
የመለየት እና የመወሰን ስራ ላይ ይሳተፋል፤
10.4. አዲስ ለሚሰሩ እና ለሚሻሻሉ ሲስተሞች የአዋጪነት ጥናት ስራን ያግዛል፣
10.5. የሲስተም ፍላጎቱ ቢተገበር ከነባር የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች ጋር ተዛማጂ
እንደሚሆን፣ በአሰራሩ ላይ ችግር እንደማይፈጥር፣ እንዲሁም ባለዉ አጋዥነት
አስፈላጊነቱ ላይ ከሲስተም ጥናት ባለሙያ ጋር በጋራ ይሰራል፤
10.6. የፍላጎት ጥናት (Requirement Analysis) እና የሲስተም ዲዛይን (System Design)
ሰነዶችን ከሲስተም ጥናት ባለሙያ በዝርዝር ለይቶ ለኮዲንግ ስራ ይረከባል፤
10.7. በዲዛይኑ መሰረት የኮዲንግ (Program writing/coding) ሥራ ያከናውናል፤
10.8. የሚበለፅገው ሲስተም በታቀደለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እየተከናወነ መሆኑን ይከታተላል፣
ያረጋግጣል፤
10.9. ሲስተሙን ለመሞከር በሚያስችል መልኩ የሙከራ ትግበራ ዕቅድ በማዘጋጀት የሙከራ
ሂደቱን በመከታተል ውጤታማነቱን ያረጋግጣል፤
10.10. የለማውን ሲስተም ለመተግበር የመያስችሉ የሃርድ ዌር፣ ሶፍት ዌር እና ኔትወርክ
ፍላጎቶችን በመለየት ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፤
10.11. የሙከራ ማረጋገጫ ቼክሊስት (Test plan and Test check list) ያዘጋጃል፤

46
10.12. በቼክሊስቱ መሰረት ሶፍትዌሩን የመሞከር ስራ /Test/ ያካሂዳል፣ አስፈላጊውን
ማስተካከያ ያደርጋል፤
10.13. ከተጠቃሚዎች ለሚነሱ የተለያዩ የሲስተም ለውጥና ማሻሻያ ጥያቄዎች በመቀበል
ለተነሱት ጥያቄዎች ተገቢውን ምላሽ ይሰጣል፤
10.14. አዳዲስ ሲስተሞች ሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት በአዳዲሶቹና በነባር ሲስተሞች መካከል
የሚከሰቱ የቅንጅት ችግሮችን በመለየት ያስወግዳል፤
10.15. በተዘጋጁ የሲስተም ጥናቶች የስራ ፍሰት ያዘጋጃል፣ ሲስተሙ የሚሰራውን ተግባር
ያስፈጽማል፣ የተዘጋጀውን ሲስተም ዲዛይን ያደርጋል፤
10.16. በስራ ላይ ያሉ ሲስተሞች ክፍተታቸውን በመለየት ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ
የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ከሲስተም ጥናት ባለሙያ ጋር በጋራ ይሰራል፤
10.17. ለሚሰራው ሲስተም የስራ ፍሰቱን የሚያሳይ ሰነድ ያዘጋጃል፤
10.18. አዲስ ለሚሰሩ እና ለሚሻሻሉ ሲስተሞች የሚበለፅገውን መጠቀም በሚያስችል መልኩ
የተጠቃሚዎች ማኑዋል ያዘጋጃል፤ ለተጠቃሚዎች አስፈላጊ ስልጠና አዘጋጅቶ ይሰጣል፤
10.19. በኤጀንሲ ውስጥ ለበለፀጉ ሲስተሞች የተዳራጀ እና ወቅታዊ ሰነዶች እንዲኖራቸው
ያደርጋል፤
10.20. የበለፀገው ሲስተም በተዘጋጀው የዳሰሳ ጥናት፣ ዲዛይን በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት
መተግበሩን ያረጋግጣል፤
10.21. የሲስተሙን ዲዛይንና የስራ ፍሰቶች ማልማት፣ ማሻሻል እና የጥራት ስታንዳርዳቸውን
ለእያንዳንዱ አፕልኬሽን የጥናት ሂደት እና ዲዛይኑ ተቋሙ ባስቀመጠው ስታንዳርድ
መሰረት መሆኑን ያረጋግጣል፤
10.22. ለተቋሙ አስፈላጊ የሆኑ አዲስ ለሚሰሩ እና ለሚሻሻሉ ሲሰተሞችን (open source)
በመለየት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፤
10.23. ከመሬትና መሬት ነክ ተቋሟት ተጨባጭ ሁኔታ በመነሳት ዳታ ቤዙን ለማሻሻል
በሚያስችል መልኩ ጥናትና ዝርዝር ትንተና በማካሄድ የማሻሻል ስራ ያከናውናል፣
10.24. በካዳስተር መረጃ ሥርዓት ትግበራ ሂደት ወቅት ላይ የዳታ ቤዝ መገንባት
የሚያስፈልጉትን ከፍተኛ ውስብስብነት ያላቸውን ዳታቤዝ ሞዴሎች በዝርዝር ያጠናል፣
10.25. የካዳስተር መረጃ ቋት ማኔጅመንት ሶፍተዌሮችን ወደ ተሻለና ወቅታዊ ቴክኖሎጂ
እንዲሻሻሉ /Update/ና እንዲሻጋገሩ/Database Upgrade/ ያደርጋል፣
10.26. በዳታ ቤዝ የተደራጁትን መረጃዎች በቀላሉ ማግኘት መቻላቸውን/access/ እና
የሚያሰሩ /user friend/ እንዲሆኑ ያደርጋል፤
10.27. የዳታ ቤዝ ሞዴልንግና ዲዛይን ሥራ በሚከናወንበት ወቅት የቅድመ ዲዛይን
/preliminary Design/ ሥራ ያከናውናል፣
47
10.28. ለሲስተሙ የአጠቃቀም ማኑዋል (user manual) ያዘጋጃል፤
10.29. የለማዉን ሲስተም ስራ ላይ ለማዋል የማስፈፀሚያ ማኑዋል/Implementation manual/
ያዘጋጃል፣ የተዘጋጀውን የማስፈፀሚያ ማኑዋል ለበላይ አካል በማቅረብ ያፀድቃል፤
10.30. የተዘጋጀውን ሲስተም ለተጠቃሚዎች ስልጠና ለመስጠት የሚያስችል ፕሮፖዛል
ያዘጋጃል፣ ለውሳኔ ያቀርባል፤
10.31. በውጭ አካላት ለሚሰሩ የሲስተም ማሻሻያና ልማት ስራዎች ለሲስተም ማሻሻያ፣ ግንባታና
ትግበራ ፕሮጀክት ለመቅረጽ የሚያስችል ፕሮፖዛል ያዘጋጃል፣ ፕሮጄክት ይቀርፃል፣
ለኃላፊ ያቀርባል፣
10.32. የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፍላጎትን መሰረት በማድረግ ለሶፍትዌር ግንባታ የሚሆኑ
የጨረታ ቢጋር ዝግጂት የመጨረሻ ቅርፅና ይዘት ላይ መድረሳቸዉን ያረጋግጣል፤
10.33. የሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጀክት የሚያከናውነው ድርጅት የኢንሴፕሽን
/Inception/ ሰነድ እንዲያዘጋጅ ያደርጋል፤ የኢንሴፕሽን ሰነዱን መገምገምና
ግብረመልስ ይሰጣል፤
10.34. የተዘጋጀውን ሶፍትዌር የሙከራ ትግበራ የሚካሄድባቸውን ቦታዎች በመምረጥ ያዘጋጃል፤
በተመረጡ ቦታዎች ላይ የሙከራ ትግበራ እንዲካሄድ ማድረግ በሚገኘው አስተያየት
መሰረት የማስተካከል ስራ እንዲከናወን ያደርጋል፤
10.35. የፐሮጀክት ስራውን ለመረከብ እንዲያስችል አጠቃላይ የሲስተም ግንባታ ግምገማ/Post
Mortem Analysis/ ያደርጋል፣ የግምገማዉን ዉጤት ለኃላፊ ያቀርባል፤
10.36. ለሲስተም ማሻሻያ ትግበራዉ የማስፈፀሚያ ማኑዋል ያዘጋጃል፣ ለኃላፊው ያቀርባል፣
10.37. በሲስተም ማሻሻያና ልማት ፕሮጄክት በሚከናወኑ ስራዎች ላይ ሙያዉ የሚጠይቀዉን
የሰነድ ጥንቅር እና ክለሳ ያከናዉናል፤ በፕሮፖዛሉና በስታንዳርድ መሰረት መከናወኑን
ይከታተላል፤
10.38. በትግበራ ወቅት የተለዩ፣ መቀየርና መስተካከል ያለባቸዉን የሲስተም ልማት
ዉጤቶችንና ቴክኖሎጂዎችን፤ ለበላይ አካል ያሳዉቃል፣
10.39. የለማ ሲስተም የሚቀየርበትን/የሚስተካከልበትን አማራጭ መንገዶች ለመቀየር
የሚያስፈልጉ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን እና የአፈፃፀም ሂደቶችን የያዘ ፕሮፖዛል
ያዘጋጃል፣ ያፀድቃል፤
10.40. የሲስተም ቅንጂትን እየተከታተለ፣ የተጠቃሚን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የሲስተም
አፈጻጸም ግምገማ/System performance Evaluation/ ያከናዉናል፤
10.41. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

11. የእውቀት አስተዳደር ባለሙያ IV


48
11.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
11.2. በተለያዩ ቴክኖሎጂዎች በመታገዝ ለመጻህፍት መለያ ካታሎግ ያዘጋጃል፡፡
11.3. በቤተ መጻህፍቱ ውስጥ የሚገኙ የተላያዩና ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የመረጃ ምንጮችን
ክላሲፊኬሽንና ዶክመንቴሽን ሥራ ይሠራል፣ መረጃዎችን በሃርድና በሶፍት ኮፒ ቅጂ
ይይዛል፡፡
11.4. የተጠቃሚዎችን ፍላጎትና የቤተ መጽሃፍት ደረጃ በማገናዘብ የካታሎጊንግና ክላስፊኬሽን
የአሰራር ማንዋሎች ያዘጋጃል፣
11.5. በሥራ ላይ የሚያጋጥሙ ችግሮችንና ተጠቃሚዎች የሚቀርቡትን ቅሬታዎችን
እየተቀበለ መፍትሄ ይሠጣል፣ ከአቅም በላይ ሆነው ሲያጋጥሙ ለሚመለከተው አካል
ያቀርባል፣
11.6. የተለያዩና ከፍተኛ ቁጥር ላላቸው ስታትስቲካዊ መረጃዎችን ይይዛል፡፡
11.7. በቤተ መጻህፍቱ ተጠቃሚዎች ፍላጎት ላይ መሠረት በማድረግ መጻህፍትን ይመርጣል፤
በግዥ፤ በስጦታና በእርዳታ የሚገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡
11.8. በቤተ መጻህፍቱ የተዘጋጁ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት
የሚሰጥበትን ሁኔታ ያመቻቻል
11.9. ከኢንተርኔትና ከተለያዩ የE-Resources የመረጃ ምንጮችን በመሰባሰብ፣ በመተንተን
እና በማደራጀት ለተገልጋዮች ያቀርባል፤ የሥራ ዘርፉን ሥራም ያሻሽላል፡፡
11.10. በቤተ መጻህፍት አገልግሎት የአሰራር ችግሮች በጥናት በመለየት አዳዲስ የአሰራር
ዘዴዎችንና አሰራሮችን በማፍለቅ ለችግሮቹ መፍትሄ ይሰጣል፡፡
11.11. ስለቤተመጻህፍት፣ መረጃዎች አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ ለተቋሙ ሰራተኞች
ግንዛቤ ያስጨብጣል፡፡
11.12. አዳዲስ መጽሃፍት ወደ ቤተ መጽሃፍቱ ሲገቡ ዝርዝራቸውን በማዘጋጀትና በዌብ ፖርታል
እና ማስታወቂያ ቦርድ ላይ በመለጠፍ ያስተዋውቃል፣
11.13. የተጠቃሚዎችን ፍላጎት በማጥናት ጥናቱን መሠረት በማድረግ አስፈላጊ የሆኑ
መጽሃፍትና የህትመት ውጤቶችን በግዥም ሆነ በሌላ መንገድ እንዲሟሉ ያደርጋል፣
11.14. ተጠቃሚዎች የሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት በማድረግ በቤተ መጽሃፍቱ የማይገኙ
አዳዲስ መጽሃፍት እንዲሟሉ ሃሳብ ያቀርባል፣ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
11.15. በቤተ መጻህፍቱ የሚገኙ መጻህፍትና መረጃዎች ደህንነት እንዲጠበቅ የሚያስችል
የአሰራር ዘዴዎችና ስልቶች በመፍጠር ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
11.16. የተሟላ የሆነ የሪፈረንስ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
11.17. በተለያዩ መረጃዎች ስታትስቲካዊ መረጃን ያጠናቅራል፣ ያቀናብራል፣
49
11.18. በአገልግሎት ብዛት ያረጁ እና ወቅታቸው ያለፈባቸው መጻህፍቶችን በመለየት
እንዲወገዱ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፡፡
11.19. በቤተ መጻህፍቱ ውስጥ የሚገኙ የመረጃ ምንጮች ቆጠራ እንዲካሄድ ያደርጋል፡፡
11.20. ድጋፍና እገዛ ለሚያስፈልጋቸው ተገልጋዮች አሰፈላጊውን ድጋፍና እገዛ ያደርጋል፡፡
11.21. የሥራ ክንውን ሪፖርት በማዘጋጀት በወቅቱ ለቅርብ ኃላፊው ያቀርባል፡፡

12. የዌብ አስተዳደር ባለሙያ III

12.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
12.2. የመገልገያ መሳሪያዎችንና አስፈላጊ ሶፍትዌሮችን መስፈርት/specification/
በማዘጋጀት ለኃላፊ ያቀርባል፣
12.3. በዌብ አፕልከሽን በሚመለከት የሞኒተር ስራዎችን ይሰራል
12.4. ድረ-ገጹ ከተቋሙ ውጪ የሚዘጋጅ ከሆነ የግንባታውን ሂደት በየደረጃው ይከታተላል፣
በቀረበው መስፈርት መሰረት መከናወኑን ያረጋግጣል፣
12.5. የኤጀንሲውንተጠቃሚዎች ድረ-ገጹን ተጠቅመው በተፈቀደላቸው መብት መሰረት
በኢሜል አገልግሎት መረጃ የሚለዋወጡበትን ሁኔታ ያመቻቻል፤
12.6. በተቋሙ ባለሙያ የሚለማ ድረ-ገጽ ለምቶ እስኪያልቅ ድረስ የፍላጎት ዳሰሳ፣ ዲዛይን፣
ልማትና ትግበራ ደረጃዎችን ይከታተላል፣ ከተቋሙ ፍላጎት አንፃር መሆኑን
ይገመግማል፣
12.7. ተቋሙ በሀገራዊ ፖርታል ላይ ከገባ የተቋሙን ፖርታል ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
የማሻሻል ስራዎችን ይሰራል፣
12.8. በተቋሙ ድረ-ገጽ የሚሰራጩ መረጃዎች የመረጃ ስርጭት ሥነ ምግባር
መጠበቃቸውንና የአገሪቱ ሕግ በሚፈቅደው መሠረት መዘጋጀታቸውን ያረጋግጣል፣
12.9. የተቋሙ ድረገጽ ደህንነት እንደየወቅቱ ተለዋዋጭ ሁኔታ እንዲጠበቅ ክትትል
ያደርጋል፣
12.10. የዌብ አፕልኬሽን ለውጥ እና ማሻሻያ ፍላጎት ሲኖር ለሚመለከተው አካል የሳውቃል፣
ስራውም ላይ ይሳተፋል፣
12.11. በአዳዲስ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ድረገጽ መሻሻል በሚደረግበት ጊዜ አሉታዊ
ክስተቶችን በመቀነስ ስራው የተሳካ እንዲሆን ያደርጋል፡፡
12.12. የግራፊክስና ሌይአውት ዲዛይኖችን በሚመለከት ግብረመልስ ያሰባስባል፣ ከዚያም
በመነሳት በየጊዜው እንዲከለሱ ያደርጋል፣

50
12.13. በተቋሙ ድረገጽ የሚጠቀሙ አባላትን መብቶች ይወስናል፣ ለተጠቃሚዎቹም
ያሳውቃል፤
12.14. ለድረ-ገጽ አስተዳደር ሥራ የሚውሉ ቴክኒካል ማንዋሎችና መረጃዎችን ይሰበስባል፣
ለአጠቃቀም በሚያመች መንገድ ያስቀምጣል፣ ሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣
12.15. የተዘጋጀው ድረገጽ በሥራ ላይ በሚውልበት ጊዜ ከድረገጹ ጋር ግንኙነት ያላቸውን
ሠራተኞች ያሰለጥናል፣
12.16. የድረ-ገጽ አጠቃቀም ፖሊሲዎችና መመሪያ እንዲሁም መስፈርቶች ጥናት ላይ
ከሌሎች ባለሙያዎች ጋር በመሆን ያዘጋጃል፣
12.17. የዌብ አፕልኬሽን performance እና Optimization ስራዎችን ያከናውናል፤
12.18. የLIS (Land information system) portal ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ በማድረግ
የካዳስተር መረጃዎችን ለባለድርሻ አካላትና ለህብረተሰቡ ተደራሽ ያደርጋል
12.19. የSystem Design, development, testing, and implementation እና የዌብ
አፕልኬሽን ለውጥ ሲኖር እገዛ ያደርጋል፤
12.20. የድረ-ገጽና ፖርታል ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ኦዲት ደርጋል፣ ያጠናል፣ ችግሮችን
ይለያል፣ ይፈታል፤
12.21. ድረ-ገጾች ከሌሎች ሲስተሞችና አፕሊኬሽኖች ጋር ያላቸው ግኙነትና የጤንነት ሁኔታ
ይከታተላል፤
12.22. ኦዲት ሎጎችንና ድረ-ገጽ ላይ ያሉ እንቅስቃሴዎች ይከታተላል፤ በክትትል ወቅት
የተለዩ ችግሮችን ይለያል፣ ይረዳል፣ የሚፈቱበትን መንገድ ይለያል፣ መሳሪያዎቸን
ያዘጋጃል፣ ችግሮችን ይፈታል፣ ኮንቴንቶችን ማኔጅ ያደርጋል፤
12.23. በፕሮግራም ባክአፕ የማድረግና አስፈላጊ ሲሆን ሪከቨር የማድረግ ስራዎችን ይሰራል፤
12.24. የተወሰዱ የማስተካከያ እረምጃዎች/ስራዎች በትክክል ስለመስራታቸው ፍተሻ
ያደርጋል፣ መረጃ ይይዛል፤
12.25. የዌብ አፕልኬሽን አስተዳደር ሰነድ እና ማንዋል ያዘጋጃል፤
12.26. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

13. የሲስተም ጥናት ባለሙያ III

13.1. የሥራ መደቡን የስራ እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ
ያደርጋል፤
13.2. በስራ ላይ ያሉ ሲስተሞች ክፍተታቸውን በመለየት ለማሻሻል ወይም ለመለወጥ
የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ላይ ይሳተፋል፤
51
13.3. በመረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ አጠቃቀም ክምችትና ሥርጭት ላይ ዝርዝር
የፊዚቢሊቲ ጥናት ላይ እገዛ ያደርጋል ፣
13.4. ለተቋሙ አስፈላጊ የሆኑ አዲስ ለሚሰሩ እና ለሚሻሻሉ ሲሰተሞችን (open source)
የመለየት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
13.5. ለመረጃ መሰብሰቢያ የሚያገለግሉ ቅፆችን በረቂቅ ደረጃ ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተዉ
ያቀርባል፣
13.6. በመረጃ፣ በቴክኖሎጂ መሰረተ ልማቶች፣ እና በቴክኖሎጂ የአሰራር ስርዓቶች ላይ
የሚወጡ ፖሊሲዎችን፣ ስታንዳርዶችን፣ መተዳደሪያ ደንቦችን ለማሻሻል በሚከናወኑ
ጥናቶች ላይ መረጃ ያሰባስባል፣ ያጠናቅራል፤
13.7. የካዳስተር ሲስተም ላይ የማሻሻያ እና የማልማት የፍላጎት የዳሰሳ ጥናት ግብዓት የሚሆኑ
መረጃዎችን ይሰበስባል፣ ያደራጃል፤
13.8. የሲስተም ፍላጎቶችን እና የቴክኖሎጂ ለዉጦችን ግምት ዉስጥ ያስገባ የጥገና ስራዎችን
በመለየት ለሚመለከተዉ አካል ያቀርባል፤
13.9. ወቅታዊ የሲስተም አፈፃፀም መከታተያ ቅፆችን ያዘጋጃል፣ ያፀድቃል፤
13.10. የካዳስተር ሲስተም ተጠቃሚዎችን መሰረት ያደረገ የሲስተም አጠቃቀምን ያጠናል፣
ትንታኔ ይሰጣል፤
13.11. አዲስ ለሚሰሩ እና ለሚሻሻሉ ሲስተሞች የአዋጪነት ጥናት ላይ ይሳተፋል፣ ከባለድርሻ
አካላት፣ ባለሙያዎች ጋር በመሆን የሲስተም ጥናት በጋራ ያዘጋጃል፤
13.12. በፍላጎት ጥናት (Requirement Analysis) ወቅት የሲስተም ፍላጎት መረጃዎችን
ይሰበሰባል፣ ያደራጃል፤
13.13. በሲስተም ዲዛይን (System Design) ወቅት ቅድመ ዲዛይን/Preliminary Design/
ያዘጋጃል፣ እንዲሁም ለመጨረሻው ዲዛይን የማስተካከል ስራ ላይ አስተያየት ይሰጣል፤
13.14. በዲዛይኑ መሰረት የሲስተም ፕሮቶታይፕ ያዘጋጃል/system prototype/፤
ለሚመለከተዉ ያቀርባል፤
13.15. የሲስተም ቅንጂትን እየተከታተለ፣ የተጠቃሚን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የሲስተም
አፈጻጸም ግምገማ /System Performance Evaluation/ ለማከናዎን የሚረዳ
የመመዘኛ መስፈርት ረቂቅ ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተዉ ያቀርባል፤
13.16. የሲስተም ፍላጎትን መሰረት በማድረግ ለሶፍትዌር ግንባታ የሚሆኑ የጨረታ ቢጋር
ዝግጅት ላይ ያግዛል፤
13.17. የሲስተም ልማት ፕሮጀክት በሚያከናውነው ድርጅት በሚያዘጋጀዉ የኢንሴፕሽን
/Inception/ ሰነድ ላይ ሙያዊ አስተያየት ይሰጣል፤

52
13.18. የፕሮጀክት ስራውን ለመረከብ እንዲያስችል አጠቃላይ የሲስተም ግንባታ ግምገማ /Post
Mortem Analysis/ በሚሰራበት ወቅት፣ መነሻ የሚሆን ሰነድ ዝግጅት ላይ ያግዛል፤
13.19. ለሚሰራው ሲስተም የስራ ፍሰቱን የሚያሳይ ሰነድ ዝግጅት ላይ እገዛ ያደርጋል፤
13.20. በኤጀንሲ ውስጥ ለበለፀጉ ሲስተሞች የተዳራጀ እና ወቅታዊ ሰነዶች እንዲኖራቸው
ያደርጋል፤
13.21. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

14. የእውቀት አስተዳደር ባለሙያ III


14.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
14.2. በቤተ መጽሃፍቱ የሚገኙና አዲስ ለሚገቡ መጽሃፍትና፣ ዶክመንቶችና የመረጃ
ምንጮችን ክላሲፋይ ያደርጋል፣ በኮምፒዩትረ (በሲስተም) በመታገዝ ካታሎግ
ያዘጋጃል፡፡
14.3. የመረጃ ማጠናቀሪያ ቅጽ በማሟላት በቤተ መጽሃፍት የሚገኙትን የመረጃ ምንጮች
ዲጂታላይዝ ያደርጋል፣ ያደራጃል፣
14.4. ለጥናትና ምርምር አድራጊዎች የሪፈረንስ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
14.5. በሥራ ዘርፉን የአሰራር ችግር ይለያል የተለያዩ ተሞክሮዎችን በመቀመር ለችግሮቹ
መፍትሄ ይሰጣል፡፡
14.6. በቤተ መጻህፍቱ የሚገኙ መጻህፍትና መረጃዎች ደህንነት እንዲጠበቅ አስፈላጊውን
ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡
14.7. የየዕለት የውሰትና ተጎዳኝ አገልግሎቶችን በመረጃ ማደራጂያ ዳታ ቤዝ ይመዘግባል፣
14.8. የውሰት ጊዜ ያለፋባቸውን ተጠቃሚዎችን በመለየትና በማሳወቅ ያስመልሳል፣
14.9. ለማይገኙና የቆዩ መጽሃፍት ልዩ ጥንቃቄ ያደርጋል፣ በተለየ ሥፍራ
ያስቀምጣል፣ድጂታላይዝ ያደርጋል
14.10. በየጊዜው የመጻሃፍትና ዶክመንቶችን ቆጠራ በሚደረግበት ወቅት አብሮ በመስራት
ይሳተፋል፣
14.11. የመጻሃፍት፣ ዶክመንቶችና ሌሎች የመረጃ ምንጮችን በርዕስ፣ በደራሲና በዕውቅት
ዘርፍ ይለያል፣
14.12. አዲስ ለሚገቡ መጽሃፍት ዝርዝር እያዘጋጀ በተዘጋጀው ክላስፊኬሽን መሠረት
እንዲቀመጡ ያደርጋል፣
14.13. ድጂታላይዝ የሆኑ መረጃዎችን ዌብ ፖርታልን በመጠቀም ለተገልጋይ እንዲደርሱ
ያደርጋል
14.14. በቤተ መጻህፍቱ ውስጥ የሚሰጡ አገልግሎቶችን ምቹ በማድረግ የአንባብያን ፍላጎት
እንዲረካ ያደርጋል፡፡
14.15. ድጋፍና እገዛ ለሚያስፈልጋቸው ተገልጋዮች አሰፈላጊውን ድጋፍና እገዛ ያደርጋል፣

53
14.16. የመጻሃፍትና የዶክመንቶችን አደረጃጀት እንዲሁም የንባብ አከባቢ ለተጠቃሚዎች
እንዲመቻች ጸጥታውና ንጽህናው የተጠበቀ እንዲሆን ያደርጋል፣
14.17. በአገልግሎት ብዛት ያረጁ እና ወቅታቸው ያለፈባቸው መጻህፍቶች እንዲወገዱ የውሳኔ
ሀሳብ ያቀርባል፡፡
14.18. የሥራ ዕቅድና የክንውን ሪፖርት ያዘጋጃል፣ ለቅርብ ሀላፊው ያቀርባል፣
15. የኔትወርክ አስተዳደር ቡድን መሪ

15.1. የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱ እቅድና አመታዊ የድርጊት
መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲጸድቅ ለፈፃሚዎች ስራዎችን
ያከፋፍላል፣ በሥራ ላይ እዲውል ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
15.2. ኔትዎርክ አስተዳደርና ጥገናን የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና መመሪያዎች እዲቀረጹ
ያደርጋል፣ ሥራ ላይ ሲውሉ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
15.3. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣
15.4. የኔትዎርክ አስተዳደርና ጥገና የስልጠና ማንዋል እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ለባለሙያዎች
ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
15.5. ለሥራ ክፍሉ ደንበኞች ስልጠና፣ ሙያዊ የምክርና ድጋፍ አገልግሎት ይሰጣል፣
ያስተባብራል፣
15.6. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸውን ይሞላል፣
15.7. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን
ይከታተላል፡፡
15.8. የኤጀንሲውን የኔትወርክ መሰረተ ልማት የመፈተሽ እና መቆጣጠር (Monitoring)
ስራዎችን ይመራል፤ ወቅታዊ የሥራ አፈጻጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ይመዝናል፣
15.9. የኤጀንሲውን የኔትወርክ መሠረተ ልማት የአጠቃቀም ዝርዝር መመሪያዎችን፤
የአጠቃቀም ቴምፕሌቶችንና ማኑዋሎችን በማዘጋጀት ስታንዳርዶችንና መመሪያዎችን
ተከትለው መፈጸማቸውን ይቆጣጠራል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፣
15.10. የተገልጋዮችን አስተያየት መሠረት በማድረግ በሚተገበሩ ቀልጣፋና ውጤታማ
የመፍትሔ ሀሳብ ይሰጣል፤ የሚሰጡ አገልግሎቶች በተቀመጠላቸው እስታንዳርድ
ተገልጋዩን በሚያረካ ሁኔታ እንዲሰጡ ይቆጣጠራል፣ ያስተባብራል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል/ይገመግማል፣
15.11. የኔትወርክ መሰረተ ልማት ስልጠና እና የድጋፍ ስራዎች አግባብነት ካላቸው የተቋሙ
ሌሎች ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር በቅንጅት እንዲከናወኑ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፣

54
15.12. በማዕከል እና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር ለሚገኙ የኔትወርክ ባለሙያዎች ቴክኒካል ድጋፍ
ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፣ በተጨማሪም ማንኛውም ወቅታዊ የቡድኑን የሥራ
ክንውንና አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፣
15.13. የኔትወርክ የአሰራር ስርዓት፣ መመሪያ /Guideline/፣ ማንዋል /users manuals/ እና
መሰል ሰነዶች ያዘጋጃል፣ በበላይ አግባብ እንዲጸድቅ ያቀርባል፤
15.14. የአሰራር ስርዓት ተግባረዊ መሆኑን ክትትል ያደርጋል፣ የማሻሻያ ሀሳብ ያቀርባል፤
15.15. የኤጀንሲው የኔትወርክ መሰረተ ልማት ማሻሻያና ማስፋፊያ ውጤታማ እንዲሆን ከሌሎች
አማካሪ ወይም አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል
የአሰራር ስርዓት እንዲዘረጋ ያስተባብራል፣ ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
15.16. ተዘጋጅተው የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የኔትወርክ ሲስተም መመሪያዎችን፣ ቴምፕሌቶችንና
ማኑዋሎችን ይመረምራል፣ ያሻሽላል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፡፡
15.17. ከሌሎች ቡድኖች እና ከተለያዩ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የባለድርሻ አካላት
ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት የሚሠራበትን ሥርዓት
ይፈጥራል፣
15.18. የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ውጤታማ እንዲሆን ከሌሎች አማካሪ ወይም
አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር ውሉን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የአሰራር
ስርዓት እንዲዘረጋ ይመራል፣
15.19. የኤጀንሲውን የኔትወርክ መሠረተ ልማቶችን በአግባቡ ይመራል፣ ችግሮችን
ይመረምራል፣ መፍትሔ ይሰጣል (fault diagnosis, troubleshoot and
maintenance) ፣
15.20. የኔትወርኩን ደህንነት ስጋቶችን የመለየት ሥራ በየጊዜው መከናወኑን ይከታተላል፣
ተገቢው የመፍትሔ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡
15.21. የኔትወርኩን መሠረተ ልማት ይቆጣጠራል፣ የDisaster recovery plan ዝግጅት
ያስተባብራል፣ የኔት ወርክ ሲስተም ብልሽት ሲያጋጥም ሲስተሙ ወደ ነበረበት መመለሱን
ያረጋግጣል፡፡
15.22. በኤጀንሲው ውስጥ ደህንነቱ የተጠበቀ የኔትወርክ መሰረተ ልማት እንዲኖር ይቆጣጠራል፣
እንዲሁም ከሌሎች ቡድኖች እና ባለድርሻ አካላት ጋር በመነጋገር ችግሮች ሲገጥሙም
ፈጣን ምላሽ እንዲሰጥ ያደርጋል፡፡
15.23. ከኔትወርክ ሲስተም ጋር ተያያዥነት ያላቸውን መረጃዎች ቅጂ (Backup) በየጊዜው
መወሰዱን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣
15.24. በአሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ ምክንያትና በሌሎች ተያዥ ምክንያቶች የሚፈጠሩ
የኮንፊግሬሽን ችግሮች፤ የኔትወርክ መቆራረጥና የፍጥነት መቀነስ ችግሮችን

55
መንስኤዎችን ይከታተላል ይለያል፣ ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፣ ቋሚ መፍትሄዎችን
ያዘጋጃል፤ መፍትሄዎቹንም ተግባራዊ መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
15.25. በኤጀንሲውና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የተዘረጋው የመረጃ መረብ ዕለት ተዕለት ሳይቆራረጥ
አገልግሎት እንዲሰጥ በኤጀንሲውና በቴሌኮም አቅራቢው (Operator) መካከል በሚነሱ
የመሠረተ ልማት አገልግሎት ፍላጎቶች እንደ ድልድይ በመሆን በተገቢው ሁኔታ እየሰራ
መሆኑን ይቆጣጠራል፣ ተፈፃሚነቱን፣ ይከታተላል፤
15.26. የኤጀንሲው የኔትወርክ መሠረተ ልማት ተጠቃሚዎች በአግባቡና በብቃት መጠቀም
እንዲችሉ እንደ አስፈላጊነቱ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና እንዲያገኙ ሁኔታዎችን
ያመቻቻል፣
15.27. የኢኮቴ የኔትወርክ ደህንነትን መሰረት ባደረጉ ወርክሾፖች እና ሴሚናሮች ላይ በመሳተፍ
የልምድ ልውውጥ ያደርጋል፣ ሙያዊ አስተያየት ይሰጣል/ያቀርባል፣
15.28. ነባር የኔትወርክ መሰረተ ልማት ሲሰተሞች ያላቸው የቴክኖሎጅ ክፍተቶች በጥልቀት
ጥናት ያካሄዳል ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ የውሳኔ ሃሳብ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
15.29. የኔትወርክ የብቃትና የማገልገል ደረጃ (performance እና Optimization) ስራዎችን
ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ያከናውናል፣
15.30. በጥናት የተደገፉ አዳዲስ (የተሻሻሉ) የኔትወርክ መሰረተ ልማት የማሻሻያ ዲዛይን
ሲስተም ንድፍ ሃሳቦችንና የአሰራር ዘዴዎችን ለማምጣት ይመራል፣ ተግባራዊ ለማድረግ
በሚቀረጹ ፕሮጀክቶች ላይ ሙያዊ ሃሳብ ይሰጣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
15.31. የኤጀንሲውን ኔትወርክ ሲስተም ዘመናዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ምርጥ ተሞክሮዎችን
በመቀመር ተግባራዊ እንዲሆኑ ያደርጋል፣
15.32. በኮንፈረንስ ላይ፤ በሴሚናርና በአወደ ጥናቶች ላይ የአስራርና የአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች
ላይ ጥናታዊ ፁሑፎችን ያቀርባል፤ በሙያዉ ጠለቅ ያለ የምክር አገልግሎትና ስልጠና
ይሰጣል፤
15.33. በማዕከል እና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የሚፈጠሩ ልዩ ልዩ የኔትወርክ ችግሮች (Network
errors) እንዲለዩና እንዲፈቱ አመራር ይሰጣል፤ ይከታተላል፤ ያስፈጽማል
15.34. በአማካሪና ባለድርሻ አካላት መፍትሄ የሚሰጣቸውን ችግሮች በመለየት በአፋጣኝ
መፍትሄ እንዲያገኙ ክትትል ያደርጋል
15.35. የኔትወርክ እቃዎችና መሳሪያዎችን የቅድመ ብልሽት የመከላከል ስራ እንዲሰራ
ያስተባብራል፤ ይከታተላል፣
15.36. ከተጠቃሚዎች ለተነሱ የድጋፍ ጥያቄዎች እና ያጋጠሙ ችግሮች፣ የተወሰዱ
መፍትሄዎችን በሰነድ እንዲዘጋጅ ያደርጋል

56
15.37. የኤጀንሲው የኢንቴርኔት አገልግሎት ፈጣን ወጥና ያልተቆራረጠ እንዲሆን ይከታተላል፤
እንዲሁም በተፈቀደው መጠን መሆኑን ያረጋግጣል፤ እንዲስተካከል ያደርጋል፤
15.38. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት እንዲሰሩ በማድረግ ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
15.39. የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል፣ የዕቅድ
አፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለኃላፊው ያቀርባል፣
15.40. በኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይፈጽማል።

16. የኔትወርክ አስተዳደር ባለሞያ IV


16.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
16.2. በአሰራር ወቅት የሚከናወኑ Latency፣ Throughput፣ Response time፣
Arrivalrate፣ Utilization፣ Bandwidth፣ Loss፣ Routing፣ Reliability የአናሊሲስ
እና መፍትሄ የመስጠት ስራዎችን ያከናውናል፤
16.3. የኤጀንሲውን የኔትወርክ መሠረተ ልማትን ፈጣን እና ያልተቆራረጠ የኔትወርክ
አገልግሎት እንዲሰጥ የቁጥጥር ስራዎችን ያከናውናል፣
16.4. በኤጀንሲው የሚገኙትን የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች በመቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ
በመጠቀም የፕሮፎርማንስ ወይም ወቅታዊ የኔትወርክ አቅም የክትትል ስራ ይሰራል፣
አስፈላጊው የእርምት እርምጃም ይወስዳል፤
16.5. የኔትወርክ መሰረተ ልማቶችን ኮንፊጉሬሽን፣ ቴስቲንግ ስራዎችን ይሰራል፣
16.6. በአሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ ምክንያትና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የሚፈጠሩ
የኮንፊግሬሽን ችግሮች፤ የኔትወርክ መቆራረጥና የፍጥነት መቀነስ ችግሮችን
መንስኤዎችን ይከታተላል ይለያል፣ ቴክኒካል መፍትሔ ይሰጣል፣ ቋሚ መፍትሄዎችን
ያዘጋጃል፤ መፍትሄዎቹንም ተግባራዊ ያደርጋል፣
16.7. በኤጀንሲውንና በባለድርሻ አካላት መካከል ፈጣን፣ አስተማማኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ
የመረጃ ልውውጥ የሚደረግበትን የኔትወርክ መሰረተ ልማት መኖሩን ያረጋግጣል፤
16.8. የሚዘረጉ የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች ተናባቢ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤ ይገመግማል፤
16.9. የኔትወርክ መሠረተ ልማት ላይ የሚደርሰውን ጉዳት ለመከላከል እንዲቻል የDisaster
recovery plan ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣
16.10. ከተጠቃሚዎች ለተነሱ ጥያቄዎች እና ያጋጠሙ ችግሮች፣ የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ
ሰነድ ያዘጋጃል ፣
16.11. የአሰራር መመሪያ /Guideline/፣ ማንዋል /users manuals/ እና ተዛማጅ ሰነዶች
መሰረት የኤጀንሲውን ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር በማጣጣም ያዘጋጃል፤
57
16.12. በየጊዜው የሚደረጉ ጥናቶችን፣ የቴክኖሎጂ ለውጦችን፣ የተሻሉ ተሞክሮዎችን
በመጠቀም የኔትወርክ መሰረተ ልማቱ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የሚሆንበትን የአጠቃቀም
መመሪያ/አሠራር ይቀርፃል፣ ማንዋል /users manuals/ ያዘጋጃል በበላይ አካል
እንዲጸድቅ ያቀርባል፣
16.13. የኔትዎርክ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ለመከታተል የሚያስችል ከኤጀንሲው ተጫባጭ
ሁኔታ በመነሳት ዝርዝር ቴክኒካል የመከታተያ ቼክሊስት ያዘጋጃል፤
16.14. የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የኔትወርክ አስተዳደር ውጤታማ እንዲሆን
ከሌሎች ባለሙዎች፤ ባለድርሻ አካላት ጋር የቅንጅት ስራዎችን ለማድረግ የሚያስችል
የአሰራር ስርዓት እንዲዘረጋ ሀሳብ ያቀርባል፣ ያዘጋጃል፣
16.15. መሰረታዊ የኔትወርክ ደህንነት ስጋቶች በመለየት፣ የቅድመ ጥንቃቄ ዝግጅት ያደርጋል፤
በኔትወርክ ደህንነት ዙሪያ የሚፈጠሩ ችግሮችን ይፈትሻል ጥገና ያደርጋል፤
16.16. የተለያዩ የኔትወርክ ሞኒተሪንግ ሶፍትዌሮችን በመጠቀም ደህንነቱን ያስጠብቃል፤
16.17. የኔትዎርክ መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት በውስጥ አቅም
የሚስተካከል ከሆነ ያስተካክላል፣ በኢትዮ ቴሌኮም ደረጃ የሚፈታ ከሆነ ችግሩ
ለተፈጠረበት ሪጅን ተቆጣጣሪዎች በወቅቱ በማሳወቅ የማስተካከል ስራ እንዲሰራ
ያደርጋል፤
16.18. የፖርት ሴኩዩሪቲ ስራ ከሳይቨር ደህንነት ባለሙያዎች ጋር በመሆን በጋራ ይሰራል፣
ከተቋሙ ውጭ ያሉ ተቋማት ወደ ኔትወርኩ እንዳይገቡ ኔትወርኩን ዳውን ያደርጋል፡፡
16.19. ለኔትወርክ መሰረተ ልማት ደህንነቱን ለማስጠበቅ የሚረዱ የኮንፊግሬሽን መጠባበቂያ
ቅጅ (Backup) ይይዛል፣
16.20. የኔትወርክ ኦፕሪቲንግ ሲስተም ሶፍትወሮችን የመጠቀሚያ ጊዜ ፍቃድን (licence)
ወቅታዊ ያደርጋል፤
16.21. ነባር የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች ላይ ያላቸውን የቴክኖሎጅ ክፍተቶች በጥልቀት
ጥናትና ምርምር ያደርጋል፤ ይከታተላለል፤ የጥናቱን ግኝት ላይ ሙያዊ አስተያየት
ይሰጣል፤
16.22. በኤጀንሲው የመረጃ መረብን ለማሻሻል የሚያስችሉ ሀርድዌርና ሶፍትዌርን ይለያል፤
ለአገልግሎት የሚውሉ የሶፍትዌርና ሃርድዌር መሣሪያዎች ስፔስፊኬሽን ያወጣል፣
ተፈጻሚነቱን ይከታተላል፤
16.23. በኤጀንሲው የመረጃ መረብ አቅም ለማሳደግ እና አስተማማኝ እንዲሆን በተለያዩ
የኔትዎርክ ዕቃዎች፣ ሰርቨሮች፣ አፕሊኬሽኖች ወዘተ ቴክኖሎጂዎች ላይ የብቃትና
የማሳደግ (performance & Optimization) ጥናት ያደርጋል ውጤቱንም ይተግብራል፤

58
16.24. የተጠቃሚዎችን አስተያየት መሠረት በማድረግ በሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ፣ የማሻሻያ
ስራዎች እንዲሰሩ ያጋጠሙ ችግሮችን በጥልቀት በጥናትና ምርምር የመለየት ሰራ
ይሰራል፡፡
16.25. በጥናት የተደገፉ አዳዲስ (የተሻሻሉ) የኔትወርክ መሰረተ ልማት የማሻሻያ ዲዛይን
ሲስተም ንድፍ ሃሳቦችንና የአሰራር ዘዴዎችን ይመረምራል፣ ተግባራዊ ለማድረግ
በሚቀረጹ ፕሮጀክቶች ላይ ሙያዊ ሃሳብ ይሰጣል፣ ቴክኒካዊ ድጋፍ ይሰጣል፣
16.26. በኮንፈረንስ፤ በሴሚናርና በአወደ ጥናቶች፣ የቴክኖሎጂ የውይይት መድረክ ወይም
ዎርክሾፕ ላይ በመሳተፍ ሙያዊ አስተያየት ይሰጣል ይቀበላል፡፡
16.27. የመረጃ መረብ አገልግሎት በተመለከተ ከተጠቃሚዎች የሚነሱ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ
ቴክኒካል ምላሽና ማብራርያ ይሰጣል፣
16.28. ከፍ ባለ ደረጃ የኔትዎርክ ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፤ የስልጠና ዓይነቶች ይለያል፣
ስልጠናዎች እንዲሰጡ ለበላይ አካል ያሳውቃል ያቀርባል ክትትል ያደርጋል፣
16.29. የቴክኖሎጂው ተጠቃሚዎች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ሙያው ድጋፍ
ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራዎችን
ይሰራል፤ ችግሮቹ እስኪፈቱ ድረስ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
16.30. በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር ለሚገኙ የኔትዎርክ ባለሙያዎችና ተጠቃሚዎች ሙያዊ
ድጋፍ ያደርጋል፣
16.31. ከሚመለከታቸው ቡድኖችና ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የማሻሻያ(የማስፋፍያ)
ፕሮጀክቶችን ለመተግበርና ፍተሻ ለማድረግ አገልግሎቶች እንዲሰጡ ክትትል እና ድጋፍ
ይሰጣል፣
16.32. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
17. የኔትወርክ አስተዳደር ባለሞያ III
17.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
17.2. በኔትዎርክ (ዶሜን) ውስጥ ላሉ የ workstation እና servers የሶፍትዌር ማሻሻያ
(update) ይቆጣጠራል፤
17.3. የተቋሙን ሪሶርስ በአግባቡ መጠቀም ያስችል ዘንድ ፕሪንተሮችንና ፎቶ ኮፒዎችን
በኔትዎርክ ሼር በማድረግ ለሁለም የስራ ክፍልች ተደራሽ እንዲሆን ያደርጋል፤
17.4. የኤጀንሲውን የኔትወርክ መሠረተ ልማትን ፈጣን እና ያልተቆራረጠ የኔትወርክ
አገልግሎት እንዲሰጥ የቁጥጥር ስራዎችን ያከናውናል፣

59
17.5. በኤጀንሲው የሚገኙትን የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች በመቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ
በመጠቀም የፕሮፎርማንስ ወይም ወቅታዊ የኔትወርክ አቅም የክትትል ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
17.6. የኔትወርክ መሰረተ ልማቶችን ኮንፊጉሬሽን፣ ቴስቲንግ ስራዎችን ይሰራል፣
17.7. በአሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ ምክንያትና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የሚፈጠሩ
የኮንፊግሬሽን ችግሮች፤ የኔትወርክ መቆራረጥና የፍጥነት መቀነስ ችግሮችን
መንስኤዎችን ይከታተላል ይለያል፣
17.8. የሚዘረጉ የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች ተናባቢ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤ ይገመግማል፤
17.9. ከተጠቃሚዎች ለተነሱ ጥያቄዎች እና ያጋጠሙ ችግሮች፣ የተወሰዱ መፍትሄዎችን
የያዘ ሰነድ ያዘጋጃል ፣
17.10. የአሰራር መመሪያ /Guideline/፣ ማንዋል /users manuals/ እና ተዛማጅ ሰነዶች
መሰረት የኤጀንሲውን ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር በማጣጣም የማዘጋጀት ስራን ያግዛል፤
17.11. በየጊዜው የሚደረጉ ጥናቶችን፣ የቴክኖሎጂ ለውጦችን፣ የተሻሉ ተሞክሮዎችን
በመጠቀም የኔትወርክ መሰረተ ልማቱ ቀልጣፋ እና ውጤታማ የሚሆንበትን የአጠቃቀም
መመሪያ/አሠራር ቀረጻ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
17.12. የኔትዎርክ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ለመከታተል የሚያስችል ከኤጀንሲው ተጫባጭ
ሁኔታ በመነሳት ዝርዝር ቴክኒካል የመከታተያ ቼክሊስት ያዘጋጃል፤
17.13. የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የኔትወርክ አስተዳደር ውጤታማ እንዲሆን
ከሌሎች ባለሙዎች፤ ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል፡፡
17.14. መሰረታዊ የኔትወርክ ደህንነት ስጋቶች በመለየት፣ የቅድመ ጥንቃቄ ዝግጅት
ያደርጋል፤ በኔትወርክ ደህንነት ዙሪያ የሚፈጠሩ ችግሮችን ይፈትሻል ጥገና ያደርጋል፤
17.15. የተለያዩ የኔትወርክ ሞኒተሪንግ ሶፍትዌሮችን በመጠቀም ደህንነቱን ያስጠብቃል፤
17.16. የኔትዎርክ መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት በውስጥ አቅም
የሚስተካከል ከሆነ ያስተካክላል፣
17.17. የኔትወርክ ደህንነቱን ለማስጠበቅ በተለያዩ የኔትወርክ ዕቃዎች ላይ (port security)
ሁሉንም የኔትዎርክ ኖዶች መዝግቦ መረጃ ይይዛል፤
17.18. በተሰጠን ስታንዲርድ መሰረት በእያንዲንዱ ኔትዎርክ ተጠቃሚ ኮምፒውተር ላይ
የኮምፒውተር ኔም ሌብሊንግ ስራ ይሰራል፣
17.19. ለኔትወርክ መሰረተ ልማት ደህንነቱን ለማስጠበቅ የሚረዱ የኮንፊግሬሽን መጠባበቂያ
ቅጅ (Backup) ይይዛል፣

60
17.20. በኤጀንሲው የመረጃ መረብን ለማሻሻል የሚያስችሉ ሀርድዌርና ሶፍትዌርን ይለያል፤
ለአገልግሎት የሚውሉ የሶፍትዌርና ሃርድዌር መሣሪያዎች ስፔስፊኬሽን ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
17.21. የተጠቃሚዎችን አስተያየት መሠረት በማድረግ በሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ፣ የማሻሻያ
ስራዎች እንዲሰሩ ያጋጠሙ ችግሮችን በመለስተኛ ጥናትና ምርምር የመለየት ሰራ
ይሰራል፡፡
17.22. በኮንፈረንስ፤ በሴሚናርና በአወደ ጥናቶች፣ የቴክኖሎጂ የውይይት መድረክ ወይም
ዎርክሾፕ ላይ በመሳተፍ ሙያዊ አስተያየት ይሰጣል ይቀበላል፡፡
17.23. የመረጃ መረብ አገልግሎት በተመለከተ ከተጠቃሚዎች የሚነሱ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ
ቴክኒካል ምላሽና ማብራርያ ይሰጣል፤
17.24. የቴክኖሎጂው ተጠቃሚዎች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ሙያው ድጋፍ
ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራዎችን
ይሰራል፤
17.25. በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር ለሚገኙ የኔትዎርክ ባለሙያዎችና ተጠቃሚዎች ሙያዊ
ድጋፍ ያደርጋል፣
17.26. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
18. የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና ቡድን መሪ
18.1. የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱ እቅድና አመታዊ የድርጊት
መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲጸድቅ ለፈፃሚዎች ስራዎችን
ያከፋፍላል፣ በሥራ ላይ እዲውል ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
18.2. የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና መመሪያዎች እዲቀረጹ
ያደርጋል፣ ሥራ ላይ ሲውሉ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
18.3. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣
18.4. የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና የስልጠና ማንዋል እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
ለባለሙያዎች ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
18.5. ለሥራ ክፍሉ ደንበኞች ስልጠና፣ ሙያዊ የምክርና ድጋፍ አገልግሎት ይሰጣል፣
ያስተባብራል፣
18.6. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸውን ይሞላል፣

61
18.7. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን
ይከታተላል፡፡
18.8. የኤጀንሲውን የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን መሰረተ ልማት የመፈተሽ እና መቆጣጠር
(Monitoring) ስራዎችን ይመራል፤ ወቅታዊ የሥራ አፈጻጸም ይከታተላል፣
ይገመግማል፣ ይመዝናል፣
18.9. የኤጀንሲውን የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን መሠረተ ልማት የአጠቃቀም ዝርዝር
መመሪያዎችን፤ የአጠቃቀም ቴምፕሌቶችንና ማኑዋሎችን በማዘጋጀት ስታንዳርዶችንና
መመሪያዎችን ተከትለው መፈጸማቸውን ይቆጣጠራል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋላቸውን
ያረጋግጣል፣
18.10. የተገልጋዮችን አስተያየት መሠረት በማድረግ በሚተገበሩ ቀልጣፋና ውጤታማ
የመፍትሔ ሀሳብ ይሰጣል፤ የሚሰጡ አገልግሎቶች በተቀመጠላቸው እስታንዳርድ
ተገልጋዩን በሚያረካ ሁኔታ እንዲሰጡ ይቆጣጠራል፣ ያስተባብራል፤ አፈፃፀሙን
ይከታተላል/ይገመግማል፣
18.11. የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን መሰረተ ልማት ስልጠና እና የድጋፍ ስራዎች አግባብነት
ካላቸው የተቋሙ ሌሎች ቡድን መሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር በቅንጅት እንዲከናወኑ
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፣
18.12. በማዕከል እና በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር ለሚገኙ የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን
አስተዳደርና ጥገና ባለሙያዎች ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፣
በተጨማሪም ማንኛውም ወቅታዊ የቡድኑን የሥራ ክንውንና አፈጻጸም ሪፖርት
ያዘጋጃል፣
18.13. የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና የአሰራር ስርዓት፣ መመሪያ
/Guideline/፣ ማንዋል /users manuals/ እና መሰል ሰነዶች ያዘጋጃል፣ በበላይ
አግባብ እንዲጸድቅ ያቀርባል፤
18.14. የአሰራር ስርዓት ተግባረዊ መሆኑን ክትትል ያደርጋል፣ የማሻሻያ ሀሳብ ያቀርባል፤
18.15. የኤጀንሲው የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን መሰረተ ልማት አስተዳደርና ጥገና ውጤታማ
እንዲሆን ከሌሎች አማካሪ ወይም አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር ተግባራዊ ለማድረግ
የሚያስችል የአሰራር ስርዓት እንዲዘረጋ ያስተባብራል፣ ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን
ይከታተላል፤
18.16. ተዘጋጅተው የሚቀርቡ ልዩ ልዩ የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና
መመሪያዎችን፣ ቴምፕሌቶችንና ማኑዋሎችን ይመረምራል፣ ያሻሽላል፣ በአግባቡ ሥራ
ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፣
18.17. ከሌሎች ቡድኖች እና ከተለያዩ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የባለድርሻ
አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት የሚሠራበትን
ሥርዓት ይፈጥራል፣
62
18.18. በአማካሪና ባለድርሻ አካላት መፍትሄ የሚሰጣቸውን ችግሮች በመለየት በአፋጣኝ
መፍትሄ እንዲያገኙ ክትትል ያደርጋል፣
18.19. በኤጀንሲው ስራ ላይ ያሉ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዕቃች፤ የመሰረተ
ልማት ዕቃዎች፤ ኮምፒወተሮችንና ኮሚፒወተር ኔክ ዕቃዎች፤ ጀኔረተሮች፤ ፎቶ ኮፒ
ማሽኖች፤ ፕርንተሮች፤ ተዛማጅ የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የመከታተል፣
ችግሮች የመለየት፣ የመጠገን እና እድሳት የማድረግ ስራዎችን ይመራል በባለቤትነት
ያስተዳድራል፣
18.20. የጋራ መጠቀሚያ የሆኑ የአይሲቲ መሳሪያዎች ላይ የቅድመ ጥገናና የስልጠና
ሁኔታዎችን ማዘጋጀት፤ እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤
18.21. የስራ ዘርፉ የተቋሙን የዳታ ማዕከል እቃዎች ጥገና ከመደረጉ በፊት ለጥገና
የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድሚያ ፍተሻ በማድረግ አገልግሎቱ ከመቋረጡ በፊት
የመለዋወጫ እቃዎችን በግዥም ሆነ በሌላ አመራጭ መንገድ የማሟላት ስራ ይሰራል፤
18.22. መሻሻል በሚገባቸውን ነባር መሰረተ ልማቶች በማጥናት ዝርዝር የማሻሻያ ሃሳቦችን
እንዲቀርብ ያድረጋል፣ ይደግፋል፤
18.23. የኮምፒዩተር እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም እና ጥንቃቄ ማኑዋሎችን ያዘጋጃል፣
ያስተባብራል፤
18.24. ለሚገዙ የኢኮቴ ዕቃዎች በስታንዳርዱ እና በጥናቱ መሰረት የቴክኒካል ስፔሲፊኬሽን
ሰነድ እንዲዘጋጅ እና በግዥ የገቡትን እቃዎች በስፔሲፊኬሽኑ መሰረት መቅረባቸውን
ያረጋግጣል፤ ይከታተላል፣
18.25. የሚያስተዳድረውን መሰረተ ልማትና አገልግሎት የብልሽት ጥገና እና የቅድመ ጥገና
መከናወኑን ያስተባብራል፣ ይመራል፤
18.26. የኤጀንሲውን ዳታ ማዕከላትን የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ከሴኩሪቲ
ጥቃቶቸች መጠበቅ የሚያስችል አመራር ይሰጣል፤ ያስተባብራል፤
18.27. በዳታ ማዕከል ውስጥ የሚገኙ የጋራ መጠቀሚያ አፕሊኬሽኖችና የመረጃ ቋቶች
ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ ሁኔታዎች የተሟሉ መሆናቸውን
እንዲረጋገጥ መመሪያ ይሰጣል፤ ያረጋግጣል፣
18.28. ከተጠቃሚዎች ለተነሱ የድጋፍ ጥያቄዎች እና ያጋጠሙ ችግሮች፣ የተወሰዱ
መፍትሄዎችን በሰነድ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
18.29. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት እንዲሰሩ በማድረግ ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
18.30. የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል፣ የዕቅድ
አፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለኃላፊው ያቀርባል፣
18.31. በኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይፈጽማል።
63
19. የዳታ ማዕከል አስተዳደርና ጥገና ባለሙያ IV
19.1 የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
19.2 በአሌክትሪክ ሃይል መቆራረጥ ምክንያትና በሌሎች ተያያዥ ምክንያቶች የሚፈጠሩ
የኮንፊግሬሽን ችግሮች፤ የኃይል መቆራረጥና መቀነስ ችግሮችን መንስኤዎችን
ይከታተላል ይለያል፣
19.3 የሚዘረጉ የዳታ ማዕከል መሰረተ ልማቶች ተናባቢ መሆናቸውን ያረጋግጣል፤
ይገመግማል፤
19.4 ከተጠቃሚዎች ለተነሱ ጥያቄዎች እና ያጋጠሙ የዳታ ማዕከል አስተዳደርና ጥገና
ችግሮች፣ የተወሰዱ መፍትሄዎችን የያዘ ሰነድ ያዘጋጃል፣
19.5 የዳታ ማዕከል አስተዳደርና ጥገና መመሪያ /Guideline/፣ ማንዋል /users manuals/
እና ተዛማጅ ሰነዶች መሰረት የኤጀንሲውን ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር በማጣጣም
የማዘጋጀት ስራን ያግዛል፤
19.6 በኤጀንሲው የተዘረጉትን የዳታ ማዕከላት፣ የፓውር ሲስተሞች፣ የዩፒኤሶች፣ ሰርቨሮች፤
ራውተሮች፤ እስዊቾች የአደጋ መከላከያ እቃዎች (fire Extingusher) ፣ የማቀዝቀዣ
ሲስተሞች የመከታተል፣ ችግሮች የመለየት፣ የማስተዳደር ስራዎችን የመስራት፤
ችግሮችን የመፍታት፣ ኦዲት የማድረግ፣ የማስጠንቀቂያ አላርሞችን በማየት አፋጣኝ
መፍትሄ ይሰጣል፤
19.7 በዳታ ሴንተሩ የሚገኙትን አጠቃላይ ሲስተሞች ዲዛይናቸውን ይሰራል፤
19.8 የዳታ ማእከላትን የሙቀት መጠን መቆጣጠሪያ ኤሲዎች በአግባቡ መስራታቸውን
ይቆጣጠራል ችግር ሲያጋጥም የማስተካከያ ስራዎች ይሰራል፣ እንዲሰሩ ክትትል
ያደርጋል፡፡
19.9 በዳታ ማዕከል ዕቃዎች ጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና በባክአፕ
የተያዙ ዳታ ማከማቻዎች በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣ መያዛቸውን ያረጋግጣል፣
19.10 የዳታ ማዕከል ዕቃዎች ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ
ቅድመ ፍተሻ ያደርጋል፤
19.11 በኤጀንሲው የዳታ ማዕከል የመሰረተ ልማት ዕቃዎች፤ ሰርቨሮች፤ ራውተሮች፤ ስዊቾች፤
ወርክስቴሽኖች፤ የእድሳት ስራዎችን ያደርጋል፤

64
19.12 የመብራት መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት በውስጥ አቅም
የሚስተካከል ከሆነ ያስተካክላል፣ በመብራት ኃይል ደረጃ የሚፈታ ከሆነ ችግሩ
ለተፈጠረበት ሪጅን ተቆጣጣሪዎች በወቅቱ በማሳወቅ የማስተካከል ስራ እንዲሰራ
ያደርጋል፤
19.13 ለሚገዙ የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣
በስፔስፊኬሽናቸው መሠረት መቅረባቸውን ያረጋግጣል፤
19.14 የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤ ችግሮቹ እስኪፈቱ
ድረስ ክትትልና ድጋፍ ያድረጋል፤
19.15 አዳዲስ የዳታ ማዕከል ቴክኖሎጂ ውጤቶችንና ወቅታዊ የሆኑ ሶፍትዌሮችን
ለተጠቃሚዎች ያስተዋውቃል፣
19.16 የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ
አስፈላጊነቱ የማጽዳትና የመለወጥ ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
19.17 የዳታ ማዕክል ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ሁኔታ ያጠናል፣ ያሉበትን ሁኔታ ፍተሻ
ያደርጋል፤
19.18 የዳታ ማዕከላት መሣሪያዎችን ብቃትንና የማገልገል ደረጃን የመፈተሽ ስራ ያከናውናል፤
19.19 hardware, software performance tuning, hardware upgrades, እና
resource optimization ተግባራትን ያከናውናል፤
19.20 የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች በፕሮግራም
እንደ አስፈላጊነቱ የመለወጥ ስራ ይሰራል፤
19.21 የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ
(Service Request) ይቀበላል፤
19.22 የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ
ዝርዝር መረጃ ያዘጋጃል፤
19.23 ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
19.24 በ workstations ላይ ይጭናል (Installation እና configuration) ፤
19.25 የዳታ ማዕከል መሳሪያዎች የአቅም፣ የኃይል ሁኔታን በሚመለከት የ24/7 ክትትል
ያደርጋል፤
19.26 በዳታ ማዕከሉ ያሉ ብልሽቶችን ወይም ጊዜ ጠብቀው መተካት ያባቸውን ዕቃዎች ሁኔታ
ይከታተላል፤ ያስፈጽማል፤
19.27 የዳታ ማዕከል ችግሮችን ይፈታል፣ የዕለት ተዕለት ኦፕሬሽናል ስራዎችን (Perform
Data Center Management Activities) ይሰራል፤
65
19.28 የዳታ ማዕከል መሳሪያዎች በትክክል ይተክላል፣ ለተጠቃሚዎች በዳታ ማዕከል
አጠቃቀም ላይ ቴክኒካል ድጋፍ ያደርጋል፤
19.29 የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ (Testing the
proper functioning of equipment) ያደርጋል፣
19.30 ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤
19.31 ከሌሎች የአስተዳደርና ልማት አገልግሎቶች ጋር የተለያዩ ስራዎችን ያከናውናል፤
19.32 Workstationsን ለማስተዳደር የሚያስችል ሰነድ እና ማንዋል ያዘጋጃል፤
19.33 የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ፣ Workstations እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም
በማኑዋሉ መሰረት መሰራቱን ይቆጣጠራል፣
19.34 ለክፍለ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
19.35 በጥናት የተደገፉ አዳዲስ (የተሻሻሉ) የመሰረተ ልማትና የሲስተም የአሰራር ዜደዎችን
ለማምጣት ይሰራል፣
19.36 ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
19.37 የቴክኖሎጂው ተጠቃሚዎች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ሙያው ድጋፍ
ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራዎችን
ይሰራል፤
19.38 በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር ለሚገኙ የዳታ ማዕከል አስተዳደርና ጥገና ባለሙያዎችና
ተጠቃሚዎች ሙያዊ ድጋፍ ያደርጋል፣
19.39 ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
20. የዳታ ማዕከል አስተዳደርና ጥገና ባለሙያ III
20.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
20.2. በዳታ ማእከል ራውተሮች፤ ስዊቾች፤ ሰርቨሮች፤ ማቀዝቀዣዎች፣ ዩፒኤስ፣ አጣቃላይ
እቃዎች የሞኒተሪንግ ስራ በየጊዜው ይሰራል፡፡
20.3. የዳታ ማዕከል መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ አስፈላጊነቱ የማጽዳትና
የመለወጥ ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
20.4. በዳታ ማእከላት መሳሪያዎች የዝርጋታ እና ኮንፊግሬሽን ስራዎች በመሳተፍ ቴክኒካል
ድጋፍ ያደርጋል፡፡
20.5. የጋራ መጠቀሚያ የሆኑ የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ መሳሪያዎች ላይ የቅድመ ጥገና
(Preventive Maintenance) ስራዎችን ይሰራል፣

66
20.6. በኤጀንሲው የተዘረጉትን የዳታ ማዕከላት፣ የፓውር ሲስተሞች፣ የዩፒኤሶች፣ ሰርቨሮች፤
ራውተሮች፤ እስዊቾች የአደጋ መከላከያ እቃዎች (fire Extingusher) ፣ የማቀዝቀዣ
ሲስተሞች የመከታተል፣ ችግሮች የመለየት፣ የማስተዳደር ስራዎችን የመስራት፤ ችግሮችን
የመፍታት፣ ኦዲት የማድረግ፣ የማስጠንቀቂያ አላርሞችን በማየት አፋጣኝ መፍትሄ
የመስጠት ስራን ያግዛል፤፤
20.7. የዳታ ማእከላትን የሙቀት መጠን መቆጣጠሪያ ኤሲዎች በአግባቡ መስራታቸውን
ይቆጣጠራል ችግር ሲያጋጥም የማስተካከያ ስራዎች ይሰራል፤
20.8. በኤጀንሲውን ዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ እቃዎች ለመጠገን በሚያስችል መልኩ
መረጃዎችንና የጥገና መሳሪያዎችን በጥገና ክፍል ውስጥ ያደራጃል፣
20.9. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና በባክአፕ የተያዙ ዳታ ማከማቻዎች
በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣ መያዛቸውን ያረጋግጣል፣
20.10. በጥገና ወቅት ላጋጠሙ ችግሮች የተወሰዱ መፍትሄዎችን ቴክኒካል ዶክሜንቴሽን መዝግቦ
ይይዛል፣
20.11. ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድመ ፍተሻ ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
20.12. በኤጀንሲው ዳታ ማዕከል ውስጥ ያሉ ሰርቨሮች፤ ራውተሮች፤ ስዊቾች፤ ወርክስቴሽኖች፤
ዩፒኤሶችና ተዛማጅ የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የእድሳት ስራ ላይ እገዛ
ያደርጋል፤
20.13. ለሚገዙ የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ. ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣
በስፔስፊኬሽናቸው መሠረት ስለመቅረባቸው በማረጋገጥ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
20.14. የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤ ችግሮቹ እስኪፈቱ
ድረስ ክትትልና ድጋፍ ያድረጋል፤
20.15. የዳታ ማዕክል ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ሁኔታ ያጠናል፣ ያሉበትን ሁኔታ ፍተሻ
በማድረግ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
20.16. የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ
(Service Request) ይቀበላል፤
20.17. የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ ዝርዝር
መረጃ ያዘጋጃል፤
20.18. ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
20.19. የዳታ ማዕከል መሳሪያዎች የአቅም፣ የኃይል ሁኔታን በሚመለከት የ24/7 ክትትል
ያደርጋል፤

67
20.20. በዳታ ማዕከሉ ያሉ ብልሽቶችን ወይም ጊዜ ጠብቀው መተካት ያባቸውን ዕቃዎች ሁኔታ
ይከታተላል፤
20.21. የዳታ ማዕከል ችግሮችን ይፈታል፣ የዕለት ተዕለት ኦፕሬሽናል ስራዎችን (Perform Data
Center Management Activities) ይሰራል፤
20.22. የዳታ ማዕከል መሳሪያዎች በትክክል ይተክላል፣ ለተጠቃሚዎች በዳታ ማዕከል አጠቃቀም
ላይ ቴክኒካል ድጋፍ ያደርጋል፤
20.23. የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ (Testing the proper
functioning of equipment) ያደርጋል ፤
20.24. ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤
20.25. ከሌሎች የአስተዳደርና ልማት አገልግሎቶች ጋር የተለያዩ ስራዎችን ያከናውናል፤
20.26. ስለ ዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተር፣ ኤሲ፣ Workstations እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም፣
ጥንቃቄና መሰረታዊ ጥገና ማኑዋሎችን ያዘጋጃል፤
20.27. ስለ ዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተር፣ ኤሲ፣ Workstations እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም እና
የቅድመ ጥንቃቄ ስልጠና ሰነድ ዝግጅትና ስልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
20.28. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
20.29. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
21. የኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና ባለሙያ IV
21.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
21.2. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና በባክአፕ የተያዙ ዳታ ማከማቻዎች
በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣ መያዛቸውን ያረጋግጣል፣
21.3. ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድመ ፍተሻ ያደርጋል፤፤
21.4. በኤጀንሲው ስራ ላይ የዋሉ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የመሰረተ ልማት
ዕቃዎች፤ ላፕቶፖች፤ ዩፒኤሶች፤ ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፤ ፕሪንተሮች፤ ተዛማጅ
የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የእድሳት ስራዎችን ያደርጋል፤
21.5. በተቋሙ ውስጥ ያለ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ፎቶ ኮፒዎችና ዩፒአሶች መረጃ
በመሰብሰብ ለስራው በሚያስፈልግ መልኩ ለስራ ክፍልች እንዲከፋፈል ያደርጋል፣
እንደየስራቸው አስፈሊጊነት መጠን የሚያስፈልጓቸውን የመጠቀሚያ ሶፍትዎሮች የመጫን
ስራ ይሰራል፡፡
21.6. የመብራት መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት በውስጥ አቅም
የሚስተካከል ከሆነ ከዳታ ማዕከል ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን ያስተካክላል፣
68
በመብራት ኃይል ደረጃ የሚፈታ ከሆነ ችግሩ ለተፈጠረበት ሪጅን ተቆጣጣሪዎች በወቅቱ
በማሳወቅ የማስተካከል ስራ እንዲሰራ ያደርጋል፤
21.7. ለሚገዙ የአይ.ቲ. ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣ በስፔስፊኬሽናቸው መሠረት
መቅረባቸውን ያረጋግጣል፤
21.8. የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤ ችግሮቹ እስኪፈቱ
ድረስ ክትትልና ድጋፍ ያድረጋል፤
21.9. አዳዲስ የኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ውጤቶችንና ወቅታዊ የሆኑ ሶፍትዌሮችን ለተጠቃሚዎች
ያስተዋውቃል፣
21.10. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ አስፈላጊነቱ የማጽዳትና የመለወጥ
ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
21.11. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ሁኔታ ያጠናል፣ ያሉበትን ሁኔታ
ፍተሻ ያደርጋል፤
21.12. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ዳታ ማዕከላት መሣሪያዎችን
ብቃትንና የማገልገል ደረጃን የመፈተሽ ስራ ያከናውናል፤
21.13. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች በፕሮግራም እንደ አስፈላጊነቱ የመለወጥ
ስራ ይሰራል፤
21.14. የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ
(Service Request) ይቀበላል፤
21.15. የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ ዝርዝር
መረጃ ያዘጋጃል፤
21.16. ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
21.17. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና ለመረጃ ቅጂ (ባክአፕ) የሚውሉ ዳታ
ማከማቻዎች በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣ መያዛቸውን ያረጋግጣል፤
21.18. የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ (Testing the proper
functioning of equipment) ያደርጋል፣
21.19. ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤
21.20. ከሌሎች የአስተዳደርና ልማት አገልግሎቶች ጋር የተለያዩ ስራዎችን ያከናውናል፤
21.21. የWorkstations፣ የኮምፒዩተር እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም በማኑዋሉ መሰረት
መሰራቱን ይቆጣጠራል፡፡
21.22. ለክፍለ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤

69
21.23. በጥናት የተደገፉ አዳዲስ (የተሻሻሉ) የመሰረተ ልማትና የሲስተም የአሰራር ዜደዎችን
ለማምጣት ይሰራል፡፡
21.24. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
21.25. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
22. የኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና ባለሙያ III
22.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
22.2. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና በባክአፕ የተያዙ ዳታ ማከማቻዎች
በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣
22.3. ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድመ ፍተሻ ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
22.4. በኤጀንሲው ስራ ላይ የዋሉ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የመሰረተ ልማት
ዕቃዎች፤ ላፕቶፖች፤ ዩፒኤሶች፤ ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፤ ፕሪንተሮች፤ ተዛማጅ
የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የእድሳት ስራዎች ላይ እገዛ ያደርጋል፤
22.5. በተቋሙ ውስጥ ያለ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ፎቶ ኮፒዎችና ዩፒአሶች መረጃ
በመሰብሰብ ለስራው በሚያስፈልግ መልኩ ለስራ ክፍልች እንዲከፋፈል ያደርጋል፣
22.6. የመብራት መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት በውስጥ አቅም
የሚስተካከል ከሆነ ከዳታ ማዕከል ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን ያስተካክላል፣
22.7. ለሚገዙ የአይ.ቲ. ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ማዘጋጀት እና በስፔስፊኬሽናቸው መሠረት
ስለመቅረባቸው የማረጋገጥ ስራ ላይ ያግዛል፤
22.8. የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤
22.9. አዳዲስ የኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ውጤቶችንና ወቅታዊ የሆኑ ሶፍትዌሮችን
ለተጠቃሚዎች ያስተዋውቃል፣
22.10. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ አስፈላጊነቱ የማጽዳትና
የመለወጥ ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
22.11. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ሁኔታ መለስተኛ ጥናት ያጠናል፣
ያሉበትን ሁኔታ ፍተሻ ያደርጋል፤
22.12. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ዳታ ማዕከላት መሣሪያዎችን
ብቃትንና የማገልገል ደረጃን የመፈተሽ ስራ ላይ ይሳተፋል፤

70
22.13. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች በፕሮግራም እንደ አስፈላጊነቱ
የመለወጥ ስራ ይሰራል፤
22.14. የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ
(Service Request) ይቀበላል፤
22.15. የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ ዝርዝር
መረጃ ይይዛል፤
22.16. ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
22.17. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና ለመረጃ ቅጂ (ባክአፕ) የሚውሉ ዳታ
ማከማቻዎች በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣
22.18. የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ (Testing the
proper functioning of equipment) ያደርጋል፣
22.19. ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤
22.20. ከሌሎች የአስተዳደርና ልማት አገልግሎቶች ጋር የተለያዩ ስራዎችን በጋራ ያከናውናል፤
22.21. የWorkstations፣ የኮምፒዩተር እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም በማኑዋሉ መሰረት
መሰራቱን ይቆጣጠራል፡፡
22.22. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
22.23. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

23. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ቡድን መሪ


23.1. የዳይሬክቶሬቱን አመታዊ ዕቅድ መነሻ በማድረግ የራሱ እቅድና አመታዊ የድርጊት
መርሃ ግብር ያዘጋጃል፣ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲጸድቅ ለፈፃሚዎች ስራዎችን
ያከፋፍላል፣ በሥራ ላይ እዲውል ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ ይገመግማል፤
23.2. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና መመሪያዎች
እዲቀረጹ ያደርጋል፣ ሥራ ላይ ሲውሉ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
23.3. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን ሁኔታ
ያመቻቻል፣
23.4. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት የስልጠና ማንዋል እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
ለባለሙያዎች ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
71
23.5. ለሥራ ክፍሉ ደንበኞች ስልጠና፣ ሙያዊ የምክርና ድጋፍ አገልግሎት ይሰጣል፣
ያስተባብራል፣
23.6. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸውን ይሞላል፣
23.7. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን
ይከታተላል፡፡
23.8. ለሚገዙ የኢኮቴ ዕቃዎች በመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ስታንዳርድ መሰረት
የቴክኒካል ስፔሲፊኬሽን ሰነድ እንዲዘጋጅ እና በግዥ የገቡትን እቃዎች በስፔሲፊኬሽኑ
መሰረት መቅረባቸውን ያረጋግጣል፤ ይከታተላል፡፡
23.9. የኤጀንሲውን ዳታ ማዕከላትን የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ከሴኩሪቲ ጥቃቶች
መጠበቅ የሚያስችል አመራር ይሰጣል፤ ያስተባብራል፤
23.10. በዳታ ማዕከል ውስጥ የሚገኙ የጋራ መጠቀሚያ አፕሊኬሽኖችና የመረጃ ቋቶች
ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ ሁኔታዎች የተሟሉ መሆናቸውን
እንዲረጋገጥ መመሪያ ይሰጣል፤ ያረጋግጣል፡፡
23.11. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ከጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የደህንነት
መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን ለመተግበር በጀት እንዲያዝ ያደርጋል፣ አፈፃፀሙን
ይከታተላል፣
23.12. ወደ መስክ የሚወጡ ሰራተኞችም ይከታተላል፣ የመስክ ስራውንም በዋናነት
ያስተባብራል፤
23.13. የየዕለቱን የሥራ ሪፖርት ከባለሙያዎች ይቀበላል፣ የባለሙያዎችን የሥራ አፈፃፀም
ብቃት/ደረጃና ሥነ-ምግባር ይገመግማል፤ ያበረታታል፣ ያርማል፤
23.14. በስሩ ያሉትን የኤጀንሲውን የሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን ያስተዳደራል፣
23.15. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ የደህንነት የዲዛይን፣ ኢንስታሌሽን እና
ኮንፊግሬሽን ስራ ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፡፡
23.16. የዘርፉን የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ስራዎች በስታንዳርዶችና
መመሪያዎችን ተከትለው መፈጸማቸውን ይቆጣጠራል፣
23.17. የሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያዎች በአግባቡ ሥራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፣
ይቆጣጠራል፤
23.18. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚደረጉ ማንኛውም የመረጃ ልውውጥ
ምሲጢራዊነታቸውን (confidentiality, Integrity and avaliability) ለማስጠበቅ
የደህንነት ኮንፊግሬሽን ስራዎችን መሰራታቸውን ይከታተላል፤

72
23.19. በኤጀንሲው የተዘረጋው የሲስተምና የመረጃ መረብን መሰረት በማድረግ የሚደረግ የመረጃ
ልውውጥ ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሆን ስርዓት ይዘረጋል፡፡
23.20. የአሰራር ስርዓት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ደህንነት ፖሊሲ/Corporate IT Policy and
Issue Specific Policy/፣ መመሪያ /Guideline/፣ ትግበራ/Procedures/ እና መሰል
ሰነዶች ያዘጋጃል፣ ያፀድቃል፤ እንዲተገበር ያደረጋል፣
23.21. የአሰራር ስርዓቱ እንዲሁም የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ደህንነት ፖሊሲ ተግባራዊ መሆኑን
ክትትል ያደርጋል፣ የማሻሻያ ሀሳብ ያቀርባል፤
23.22. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ትግበራ ውጤታማ እንዲሆን ከሌሎች
ባለድርሻ አካላት ጋር የተገባውን ውል ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት
እንዲዘረጋ ያስተባብራል፣ ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤
23.23. ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት
የሚሠራበትን ሥርዓት ይፈጥራል፣
23.24. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት Disaster recovery plan ዝግጅት ላይ
ከሌሎች ቡድን መሪዎች ጋር በመሆን ይሰራል፣
23.25. የኢንፎርሜሽን ደህንነት የግንዛቤ ማስጨበጫ ማንዋሎች/Awarness
Module/ዝግጅትንና የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራን ይመራል፤
23.26. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ያሉ የደህንነት ክፍተቶችን
ለመለየት የሚያስችል ዕቅድ /Risk assessment plan/ ያዘጋጀል፤
23.27. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ዙሪያ ዳሰሳ ጥናት
ያደርጋል፤ የደህንነት ክፍተቶችን እና ስጋቶችን (vulnerability & Security threat)
ይለያል፤ የተለዩትንም ክፍተቶች የሚደፈኑበትንም መንገዶችን ያቀርባል፣ ስራውንም
ያስተባብራል
23.28. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ በባለድርሻ አካል የሚሰራውን
ከፍተኛ የኢንፎርሜሽን ሲስተም ደኅንነት ግምገማ እና ኦዲቲንግ ስራ እንዲሰራ
ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
23.29. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ከውጪ እና ከውስጥ የሳይበር
ጥቃት የመቆጣጠሪያ ፕላን /incident management/incident handling plan/
ያዘጋጃል፤ ያስተገብራል፤
23.30. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱን ከሳይበር ጥቃቶች ነፃ መሆናቸውን
ለማረጋገጥ የቅድመ መከላከል ኮንፊግሬሽን ስራን ይሰራል፣ ለሚከሰቱም ጥቃቶች
በተዘጋጀው incident management ፕላን መሰረት የማስተካከያ ስራ ይሰረል፤ አፋጣኝ
መፍትሄ ይሰጣል፤

73
23.31. መሻሻል በሚገባቸውን ነባር የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ
መሳሪያዎች ያለባቸውን የቴክኖሎጂ ክፍተቶች በጥልቀት ጥናት እንዲካሄድ ይመራል፤
ያስተዳደራል፤ ዝርዝር የማሻሻያ ሃሳቦችን እንዲቀርብ ያደርጋል፣ ይደግፋል፤
23.32. ወቅታዊ የሆኑ የሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን በመለየት ከተቋሙ
ተጨባጭ የአሰራር ሁኔታ ጋር በማገናዘብ ትንተናዎችን ይሰጣል፤
23.33. በጥናት የተለዩትን ማሻሻያ የሚያስፈልጋቸውን የሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ
መሳሪያዎችን ማሻሻያ መደረጉን ይከታተላል፤
23.34. በዘርፉ ተሞክረው ተግባራዊ የሆኑ አዳዲስና ወቅታዊ የደህንነት ቴክኖሎጂ መሳሪየዎች
እንዲተገበሩ ሀሳብ ያመነጫል፤ ለበላይ አካላትም ያቀርባል
23.35. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነትን መሰረት ባደረጉ ወርክሾፖች እና
ሴሚናሮች ላይ በመሳተፍ የልምድ ልውውጥ ያደርጋል፣ ሙያዊ አስተያየት
ይሰጣል/ያቀርባል፣
23.36. የኤጀንሲውን የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቶችን ዘመናዊ ለማድረግና
ደህንነታቸው የተጠበቁ እንዲሆን የሚያስችሉ ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር ተግባራዊ
እንዲሆኑ ያደርጋል፣
23.37. የየዘርፉን አስተያየት መሠረት በማድረግ በሚተገበሩ የደህንነት ስራዎች ላይ ቀልጣፋና
ውጤታማ የመፍትሔ ሀሳብ ይሰጣል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል/ይገመግማል፣
23.38. ተጠቃሚዎች የሲስተምና የመረጃ መረብ መሠረተ ልማቶችን በአግባቡና በብቃት
መጠቀም እንዲችሉ ከኢንፎርሜሽን ደህንነት አንፃር እንደአስፈላጊነቱ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ሥልጠና እንዲያገኙ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤
23.39. ከተጠቃሚዎች ለተነሱ የድጋፍ ጥያቄዎች እና ያጋጠሙ ችግሮች፣ የተወሰዱ
መፍትሄዎችን በሰነድ እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤
23.40. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት እንዲሰሩ በማድረግ ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
23.41. የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል፣ የዕቅድ
አፈፃፀም ሪፖርት አዘጋጅቶ ለኃላፊው ያቀርባል፣
23.42. በኃላፊው የሚሰጡትን ሌሎች ሥራዎች ይፈጽማል።

24. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ኦዲት ባለሞያ IV


24.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
24.2. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ኦዲት ስትራተጂ ያዘጋጃል፣ ይተገብራል፤
74
24.3. ለኢንፎርሜሽን ሲስተም ምርቶች የደህንነት ዝርዝር (Security Checklist) ያዘጋጃል፤
24.4. የኢንፎርሜሽን ደህንነት አገዛዝና አስተዳደር ስርዓቶች፣ የስጋት አስተዳደር ስራዎች እና
የደህንነት መቆጣጠሪያዎች በተፈለገ መልኩ መስራታቸውን እና የኤጀንሲውን ተልዕኮ
መፈጸም ለማስቻል ብቁ መሆናቸውን ይገመግማል፣ ማረጋጫ ይሰጣል፤
24.5. የኢንፎርሜሽን ሲስተሞች ተጋላጭነት (ክፍተት) ይፈትሻል፣ በተገቢው የኢንፎርሜሽን
ደህንነት ደረጃ እየተዳደሩ መሆኑን ያረጋግጣል፤
24.6. የኤጀንሲውን ሳይቨር ደህንነት ውጤታማነት ይፈትሻል፤
24.7. ለኢንፎርሜሽን ደህንነት እና ተያያዥ ስጋቶች ያለውን ተጋላጭነት ይገመግማል፤
24.8. የአፕሊኬሽንና ኔትዎርክ ስርዓቶች ያላቸውን የደህንነት ብቃት ይገመግማል፤
24.9. የኤጀንሲውን የሳይበር እና የዳታ ደህንነት ውጤታማነትን ይፈትሻል ለ malicious
hacker አመቺ የሆኑ ክፍተቶችን ይለያል፤
24.10. የተለያዩ spam identity theft malicious code phishing attacks Deniel of
service attacks packet spoffing ransomware ይለያል፤
24.11. በኤጀንሲው ያለውን የተዘረጋውን የሲስተም የዌብሳይት፣ የሳይበር እና ዳታ ኢንተግሬሽን
ይለያል፤
24.12. ብላክ ሃት አታክስ /black hat attacks/ Design intruder detection and
prevention systems to prevent network በመከላከል የተዘረጋውን መሰረተ ልማት
እና የኢንተርኔት ዳታ ሰርቪስ ይጠብቃል፤
24.13. በኤጀንሲው ያለውን የሳይበር እና የዳታ መሰረተ ልማት እያንዳንዱን ቶፖሎጂ፣ ዲቫይስ፣
ኔትወርክ ኮንፊግሬሽንና ኮምዩኒኬሽን በተናጥል ይለያል፤
24.14. የኤጀንሲውን ሳይበር ደህንነት ውጤታማነት ከአለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት ስጋቶች
አንጻር ለመፈተሸ አለም አቀፍ የሳይበር መረጃዎችን እና ስትራቴጂዎችን ይለያል
እንዲተገበር ያደርጋል፡፡
24.15. የተለያዩ ፔን ቴስት መሳሪያዎችን በአግባቡ በመለየት ጥቅም ላይ በማዋል ሴኪዩሪቲ
ኮንትሮልሶችን ይጠቀማል፤
24.16. የተለዩትን ቱሎችን በመጠቀም Incident detection and (immediate response)
አፋጣኝ ምላሽ ይሰጣል እንዲሰጥ ያደርጋል፤
24.17. አለም በቴክኖሎጂ የደረሰበትን አዳዲስ የሳይበር ሴኪዩሪቲ ጥቃት (Attacks) በየጊዜው
የመከላከያ ስልቶች/defence strategy/በመንደፍ የተተገበሩትን ሰነዶች ኦዲት
ያደርጋል፤
24.18. ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የሴኪዩሪቲ ስራዎችን ይቆጣጠራል (Risk
Management፣ External Audit and Internal Audit) ስራዎችን ይሰራል፤
75
24.19. የተለያዩ ኢንተግሪቲ ኔትወርክስ ዲቫይሶች እና ፕሮግራሞችን ከውጪ አታከሮች የተለያዩ
ቴክኒክ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከጉዳት ይጠብቃል፤
24.20. ትራፊኮች /incoming and outgoing traffic/ በመቆጣጠር አላስፈላጊ ከሆኑ ጥቃቶች
የኤጀንሲውን የሳይበርና የኔትወርክ መሰረተ ልማትን ይጠብቃል፣ ይከላከላል፣
24.21. ሆስት/server/ ሴኪዩሪቲ ላይ አላስፈላጊ የሆኑ ዩዘር አካውንት፣ አፕልኬሽን ሮልስ እና
አላስፈላጊ shares ይቆጣጠራል፤
24.22. አፕሊኬሽን ሴኪዩሪቲ ስራዎችን አውተንቲኬሽን አውቶራይዜሽን session management
configuration management ተመሳሳይ ስራዎችን ያግዛል፣ ይፈትሻል ፣ይቆጣጠራል፤
24.23. ከአለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት የፌዴራሉን የኢንፎርሜሽን ደህንነት ፖሊሲዎችን
መሰረት በማድረግ ከዘርፉና ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ
ልማት ከጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የደህንነት መቆጣጠሪያ ስራዎች ይተገብራል፤
24.24. የዋይድ ኤርያ ኔትወርክ ፤ሎካል ኤርያ ኔትወርክ እና ዋየርለስ ኔትወርክ ያሉበትን
የደህንነት ስራዎችን ኦዲት ያደርጋል፤
24.25. በሳይበርና መረጃ ሥርዓት የኤጀንሲውን መሰረተ ልማት ኦዲት በማድረግ ከቫይረስ እና
ከስፓይዌር ጥቃቶች እንዲጠበቅ የሚያስችሉ የሳይበር ጥቃት ትንተናዎችን ይሰጣል
የኦዲት ስራዎች ያከናውናል፤
24.26. የሳይበር እና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት (Cyber &Network Security) ላይ
የደህንነት ዲዛይን፣ ኢንስታሌሽን እና ኮንፊግሬሽን ስራ የኦዲት ስራዎችን ያከናውናል፣
በስታንዳርዱ መሰረት መከናወኑንም ኦዲት በማድረግ ያረጋግጣል፣
24.27. አጠቃላይ የአይ. ቲ መሰረተ ልማት ከተለያዩ ቫይረስ ትሮጃንስ ማልዌርስ ሰፓምዌር
ስፓይዌር ወዘተ. (with intrusion detection systems, encryption, firewalls, and
digital certificates) ደህንነታቸውን ኦዲት ያደርጋል፤
24.28. በተለያዩ የተቋሙ የሳይበር ና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ጥናቶች ላይ ይሳተፋል ሃሰብ
ያመነጫል፣ጥናትና ምርምር ያደርጋል፣ ተግባራዊ ከመደረጋቸውም በፊት ኦደት
ያደርጋል፤ እነዲተገበሩም ያደርጋል፡፡
24.29. አለም አቀፍ የመረጃ መረብ ደህንነት መሰረት በማድረግ እራሱን በየጊዜው በሚፈጠሩ
የሰርጎ ገብ ቴክኖሎጂዎች ጋር ትውውቅና ግንዛቤ ለማድረግ ያነባል፣ ጠቃሚ ስልጠናዎችን
ይለያል፤ለቀርብ ሀላፊው ያቀርባል፣ይሰለጥናል፤ የሰለጠነውን በተግባር ላይ ያውላል፡፡
24.30. የደህንነት መቆጣጠሪያዎች በተፈለገ መልኩ መስራታቸውን እና የኤጀንሲውን ተልዕኮ
ለማሳካት ብቁ መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
24.31. የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚደረጉ ማንኛውም የመረጃ ልውውጦች
ምሲጢራዊነታቸውን (confidentiality, Integrity and avaliability) ለማስጠበቅ
የደህንነት ኮንፊግሬሽን ስራዎችን መሰራታቸውን ኦዲት ያደርጋል፤
76
24.32. የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱን ከሳይበር ጥቃቶች ነፃ መሆናቸውን ለማረጋገጥ
የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution Prevention system)
በመጠቀም የቅድመ መከላከል ኮንፊግሬሽን ስራን ለመስራት የኦዲት ስራ ይሰራል፣
24.33. ጥቃቶች በሚከሰቱበት ሰዓት የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution
Detection System) በመጠቀም ጥቃቶች ላይ የተሰሩ ትንተናዎችን ኦዲት ያደርጋል ፣
24.34. የኤጀንሲውን የሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያዎችን ኦዲት ያደርጋል፣
24.35. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን መሰረተ ልማት ማሻሻያ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ከደህንነት
አንፃር ያሉ ክፍተቶችን ይለያል፤ ያቀርባል፤ ይከታተላል፣ ተፈፃሚ ያደርጋል፤
24.36. በኤጀንሲው የሳይበር የመረጃ መረብ ደህንነት አገልግሎት ዙሪያ ከውስጥ ከሌሎች
ቡድኖችና አቻ ባለሙያዎች የሚነሱ የተለያዩ ጉዳዮች ወይም ችግሮች ላይ አፋጣኝ
ቴክኒካል ምላሽና ማብራርያ እንዲሰጥ ለማድረግ ክትትል ድጋፍና የደርጋል፣
24.37. የኤጀንሲው ሳይበር ደህንነት ከሀገራዊና ከተመረጡ ዓለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት ህጎች፣
ፖሊሲዎች፣ ስታንዳርዶች፣ እና መመሪያዎች ጋር ያለውን ተጣጣሚነት ይገመግማል፤
24.38. የኤጀንሲው ሠራተኞች ያላቸውን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ደረጃ ይገመግማል፤
24.39. ኤጀንሲው ለሚያከናውነው ማንኛውም ተያያዥ ተግባር እገዛ ያደርጋል፤
24.40. የኤጀንሲውን የደህንነት መቆጣጠሪያ ያለባቸውን ውስንነቶች በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፣
የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦችን ይሰጣል፤
24.41. ለክፍለ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
24.42. ስለ መረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት መከላከል እና የቅድመ ጥንቃቄ ስልጠና ሰነድ
ዝግጅትና ስልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
24.43. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
25. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ክትትል ባለሙያ IV
25.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
25.2. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ክትትልና ቁጥጥር ስትራተጂ ያዘጋጃል፣
ይተገብራል፤
25.3. ለኢንፎርሜሽን ሲስተም ምርቶች የደህንነት ክትትልና ቁጥጥር ዝርዝር (Security
Checklist) ያዘጋጃል፤
25.4. የኢንፎርሜሽን ደህንነት አገዛዝና አስተዳደር ስርዓቶች፣ የስጋት አስተዳደር ስራዎች
እና የደህንነት መቆጣጠሪያዎች በተፈለገ መልኩ መስራታቸውን እና የኤጀንሲውን
ተልዕኮ መፈጸም ለማስቻል ብቁ መሆናቸውን ይከታተላል፤
77
25.5. የኢንፎርሜሽን ሲስተሞች ተጋላጭነት (ክፍተት) ይፈትሻል፣ በተገቢው የኢንፎርሜሽን
ደህንነት ደረጃ እንዲተዳደሩ ያደርጋል፤
25.6. የኤጀንሲው የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ሳይቨር ደህንነት ውጤታማ እንዲሆን ይሰራል፤
25.7. ለኢንፎርሜሽን ደህንነት እና ተያያዥ ስጋቶች ያለውን ተጋላጭነት ይከታተላል፤
ክፍተቶችን ይሞላል፤
25.8. የአፕሊኬሽንና ኔትዎርክ ስርዓቶች የደህንነት ስታንዳርድ ብቃትን ጠብቀው እንዲሰሩ
ያደርጋል፤
25.9. የኤጀንሲው የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ከቫይረስ እና ከስፓይዌር ጥቃቶች እንዲጠበቅ
ያደርጋል፤
25.10. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን ደህንነት የሚፈታተኑ የሰርጎገብ /Intruders/ ለመለየትና
ለመከላከል የሚያስችሉ የመረጃና የሲስተም ኦዲቲንግ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን መለየት
ላይ ተሳትፎ ያደርጋል፣ ሃሳብ ያቀርባል፤
25.11. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች፣ የሲስተምና መረጃ ቋት አስተዳደሮች፣
እንዲሁም ለሌሎች ሰራተኞች የመረጃና የሲስተም ሳይቨር ደህንነት የስልጠና
አይነቶችና አስፈላጊነታቸውን የመለየት ሥራ ላይ ድጋፍ ያደርጋል፤
25.12. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች የሚጠቀሙባቸውን መረጃዎችና ቴክኖሎጂ
ግብዓች ሚሲጥራዊነት /keep confidentiality/ ይጠብቃል፤
25.13. ለካዳስተር መረጃ ስርዓት ተጠቃሚዎች የመረጃና የሲስተም ሳይቨር ደህንነት ላይ ላይ
ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ይሰጣል፤
25.14. ሁሉንም የኔትዎርክ ኖዶች በመመዝገብና መረጃ በማደራጀት በተሰጠ ስታንዳርድ
መሰረት በእያንዲንደ ኖድ ላይ የኔትዎርክ ፖርት ሰኪዩሪቲ ስራ ይሰራል፣
25.15. ከተቋሙ ውጭ ያሉ ተቋማት ወደ ኔትወርኩ እንዲይገቡ ኔትወርኩን ዳውን ያደርጋል፡፡
25.16. ከባለሙያዎች ክፍተት በተለያየ ምክንያት የመጠቀሚያ ፈቃድ ፓስዎርድ
ኤክስፓይርድ በሚሆንበት እና በሚፈጠርበት ጊዜ ፓስወርድ ፐሊሲና ኮምፕሌክሲቲን
በጠበቀ መልኩ የመጠቀሚያ ፈቃድ መፈጠሩን ይቆጣጠራል፤
25.17. በኤጀንሲው ውስጥ የኢንፎርሜሽን ደህንነት ለማረጋጥ የደህንነት ፖሊሲዎችን ከተለያዩ
የባለድርሻ አካላትና ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር በመሆን (security policies,
application security, access control) ዝግጅት ላይ ተሳትፎ ያደርጋል፣
ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
25.18. የኤጀንሲውን የመሬትና መሬት ነክ የሳይበር እና የዳታ ደህንነት ውጤታማነትን
ይፈትሻል ለ malicious hacker አመቺ የሆኑ ክፍተቶችን ይዘጋል፤

78
25.19. የተለያዩ spam identity theft malicious code phishing attacks Deniel of
service attacks packet spoffing ransomware ይከታተላል፤
25.20. በኤጀንሲው ያለውን የተዘረጋውን የሲስተም የዌብሳይት፣ የሳይበር እና ዳታ
ኢንተግሬሽን ይቆጣጠራል፤
25.21. ብላክ ሃት አታክስ /black hat attacks/ Design intruder detection and
prevention systems to prevent network በመከላከል የተዘረጋውን መሰረተ
ልማት እና የኢንተርኔት ዳታ ሰርቪስ ይጠብቃል፤
25.22. በኤጀንሲው ያለውን የሳይበር እና የዳታ መሰረተ ልማት እያንዳንዱን ቶፖሎጂ፣
ዲቫይስ፣ ኔትወርክ ኮንፊግሬሽንና ኮምዩኒኬሽን በተናጥል ይሰራል፤
25.23. የኤጀንሲውን ሳይበር ደህንነት ውጤታማነት ከአለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት ስጋቶች
አንጻር ለመፈተሸ አለም አቀፍ የሳይበር መረጃዎችን እና ስትራቴጂዎችን ይለያል
ይተገብራል፤
25.24. የተለያዩ ፔን ቴስት መሳሪያዎችን በአግባቡ በመለየት ጥቅም ላይ በማዋል ሴኪዩሪቲ
ኮንትሮልሶችን ይጠቀማል፤
25.25. የተለዩትን ቱሎችን በመጠቀም Incident detection and (immediate response)
አፋጣኝ ምላሽ ይሰጣል፤
25.26. አለም በቴክኖሎጂ የደረሰበትን አዳዲስ የሳይበር ሴኪዩሪቲ ጥቃት (Attacks) በየጊዜው
የመከላከያ ስልቶች/defence strategy/በመንደፍ ይተገብራል፤
25.27. ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የሴኪዩሪቲ ስራዎችን ይቆጣጠራል (Risk
Management፣ External Audit and Internal Audit) ስራዎችን ይሰራል፤
25.28. የተለያዩ ኢንተግሪቲ ኔትወርክስ ዲቫይሶች እና ፕሮግራሞችን ከውጪ አታከሮች
የተለያዩ ቴክኒክ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከጉዳት ይጠብቃል፤
25.29. ትራፊኮች /incoming and outgoing traffic/ በመቆጣጠር አላስፈላጊ ከሆኑ ጥቃቶች
የኤጀንሲውን የሳይበርና የኔትወርክ መሰረተ ልማትን ይጠብቃል ይከላከላል፡፡
25.30. ሆስት/server/ ሴኪዩሪቲ ላይ አላስፈላጊ የሆኑ ዩዘር አካውንት፣ አፕልኬሽን ሮልስ እና
አላስፈላጊ shares ይቆጣጠራል፤
25.31. አፕሊኬሽን ሴኪዩሪቲ ስራዎችን አውተንቲኬሽን አውቶራይዜሽን session
management configuration management ተመሳሳይ ስራዎችን ያግዛል፣
ይፈትሻል ፣ይቆጣጠራል፤
25.32. ከአለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት የፌዴራሉን የኢንፎርሜሽን ደህንነት ፖሊሲዎችን
መሰረት በማድረግ ከዘርፉና ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ
ልማት ከጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የደህንነት መቆጣጠሪያ ስራዎች ይተገብራል፤

79
25.33. በሳይበርና መረጃ ሥርዓት የኤጀንሲውን መሰረተ ልማት ኦዲት በማድረግ ከቫይረስ እና
ከስፓይዌር ጥቃቶች ይጠብቃል፤
25.34. የሳይበር እና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት (Cyber &Network Security) ላይ
የደህንነት ዲዛይን፣ ኢንስታሌሽን እና ኮንፊግሬሽን ስራዎችን በስታንዳርዱ መሰረት
ያከናውናል፣
25.35. አጠቃላይ የአይ. ቲ መሰረተ ልማት ከተለያዩ ቫይረስ ትሮጃንስ ማልዌርስ ሰፓምዌር
ስፓይዌር ወዘተ. (with intrusion detection systems, encryption, firewalls,
and digital certificates) ደህንነታቸውን ይጠብቃል፤
25.36. በተለያዩ የተቋሙ የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ጥናቶች ላይ ይሳተፋል
ሃሰብ ያመነጫል፣ ጥናትና ምርምር ያደርጋል፣ እንዲተገበሩም ያደርጋል፡፡
25.37. አለም አቀፍ የመረጃ መረብ ደህንነት መሰረት በማድረግ እራሱን በየጊዜው በሚፈጠሩ
የሰርጎ ገብ ቴክኖሎጂዎች ጋር ትውውቅና ግንዛቤ ለማድረግ ያነባል፣ ጠቃሚ
ስልጠናዎችን ይለያል፤ ለቅርብ ሀላፊው ያቀርባል፣ ይሰለጥናል፤ የሰለጠነውን በተግባር
ላይ ያውላል፡፡
25.38. የደህንነት መቆጣጠሪያዎች በተፈለገ መልኩ መስራታቸውን እና የኤጀንሲውን ተልዕኮ
ለማሳካት ብቁ መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
25.39. የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚደረጉ ማንኛውም የመረጃ ልውውጦች
ምሲጢራዊነታቸውን (confidentiality, Integrity and avaliability) ለማስጠበቅ
የደህንነት ኮንፊግሬሽን ስራዎችን ይሰራል፤
25.40. የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱን ከሳይበር ጥቃቶች ነፃ መሆናቸውን
ለማረጋገጥ የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution Prevention
system) በመጠቀም የቅድመ መከላከል ኮንፊግሬሽን ስራ ይሰራል፣
25.41. የመሥሪያቤቱ ዳታ ቤዝ ማኔጅመንት ሲስተም ደህንነት ይጠብቃል፤ ለሲስተሙ ደህንነት
አስፈላጊ የሆኑ ሶፍት ዌሮች ይጭናል፤
25.42. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ሥራዎችን ለመከታተል የሚያስችል ከኤጀንሲው
ተጫባጭ ሁኔታ በመነሳት ዝርዝር ቴክኒካል የመከታተያ ቼክሊስት ያዘጋጃል፤
25.43. አስፈላጊ የሆኑ የaccess control, security models, disaster recovery ስራዎችን
ይሰራል፤
25.44. የመሬትና መሬት ነክ ካዳስተር መረጃ ቋት ላይ የመረጃ ብክነት እንዳይኖር የመረጃ
ደህንነት የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፣
25.45. ለመረጃና ሲስተም ደህንነት ግምገማና ኦዲት ባለሙያዎች እገዛ ያደርጋል፤
25.46. የኤጀንሲው ሠራተኞች ያላቸውን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ደረጃ ይገመግማል፤

80
25.47. ኤጀንሲው ለሚያከናውነው ማንኛውም ተያያዥ ተግባር እገዛ ያደርጋል፤
25.48. የኤጀንሲውን የደህንነት መቆጣጠሪያ ያለባቸውን ውስንነቶች በመለየት ሪፖርት
ያደርጋል፣ የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦችን ይሰጣል፤
25.49. ለክፍለ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
25.50. ስለ መረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት መከላከል እና የቅድመ ጥንቃቄ ግንዛቤ
ማስጨበጫ ሰነድ ያዘጋጃል፣ ስልጠና ይሰጣል፤
25.51. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
25.52. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
26. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ክትትል ባለሙያ III
26.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
26.2. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ክትትልና ቁጥጥር ስትራተጂ ዝግጅትና ትግበራ ላይ
ይሳተፋል፤
26.3. የኢንፎርሜሽን ሲስተሞች ተጋላጭነት (ክፍተት) ይፈትሻል፣ በተገቢው የኢንፎርሜሽን
ደህንነት ደረጃ እንዲተዳደሩ ያደርጋል፤
26.4. የኤጀንሲው የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ሳይቨር ደህንነት ውጤታማ እንዲሆን ይሰራል፤
26.5. ለኢንፎርሜሽን ደህንነት እና ተያያዥ ስጋቶች ያለውን ተጋላጭነት ይከታተላል፤
26.6. የአፕሊኬሽንና ኔትዎርክ ስርዓቶች የደህንነት ስታንዳርድ ብቃትን ጠብቀው እንዲሰሩ
ድጋፍ ያደርጋል፤
26.7. የኤጀንሲው የመሬትና መሬት ነክ መረጃ ከቫይረስ እና ከስፓይዌር ጥቃቶች እንዲጠበቅ
እገዛ ያደርጋል፤
26.8. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን ደህንነት የሚፈታተኑ የሰርጎገብ /Intruders/ ለመለየትና
ለመከላከል የሚያስችሉ የመረጃና የሲስተም ኦዲቲንግ የቴክኖሎጂ ግብዓቶችን መለየት ላይ
ተሳትፎ ያደርጋል፣
26.9. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች፣ የሲስተምና መረጃ ቋት አስተዳደሮች፣ እንዲሁም
ለሌሎች ሰራተኞች የመረጃና የሲስተም ሳይቨር ደህንነት የስልጠና አይነቶችና
አስፈላጊነታቸውን የመለየት ሥራ ላይ ድጋፍ ያደርጋል፤
26.10. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች የሚጠቀሙባቸውን መረጃዎችና ቴክኖሎጂ
ግብዓቶች ሚሲጥራዊነት /keep confidentiality/ ይጠብቃል፤

81
26.11. ለካዳስተር መረጃ ስርዓት ተጠቃሚዎች የመረጃና የሲስተም ሳይቨር ደህንነት ላይ ላይ
ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መስጠት ስራ ላይ
ያግዛል፤
26.12. ሁሉንም የኔትዎርክ ኖዶች በመመዝገብ በአግባቡ መረጃ ያደራጃል፤
26.13. የካዳስተር ሲስተም የመጠቀሚያ ፈቃድ ፓስዎርድ የፓስወርድ ፐሊሲና ኮምፕሌክሲቲን
በጠበቀ መልኩ መፈጠሩን ይቆጣጠራል፤
26.14. በኤጀንሲው ውስጥ የኢንፎርሜሽን ደህንነት ለማረጋጥ የደህንነት ፖሊሲዎችን ከተለያዩ
የባለድርሻ አካላትና ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር በመሆን (security policies,
application security, access control) ዝግጅት ላይ ተሳትፎ ያደርጋል፤
26.15. የኤጀንሲውን የመሬትና መሬት ነክ የሳይበር እና የዳታ ደህንነት ለ malicious hacker
አመቺ የሆኑ ክፍተቶችን ይዘጋል፤
26.16. የተለያዩ spam identity theft malicious code phishing attacks Deniel of
service attacks packet spoffing ransomware ይከታተላል፤
26.17. በኤጀንሲው ያለውን የተዘረጋውን የሲስተም የዌብሳይት፣ የሳይበር እና ዳታ ኢንተግሬሽን
ይቆጣጠራል፤
26.18. በኤጀንሲው ያለውን የሳይበር እና የዳታ መሰረተ ልማት እያንዳንዱን ቶፖሎጂ፣ ዲቫይስ፣
ኔትወርክ ኮንፊግሬሽንና ኮምዩኒኬሽን በተናጥል የመስራት ስራን ያግዛል፤
26.19. የተለያዩ ፔን ቴስት መሳሪያዎችን በአግባቡ በመለየት ጥቅም ላይ በማዋል ሴኪዩሪቲ
ኮንትሮልሶችን ይጠቀማል፤
26.20. አለም በቴክኖሎጂ የደረሰበትን አዳዲስ የሳይበር ሴኪዩሪቲ ጥቃት (Attacks) በየጊዜው
የመከላከያ ስልቶች/defence strategy/ ይነድፋል፤
26.21. ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን የሴኪዩሪቲ ስራዎችን ይቆጣጠራል (Risk
Management፣ External Audit and Internal Audit) ስራዎችን ይሰራል፤
26.22. የተለያዩ ኢንተግሪቲ ኔትወርክስ ዲቫይሶች እና ፕሮግራሞችን ከውጪ አታከሮች የተለያዩ
ቴክኒክ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም ከጉዳት ይጠብቃል፤
26.23. ትራፊኮች /incoming and outgoing traffic/ በመቆጣጠር አላስፈላጊ ከሆኑ ጥቃቶች
የኤጀንሲውን የሳይበርና የኔትወርክ መሰረተ ልማትን ይጠብቃል፤
26.24. ሆስት/server/ ሴኪዩሪቲ ላይ አላስፈላጊ የሆኑ ዩዘር አካውንት፣ አፕልኬሽን ሮልስ እና
አላስፈላጊ shares ይቆጣጠራል፤
26.25. አፕሊኬሽን ሴኪዩሪቲ ስራዎችን አውተንቲኬሽን አውቶራይዜሽን session management
configuration management ተመሳሳይ ስራዎችን ያግዛል፣

82
26.26. ከአለም አቀፍ የሳይበር ደህንነት የፌዴራሉን የኢንፎርሜሽን ደህንነት ፖሊሲዎችን
መሰረት በማድረግ ከዘርፉና ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ
ልማት ከጥቃት ለመከላከል የሚያስችሉ የደህንነት መቆጣጠሪያ ስራዎች ላይ ይሳተፋል፤
26.27. በሳይበርና መረጃ ሥርዓት የኤጀንሲውን መሰረተ ልማት ኦዲት በማድረግ ከቫይረስ እና
ከስፓይዌር ጥቃቶች ይጠብቃል፤
26.28. የሳይበር እና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት (Cyber &Network Security) ላይ
የደህንነት ዲዛይን፣ ኢንስታሌሽን እና ኮንፊግሬሽን ስራዎችን በስታንዳርዱ መሰረት
የመስራት ስራን ያግዛል፤
26.29. አጠቃላይ የአይ. ቲ መሰረተ ልማት ከተለያዩ ቫይረስ ትሮጃንስ ማልዌርስ ሰፓምዌር
ስፓይዌር ወዘተ. (with intrusion detection systems, encryption, firewalls, and
digital certificates) ደህንነታቸውን ይጠብቃል፤
26.30. በተለያዩ የተቋሙ የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ጥናቶች ላይ ይሳተፋል ሃሰብ
ያመነጫል፣
26.31. አለም አቀፍ የመረጃ መረብ ደህንነት መሰረት በማድረግ እራሱን በየጊዜው በሚፈጠሩ
የሰርጎ ገብ ቴክኖሎጂዎች ጋር ትውውቅና ግንዛቤ ለማድረግ ያነባል፣ ጠቃሚ ስልጠናዎችን
ይለያል፤ ለቅርብ ሀላፊው ያቀርባል፣ ይሰለጥናል፤ የሰለጠነውን በተግባር ላይ ያውላል፡፡
26.32. የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚደረጉ ማንኛውም የመረጃ ልውውጦች
ምሲጢራዊነታቸውን (confidentiality, Integrity and avaliability) ለማስጠበቅ
የደህንነት ኮንፊግሬሽን ስራዎችን ያግዛል፤
26.33. የሳይበርና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱን ከሳይበር ጥቃቶች ነፃ መሆናቸውን ለማረጋገጥ
የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution Prevention system)
በመጠቀም የቅድመ መከላከል ኮንፊግሬሽን ስራ ላይ ይሳተፋል፤
26.34. የመሥሪያቤቱ ዳታ ቤዝ ማኔጅመንት ሲስተም ደህንነት ይጠብቃል፤ ለሲስተሙ ደህንነት
አስፈላጊ የሆኑ ሶፍት ዌሮች ይጭናል፤
26.35. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ሥራዎችን ለመከታተል የሚያስችል ከኤጀንሲው
ተጫባጭ ሁኔታ በመነሳት ዝርዝር ቴክኒካል የመከታተያ ቼክሊስት የማዘጋጀት ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
26.36. አስፈላጊ የሆኑ የaccess control, security models, disaster recovery ስራዎችን
ይሰራል፤
26.37. የመሬትና መሬት ነክ ካዳስተር መረጃ ቋት ላይ የመረጃ ብክነት እንዳይኖር የመረጃ
ደህንነት የመጠበቅ ሥራ ያከናውናል፣
26.38. ለመረጃና ሲስተም ደህንነት ግምገማና ኦዲት ባለሙያዎች እገዛ ያደርጋል፤
26.39. የኤጀንሲው ሠራተኞች ያላቸውን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ደረጃ ይከታተላል፤
83
26.40. የኤጀንሲውን የደህንነት መቆጣጠሪያ ያለባቸውን ውስንነቶች በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፣
26.41. ለክፍለ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
26.42. ስለ መረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት መከላከል እና የቅድመ ጥንቃቄ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሰነድ ዝግጅትና ስልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
26.43. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
26.44. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
27. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ግምገማ አናሊስት ባለሙያ IV
27.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
27.2. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ክትትልና ቁጥጥር ስትራተጂ ዝግጅትና ትግበራ ላይ
ይሳተፋል፤
27.3. የኢንፎርሜሽን ሲስተሞች ተጋላጭነት (ክፍተት) ይፈትሻል፣ በተገቢው የኢንፎርሜሽን
ደህንነት ደረጃ እንዲተዳደሩ ያደርጋል፤
27.4. በካዳስተር መረጃ ሥርዓቱና መሰረተ ልማቱ ላይ ጥናት በማድረግ ከቫይረስ እና ከስፓይዌር
ጥቃቶች እንዲጠበቅ የሚያስችሉ የመረጃና ሲስተም ኦዲትን ትንተናዎችን ይሰጣል፤
27.5. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት መረጃዎች በተፈቀደላቸው ተጠቃሚዎች ብቻ መረጃዎቹ
የተቀመጡና የተደራጁ /Integrity Checking/ መሆናቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
27.6. አዳዲስ የተሻሉ የአስራር ሥርዓቶችና ተሞክሮዎችን በመውሰድ ሲስተሙ የተሻለ
አስተማማኝ የሲስተም ኦዲቲንግ እንዲኖረው ጥናት ያደርጋል፤
27.7. ለመረጃና ሲስተም ደህንነት ግምገማና ኦዲት ባለሙያዎች እገዛ ያደርጋል፤
27.8. የኤጀንሲው ሠራተኞች ያላቸውን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ደረጃ ይገመግማል፤
27.9. የኤጀንሲውን የደህንነት መቆጣጠሪያ ያለባቸውን ውስንነቶች በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፣
የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦችን ይሰጣል፤
27.10. ስለ መረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት መከላከል እና የቅድመ ጥንቃቄ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሰነድ ዝግጅትና ስልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
27.11. ከዘርፉና ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ከጥቃት
ለመከላከል የሚያስችሉ የደህንነት መቆጣጠሪያ ስራዎች ለመስራት እቅድ ያቅዳል፣
ይተገብራል፤
27.12. በመረጃ ሥርዓቱና መሰረተ ልማቱ ላይ ጥናት በማድረግ ከቫይረስ እና ከስፓይዌር ጥቃቶች
እንዲጠበቅ የሚያስችሉ ትንተናዎችን ይሰጣል፤

84
27.13. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን ደህንነት የሚፈታተኑ የሰርጎ ገብ /Intruders/ ለመለየተና
ለመከላከል የሚያስችሉ ዘዴዎችን በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
27.14. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት (system &Network Security) ላይ
የደህንነት ዲዛይን፣ ኢንስታሌሽን እና ኮንፊግሬሽን ስራ ይሰራል፤ ተግባራዊ ያደርጋል፣
በስታንዳርዱ መሰረት መሆኑንም ያረጋግጣል፣
27.15. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚደረጉ ማንኛውም የመረጃ ልውውጥ
ምሲጢራዊነታቸውን (confidentiality, Integrity and avaliability) ለማስጠበቅ
የደህንነት ኮንፊግሬሽን ስራዎችን ይሰራል፡፡
27.16. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን መሰረተ ልማት ማሻሻያ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ከደህንነት
አንፃር ያሉ ክፍተቶችን ይለያል፤ ያቀርባል፤ ይከታተላል፣ ይተነትናል፤
27.17. የአሰራር ስርዓት /Corporate IT Policy and Issue Specific Policy/፣ መመሪያ
/Guideline/፣ ትግበራ/Procedures/፣ የሳይበር ደህንነት ስራዎችን መከታተያ ቸክሊስት
እና መሰል ሰነዶች ያዘጋጃል፣ በበላይ ኃላፊ እንዲጸድቅ ያቀርባል፤
27.18. የሲስተምና የመረጃ መሰረተ ልማት Disaster recovery plan ዝግጅት ሰራ ላይ በጋራ
ይሰራል፣
27.19. የቡድኑን አቅም ለመገንባት በኢንፎርሜሽን ሳይበር ደህንነት ዙሪያ የስልጠና ዓይነቶች
ይለያል፣ የስልጠና ፕሮፖዛል ሰነድ ያዘጋጃል፣ ያፀድቃል፤
27.20. ለተጠቃሚዎች ከኢንፎርሜሽን ደህንነት አንፃር ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማሳደግ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ማንዋሎችን/Awarness Module/ ያዘጋጃል፣
27.21. ቴክኖሎጂው የደረሰበትን አዳዲስ የመረጃ መረብ ማጥቂያ/ሰበራ/ በየጊዜው የመከላከያ
ስልቶች በመንደፍ የመተግበሪያ ሰነዶችን ያዘጋጃል፤
27.22. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ያሉ የደህንነት ክፍተቶችን
ለመለየት የሚያስችል ዕቅድ /Risk assessment plan/ ያዘጋጀል፤
27.23. በኤጀንሲው ያለውን የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ዙሪያ ዳሰሳ ጥናት
ያደርጋል፤ የደህንነት ክፍተቶችን እና ስጋቶችን (vulnerability & Security threat)
ይለያል፤
27.24. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ያሉ የደህንነት ክፍተቶች
የሚዘጉበት መንገዶችን ያቀርባል፣
27.25. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ከውጪ እና ከውስጥ
ለሚያጋጥም የሳይበር ጥቃት የመቆጣጠሪያ ፕላን /incident management/ incident
handling plan/ ያዘጋጃል፤ ይተገብራል፤

85
27.26. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱን ከሳይበር ጥቃቶች ነፃ መሆናቸውን ለማረጋገጥ
የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution Prevention system)
በመጠቀም የቅድመ መከላከል ኮንፊግሬሽን ስራን ይሰራል፣
27.27. ጥቃቶች በሚከሰቱበት ሰዓት የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution
Detection System) በመጠቀም ጥቃቶች በቀጥታ ይከታተላል፣ ትንተናዎችን ይሰጣል፣
27.28. ለሚከሰቱም ጥቃቶች በተዘጋጀው incident management ፕላን መሰረት የማስተካከያ
ስራ ይሰራል፤ አፋጣኝ መፍትሄ ይሰጣል፤
27.29. ነባር የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያዎች እንዲሁም
የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቶች ላይ ከደህንነት አንፃር ያሉ ክፍተቶችን
በመለየት መሻሻል የሚገባቸው ዲዛይኖች እና ኮንፊግሪሽኖችን በጥልቀት ጥናት
ያካሂዳል፤ዝርዝር የማሻሻያ ሃሳቦችን ያቀርባል፤
27.30. በዘርፉ ተሞክረው ተግባራዊ የሆኑ አዳዲስና ወቅታዊ የደህንነት ቴክኖሎጂዎች እንዲተገበሩ
ሀሳብ ያመነጫል፤ ይተገብራል፤
27.31. ቴክኖሎጂው የደረሰበትን አድቫንስድ የሰርቪሊያን ሲስተም (Advanced survilliance
system) በኤጀንሲው እንዲተገበር ጥናት እና ቴክኒካል ፕሮፖዛል ያዘጋጀል፤
27.32. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህነት ማሻሻያ ስራ ለመስራት የሚያስችሉ
ሀርድዌርና ሶፍትዌርን ይለያል፤ ተግባራዊ ያደርጋል፤
27.33. ዘመናዊ የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነትና መቆጣጠር አሠራር
ለመተግበር እንዲቻል ምርጥ ተሞክሮዎችን ይቀምራል፣ ተግባራዊ እንዲሆን የውሳኔ ሃሳብ
ያቀርባል፣
27.34. አለም አቀፍ የመረጃ መረብ ደህንነት መሰረት በማድረግ እራሱን በየጊዜው በሚፈጠሩ
የሰርጎ ገብ ቴክኖሎጂዎች ጋር ትውውቅና ግንዛቤ ለማድረግ ስልጠና ይለያል፤ያቀርባል፤
27.35. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነትን መሰረት ባደረጉ ወርክሾፖች እና
ሴሚናሮች ላይ በመሳተፍ የልምድ ልውውጥ ያደርጋል፣ ሞያዊ አስተያየት ይሰጣል፣
27.36. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ ደህንነት አገልግሎት ዙሪያ ከሌሎች ቡድኖች አቻ
ባለሙያዎች የሚነሱ የተለያዩ ጉዳዮች ወይም ችግሮች ላይ አፋጣኝ ቴክኒካል ምላሽና
ማብራርያ በመስጠት ክትትል ድጋፍ ያደርጋል፣
27.37. ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት ይሰራል፤
27.38. ተጠቃሚዎች የሲስተምና የመረጃ መረብ መሠረተ ልማቶችን በአግባቡና በብቃት
መጠቀም እንዲችሉ ከኢንፎርሜሽን ደህንነት አንፃር እንደ አስፈላጊነቱ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ስራን ያከናውናል፣

86
27.39. በተዘጋጀው የአሰራር ስርዓት ፖሊሲዎችና መመሪዎች መሰረት ስራዎችን ተግባራዊ
ያደርጋል፣ እንዲሁም ሌሎችም ተግባራዊ እንዲያደርጉ ያግዛል፤ ተግባራዊ መሆኑን
ክትትል ያደርጋል፣ የማሻሻያ ሀሳብ ያቀርባል፤
27.40. በኤጀንሲው ከፍ ባለ ደረጃ የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ዙሪያ
(System & Network security) ላይ ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፣
27.41. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
28. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ግምገማ አናሊስት ባለሙያ III
28.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
28.2. የመረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት ክትትልና ቁጥጥር ስትራተጂ ዝግጅትና ትግበራ ላይ
ይሳተፋል፤
28.3. የኢንፎርሜሽን ሲስተሞች ተጋላጭነት ይፈትሻል፣ በተገቢው የኢንፎርሜሽን ደህንነት
ደረጃ እንዲተዳደሩ ድጋፍ ያደርጋል፤
28.4. በካዳስተር መረጃ ሥርዓቱና መሰረተ ልማቱ ላይ መለስተኛ ጥናት በማድረግ ከቫይረስ እና
ከስፓይዌር ጥቃቶች እንዲጠበቅ የሚያስችሉ የመረጃና ሲስተም ኦዲትን ትንተና ስራዎች
ላይ ይሳተፋል፤
28.5. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት መረጃዎች በተፈቀደላቸው ተጠቃሚዎች ብቻ መረጃዎቹ
የተቀመጡና የተደራጁ /Integrity Checking/ መሆናቸውን ይከታተላል፣
28.6. የኤጀንሲው ሠራተኞች ያላቸውን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ደረጃ የመገምገም ስራና
ያግዛል፤
28.7. የኤጀንሲውን የደህንነት መቆጣጠሪያ ያለባቸውን ውስንነቶች በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፣
28.8. ከዘርፉና ከቡድኑ እቅድ በመነሳት የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ከጥቃት
ለመከላከል የሚያስችሉ የደህንነት መቆጣጠሪያ ስራዎች ለመስራት እቅድ ዝግጅት ላይ
ይሳተፋል፤
28.9. በመረጃ ሥርዓቱና መሰረተ ልማቱ ላይ ጥናት በማድረግ ከቫይረስ እና ከስፓይዌር ጥቃቶች
እንዲጠበቅ የሚያስችሉ ትንተና ስራን ያግዛል፤
28.10. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን ደህንነት የሚፈታተኑ የሰርጎ ገብ /Intruders/ ለመለየተና
ለመከላከል የሚያስችሉ ዘዴዎችን በመለየት ተግባራዊ ያደርጋል፤
28.11. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት (system & Network Security) ላይ
የደህንነት ዲዛይን፣ ኢንስታሌሽን እና ኮንፊግሬሽን ስራን ያግዛል፤

87
28.12. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱ ላይ የሚደረጉ ማንኛውም የመረጃ ልውውጥ
ምሲጢራዊነታቸውን (confidentiality, Integrity and avaliability) ለማስጠበቅ
የደህንነት ኮንፊግሬሽን ስራዎችን ያግዛል፤
28.13. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን መሰረተ ልማት ማሻሻያ ተግባራዊ ከመሆኑ በፊት ከደህንነት
አንፃር ያሉ ክፍተቶችን ይለያል ይተነትናል፤
28.14. የአሰራር ስርዓት /Corporate IT Policy and Issue Specific Policy/፣ መመሪያ
/Guideline/፣ ትግበራ/Procedures/፣ የሳይበር ደህንነት ስራዎችን መከታተያ ቸክሊስት
እና መሰል ሰነዶች ያዘጋጃል፣
28.15. የሲስተምና የመረጃ መሰረተ ልማት Disaster recovery plan ዝግጅት ስራ ላይ በጋራ
ይሰራል፣
28.16. የቡድኑን አቅም ለመገንባት በኢንፎርሜሽን ሳይበር ደህንነት ዙሪያ የስልጠና ዓይነቶች
ይለያል፣ የስልጠና ፕሮፖዛል ሰነድ ያዘጋጃል፤
28.17. ለተጠቃሚዎች ከኢንፎርሜሽን ደህንነት አንፃር ግንዛቤ ለመፍጠርና ለማሳደግ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ማንዋሎችን/Awarness Module/ ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፤
28.18. ቴክኖሎጂው የደረሰበትን አዳዲስ የመረጃ መረብ ማጥቂያ/ሰበራ/ በየጊዜው የመከላከያ
ስልቶች በመንደፍ የመተግበሪያ ሰነዶች ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፤
28.19. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ያሉ የደህንነት ክፍተቶችን
ለመለየት የሚያስችል ዕቅድ /Risk assessment plan/ ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፤
28.20. በኤጀንሲው ያለውን የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ዙሪያ ዳሰሳ ጥናት
ላይ ይሳተፋል፣ የደህንነት ክፍተቶችን እና ስጋቶችን (vulnerability & Security
threat) ይለያል፤
28.21. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ያሉ የደህንነት ክፍተቶች
የሚዘጉበት መንገዶችን ያቀርባል፣
28.22. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ላይ ከውጪ እና ከውስጥ
ለሚያጋጥም የሳይበር ጥቃት የመቆጣጠሪያ ፕላን /incident management/ incident
handling plan/ ያዘጋጃል፤
28.23. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቱን ከሳይበር ጥቃቶች ነፃ መሆናቸውን ለማረጋገጥ
የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution Prevention system)
በመጠቀም የቅድመ መከላከል ኮንፊግሬሽን ስራን ያግዛል፤
28.24. ጥቃቶች በሚከሰቱበት ሰዓት የኢንፎርሜሽን ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያን (Intrution
Detection System) በመጠቀም ጥቃቶች በቀጥታ ይከታተላል፣ ትንተናዎችን ይሰጣል፣
28.25. ለሚከሰቱም ጥቃቶች በተዘጋጀው incident management ፕላን መሰረት የማስተካከያ
ስራ ይሰራል፤
88
28.26. ነባር የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሳይበር ደህንነት መቆጣጠሪያ መሳሪያዎች እንዲሁም
የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማቶች ላይ ከደህንነት አንፃር ያሉ ክፍተቶችን
በመለየት መሻሻል የሚገባቸው ዲዛይኖች እና ኮንፊግሪሽኖችን ጥናት ያካሂዳል፤ የማሻሻያ
ሃሳቦችን ያቀርባል፤
28.27. በዘርፉ ተሞክረው ተግባራዊ የሆኑ አዳዲስና ወቅታዊ የደህንነት ቴክኖሎጂዎች
እንዲተገበሩ ሀሳብ ያመነጫል፤
28.28. ቴክኖሎጂው የደረሰበትን አድቫንስድ የሰርቪሊያን ሲስተም (Advanced survilliance
system) በኤጀንሲው እንዲተገበር ጥናት እና ቴክኒካል ፕሮፖዛል ዝግጅት ላይ
ይሳተፋል፤
28.29. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ማሻሻያ ስራ ለመስራት የሚያስችሉ
ሀርድዌርና ሶፍትዌርን ይለያል፤
28.30. ዘመናዊ የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነትና መቆጣጠር አሠራር
ለመተግበር እንዲቻል ምርጥ ተሞክሮዎችን ይቀምራል፣
28.31. አለም አቀፍ የመረጃ መረብ ደህንነት መሰረት በማድረግ እራሱን በየጊዜው በሚፈጠሩ
የሰርጎ ገብ ቴክኖሎጂዎች ጋር ትውውቅና ግንዛቤ ለማድረግ ስልጠና ይለያል፤
28.32. የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነትን መሰረት ባደረጉ ወርክሾፖች እና
ሴሚናሮች ላይ በመሳተፍ የልምድ ልውውጥ ያደርጋል፣
28.33. በኤጀንሲው የሲስተምና የመረጃ መረብ ደህንነት አገልግሎት ዙሪያ ከሌሎች ቡድኖች አቻ
ባለሙያዎች የሚነሱ የተለያዩ ጉዳዮች ወይም ችግሮች ላይ አፋጣኝ ቴክኒካል ምላሽና
ማብራርያ በመስጠት ክትትል ድጋፍ የደርጋል፤
28.34. ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት ይሰራል፤
28.35. ተጠቃሚዎች የሲስተምና የመረጃ መረብ መሠረተ ልማቶችን በአግባቡና በብቃት
መጠቀም እንዲችሉ ከኢንፎርሜሽን ደህንነት አንፃር እንደ አስፈላጊነቱ የግንዛቤ
ማስጨበጫ ስራን ያከናውናል፤
28.36. በተዘጋጀው የአሰራር ስርዓት ፖሊሲዎችና መመሪዎች መሰረት ስራዎችን ተግባራዊ
ያደርጋል፣ ተግባራዊ መሆኑን ክትትል ያደርጋል፣
28.37. በኤጀንሲው ከፍ ባለ ደረጃ የሲስተምና የመረጃ መረብ መሰረተ ልማት ደህንነት ዙሪያ
(System & Network security) ላይ ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፣
28.38. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
29. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ግምገማ ሪስፖንስ ባለሙያ IV

89
29.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
29.2. የመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ክትትልና ቁጥጥር ስትራተጂ ዝግጅትና ትግበራ ላይ
ይሳተፋል፤
29.3. በኤጀንሲው ውስጥ የኢንፎርሜሽን ደህንነት ለማረጋጥ የደህንነት ፖሊሲዎችን ከተለያዩ
የባለድርሻ አካላትና ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር በመሆን (security policies,
application security, access control) ዝግጅት ላይ ተሳትፎ ያደርጋል፣
ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
29.4. የሲስተም ሳይቨር ደህንነት ሥራዎችን ለመከታተል የሚያስችል ከኤጀንሲው ተጫባጭ
ሁኔታ በመነሳት ዝርዝር ቴክኒካል የመከታተያ ቸክሊስት ያዘጋጃል፤
29.5. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትና መሰረተ ልማት ሳይቨር ደህንነት ለመጠበቅ የሚያስችል
የደህንነት ፖሊሲ፣ ስታንዳርዶች እና መመሪያዎችን መሰረት በማድረግ የደህንነት
ክፍተቶችን ይለያል፤
29.6. በመረጃ ሥርዓቱና መሰረተ ልማቱ ላይ ጥናት በማድረግ ከቫይረስ እና ከስፓይዌር ጥቃቶች
እንዲጠበቅ የሚያስችሉ ትንተናዎችን ይሰጣል፤
29.7. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን ደህንነት የሚፈታተኑ የሰርጎገብ /Intruders/ ለመለየተና
ለመከላከል የሚያስችሉ ዘዴዎችን በመለየት ተጋባራዊ ያደርጋል፣ ተግባራዊነታቸውን
ይከታተላል፤
29.8. አዳዲስ የተሻሉ የአስራር ሥርዓቶችና ተሞክሮዎችን በመውሰድ ሲስተሙ የተሻለ
አስተማማኝ ደህንነት እንዲኖረው ጥናት ያደርጋል፣ ይተገብራል፤
29.9. የመረጃና ሲስተምን እና መሰረተ ልማት ከውጭና ከውስጥ ችግር በመከላከል እና በመጠበቅ
የመረጃ ደህንነትን ማረጋገጥ ስራ ይሰራል፤
29.10. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች የሚጠቀሙባቸውን መረጃዎችና ቴክኖሎጂ
ግብዓች ሚሲጥራዊነት /keep confidentiality/ ይጠብቃል፤
29.11. የካዳስተር መረጃ ሥርዓትን መሰረተ ልማት ለማሻሻል ለጥናትና ልማት በሚደረግበት
ወቅት የሳይቨር ደህንነት ጥበቃ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎችና ጉዳዮች በመለየት የመረጃ
ደህንነት ስራዎችን ይሰራል፣ ይከታተላል፣ ተፈፃሚ ያደርጋል፤
29.12. ለመረጃና ሲስተም ሳይቨር ደህንነት ግምገማና ኦዲት ባለሙያዎች እገዛ ያደርጋል፤
29.13. የተዘጋጀውን የደህንነት ፖሊሲ መሰረት በማድረግ የተጠቃሚዎችን መረጃ፣
ኮምፒውተሮች፣ ሰነዶች መጠቀም ከተፈቀደላቸው አካላት ውጭ ግልጋሎት ላይ
እንዳይውሉ ቁጥጥርና ክትትል ያደርጋል፤
29.14. የሳይቨር ደህንነት ጥበቃ ክፍተት የሚታይባቸው ቦታዎች ላይ መረጃ ይሰበስባል፣ ክትትል
ያደርጋል፤
90
29.15. በካዳስተር መረጃ ሥርዓት ላይ በሰርጎ ገቦችን /intruders/ ሊከሰቱ የሚችሉ ጉዳቶችን
ወይም መረጃውን ለመጠቀም የሚደረጉ ሙከራዎችን ይከታተላል፣ ይመዘግባል፣
የማስተካከያ እርምጃ /preventon/ እንዲደረግ ለሚመለከተው አካል ያሳውቃል፤
29.16. በተደጋጋሚ የሳይበር ጥቃት የተሰነዘርባቸውን ወይም ለደረሰባቸው የኔትዎርክና የሲስተም
መሰረተ ልማቶች ደህንነታቸው የሚጠበቅበትን፣ ጥቃቶቹን በመለየት ማስተካከያ
እንዲደረግ ያደርጋል፤
29.17. ለመረጃ ደህንነት የሚያገልግሉ የደህንነት መጠበቂያ መሳያዎችን /Physical Security/
በትክክል መስራታቸውን ይከታተላል፤ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዳል፤
29.18. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ለመጠቀም የሚያስችሉ የቴክኖሎጂ ግብአቶችን (ሰርቨሮችን፣
ኔትዎርክ…) ህጋዊ ካልሆኑ ተጠቃሚዎች ይጠብቃል፤
29.19. የካዳስተር መረጃ ሥርዓት ተጠቃሚዎች የሚጠቀሙባቸውን መረጃዎችና ቴክኖሎጂ
ግብዓች ሚሲጥራዊነት /keep confidentiality/ ይጠብቃል፤
29.20. የመረጃና ሲስተምን እና መሰረተ ልማት ከውጭና ከውስጥ ችግር በመከላከል እና በመጠበቅ
የመረጃ ደህንነትን ማረጋገጥ ስራ ይሰራል፤
29.21. የሲስተም ፀረ ቫይረስ፣ የመረጃ ስለላ /antispyware/፣ የፋይሮል /firewall/ና የሰርቨር
ሪፖርቶችን /activity logs/ መዝግቦ ያደራጃል፤
29.22. ለካዳስተር መረጃ ስርዓት ተጠቃሚዎች የመረጃ ደህንነት ላይ ግንዛቤ ለመፍጠርና
ለማሳደግ የሚረዳ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ይሰጣል፤
29.23. ወቅታዊ የሆኑና ለሲስተም የተመረጡ የመረጃ ደህንነት መጠበቂያ አንቲ ቫይረስና አንቲ
ስፓይዌሮችን ሰርቨር ላይ መጫን፤ ወቅታዊነታቸውን ይከታተላል፤
29.24. በኤጀንሲው ውስጥ የኢንፎርሜሽን ደህንነት ለማረጋጥ የደህንነት ፖሊሲዎችን ከተለያዩ
የባለድርሻ አካላትና ልምድ ካላቸው ተቋማት ጋር በመሆን (security policies,
application security, access control) ዝግጅት ላይ ተሳትፎ ያደርጋል፣
ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፤
29.25. የኤጀንሲው ሠራተኞች ያላቸውን የሳይበር ደህንነት ንቃተ ሕሊና ደረጃ ይገመግማል፤
29.26. ኤጀንሲው ለሚያከናውነው ማንኛውም ተያያዥ ተግባር እገዛ ያደርጋል፤
29.27. የኤጀንሲውን የደህንነት መቆጣጠሪያ ያለባቸውን ውስንነቶች በመለየት ሪፖርት ያደርጋል፣
የማሻሻያ ምክረ ሃሳቦችን ይሰጣል፤
29.28. ለክፍለ ከተማ ቅ/ጽ/ቤት ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፤
29.29. ስለ መረጃና ሲስተም ሳይበር ደህንነት መከላከል እና የቅድመ ጥንቃቄ ግንዛቤ ማስጨበጫ
ሰነድ ዝግጅትና ስልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
29.30. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
91
29.31. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

3.7.2. በክፍለ ከተማ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቡድን


1. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ቡድን መሪ
1.1. የማዕከሉን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ዕቅድ መሰረት በማድረግ የክ/ከተማውን
ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘበ የቡድኑን እቅድ ያዘጋጃል፣ ያጸድቃል፣ ይተገብራል፣ ተግባራዊነቱን
ይከታተላል፤
1.2. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ በቡድኑ የሚገኙ ሠራተኞች የራሳቸውን እቅድ
እንዲያዘጋጁ ያድርጋል፣ ያስተባብራል፣ የሥራ አፈጻጸም ይገመግማል፣ ግብረ-መልስ
ይሰጣል፣
1.3. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን
ይከታተላል፡፡
1.4. በቡድኑ ስር የሚገኙ ባለሙያዎችን የአቅም ክፍተት በመለየት አቅማቸው የሚገነባበትን
ሁኔታ ያመቻቻል፣
1.5. የአይሲቲ መሰረተ ልማትን የተመለከቱ የአሠራር ፖሊሲዎችና መመሪያዎች እዲቀረጹ
ያደርጋል፣ ሥራ ላይ ሲውሉ አፈጻጸማቸውን ይከታተላል፣
1.6. በአይሲቲ መሰረተ ልማት ላይ የሚተገበርን የማሻሻያ /Upgrading/ እና ጥገና / fault
diagnosis, troubleshoot እና maintenance / ሥራን ይመራል፣ ያስተባብራል፣
1.7. የአይሲቲ መሠረተ ልማት ፍላጎቶትን በተመለከቱ ፕሮጀክቶችን ይቀርጻል፣ ይከታተላል፣
ተግባራዊ ሲደረግም፣ አፈጻጸሙን ይመራል፣
1.8. የአይሲቲ ሲስተም አቅም (performance capacity) በሚፈለገው ደረጃ መሆኑን
ይከታተላል አስፈላጊ ሲሆንም የመሻሻያ ስራ እንዲሰራ ያስተባብራል፡፡
1.9. የኔትወርክ፣ የዳታ ማዕከል፣ ኦፊስ ማሽን፣ የሲስተም እና የዳታ ቤዝ አስተዳደር ሰነድ እና
ማንዋል ደረጃውን ጠበቆ እንዲዘጋጅ ያስተባብራል፣ አገልግሎት ላይ መዋሉንም
የከታተላል፡፡
1.10. የመጠቀሚያ ፍቃድንና መጠባበቅያ ዳታን /backup data/ በተመለከተ የስልጠና ማንዋል
እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
1.11. በቡድኑ ዳታ ቤዝ፣ ሲስተም እና ኔተወርክ ለመጠቀም የአካውንትና የይለፍ ቃል
የሚሰጣቸውን አካላት ያጠናል ይለያል በጥናቱ መሠረት ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
1.12. ወደ ዳታ ቤዝ የሚገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነት ይካታተላል፣ ይቆጣጠራል፤
1.13. የዳታ ቤዝ፣ ሲስተም እና ኔትወርክ መጠባበቅያ ዳታ /backup data/ ስለሚያዝበት የጊዜ
ገደብ ፕሮግራም እንዲወጣ ያደርጋል አፈፃጸሙን ይከታተላል፤

92
1.14. የመሥሪያ ቤቱን በመጠባበቅያ ዳታ /backup data/ መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች
በአግባቡ መያዛቸውንና ትክክለኛነታቸውን ያረጋግጣል፤
1.15. የሲስተም፣ ዳታቤዝ፣ የኔትወርክ፣ የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና የስልጠና
ማንዋል እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ለባለሙያዎች ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
1.16. ለሥራ ክፍሉ ደንበኞች ስልጠና፣ ሙያዊ የምክርና ድጋፍ አገልግሎት ይሰጣል፣
ያስተባብራል፣
1.17. የሥራ ክፍሉን ባለሙያዎች የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጃል፣ ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
የሥራ አፈፃፀም ውጤታቸውን ይሞላል፣
1.18. ለሥራ ክፍሉ የሚያስፈልጉ ግብአቶች እንዲሟሉ ያደርጋል፣ በአግባቡ ሥራ ላይ መዋሉን
ይከታተላል፡፡
1.19. መረጃዎችን በዳታ ቤዝ ማኔጅመንት ሲስተም በመጠቀም መደራጀቱን ይከታተላል
ይደግፋል፡፡
1.20. በዳታ ቤዝ የተደራጁትን መረጃዎች በቀላሉ ማግኘት መቻላቸውን/access/ እና የሚያሰሩ
/user friend/ መሆኑን ይከታተላል ይደግፋል፤
1.21. በመሥሪያቤቱ ሲስተምና ዳታ ቤዝ ለመጠቀም የአካውንትና የይለፍ ቃል የሚሰጣቸውን
አካላት ያጠናል ይለያል በጥናቱ መሠረት ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
1.22. ወደ ዳታ ቤዝ የሚገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነት ይካታተላል ይቆጣጠራል፤
1.23. ዳታ ቤዝ የተጫነበት ሰርቨር ሃርድ ዲስክ/hard disk/ በመሥሪያቤቱ ውስጥ ለሚገኙ
ተጠቃሚዎች ይደለድላል፤ ወደፊት የሚያስፈልገውን የሃርድ ዲስክ መጠን አስቀድሞ
ያቅዳል፡፡
1.24. የዳታ ቤዙን የሲስተም አቅም (performance capacity) በሚፈለገው ደረጃ መሆኑን
ይከታተላል፡፡
1.25. የኤጀንሲውን የኔትወርክ መሰረተ ልማት የመፈተሽ እና መቆጣጠር (Monitoring)
ስራዎችን ይመራል፤ ወቅታዊ የሥራ አፈጻጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣ ይመዝናል
1.26. የቅ/ጽ/ቤቱን የኔትወርክ መሠረተ ልማቶችን በአግባቡ ይመራል፣ ችግሮችን ይመረምራል፣
መፍትሔዎችን (fault diagnosis, troubleshoot and maintenance) ይሰጣል፣
1.27. የኔትወርኩን ደህንነት ስጋቶችን የመለየት ሥራ በየጊዜው መከናወኑን ይከታተላል፣ ተገቢው
የመፍትሔ እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፡፡
1.28. የኔትወርኩን መሠረተ ልማት ይቆጣጠራል፣ የDisaster recovery plan ዝግጅት
ያስተባብራል፣ የኔት ወርክ ሲስተም ብልሽት ሲያጋጥም ሲስተሙ ወደ ነበረበት መመለሱን
ያረጋግጣል፡፡

93
1.29. የኔትወርክ እቃዎችና መሳሪያዎችን የቅድመ ብልሽት የመከላከል ስራ እንዲሰራ
ያስተባብራል፤ ይከታተላል፣
1.30. የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና የስልጠና ማንዋል እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣
ለባለሙያዎች ስልጠና እንዲሰጥ ያስተባብራል፣ ይመራል፣
1.31. የቅ/ጽ/ቤቱን የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን መሰረተ ልማት የመፈተሽ እና መቆጣጠር
(Monitoring) ስራዎችን ይመራል፤ ወቅታዊ የሥራ አፈጻጸም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣
ይመዝናል
1.32. በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች ስር ለሚገኙ የዳታ ማዕከልና ኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና
ባለሙያዎች ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፣ ክትትል ያደርጋል፣ በተጨማሪም ማንኛውም
ወቅታዊ የቡድኑን የሥራ ክንውንና አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል፡፡
1.33. በቅ/ጽ/ቤቱ ስራ ላይ ያሉ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዕቃች፤ የመሰረተ ልማት
ዕቃዎች፤ ኮምፒወተሮችንና ኮሚፒወተር ኔክ ዕቃዎች፤ ጀኔረተሮች፤ ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፤
ፕርንተሮች፤ ተዛማጅ የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የመከታተል፣ ችግሮች
የመለየት፣ የመጠገን እና እድሳት የማድረግ ስራዎችን ይመራል በባለቤትነት ያስተዳድራል፣
1.34. የጋራ መጠቀሚያ የሆኑ የአይሲቲ መሳሪያዎች ላይ የቅድመ ጥገናና የስልጠና ሁኔታዎችን
ማዘጋጀት፤ እንዲዘጋጁ ያደርጋል፤
1.35. የኮምፒዩተር እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም እና ጥንቃቄ ማኑዋሎችን ያዘጋጃል፣
ያስተባብራል፤
1.36. የሚያስተዳድረውን መሰረተ ልማትና አገልግሎት የብልሽት ጥገና እና የቅድመ ጥገና
መከናወኑን ያስተባብራል፣ ይመራል፤
1.37. በዳታ ማዕከል ውስጥ የሚገኙ የጋራ መጠቀሚያ አፕሊኬሽኖችና የመረጃ ቋቶች
ደህንነታቸው የተጠበቀ እንዲሆን የሚያስችሉ ሁኔታዎች የተሟሉ መሆናቸውን እንዲረጋገጥ
መመሪያ ይሰጣል፤ ያረጋግጣል፡፡
1.38. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎችና ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን
በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት እንዲሰሩ በማድረግ ያስተዳድራል፣ ይከታተላል፤
1.39. ወቅታዊ የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል
ስለአፈፃፀሙ በየወቅቱ ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤ ›
1.40. የተጠኑ የአይቲ መሰረተ ልማት ፍላጐቶች ተግባራዊ ለማድረግ በሚቀረፁት ኘሮጀክቶች
ላይ ይሣተፋል፣ ተግባራዊ ሲደረጉም ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል ፣
1.41. ለሲስተም ጥናት በሚዘጋጁ የስፔስፊኬሽኖች ሰነድ ዝግጅት ከማዕከሉ የስራ ክፍል ጋር በጋራ
ይሰራል፣ ያስተባብራል፣
1.42. የደንበኞችን አስተያየት መሠረት በማድረግ ቀልጣፋና ውጤታማ የመፍትሔ ሀሳብ
ይሰጣል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል/ይገመግማል፣
94
1.43. ከተለያዩ የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሠሩ
ሥራዎችን በመለየት ሥራዎቹ በቅንጅት የሚሠራበትን ሥርዓት ይፈጥራል፣
1.44. ወቅታዊ የስራ አፈፃፀም ይከታተላል፤ ይገመግማል፤ ይመዝናል፤ ድጋፍ ይሰጣል
ስለአፈፃፀሙ በየወቅቱ ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤
1.45. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ለቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ እና ለማዕከል የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዳይሬክቶሬት ሪፖርት
ያቀርባል፤

2. የኔትወርክ አስተዳደር III

2.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
2.2. የቅ/ጽ/ቤቱን የኔትወርክ መሠረተ ልማቶችን ፈጣን እና ያልተቆራረጠ የኔትወርክ
አገልግሎት እንዲያገኙ ማስቻል፣
2.3. የአሰራር መመሪያ /Guideline/፣ ማንዋል /users manuals/ እና ተዛማጅ ሰነዶች
መሰረት በማድረግ የቅ/ጽ/ቤቱን የኔትወርክ መሰረተ ልማት ያስተዳድራል፤
2.4. የቅ/ጽ/ቤቱን ኮምፒውተር ኔትወርክ ኦፕሪቲንግ ሲስተም ሶፍትወሮችን ይጭናል፣
ለአገልግሎት ምቹ(ኮንፊገር) እንዲሆኑ ያደርጋል፤
2.5. በኔትወርክ መሰረተ ልማት ግንኙነት ምክንያት የሚከሰቱ ችግሮች እየተከታተለ
ይመዘግባል፣ ችግሩን ያስተካክላል፣ እንደአስፈላጊነቱ ለሚመለከተው አካል በማቅረብ
መፍትሔ እንዲሰጥ ያደርጋል፣
2.6. የኔትወረክ መሰረተ ልማቶች በመቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ በመጠቀም የፕሮፎርማንስ ወይም
ወቅታዊ አቅም የክትትል ስራ ሲሰራ እገዛ ያደርጋል፣
2.7. የቴክኖሎጂ የውይይት መድረክ ወይም ዎርክሾፕ ላይ ይሳተፋል፣
2.8. ወቅታዊ የመሰረተ ልማት የሥራ ክንውንና አፈጻጸም ሪፖርት ለበላይ አካል ያቀርባል፤
2.9. የተዘረጋው የመረጃ መረብ ዕለት ተዕለት ሳይቆራረጥ አገልግሎት እንዲሰጥ በኤጀንሲውና
በአሌትሪክ ሃይል መቆራረጥ ና በሌሎች ተያዥ ምክንያቶች የሚፈጠሩ የኮንፊግሬሽን፤
የኔትወርክ መቆራረጥና የፍጥነት መቀነስ ችግሮችን መንስኤዎችን ይለያል፣ ለችግሮች
መፍትሄ ያመጣል ተፈፃሚነቱን፣ ይከታተላል፣
2.10. መሰረታዊ የኔትወርክ ደህንነት ስጋቶች በመለየት፣ የቅድመ ጥንቃቄ ዝግጅት ያደርጋል፣
2.11. በኔትወርክ ደህንነት ዙሪያ የሚፈጠሩ ችግሮችን መፈተሽና ጥገና ስራ ከማዕከሉ ኔትወርክ
አስተዳደር ቡድን ጋር በጋራ ይሰራል፤

95
2.12. የተለያዩ የኔትወርክ መቆጣጠርያ መሳሪያዎችን በመጠቀም ደህንነቱን የማስጠበቅ ስራ ላይ
ይሳተፋል፣
2.13. የኔትወርክ ደህንነቱን ለማስጠበቅ በተለያዩ የኔትወርክ ዕቃዎች ላይ (port security)
ስራዎችን ከማዕከሉ የኔትወርክ አስተዳደር ቡድን እና ሌሎች የክ/ከተማ ባለሙያዎች ጋር
በጋራ ይሰራል ፣
2.14. ለኔትወርክ መሰረተ ልማት ደህንነቱን ለማስጠበቅ የሚረዱ የኮንፊግሬሽን መጠባበቂያ ቅጅ
(Backup) ይይዛል፣
2.15. የኔትወርክ ኦፕሪቲንግ ሲስተም ሶፍትወሮችን የመጠቀሚያ ጊዜ ፍቃድን (licence)
ወቅታዊነትን ይከታተላል፣ ያሳውቃል፤
2.16. የኔትወርክ የአጠቃቀም መመሪያ በጋራ ያዘጋጃል፣
2.17. የኔትወርክ መሰረተ ልማት የአጠቃቀም ፖሊሲ፣ የአሰራር መመሪያ፣ ማንዋል እና ተዛማጅ
ሰነዶች መሰረት በማድረግ በኤጀንሲው የተዘረጉ የኔትወርክ መሰረተ ልማቶችን፣
ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣ ውጤታማነታቸውን ያረጋግጣል፡፡
2.18. የኔትዎርክ መሰረተ ልማት ሥራዎችን ለመከታተል የሚያስችል ከኤጀንሲው ተጫባጭ
ሁኔታ በመነሳት ዝርዝር ቴክኒካል የመከታተያ ቼክሊስት በጋራ ያዘጋጃል፤
2.19. የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የኔትወርክ አስተዳደር ውጤታማ እንዲሆን ከሌሎች
ባለሙዎች፤ አማካሪ ወይም አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ጋር የቅንጅት ስራዎችን ለመስራት
የሚያስችል የአሰራር ስርዓት በጋራ ያዘጋጃል፣ ተግባራዊም ያደርጋል፣
2.20. ነባር የኔትወርክ መሰረተ ልማቶች ላይ ያለውን የቴክኖሎጅ ክፍተቶች ይለያል፣
2.21. የተጠቃሚዎችን አስተያየት መሠረት በማድረግ በሚያጋጥሙ ችግሮች ላይ የማሻሻያ
ስራዎች እንዲሰሩ ያጋጠሙ ችግሮችን የመለየት ሰራ ይሰራል፡፡
2.22. በጥናት የተደገፉ አዳዲስ (የተሻሻሉ) የኔትወርክ መሰረተ ልማት የማሻሻያ ዲዛይን ሲስተም
ንድፍ ሃሳቦችንና የአሰራር ዘዴዎችን ይመረምራል፣ ተግባራዊ ለማድረግ በሚቀረጹ
ፕሮጀክቶች ላይ ሙያዊ ሃሳብ ይሰጣል፣
2.23. በኮንፈረንስ ፤ በሴሚናርና በአወደ ጥናቶች፤ በሚደረጉ ወርክሾፖች የልምድ ልውውጦች ላይ
ይሳተፋል፡፡
2.24. የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ቴክኒካል ድጋፍ ይሰጣል፣
ክትትል ያደርጋል፣ የድጋፍ ጥያቄ በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራዎችን ይሰራል፤
ችግሮቹ እስከፈቱ ድረስ ክትትል ያደረጋል፤
2.25. አስፈላጊ የሆኑ የስልጠና ዓይነቶች ይለያል፣ ስልጠናዎች እንዲሰጡ ለበላይ አካል
ያሳውቃል፣

96
2.26. የሠራተኞችና ተጠቃሚዎች የኔትወርክ መሠረተ ልማቶችን በአግባቡና በብቃት መጠቀም
እንዲችሉ በማንዋል ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፣ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ይሰጣል፤
2.27. የአሰራር ስርዓት ተግባረዊ መሆኑን ክትትል ያደርጋል፣ የማሻሻያ ሀሳብ ያቀርባል፤
2.28. ከሌሎች የቅ/ጽ/ቤቱና የማዕከል ባለሙያዎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት
ይሰራል፣
2.29. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ለቅ/ጽ/ቤት የቅርብ ኃላፊ እና ለማዕከል የኔትዎርክ አስተዳደር ቡድን ሪፖርት ያቀርባል፤

3. ሲስተም አስተዳደር ባለሙያ III

3.1. የክ/ከተማውን የቡድን እና የማዕከሉን የሲስተም ልማትና አስተዳደር ቡድን እቅድ መሰረት
በማድረግ የሲስተምና መለስተኛ የመረጃ ቋት ስራ ያቅዳል፣ ዕቅዱንም ተግባራዊ ያደርጋል፣
3.2. የሲስተምና የዳታቤዝ ሰርቨር ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ለሚያጋጥሙ ችግሮች የማስተካከያ
እርምጃ በመውሰድ ይሳተፋል፤
3.3. የዊንዶው ሰርቨር የቡድን ፖሊሲ (Window server group policy) ስራዎች ይሰራል፣
ይከታተላል፣ ያስተዳድራል፤
3.4. ከማዕከል የዘርፉ ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን Oracle Client፣ QGIS፣ Bentley
Map፣ አርካይቭ፣ Adjucation Management እና ሌሎች የተቋሙን ሲስተሞች
በመጫንና በማስተካከል ስራ ላይ ይሳተፋል፤
3.5. የሲስተም ተጠቃሚዎችን Access permissions እና privileges ስራዎችን ይሰራል፤
3.6. ከሌሎች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና ልማት ባለሙያተኞች ጋር የሲስተም
ፍተሻና ትግበራ ስራ ያከናውናል፤
3.7. የተቋሙን የካዳስተር ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ የሲስተም
አገልግሎት እንዲሰጥ ድጋፍ ያደርጋል፤
3.8. የRECS እና የRPRS ሲስተሞች ላይ ቁራሽ መሬትን Lock አድርገው የሚይዙ የምዝገባ
ሂደታቸው ያልተጠናቀቁ ስራዎችን ሥራው እንዲጠናቀቅ (Finshed State) እና የመረጃ
ሪፕሊኬሽን ችግሮችን ለይቶ እንዲፈቱ ለማዕከል ያሳውቃል፤
3.9. በቅ/ጽ/ቤት ደረጃ መጠባበቅያ ዳታ ቅጅ /backup data/ ስለሚያዝበት የጊዜ ገደብ
ፕሮግራም ያወጣል፣ መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች በአግባቡ ይይዛል፣
3.10. ባክ-አፕ የተደረገውን የመሬትና መሬት ነክ ካዳስተር መረጃ ለዲዛስተር ሪከቨሪ/DR/ አመቺ
በሆነ ቦታ በማስቀመጥ የካዳስተር መረጃ ደህንነት እንዲጠበቅ ያደርጋል፣ ደህንነቱን
ያረጋግጣል፣

97
3.11. ወደ ካዳስተር ዳታ ቤዝ የሚገቡና የገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነቱን
ለመከታተል የሚያስችለ ሪፖርት ፎርማት ያዘጋጃል፣ ተፈፃሚነታቸውን ይከታተላል፣
3.12. በክ/ከተማ ደረጃ በዳታ ቤዝ ላይ አካውንት መክፈት እና ክልከላ ማድረግ የሚያስፈልጋቸውን
ተጠቃሚዎች በመለየት ያቀርባል፣ ተፈፃሚነታቸው ክትትልና ድጋፍ ያደርጋል፣
3.13. የክ/ከተማውን የካዳስተር መረጃ ቋት ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ
የዳታቤዝ አገልግሎት እንዲሰጥ ደርጋል፤
3.14. በአርካይቭ ዳታቤዝ ተጠቅሞ ቀጣይነት ያለውና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዲቻል
የክትትልና ድጋፍ ስራ ይሰራል፤
3.15. የተመዘገቡ እና አገልግሎት የተሰጠባቸው የመሬትና መሬት ነክ ይዞታዎች ውጤት በአግባቡ
እንዲታይ ዳታቤዝ፣ parcel እና building refresh ያደርጋል፣
3.16. የካዳስተር መረጃና የመረጃ ቋት ደህንነት መጠበቁን የድጋፍና ክትትል ስራ ያከናውናል፣
3.17. የዳታ ቤዝ ላይ የተጫኑ የመረጃ ቋት ሶፍትዌሮች ላይ ችግር ሲያጋጥም መስተካከላቸውን
ያረጋግጣል፣ ድጋፍ ያደርጋል፣
3.18. የካዳስተር መረጃ ሲስተምን ለሚጠቀሙ የዳታ ቤዝ ተጠቃሚዎች የስልጠና ማኑዋል
ዝግጅትና ሥልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፣
3.19. የዳታ ቤዝ መጠቀሚያ ፈቃድ ያላቸው ወይም የነበራቸው ባለሙያዎች የስራ ክፍል ሲቀይሩ
ወይም ስራ ሲለቁ የሰሩት ስራ ኦዲት ተደርጎ የመጠቀሚያ ፈቃዳቸው አገልግሎት
እንዲይሰጥ ወይም እንዲዘጋ የማድረግ ስራ ህጉን ጠብቆ እንዲከናወን ከማዕከሉ የስራ ክፍል
ጋር በጋራ ይሰራል፤
3.20. የሲስተምና መረጃ ቋት አስተዳደር ሰነድ እና ማንዋል ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፤
3.21. የካዳስተር እና ሌሎች ሲስተሞችን ለሚጠቀሙ የክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ባለሙያዎችና
ተጠቃሚዎች ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
3.22. በመረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ አጠቃቀም ክምችትና ሥርጭት ላይ ዝርዝር
የፊዚቢሊቲ ጥናት ላይ እገዛ ያደርጋል ፣
3.23. የሚሰበሰቡ መረጃዎች በሥርዓት የሚቀረፁበትን፣ የሚከማቹበትንና የሚሰራጩበትን ስልት
ይቀይሳል፣
3.24. ነባርና አዳዲስ የመረጃ ማሰባሰቢያ ቅፆችን ያዘጋጃል፣ ያሻሽላል፣ አዳዲስ የመረጃ ሪፖርት
ማድረጊያ ዘዴዎችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣
3.25. የኢንፎርሜሽን ሲስተምና መረጃ ቋት ጋር የተያያዙ ልዩ ልዩ መመሪያዎችና ማንዋል
ዝግጅት ስራ ላይ ይሣተፋል፤
3.26. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ለቅርብ ኃላፊና ለማዕከል የስራ ክፍሉ ባለሙያዎችና ኃላፊዎች ሪፖርት ያቀርባል፤
98
4. ሲስተም አስተዳደር ባለሙያ II
4.1. የክ/ከተማውን የቡድን እና የማዕከሉን የሲስተም ልማትና አስተዳደር ቡድን እቅድ መሰረት
በማድረግ የሲስተምና መለስተኛ የመረጃ ቋት ስራ ያቅዳል፣ ዕቅዱንም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
4.2. የሲስተምና የዳታቤዝ ሰርቨር ጤንነቶችን ይከታተላል፣ ለሚያጋጥሙ ችግሮች የማስተካከያ
እርምጃ በመውሰድ ይሳተፋል
4.3. የሲስተም ተጠቃሚዎችን Access permissions እና privileges ስራዎችን ላይ
ይሳተፋል፤
4.4. ከሌሎች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አስተዳደርና ልማት ባለሙያተኞች ጋር የሲስተም
ፍተሻና ትግበራ ስራ በጋራ ያከናውናል፤
4.5. የተቋሙን የካዳስተር ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ የሲስተም
አገልግሎት እንዲሰጥ ድጋፍ ያደርጋል፤
4.6. የRECS እና የRPRS ሲስተሞች ላይ ቁራሽ መሬትን Lock አድርገው የሚይዙ የምዝገባ
ሂደታቸው ያልተጠናቀቁ ስራዎችን ሥራው እንዲጠናቀቅ (Finshed State) እና የመረጃ
ሪፕሊኬሽን ችግሮችን ለይቶ እንዲፈቱ ለማዕከል ያሳውቃል፤
4.7. በቅ/ጽ/ቤት ደረጃ መጠባበቅያ ዳታ ቅጅ /backup data/ መያዝ ያለባቸውን መረጃዎች
በአግባቡ ይይዛል፣
4.8. ወደ ካዳስተር ዳታ ቤዝ የሚገቡና የገቡ መረጃዎችን ትክክለኛነትና ወቅታዊነቱን
ለመከታተል የሚያስችለ ሪፖርት ፎርማት ያዘጋጃል፣
4.9. በክ/ከተማ ደረጃ በዳታ ቤዝ ላይ አካውንት መክፈት እና ክልከላ ማድረግ
የሚያስፈልጋቸውን ተጠቃሚዎች በመለየት ያቀርባል፣
4.10. የክ/ከተማውን የካዳስተር መረጃ ቋት ሲስተም /AACADIS/ በማስተዳደር ያልተቆራረጠ
የዳታቤዝ አገልግሎት እንዲሰጥ ያደርጋል፤
4.11. በአርካይቭ ዳታቤዝ ተጠቅሞ ቀጣይነት ያለውና ፈጣን አገልግሎት መስጠት እንዲቻል
የክትትልና ድጋፍ ስራ ይሰራል፤
4.12. የተመዘገቡ እና አገልግሎት የተሰጠባቸው የመሬትና መሬት ነክ ይዞታዎች ውጤት
በአግባቡ እንዲታይ ዳታቤዝ፣ parcel እና building refresh የማድረግ ስራን ያግዛል፤
4.13. የካዳስተር መረጃ ሲስተምን ለሚጠቀሙ የዳታ ቤዝ ተጠቃሚዎች የስልጠና ማኑዋል
ዝግጅትና ሥልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፣
4.14. የዳታ ቤዝ መጠቀሚያ ፈቃድ ያላቸው ወይም የነበራቸው ባለሙያዎች የስራ ክፍል
ሲቀይሩ ወይም ስራ ሲለቁ መረጃቸውን በአግባቡ ያደራጃል፤
4.15. የሲስተምና መረጃ ቋት አስተዳደር ሰነድ እና ማንዋል ዝግጅት ላይ ይሳተፋል፤

99
4.16. የካዳስተር እና ሌሎች ሲስተሞችን ለሚጠቀሙ የክ/ከተማ ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ ባለሙያዎችና
ተጠቃሚዎች ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
4.17. በመረጃ አሰባሰብ፣ አያያዝ፣ አደረጃጀት፣ አጠቃቀም ክምችትና ሥርጭት ላይ ዝርዝር
የፊዚቢሊቲ ጥናት ስራ ላይ እገዛ ያደርጋል ፣
4.18. ነባርና አዳዲስ የመረጃ ማሰባሰቢያ ቅፆችን ያዘጋጃል፣ ያሻሽላል፣ አዳዲስ የመረጃ ሪፖርት
ማድረጊያ ዘዴዎችን ይቀይሳል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣
4.19. የኢንፎርሜሽን ሲስተምና መረጃ ቋት ጋር የተያያዙ ልዩ ልዩ መመሪያዎችና ማንዋል
ዝግጅት ስራ ላይ ይሣተፋል፤
4.20. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች ለቅርብ ኃላፊና ለማዕከል የስራ ክፍሉ ባለሙያዎችና ኃላፊዎች ሪፖርት
ያቀርባል፤

5. የዳታ ማዕከል አስተዳደርና ጥገና ባለሙያ III


5.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
5.2. በዳታ ማእከል ራውተሮች፤ ስዊቾች፤ ሰርቨሮች፤ ማቀዝቀዣዎች፣ ዩፒኤስ፣ አጣቃላይ
እቃዎች የሞኒተሪንግ ስራ በየጊዜው ይሰራል፡፡
5.3. የዳታ ማዕከል መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ አስፈላጊነቱ የማጽዳትና
የመለወጥ ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
5.4. በዳታ ማእከላት መሳሪያዎች የዝርጋታ እና ኮንፊግሬሽን ስራዎች በመሳተፍ ቴክኒካል ድጋፍ
ያደርጋል፡፡
5.5. የጋራ መጠቀሚያ የሆኑ የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ መሳሪያዎች ላይ የቅድመ ጥገና
(Preventive Maintenance) ስራዎችን ይሰራል፣
5.6. በኤጀንሲው የተዘረጉትን የዳታ ማዕከላት፣ የፓውር ሲስተሞች፣ የዩፒኤሶች፣ ሰርቨሮች፤
ራውተሮች፤ እስዊቾች የአደጋ መከላከያ እቃዎች (fire Extingusher) ፣ የማቀዝቀዣ
ሲስተሞች የመከታተል፣ ችግሮች የመለየት፣ የማስተዳደር ስራዎችን የመስራት፤ ችግሮችን
የመፍታት፣ ኦዲት የማድረግ፣ የማስጠንቀቂያ አላርሞችን በማየት አፋጣኝ መፍትሄ
የመስጠት ስራን ያግዛል፤
5.7. የዳታ ማእከላትን የሙቀት መጠን መቆጣጠሪያ ኤሲዎች በአግባቡ መስራታቸውን
ይቆጣጠራል ችግር ሲያጋጥም የማስተካከያ ስራዎች ይሰራል፤
5.8. በኤጀንሲውን ዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ እቃዎች ለመጠገን በሚያስችል መልኩ
መረጃዎችንና የጥገና መሳሪያዎችን በጥገና ክፍል ውስጥ ያደራጃል፣

100
5.9. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና በባክአፕ የተያዙ ዳታ ማከማቻዎች
በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣ መያዛቸውን ያረጋግጣል፣
5.10. በጥገና ወቅት ላጋጠሙ ችግሮች የተወሰዱ መፍትሄዎችን ቴክኒካል ዶክሜንቴሽን መዝግቦ
ይይዛል፣
5.11. ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድመ ፍተሻ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
5.12. በኤጀንሲው ዳታ ማዕከል ውስጥ ያሉ ሰርቨሮች፤ ራውተሮች፤ ስዊቾች፤ ወርክስቴሽኖች፤
ዩፒኤሶችና ተዛማጅ የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የእድሳት ስራ ላይ እገዛ
ያደርጋል፤
5.13. ለሚገዙ የዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተርና ኤሲ. ዕቃዎች ስፔስፊኬሽን ያዘጋጃል፣
በስፔስፊኬሽናቸው መሠረት ስለመቅረባቸው በማረጋገጥ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
5.14. የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤ ችግሮቹ እስኪፈቱ ድረስ
ክትትልና ድጋፍ ያድረጋል፤
5.15. የዳታ ማዕክል ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ሁኔታ ያጠናል፣ ያሉበትን ሁኔታ ፍተሻ
በማድረግ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
5.16. የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ (Service
Request) ይቀበላል፤
5.17. የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ ዝርዝር
መረጃ ያዘጋጃል፤
5.18. ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
5.19. የዳታ ማዕከል መሳሪያዎች የአቅም፣ የኃይል ሁኔታን በሚመለከት የ24/7 ክትትል ያደርጋል፤
5.20. በዳታ ማዕከሉ ያሉ ብልሽቶችን ወይም ጊዜ ጠብቀው መተካት ያባቸውን ዕቃዎች ሁኔታ
ይከታተላል፤
5.21. የዳታ ማዕከል ችግሮችን ይፈታል፣ የዕለት ተዕለት ኦፕሬሽናል ስራዎችን (Perform Data
Center Management Activities) ይሰራል፤
5.22. የዳታ ማዕከል መሳሪያዎች በትክክል ይተክላል፣ ለተጠቃሚዎች በዳታ ማዕከል አጠቃቀም
ላይ ቴክኒካል ድጋፍ ያደርጋል፤
5.23. የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ ያደርጋል (Testing the
proper functioning of equipment) ፤
5.24. ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤
5.25. ከሌሎች የአስተዳደርና ልማት አገልግሎቶች ጋር የተለያዩ ስራዎችን ያከናውናል፤

101
5.26. ስለ ዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተር፣ ኤሲ፣ Workstations እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም፣
ጥንቃቄና መሰረታዊ ጥገና ማኑዋሎችን ያዘጋጃል፤
5.27. ስለ ዳታ ማዕከል፣ ጀነሬተር፣ ኤሲ፣ Workstations እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም እና
የቅድመ ጥንቃቄ ስልጠና ሰነድ ዝግጅትና ስልጠና መስጠት ስራ ላይ ይሳተፋል፤
5.28. ከሌሎች የመ/ቤቱ የሥራ ክፍሎች ጋር በጋራ የሚሠሩ ሥራዎችን በቅንጅት ይሰራል፣
5.29. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ለቅርብ ኃላፊ ሪፖርት ያቀርባል፤

6. የኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና ሰራተኛ III


6.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
6.2. ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድመ ፍተሻ ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
6.3. በክ/ከተማው ስራ ላይ የዋሉ ላፕቶፖች፤ ዩፒኤሶች፤ ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፤ ፕሪንተሮች፤
ተዛማጅ የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የእድሳት ስራዎች ላይ እገዛ ያደርጋል፤
6.4. በክፍለ ከተማ ደረጃ የመብራት መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት
በውስጥ አቅም የሚስተካከል ከሆነ ከዳታ ማዕከል ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን
የማስተካከል ስራ ላይ ይሳተፋል፤
6.5. የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤
6.6. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ አስፈላጊነቱ የማጽዳትና የመለወጥ
ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
6.7. በክፍለ ከተማ ደረጃ ያሉ ሁሉንም የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ዕቃዎች ያሉበትን ሁኔታ
በሚገልጽ መልኩ መረጃ ይሰበስባል፣ ይመዘግባል፣ ያደራጃል፤
6.8. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች በፕሮግራም እንደ አስፈላጊነቱ የመለወጥ
ስራ ላይ ይሳተፋል፤
6.9. የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ (Service
Request) ይቀበላል፤
6.10. የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ ዝርዝር
መረጃ ይይዛል፤
6.11. ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
6.12. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና ለመረጃ ቅጂ (ባክአፕ) የሚውሉ ዳታ
ማከማቻዎች በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣
6.13. የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ የማድረግ ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
6.14. ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤

102
6.15. ከማዕከልና ከሌሎች የክ/ከተማ ኢ.ኮ.ቴ አስተዳደር ባለሙያዎች ጋር የተለያዩ ስራዎችን
በጋራ ያከናውናል፤
6.16. የWorkstations፣ የኮምፒዩተር እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም በማኑዋሉ መሰረት
መሰራቱን ይቆጣጠራል፡፡
6.17. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ለቅርብ ኃላፊና ለማዕከል የስራ ክፍሉ ባለሙያዎችና ኃላፊዎች ሪፖርት ያቀርባል፤

7. የኦፊስ ማሽን አስተዳደርና ጥገና ሰራተኛ III


7.1. የቡድኑን እቅድ መሰረት በማድረግ የግሉን እቅድና አመታዊ የድርጊት መርሃ ግብር
ያዘጋጃል፣ ዕቅዱን ተግባራዊ ያደርጋል፤
7.2. ጥገና ከመከናወኑ በፊት ለጥገና የሚያስፈልጉ ዕቃዎች ላይ ቅድመ ፍተሻ ስራ ላይ
ይሳተፋል፤
7.3. በክ/ከተማው ስራ ላይ የዋሉ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የመሰረተ ልማት
ዕቃዎች፤ ላፕቶፖች፤ ዩፒኤሶች፤ ፎቶ ኮፒ ማሽኖች፤ ፕሪንተሮች፤ ተዛማጅ
የኤሌክተሮንክስና የአይሲቲ መሳሪያዎች የእድሳት ስራዎች ላይ እገዛ ያደርጋል፤
7.4. በክ/ከተማው ውስጥ ያለ ኮምፒውተሮች፣ ፕሪንተሮች፣ ፎቶ ኮፒዎችና ዩፒአሶች መረጃ
በመሰብሰብ ለስራው በሚያስፈልግ መልኩ ለስራ ክፍልች እንዲከፋፈል ያደርጋል፣
7.5. በክፍለ ከተማ ደረጃ የመብራት መቆራረጥ ችግር ሲያጋጥም የችግሩን ምንጭ በመለየት
በውስጥ አቅም የሚስተካከል ከሆነ ከዳታ ማዕከል ባለሙያዎች ጋር በጋራ በመሆን
ያስተካክላል፣
7.6. የስራ ዘርፉ የቴክኖሎጂው ተገልጋዮች አስፈላጊውን አገልግሎት እንዲያገኙ ክትትል
ያደርጋል፣ ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜም የማስተካከያ ስራ ይሰራል፤
7.7. አዳዲስ የኮምፒውተር ቴክኖሎጂ ውጤቶችንና ወቅታዊ የሆኑ ሶፍትዌሮችን ለተጠቃሚዎች
ያስተዋውቃል፣
7.8. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች እንደ አስፈላጊነቱ የማጽዳትና የመለወጥ
ስራ በፕሮግራም ይሰራል፤
7.9. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ሁኔታ መለስተኛ ጥናት ያጠናል፣
ያሉበትን ሁኔታ ፍተሻ ያደርጋል፤
7.10. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሃርድዌር እና የሶፍትዌር ዳታ ማዕከላት መሣሪያዎችን ብቃትንና
የማገልገል ደረጃን የመፈተሽ ስራ ላይ ይሳተፋል፤
7.11. የኢኮቴ መሳሪያዎችን ውጫዊና ውስጣዊ አካሎች በፕሮግራም እንደ አስፈላጊነቱ የመለወጥ
ስራ ይሰራል፤
7.12. የማስተካከያ ጥገና (Corrective Maintenance) ለማከናወን የአገልግሎት ጥያቅ (Service
Request) ይቀበላል፤
103
7.13. የተፈጠረውን ችግር/ብልሽት መንስዔ ያጠናል፣ ስለ ተፈጠረው ችግርና መፍትሔ ዝርዝር
መረጃ ይይዛል፤
7.14. ጥገና ለማከናወን የሚያስፈልጉ መለዋወጫዎች/መሳሪያዎችን/ሶፍትዌሮችን ያዘጋጃል፤
7.15. በጥገና ወቅት የፋይሎች ደህንነት እንዲጠበቅ እና ለመረጃ ቅጂ (ባክአፕ) የሚውሉ ዳታ
ማከማቻዎች በጥንቃቄ እንዲያዙ ያደርጋል፣
7.16. የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች በትክክል ስለመስራቸው ፍተሻ ያደርጋል (Testing the
proper functioning of equipment)
7.17. ከደንበኞች ምላሽ/አስተያየት ይቀበላል፣ መረጃ ይይዛል፣ ሪፖርት ያደርጋል፤
7.18. ከማዕከልና ከሌሎች የክ/ከተማ ኢ.ኮ.ቴ አስተዳደር ባለሙያዎች ጋር የተለያዩ ስራዎችን
በጋራ ያከናውናል፤
7.19. የWorkstations፣ የኮምፒዩተር እና የተለያዩ ማሽኖች አጠቃቀም በማኑዋሉ መሰረት
መሰራቱን ይቆጣጠራል፡፡
7.20. ስለተከናወኑ ተግባራት፣ ስለአጋጠሙ ችግሮች እንዲሁም ስለተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች
ለቅርብ ኃላፊና ለማዕከል የስራ ክፍሉ ባለሙያዎችና ኃላፊዎች ሪፖርት ያቀርባል፤

104

You might also like