Professional Documents
Culture Documents
በኢጤሥምኢ ሕዝብ ግንኙነት አገልግሎት በየአስራ አምስት ቀኑ ዘወትር ማክሰኞ በኢንስቲትዩቱ ክንውኖች ላይ በማተኮር የሚታተም
ቅጽ 5 ቁጥር 1 ሚያዚያ 30 ቀን 2005 ዓ.ም
ወቅታዊና የተሟላ የድንገተኛ አደጋ መረጃ በማቅረብ የትግራይ ክልል አንደኛ ወጥቶ ከሚኒስትሩ
እጅ ሲሸለም አማራና ኦሮሚያ ክልሎች ደግሞ ሁለተኛና ሦስተኛ ወጥተው ተሸልመዋል
በውስጥ ገጾች፡
(በፀሐይነሽ ኤልያስ)
ወደ ገጽ 3 ዞሯል
ገጽ 3
የኮምፒውተር ጽሑፍ፡-
ሐረገወይን ይግዛው በመጨረሻም ከዚህ ስብሰባ ባገኛችሁት
ግንዛቤና ከተለያዩ ክልሎች የተገኙ
ልምዶችን በመቀመር በቀሪው የበጀት
እንደሚረዳን እምነቴ የጸና ነው ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ዓመትና በ2006 ዓ.ም በምታዘጋጁት
የአማራ ብሔራዊ ክላላዊ መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ አየልኝ ዓመታዊ እቅድ በየክልሎቻችሁ የሚከሰቱ
+25112 751522
+25112 753470 ሙሉዓለም በበኩላቸው በክፈቻ ሥነ ስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት ይህንን ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና ችግሮቸን
አገራዊ የሕብረተሰብ ጤና አደጋዎች ቁጥጥር ዓመታዊ ጉባዔ የክልላችን በአላችሁ የሰው ሀይልና የገንዘብ አቅም
የጤና ቢሮ ለማስተናገድ እድል በማግኘቱ የተሰማቸውን ልባዊ ምስጋና ተጠቅማችሁ ለመቆጣጠርና ለመከላከል
+251 1 754744 አቅርበው ስብሰባው በስኬት እንዲጠናቀቅና ተሰብሳቢዎች በቆይታቸው
+251 1 757722 የሚያስችል ተግባር ተኮር እንቅስቃሴ
ወቅት በደስታ የሚያሳልፉበት እንዲሆን የክልሉ ጤና ቢሮ የሚቻለውን እንድታደርጉ አደራ እላለሁ ሲሉ
ትብብር ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አስገንዝበዋል፡፡
1242/5654
በስብሰባው መዝጊያ ላይ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዳዲ ጂማ በጉባኤው ላይ ከፌደራል ጤና ጥበቃ ሚ/
ባደረጉት ንግግር በአምስቱ ቀን የግምገማ ስብሰባ ቆይታችን ባለፉት ሦስት ር፣ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ
ehnri@ethionet.et ዓመታት በማእከልና በየክልሉ በተደረጉ እንቅስቃሴዎች አንዳንድ የድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋ
ክልሎች የተሻለ አፈጻጸም እንደነበራቸውና ጥሩ ተሞክሮ እንደተገኘ፣ ቁጥጥር ኦፊሰሮች፣ከሲዲሲ-
በአንዳንድ ክልሎች ደግሞ በተለያዩ ምክንያቶች አመርቂ አፈጻጸም ኢትዮጵያ፣ከአዲስ አበባ
እንዳልነበራቸው ማየት የቻልንበትና የነበሩ ክፍተቶችን በመለየት ዩኒቨርስቲ፣ከኢትዮጵያ ጤና አጠባበቅ
ወደፊት ለምናካሂደው የተቀናጀ አገራዊ የድንገተኛ በሽታዎች ቁጥጥርና ማህበር፣ከፌደራል ፖሊስ፣ ከመከላከያ
መከላከል ሥራችን ጠቃሚ ግብዓቶች ያገኘንበት በመሆኑ ስብሰባው ሚኒስቴርና ከኢንስቲትዩቱ የተውጣጡ
ስኬታማ ነበር ብለዋል፡፡ 119 ባለሙያዎች መካፈላቸው ታውቋል፡፡