Professional Documents
Culture Documents
ተግባቦት ፖሊሲ(ረቂቅ)
አዲስ አበባ
1. የፖሊሲው ዓለማ፡-
1
የውስጥ ተግባቦት እንዴት መካሄድ እንዳለበት ማዕቀፍ እሴቶችና መርሆች እንዲኖሩት በማድረግ በድርጅቱ
የዳበረ የተግባቦት ባህል እንዲኖር ማድረግ ነው፡፡
የተግባቦት ፖሊሲው፤
መልዕክቶች ሲወጡ በድርጅቱ ውስጥ የቅንነት፣ የታማኝነትና የግልፅነት ባህል እንዲዳብር ይረዳል፤
በድርጅቱ ሰራተኞች፣ በማኔጅመንትና በስራ አመራር ቦርዱ መካከል ያለው ተግባቦት እንዲሻሻል
ያደርጋል፤
በድርጅቱ ውስጥ ጥሩ ተግባቦት እንዲኖር ድርጅቱ፣ የድርጅቱ ሰራተኞችና የስራ አመራር ቦርዱ ለሚከተሉት
የተግባቦት መርሆች ተገዥ መሆን አለባቸው፡
በየትኛውም ጊዜና ቦታ ተግባቦት ሲፈፀም ግልፅ የሆነ ቋንቋ መጠቀምና ተተኳሪ ተደራሲያንን
በመለየት በጥንቃቄ የሚከናወን መሆን አለበት፤
2
ተግባቦት ድርጅታዊ/ሙያዊ ስልት ሊከተል ይገባዋል፤
ከድርጅቱ መርህ አንፃር አድሏዊነት የሌለበት በዘርና በፆታ ፀረ አድሏዊነት መርሆችን መጠበቅ
አለበት፤
በሰራተኛው መካከል ግልፅ የሆነ የሁለትዮሽ ተግባቦት ሁሌም እንዲኖር መበረታታት እንዳለበት፤
3. የተግባቦት ስልቶች
የሰራተኛ ስብሰባዎች
በግለሰቦች የስራ አፈፃፀም ግምገማ/ውይይት፡፡ በዚህ ሂደት ላይ ምንም እንኳ ማኔጀሩ ግልፅ በሆነ
ተጨባጭ መመዘኛ ስራን መሰረት አድርጎ ሰራተኛውን የመመዘን ኃላፊነት ያለበት ቢሆንም በሂደቱ
ሰራተኞችም የነቃ ተሳትፎ የሚያደርጉበት መሆን ይኖርበታል፤
በሴሚናሮች
በኢሜልና በሌሎችም የድርጅቱ የተግባቦት ስልቶች፤
በአጭር መልዕክቶች
በአውትሉክ
በማስታወቂያ ሰሌዳዎች
አውት ሉክ
በንዑሳን ኮሚቴዎች
በውስጥ ሪፖርቶች
በማስታዎሻዎች
በድርጅቱ ውስጥ የሚኖረው የተግባቦት ሂደት ውጤታማ እንዲሆን በተግባቦት ፖሊሲው መሠረት ሁሉም
የድርጅቱ ሰራተኛ ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ ይኖርበታል፡፡ በዚሁ መሰረት የድርጅቱ ሰራተኞች በየአሉበት የስራ
ተዋረድ የሚጠበቅባቸው ኃላፊነቶች አሏቸው፡፡
4
ትክክለኛውን መልዕክትና የመልዕክት ማስተላለፊያ ዘዴ መቀየስ
መረጃ ለመስጠትና ከሰራተኛው አስተያየት ለመቀበል ወጥነት ባለው ሁኔታ ኃላፊነት መውሰድ፤
የድርጅቱ ሰራተኞች
6. የተግባቦት መሣሪያዎች
የህትመት ውጤቶች
7. ፖሊሲውን ስለማሻሻል
የተግባቦት ፖሊሲው በግልፅና በማያሻማ ሁኔታ በየዓመቱ እየታየ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ሊሻሻል ይችላል፡፡
አዲስ አበባ